You are on page 1of 5

(

ለሚዲያየተፈቀደቅጅ)

የሪፖርቱቀን03/
03/
2016ዓ/

ሪፖርትቁጥር-
172

ደረጃ፡ጥብቅሚስጥር

የምዕራብጎጃም ዞንሀገረስብከትደባ-ፍኖተሰላም

ለጠላትኮማንድፖስትየተደረገግብዣእናአጋርነ

የሕዝባዊመረጃናደህንነ
ትኃይሉሪፖርት

የውይይቱቦታየዞኑሀገረስብከትጽ/
ቤት

ቀንኅዳር02/
2016ዓ/

ጋባዥ/
አዘጋጆች፦

1ኛሊቀስዩማንአያናበላቸው (
የሀገረስብከቱስራአስኪያጅ)

2ኛሊቀማዕምራንበቃሉአስታትስክፍል

3ኛመልአከፀሐይአባላእከማርያም አቡነቀሲስ

4ኛአባዘካርያስ

1
(
ለሚዲያየተፈቀደቅጅ)

ተጋባዥየጠላትአመራሮች፦

1ኛጀኔ
ራልመሐመድተሰማ -የጠላትምስራቅዕዝአዛዥ

2ኛሌ/
ኮምሥራቅመን
በር

3ኛሌ/
ኮልደቱጠና(
የሰው ሃብትኃላፊ)

4ኛእድሜዓለም አን
ተነህ(
የዞንኃላፊ)

5ኛሙ ሉጌታዓለም (
ከንቲባ)

እን
ደሚታወቀው በጠቅላላው የአማራ ክልል "
በተለይ ጎጃም"ከጠላትጋርአን
ገትለአን
ገት
ተናን
ቆ ወራሪውንኃይል በመደምሰስብዙ አከባቢዎችንተቆጣጥሮ ለአለፉትአራትአከባቢ
ወራትየህልውናትግሉንእየመራይገኛል።ይህተጋድሎ ምን
ም እን
ኳንብዙጀብድየተሰራበትና
አዲስ ታሪክ እየተፃ
ፈበት ያለ ህዝባዊ ትግል ቢሆን
ም የተገኙ ድሎች ሁሉ እን
ዲሁ
ያለመስዋዕትነ
ትየተገኙ አይደሉም።ጠላትበየግን
ባሩየደረሰበትንየሽን
ፈትህመም በን
ፁኃን
ጭ ፍጨ ፋእናየግልም ሆነየህዝብ ሀብትበማውደም ከፍተኛየጦርወን
ጀልጭ ምርፈጽሟል፤
እየፈፀመም ይገኛል።

በተለይከደረሱትህዝባዊእናየግለሰብሰብዓዊእናቁሳዊውድመቶችባለፈበቤተእምነ
ቶችላይ
(
ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ያነ
ጣጠረ)
ከአማኝ እስከ ካህናት፣ ከሰብዓዊ እስከ ቁሳዊ (
ህንፃ
ቤተክርስቲያን
ንጨ ምሮ)ማውደም እየተፈፀመ ይገኛል።ለምሳሌያህልም የአብነ
ትተማሪዎች
የተገደሉበት(
አዴት14፣
ፍኖተሰላም 5የተገደሉእና2ከፍተኛአካላዊጉዳት፣የአብነ
ትት/
ቤቶች
መዘጋት፣ፍኖተሰላም ኪዳነምህረትቤተክርስቲያንላይ800የቅኔተማሪዎች ነ
በሩሲቀጽሉ
በመገደላቸውምክን
ያት ተበትነ
ዋል፤ፍርንመድኃኔ
ዓለምየነ
በሩም እን
ዲሁ ተበትነ
ዋል።ይህ
በጥቂቱ ሲሆን ጠላት ቤተክርስቲያን
ን እን
ደምሽግ ከመጠቀም ጀምሮ በከባድ መሳሪያ
እስከመደብደብ የደረሰ የጦር ወን
ጀል ፈጽሟል። የዞኑ ሀገረ ስብከትም ሆነ ሌላው
የሚመለከተው የቤተክርስቲያንየበላይ አካል ስለእነ
ዚህ በሀገርመከላከያስም ህዝባችን

በወረረው የጠላትኃይልሲፈፀም ግንምን
ም ብሎ አያውቅም።

2
(
ለሚዲያየተፈቀደቅጅ)

ከላይ የተጠቀሱትንየጠላትሲቪል እናወታደራዊ አመራሮች በራሱ ተነ


ሳሽነ
ትመርሃ-
ግብር
አዘጋጅቶእናበህገወጥ መን
ገድወጭ መድቦግብዣ ያደረገው ሀገረስብከቱበስራአስኪያጁ
የእን
ኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ከተከፈተ በኋላ እጅግ አከባቢውን
፣ቤተ እምነ
ቷን፣
የሃይማኖትአባትነ
ትንእን
ዲሁም ህዝቡን(
ምዕመኑን
)የማይመጥንወራዳተግባር(
ባንዳነ
ት)
ተፈጽሟል።በእርግጥ ብዙ የሃይማኖቱ አባቶች ለሃይማኖታቸው እና ለእውነ
ት እን
ዲሁም
ለሚያገለግሉት ምዕመንአን
ገታቸውንየሚሰጡ መሆናቸውንእያየንያለንቢሆን
ም በሀገረ
ስብከት እና መሰል የ
ኃላፊነ
ት ቦታ የተቀመጡ አን
ዳንድ አባት መሳይ ካድሬዎች
(
የኢህአዴግ/
ብልጽግናተሿሚዎች)እየሄዱበትያለው አደገኛአካሄድከፍተኛክትትልእናመረር
ያለርምጃንይጠይቃል።በህልውናትግልላይሆኖእየተዋደቀያለንህዝብወይማገዝአለብህ፣
ያለዛጠላቱነ
ህ።

እነ
ዚህ ለባን
ዳነትራሳቸውንያጩ እናለጠላትያደሩበሃይማኖትአባትስም በቤተክርስቲያን
የተደበቁየክርስቶስንመስቀልሳይሆን"
የወን
ጀልመስቀል"
የያዙእናበዓውደምህረትፖለቲካ
የሚሰሩ የ
ጠላት አስፈፃ
ሚዎች በግልጽ በመድረኩ ከተገለፁ በኋላ ለጠላት አመራሮች
የሚከተሉትንቃልገብተዋል፤

1)በቤተክርስቲያንበኩልአብረናችሁእን
ሰራለን
፤በአውደምህረቱስለመከላከያመልካምነ

እናስተምራለን
፤ፍኖተሰላም ከገባችሁጀምሮየስብከቱንይዘትአስቀይረነ
ዋል።

2)ቤተክርስቲያንእየመጣችሁመልእክትአስተላልፉ፤መድረኩንእናመቻቻለን

3)አን
ዳንድአፈን
ጋጭ መምህራን
ንአሳልፈንለኮማን
ድፖስቱእን
ሰጣለን።

4)መጽሐፍቅዱስተበርዟልኮማን
ድፖስቱያስተካክልልን

5)የቅ/
ጊዮርጊስ ቤ/
ክንአስተዳዳሪአባፍሬ ስብሐት "
ኦሮምያእያለንያሳደደንፋኖ ነ
ው፤
እዚህም መቀመጫ አሳጥቶናል፤ሰላም ያገኘነ
ው በመከላከያነ
ው።"

6)ድሮመከላከያሳይመጣ ቤተክርስቲያንመሔድእን
ፋራነ
በር፤አሁንግንእድሜ ለመከላከያ
በሰላም እየሄድንነ
ው።

3
(
ለሚዲያየተፈቀደቅጅ)

7)እስካሁንበሀገረስብከቱለተነ
ሱችግሮችመን
ግሰትይቅርታያድርግልን

8)ፋኖንገዝተንእናስገባዋለን
፤መስቀልይዘንገዝተንእናስረክባችኋለን

የጠላትአመራሮችም በዋናነ
ትየሚከተሉትንሀሳቦች/
መመሪያዎችሰጥተዋል፤

1)ብልጽግናንየማይደግፉካህናትእናመምህራንአሳልፋችሁስጡን

2)ሰባኪዎች የፈለግነ
ውን መልእክት እን
ዲያስተምሩ ለመምህራኑእናለየአድባራቱመመሪያ
ስጡልን

3)መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዟል፤የእናን


ተ ካህናት በርዘው እያስተማሩ ነ
ው እርምጃ ውሰዱ፤
አባሯቸው።

ለግብዣው የወጣ ገንዘብ

የሀገረ ስብከቱ ሒሳብ ሹም ለጠላት የተደረገውን ግብዣ በምን


ም የመዝገብ አርዕስት
መመዝገብ እን
ደሚቸገርሲያሳውቅቁጣ በተቀላቀለበትትዕዛዝ"
ብፁዕአባታችን
ንለመጠየቅ
ለመጡ ልዩእን
ግዶችየወጣ ወጭ "
ብሎ እን
ዲመዘግበው ተገድዷል።በግብዣውምሙክትበግ
ታርዷል፤ቢራገዝተውምተሳክረዋል።

ማጠቃለያ

ይህ እጅግ አደገኛአካሄድየሕዝባችን
ንፈሪሀእግዚአብሔር፣የሃይማኖትአባትአክባሪነ
ትእና
የቤተክርስቲያንውስጥ /
አውደምህረት/መልዕክቶችበእምነ
ትየመቀበልናየመተግበርልምድ
የሚፈታተን
ና ቤተእምነ
ቷንም ይበልጥ አደጋ ውስጥ የሚጥል የባን
ዳዎች አካሄድ/
ተልዕኮ
አስቸኳይወታደራዊክትትልናትግሉንየሚጠብቅእን
ዲሁም መሰልከህዝባችንባህርይየወጣ
ወራዳስምሪትንየሚያስተምርየእርምትርምጃእን
ዲወሰድበትየህዝባዊ መረጃእናደህን
ነት
ክን
ፉያሳስባል።

ድልለጎጃም ዕዝ፤ድልለአማራፋኖ!

4
(
ለሚዲያየተፈቀደቅጅ)

ምስል1:የሀገረስብከቱስራአስኪያጅሊቀስዩማንአያና

You might also like