You are on page 1of 4

ኢትዮዽያ

ሀገርለኦርቶዶክሳውያንየተለየትርጉም አለው።በርግጥ ክርስቲያንሀገሩበሰማይነ ው


ይኸውም የሚገኘው በምድርየሚኖረውንሕይወትየሚመራባቸው ከእምነ ት(ሃይማኖት)ጋር
የተሳሰረምግባርነው።ይህን ንም ኢትዮጵያዊያንበሀገርፍቅርውስጥ አሳይተውናል።በእኔ
እይታኦርቶዶክሳውያንኢትዮዽያንየሚረዱበትአውድከሌሎችበእጂጉይለያልበተለይበዚህ
ዘመን(ከ1950ዎቹወዲህ)።[1]ሀገርስንልምንማለታችንነ ው?የሀገርፍቅርምን ጮ ቻችን
ምንድንናቸው?ይህፍቅርስበምንይገለፃ ል?የሚሉትንጥያቄዎችበጥቅሉእን መልከት።

#ኢትዮጵያስን
ልምንማለታችንነ
ው?

ኢትዮጵያ፣ሀበሻ፣አቢሲኒያ፣ምድረአግዐዝያን፣የኩሽምድር. ..
በተለያዮየአለም ክፍልበነ
ዚህ
ስሞችከጥን ትእስከአሁንትጠራበታለች።ኢትዮጵያስን ልም ከፈጣሪዋ7ትሀብታትን
የተቀበለች፣ሃይማኖትእናነፃነ
ቷንበፍቅርመሰረትነ ትመጠበቅዋናአላማዋያደረገች፣
ለክርስትያንብቻሳይሆንሰውንበሰውነ ቱበመገን ዘብ(በፈጣሪአርአያነትመፈጠሩንበመገን ዘብ)
ሀይማኖትሳትለይለተሰደደመጠለያሆናየቆየችወደፊትም የምትኖርሀገረእግዚአብሔር
ማለታችንነ ው።

እነዚህሰባትሀብታትንከስሟ ትርጓሜ ጋርአለቃአያሌው ታምሩበመፅሐፋቸው "ኢትዮጵያ


በአባቶችመምህራነ ት፣በሥነፍጥረትምስክርነ ት፣ከአምልኮጣዖትበተለየእሱንብቻ
ስላመለከች..
..
ሰባቱንሀብታትከእግዚአብሔርተቀበለች።እነ ዚህም
ሃይማኖት፣ፍቅር፣ስም፣
መንግስት፣ክህነት፣ቋን
ቋ፣ልምላሜ ናቸው"ብለው እያን
ዳንዱን
በማብራራት1950ወዲህየነ በረው አብዮትንያመጣቸው ለውጦችንይሞግታሉ።[ 2]

ስለዚህኢትዮጵያስንልከፋጣሪዋየተሰጣትንሀብታትበመያዝለልጆችም በማስተላለፍ፣
ሌሎችእምነ ቶችንበእውነ
ተኛፍቅርበማስጠጋትበብዙፈተናዎችውስጥ ነ ፃ
ነቷንጠብቃ
የኖረችሀገረእግዚአብሔርምድረአግዐዝያንማለታችንነ
ው።
1

1
[
1]-ዘመናዊትምህርትመስፋፋትንተከትሎ ኢትዮዸያለዘመናትነፃነቷንአስጠብቃየኖረችባቸውንባህልእናክርስቲያናዊእሴቶችን
በምዕራባዊው እይታበመመዘን፣ከጥን ትታሪኳጀምሮሚስዮናውያን (በተለይኢየሱሳውያን
)የሚያስተጋቡትንጥላቻእንደእውነት
በመቁጠርእነ ዚህንየአን
ድነትናየሀገርፍቅርምንጭ የሆኑእሴቶችንእን ደኃላቀርመቁጠርተጀመረ።
[
2]ለቃአያሌው ታምሩ፣የኢትዮጵያእምነትበሦስቱሕግጋት፣2012፣
ገፅ-67
በእምነትየማይመስሏትንየያዘችበትያስጠጋችበትመን ገድደግሞ ሀገረእግዚአብሔር
እውነተኛመን ፈሳዊነትንየሚያሳዮናቸው።አን ዳንዶቹጊዜጠብቀው መከራያመጡባት
ሃይማኖትዋንለማጥፋትየተነ ሱ፣ቅርስናገዳሞችዋንም ያፈረሱነበሩ።ዮዲትበዚህ
ትጠቀሳለችምክን ያቱም ከፍልስጥኤም ፈልሰው የመጡ የአይሁድእምነ ትተከታዮችብዙዎቹ
ክርስትናንቢቀበሉም አን ቀበልም ያሉትበሀገሪቱተራራማናቆላቦታዎችየሚያስተዳድራቸው
ጌድዮንን(የዮዲትአባት)መርጠው ይኖሩነ በር።[
3]መንፋሳዊትነቷንነፃፈቃዳቸውንበማክበርና
በኢትዮጵያግዛትእን ዲኖሩብትፈቅድም ምላሹግንየ40ዘመንመከራነ በር።እጨ ጌዕንባቆም
ደግሞ ከዚህበተለየበመልካም ጎኑየሚጠቀሱናቸው።የእስልምናተከታይእን ደውም የተማሩ
የነበሩእናእውነተኛውንሃይማኖትለማወቅወደኢትዮጵያየመጡ በኃላም 2ቴ እጨ ጌሆነ ው
በኢትዮጵያየሃይማኖት፣ የትምህርትናየአስተዳደርማዕከልበነ በረው ደብረሊባኖስንየመሩ
ብቸኛው እጨ ጌናቸው።[ 4]

#ኢትዮዽያዊየሀገርፍቅርምን
ጭ ኦርቶዶክሳዊትተዋሕዶቤተክርስትያን!

በረከታቸው ይደርብንናአባታችንብፁዕአቡነጎርጎርዮስቤተክርስትያንለኢትዮጵያ
ያበረከተችውንሲዘረዝሩከ11ነ ገሮችመካከል1ዱ “ አገርከነድን
በሩከነፍቅሩ”ማበርከቷን
ፅፈዋል።[5]ይህየአገርፍቅርበመንፋሳዊነትየተቃኘመሆኑንየመን ግስታዊአስተዳደሩም
አንዱ አላማ ይህን
ንመጠበቅናማስቀጠልእን ደነበርየሚታወቅነ ው።ቤተክርስትያናችን
እንዴትየሀገርፍቅርንገነባችቢባልበኦርቶዶክሳዊነ ገረ-ሰብእአስተምህሮ፣በሰብዕናግንባታ
እንዲሁም ማህበራዊተሳትፎንማጠናከርየሚሉትይጠቀሳሉ።

2
[
3]-የኢትዮጵያኦርቶዶክስተዋህዶቤተክርስትያንታሪክ፣አባጎርጎርዮስ፣ገፅ-
22
[
4]እጨ ጌዕን ባቆም ከየመንእስከደብረሊባኖስ፣
2008
[
5]የኢትዮጵያኦርቶዶክስተዋህዶቤተክርስትያንታሪክ፣አባጎርጎርዮስ፣ገፅ-3
ኦርቶዶክሳዊነ ገረሰብእሰው በአምላኩአርአያናአምሳልከመፈጠሩየተነ ሳ በፀጋብዙሀብታት
ተሰጥተውታል።ከዚህመካከልእን ደማሳያነ ፃ
ነትይገኛል።ኢትዮጵያውያንበቀኝገዥዎች
ያልተገዙትከፈጣሪየተሰጣቸውንነ ፃነትናክብርከመረዳትየሚመነ ጭ የሀገርፍቅር
ስለነበራቸው ነው ።[
6]ይህም ኢትዮጵያብቻሳትሆንየህን ድኦርቶዶክስተዋሕዶቤተ
ክርስትያንም የነፃ
ነትቀናቸውንበቅዳሴመካከልባን ዲራቸውንበመስቀልበልዮሁኔ ታ
ያከብሩታል።[7]

ኦርቶዶክሳውያንሀገራችንንኢትዮጵያንየምናየው በምድርእን
ደተሰጠችንፀጋብን ጠብቃት
ከሰማይየሚከፈለንብን ተዋትደግሞ የሚፈረድብንአድርገንነው።ይህንን
ም በአቡነጰጥሮስ
በአቡነሚካኤልእን ዲሁም በመልአከብርሃንአድማሱጀን በሬታይቷል።ምክንያቱደግሞ
የቅዱሳንደብርማደሪያ፣የታቦተፅዬንመክበሪያ፣የግማደመስቀሉመገኛ…. ናትናነ
ው።

ኢትዮጵያውያንሀገራቸው በድንበርብቻታጥራያለችአይደለችም።የሀገርፍቅርየምን ለውም


ዳርድንበርንማስጠበቅብቻእን ዳልሆነበታሪኳአይተናል።ፍትህሲጓደልናክርስትያኖች
ሲሰደዱ አላውያንነገስታትንስታስጠነቅቅየኖረችእምቢያሉትላይም በሀገርድን በርሳትወሰን
ሀገራቸው ድረስሄዳፍትሕርትዕያስከበረችእን ደነ
በረችበናግራንሀገርባደረገችው ዘመቻ
መረዳትይቻላል[8]።በዚህም ኢትዮጵያበምናውቀው መልኩያለችበድን በርየተወሰነችብቻ
ሳትሆንበኢትዮጵያውያንልብያለችበየሄዱበትየሚኖርዋትየኑሮዋቸው ዘይቤናት።የዚህሁሉ
ምንጭ ደግሞ ኦርቶዶክሳዊትተዋሕዶቤተክርስትያንናት።

ኦርቶዶክሳውያንየገነባናትንሀገርበሃላፊነ
ትመጠበቅ፣
ባሕልናአኗኗሯን
ም ማስጠበቅለዚህም
ምን ም መስዋዕትነ
ትመክፈልከሌላው ይልቅከእኛይጠበቃል።ምክን ያቱም ኢትዮጵያን
ስንጠብቅበባሕሏውስጥ ተገልጦ ለሚታዩትሃይማኖታዊአስተምህሮዋችንማስቀጠል
እንችላለንናነው።

ኢትዮጵያዊየሀገርፍቅርስሜትም የሚለየው በሃይማኖትየተገለጠ፣ሌላውንሃይማኖት


የማይገፋ፣ለራስ(ለሰውነት)ካለንየጠራእይታየሚመነጭ ፣ከፈጣሬበአምሳሉመፈጠራችን
ያስገኘልንንነ
ፃነት፣
ክብር፣ፍትሕ፣ወዘተእን
ደተሰጠንአድርጎመጠብቅእን ዲሁም በድን
በሯ
የሚገኙትንቅዱሳንደብራት፣ታቦተፅዬን ፣ግማደመስቀሉ….መጠበቅናማስተላለፍላይ
የተመሰረተበመሆኑነ ው ለዚህደግሞ የሕይወትመስዋዕትነትየፍቅርመግለጫ ሆኖአይተናል
እኛም እን
ዲሁሀገራችን ንእስከመስዋዕትነ ትልን
ወድይገባል።

[
6]የነገረመለኮትመግቢያ፣መርግርማ ባቱ፣ገፅ166-
179
[
7]የበረሃምንጮ ች(
ማላን
ካራውያን
)፣መኮንንኃብተሚካኤል፣ ገፅ67-
74

You might also like