You are on page 1of 4

ወልዲያ-ቆቦ-የብአዴን ሰብሰባ-ኢሳት- ነጥቦቹን ስናገናኝ(connecting the dots)፥

ትላንት ወድያና ትላንት ቆቦ ውስጥ የተከሰተው ከሰውነት የራቀ እጅግ አሰቃቂ፣ ነውረኛና አብሮ የመኖር ተስፋን የሚያጨልም
የዕብደት ተግባር ሁለት ንፁሐን የትግራይ ተወላጆች በትግራዋይነታቸው ተገድለዋል፣ በደርዘኖች የሚቆጠሩ የተጋሩ መኖርያ
ቤቶች፣ የንግድ ሱቆች ተዘርፈዋል፣ ተቃጥለዋል።

ቪ ኦ ኤ ላይ ቀርበው ወልዲያ ላይ ስለተፈፀመው ተጋሩ ተጋሩ በመሆናቸው ብቻ መኖርያ ቤቶቻቸው፣ የንግድ ሱቆቻቸው
በእሳት እንዲጋዩ፣ እንዲዘረፉ ስለሆኑበት ሁኔታ የተጠየቁ የወልዲያ ኗሪ የትግራይ ተወላጆች እንደሚገልፁት ወልዲያ ጠበብ
ያለች ከተማ እንደመሆኗ አብዛኛው ሕዝብ የጠበቀ ማሕበራዊ ግንኙነት ያለው መሆኑንና እርስበርሱ በቅርበት እንደሚተዋወቅ
ይገልፁና ወልዲያ ላይ የተከሰተው ችግር ድንገት የተከሰተ ሳይሆን ብዙ ዝግጅት የተደረገበት መሆኑን፤ ብጥብጡን ሲመሩት
ሲያስተባብሩ የነበሩ የተመረጡ የተጋሩ ንብረቶች እንዲቃጠሉ ሲያስተባብሩ የነበሩ ሰዎች በብዛት የወልዲያ ኗሪዎች
አልነበሩም።

በብአዴን ካምፕ ውስጥ እጅግ ቤተኛ የሆነው ኢሳት ሰሞኑን በብአዴን ውስጥ ሁለት አንጃዎች እንደተፈጠሩና አንደኛው
በጎንደሮች የሚመራና ሸዋዎችን የሚያቅፍ መሆኑን፤ ሁለተኛው የወሎዎች መሆኑን ገልፆ ነበር(ጎጃሞች ከየትኛው አንጃ ጋር
እንደወገኑ አልታወቀም)።

በዚያ ላይ ሰሞኑን ጎንደር አካባቢ በአማራ ፖሊስ የተያዘ በርካታ የጦር መሳርያ አለ፤ መቸም የአማራ ክልል ፖሊስ የጦር
መሳርያዎችን ከቁጥጥር ማስገባት የተለመደ ዜና አይደለም።ወልዲያ ላይ ለምን? ለምን አሁን?
ጎንደርና በአንዳንድ የጎጃም አካባቢዎች ተከስቶ የነበረው ፖለቲካዊ ቀውስ አንፃራዊ መረጋጋት ባሳየበት በዚህ ወቅት ለምን
ወልዲያ ላይ አዲስ እሳት መለኮስ አስፈለገ?"የወልዲያው እሳት የለኮሰው ማን ነው"? የለሚው ጥያቄ ለመመለስ ሶስቱ ከዚሁ
እሳት የየራሳቸው "ትርፍ ለማጋበስ" የሚፈልጉ አካላት እየያቸው፦1: "ተጋድሎ" ና ቅቡልነት (Martyrdom and
legitimacy) : ባለፉ ሁለት ሶስት ዓመታት በነበረው አስጨንቆና እጅ ጠምዝዞ የበላይነት ለማግኘት በተደረገው ተጋድሎኖ
በተከፈለው "መስዋእትነት" የወሎ ተሳትፎ ምንም ነበር የሚል ስሜት አለ። በተለይም የጎንደር ልሒቃን "የበለጠ መስዋእት
የከፈልነዉ እኛ ሆነን እያለ እንደምን ወሎዎች በብአዴን ስልጣን ጠቅለው ያዙ" የሚል ስሜት አለ። ወልዲያ ውስጥ ግርግር
በማስነሳት የተጋሩ ንብረት እንዲወድም፣ አካል እንዲጎድል ማድረግ "እኛም በተጋድሎው አለንበት" የሚል መልዕክት
ያስተላልፋል፤ በዎሎው ቡድን ላይ የሚነሳው የ Legitimacy በከፊል እንዲመልስ እምነት ተጥሎበታል።
አሁን እንደምናየው በነዚሁ "የአማራ ህዝብ ወኪሎች ነን" የሚሉ ልሂቃን ዘንድ "ተጋድሎ" ማለት አንድን ተራ ሚስኪን
ትግራዋይን መግደል ነው፤ "ትክክለኛ (legitimate) ወኪል" ለመሆንም የግድ አንድን ከምኑም የሌለበት ረዳት-አልባ
ትግራዋይ መግደል ወይም ለዐመታት ለፍቶ ያፈራውን ሀብት ንብረቱን መዝረፍ ወይም በእሳት ማንደድ ያልተፃፈ "መስፈርት"
መሆኑ እውነት ነዉ።2: የወሎው ቡድን የችግሮች አያያዝና አፈታት ደካማነት ማሳየት፤ ቡድኑን ከማሕበራዊ መሠረቱ ጋር
ማለያየት፤ የወልዲያ የብጥብጥ ችቦ የተለኮሰው የወልዲያ-መቀለ እግር ኳስ ቡድኖች ጨዋታ አስታኮ እንደሆነ የሚታወስ
ነው። በጊዜው ይህንን ብጥብጥ ለማስነሳት በጎንደር በር በኩል በርካታ ደርዘን መኪኖች የተለያዩ ባነሮችና ሌሎች ነገሮች የያዙ
ወጣቶች እንደገቡና የብጥብጡና የውድመቱ ዋነኛ ተዋናዮች እንደነበሩ የሚታወስ ነው። ወልዲያ ላይ ብጥብጥ በማስነሳት
ፖሊስ እርምጃ እንዲወስድ ቢሆን የወሎው ቡድን እንደሚከስርበት ግምት ተይዞ ነበር። የወሎው ቡድን በበኩሉ ይህንን ነገር
"ባላየ" ለማለፍ የመረጠበት ምክንያት ትርፉን በማስላት ነው።
3: ሶስተኛ ቡድን ደግሞ አለ- በትግራይ ሕዝብ ጥቅምና ሕልውና ፈፅሞ የማይተኛ፤ የፖለቲካ ርዕዮተ-ዐለሙ፣ ታሪኩና
የቀደመም የአሁንም መሰባሰብያው "ፀረ-ትግራዋይነት" የሆነ፤ የጠቅላይ አግላይነትና ተስፋፊነት ባህሪያት የነገሱበት ቡድን።
ይህ በዋነኝነት ውጪ በሚኖሩ ሐይሎች የሚዘወር ሲሆን ይህ ቡድን በምዕራብ ትግራይ በኩል ሞክሮ የከሸፈበት ሙከራ
በደቡብ ትግራይ በኩል ለመሞከር ነው፤ ለዚሁ ቡድን ወልዲያ መሸጋገርያ መሆኗ ነው።

የሚያሳዝነው ግን የሶስቱ ቡድኖች የትግል ስልት ሚስኪን ትግራዋይን መግደል፤ የንሐፁን ተጋሩ ንብረት መዝረፍና በእሳት
ማንደድ መሆኑ ነው።

ከላይ ያልኩትን ልድገመው፦ "የአማራ ህዝብ ወኪሎች ነን" በሚሉ ልሂቃን ዘንድ "ተጋድሎ" ማለት አንድን ተራ ሚስኪን
ትግራዋይን መግደል ነው፤ "የአማራ ህዝብ ትክክለኛ (legitimate)ና ተቆርቋሪ ወኪል" ለመሆንም የግድ አንድን ከምኑም
የሌለበት ረዳት-አልባ ትግራዋይ መግደል ወይም ለዐመታት ለፍቶ ያፈራውን ሀብት ንብረቱን መዝረፍ ወይም በእሳት ማንደድ
ያልተፃፈ "መስፈርት" መሆኑ እውነት ነዉ።
Jan 30 · Sent from Messenger
Kidane Berhe
ደም ! ሂወት!ንብረትን ትግራዋይ በቃ ሓታቲ ዘይብሉ ደም ከልቢ ኮይኑ ክተርፍ! ሎምስ እንታይ ኢን ከ እንገብሮ!
እንተተአሰሩ ይፈትሑ ይባሃሉ ንሕና ሞይትና እንቀሪ እኮ ኮይና! ብስሩ እኮ አብኩሉ ቦታ ምኳኑ እዩ እቲ ጊዳይ ክፉእ ዝገብሮ!
Jan 30

<<ወርሒ ጥሪ 2008 ካብ ሽረ ናብ መቐለ እንዳተጎዓዝኩ ሓደ ኣብ ጎነይ ኮፍ ዝበለ ኣምሓረታይ ዝተዛረበኒ ኣይርስዖን። ሽዑ


ድማ ስጡም ወግዒ ጀመርና ፤ ቲ ኣምሓራይ ድማ ፦ "ናብ ሕክምና እየ ዝኸይድ ዘለኹ ግን ሰማዒ እንተረኺበ ካልእ
ንደሕንነት ህዝቢ ትግራይ ዝጠቅም ዓብይ ጉዳይ'ውን ኣለኒ። ኣብዚ ሀዚ እዋን ኣብ ክልል ኣምሓራ ሓያል ፀረ-መንግስትን ፀረ
ህዝቢ ትግራይን ሕቡእ ምድላው ይግበር ኣሎ። ዓዲ ክሕልውሉ እንዳተበሃለ ኩሉ ህዝቢ ኣምሓራን ብፍላይ ከዓ መንእሰያት
ኣምሓራ ብቲ ናይ ክልል ሰበስልጣናት ብረት ክዓጥቕ ይግበር ኣሎ። ናይቲ ምንቅስቓስ ሕቡእ ዕላማ ዝፈልጥ ውሑድ እዩ
ንምባል ብዘፀግም ኩነታት እቲ ንኢትዮጵያ ዘመሓድር ዘሎ ማእኸላይ መንግሥቲ ብናይ ባዕሉ ሰበስልጣናትን ብናይ ባዕሉ
ብረትን ይመውት ኣሎ። ኣነ ግን ምእንቲ እዛ ሃገርን ህዝቢ ትግራይ ዘሕለፎ ይፈልጥ እየ። ናብ ዝነበርናዮ ክንምለስ
ኣይደልን። ወታደር ነበር እየ።" ኢሉኒ። ትፈልጦ እሙን ሰብ (ናይ ሕወሓት በዓል ስልጣን ማለቱ እዩ) እንተሃልዩ ኣራኽበኒ
ወይ እዚ ዝነግረካ ዘለኹ ሓደገኛ ጎስጓስ ንክኣልዩዎ ንገሮም" 'ውን ከምዝበለኒ ይዝክር። ኣነ ድማ ብውሽጠይ ፦"ኣይ
እሙናትስ ኣብ በረኻ ተሪፎም ዋ ኣነ ዝፈልጦ በዓል ስልጣን'ውን የብለይን ግን ንስኻ እውን ጥዑይ ኣእምሮ ኣይትመስለንን"
በልኩዎ።>> September 30, 2016 ዝፀሓፍኩዎ መሊሰ share ገይረዮ፦ ክፍል 3፤ኣንድ ሚስጥር ላካፍላችሁ፦ መንግስት
በቅርቡ በራሱ ማስ ሚድያዎቹ እንደሚለቀው ይጠበቃል። (ማሳሰቢያ ፦ይህ ምስጢራዊ ታሪክ የመንግስትም ሆነ የሌላ
ኣቋም ኣይደለም።የነገሮቹን አመጣጥና እድገት እንዲሁም የወሮበሎቹን አጠቃላይ እንቅስቃሴ ምን ይመስል እንደነበር በቂ
ግንዛቤ እንዲኖራችሁና ብኣዴን ከዚያው ሰሞን(ህዳር 2008 ዓም) ጀምሮ የትግራይና የህወሓት ጸረ ደርግ ያደረገውን መራራ
የትግል ታሪክ የራሱን ኣስመስሎ በማቅረብ ኣባላቱን ለኣሁኑ ጥላቻና ዘረኝነት እንዴት ይዘጋጅ እንደነበር ሂደቱን ለማስተዋል
ይረዳል የሚል ጽኑ እምነት እንድትይዙ በማሰብ እንጂ ጠላትነትን ለማስፋት እንዳልሆነ ልትረዱልኝ ይገባል። እኔማኮ
ደንቆሮው ህወሓ ኣልሰማ ኣለኝ እንጂ የብኣዴን ኣካሄድ ኣላምር ሲለኝ ከህዳር ወር ጀምሬ <<ግንቦት 20 ም የህወሓትና
የትግራይ ህዝብ ግኝት ነው>>በሚል 12 ክፍሎች ባሉት በመረጃ በተደገፈ ጽሁፌ እየተከታተልኩኝ የብኣዴንን ሴራ ሳከሽፍ
ነበር። በመሆኑም የኣንባቢዎች ኣስተያየቶችን በመገምገም ሌሎች የያዝኳቸው ሚስጥራዊና extremely sensitive
ቪዲዮዎችን በደህንነቴና ሂይወቴ ላይ 100% risk ወስጄ post የማደርግ መሆኔን ኣስቀድሜ ልገልጽላችሁ እፈልጋለሁ።ይህን
ድራማ በበላይነት የምትመራው ግን በሬገን የስብሰባ ኣዳራሽ ፎቶ የሚያነሳ በሚመስል ጋዜጠኛዋ ቀድማ በ high power
rays camera ጨረር መለስ ዜናዊን የገደለችው ግብጽ መሆኗን ልብ ልትሉ ይገባል።) ብአዴን በሚስጥር ከአማራ ክልል
ለወልቃይት ኮሜት ተብየው በሚስጥር ወደ መተማ ሽንፋ የጠረፍ ከተማ የሰበሰባቸውን የሚሊሻ አባላት የወልቃይት
ኮሚቴ ኣባላቱ ኣቶ አታላይ ዛፊና ኮሌኔል ደመቀ ስሜት ቀስቃሽ የሆነ ፀረ ህወሓትና ኣጸያፊና በጎንደሬው ላይ ስሜት ቀስቃሽ
የሆኑ ጸረ የትግራይ ህዝብ ንግግሮችን በመናገር ነገር ግን በተቃራኒው ብአዴንን የሚያመሰግኑ ንግግሮች ለታጠቁ
ተሰብሳቢዎቹ አድርገዋል ። በዚህ ቪዲዩ ኮሌነል ደመቀ በራሱ ስልክ እሱ ሲናገር ኣቶ አታላይ ዛፊ ደግሞ ይቀርጽለታል፤
ከዚያም ኮሎኔሉ ንግግሩን ሲጨርስ ደግሞ ራሱ ኮሌኒል ደመቀ ተቀብሎ የኣቶ አታላይን ንግግር ይቀርፃል ። በዚህ የብአዴን
ህቡእ ስብሰባ የዞኑ እና የወረዳው ኃላፊዎች እና የወረዳው ፓሊስ አባላት ከፊት ለፊት ተቀምጠው ሞራልና ድጋፍ
ሲሰጧቸው ይታያሉ። ከዚህ በኃላ እያንዳንዱ ከተለያየ አማራ ክልል የመጣው የሚሊሻ ኃይል ወደ መጣበት አካባቢው
ሲመለስ የወልቃይትን ጉዳይ እንዲያራግቡ ፣ ፀረ ተጋሩ እና ፀረ ሕውሓት ዘመቻዎችን እንዲቀሰቅሱ፣ የሕውሓት የበላይነት
ይቁም፤ስብሃት ሆይ ኢትዮጵያ ኣትፈርስም ወዘተ የሚሉ መፈክሮች ተሰጧቸው ለባለፈው የጎንደር ሰላማዊ ሰልፍ ተብየው
የዘረኝነት ዘመቻ እንዲዘጋጁ በቀጭን ትእዛዝ ተነግሯቸው ተሸኙ። እነዚህና ሌሎች ንግግሮች የሚያሳዩ ቪዲዩዎችም በስነ
ስርዓቱ ተቀርፀው ቤተ አምሃራ ለተባለ የነሱ የጥፋት ሚድያና ለጎንደር ህብረት ተልኮላቸዋል ። በዚህ ህገወጥ የጥፋት
ሚስጥራዊ ስብሰባ የአንበሳውን ድርሻ የብአዴን ኣባላት ሲሆኑ ከነዚህም አባላት ውስጥ፦ 1)ኣቶ አገኘሁ ተሻገር የብአዴን
ማዕከላዊ አባል፤ 2)ሚስጥራዊው የቤተ አምሃራ መስራች የሆነው መሳፍንት ባዘዘው ዳምጤ ሲሆን ይህ ሰው ገዱ
ኣንዳርጋቸው የቅርብ ስጋ ዘመድና የኢህአዴግ መረጃዎችን ሚስጢራዊ መረጃዎችንና ሰነዶችን ለቤተ አምሃራ በተዘዋዋሪ
የሚያደርስ እና ፀረ ህውሓት ጽሁፎችን ኣሳትሞ የሚያደርስ ፣ 3) ከወራት በፊት የሰሜን ጎንደር አስተዳደር ዋና ስራ
አስፈፃሚ የነበረው ኣቶ ግዛት አብዩ የአቶ ገዱ አንዳርጋቸው አበልጅ (በስጋ ዝምድናና በማህበራዊ ጉዳዮች ቃል ኪዳን
የተሳሰሩ) ሲሆን ይህ ግዛት አብዩ የተባለው ሰው በጎንደር ከተማ ያሉትን ነጋዴ ተጋሩዎች ላይ ከፍተኛ የንግድ ግብር
እያስጣለ ደም ሲያስለቅሳቸው የነበረ እና በተደጋጋሚ የወልቃይት ኮሚቴ ተብየዎችን ቢሮው ላይ እየጋበዘ ሲደግፍና
ሲያበረታታቸው የነበረ ግለሰብ ነው ፤ 4)አሁን ወደ ክልሉ(ባ/ዳር) የተዛወረው የዞኑ ፀጥታ ክፍል ኃላፊ የነበረው ኣቶ ደሴ
አሰሜ የአገኘሁ ተሻገር የአለፋ(ቁ 1 ላይ የተጠቀሰው) አብሮ አደግ ጓደኛው ሲሆን ሚሊሻዎችን ከተለያዩ የአማራ ክልል
በማሰብሰብ በህቡእ ወደ መተማ ያጓጓዘ እና በጎንደር ዙሪያ ከ 29 በላይ ንፁሃን የቅማንት እናቶችን፣ ገበሬዎችን እና ህፃናትን
በክልሉ ልዩ ኃይል ያስገደለ ወንጀለኛ ፤ 5)ኣቶ አማረ ሰጤ የተባለው የሰሜን ጎንደር አስተዳደር በወቅቱ ቻይና ለስልጠና
ከመሄዱ በፊት ከሃገሩ የአለፋ ተወላጆች ጋር በመሆን የጎንደር ህብረትን አላማዎች በህቡእ ሲያዘጋጅና ሲያደራጅ የነበረ ፤
6)ኣቶ ታዩ በሪሁን፦ የጎንደር ነዋሪ የህግ ባለሙያ ምሩቅ የአገኘሁ ተሻገር ስጋ ዘመድ፤ የቤተ አምሃራው መሳፍንት ባዘዘው
ቀንደኛው የመረጃ አቀባይ ፤ 7)ኣቶ ታያቸው ጥሩነህ፤ የመተማ ወረዳ ንግድና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት ኃላፊ ፤ የበለሳ ተወላጅ
የኣቶ ግዛት አብዩ ስጋ ዘመድ እና በመተማ በተጋሩ ነጋዴዎች ላይ እንደ የጎንደሩ ኣቶ ግዛት አብዩ ከፍተኛ ግብር በመጣል
ሲያስመርራቸው የኖረ ፤ “ከፍተኛ ግብር እየጣልን ተጋሩን ከመተማ አስለቅሰን እናስውጣቸዋለን” እያለ ሲዝት የኖረ እና
በሽንፋ ከተማ ስብሰባ ላይ በቀጥታ የተሳተፈ ያዘመተ ፤ 8)ኣቶ ደሰለኝ ጣሰው፤ የመተማ ዮሃንስ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ
የነበረና በወቅቱ ለታጠቀው የሚሊሻው ጦር በመተማ ሸህዲ ላይ የመጀመሪያውን ዙር አቀባበል ያደረገ ፤እንዲሁም
ለሚሊሻዎቹ ወደ ሽንፋ ከተማ ጉዞዎችን ያመቻቸ፡እንዲሁም በወንጀሉ በቀጥታ የተሳተፈ ሲሆን ከወራት በፊት ተይዞ
ከታሰረ በኋላ በገዱ ቀጥተኛ ትእዛዝ መሰረት የበብአዴን ስራ አስፈፃሚዎች ከእስር እንዲወጣ የተደረገ ፤ ከተፈታ በኋላም
አሁን በቅርቡ በመተማ በዋናነት የፀረ ተጋሩ ንብረት እንዲወድም ህይዎት እንዲጠፋ ያስደረገ ቁልፍ ወንጀለኛ ነው ።
9)የመቶ አለቃ ደጀኔ መንግስቱ፤ የጋይንት ተወላጅ ሲሆን በቀጥታ የጎንደር ህብረት ተላላኪ እና ጉዳይ አስፈፃሚ፤ ኋላም
የሽንፋ ከተማ ነዋሪ ሲሆን የዚያ ሁሉ ሚሊሻ መሰብሰቢያ ቦታ ያዘጋጀ እና በወቅቱ የትግራይ እና የቅማንት ተወላጆችን
ቤትና የሰሊጥ መጋዝን እንዲቃጠሉ እየጠቆመ እና ራሱ እየመራም ጉዳት ያደረሰ ወንጀለኛ፤ ሲሆን ለዚህ ወንጀሉ ተይዞ
ጎንደር ማረሚያ ቤቶች ከገባ በኋላም የጎንደር ህብረት አባል የሆኑት የዞኑ ተዘዋዋሪ ችሎት ዋና ዳኛ ምንም ወንጀል የለበትም
ብለው በነፃ አሰናብተውታል። ከዚያም ወደ መተማ በመመለስ ሚሊሻዎችን በማስተባበር በትግራይ ተወላጆች ላይ ጥቃት
በማስደረስ ከአካባቢው ለቀው እንዲወጡ አስደርጓል ። 10)ኣቶ ሸርብ አቸነፍ፤ለጊዜው ያባቱ ስም ያልደረሰኝ ወንጀለኛ፤
የጫንድባ ከተማ የአማራ ክልል ህዝብ ተወካይ የሆነ ሚሊሻዎችን እየመራ ሽንፋ በመውሰድ ለተሰበሰበው የሚሊሻ ጦር
በትዕቢት ንግግር ያደረገና በተደጋጋሚ ፀረ ህውሃት ቅስቀሳ በአካባቢው የሚያደርግ ነው ። (Look zese criminals @ z
pic,if u can"t differentiate them from z video ) 11) በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውስሥ የሚገኙ የጋይንትና ደብረታቦር
ተወላጅ መምህራን በብኣዴን በሚሰጣቸው መመሪያ መሰረት የተለያዩ ፀረ ህውሓት ጽሁፊችን በመልቀቅና እንዲሁም
ለጎንደር ከተማ ወሮበላ ወንበዴዎች እንዲደርስ በማድረግ የትግራይ ተውላጆች ጥቃት እንዲደርስባቸው
አድርገዋል።ዋናዋናዎቹ የነዚህ ተዋናይ መምህራን ስም ዝርዝራቸው ለማሳወቅ ያክልም፦ 1. ሞገስ ሀብቴ - አበክመ ጠቅላይ
ፍ/ቤት ጎንደር ተዘዋዋሪ ችሎት ዳኛ 2. ብርሃኑ ሲሩ- ጎንደር ዩኒቭርሲቲ ሕግ ት/ቤት መምህር 3. ወንድምነው ካሳ - ጎንደር
ዩኒቭርሲቲ ሕግ ት/ቤት መምህር 4. ወርቅነህ ጎንደር ዩኒቭርሲቲ ኢኮኖሚክስ ት/ክፍል መምህር 5. ሐይማኖት፤ ጎንደር
ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ዲን 6. መኮነህ ኃይሉ ፤ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ናቸው። እነዚህ ግለሰቦች በክቡር
የመምህርነት ሙያ ላይ ተቀጥረው ህዝብና መንግስትን ያሸከማቸውን ከባድ ሃላፊነት ወደጎን በመተው በተቃራኒው
መንግስትንና ህዝብን እያሸበሩ ያሉ ወንበዴዎች ናቸው። በ 09/01/2009 ሊጀመር የነበረውን የመምህራን ስብሰባ
ለማደናቅፍም የአመጽ ወረቀት አባዝተው ለወጣቶች በምስጠት ተሰብሳቢዎች እንዲበተኑ ኣድርገዋል። መንግስትን ለመጣል
ስራቸውን ትተው የውንብድና ስብሰባዎችን ያካሂዳሉ። መንግስትን ያስጥልልናል ብለው ያስቡትን የሀሰት መረጃ ለኢሳት
በመላክም ህዝብን ያፋጃሉ። የተለያዩ የአመጽ ስልቶችን ከአጋሮቻቸው ጋር በመሆን ይነደፋሉ፤ ያስተባብራሉ። ሞገስ ሃብቴ
የተባለው ዳኛ ከዚህ በፊት የመቶ ኣለቃ ደጀኔ መንግሥቱ የተባለውን ሽፍታ በጨዋው የቅማንት ህዝብ ላይ ባደረገው
ጭፍጨፋ እና በህዳርና ታህሳስ ወራትም በትግራይ ተወለጆች ላይ ንብረት በማስቃጠልና በማስዘረፍ ምክንያት ለፍርድ
ቢቀርብም በአሻጥር ፈትቶ ልኮ ሽንፋ ከተማ ላይ ኣሁንም የመቶ ኣለቃ ደጀኔ መንግሥቱ ተጋሩን እንዲጨፈጨፉ አድርጓል።
የመቶ ኣለቃ ደጀኔ መንግሥቱ አሁንም ሸፍቷል በቀጥታ የጎንደር ህብረት ገንዘብ እርዳታ እያገኘ የጎንደር ህብረት ጦር
እየመለመለ ይገኛል ። ከኮኔሌል ደመቀም ጋር ሽንፋ ላይ በፈጠረው ቀውስ ሸሽቶ ከብአዴን ባለስልጣናት ጋር በላንድክሩዘር
ሲፈረጥጥ እግረ መንገዱን የሚቃጠሉትን የትግራይና የቅማንት ህዝቦችን ቤት በደስታ እየቀረፀ እንዲህ አደረግናቸው ብሎ
ለጎንደር ህብረት መረጃ ያደርሳል ። በነገራች ላይ አሜሪካን ሃገር ሲያትል ከተማ የሚኖረው ኣቶ ደሴ ግዛት የተባለ የጎንደር
ህብረት አባል በዋናነት ለብአዴን ተላላኪዎች ግለሰቦች የቅርብ ዘመድ በመሆኑ ጎንደር ህብረት የተባለው የጥፋት ቡድንና
ከላይ ለተጠቀሱት ግለሰቦች ከኣሜሪካ ለነዚህ እንደ ገንዘብ መላኪያ ድልድይ የሚያገለግልና ከጎንደር ህብረት የተሰበሰበውን
ገንዘብም መልሶ በቀጥታ ለነዚሁ ኣሸባሪዎች የሚያስተላልፍ፤እንዲሁም የጥፋት ዓላማቸውን ለሚፈጽሙላቸው ለተለያዩ
ውሮበላ ወንበዴዎችና ህገ ወጦች የሚልከው ይህ ኣቶ ደሴ ግዛት የተባለ ግለሰብ ነው ። የኮሌኔል ደመቀን ጉዳይ ላይ
የተሰየመው ከፍተኛ ዳኛ በቅርቡ ኮሌኔል ደመቀን የወንጅል ስራ አላገኘሁበትም ብሎ ነበር፤ ነገር ግን የፊደራል ልዩ አቃቢ
ህግ ተጨማሪ መረጃ ላሰባስብ ብሎ ለተለዋጭ ቀጠሮ ስጥቷል። ምን ይሄ ብቻ የጎንደር ማረሚያ ቤቶች ሰራተኞችም ያው
የውንብድና ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። ለምሳሌ ኮሎኔል ደመቀ ማረሚያ ቤት ሆኖ ነው ቃሉን ይሰጥ ዘንድ
ወደፍርድ ቤት ሊወስዱት የሄዱትን 3 ቱም የማረሚያ ቤት ፖሊሶች ተዘጋጅቶ ከጠበቃቸው በኂላ 3 ቱንም በጥይይ
የገደላቸው። ታድያ ማረሚያ ቤት የገባ ወንጀለኛ ጥይቱ ከየት ኣመጣው???? በመጨረሻም በቦታው ተገኝተህ በወቅቱ
እየተከታተልክ ይህን ቪድዮ ላደረስከኝ ውድ ጓደኛየበራሴና በ facebook ተከታታዮቼ ስም ከልብ ኣመሰግንሃለሁ። ይቅርታ
ስምህን በዚህ መግለጽ ኣስፈላጊ መስሎ ስላልታየኝ ነው። ቪድዮው ኦርደሩን ስላልጠበቀ በራሳችሁ ኣስተካክላችሁ
ኣዳምጡት። (መጀመሪያ http://www.liyumedia.com/col-demeke-zewudie-speech_f4679e9c… ተጭናችሁ የኮሎኔል
ደመቀ ንግግር ኣድምጡት) ከታች ያሉትን ሊንኮችን ተጭናችሁ ከ 2005 ዓ/ም ጀምሮ የብኣዴን ፀረ ተጋሩ ጥንስስ
እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ "ሚስጥር ላካፍላችሁ" በሚለው የማስጠንቀቅያ ፅሁፌ ላይ ሊንኩን ተጭናችሁ ማየት
ትችላላችሁ ፦ https://www.facebook.com/Orthodoxawit/videos/879556425508857/
https://www.facebook.com/Orthodoxawit/videos/879556428842190/
https://www.facebook.com/Orthodoxawit/videos/879556422175524/
https://www.facebook.com/Orthodoxawit/videos/879556418842191/

https://amharic.voanews.com/a/4263018.html

You might also like