You are on page 1of 3

የዲስትሪቢዩሽን ኮንስትራክሽ ኦፕሬሽንና ሜንቴናንስ የስራ ክፍል የቀረበ

የ 2012 በጀት ዓመት የህዳር ወር የሪፖርት ቅፅ


 መግቢያ---------------------------------------------------------------------------------------------------
------------------------------------------------------------------፡፡
 ዓላማ-----------------------------------------------------------------------------------------------------
--------------------------------------------------------------------፡፡

ተ/ የታቀዱ ዝርዝር የተከናወ መለኪ መጠ እቅ ክንው አፈፃፀ ታቅደው የተወሰደ


ቁ ተግባራት ኑ ያ ን ድ ን ም ያልተከናወኑበት የመፍትሄ
ተግባራት ምክንያት እርምጃ
1
2
3
.
.
.
.

 የተገኙ ተጨባጭ ውጤቶች


1. በአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስር የሚገኙ ትራንስፎርመሮችን በኔትወርክ ፕላኒንግ ዲዛይኒንግና
ሱፐርቪዥን ክፍል እና በአገልግሎት መስጫ ማእከላት ፍተሻ በማድረግ ሂስትሪ ካርድ በማዘጋጀት ከ 16
አገልግሎት መስጫ ማእከላት ቡድን መሪዎች ጀምሮ እስከ ዲስትሪቢዩሽን ኮንስትራክሽን ኦፕሬሽንና
ሜንቴናንስ ቢሮ ኃላፊ ድረስ የመፈራረም ስራ ተሰርቷል::
2. የሠመራ ዩኒቨርስቲ እና የመንገዶች ባለስልጣን አይሳኢታ አዲስ ሀይል ጥያቄ በጠየቁት መሰረት ግምት

የመገመት ስራ ተሰርቷል፡፡
3. በአዋሽ 7 ኪሎ የሚገኛዉን የጥጥ መዳመጫ ፒላር የመግጠም ስራ ተሰርቷል፡፡
4. 2 ትራንስፎርምር አብግሬድ የማሳደግ ስራ ተሰርቷል እንዲሁም ለአሳይታ ስድተኞች ካንፕ 68 ፖል ቆፍሮ
የማቆም ስራ እና ABC Cable 2,490 ሜትር መወጠር ማገናኘት ስራ 4 ቆጣሪ የመግተም ስራተሰርቷል
፡፡
5. አጠቃላይ አደጋ ላይ የነበሩ LV እና MV መስመር እንዲሁም ትራንስፈርመሮች አስቸኳይ የሆነ ቅድመ
ጥገና በመስጠታችን ምክንያት ለተጨማሪ ሰፊ ጊዜያት የተሟላ አገልግሎት እንዲሠጡ ማድረግ
ተችሏል፡፡

 ከእቅድ ውጭ የተከናወኑ ስራዎች ካሉ


1. አብዛሀኛው በሠው ሀይል እጥረት ምክንያት በዲስትሪቡሽን ሜንቴናንስ ክፍል የተሠሩ የኦፕሬሽን እና
የኮንስትራክሽን ስራዎች በሙሉ ከእቅዳችን ውጪ የተከናወኑ ስራዎች ናቸው ፡፡

 ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጠ መፍትሄ


1. ለዲስትሪቢዩሽን ሁሉም ስራወች መኪና የሚያስፈልጋቸው በመሆኑና በሚፈለገው መጠን መኪና
አለመኖር የታቀዱ ስራወችን በጊዜያቸው መስራትና ማጠናቀቅ እንዳንችል አድርጎናል ይታሰብበት፡፡
2. ከፍተኛ የሆነ የሰው ሃይል እጥረት አለ፡፡
3. ሰራተኞች ለስራ ሲንቀሳቀሱ የሚከፈላቸው የውሎ አበል ክፍያ በሰአቱ አይከፈልም፡፡
4. በየወሩ 327 ትራንስፎርመሮችን ኢንስፔክሽን ስራ ለመስራት እቅድ የተያዘ ቢሆንም በመኪና አለመመደብ
ምክንያት እየተሰራ አይደለም ትኩረት ቢሰጥበት፡፡
5. የዲስትርቢዩሽን እቃዎች አቅርቦት እጥረት፡-
- የትራንስፎርመር መጠበቂያ እቃወች ማለትም (Drop Out Fuse, Lighting Arrestor, Dist. Fuse
Box 400A, HRC Fuse, Fuse Bass, Transformer Oil and Stranded Copper wire… )
አለመኖር ጥገና የሚያስፈልጋቸውን ትራንስፎርመሮች ለመጠገን አልተቻለም::
- ለዲስትርቢዩሽን መስመር ስራ የሚያገለግሉ (Wood Pole , Concret Pole, Long Bolt & Nut,
M10 Bolt & Nut, ABC Cable) አለመኖር
- ቴክኒሻን የመስሪያ መሳሪያእጥረት ፤ የሰው ሀይል እጥረት ፤ የማቴሪያል እጥረት እና በተለይ ደግሞ
የመኪና እጥረት እነዚህ ያጋጠሙን ችግች ሲሆኑ መሳሪያውንም ሆነ ያለውን የሠራተኛ ዕጥረት
በማሸጋሸግ እንዲሁም የማቴሪያል እጥረቱን በተመለከተ በእቃዎቹ ተመሳሳይ ሞዶፊክ በመስራት
ስራውን ማስቀጠል ተችሏል፡፡

 ትኩረትና ድጋፍ የሚሹ ጉዳዮች

1. ፋይናንስ ላይ ያሉ ችግሮች ፡-
- የዞናል ኦፕሬሽን ቡድኖች ብዙ አገልግሎት መስጫ ማእከላትን ስለሚሸፍኑና የመኪና ነዳጅ ፣ የሰራተኛ
ወጭ ስለሚያስፈልጋቸው የስራ ማስኬጃ በወቅቱ እየተተካላቸው የሚያጋጥሙ የኃይል መቆራረጦች
በአስቸኳይ ለመጠገንና አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንዲመች የስራ ማስኬጃ በወቅቱ እንዲተካላቸው
ትኩረት ቢሰጥበት::
- ከክፍላችን ለስራ ሰራተኞች ሲንቀሳቀሱ የሚከፈላቸው የውሎ አበል ክፍያ በሰአቱ ስለማይከፈል
ስራወች እንዲጓተቱ እያደረገብን ስለሆነ ቢሻሻል፡፡
2. የሰው ሃይል እጥረት የሚቀረፍበት መንገድ ቢመቻች
3. የመኪና እጥረት የሚቀረፍበት መንገድ
4. የትራንስፎርመር መቃጠልን ለመቀነስ የትራንስፎርመር መጠበቂያ እቃወች እጥረት ማለትም (Drop
Out Fuse, Lighting Arrestor, Dist. Fuse Box 400A, HRC Fuse, Fuse Bass, Transformer
Oil and Stranded Copper wire… ) በአፋጣኝ የሚቀርብበት መንገድ እንዲመቻች፡፡

 ማጠቃለያ

በዲስትሪቢዩሽን የስራ ክፍሎች ከላይ የተጠቀሱት ችግሮች ቢኖሩም ስራውን በተቻለን መጠን እያስቀጠልን
እንገኛለን፡፡ ሆኖም ስቶራችን የማይገኙ የዲስትሪቢዩሽን እቃወች ፣ የመኪና እጥረት እና ፋይናንስ የሚጓተቱ
ክፍያወች ለቀጣይ ስራችን በእቃዳችን መሰረት እንዳንስራ ከሚያደርጉን ነገሮች ዋነኞቹ በመሆናቸው
በአስቸኳይ መፍትሄ እንዲሠጣቸው ቢደረግ፡፡

You might also like