You are on page 1of 58

1

መልዕክት ሦስት
በምድሪቱ ሁሉ ላለህ የሰው ዘር በሙሉ
ተጻፈ በመጋቢት 19 ቀን 2001 ዓ.ም
ይህ መልዕክት የመጨረሻ የአፈጻጸም ውሳኔ ሲሆን የመጀመሪያውንና
የሁለተኛውን መልዕክት ወደ አፈጻጸም የሚቀይር ውሳኔ ነው።

ማስታወሻ

መልዕክቱን በጥንቃቄ ያንብቡ።


 ሲሰጡ ሁለንም ገጾች ይስጡ።አይቀንሱ፥አይጨምሩ፥አያሻሽሉ። ይህን
የሚያደርጉ አለቅጣት አይታለፉምና!
እኔ በነጻ እንደሰጠኋችሁ እናንተም በነጻ ስጡ ፈቅደው ወደው
ከሰጡአቹህ ተቀበለ።በረከቱ ይበልጥብናል ካላችሁ አትቀበሉ።
ፋክስ አድርጉት፥ኢሜይል አድርጉት፥ በድረ ገጾቻችሁ ልቀቁት፥
በፖስታም ላኩ።
በጋዛጣ በመጽሔት አትሙት አሰራጩት በሬዴዮ፥በቴሌቭዥን ልቀቁት።
እንደ ትዕዛዙና ምክሩ ለማያደርጉ በትዕዛዙ ውስጥ የሚገጥማቸውን
ያንብቡ።
በጎ ለመሥራት ማንም አይከለክልም።
መሪም ሆነ ተመሪ ሁለም የሚመዘነው እንደ መፀፀቱና እንደ ቅን ተግባሩ
ነው።
በጎ ሥራም የሚጀምረው ከትንሹ ነውና!

መልካም የመረዳት ንባብ ይሁንልዎ!


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅደስ አሀዱ አምላክ አሜን!
1-ሀ መግቢያ
የፍጥረት ሁሉ ጌታ ስሙ ይክበር ይመስገን፣ በዓይናችን ከምናየው፣ከምድርና ፀሀይ በብዙ ትሪሉዮን
ክብደት ስፋትና እርቀት የሚበልጡትን ከዋክብቶች የፈጠረ፣በሰማይ ላይ እንደማይቆጠር አሸዋ የበተነ፣ሁለን ቻይ
ፈጣሪ፣ በብዙ ሚሊዮን የሙቀት ዲግሪ ሴሌሺየስ የምትንቀለቀለውን ፀሀይ በአንድ ስፍራ አቁሞ ለምድርና
በውስጧም አልቆ ለፈጠረው ሰውና ፍጥረታት በሙሉ እንድታገለግል፣ብርሃንና ሙቀት እንድትለግስ ላደረገ
አምላክ ከብርሃን እጅግ በፈጠነ ሩጫ የሚከንፉትን በቅጽበትም ለሚሰወሩት በትልቅነታቸው ከፀሀይ በብዙ
ቢሊዮን የሚበልጡትን ከዋክብት ህልው ላደረገ፣አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ ይክበር ይመስገንና፤
ይህን አምላክ በምን ልክ በምን ቋንቋ በምንስ የፍጥረት ብልሃት ትገልጹታላችሁ? ትመስሉታሊችሁ?
ጌታችን ፍጹምና ከሕሊናችን ዕሳቤና ግምት እጅግ የራቀ ነው። በምንም አንመስለውም ስንወደው፣ ስንታዘዘው፣
ስናመልከው ያኔ በቸርነቱ፣ በበረከቱ ፣በአባትነቱ ፣በርሕራሄው ፣በፍቅሩ፣ በቅን ፍርዱ እናውቃለን። ስንንቀው፣
ስንክደው፣ በእርሱ ምትክ ሌላ አምላክ ስናቆም የቁጣውን በትር የሚያሳርፍ ምንም አምሳያ የሌለው አምላክን
በምን ትገልጡታላችሁ?
ከሰው ይልቅ እንስሶች በተሰጣቸው የደመ ነፍስ እይታ የተሰጣቸውን ስርዓተ ህይወትና አኗኗር ሳያዛንፉ ለሰው
አገልግለው ያልፋሉ። ባጭሩም ሆነ በረዘመ ዘመናቸው ፈጣሪአቸውን ያመሰግናሉ ሰውስ? የከበረው የአዳም ዘርስ?
እንደ ፍጥረት ልቀቱ ነውን? እንድናስተውል አዕምሮ ለሰጠን አምላክ ምስጋና ይገባዋል።
ሰውን ለክብሩ ሊመሰገንበት በራሱ አምሳል እጅግ አልቆ የፈጠረ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር አብ ፣ እግዚአብሔር
ወልድ፣ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ ከዘለአለም እስከ ዘለዓለም ይክበር ይመስገን።
በአንድነቱ በሦስትነቱ የከበረ ጌታ የተመሰገነ ይሁን በማንኛውም ፍጥረት እሳቤና ህሊና የክብሩ፣የግዝፈቱ፣
የጥልቀቱ፣የብርሃን ምንጭነቱ የማይዳሰስ ጌታ ሁሉን ህልው የሚያደርግ፣ ሁሉን የሚያሳልፍ፣ማንም በማይቀርበው
ብርሃን ላይ፣ማንም ሊያየው በማይቻለው የእሳት ፍምና ምንጭ ላይ ዙፋኑን የዘረጋ፣የገዘፉትንም ያነሱትንም
የሚታዩትም የማይታዩትም ረቂቅ ፍጥረት ሁለ ቀደስ! ቅዱስ! ቅዱስ! እያሉ ሌት ከቀን በምስጋናቸው
የሚያረሰርሱት እንደ አርሞንኤም ጠል፣ሳያቋርጡ ምስጋናው ዘወትር የሚፈስለት ጌታ ይክበር ይመስገን አሜን።
የዳዊት መዝሙር 97(98) ፤
የዳዊት መዝሙር 148
እኔም የሥላሴ ባርያ ! እጅግ ባደፈችው አንደበቴ፣ እጅግ በምታንሰው ሰውነቴ ደፍሬ አመሰግነዋለሁ።
ቃሉን ትዕዛዙን ፣ፍርዱን፣ ተግሳፁን፣ቁጣውን ፣በረከቱን፣ ምህረቱን ለሰው ዘር በሙሉ ከሁሉ በሚያንሰው በእኔ
ይነገር ዘንድ ፈቃዱ የሆነ አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን አሜን !
መዝ. 18(19)፥7-14
የዛሬው መልእክት አዲስ ትዕዛዝ አዲስ መልእክት የሚመነጭበት ሳይሆን ቀድመው በተገለጹት 1ኛ እና 2ኛ
መልእክቶች እንደተገለፀው፣ በልዑል እንደተወሰነው እና እንዯታዘዘው እኔም ሳይጨመር ሳይቀነስ
እንደገለጽኩላችሁ ሁለቱም መልእክቶች የሚወቅሱ፣ፍርዱን የሚገልፁ ናቸው። የሰራዊት ጌታ ፍርድ በመጻኢ
ህይወታችን ላይ ምን እንደሚመስል በየትኛው ተግባራችን ላይ እንደተመሰረተ ጠቅልሎ የሚገልጽና ፍርዱንም
የሚያሰማ ለንስሃም እድል የሚሰጥ ነው። የቅጣቱንም ሁኔታ የሚገልፅና ጅምሩንም በግልፅ እያሳየ ያለ
ቀጣይነቱንም የሚያሳይ ነው።
ታዲያ ይህ መልእክት ለምን ተጻፈ? የሚሌ ጥያቄ ሊኖር ይችላል። በእርግጥም ሊጠየቅ ይገባል። በአንደኛው
መልዕክትና በሁለተኛው መልዕክት የሰፈረው የጌታ ቅን ፍርድና ውሳኔ አፈጻጸሙን ጥልቀቱንም እናም
የሚመጣውን ውጤት የሚገልፅ በመሆኑ ይህ መልዕክት ደግሞ የተበተነውን ለመሰብሰብ፣ የተሰበሰበውን መልካም
ፍሬ ለመሸከፍ ነው። በዚህ መልዕክት የሁለቱንም መልእክቶች አፈፃፀም በዝርዝር ለመግለፅና በመላው አለም ላሉ
ህዝቦች ሁሉ፣ እንደየ አደረጃጀታቸው የተፈፃሚነቱን ዝርዝር እንዲያውቁ በቅጣቱም ሆነ በምህረቱ የተጎበኙ ሁሉ
ሊያደርጉ ስለሚገባቸው ዝርዝር መመሪያና ማረፊያ መደምደሚያ ለማስቀመጥ የታሰበ ነው። በአምላኬም ይህንን
እንዳደርግ የታዘዝኩ ስለሆነ ነው።
በዚህ መልእክት ለሁሉም መንግስቶች፣ ድርጅቶች ፣መንፈሳዊ ተቋሞች ፣ ቡድኖች፣ግለሰቦች ፣ ማህበሮች ፣ክፍለ
አህጉሮች፣ አገሮች በሁለቱም መልእክቶች ውስጥ ሲመዘኑ በልዑል ፊት ምን እንደሚመልሱ እንዲያውቁት
የሚያደርግ የሁለቱንም መልእክቶች ዝርዝር ማብራሪያና መመሪያ በመስጠት ዓለም ወዴት መጓዝ እንዳለበት
ከልዑል የታዘዘውን ለማሳወቅ ለሁለም የሰው ዘር ከእንግዱህ ከወዴት የመንፈሳዊንም ሆነ የስጋዊን አመራር
እንደሚያገኝ የሚያስረግጥ ይሆናል። ሁለም ልብ ይበል የቀደመው የዓለም ስርዓት ሁሉ ይሻራል።
የመዋቀሻው ዘመን አልፏል። አሁን በዓይናችሁ እንደምታዩት በጀሮአችሁ እንደምትሰሙት ዓለም በምጥ ጅማሮ
ውስጥ ናት። ስለሆነም ከእግዚአብሔር አገልጋዮችና ባሮች መንፈሳዊንም ሆነ ስጋዊውን አመራር እንደ ልዑል
ትዕዛዝና ፈቃድ መስጠት ግድ ነው። የኔም ሆነም የወንዴሞቼ ኃሊፊነት ግዳታም ነው። ጭንቁ እየበረታ ሲመጣ
በጎችን ማረጋጋት፣ ማፅናናት፣ማፅናት፣ወደ መልካሙ ስፍራ መምራት አለብንና!
ለመንጋው መሰማሪያ፣መመሰጊያ ፣መጠለያ ማሳየት ወደዚያም መምራት የእረኞች ግዳታ ነው። ከበጎች መቀላቀል
የማይገባቸው ፍየሎች ፣ተኩላዎች በፍርድ እንዴት እንደሚጠበቁ ማረፊያቸውንም ያውቁት ዘንድ የግድ ይላል።
ተግሳፅን ንቀው ትዕዛዙን አፍርሰው በአመፅ አድገው፣ በክፋት አርጅተው ለመልካሞቹ እንቅፋትና ጥፋት ሆነው
ሁሌም እንደማይቀጥል ዳኛው ልዑል በቃሉ መሰረት እንደሚፈርድባቸው ሊያውቁት ይገባል። ይህንን ኃሊፊነት
የተሸከሙ የበጎች እረኞች ከመንጋቸው ተኩላዎችን ማራቅና በጌታ ቅን ፍርድ ስፍራቸውን ማስያዝ ይገባቸዋል።
በአንድ ባሕርይ ሦስትነቱ ፍጹም የሆነ ልዑል የሰጠንን የእረኝነት ኃሊፊነት ልንወጣ በስሙ ለተጠራን ለታማንን
ሁሉ የውዴታ ግዳት ያለብን ነን በፍቃደ የምትገዙ ሁሉ።
የእግዚአብሔር ቃል ዘመንን ሁሉ ያውጃል ዓለምንም በየዘመኑ ያፀናል። በየዘመኑ ያሉት ትውልዶቹም ሁሉ በቃሉ
ይፈርዳል፣ይምራል፣ይቀጣል፣ይገስፃል ወደ እውነት መሄጃውን መንገድ ያመለክታል። ለሰው ያለው ፍቅር መለኪያ
የለውም የዚህ ሁሉ ዘመን ትዕግስቱ ለሰው ዘር ሁሉ ያለውን የፍቅር ርቀት ያሳያል። ሰውን ከጥፋቱ ለመመለስ ወደ
መንግስቱ ወራሽነት በንስሃ እንዲመለሱ ለማድረግ ሁለም የሰው ዘር የሚያውቀውን ማንም ሊከፍለው
የማይችለውን የኃጢአት እዳ በመክፈል በፍቅሩ ወደ መንግስቱ እንድንፈልስ አድርጓል።
ለ5500 ዘመን የዘለቀ ትዕግስት፤ ለ2000 ዘመን የዘለቀ የምህረትና የፍቅር ጥበቃ፣ የአባትነት ተግሳፅና ምክር ማን
ያደርገዋል? ለመሆኑ ይህንን ጌታ በምን ልንመስለው እንችል ይሆን? በየዘመኑ በስሙ ያተማቸውን በቅዱስ
መንፈሱ ያነፃቸውንና የሞላቸውን ነቢያትን፣ ሐዋርያትን፣ እረኞችን፣ ባሕታውያንን፣ መነኮሳትን፣ ከጳጳስ እስከ
ዲያቆን ለአገልግሎት ታምነው በመውጣት ለሰው ዘር በሙሉ የመዳንን መንገድ ሲያሳዩ ወደ ፍቅሩ መንግስት
ሕዝብን ሲጠሩ፣ሲወቅሱ፣ ሲያስተምሩ ማን አስተዋለ? እኛ ሰዎች ደፋሮች ነን። ለዲያብሎስም የጥፋት ስራ
መማሪያ እና ከለላ ሆነናል። ለእውነት የመጡትን የጌታ እረኞች ምን አደረግናቸው ምንስ ከፈልናቸው። አዎ ሁለም
የሚያውቀው ነው።አሰርናቸው ፣ አሳደድናቸው ፣ገደልናቸው ይህ የሚታይ፣የሚዳሰስ፣ የሚዘከር የጨለማ ስራችን
ነው።
ሰው ሆይ አድምጥ በምድር ሊይ ከተበተነው ፍጥረት ሁሉ የምትበልጥ በማስተዋል፣ አስበህ በማደር፣ በማዋል
የምትኖር ክፉና በጎን የሚለይ፣ጥቅምና ጉዳትን የሚያውቅ አዕምሮ የተቸረህ፣ ሁለም ህይወት ያለው የምድር
ፍጥረት ከበታችህ እንዲገዙ ልዑል ያደረገልህ፣ በአምሳል ፈጥሮ፣ በክብር አልቆ፣ በደሙ ዋጅቶ፣ ለማንም
ያላደረገውን የፍቅር ፀጋውን ያለበሰህ፣ የሰው ዘር አድምጥ፤ በትዕቢት ተሞልተህ ለምን ትጠፋለህ? በከንቱ ለምን
ትጠረጋለህ? ለምንስ አጥፊህን ዲያብሎስን ትተማመናለህ? ለምንስ ወደ ጨለማው ትገሰግሳለህ? ስንቶች ሊወቅሱ
ወደ እውነት ሊመልሱህ ተነሱ? አንተስ ምን ከፈልካቸው? እንዴትስ ሸኘሃቸው? ለየትኛው የእግዚአብሔር የታመነ
አገልጋይ መልካም መለስክ? አንድም ምስክር የለህም፡፡ ሁለንም አሳደሃል ፣ ሁሉንም ገድለሃል፣ ሁሉንም
አጥፍተሃል።
ለሚጠፋ ስልጣን ፣ክብር፣ለሃብትና ገንዘብ ስትል የጥፋት እጅህን አስረዝመሃል። ለመሆኑ በዓለም ላይ የነገሱ፣
የሰለጠኑ፣ በባለሃብትነት፣ በመሪነት፣ በጦር አዝማችነት ስማቸው ገኖ በሰዓቱና በጊዜው በተሰጣቸው ትንሽ
ዓመታት የዘላለም ስሌጣን፣ ሃብት፣ ጉልበት ያፀኑ እየመሰላቸው የሰው ዘር በሙሉ የእነሱ ባሪያና አገልጋይ እንደሆነ
በመቁጠር በንቀትና በትዕቢት የተጓዙ በኋላም ሳያስቡት የጨለመባቸው ስንቶች ናቸው።
ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 32 በሙሉ

ከትላንቶቹ የማይማሩ የዛሬዎቹ ከቀደሙት ጨካኞች ብሰው በእውቀታቸው፣በጦራቸው፣በሃብታቸው ፣


በገንዘባቸው ብዛትና በጦራቸው ታምነው ሰውን ለመግዛት በጭካኔ ለመንዳት ምን ያላደረጉት አለ። የዘመኑ
አጥፊዎች በዲያብሎስ በመመራት በእሱ ፈቃድና ትዕዛዝ በመነዳት የሚተካከላቸው የሌለ ሆነዋል። በብልጠትም
ፈጣሪን የሚያታልሉ አርገው ያስባለና።
ዘሬ በየአገሩ ያለ መሪ፣ ባለሃብት ፣ ነጋዴ፣ ባለኢንደስትሪ ፣የጦር አዛዥ፣ የፀጥታ ኃሊፊ ቀን እንደ ሰው ለብሶ
የሚንቀሳቀስ የሚሊዮን ከበሬታን ስፍራ ይዞ የሚያዝ፣ የሚናዝዜ፣ሲሆን ሌሊት ደግሞ ወደመኝታው በመሄዴና
ፈጣሪውን ከማመስገን ይልቅ ወደ ጠንቋይ፣ መፅሃፍ ገሊጭ፣ኮከብ ቆጣሪ፣ድቤ መቺ፣ጫት ቃሚ፣ ሼክ፣ደብተራ፣
ተብታቢ የአየር፣ የምድር፣ የውሃ፤ የጥፋት አጋንንት መላእክቶችን ሳቢ በማሰስ ደጅ ሲጠና ይውላል፡፡ ያድራል።
ሲጎነበስ ሲሰግድ ሲለምን ያመሻል። የሚያዙትንም ሳያቅማማ ይፈፅማል፡፡ ያስፈፅማል፡፡ የመረጃ ምንጮቹ፣
የስሌጣን ምሰሶዎቹ፣ የገንዘብ ሰብሳቢዎቹ፣ አድርጎ ስለሚቆጥራቸው፤ አድርግ የተባለውን ማናኛውንም የከፋ ስራ
ይሰራል።
እነዚህ የጨለማ ሰራተኞች ከተገዙላቸው ለአጭር ጊዜ የሚያገለግል የእግዚአብሔርን መንገድ ሰው እንዳይከተል
በማድረግ ወደ ጥፋቱ ሲነዳ፤ በንስሃ ለንስሃ ሳይበቃ ፣ከፈጣሪ ሳይታረቅ በቁሙ ወደ ውርደት ቢሞትም ወደ ገሃነም
የሚሰዱት ናቸው። እነሱ ለፍርድ እንደተጠበቁ ሁሉም ሰው የቅጣታቸው ተሳታፊ የዘላለም የጨለማ ወራሽ
እንዲሆን ያደርጉታል። ዛሬ ተመቸኝ የምትል የዘመኑ ፈራጅ ፈሊጭ ቆራጭ አዴምጥ !
ዛሬ ብዙ እንዲውም ሁሉም መሪዎች ማየት ይቻላል የዲያብልስ ተገዥዎች ናቸው። ባለሃብቶች፣ ስለ እውነት
የሚያውቁ የኃይማኖት አባቶች፣ ከተራ ስፍራ እስከ ከፍታ ያለ ሃብት፣ ስሌጣን፤ ክብር ናፋቂዎችና በያዘት ላይም
አብዝቶ ለመጨመር የሚለፉ ሁሉ የዚሁ የጨለማ ገዥ ተገዥ ናቸው።
በእግዚአብሔር እንደተነገረው በቃሉ ተመስርቶ ከልዑል እስትንፋስ በእኔ በውዳቂው ባርያው የወጣው አንደኛ እና
ሁለተኛ መልእክቶች እንደተገለፀው ማንም ልብ ያለው ያስተዋለው የለም። እናንተ የዘመናችን የጥፋት ሰዎች
ማድመጥ፣መመለስ፣መፀፀት በፍፁም አልዘራባችሁም። እንዲያውም ጊዜ ሲቸራቸው ወደከፋ ጥፋት ተሸጋግረዋል።
በመጀመሪያው መልዕክት በህዳር 7/1998 ዓ.ም ተፅፎ ፍርዳቸውን እንዲያውቁ ተሰጣቸው በሁለተኛው መልዕክት
በግንቦት 27/2000 ዓ.ም እንዱሁ ፍርዱንና የመጀመሪያውንም መልዕክት በማፅናት የመጨረሻ የፍርድ
ማስጠንቀቂያ ተሰጠ። ሊደርስ የሚችለውንም ጥፋት አመለከተ ማንም አልሰማም በተለይ መሪዎች የየአገሩ
መሪዎች እነ አሜሪካ ፣ባቢልን፣ አውሮፓ ኤሽያ፣ሊቲን አሜሪካ ፣መካከለኛው ምስራቅ አፍሪካ ሁለም ሰሙ ናቁ
ተሳለቁ። አይ የሰው ጥጋብ በስራው ዓለም ሲመፃደቅ።
የእምነት መሪዎች ቫቲካን ፣ምስራቅ ክልል ያሉ የቻይና፣የህንድ ጣዖት አምላኪዎች ፣ፕሮቴስታንቶች፣ ሙስሊሞች
ሌሎችም እምነቶች ሁሉም በተዘዋዋሪም ሆነ በቀጥታ ሰሙ አላደመጡም እንዲገባቸው በአለም መግባቢያ በሆነው
ቋንቋቸው የሁለተኛው መልእክት በእንግልዝኛ ቀረበላቸው። በመልእክቱ እንደተመለከተው የኢኮኖሚ ቀውስ፣
የገንዘብ ቀውስ፣ የከፋ ሪሴሽን፣ የበጀት ጉድለት፣ ግጭት፣ ጦርነት፣የመሬት መንቀጥቀጥ፣ማዕበል እሳት ሁሉም
የከፋው እርምጃ መዘጋጀታቸውን እያሳዩአችሁ ቢሆንም አልሰማችሁም ታዲያ እነዚህ መች ይሰማሉ? አመፀኞች
ማንን ፈርተው የፈጣሪን ቁጣ ሊቆጣጠሩት ዕቅድ ፕላን ይነድፋሉ። ስብሰባ በስብሰባ ያደራጃሉ ግን ምንም
የፈየዳት የለም፡፡ እየተከሰቱ ያሉት ምልክቶች እርምጃዎች የመልዕክቶችን አይቀሬነትና እርግጠኝነት ከልዑል
ለመውጣታቸው የሚያረጋግጥ ሲሆን አመፀኞች ሁሉ እንደሚጠረጉ ግልፅ ሆኗል። እኔም ምንም የተናቀ ህይወት
ብመራም ብተችም በልዑልም ታዝዤ የአገልጋይነት ስራየን ለመወጣት የምተጋ፤ እንደሌላው ከአለም የምሻው
የለም። ስለ ስሜ እንኳን መግለፅ አልፈለግሁም። ምክንያቱም እኔ ታዛዥ መልዕክት አድራሽ እንጂ ሌላ ምንም
እንዳልፈለግሁ ሰው ሁሉ ሊረዳና ወደ ፈጣሪው መልእክት እንዲያተኩር ስለፈለግሁም ነው።
ዜና መዋዕሌ ቀዲማዊ 16፣21-23

ከፈጣሪየም የተማርኩት ትምክህትን አርቆ ትህትናን መልበስን መልካም ስለሆነ ነው እንጂ ለነገርም ሊታሰብ
የማይችል ስጦታውን ጌታ ለእኔ ለትንሹ ባርያው ሰጥቷአል።ትምክህት ከጨለማ ስለሆነ በመመካት አልናገርም
መግለፅ ግድ ካልሆነብኝ በቀር። የሰው ዘር አድምጥ መሪዎችህ ገዥዎችህ በከፍታ ላይ አቁመህ የምታያቸው
የምትንቀጠቀጥላቸው ጣዖቶችህ ክቡር እከሌ፣አዋቂው ፣ባለሙያው ፣ሊቃውንቱ ፣የጦር ባለሙያው፣ኢኮኖሚስቱ፣
ባለሃብቱ፣ቢሊኒየሩ፣ኢንደስትርያሊስቱ፣ የህክምና ጠበብቱ ፣መሃንዲሱ፣ የአየር ንብረት አዋቂው፣ የጦር አለቃው፣
ተመራማሪው ፣የፖለቲካ ሳይንቲስቱ፣ ኧረ ምኑ ተቆጥሮ የሊቁ፣ የአባይ ጠንቋዩ ፣የጦር ኤክስፐርት ወዘተ እኒህ
ሁሉ ምን ፈየዱ? ምንስ ለወጡ? ምንስ አመጡልህ? በየአገሩ ህዝባቸውን በመግዛት፣ በማስጨነቅ ፣ ወደ ጥፋት
በመንዳት ላይ ያሉ ከመንደር እስከ አገር፣ ክፍለ አህጉር የተኮለኮሉ ገዥዎች መቼ ጊዜ ለፈጣሪ ትዕዛዝ ጀሮ ሲሰጡ
ታየ? የእነሱ ጥፋት ምድርን ሸፍኖ ሰማይን አዳርሷል። የዘመኑን ፊደል ቆጠሩ ሁሉን አዋቂ ሆኑ ። ሰርቆ፣ ነጥቆ ፣
ገሎ፣ አመንዜሮ፣ ዋሽቶ ፣ አታሎ በየትኛውም ቀን ተሰማርቶ ገንዘብን ሰብስቦ ህዝብን አስጨንቆ መኖሩ
ህልማቸውና ደስታቸው ከሆነ ዘመናት አለፈም ተቆጠሩም።
በወቀሳ ፣በማስተማር በመገሰፅ በመለስተኛ ቅጣት መፍታት ቢቻል ኖሮ 7500 ዘመን ሙሉ ጌታ ያለመታከት
በትዕግስት ሸፍኖታል። የሚያዳምጥ ጠፋ እንጂ !
ጊዜን በሰጡ ፣ምክርን በለገሱ የጥፋትንም ስፋት ባሳወቁ ፍርዱንና ፍፃሜውን በገለፁት ሁለት የጌታ መልእክቶች
ማን ተጠቀመ። መጭውን አስከፊ ጠረጋና የከፋ አደጋ ለሰው ሁለ በመግለፅ በኩል በሃገሬ ብዙ ባሕታውያን
መመህራን ከጌታ የተሰጣቸውን ትዕዛዝ በመቀበል ለማዳረስ ጥረዋል እስከ ህይወት ዋጋም ከፍለዋል። ግን ማን
አስተዋለ? ማንም ተሳለቀ እንጂ
በእኔ በባርያው የአስተላለፈውን የፍጻሜ መልእክት ማንን አስደነገጠ ? በተለይ በትዕቢት በማን አለብኝነት
በአውቃለሁ ባይነት የተወጠሩ የየአገሩ መሪዎች መቼስ ደነገጡ ?
በህዳር 7/1998 እና ግንቦት 27 /2000 የተገለጹት መልእክቶች በሕዝብም በመሪዎችም በተለያየ ባህል፣ እምነት፣
የአገዛዝ ስርዓት ውስጥ ያለ ሁሉ እንዴት ተመለከቱት እንዴትስ አስተናገደት እንየው አራት አይነት ሰዎች
ተከስተዋል። ከእነዙህ ከአራቱ አይነቶች የሚዘል አልነበረም አይኖርምም ይህንን በዝርዝር መግለጫ ውስጥ
የምታዩት ይሆናል።
ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ 7 ፣ 27-28

የአዳም ልጅ እንግዲህ ገላጋይ ወደሌለበት ወደ ብርቱ የቅጣት መእበል እየተንደረደርክ ነው። ፍጠን አምልጥ፣
ተባልክ ተነገርክ፣ተመከርክ ተዘከርክ፣ ትዕቢትህ የበዛ ነውና መልሰህ ንቀት ትችት በመልእክቱ ከመጠቀም ይልቅ
ስለ መልእክቱ አድርሻ ማንነት ለማወቅ ደከምክ ። አይ የሰው ልጅ ምክንያትህ ምክንያትን እየወለደ ፣ሰበብህ
ሰብብን እየፈጠረ ልትጠቀምበት ይገባህ የነበረውን ቀናቶችና ወራቶች በከንቱ አሳለፈክ። ጥቂቶች ግን ተጠቀሙበት
ወደ ፈጣሪያቸው ጉያ ገቡ ተሸሸጉ። ቅጥራቸውን አጠበቁ አንተስ? በምን ላይ አረፍክ ? አዝናለሁ ጊዛህ አበቃ!
የተከፈተው በር ተዘጋ ! ተከረቸመ ዛሬ በአለም ላይ የሚታየው የቀውስ አይነት ፣የተፈጠሮ አደጋ ብዛት የሕዝብ
ግጭት የአገሮች አለመስማማት የታላላቅ መንግስታቶች ወደ አዘቅት የመውደቅና የመጥፋት ጉዞ ጀምሮ ከ2000
ዓ.ም ማለቂያ ከነኀሴ መጨረሻ ላይ ከዋናው አምላካችሁና ጣዖታችሁ ከአሜሪካ(ባቢልን) በገንዘብ ቀውስ የጀመረ
ሲሆን አድማሱን በማስፋት የኢኮኖሚ መቅለጥ ፣የኢኮኖሚ ቀውስ ወደ ማህበራዊ ቀውስ እየዘለቀ ይገኛል ።
ተስማምቶ የሚፈታ ታቅዶና ተተልሞ የሚተገበር ነገር ከእንግዱህ የማይታይበት ወደ ጨለማ መገስገስ
ተጀምሯል። ሁለንም አዳርሰዋል ይቀጥላል በብርቱም ይከፋል።
በመልእክት ቁጥር 2 እንደተገለፀው (በእንግሉዝኛው) የእስትንፋስ ጊዛ አይሰጥም ። የኢኮኖሚ ቀውስ ፣የገንዘብ
ቀውስ፣የኢንደስትሪ ቀወስ፣ስራ ፈቱ በአጠቃላይ በሁለም ዘርፍ ያለ ቀውስ በከፋ ሁኔታ ይጨምራል። መፍትሄም
አጥታችሁ በልዑል ፊት እስክትወድቁና እስክትንበረከኩ ድረስ። የልዑል ቃል ወጣ አይመለስም እንደ ቃለ
ያደርጋል እንጂ በከፍታ ላይ ያለ መንግስታቶች በሰበሰቡት ገንዘብ ፣ወርቅ፣ ታንክ፣ ጀት፣ኒውክሊየር፤የኢንደስትሪ
ብዛት፣ የህንጻ ውበት፣የጀትና የባቡር የመርከብ ግዝፈትና ርቀት በየቀኑ የሚዘቅጠው ነዲጅ( ዘይት) በማዳበሪያ
በጀነቲክ ኢንጂነሪንግ በፈጠሩት የእህል ዘር የሚመኩበት ደሃን በምጽዋት ደልለው የሚገዙበት ዕቅዳቸው የጨለማ
አገዛዛቸውን የጥፋት የምንዝርና የግድያ ህጋቸውን የሚጭኑበት አካሄዴ የሚቀጥል መስሎቸው አምነውበትም
ነበር።
ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ 24 በሙሉ

በዲያብሎስም ፍፁም ታምነው ነበር ። ዛሬ ወደ ቁልቁለት ጉዝ ጀምረው ከዚህ ገዥአቸው እጅ አልወጡም


አይወጡም ፍርዳቸው ወጥቷአል። ተግባሩን ጀምሯል። ዛሬ የሚታየው የምጥ ጅማሮ ለውጊያው በማጥፋቱ
የታዘዙት ቅዱሳን መላእክት በመጨረሻው ርምጃ ጠቋሚ የሆነውን የሚያመለክት የልምምድ እርምጃ እያሳዩ ነው።
መቼ ጀመሩ መጪውን የግዳጅ አፈፃፀም ልታየው ነው። ገንዘብ የኃጢአት ስር ነው። ገንዘብ ደግሞ የዲያብሎስ
መጠቀሚያ ነው በመልእክት 2 እንደተገለፀው። ታዲያ ይኸው የዘመኑ ባለጠጎች መሪዎች በልፅገናል ባይ አገሮች
ዋና መታመኛቸው ይኸው በቁጥር ለመግለፅ የሚያታክት ገንዘባቸውና ወርቃቸው ነው። የእርምጃው ጅማሮ ደም
ስራችን ነው በሚሉት ገንዘብ ላይ በትሩን በማሳረፍ ተጀምሯል ከእጃቸው እንደ ሰም ይቀልጣል እየቀለጠም
ይገኛል። ስለ ትርፍ ብቻ እንጅ ስለ መክሰር ሰምተው የማያውቁ በአሜሪካ፣በአውሮፓ ፣በእስያ፣ በሊቲን አሜሪካ ፣
በአፍሪካ ያለ ታላላቅ ባንኮች ኢንሹራንሶች እየተመቱ ናቸው። በአለም ያለው ቀውስ ምን ይመስላል በዚህ ቀውስ
የጉዳቱ መጠን እንዴት ነው? በጥቅል በገንዘብ ቀውስ እንደምንሰማው በአጭር ወራቶች ውስጥ ባንኮች ከሦስት
ትሪሉዮን በላይ በአውሮፓና በአሜሪካ ያለት ብቻ አጥተዋል። ይህ አሃዜ የኢንሹራንሶችን ክስረት ሳይጨምር ነው።
የሞርጌጅ ባንኮች ከመደበኛ ባንኮች በሚቀራረብ መጠን ከስረዋል። አረቦች ሁለት ተኩል ትሪሉዮን አጥተዋል።
ይህ ሂደት ገና አሌተገታም አይገታም። የኢኮኖሚ ቀውሱ መጠኑንና አዴማሱን በማስፋት ሁለም የምድር ብርቱ
ነን መንግስታቶች እስኪከስሙ ይቀጥላል።
ትንቢተ ኢሳያስ 45፣9-10

ዛሬ ይህን አደጋ ለማጥፋት ምን ዕቅድ ተነደፈ ምንስ እየተዯረገ ነው ብንል ከመንግስት ካዝና ያለውን ከሕዝብ
የተሰበሰበውን ፌደራል የገንዘብ ክምችት ላይ በመቀነስ መደጎምን ተያይዘውታልሌ።
አሜሪካ/ባቢልን/ በቡሽ ዘመን 700 ቢሉዮን ፤
>> >> በኦባማ ዘመን 879 >>
እንግሉዜ /ትንሿ ባቢልን/ 90 >>
ሲንጋፖር 13.3 >>
ጀርመን 470 >>
ቻይና 570 >>
ፈረንሳይ 18 >>
ራሺያ 28 >>
ደ/ኮርያ 30 >>
አውስትራሊያ 14 >>
ካናዳ መጠኑ ያልታወቀ
ስፔን መጠኑ ያልታወቀ
ሌሎችም እንዲሁ ከ 2 እስከ 10 ቢሉዮን
ከማእከላዊ ባንካቸው ፌደራል ሪዘርቭ በማውጣት ደጉመዋል(ቤል አውት )አድርገዋል። በድጎማ በእቅድ በምኞት
የሚቆሙ መስሎአቸው ይደክማሉ። ከንቱዎች በመልእክት 1 ሆነ 2 እንደተገለፀው ሕልማቸው እቅዳቸው ሁሉ
ቅዠት ይሆናል እንጂ የሚለውጠው ነገር የለም። ሞርጌጅ ባንኮች መሸቃቀጫ ገቢያዎች የሚባሉት ሁሉ በታላቅ
ክስረት እየተመቱ ሲሆን ከመንግስት ካዝና የድረሱልኝ ድጋፍና ድጎማ እየተደረገላቸው ነው። ሆኖም አስር ቦታ
እንደተበሳ እንስራ ውሃ በአናቱ ሲገባ ከስር እንደሚያንዠቀዥቀው ተመልሰው እና መላልሰው በማፍሰስና
በመውደቅ ላይ ይገኛሉ። ታላላቅ የመኪና የኤሌክትሮሊክስ የሸቀጥ ኢንዱስቱሪዎቻቸው በመክሰር ሰራተኞቻቸውን
በማባረር ላይ ይገኛሉ። በታንክና በጠመንጃ የማይፈቱት አደጋንና ጅምር እንጂ መቼ ወደ ካፋው ደርሷል። የእኛ
ብልሆች የኋለኛይቱ ዝንጀሮ በፊተኛዋ ትስቃለች ይባላል። እሱ ነው እሱ ነው ይባባላሉ።
ከንቱዎች ከንቱ የሚያደርጋቸውን እርምጃ ጀመሩ እንጂ ገና መቼ ወደ ከፋ ፍጥነት ገቡ ሲፈጥን ያኔ ሲፈጭህ
ታየዋለህ። እስትንፋስህ ሲዘጋ ቱልቱላህ ሁሉ ይቆማል። ኖኅ መርከብን አዘጋጀ እንደታዘዘው ለዘርና
ለምህረት የታሰቡትን ሰበሰበ እሱም ቤተሰቡም ተጠቃሎ ወደ መዳኛው በእግዚአብሔር እጅ ተጠለሉ።
ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ 8፣9-10
ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 7 ፣13-16

ጌታ ከውጭ መርከቡን ዘጋው። የጥፋቱም እርምጃ ተጀመረ።ተጀምሮም አልቀረም የሚጠርገውን ጠራርጎ


ተፈፀመ። ዛሬስ አመንዛሪዎች የጣዖታችሁ የባቢሎን/አሜሪካ/የአውሮፓ የኤሽያ፣የመካከለኛው ምስራቅ
መታመኛችሁ ግንቡ መሰንጠቅ ጀምሯል።አይነካንም ብላችሁ የተመካችሁበት የሃብት ክምችት ምንጫችሁ
መንጠፍ ጀምሯል።
በኖኅ ዘመን ዝናቡ ሲጥል ቀስ በቀስ የውሃው ሙሌት ምድርን መሸፈን ሲጀምር ሁሉ የአዳም ዘር ይደንሳል፣
ይስቃል፣ ይሣለቃል፣ለነገው ዕቅድ ያወጣል፤እንደደነሰ እንደዘለለ እንደ ፎከረ በኖኅ መርከብና በውስጧ በተጣሉ
በንቀትና በምናምንቴነት እንደተሳለቀ ዛሬ በእኔና በመሰሎቼ እንደምታደርጉት ከእግሩና ጥፍሩ ስር የነበረው ውሃ
ወደ ጉልበቱ ወደ ወገቡ ሲደርስ አሁንም አልተመለሰም ያላግጣል።ደረቱ ላይ ሲደርስ ግን መደንገጥ፣ ጥርስ
ማፋጨት፣ መወራጨት ይጀምራል ምን ዋጋ አለው ውሃው ስራውን አላቆመም ። አንገቱ ጋር ደረሰ
በስተመጨረሻም እስትንፋሱን ዘጋ። ይህ ነው የዘመናችን አመፀኞች ዕጣ።
ይህ በእግዚአብሔር ቃል የተገለፀ የትላንት ክስተት ለእናንተ ሇዚሬዎቹ በ70 እጥፍ ይጨምራል። የኖኅ ዘመን
ሰዎችን በሞት ለምትልቁት ሲነገራችህ መቼ ደነገጣችሁና።
አንደንድ ከአውሮፓና ከሌልችም አገሮች ራሳቸውን ማጥፋት ጀምረዋል ገና በስፋት ይቀጥላል። ሁሌ ሃብት
ማጋበስ፣ሁሌ ትርፍ፣ሁሌ ዲንስ፣ ቀንም ሌትም ያለ እረፍት ለስልጣን፣ለገንዘብ ሩጫ የትም የሚታይ የትልቅነት
ምልክት ነበረ። አሁን ግን ትርፍና ሁሌ በድሃ መቃብር ላይ ማደግና መበልፀግ የለምና!
ከበርቴና ባለስልጣን ድንገት ኪሳራ፣ ሞት፣ በሽታ፣ አደጋ ሲከታተልበት አዕምሮው ስለማይሸከም ሞትን
ይመርጣል። አሁን አልፎ አልፎ የሚታዩ ጠፊዎች ይህችን ዓለም መሰናበታቸው የክብር ሞትን እንደሞቱ
ይቆጠራል። ገና ሞት ይፈለጋል። ራሱን ይሸሽጋል ይህ መጪው ዕጣ ፋንታችሁ ነው።
በአንደኛው መልዕክት 7/3/1998ዓ.ም በዝርዝር እንደተገለፀው ተፈፃሚ እንደሚሆን ልትጠራጠሩ አይገባም።
ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 7 በሙለ
በሁለተኛው መልዕክት በአማርኛ እንደተገለፀው
በሁለተኛው መልዕክት በእንግሊዘኛ እንደተገለፀው
በድጋሚ የመጨረሻ ጊዜ እንደተረጋገጠው ጊዜው መሟጠጡን እንዲበሰረው ሰምታችሁ መቼ ተፀፀታችሁ።
በብዙዎች ህሉና ውስጥ እየተመላለሰና እያሰናከለ ያለው ምንዴን ነው? ለምንስ ማስታዋል ጠፋ? ብንል
እርቀን ሳንሄዴ መልሱ ቅርብ ነው።
1ኛ እውነትን የሚፈለግ የህሊናና የልብ ውሳኔ ማጣት
2ኛ እውነትን የሚፈለግ ሁለተኛ እምነታችንን መምሰልን እንጂ መሆንን ስላልተላበሰ።
3ኛ አምልኮታችን ጌታ እንደተናገረው በእውነትና በመንፈስ ለማምለክ አለመወሰንና አለመፍቀዳችን።
4ኛ አስቀድማችሁ ፅድቁን ፈልጉ ሌላው ሁሉ ይጨመርላችኋል የሚለውን የልዑል ቃል በዲያብልስ ፈቃድ
በመመራት ገልብጠን አስቀድመን የስጋውን ከዚያ በኋላ ስለ እምነት እንደትርፍ ጉዳይ ማሰባችን።
5ኛ ይህን የተጣመመ አካሄዳችንን የጠፋ መንገዳችንን ለማስተካከል ጌታ ባሮቹንና አገልጋዮቹን እየላከ ሲወቅስ
ሲገስፅ አለመስማታችን ብቻ አይደለም መልዕክተኞቹን ማሳደድ፣ማሰር፣መግደልችን።
6ኛ በተሰጠን ህሊና የፈጣሪያችንን ፈቃድ ከመፈፀም ይልቅ ዕውቀት ሲበዛ የቁሳቁስ ፍላጏታችን ሲትረፈረፍ፣ገደብ
የሌለው የስጋ ፍላጎታችን ገንፍሎ በስስት፣በገንዘብ ማከማቸት፣በንፉግነት፣በጭካኔና በተገኘው ስጋዊ ምቾት
መታበይ በፈጠሪ ሕግ ማሾፍን እንደ እውቀት በመቁጠር ሰማይ የደረሰ ትዕቢት ተላበስን፣ፈጣሪንም ናቅን ካድን
የራሳችን አምላክ አቆምን እውቀትና ገንዘብ ጠመንጃ ትዕቢትን ተካን !
በመልዕክት 1 እንደተጠቀሰው ገንዘብ አምላክ ሆነ፣ሥልጣን ዕውቀት መታበያ ሆኑ የሁሉም ሰው ምኞት ተምሮ
ገንዘብ አፍሶ፣ተሽከርካሪ ሸምቶ ፣ቤት ሰርቶ ፣በድሃው ወንድሙ ላይ ተመፃድቆ ፣ከሆነለትም በደሃው ላይ
የሥልጣንና የክብር መንበሩን ዘርግቶ በደሃው ዕድል ፈንታ
ላይ ወስኖ መኖር የሚያረካውና የሥጋ ምኞቱ ሆነ። ሁሉም ሰው የሚጋልብበት ጎዳና የዲያብሎስ ጎዳና ይኸው
እንዳልኩት ከብዙ በጥቂቱ የብዙዎችን ህሊና ሰቅዞ የያዘው አለማስታወል ከላይ በተጠቀሱት ነጥቦች የሚገለፅ
ነው።
ኦሪት ዘሌዋውያን 18፣ 1 - 5
በእነዚህ ሃሳብ የተጠመደ ሰው የዲያብሎስ ፈቃድና ሃሳብ ፈፃሚ ከፈጣሪው ፈቃድ ተጋጭ ሆኖ ይቀራል።
ሰው ሲወቀስ ሲገሰፅ ካልሰማ ሲጠፋ ቢሰማ ምን ዋጋ አለው? ሰው በፍርድ ሂደት ክርክር ውስጥ ሲገባ ከውሳኔው
በፊት ነው የመፀፀቻ ዕድሎቹ ሁሉ ያሉት ከውሳኔ በኋላ ውሳኔው ወደ ማስፈፀም የሚሄዱት ሃይሎች እንደስማቸው
የማይፀፀቱ የአቤቱታ የይቅርታ ጥያቄ አድማጮች አይደለም። ማስፈፀም ብቻ ነው ስራቸው። ተልዕኮአቸውም
ይኸው ነው ። መፀፀትም መመለስም፣ንስሃ መግባትም ከውሳኔው መስጠት በፊት ነው። ዛሬ በተከታታይ
እየተወቀሰ አልሰማ ያለ የሰው ዘር ውሳኔው ሲተገበር ቢጮህ ምን ፋይዳ አለው።
መልዕክቶቹ የደረሷቸው ሁሉ ከፊሉ ይህ ሰው ከወዴትስ የበቀለ ነው? ማነው? ምን አገባው? ምን ስልጣን አለው?
ማን ሾመው? በየትኛው ጉልበቱና ኃይሉ ነው? የአዕምሮ በሽተኛ ነው ቅዠታም ነው ወዘተ... እያሉ ባያውቁኝም
ሲያብጠለጥሉኝ ይውላሉ። ያድራሉ። ስለ እኔ ማንነት ከሚቸገሩ ይልቅ የመልዕክቱን ሃሳብ ብቻ ተረድተው
ቢጠቀሙበት ምንኛ ባተረፉ ነበር። ከንቱዎች በከንቱ ሃሳባቸው ይደናቆራሉ። ይሁንና እኔ በሁለቱም መልዕክቶች
ለመግለፅ ሞክሬአለሁ ደግሜም የምናገረው ይህንኑ ነው። ድሃ ነኝ እውቀት የለኝም ከሁሉ በሚያንስ ኑሮ ውስጥ
እኖራለሁ። በማንም ዘንድ ግምት የሚሰጠው የሃብትና የእውቀት ስብዕና የለኝም ራሴንም አልሰየምኩም የፈጠረኝ
አምላክ እንጂ የሾመኝ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው ስልጣኔን ወደፊት ፈጣሪ ሲገልፅላችሁ ታውቃላችሁ
ጉልበቴና ኃይሌ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እሳት ነው። ፀጋው ሽፋንና ከለላዬ ነው። ብዙዎች ከምንግስት እስከ
በታች ሹም ወይም ከአለቃ እስከ ምንዝር እኔን ሊያጠፋ ያልወደዱ የሉም። ዛሬም ነጋም ጠባም በእኔ ጉዳይ ትልቅ
ስምሪት፣ዕቅድ፣ብልሃት፣ማጥቃት፣ማጥፋት ለመፈፀም ለማስፈፀም ይወጣሉ ይወርዳሉ። ግን በመልዕክት 2
እንደገለፅኩት ከእነሱ የሚበልጠው እነሱን በሚከታተለው በሚያጠፋው የልዑል ኃይል የምጠበቅ ነኝና ምንም
ሊሆን አይችልም። ክፉን አላሰብኩም እንዳስብም ፈጣሪዬ አላስተማረኝም።
ትንቢተ ሕዝቅኤሌ 12፣ 1 – 3

ከአለቃ እስከ ምንዝር በእኔ ላይ በጓደኞቼ ላይ የጥፋት ሥራ ሲሰሩ ሲያስቡ፣በከፍተኛ ወጪ ሲሰልሉ በስጋ
ጥበባቸው ብዙ ሉያደርጉ በያዙት ጠምንጃ ሲመኩ ምንም ያልኳቸው ነገር የለም፣ታገስኳቸው እንጂ። ምክር
ተግሳፅ ከመሰንዘር በስተቀር ከዚያ አልዘለልኩም ፈጣሪን ብጠይቅ ፍፁም በእሳት እንደሚበሉ ነግሬአቸዋለሁ።
ዛሬም ላረጋግጥላቸው እወዳለሁ ብጠይቅ ተፈፃሚ ነው። በጠረጴዛቸው ላይ ስለ እኔ የሚቀርበው ሪፓርት ዝርዝር
አውቃለሁ። ትምክህት ግን ምን ያደርጋል። አዝንላቸዋለሁ። መልዕክቱ ደርሷቸው ምን እንዳሉ ምን እንደወሰኑ
ሁሉ በግሌ የሚታወቅ ነው። በንቀትም እንደተሳለቁበት እረዳለሁ።
ይሁንና ሳይርቅ ሁሉም ስለሚፈፀም እርምጃቸውን ሁሉ ደግመው ደጋግመው ቢያዩት ለራሳቸው የሚበጅ በሆነ
ነበር። ሆኖም በራሳቸው የስጋ ሩጫ ስለሚያልሙ ከውድቀታቸው አይመለሱም ይበጀናል ብለው የሚወጥኑት ሁሉ
ወደ ከፋ ጨለማ እያወረዳቸው ይገኛል። አሁንም ቢይዙት ሰከንድ ለማትፈጅ እስትንፋሳቸው ይመጻደቃሉ።
የመንፈሳዊን ሰው አይን ንቀው በስጋቸው አይን ሊሰልሉት ይደክማሉ። እስከ ቤቴ ገብተው እንዲሰልሉ
ፈቅጄላቸዋለሁ ከተጠቀሙበት። እውር አይናማውን ሲሰልለው እስቲ አስቡት!
አለም በምን ምጥ ውስጥ እንዳለ ወዴትስ እንደሚጓዝ በፊታቸው ያለው የልዑል መልዕክት ሲለካቸው
ሲመዝናቸው ለፍርድ ሲያዘጋጃቸው በማይታይ የእግዚአብሔር የብርሃን ሰንሰለት ሲጠፍራቸው አያውቁትም
አይረዱትም በህሊና ፣ በስጋ ዕውቀታቸው ዲያብሎስ በሰጣቸው የውሸት ተስፋ ሲመፃደቁ የተሳካላቸው
እየመሰላቸው ሲያከትሙ አይናማው ያያል።እነሱ ግን እንደ ዕውሩ ወደ ገደል ይወድቃሉ። ለምን አያስተውሉምና
በትዕቢት ተሞልተው አያዩምና።
ወደ መንደርደሪያ እንግባና
ስለዚህ መልዕክት ያላችሁን ግንዛቤ መንገድ ለማስያዝ፣ በመልዕክት አንድና ሁለት የታዘዘውን እየተፈፀመ ያለውንና
የሚፈፀመውን ትረዱና ታስተውሉ ዘንድ ይህ መልዕክት የተፃፈ ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ተፈፃሚነቱን ብቻ
ሳይሆን ዝርዝር መመሪያውን የሚገልጽ ይሆናል።
ትንቢተ ሕዝቅኤሌ ምዕራፍ 8 በሙሉ

በሦስተኛ ደረጃ እያንዳንዱ የአለም ክፍል ሀገር፣ ክ/አህጉር ሕዝብ፣ ማህበረሰብ፣ የእምነት ተቋም የሚገጥመውን
ሸክም/ቅጣት/ እስከምን እንደሚነድ እንዴት ቅጣቱ እንደሚያበቃ፣ በቅጣቱስ ምን በማድረግ መዳን እንደሚችል
ርዕስ በርዕስ እየተነተነ ይገልፃል።
ይህ መልዕክት ለሁለም የሰው ዘር ሁሉ እንደ ልዑል ትዛዝና ፈቃድ የተዘጋጀ በሁለቱም መልዕክቶች ላይ
መሰረት ያደረገ ዝርዝር የድርጊት መመሪያ ስለሆነ የእግዚአብሔር እውነተኛ አገልጋዮች ፣የታመናችሁ የልዑል
ልጆች በየትኛውም የዓለም ፊት ኑሩ፣ በየትኛውም የህይወት ጎዳና ተሰማሩ ከመልዕክት 1 እስከ 2 እና ይህን ዝርዝር
አመላካች መመሪያ ትጨብጡ ዘንድ ሁሉንም ክንዋኔ ትመዝኑበት ዘንድ በጥብቅ እመክራችኋለሁ። እንደምረዳው
ለበጎ ቀን የተጠበቃችሁ ከጌታ ጋር ግንኙነታችሁ የጠበቀ በእጃችሁ ያለውን ትዕዛዝ ታውቃላችሁ። ፈጣሪ
የሰጣችሁን ምልክት፣ተስፋና ኃላፊነት በማስታዋል በልባችሁ መዝግባችሁ ተጠባበቁ። ልዑል ቃሉን ሊፈፅም
ጥሪው ደርሷችኋልና።
ሁሉንም አካሄዳችሁን መዝኑበት፣ አካባቢያችሁንም፣ የዓለምን ሁኔታ ሁሉ እዩበት ከልዑል የተሰጣችሁ መነፅር
ነውና።
ዕውር ዕውር ነው ዕውርነት ስላችሁ መንፈሳዊ ዕውርነትን ነው። የመንፈስ ዕውር የጌታን የመንፈስ
መነፅር ሊያደርግ አይችልም። ምክንያቱም እንደ ሰውነቱ የተገዛው ለጨለማው መንፈስ ስለሆነ የብርሃን መንፈስን
በደባልነት ሊያጠልቀው አይችልም አጥፊ ነውና።
ዕውር በፍፁም ጠቆረም ነጣ መነፅር ቢያደርግ ዕውርነቱን አይሸፍንለትም በመሆኑም ዕውራን
የዘመናችን ታላላቅ ነን ባይ መንግሥታቶች፣ ሹሞቻቸው፣ የእነዚሁ መንግስታቶች አሽከርና ሎሌ መንግስታቶች
ከነሹሞቻችሁ አንብቡት፣ እንደለመዳችሁት ወርውሩት ናቁት ተሳለቁበት ችግር የለውም የምትከፍሉትን ዋጋ
ከየዝርዝር መግለጫው ስለምታዩት ትሰፈሩበታላችሁ ትጠረጉበታሊችሁ።
የናንተ ጉዞ ረግረግ ላይ እስከ ጉልበቱ ሰምጦ ኳስ እጫወታለሁ የሚልን የዋህ ይመስላል። ስለዚህም ትዕግስቱ
ካላችሁ አንብቡት የጥፋታችሁን ሂደትና ፍጥነት እዩበት።
ለወገኖቼ፣ ለወንድሞቼ፣ ለእህቶቼ፣ ለእናቶቼና አባቶቼ በየትኛውም የምድር ፊት ላላችሁ የእግዚአብሔር
በጎች የሚጠብቃችሁን ክብር፣ በረከት፣ መፅናናትና ደስታ በኔ አንደበት ልገልጽላችሁ ይቸግረኛልና ብቻ ፅኑ
በሚያበጥረው የእሳት ጉዞ ውስጥ ገብታችኋል። እሳቱ እናንተን አይጎዳም ሲድራቅ፣ ሚሳቅ፣ አብዲናጎም በልዑል
የታመነ መልአክ ቅ/ ገብርኤል ስለተጠበቁ ምንም እንዳልሆኑ እነሱን ለእሳት የጣሉትን እንደ በላ በምድሪቱ
የበቀሉት የሊባኖስ ዝግባዎች ረዥሙም አጭሩም ልቅም አድርጎ ሲበላ የምትታዘቡ ትሆናላችሁ ለመጭውም
ትውልድ ምስክር ሆናችሁ ትቆማላችሁ እናንተን የሚያስጨንቅ አደጋ አይመጣም።
ወደ ዕብራውያን ምዕራፍ 12 በሙሉ
መላው የሰው ዘር ሁሉ ልብ ብላችሁ አድምጡ አስተውሉ
ከእኔ ዘንድ የደረሳችሁ መልዕክት 1 እና መልዕክት 2 እና ይህ 3ኛው የመመሪያ የማብራሪያና የአፈፃፀም
የድርጊት ውሳኔ መግለጫ ሁሉ በቸሩ አምላካችን ታዝዤ ያደረግሁት መሆኑን በኔ ዕውቀት ጥበብና ፍላጎት የመጣ
እንዳልሆነ መታወቅ ይገባዋል። እኔ የልዑል አገልጋይ /የሥላሴ ባርያ/ ትዕዛዙን ፈፃሚ እንጂ በራሴ የማመንጨው
አንዲት ነገር የለም።
የክርክር ዘመን አልፏል የእኔ አካሄዴ ትክክል ነው፣የኔ መስመር፣ የኔ እምነት የተሻለ ነው በሚል
ከእውነት መንገድ የወጣም በእውነቱም የተመሰረተ የእምነት ጦርነት ሁሉ በሺዎች ዘመን አስቆጥሯል። ዛሬም
ይኸው ያለና የሚታይ ነው። ግን አበቃ !
ሁለም ሰው በልዑል ፊት ባመነበት ቆሞ ተሟግቷል፣ ሃሳቡንና እምነቱን ለማስረፅ ከቅድመ አያቶቹ
ጀምሮ ተጉዞበታል። ታዲያ ይኸው ሁኔታ የሚቀጥል መስሎአችሁ ሁላችሁም በተመሰረታችሁበት ቆማችሁ
በየራሳችሁ መነፅር ስታዩ ኖራችኋል። ሁሉም ባመነበት በልዑል ችሎት ተሟግቷል። ውሳኔ ተላልፏል። ይግባኝ
ተሰምቷል። ሌላ ይግባኝ የለም።
በኔ በልዑል ባሪያም የተላለፈውን መልዕክቶች ሁሉ እንደተወለዳችሁበት፣እንዳደጋችሁበት ዛሬም
እንደምትኖሩበት አይንና ሕሊና እያያችሁት መልካም ነው።
ልብ ልትሉት የሚገባው ግን ያ ዘመን አበቃ። ትዕዛዜና ፍርዴ ወጣ የአፈፃፀም መመሪያውም ይኸው
ወጣ። የክርክር ዘመን አለፈ፣ተዘጋ። ከማነው የምትከራከሩት በየትኛው ፍ/ቤት የፍርድ ሂደት ክርክር ይደረጋል።
የፈጀውን ጊዜም ይፈጃል በኋላ በዳኛው ውሳኔ ይሰጣል። በቃ !
እየነገርኳችሁ ያለውን የልዑል ውሳኔ ነው። 1-2 ነግሯችኋል። የዛሬው የውሳኔ አፈፃፀምና መመሪያ ከነሙለ
ማብራሪያው ቀርቦላችኋል። አበቃ !
ትንቢተ ኢሳያስ 43፣8 – 13

ማሳሰቢያ

በየርዕሱ ውስጥ የሚገለፁት ማብራሪዎች መመሪዎች የአፈፃፀምና የድርጊት ውሳኔዎች ሁሉ ርዕሱን


በሚገባ እንዲገልፁ የታሰበና ያረጋገጠ ነው።
በየርዕሱ የምታዩት የምትረዱት ሁሉ አንድም ሳይወድቅ የሚፈፀምና የእናንተንም የሚዛን ግምት የሚያብራራ
ሲሆን በዚያ ተመስርቶ የሚገጥማችሁን የቅጣት ሂደትና ፍፃሜውንም የሚያስረግጥ ነው።
1 ስለ ሁሉም መልዕክቶች የሰዎች አቀባበልና ምንነታቸው፡፡
በመላው ዓለም ፊት ተበትኖ የሚኖረው የሰው ዘር ቁጥር በዝቶ ምድርን መሸፈን ከጀመረ ጀምሮ
እንደየአካባቢው ሁኔታ የሚስማማውን የኑሮ ሕግ መስርቶ በተለያየ የባህል እምነት የአኗኗር ደንብ እየተገዛ መኖር
ከጀመረ ቆየ።
7500 ዘመኖችም አለፉ። ፈጣሪ ከዚህ ምድር አዳምና ሔዋንን ፈጥሮ ለመልካም ቢያስባቸውም
በትዕዛዝ ጥሰት ከፊቱ መሸሽና ሞትን የሚያህል ዕዳ ከተሸከሙ በኋላ በምድር ፊት ተበትነው ጥረው ግረው
እንዲኖሩ በመወሰኑ ይኸው ሂደት ቀጥሎ እዚህ ደርሰናል። ፈጣሪ ፈጥሮ አልተወንም ሰው ከሳተና ትዕዛዙን ካጠፋ
ጀምሮ መልሶ የሚድንበትን መንገድ ጌታ አዘጋጀ። እንደ ቃሉ አደረገ ሰው ግን ሁሉንም ትዕዛዙን በማፍረስ የራሱን
የጥፋት ህግ በማቆም መልካሙን ትቶ መጀመሪያ ጀምሮ ከመንገዱ ያወጣውን የእባብ ምክር /የዲያብሎስ ምክር/
በመስማት እስካሁን እንደጠፋ ፈጣሪውንም እንዳሳዘነ ይኖራል።
ሸክሙ የቀለለውን ትዕዛዝ በማስቀመጥ እዳችንን የከፈለውን ፈጣሪያችን በትዕግስቱ ርቀት ተሸክመን ብርሃንን
ትተን ወደ ጨለማው ስንጓዝ በማዘን ታገሰን ሰው ጌታ አልቆ ሲፈጥረው በአምሳሉ ምሳሌ አድርጎ ነው። የምድር
ፍጥረትም ሲያስገዛለት ለሰው የሰጠውን ክብር ግልፅ ያደርገዋል ።
ጥቂቶች ለፈጣሪያቸው ፍቅር ተገዝተው ደምና አጥንት ገብረው የልዑልን ፍቅር ለብሰው ዓለም ንቃቸው
ተዋርደው የሚበልጠውን በመንፈስ አይተው ወደ ፈጣሪያቸው እቅፍ አልፈዋል።
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1 ፡ 9 - 28

የሚበዙት ደግሞ መልካሙን ትተው ወደ ጨለማ ተጉዘው ድንገት ወደ ሲዖል ወርደዋል።


የዛሬው እጅግ ከፍቶ የሚታየው የጥፋት ዘመን ከአለፈው ዘመን የጥፋት ጎዳና ጋር ሲነፃፀር እጅግ የከፋ ነው የሰው
ልጅ ስብዕናው ወድቆ ከእንስሳ አንሷል በተለያየ የስጋ ምኞት ተጠልፎ የዱያብሎስ ወዳጅ የፈጠረው አምላክ ጠላት
ሆኗል። ፈጣሪ የሚጠላውን ለማንገስ እጅግ ደክሟል፡፡ አመዛሪ ነው፣ ውሸታም ነው፣ ነፍሰ ገዳይ ነው፣ ገንዘብ
አምላኩ ነው። ፈጣሪውን የካደ ነው። የተለያየ ባዕድ አምልኮ ወዳድና ተከታይ ነው። ጣኦት አምላኪ ነው።
ሁሉንም በፈጣሪ የተጠሉትን ክፋቶች ሁሉ እንደመልካም በራሱ እንደነፃነት፣ እንደመብት በመቁጠር ተጀምሮ
እስከሚያልቅ የሕይወቱ አካል ያደረጋቸው ናቸው። እንግዲህ በዚህ ሁሉ የፈጣሪ ትዕግስት አልቆ ከ7/3/1998
ጀምሮ የመጨረሻ ፍርድ እየተገለፀና ለመጨረሻ ጊዜ በድልሜ የልዑል ውሳኔ በ27/9/2000 የፀናው የመጨረሻው
ውሳኔ ለመላው ሕዝብ ቢገለፅም ከውስን ሰዎች በስተቀር የሰማ የለም። ለሕዝቡም በይፋ የገለፀ መንግስት ፣
የእምነት ተቋም ፣ ድርጅት የዜና መግለጫ የለም።
ይሁንና መልእክቱ የደረሳቸው እንደምን መልእክቱን ተቀበሉት በመልእክቱ ያላቸው አመለካከት ምን ይመስላል?

1-ሀ በአንደኛው ዘርፍ ያሉ ሰዎች አቀባበል


በዚህ ክፍል ያሉ ሰዎች መልካም ሰዎች ናቸው ። ቀና ልብ አላቸው ትሁትና ቅኖችም ናቸው፡፡
በተለያየ የእምነት መስመር ይጓዙ እንጂ የፈጣሪን እውነት የሚወዱ ናቸው። እነዚህ ቅኖች የፈጠሪን ወቀሳና ግሳፄ
ሁሉ በቅንነት ተቀብለው እራሳቸውን ከስህተት ለመመለስ ፈጥነው እርምጃ የሚወስዱ ናቸው።
መልዕክቶቹ እንደደረሳቸው በመልእክቱም መልእክት በመወቀስ ህሊናቸውን ወደ እውነት በመመለስ ለንስሃ
ራሳቸውን ያዘጋጁና በፍጥነትም የተመለሱ ሲሆን ያሉባቸውን ጉድለት በመልእክቱ መነፅርነት በማየት
ወደፈጠሪያቸው ጉያ የተመለሱ ናቸው።

በሁለተኛው ዘርፍ ያሉ ሰዎች

በዚህ ክልል ውስጥ የሚያርፉ ሰዎች በራሳቸውም ሆነ በቀረቡአቸው ሰውች ዙሪያ የሚያዝ የሚጨብጥ
ባህርይ የሌላቸው ናቸው፡፡ ሁለት እግር ይዘው ሁለት ዛፍ ባንድ ጊዜ ለመውጣት የሚያስቡና የወሰኑ
ናቸው፡
በማናቸውም ጉዳይ ላይ እምነት የማይጣልባቸው ናቸው፡፡ እምነትን ለማመን ከወሰኑም በመምሰል
ለመጓዝ የሚወስኑም ናቸው፡፡ ቆርጠው ባንድ አቋም ፀንቶ ጥቅሙንም ጉዳቱን ለመቀበል የሚችልና
የሚወስን ህሊና የላቸውም፡፡ አላማቸው ያ ብቻ ነውና በማስተማርም የሚመስሉ አይነት አይደሉም ቢጎዱም
ከዋዠቀው አቋማቸው አይወጡም አላማቸው ያ ብቻ ነው፡፡ ጌታ በዮሐንስ ራዕይ ላይ እንደተናገረው
ሙቅነትም ቀዝቃዛነትም የሌላቸው ለብታን የተላበሱ በመሆናቸው ሊተፋቸው ያስጠነቀቃቸው አይነት
ናቸው፡፡ በመላው አለም በቁጥር በዝተው የሚታዩና ለማንኛውም ጉዳይ የማይበጁ ናቸው፡፡ በመልእክት 1
እንዲሁም በመልእክት 2 የተላለፉትን ወቃሽ ፈዋሽና ፈራጅ ገሳጭ መልእክቶች ሰምተው ለጊዜው የመደንገጥ
ምልክት የሚያሳዩ፣ ቆየት ብለው የተሰጣቸውን እድሜ በብልጠት ያገኙት አድርገው በመቁጠር ለከፋው የኑሮ
ገፅታቸው የአለሁበት ማረጋገጫ የሚሰጡ በመሆናቸው ተመልሰው እንደ እርያ ወደ ሃጢያት ጭቃ
የሚመለሱ በመሆናቸው፡፡ በዚህ የፍርድ አፈጻጸም ውስጥ በእሳት የሚበጠሩ ናቸው፡፡ በአብዛኛው የኑሮ
ምቾት የእውቀት ብዛት ያነቃቸው ሩጫቸው ባላቸው ላይ ለመጨመር የሚለፉና ለዚሁ ሁሉ ሌላውን
አሳልፈው የሚሰጡ ናቸው፡፡ በስልጣንም በንግድም በማናቸውም ማህበራዊ ሃላፊነት ቢቀመጡ አታለው
ለመኖር የሚጥሩ የሾማቸውን በከፉ ሰዓት ጥለው የሚጠፉ አምላካቸው ሆዳቸው ብቻ የሆኑም ናቸው፡፡
ስለዚህም አስቸጋሪ ሁኔታ የሚጠብቃቸው መሆኑን ላረጋግጥላቸው እወዳለሁ፡፡
በሦስተኛው ዘርፍ ያሉ ሰዎች
በዚህ መስፈርት የሚያርፉት ብዘውን ጊዜ የሚያጠፉትን፣ የሚሰሩትን፣ ማናቸውንም ጉዳይ አምነውበት
ይበጀናል ብለው የሚፈጽሙ ናቸው፡፡ ጥፋትን ሲፈጽሙ ትክክል እንደሰሩ በነሱ እምነት ትክክል እንደሆነ
የሚቆጥሩ ለበዙ ሰው የጋራም ሆነ የግል ተቃውሞና ግሳጼ ቦታ የማይሰጡ የኔ ትክክል ነው ብለው
የሚያምኑና በዚህም እስከ መጉዳት የሚሄዱ ናቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ዛሬ በአለማችን ላይ በእምነት ውስጥ
ለእምነቱ ብርቱ ተሟጋች ሆነው የሚቆሙ የሌላውን ተጻራሪነት በማናቸወም መንገድ ማስወገድ የሚፈልጉ
ሲሆኑ በስልጣን ጫፍ ላይ ከመጡም ሥልጣኑን ለማቆየት ብቻ ሳይሆን በዚያ ስልጣን ላይ መቆየት አለብኝ
ብለው ላመኑበት ምክንያት ጸንተው የሚቆሙ ናቸው፡፡ ከአቅማቸው በላይ የሆነ በግድ የሚያስወግዳቸው
ሁኔታ ሲፈጠር ብቻ አቋማቸውን የሚፈትሹና ከጉዳት በኋላ እውነቱን የሚቀበሉ ናቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች
በአለም ገጽታ ውስጥ በቁጥር መስፈርት እንደተመለከቱት አይበዙም በእምነት ስንሄድ ሐዋርያው ጳውሎስን
ስናስብ ለፈሪሳዊነቱ ለሕጉ በጽኑ የቆመ ክርስቲያኖችን በማሳደድ እንቅልፍ ያጣ ሐዋርያቶችን እጅግ ያስጨነቀ
ነበር፡፡ ጌታ ሲለውጠው እንኳን በሐዋርያቶች ዘንድ እሱን ለመቀበል ረዘም ላለ ጊዜ የተቸገሩበት ነበር፡፡
ሆኖም አምኖበት ነውና የተለወጠው በክርስቶስ የወንጌል ሥራ ከማንም በላይ ሠርቶ በመስዋእትነት ያለፈ
ጀግና ሐዋሪያ ነው፡፡ የቅርቡን በሥጋው ያለፉትን ብንጠቅስ ደግሞ እነአዶልፍ ሂትለር፣ እነሮማል፣
እነስታሊን፣ ባገራችንም እነበላይ ዘለቀ፣ እነምነግሰቱ ነዋይ፣ እነጀነራል ታሪኩን እጅግ ብዙ ሰዎችን መጥቀስ
ይቻላል፡፡ በዚህ ክልል ለክፉ የሁን ለበጎ፣ በሥጋውም ይሁን በመንፈሳዊ የሚመጡ ሰዎች በግል እጅግ
የሚደንቁኝ ናቸው፡፡ ከነዚህ ክልል ወደፊት በመንፈሳዊ ተልእኮም ሆነ በሥጋው ሥራ ብዙዎችን አያለሁ
ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ጥረቱ መስመር እንዲይዙ እውነትን እንዲጨብጡ መጣር ሲሆን ልዑል ከያለበት
ያወጣቸዋል ብዬ አስባለሁ፡፡ እነሙሴን፣ እነአብርሃምን፣ እነያእቆብን፣ ሁሉንም ሐዋርያቶች፣ ብንወስድ በዚህ
ክልል የሚያርፉ ናቸው፡፡ ሙሴ ከክብር ወደአመነበት ወደጭቃና ወደወገኖቹ እስራኤላውያን ሲመለስ ቅርም
አላለው የተወው ሕይወት /የግብፅ ሕይወት/ አልናፈቀውም ፈጣሪውን አወቀ በዚያው ጸንቶ ተጓዘ አለፈ፡፡
አብረሃም አባቱን እሱም ቤተሰቡም የሚያምንበትን ጣኦት ትቶ በሰማው የፈጣሪው ድምጽ አምኖ ሁሉን ትቶ
ወደበረሃ በእምነት ወጣ፤ ማንም ያላገኘውን የእምነት ጽናት በሥላሴዎች ታደለ፡፡ ተባረከበት፣ ተቀደሰበት፣
ለሁላችን ተረፈበት፣የዘለአለምን ሕያወት ወረሰበት፡፡ ያእቆብ ጽኑ የእምነት ታጋይ ነበር፤ ከፈጣሪ የብርሃን
መልአክ ጋር ካልባረከኝ አልለቅህም ብሎ ታግሏል ሹልደው ተጎድቶ በጥረቱ የተደነቀው ፈጣሪ በረከቱን
አጎናጽፎታል፡፡ ሐዋርያቶችን ብንወስድ ከተለያዩ ከተናቀ ሥፍራ ጌታ ቢሰበስባቸውም ለቃሉ ታምነው፣
በወንጌል ለኛ ሆነው ለትውልድ ተርፈው በታላቅ መስዋእትነት ለድል በቅተዋል፡፡ በአገራችን አፄ ቴዎድሮስን
እነላሊበላን፣ እነ ዘርአያእቆብን፣ እነ አፄ ዮሐንስን ብናስብ የእምነትም የአገርም መሪና ጀግና ሆነው ባመኑበት
ዋጋ ከፍለው አልፈዋል፡፡ ስለዚህ በስፋት ያሉ ሰዎች ለጥፋቱም እሰከጫፍ የሚሄዱ ለመልካሙም ብርቱ ዋጋ
የሚከፍሉ ናቸው፡፡ በዛሬው አለማችን ባመኑበት የተሰለፉ ብዙ ናቸው፡፡ ዲያቢሎስ ከነዚህ ሰዎች የህሊና
ምርኮኛ ለማግኘት በብረቱ የሚጥርበት ነው፡፡ እስከ ፍፃሜ ባስጨበጣቸው እውነት መሰል ጥፋቱ
ስለሚዘልቁ በብርቱ ይፈልጋቸዋል ይጠብቃቸዋል፡፡
በዚህ በአራተኛው ዘርፍ ያሉ ሰዎች
በዚህ መስፈርት የሚከለሉት ደግሞ እጅግ መጥፎዎች ናቸው፡፡ እነዚህ በጎን መልካምን ነገር በፍፁም
የማይወዱ፣ በጭካኔያቸው ወደር የማይገኝላቸው ፍፁም ትእቢተኞች ናቸው፡፡ ማንኛውም ነገር የሚለኩት
ለራሳቸው የደስታ ምንጭ ይሆናል አይሆንም ከሚል መስፈርት በመሆኑ ከተጣመመው ፍላጎታቸው ጋር
የሚጋጭ ሁሉ ቢጠፋ እምነታቸው ነው፡፡ እየሞቱም እየተሰቃዩም ቢሆን ከትእቢታቸው፣ ከክፋታቸው፣
መጥፎ ከመስራት የማይመለሱና ባሳለፉት መጥፎ ተግባር መዘከር የሚደሰቱ ስለዚህ ብቻ መስማት የሚወዱ
ናቸው፡፡ ለዚህ ምሳሌ ጌታ ስለኛ በደል በመስቀል ሲሰቀል በመጥፎ ስራቸው ከተሰቀሉት ወንጀለኞች ነፍሰ
ገዳዮች ውስጥ ግራና ቀኝ የተሰቀሉት ፋህታዊ ዘማዊና ፋህታዊ ፀጋምን ነበሩ፡፡ ፋህታዊ ዘማዊ 70 ነፍስ
በመጨረሱ የተፈረደበት ሲሆን ፀጋም እንዲሁ ብዙ ነፍስ ያጠፋ ነው፡፡ ሁለቱም ስለጌታ መከራከር ጀመሩ
በስተቀኝ ያለው ፋታዊ ዘማዊ ስለጌታ ንጹህነት በመመስከር የራሱን ወንጀለንነት በማመን፣ በመጸጸት ለቅጣቱ
አግባብነት ተከራክሮ ጌታ ግን ንጹህ መሆኑን መስክሮ በመንግሥቱ እንዲያስበው ጠየቀ ምህረትም አገኘ፣ ገነት
ከማንም ቀድሞ ከጌታ ጋር ገባ፡፡ በስተግራ የተሰቀለው ፋህታዊ ፀጋምን ግን ጌታን በመዝለፍ ንጉሥ ከሆነ
ራሱን ያድን እያለ በማፌዝ በትእቢት እንደፀና አለፈ ወደ ጨለማው ነጎደ፡፡ በዚህ መስፈርት ያሉ በምንም
መንገድ ቢሏቸው የማይመለሱ በመሆናቸው በፍርድ የሚያገኙትን ቅጣት መቀበል ያለባቸው ናቸው፡፡ ባሁኑ
ዘመን እነዚህ እጅግ በዝተው እናገኛቸዋለን፡፡

በሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር ቃል ተመስርቶ በፈቃዱ ታዘው የቀረቡት


መልእክቶች ማንን ይዳኛሉ? በማንስ ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ?

የሰው ልጅ ከተፈጠረበት እለት ጀምሮ አክብሮ ሊኖርበት የሚገባ ትእዛዝ ተሰጥቶታል፡፡ ይህንን ትእዛዝ
ቢጥስ ደግሞ ቅጣት እንደሚከተለው በግልፅ የፈጠረን አምላክ ደንግጓል፡፡ መብትንና ግዴታን መመለሻውን
ድንበርና መሄጃውን መንገድ አመላክቶአል የሰው ልጅ ታዲያ ይህንን የልዑል ትእዛዝ አክብሮ አልኖረም
አባታችን አዳም እናታችን ሄዋን በእባብ ምክር በዲያቢሎስ ጠንሳሽነት ትእዛዝን አፍርሰው ከተሰጣቸው ድንበር
ወጡ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር ያስቀመጠውን ትእዛዝ በመጣሳቸው አዘነም ተቆጣ በፍርድ ወንበሩ ላይ
ተቀመጠ የቅጣት ውሳኔውን ከመስጠቱ በፊት ለአጥፊዎቹ ምክንያታቸውን መሳሳት አለመሳሳታቸውን ጠየቀ፡፡
የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ አዳም በሄዋን ሄዋን በእባቡ አመካኙ ዛሬ የሰው ልጅ ሲያጠፋ ብዙ ምክንያት
እንደሚደረድረው ሁሉ አላጠፋሁም ብሎ መከራከር ከራስ ላይ የጥፋትን ሃላፊነት ማሸሽ ተጀመረ፡፡
ትእዛዝ(ሕግ) ሲጣስ ቅጣት አለ፡፡ ከቅጣቱ በፊት ለዳኝነቱ ትእዛዙን ያወጣው ጌታ በችሎቱ ይቀመጣል፡፡
ክርክር ይካሄዳል ቅጣቱ ይሰነዘራል፡፡ አዳም በማዘኑ በልቡ ይግባኝ በማለቱ ቢደመጥም የሞት ቅጣት
ተሰንዝሯል ለአዳም የሰው ዘር እየበዛ ምድርን እየሸፈነ ከመሄዱ በፊት ጌታ ሕግን እንዲጠብቅ በልቡናው ጻፈ
ክፉንና በጎውን እንዲለይ የሚያስችለው ህሊና ቀድሞም ሲፈጥረን ሰጥቶናል፣ በሕገ ልቡና ረዘም ያለ ዘመኖችን
የሰው ዘር ኖረ፡፡ በሕገ ልቦና ሰው ተዳኝቶአል፡፡ የኖህ ዘመንን ማሰብ በቂ ነው፡፡ ሰዶምና ጎሞራን ማስታወስ
ከበቂ በላይ ነው፡፡ በሁለቱም ወቅቶች ጌታ በልባቸው ባስቀመጠው ህገ ልቦና ፍርድ ሰጥቶአል፡፡ ዳኝነት
ተካሂዷል፡፡ ቅጣቱም ተሰንዝሮ ተፈጻሚ ሆኖአል፡፡
ጌታ ሰው በዝቶ ምድርን መሸፈን ከጀመረ በኋላ የግድ የተጻፈ ሕግ ያስፈልገው ዘንድ አየ፡፡ ፈቃዱም ሆነ
በአባታችን ሙሴ ህገ ኦሪት ተደነገገች በዚህም የሰው ልጅ መብትና ግዴታውን እንዲያውቅ ተደረገ፡፡
ኦሪት ዘፍጥረት ም2፡ 16 - 17
ኦሪት ዘፍጥረት ም3፡ በሙሉ
ኦሪት ዘፍጥረት ም6. 7 በሙሉ
ከዚያች ጊዜ ጀምሮ ሰው ሲያጠፋ፣ ሲቀጣ፣ ምህረት ሲጠይቅ፣ ንስሃ ሲገባ፣ ለጥፋት መስዋእት
ሲያቀርብ፣ ምህረትን በይግባኝ ሲያገኝ በየጊዜው ልዑል ዳኝነት ሲሰጥ ዘመናችንም ሲከንፍ አባቶቻችንም
ኖረውበት ሲያጠፉ፣ ሲማሩ፣ ወደ ምህረት ዘመን ተደረሰ፡፡ ጌታ እንደቃሉ ለአዳም እንደሰጠው የይግባኝ መብትና
በዚያም በጨበጠው ተስፋ ከ5500 ዘመን በኋላ ጌታ ላንዴም ለሁሌም የሰውን የሃጢያት እዳ ለመክፈል መጣ፡፡
ቃሉን አከበረ፣ ሕግን ፈፀመ ሰው መፈፀም ያቃተውን ትእዛዙን ፈፀመ፡፡ ለሁሉም የሰው ልጅ ሃጢያት በመስቀሉ
ሻረ፡፡ የዘለአለምን ሕይወት ለኛ አፀና የልጅነት ክብርን አጎናጸፈን፡፡ ይህ ሁሉ ሆኖ አሁንም ቀሊል የሆነውን
ሕግና ትእዛዙን አስቀመጠ፡፡
እንጠብቀው ዘንድ አዘዘ፡፡ ስናጠፋ ንስሐ እንድንገባ እንቢ ብንል በችሎት ቀርበን እንደምንቀጣ አረጋገጠ፡፡ ሰው
ሞገደኛ ነው ሁላችንም በስጋችን ተሸናፊ ነን፡፡ የምናየው ሁሉ፡፡ እኛም እራሳችን ሁሌ እንደፈነጨን የምንጓዝ
ይመስለናል፡፡ በዚህም ትእዛዝን እንጥላለን፡፡ ንስሓ ገብተን በትእዛዝ ጥሰት የሚሰነዘርብንን ቅጣት በይግባኝ
/በንስሐ/ ምህረት ማግኘት ስንችል በትእቢታችን በመግፋት እንጎዳለን፡፡
ጌታ ሁሌም ፍቅሩን በመግለጽ በመታገስ ጊዜ፣ በመስጠት፣ በመውቀስ ቀላል አባታዊ ቅጣት በመሰንዘር ወደ
ትክክለኛው መንገድ እንድንመለስ ሁሌ ያደርጋል ይሁንና ሁሉም ገደብ ስላለው የግድ ብርቱ ቅጣት ይመጣል፡
የሰው ልጅ ሁላችን የጌታን ሕግ ጥሰን የራሳችንን የሥጋ ሕግ የእግዚአብሄር ጠላት የሆነውን የዲያቢሎስ ሕግ
በማጽደቅ የፍቅር ሕጉን ንቀን አታመንዝር ያለውን እንደ መብት በሕጋችን የማመንዘርን ፈቃድ አስቀምጠን፣
አትግደል ያለውን እንገላለን፣ አትዋሽ እንዋሻለን፣ ወንድምህን እንደ ራስህ ውደድ ያለውን ትተን አይ የለም
ወንድም፤ ባልንጀራ ገንዘብ እንላለን፡፡ በሁሉም ትእዛዝ አፈረስን በጭለማ ህግ መመራት ጀመርን፡፡
በዚህም ምክንያት ሲታገስ የቆየው ጌያ በተለያዩ አገልጋዮቹ አማካኝነት ማስጠንቀቂያ ሰጠ፣ መከረ፣ ዘከረ፡፡
መልእክት 1 መልእክት 2 በቃሉ ተመስርቶ በኔ በትንሽ ባርያው ለሰው ሁሉ እንዲዳረስ አደረገ፡፡ ፍርዱን
በመልእክት 1 እንዳሳወቀ የደህንነቱን ትእዛዝ አወጣ ሶስት አመት ታገሶ ይግባኝ ያሉትን ( ምህረት የጠየቁትን )
በምህረቱ አተመ፡፡ የናቁትን፣ ይግባኝ ያላሉትን፣ ፍርዱን ያልተቀበሉትን ወደ አፈጻጸም ውሳኔ በመሻገር ፍርዱን
ለማጽናት ተሻገረ፡፡ የእየአንዳንዳችን መዝገብ ላይ በየ ደረጃው የተካሄደውን የፍርድ ሂደት ጨርሶ ወደ አፈጻጸም
አለፈ፡፡ ተወሰነ አበቃ፡፡ ፍርድ ምን እንደሚመስል ሁላችንም እናውቃለን፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ ም፡ 53 በሙሉ

ከፍተኛው ፍርድ ቤት ተፈረደ፡፡ ይግባኙ ጠ/ፍርድ ቤት ሄደ፡፡ተወሰነ፤ ከዚያ ወዲያ ወዴት ይኬዳል ወደ አፈጻጸም
ብቻ ይሆናል፡፡
በመሆኑም የዛሬው ይህ የፍርድ አፈጻጸምና መመሪያ ከልዑል ችሎት ወጣ፡፡ ይግባኝየለምጊዜየለም፣ ወደ
አፈጸጸም የሄደ ውሳኔ በአስፈጻሚዎቹ እጅ ገብቷልና፡፡
መልክቶቹና ፍርድ ሂደት አፈጻጸምና ውጤቱ ወንድሞች፣ እህቶች፣ መላው የሰው ዘር በሙሉ፣ ሰማይና ምድርን
የዘረጋ አምላካችን ሲያዝህ፣ ሲመክርህ፣ ሲወቅስህ፣ ለምን አትሰማም? እሱ የፈጠራቸውን እንደፈቃዱ
የሚሽራቸውን፣ የሚሾማቸውን፣ የሥጋ አለቆች ትፈራለህ፡፡ እነሱ ሲሉህ ትደነግጣለህ፤ ሲያዙህ ትታዘዛለህ፣ ፈጽም
የተባልከውን ትፈጽማለህ፤ የአምለክህን ትዕዛዝ ግን ትንቃለህ፣ ታሾፋለህ፣ ታፌዝበታለህ፡፡
ብዙ አገልጋዮች ከልዑል ታዘው መጡ፤ መልእክቱን ተሸክመው፣ ምክርና ግሳጼውን፣ ቁጣውንና ፍርዱን፣
በረከትና ምህረቱን ላንተ ለማድረስ የታዘዘውን የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር መልክቶች በመግለጻቸው
ተደብድበዋል፣ ታስረዋል፣ ተገድለዋል፡፡ ይህ ሁሉ የተፈጸመው በዲያብሎስ በመመራት የጨለማን ህግ ለማጽናት
በመሆኑ በዚህ ድርጊታቸው ገዥዎች ለስልጣናቸው ጥበቃ ሲሉ ሲፈጽሙት የኖሩት ነው፡፡ እነሱ እንደሚሹት
መሆን አለበት ባዮች ናቸው፡፡
ይህን አመጻቸውን ለመግታት በተከታታይ የማሳሰቢያ፣ የመውቀሻ፣ የማስጠንቀቂያ መልአክቶች፣ ከጌታ
በአገልጋዮቹ በኩል ሲፈሱ ኖሩ ይሁንና አለም ናቀ በራሱ ሕግና ደንብ ሰመጠ፣ ፈጣሪን ወግድ አለ ይህንን የሺዎች
ዘመን ትእግስትም ልዑል ጨረሰና በኔ በባሪያው በኩል በ7/3/1998 ዓ.ም. የመጀመሪያውን ምድርና በውስጧ
ያሉትን የሰው ዘር በሙሉ የተመለከተ ውሳኔ ፍርድ አስተላለፈ፣ ተመለሱ አለ 3 ዓመት እያመመው ጠበቀ ሆኖም
ይህንንም አልሰማ ላለው የሰው ልጅ የመጨረሻው ውሳኔ በ27/9/2000 ዓ.ም. በኔው በባሪያው በኩል ተገለጸ፣
ለመሪዎችም፣ ለእምነት ተቋሞችም፣ ለግለሰቦችም፣ ለአለም አቀፍ ተቋሞችም፣ ለመላው አለም አቀፍ የዜና
አታሚዎችም ተሰጠ፡፡
ኦሪት ዘፀአት ም. 32 በሙሉ
ትንቢተ ኢሳኢያስ ም. 3፡ 8 – 15

አስገራሚ ሕዝብ ነው አንድም መሪ ድርጅት፣ አንድም የሃይማኖት ተቋም ትንፍሽ አላለም እንደ ሃላፊነቱ በሚገዛው
በሚመራው፣ በእምነት ስም ለሰበሰበው አልገለጸም መረጃ ለሕዝብ አድራሽ ነኝ የሚል ጋዜጠኛ ማንም
አልተነፈሰም፡፡
በ7/3/1998 የጀመረው የፍርድ ሂደት ቀጥሎ በ27/9/2000 ዓ.ም. ምህረት ለጠየቁትም ለናቁትም ሁሉንም
የይግባኝ የፍርድ ሂደት በልዑል ታየ የመጨረሻው ውሳኔ ጸና፡፡
ዛሬ ደግሞ የፍርድ አፈጻጸምና ሂደቱን ለመግለጽ፣ ለማሳወቅ ይህ ትእዛዝ በልዑል ፈቃድ በኔ በትንሹ ባሪያው እነሆ
ለሰው ዘር በሙሉ ወጣ እንግዲህ አበቃ፡፡
አፈጻጸም ምን ይሆናል በሚል ሁላችንም ልናስብ እንችላለን እጅግ ብርቱ ቅጣትን የሚይዝ ነው፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ 30፡ 8 – 14

ሹሞቻችን ይፈርዳሉ እንደ ፍርዳቸው ያስራሉ፣ ይቀጣሉ፣ ይገላሉ፣ እነሱም ትላንት ሲፈርዱ ቆይተው
በተራቸው ይፈረድባቸዋል፡፡ እንዳሰሩ ይታሰራሉ፣ እንደ ገደሉ ይገደላሉ፣ ይህ የአለም የህግ ስርአት ነው፡፡
ሁሉም የአለም ስርአት በቆመው ሕግ በየጊዜው በሚመጡ፣ በሚወርዱ አለቃና ምንዝሮች ይዳኛል እሱም ሲወድቅ
በሌላው ተረኛ ይዳኛል፡፡
ፈጣሪ ይዳኛል እንጂ አይዳኝም ፈጣሪ ፈጠረን፣ ሰራን፣ አበጀን፣ በፍቃዱ እስትንፋስ ዘራብን፣ አእምሮ
ሰጠን፣ እኛ ቢሻ የሚያኖረን ባይሻ የሚያተነን ነን፡፡ እኛንና በላይዋ የሃጢያት ማእበል ፈጠረን፤
የምንጨማለቅበትን አለምም በፈቀደው ሰዓት በቃ ቢል ምንተን ነን፡፡
የሰው ጥጋብ ግን ወሰን ያለፈ ነው፡፡ በወንዱም ላይ ሲሰለጥን፣ ሲግል፣ ሲቆርጥ፣ ሲያስር፣ ሲያጠፋ፣ ሲዘርፍ፣
በማይጨበጠው እሳት የሚዳብሰውን ጌታ ያቃልላል፣ ይንቃል፡፡ ጨርሶም በትእዛዙም በመልእክተም ንቀት
ይሰነዝራል፡፡
ይህ የአገራችን መሪዎችና ሹሞች በህሊና ማጣት በትእቢት ሲፈጽሙት እያየን ነው፡፡ የከንቱ ከንቱዎች
ናቸው፡
የእግዚአብሄር የፍርድ አፈጻጸም ሲጀመር አይታይም፣ ሲጨርስም አይዳበስም፡፡ በፈጣሪ ፍርድ የተያዘ
መሪም ተመሪም ሁሉም የተሰጠውን የፍርድ አፈጻጸም ሊያልፍ አይችልም፡፡ የማያስተውል ሕዝብ ይገለበጣል
ይላል የጌታ ቃል፤ እስከ ዛሬ ሲወቀሱ አልሰሙም፣ ሲጠፉም አይሰሙም፡፡ ውጤቱ በልዑል የተወሰነው እውን
መሆን ብቻ ነው፡፡
3. ዓለም በጥቅሉ የሚገጥማት የቁጣ ፍሰት
ትንቢተ ኢሳኢያስ 24፤ 1 – 13

በሁለቱም መልእክቶች እንደተገለጸው ዓለም ከ12/12/2000ዓ.ም. ጀምሮ ወደ ማበጠሪያው ወፍጮ


ገብታለች፡፡ ማበጠሪያው ትልልቁን ቆሻሻ የሚያስወግደው ሰፋ ያለ ቀዳዳዎች ባሉት የመጀመሪያው መሳሪያ ሲሆን
ሁለተኛው ከአንደኛው የጠበበ 3ኛው ከ2ኛው እየጠበበ የሚመጣ የእሳት ወንፊት ጀምሯል፡፡ እጅግ ከብዶ
ይቀጥላል፡፡
የልዑል ቁጣ ገና ጅምር አሳየ እንጂ ሲፈስ እጅግ ይከፋል፡፡ በሕሊናችን ያልገመትነው፣ ያላሰብነው ቁጣ ይፈሳል፡፡
ቀድሞ እንደነገርኳችሁ አንድም አገር፣ ማህበር፣ ተቋም፣ ግለሰብ አያመልጥም ሁሉም በተዘጋጀለት የቅጣት ጎዳና
ይጓዛል፡፡ ሞት ከሆነ በሞት ለምኖ፣ ተሰቃይቶ ማለፍ ከሆነ ማለፍ፣ በጉዳት መቆም ከሆነ በጉዳት ባጠቃላይ
ሁሉም የተተመነለትን ይቀምሳል፡፡
በእግዚአብሄር የተመረጡት በምህረቱ የታተሙት ይቀራሉ፡፡ ለምህረት ታስበዋልና ምድርን ይወርሳሉ፡፡
ቀጣፊው፣ ውሸታሙ፣ አመንዛሪው፣ ነፍስ ገዳዩ‹ ትእቢተኛው፣ በእውቀቱ የታበየው፣ በወርቁ በብሩ የተመካው፣
በታንኩ፣ በጀቱ፣ በኑዪክለሩ፣ በወታደሩ ብዛት የተመካው በሰበሰበው የሲሚንቶ ክምር የታበየው፣ በቆርቆሮና
የብረት ክምሮች የተመጻደቀው ሁሉ ወደ ትቢያነት ይለወጣሉ፡፡ ፋብሪካ፣ እንዱስትሪ፣ ሲደከምበት የኖሩበት ሁሉ
ለተባረኩት ይቀራል፡፡ እሱ የተባረከውን ዘመን ስለማያይ ከነዘሩ ይጠረጋል፡፡
ውጤቱ ከላይ እንደተገለጸው ይሆናል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በየአንዳንዱ የየአገሮች እጣ ፈንታ ርእስ
ውስጥ በዝርዝር ስለሚጠቀስ በዚያ የሚገለጸውን በጥንቃቄ ያንብቡ፡፡

4. የእምነት ተቋሞች /በዳኝነት ሂደት ውስጥና/ እጣ ፈንታቸው


ትንቢተ ኢሳኢያስ 5፡ 20 - 25

4. ሀ/ ካቶሊክ
ሮም /ጣሊያን/ መቀመጫዋን ያደረገችው ይች እምነት ከተከታዮቿ ብዛት ያላት ናት፡፡ አንድ ቢሊዮን
የሚጠጋ አባል እንዳላት ትናገራለች፡፡ በዚህ እምነት ውስጥ ያሉት ምእመናን በአብዛኛው የሚገኙት በአውሮፓ፣
በላቲን አሜሪካ ነው፡፡ በሌሎች አገሮችም በዋናነት የሚያሰልፍ ቁጥር ባይኖራቸውም በማይናቅ መጠን አሉ፡፡
ካቶሊክ በፖፕ የምትመራ ሲሆን በየሃገሩ እንደየብዛቱ የተሾሙ ጳጳሳት፣ ሊቀ ጳጳሳት፣ ዲያቆናት ወዘተ… አሉት፡፡
ካቶሊክ ማን ናት? ካቶሊክ በመጀመሪያ ልዑል ካስተማረው የተዋህዶ እምነት በ431 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. ተገንጥላ
በመውጣት፤ በንስጥሮስ ትምህርት በመወሰድ የክህደት ስራን፣ የመለያየት ተግባር በማጽናት እንደ ድርጅት የቆመች
እምነት ናት፡፡ እስከአሁንም የጨለማ ስራዋን እንደ መልካም የምትዘከር ናት፡፡
በአለም ላይ ያሉ በምስራቅ ኤሽያ በብዛት የሚገኙ ስማዊ ኦርቶዶክሶች፤ ግብራዊ ካቶሊኮች እጅግ ሰፍተው
ይገኛሉ፡፡ በቀጥታም በተዘዋዋሪም በሷ የተጠለፉም አሉ፡፡ ጠንካሮችም አሉ፡፡ በዚህ ፅሁፍ የክርክር ሃሳብ
ለመፍጠር ሳይሆን ፍርድንና አፈጻጸሙን ለመግለጽ የወጣ መልእክት በመሆኑ ከዚህ የሚዘል ሃሳብ አይገለጥም፡፡
ካቶሊክ በሰራዊት ጌታ እንዴት ታየች? ፍርዱስ እንዴት ይታያል የሚለውን እናያለን፡፡ ከ1500 ዘመን በላይ
በልዑል ፊት በአንዲት ተዋህዶ አርቶዶክስ እምነት የክርክር ሂደት ተካሂዷልም፣ አካሂዳለች፡፡ በእምነት ጸንታ
አለምን በወንጌል ታረሰርስ የነበረችን የልዑል ቤት ማፍረስ የጀመረች ካቶሊክ ናት፡፡ እስከ 431 እ.ኤ.አ. በታላቅ
ፈተና እየጸናች፣ ዋጋ እየከፈለች፣ ሐዋርያቶችን፣ ደቀመዛሙርቶቿን እየገበረች የገሰገሰችው የተዋህዶ እምነት
ያልተበገረችለት ጠላት የመረጠው ዘዴ ከሃዲዎችን መፍጠር ነበር፡፡
ወደ እውቀትና ወደ ፍልስፍና ያዘነበሉትን የእግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ ስራን፤ በስጋቸው የእውቀት ትርጉም
የተኩትን ጳጳሳት በመመልመል ለረጅም ጥፋት አነሳስታ ተሳክቶላት የተከለችው አረም በዝቶ አለምን ሸፈነ፡፡
አርዮስን፣ ንስጥሮስን፣ አርጌንስስን፣ መንኪዮስን፣ አብርዮስን፣አፍተክስን፣ አርሲስና መናፍቃንን፣ልዮንን፣
መለካውያን፣ ወዘተ ማንሳት በቂ ማስረጃ ነው፡፡ እነዚህ በክርስትና ሕይወት ላይ የዘመቱ የዲያቢሎስ ምልምሎች
ሲሆኑ ሁሉም የተሰለፉት አንድ ባህርይ፣ አንድ አካል ብላ በምታምነው ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን ነበር፡፡ ዛሬም
በነሱ አስተምህሮ ላይ ተመስርተው የቆሙት የዘመናችን ካቶሊኮች፤ ለጥፋት የቆሙ እጅግ ብዙ በጎችን የበሉ፣
ተኩላነታቸውን በለምድ ሸፍነው እያጠፉ ያሉ ናቸው፡፡
በአሁኑ ጊዜ ብዙ የውስጥ ችግር ቢያንቃቸውም በግብፅ፣ በሕንድ፣ በተለያዩ የኤሽያ አገሮች ከተኩላ ተርፈው ጌታ
ባጸናት ተዋህዶ አርቶዶክስ ጸንተው የቆሙ አሉ፡፡ ይሁንና ጽንሱን ካቶሊክን ከመሳሰሉ አጥፊዎች ዘወትር በፈተና
እንደተጠመዱ ይታወቃል፡፡ እስከ 431 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. ድረስ በሮም በሐዋርያው ጴጥሮስ መንበር እየተፈራረቁ
ጳጳሳት በተዋህዶነት ጸንተው የኖሩ ሲሆን ከ431 ዓ.ም. ጀምሮ በልዮን ትምህርት ተለወጠች፡፡ ከዛ በፊት ግን
እውነትን የጸና ተዋህዶን ያቀኑ ሊቃነ ጳጳሳት መሃከል ጥቂቶቹን ባናሳ፤ ቅዱስ ፊሊክስ ሊቀ ጳጳስ፣ ቅዱስ አቡሊድስ
ሊቀ ጳጳስ፣ ቅዱስ አዮክንዲዮስ ሊቀ ጳጳስ፣ ቅዱስ ናጣሊስ ሊቀ ጳጳስ እነዚህን የመሰሉ የተዋህዶ እምነት ጀግኖች
በሮም ጸንተው አልፈዋል፡፡ ወንበር ገልባጮች፣ የዲያቢሎሰ ደቀ መዝሙሮች በልዮን ግንባር ቀደምትነት
እስካፈረሷት ድረስ በአንዲት ተዋህዶ እምነት ልዩነት አልነበራትም፡፡
ዘመቻው ሰፍቶ ዲያቢሎስ ደርጅቶ ከ1500 አመታት በላይ ሲያጠፋ፣ ሲያሳድድ፣ ኖሮ አልጠፋ ብላ፣ አልቆረጥም
ያለችው በኢትዮጵያ የጸናችው ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ብቻ ናት፡፡
የብዙ ሐዋርያት ደም የፈሰሰው የት ነው? የብዙ ነብያት ደም የተረጨው ከማን አገር ነው? ብዙ የወንጌል
አርበኞች የተፈጁት የት ነው? ሮም /ጣሊያን/፣ ሩቅ ምስራቅ፣ አውሮፓ፣ ሰሜን አፍሪካ ስራችሁን ታሪካችሁን
ፈትሹ ! ንጹህ ደም በእጃችሁ አለና፡፡
ኢትዮጵያ ሐዋርያትን፣ ነቢያትን፣ የወንጌል ጀግኖችን ተቀበለች እንጂ አላጠፋችም፡፡ ሳያዩ የሚያምኑ ብጹአን
ናቸው፡፡ በሩቅ ሰምታ አመነች ዛሬም ድረስ ቆመች፡፡ ዛሬ ስለእናንተ የጥፋት አለቆች ብዙ መጻፍ ይቻላል፡፡
እናንተን የተዋጉ ኢትዮጵያዊ የተዋህዶ ጀግኖችን ጥቂቶችን ብቻ አነሳለሁ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ የሊቃውንት
ጉባኤ ሰብሳቢ አለቃ አያሌው፣ እነ ንቡረእድ ኤርምያስ፣ እነ አባ ተክለማርያም፣ ከምስከየ ሕዙናን እነ አቡነ
ተክለሃይማኖት /ሃዋርያ/ ብፁዕ አቡነ ባስሊዮስ፣ ከናንተ የወጡት አባ ጴንጤሊዮንን፣ አባ ሊቃኖስ፣ ከናንተው
ፈልሰው በኢትዮጵያ የኖሩትን መጥቀስ ይቻላል፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ 47፡ 1 – 15
ትንቢተ ኤርሚያስ 17፡ 5 – 8

ኢትዮጵያውያን የወንጌል ጀግኖች እጅግ ብዙ ናቸው፡፡ ለዚህ ሃይማኖተ አበውን ማንበብ ይጠቅማል፡፡
ፊት ለፊት የሚቆም ጠላትን መለየት አያስቸግርም፤ መለየት የሚያስቸግረው የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ ነው
ብርቱም ጠላት ነው፡፡
የኢት/ተ/ኦርቶዶክስን ለማጥፋት በለምድ ለባሽ ተኩላነት ከተሰለፉት ከካቶሊክ የሚቀድም የለም፡፡ ሌሎቹ የፊት
ለፊት ጠላቶች ናቸው፡፡ ካቶሊክ ፀጋ፣ቅባት፣ እያለች በኢትዮጵያ መለያየትን ለመፍጠር ብዙ የደከመች ናት ዛሬም
ከጥፋቷ ያለተመለሰች ናት ፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ 5፡ 18 - 25

ካቶሊክ ዛሬ ምን ታደርጋለች? ካቶሊክ ብዙ አጥፊዎችን የፈለፈለች ናት፡፡ በመልእክት ቁጥር 1 እና


በመልእክት ቁጥር 2 እንደተመለከተው በሃገሯ፣ በመቀመጫዋ ከሮም ተነስቶ በመላው አለም የተበተነን የሃጢያት
ስራ እያጸደቀች የምታሰማራ ናት፡፡
በእውቀት በመታበይ፣ የጥፋት ታሪኳን እንደበጎ ስራ በመዘከር፣ ገንዘብ በመሰብሰብ፣ ሶዶማውያንን በውስጧ
በማበልጸግ፣ በቤቷም በማጋባት ነፍሰ ገዳዮችን በመመረቅ፣ የአለም ቁጥር 1 ወነወጀለኞችን ባቢሎንን /አሜሪካንን/
አውሮፓን፣ በጥፋታቸው የምታበረታታ ናት፡፡ ካቶሊክ ከምንም በላይ የከፋ የእውነት እንቅፋት ናት፡፡
ወደእውነት የሚመጡትን የዋሀንን በመጥለፍ የምታጠምድ ተኩላ ናት፡፡
በጌታ ፊት 1500 አመታት በላይ በጥፋት ጎዳና ፀንታ የቆመች ዛሬም በዛው ያለች፣ በዚሁ ልትዘልቅ የወሰነችም
ናት፡፡ ፍርዷ 431 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ከ1500 አመታት ላላነሰ ጊዜ ሲታይ ኖሯል፡፡ ጌታ ስራዋን ሲመዝን አካሄዷን
ሲለካ በትእግስት ጽዋው ሞልቶ እስከሚፈስ ታገሳት፣ የእውነት ሰዎችም ቢመጡላትም ስታሳድድ፣ ስታስር፣
ስትገድል ኖረች፡፡ ሁሉንም በወንጌል ስም በልዑል ቅዱስ ስም ሽፋንነት ስትፈፅም ጌታ አየ፡፡ በእጇ የሞላውን
ንፁህ የደም መጠን ለካ፣ አፏን አጣፍጣ ስንቶችን እንዳጠፋች አየ፡፡ ሳታፍር ጌታ በከፈለው ዋጋ ላይ አላገጠች
የእምነት ካባ ያጠለቁ፣ በእውቀት የታበዩ፣ በእውቀት እኛ መልካም ነን የሚሉ፣ አምላካቸው እውቀት የሆነ የብዙ
ለምድ ለባሽ ተኩላዎች አዘመተች ይህንንም አየ የድንግልን ክብር ቀንሳ በአርያም የከበረውን ከድንግል
የተዋሃደውን ሥጋ ለማራከስ ጣረች፣ በስም የምትጠራትን እናታችንን ድንግልን በግብር ካደች፡፡
ካቶሊክ ተመዘነች ፣ ተፈተሸች፣ ተለካች፣ ፍርዷወጣ፣ በመልእክት 1 በ7/3/1998 ዓ.ም. ይግባኙም ታየ፡፡
በ27/9/2000 ዓ.ም. ፀደቀ ለምህረት የሚሆን ነገር በረጅሙ ዘመን የፍርድ ሂደት ቢፈተሽ ጠፋ እንደ ፍርዱም ይህ
የመጨረሻ የፍርድ አፈጻጸም ወጣ፡፡
ካቶሊክ አድምጪ ካቶሊካውያንም አድምጡ እንደ ድርጅት፣ እንደ መሪ ተመሪ፣ እንደ ግለሰብ፣ እንደ
አገልጋይ ተገልጋይ፣ በማናቸውም ከፍታም ሆነ ዝቅታም፣ በስውርም በግልጽም፣ ያላችሁ በሙሉ በከፋ እሳት
ትበጠራላችሁ፣ እያንዳንዱ ቤታችሁ፣ መከለያችሁ፣ መታመኛችሁ ሁሉ ይጠረጋል፡፡ ጉዳታችሁ እስከዛሬ ተሰምቶ
የማይታወቅ ሞትን የሚያስመኝ ይሆናል፡፡ ምልክታችሁ ይጠፋል ተፈልጎም አይገኝ በናንተ ላይ የሚደርሰው
ቅጣት ለሚያየው እጅግ ይዘገንናል፡፡
ዛሬ የምታዩት የገንዘብ፣ የኢኮኖሚ፣ የኢንዱስትሪ ቀውስ፣ የስራ ማጣት፣ የኢኮኖሚ መጨማደድ፣ ሁሉ ጅምር
እንጂ መቼ ወደዋናው ቅጣት ተገባና ! ከእንግዲህ ወደቁልቁለቱ፣ ወደጨለማው፣ ወደአዘቅት ጉዞ ሀ ብሎ
ተጀምሮአል፡፡ እስከ መጨረሻው ይቀጥላል፡፡ በመልእክት 1 በመልእክተ 2 እንደተመለከተው የመተንፈሻ ጊዜ
አይሰጥም፡፡ ጥፋታችሁ በአይነቱ ልዩ ነው፤ ቅጣታችሁም ማንም የማያስበው ይሆናልም ተብሎ የማይገመትም
ይሆናል፡፡
ለመተንፈስ፣ ለመዳን፣ ለመትረፍ፣ የሚቻለው እንደ ድርጅት በካቶሊክነት እቆማለሁ ብሎ ከእንግዲህ በማለም
አይደለም፡፡ ሁለመናችሁን ለፈጣሪ ማስገዛት፣ እጃችሁን ለተዋህዶ እምነት ያለምንም ማቅማማት መስጠት ብቻ
ነው፡፡ እንደ መሪም፣ እንደ ግለሰብም ሁሉም ስቃዩ ሲበረታበት መዳኛው አንድ ቀዳዳ ብቻ ነው፡፡ በኢትዮጵያ
ለምትነግሠው ዛሬ ካሉት ተኩላዎች በምትጸዳ የኢት/ተ/ኦርቶዶክስ እምነት ስር በመውደቅ ብቻ ነው፡፡
ትንቢተ ሕዝቅኤል 34፡ 17 – 19

መንፈሳዊውም ስጋዊውም አሰራር ለአለም ሁሉ የሚመነጨው ከኢትዮጵያ ብቻ ይሆናል፡፡


ዛሬ በአገራችን በኢትዮጵያ ያለው መንፈሳዊውም ስጋዊውም መሪዎች በሙሉ በእግዚአብሄር ፍርድ
የታዩ ሲሆን ተመዝነው፣ ተለክተው እጅግ የቀለሉ በመሆናቸው እግዚአብሄር የወሰነላቸውን ቅጣት የቀበላሉ፡፡
ከእናንተም በየትኛውም የአገልግሎት ስፍራ ይኑር ጳጳስም ይሁን ሊቀ ጳጳስ፣ ቄስም ይሁን ዲያቆን ሁሉም
ይፈተሸል፡፡ ምእመኑም ይፈተሸል፣ ይበጠራል‹‹ ከዚህ የሚያመልጠው እድለኛ ነው፡፡
ማንም ሰው ሊያመልጥ የሚችለው እከዛሬ በተሰጠው ምክር ተጠቅሞ ከሆነ ነው፡፡ ይህን ካደረገ በምህረት
መዝገብ ሰፍሮአል ማለት ነው፡፡ ካላደረገ ደግሞ በእሳት እየተበጠረ ወይ ያልፋል ወይ ይድናል ይሄ የጌታ ውሳኔ
ነው፡፡ እኔ ግን የምላችሁን እየተጎዳችሁም ቢሆን ራሳችሁን ከመአቱ ለመከለል ለልዑል እጃችሁን በመስጠት
አምልጡ ነው፡፡
4. ለ. ፕሮቴስታንት
ይህ እምነት ከካቶሊክ ተገንጥሎ የወጣ እምነት ነው፡፡ መስራቹ ማርቲን ሉተር ከካቶሊክ መሪዎች ጋር
ተጋጨ፣ በዚህም በማመጽ ተለየ /proteset/ አመጽ አደረገ፡፡ ስማቸው እንደሚገለጸው አመፀኛ፣ ተቃዋሚዎች
ናቸው፡፡ የመጀመሪያው የእምነት ተቃዋሚ ካቶሊክ ስትሆን ከሷ ማህፀን የወጡት ደግሞ የንኑ ያስተማረቻቸውን
ጨብጠው በተቃውሞ ያደጉት ፕሮቴስታንቶች ናቸው፡፡ ካቶሊክ ማህፀኗ የሚፈለፍለው አመፀኛን ብቻ ነው፡፡
ስለዚህም ፕሮቴስት አድራጊዎች ብዙ ናቸው፡፡ አንጀሊካን፣ 7ኛው ቀኖች /አድቬንቲስት/፣ ፕሬስባይቴሪያን፣
ጆቫዊትነስ ምን ስፍር ቁጥር አላቸው በአገራችን ብቻ ከ10 በላይ የፕሮቴስታንት ክፍልፋዮች የሞሉ ናቸው፡፡ መካነ
እየሱስ፣ ቃለ ሕይወት፣ ሙሉ ወንጌል፣ ወና ወናዎቹ ናቸው፡፡ ልብ በሉ የሰው ልጆች፡፡
አስከ 431 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. በመላው አለም ፀንታ የነበረች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ናት፡፡ በመጀመሪያ ተገንጥላ ወጪ
ደግሞ ካቶሊክ ስትሆን ከካቶሊክ ማህፀን ውስጥ ደግሞ ፕሮቴስታንት፣ ከፕሮቴስታንት ማህፀን ውስጥ ድግሞ
ቁጥር ስፍር የሌለው ተቃዋሚ ተፈለፈለ፡፡ እኒህ ሁሉ ዲያቢሎስ የሚሰጣቸውን የረቀቀ አጀንዳ ለማራመድ
እየለፈለፉ ያሉ ናቸው፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ 9፡ 13 – 17

እውነቱን በድፍረት ለማጥፋት እንደ ፕሮቴስታንቶች ደፋር የለም፡፡ የጌታን ቃል ይሸረሽራሉ፣


ለደህንነታችን፣ ለመማለዳችን፣ ለእናትነት ከልዑል የተሰጠችን በረከት ድንግልን፣ የመድኃኒታችንን እናት
በአማላጅነቷ አለምን የምትታደገውን ይንቃሉ፡፡ ቅዱሳን መላእክትን በእሳት የተሞሉትን፣ ማንም በይቀርበው
ብርሃን ዙፋኑን በዘረጋው ልዑል ፊት ዘወትረ የሚቆሙትን እንደ ተራ ተላላኪ በመቁጠር ክብራቸውን ሲቀንሱ፣
ለሰው ዘር በሙሉ በመማለድ፣ በማጽናናት፣ ሲወቀስ በመውቀስ፣ ሲያጠፋ በመመለስ፣ ሲባረክ ለመባረክ፣
የሚተጉትን ሲያናንቁ የሚውሉ የሚያድሩም ናቸው፡፡ እኒህ የከይሲ ልጆች የጌታን ክብር ወደ አማላጅነት
በማውረድ የሚለመነውን ጌታ የሚለምን የሚያደርጉ ናቸው፡፡ በዚህም መልእክት ከእነርሱ ጋር ክርክር ለማድረግ
የታዘዘ አይደለም የፍርዳቸውን አፈጻጸም እንዲያውቁት እንጂ፡፡
እነዚህ እውነትን በማጥፋት ላይ ከሚተጋ የዲያቢሎስ መሳሪያዎች ዋናዎቹ ናቸው፡፡ በመላው አለም ከካቶሊክ
ቀጥሎም የተንሰራፉ ናቸው፡፡ ዋናዋ ባቢሎን /አሜሪካ/ የመንግስት እምነቷ ፕሮቴስታንት ነው፡፡ ገዢዎቿን
ከምትለካበት 7 መለኪያ አንዱ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ መሆንን ነው፡፡ ባቢሎን ደግሞ የዛሬው የአለም
የጥፋቷ ቁንጮ ናት፡፡ ደፋሮች ናቸው፣ የጥፋት እናቶችም ናቸው፡፡
አድምጥ ፕሮቴስታንት የሆነክ ሁሉ አለቃም ሆንክ ምንዝር፣ በየትም አለም ኑር መርዶህን ስማ፡፡ በቁጥር 1 በቁጥር
2 መልእክቶች ፍርድህ ተገልጾአል፡፡ የዛሬው መልእክት አፈጻጸሙን ይነግርሃል፡፡ ፍጹም ከምድር የምትጠረጉ
እናንተ ናችሁ፡፡ በየትኛውም የምድር ፊት ለናንተ የሚተው መደበቂያ የለም፡፡ ምህረት ለእናንተ የለም፡፡
በእግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ ላይ ያላገጣችሁ ናችሁና፡፡
በየትኛውም ቀዳዳ፣ በየትኛውም ዘዴ መከለያ ምህረት አታገኙም፡፡ እናንተን እንደ ድርጅት የሚቀበል አልፎም
የሚያናግርም ካለ ከናንተው ይደመራል ቅጣቱን ይቀበላል፡፡ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ በመላው አለም ስትጸና የናንተ
ማረፊያ ሲኦል ይሆናል፡፡ ለናንተ ፀሀይ አይወጣም ይጨልማል እንጂ፡፡
ስለዚህ ስማችሁ ይሻራል፣ ድርጅታችሁ ይፈርሳል፣ መሰብሰቢያችሁ ሁሉ ይከረቸማል፡፡ በየትኛውም ቦታ በዚህ
ስም የምትንቀሳቀሱ ሁሉ መላውን አለም እንዲገዛ በተወሰነው መንፈሳዊና ስጋዊ ህግ የተዋህዶ ህግ ትዳኛላችሁ፡፡
ለእናንተ በምንም መስፈርት የሚተው የምህረት ቀዳዳ የለም፡፡ ይህ በእናንተ ላይ የሚፈጸም መሆኑን አውቃችሁ
ጠብቁ፡፡

4. ሐ. እስልምና፡፡
እናንተ የእምነቱ አራማጆች ልብ ብላችሁ አድምጡ በተደጋጋሚ እየገጠማችሁ ያለውን ውድመት
ማስተዋል ተስኗችኋልና፡፡ በዚህ የመጨረሻው የአፈጻጸም ሂደት ምን እንደሚመስል ስሙ ተረዱ፡፡ እስልምና
ፍጹም የተሳሳተ ብዙ ሰዎችን ለጥፋት የዳረገ እምነት ነው፡፡ እስልምና ተረት መሰል የጠላት ዲያቢሎስ ድርሰት
ነው ብንል ከእውነት አንርቅም፡፡
ሰውን አጥፍቶ እኔ እኖራለሁ የሚል፣ በገዛ ወገኑ ሞትን የሚዋጅ፣ ገነት በደም ጨቅይቼ እገባባታለሁ የሚል ፍጹም
የጥፋት እምነት ነው፡፡ በዚህም መሰረት ላይ ቆሞ ለሰው ጥፋት መሳሪያ ሰብስቦ በዚሁ ሁሉንም እምነት ጨፍልቆ
በራሴ አምሳል ጠፍጥፌ እሰራለሁ የሚል ድርጅት ሲሆን፤ በውስጡም ያሉት ፍጹም የዲያቢሎስ ሰራተኛ የሆኑ
እውነት መስሏቸው ተሳሳቱ፣ እንደ ባህል የያዙ፣ ከዝርያ ጋር አያይዘው የሚያዩ ሱኒ፣ ሺያት፣ በሚል የዘር ሀረግ
የሚፋጁ አንዱ አክራር /ዋህቢያ/ አንዱ ሺያት፣ አንዱ ሱሚ እያለ አንዱ ለአንዱ ሞት እየደገሰ የሚፋጅበት ገንዘብና
እምነቱን በአንድ ሻንጣ አስጨብጦ በደሃ አገሮች ላይ የሚዘምትበት የጥፋት መሳሪያ ነው፡፡
ስለዚህ የዚህ እምነት ተከታዮች በመልእክቱ እንደታየው በሰበሰባችሁት መሳሪያ እራሳችሁ ታልቁበታላችሁ፡፡
እስከምትከስሙ ድረስ፣ ከጥጋብ ተራራ እስክትወርዱ ድረስ፣ አጥታችሁ ነጥታችሁ ትቢያ ላይ እስክትወድቁ ድረስ
የሃብት፣ የመሳሪያ ክምራችሁ በኖ እስኪጠፋ ድረስ፣ ትንፋሽ የማይሰጥ የጥፋት፣ የውድመት እሳት ታዞላችኋል፡፡
ከእናንተ የሚያመልጡት እውነትን ከልባቸው የሚፈልጉ ፈጣሪን ከልባቸው የሚወዱ ቅን፣ የዋህ፣ ትሁት የሆኑ
የጥፋት ስራችሁን የማይወዱ ብቻ ይድናሉ ወደ እውነተኛው የብርሃን መንገድ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስቲያን
ይሰበሰባሉ፡፡
ትንቢተ ሕዝቅኤል 22፡ 1 – 5
ይህ እድል የሚገጥማቸው በመጪው የሚያበጥረው እሳት አልፈው የሚድኑት ብቻ ናቸው፡፡
እስልምናን የመንግስት እምነት ያደረጋችሁ አገሮች ሕዝቦች እጣ ፈንታችሁን ከየአገሮቹ ዝርዝር ልታዩ ትችላላችሁ፡

4.መ. ቡዲሂዝም ኮንፊየሽ፣ ሺንቶይዝም


እና ሌሎችም ተዛማጅ እምነቶች፣ የዚህ እምነት አራማጆች ባብዛኛው ያሉት፡- በቻይና፣ በቬትናም፣
በጃፓን፣ በላኦስ፣ በታይላንድ፣በካምቦዲያ፣ በበርማ፣ በኔፖል፣ በመሳሰሉት ሲሆን 1.8 ቢሊዮን ሕዝብን ያቅፋሉ
ተብሎ ይገመታል፡፡ በጥቃቅን ጉዳይ ይለያዩ እንጂ ሁሉም መሰረታቸው ቡድሃ ነው፡፡ ምልክታቸውም ድራጎን
ነው፡፡ ይህንንም ቻይና በኦሎምፒክ ዝግጅቷ እንደ መግቢያ አድረጋ እስከነመቅደሱ ስታሳይ ነበር፡፡ የዲያቢሎስን
ምልክት ምልክቴ ብላ የያዘች በግልፅ ለዲያቢሎስ ሀውልት ያቆመች ሃገር ናት፡፡ የዚህ እምነት አራማጆች ፈጣሪ
ብለው የሚያምኑት ዘንዶውን በመሆኑ ይህ እምነት በግልፅ ዲያቢሎስ የሚመለክበት ስርአት ነው፡፡
አድገናል፣ ተመንጥቀናል፣ የሚሉት እኒህ የቻይናና አጎራባቾቿ በርግጥም በስጋ እድገት መወፈር ይታይባቸዋል፡፡
ዲያቢሎስ ከምትጠፋው /ባቢሎን/ ማዘዣ ጣቢያውን ወደፔኪንግ ያዞረ ይመስላል፡፡ ነገር ግን ይህ ሳይሆን ራሱን
በተለያየ የጨለማ እምነት መግለጽ የሚችለው ዲያቢሎስ አንዱን ከፍ አንዱን ጣል በማድረግ አለምን በቅናት፣
በፍጅት፣ አንድ አንዱን እንዲያናንቅ በማድረግ የሚጠቀምበት ስትራቴጂ ነው፡፡
ስለዚህ ይህ እምነት የዲያቢሎስ እምነት እንደመሆኑ መጠን የሚያርፍባቸው እሳት ፍፁም የሚጠርግ
ከመሰረታቸው የሚያጠፋ ይሆናል፡፡
በዚህ እምነት የታቀፉ አገሮች ጥፋት ብርቱና ቶሎም የማይጠፋ ነው፡፡ ዝርዝሩን በየአገሮቹ ርእስ ውስጥ
ይገኙታል፡፡
4.ሠ. ሂንዱይዝም፡- ይህ እምነት በስፋት እንደሚታየው በህንድ ውስጥ የተንሰራፋ ከ8000
ሚሊዮን ያላነሰ ሕዝብ ያቀፈ እምነት ነው፡፡
ይህ እምነት የተለያየ ስም ያላቸው ጣኦቶችን የሚያመልክ እንስሶችን፣ በተለይም ላምን እንደ አምላክ የሚያከብር
እምነት ሲሆን የጥንት ፍልስጤማውያን፣ አማሌቃውያን፣ እያቡሳውያን፣ ሶርያውያን ያመልኩት የነበረውን ቡኤል፣
ዘቡኤልን ዛሬም ይዘው ያሉ ናቸው፡፡ እንዚህ ሕዝቦች ፍፁም በዲያቢሎስ የጨለማ አገዛዝ ያሉም ናቸው፡፡
ዲያቢሎስ እንደ እቅዱ እንደ ቻይና በሃብት ሊያበለጽጋቸው የሚደክምባቸው ናቸው፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ 2፡ 12 – 22
ትንቢተ ኤርሚያስ 10፡ 2 – 15
ትንቢተ ኢሳኢያስ 44፡ 9 – 16
ከጎናቸው ያለው የሳኡዲ አረቢያ መካ የእስልምና እምነት ማእከል ሲሆን ዲያቢሎስ በሌላው ቅርጹ የሚያዘው
ጣቢያው ነው፡፡ እነዚህ ሕዝቦች እጅግ ብዙ የእግዚአብሄርን አገልጋዮችና ሕዝቦች በታላቅ ፍጅት በማጥፋት
የሚዘክር ታሪክ ያላቸው ናቸው፡፡
ይህ እምነት በማያሻማ መልኩ ዲቢሎስ አገዛዙን ፍጹም ያሰፈነበት ነው፡፡ በመሆኑም ይህ እምነት ከመሰረቱ
እስኪጠፋ በእሳት የሚጠረግ ይሆናል፡፡ በነዚህ የሚወርደው እሳት ከውስጡ የሰው ዘር ይተርፋል ወይ
የሚያስብል ነው፡፡ ከዚህ የቁጣ ማእበል የሚያመልጡ ምንኛ የተባረኩ ናቸው፡፡ የዚህ እምነት አለቃና አራማጅ
አገሮች እጣ ፈንታ ፍጻሜ በየአገሮቹ ሸክም ዝርዝር ውስጥ ታገኙታላችሁ፡፡ በዚችው በህንድ ውስጥ የኦርቶዶክስ
ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ያሉ ሲሆን ይህን መልእክት በጥንቃቄ እንዲያነቡትና እንዲይዙት ይመከራሉ፡፡
4.ረ. ኦሪየንታል ኦርቶዶክስ፡- በሩቅ ምስራቅ፣ በሩስያ፣ በቡልጋሪያ፣ በሩማንያ፣ በኢስቶኒያ፣
ላትቪያ፣ ዩክሬን፣ ጆርጅያ፣ አርመንያ፣ ኢስቶንያ፣ እና ሌሎችም በብዛት ጎልቶ የሚታይባቸው እምነት ነው፡፡
ፍጹም ተዋህዶ ኦርቶዶክስን የጨበጡ አይደሉምና በተለያየ የካቶሊክ፣ አንጀሊካን፣ ፕሮቴስታንት እምነት
መሰረታቸው የተቦረቦረ በመሆኑ ጉድለታቸውን አርመው ከመምሰል ወደ መሆን እንዲመለሱ በጌታ መላሽ ቅጣት
የሚጠብቃቸው ናቸው፡፡
በአለም ላይ ያሉ የበዙ እምነት መሰል ተቋሞች ያሉ ሲሆን እነዚህም እንዲሁ በልዑል የፍርድ ሚዛን ተፈትሸው
የታዩ ሲሆን ቅጣታቸውን የሚቀበሉበት ሁኔታም ተዘጋጅቷል፡፡ ማንም ከልዑል ፍርድ ሾልኮ የሚያመልጥ የሰው
ዘር የለም፡፡
የዮሐንስ ራዕይ 3 ፡ 1 – 6
4 - ሰ ተዋህዶ ኦርቶዶአክስ እምነትና ቤ/ክርስቲያን፡- የልዑልን ቃል ተብቃ የምትጓዝ
እምነት ከህገ ልቡና ከኦሪት ህግ ዛሬም በአዲስ ኪዳን ሁሉንም በአግባቡ ጠብቃ ሳትቀንስ ሳታጎል በታላቅ የፈተና
እሳት ያለች እምነት ተዋህዶ አረቶዶክስ፡፤
የመጀመሪያቱ ጌታ ያጸናት ሐዋርያቶች የተሰውላት፣ ነብያቶች የተፈጁላት፣ በዲያብሎስ የሺዎች ዘመናት ፈተናና
የከበደ መከራ የጸናች የገሃነም ደጆች ያልቻሉት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት፡፡
እውነተኞቹ ፣ በእሳት ተፈትነው ነጥረው እየሞቱ እያለቁ ለልጆቻቸው ያሻገሩአት የእምነት አንበሶች ምሽግ ተዋህዶ
ኦርቶዶክስ፣ ድንግልን በእናትነቷ በአማላጅነቷ፣ ፍጹም በሆነው ፍቅሯ እየተጠበቀች እየተባረከችበት የዘለቀችበት
የእምነት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ እምነት !
የአምላኳን ሥላሴዎችን ሚስጥር ጠንቅቃ ያወቀች ዋጋ የከፈለላትን ጌታ በአንድ ባህርይ ሦስትነቱን
በማይለያይ፣ በልዕልናው የልዑላን ልዑል፣ በቅድስናው የቅዱሳን ቅዱስ፣ በንጽህናው ንፁህ ፣ በግርማው ግሩማንን
የሚያስፈራ፣ በግዛቱ የገዝዎች ገዢ፣ በሐሳቡ የጥበበኞች፣ ስለእርሱ ከዚህ እስከ እዚህ የማይባል፣ የእግሩ መረገጫ
በዚህ፣ ራሱ በዚህ ነው የማይባል፣ መድረሻው እስከዚህ ነው የማይባል፤ በሁሉ ቦታ ሙሉ ሆኖ ታምራትን
የሚደርግ በሰው ህሊና የማይዳሰስ ፣ የማይግመት፣ መሆኑን የምታምን ፣ ጸንታም የቆመች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ፡፡
በመላው አለም ያሉትን የተዋህዶን ልጆች በጽናት ይቆሙ ዘንድ አርአያ ሆና ለሁሉም ከጌታ የተሰጣትን
ብርሃን እያበራች እየተፈጨች፣ እየተቆላች፣ እየነደደች፣ በእሳት ማእበል ያለፈች የኢት. ተ. ኦ እምነት ዛሬ ልዑል
ድካሟን አየ፡፡ በፍቅሩ ፍጹም ወደዳት፡፡
የልዑል ታማኞችን የከበሩ መላእክትን፣ ገብርኤልን፣ ሚካኤልን፣ ሩፋኤልን፣ ፋኑኤልን፣ ኡራኤልን፣
ራጉኤልን፣ ሣቁኤልን ሁሉ ታምናባቸው ወድዳቸው፣ በአማላጅነታቸው ተደግፋባቸው፣ በፍቅራቸው ተወዳ፣
በበረከታቸው ተሞልታ፣ በጥበቃቸው ፀንታ የቆመች የኢ.ተ.ኦ ቤ/ክ ታሰበች ተወደደች፡፡
ትንቢተ ሕዝቅኤል 34፡ 25 – 31
ትንቢተ ኢሳኢያስ 40፡ 9 – 11
አለም ሁሉ በምርኮ ተሰጣት፣ የወደዳት ጌታ በሷ በኢትዮጵያ ዙፋኑን ሊያጸና ወሰነ ማለ በበረከቱ
በቸርነቱ ሁሌም ሊያረሰርሳት አጸና፡፡ ከውስጧ የሚፈሰውን የምስጋና ጸሎት፣ ማህሌት፣ ቅዳሴ፣ ሰአታት እንደ
መልካም ሽቱ ወደደ፡፡ የአገሬ የኢ. ተ፣ ኦርቶዶክስ አርበኞች አባታችሁ መጣ፡፡ እየገሰገሰ ! በድንግል፣ በሚካኤል፣
ታጅቦ መጣ፡፡ ሆናችሁ፤ ከመምሰል ርቃችሁ፣ ተሰዳችሁ ተርባችሁ፣ ታስራችሁ ደህይታችሁ፣ ተነቅፋችሁ ቁጥር
ስፍር በሌለው ጠላት እንደ መንግስት በቆመ ገዥ፣ እንደ ሃይማኖት ድርጅት በቆሙ አለምን በሸፈኑ የዲያብሎስ
እምነቶች የደረሰባችሁ የብዙ ሺ ዘመን ሰቆቃ ዋጋ ሊከፍለው በልዑል ተወሰነ፡፤ እነሆ አፈጻፀሙ ወጣ፡፡
አባቶቻችን እንቁዎቻችን ደምና አጥንት ገብረው ለልዑል ታምነው በእንባቸው በደማቸው አረስርሰውት ወደ እቅፉ
ቢሄዱም የታመነው ጌታ ዛሬ የሚያደርገውን የቃል ኪዳኑን ውጤት ያዩ ዘንድ በመንፈስ ይመለከቱና ስለ ድንቅ
ጌትነቱ ይፈነጥዙ ዘንድ ሊያደርግ ወሰነ አፀና፡፡
የኢ. ኦ. ተ ልጆች በቤ/ክ ውስጥ ዛሬ ብዙ ተኩላ፣ ብዙ የበግ ለምድ የለበሱ ቀበሮዎች እንደሞሉአት
ይታወቃል፡፡ በመምሰል ያሉ፣ እምነቱን በሆድ መስፈሪያ የሚለኩ የቤ/ክ ህግና እምነትን ያፈረሱ የአበውን የእምነት
መሰረት የሚሸረሽሩ፣ የሥጋ ሰራተኞች የሆኑ ቤ/ክ ለፖለቲካ ስራ መጠለያና መጠቀሚያ ያደረጉ በውስጥ የሞሉ
ቢሆንም እነዚህ ሁሉ ተኩላና ቀበሮዎች የግድ ይፀዳሉ፡፡ ፈጽመውም በእሳት ይበላሉ፡፡
በአገራችን ከውስጥም ከውጭም የጠላትን ዘመቻ በመንፈሳዊ ፅናት እየመከታችሁ ያላችሁ አባቶች፣ እናቶች፣
ወጣቶች ፅኑ በርቱ ሰአቱ አልቆ እነሆ የፍጻሜው ውሳኔ አፈፃፀም ወጣ፡፡
በ2001 የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፅናትና ምንነትን ሁሉም የተመለከተ
ይመስለኛል፡፡ በእለቱ በሕዝቡ ፍቅር ጌታ ተደስቶበታል፡፡ እንደ እሳት ይፋጅ የነበረውን ፀሐይ በደመና ተክቷል
ከበአሉም በኋላ ዝናቡን አርከፍክፏል፡፡ በዚህም ሁሉም በመሆን የሚጓዝ የተዋህዶ ልጅ በሙሉ አይዟችሁ
የጠላትን ፉከራ ነገ ዋጋ ስለሚከፍሉበት አትጨነቁ የልዑል ባሪያ ያለምህረት ለጥፋቱ እሰፍርለታለሁ፡፡ ብርቱው
አበጣሪው እሳት ሊፈስ ታዟል፡፡
ስለዝርዝር ክንዋኔው ስለ ኢትዮጵያ በተጻፈው ርእስ በማስተዋል ያንብቡ፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ 40፡ 3 – 11
ትንቢተ ኢሳኢያስ ም. 12 በሙሉ
5. አህጉሮች፡- ይህ ርእስ ክ/አህጉሮችን በጥቅሉና አጠር ባለ መልኩ የምናይበት ሲሆን በዝርዝር የአገሮች
ምንነት ላይ ሁሉም ይገለጻል፡፡
5. ሀ ሰሜን አሜሪካ ትንቢተ ኤርሚያስ ም. 51 በሙሉ
ይህ አህጉር በስተምእራብ ሰሜን አትላንቲክ የሚገኝ ሲሆን አሜሪካ /ባቢሎን/፣ ካናዳ፣ ሜክሲኮ የሚገኙበት
አህጉር ነው፡፡ የምንዝርና ፣የግድያ፣ የዘረፋ፣ የጥፋት ሁሉ ምንጯ አሜሪካ በዚህ ትገኛለች፡፡ ሁለቱ ካናዳና
ሜክሲኮ አንደኛው በደቡብ አንዱ በሰሜን፣ ለአሜሪካ በር ጠባቂ መስለው የቆሙ ሀገሮች ናቸው፡፡ ከአውሮፓ
የተሰደዱ ነጮች የአገሬው ተወላጆችን ወደ ሬድኢንዲያንስ፣ እናም ማያስን የመሳሰሉትን በማጥፋት ለረጅም ጊዜ
በስተደቡብ እንግሊዝ በስተ ሰሜን ፈረንሳይ ጦር ልከው ሲፈጁ ኖረው ካናዳና /ኪዊቤክ/ ፈረንሳይ ስትይዝ፣
አሜሪካንም እንግሊዝ ይዛለች፡፡ በአሜሪካ በስተደቡብ ያለችውን ሜክሲኮን ደግሞ ስፔን ይዛለች፡፡
ከረጅም ቅኝ አገዛዝ በኋላ ነጻ ወጡ ቢባልም ተወላጆችን አጥፍተው ፈረንሳዊያንን በካናዳ፣ እንግሊዛውያንን
አይርሾች አሜሪካንን የራሳቸው አደረጉ፡፡ ከፈረንሳይና እንግሊዝም ወጥተው የዛሬ 200 ዓመት ጀምረው
መንግስት መስርተው ሲኖሩ እንግሊዞቹ በተለይ ወደ ምእራብ አፍሪካ በመዝመት ጥቁሮችን እንደ ከብት ነድተው
ለትምባሆ እርሻቸው በባርነት ተጠቅመውባቸዋል፡፡ አሜሪካ የሰፈሩት ጥቁሮች በሙሉ ከአፍሪካ የሄዱ የተጋዙ
ናቸው፡፡
የዛሬ 200 ዓመት ጀምሮ እንደ አገር የበቀለው የምንዝርና ኢንዱስትሪ ምንጩና መነሻው አውሮፓ
ቢሆንም እጅግ ስፍቶና ደርጅቶ አለምን ያጥለቀለቀው ከአሜሪካ በመነሳት ነው፡፡ እጣ ፈንታቸው ባለ 7 ቀንዳሟ
ባቢሎን እጣ ነው፡፡
5. ለ. ላቲን አሜሪካ፡- በዚህ አህጉር እነ ብራዚል፣ አርጀንቲና፣ ቬንዚዌላ፣ ቺሊ፣ ኮሎምቢያ፣ ኢኳዶር፣
ቦሊቪያ፣ ጓቲማላ፣ ኮስታሪካ፣ ኒኳራጓ፣ ኩባ፣ ፓራጓይ፣ ኡራጓይ፣ ጉያና፣ ኢልሳልቫዶር፣ ሆንዱራስ፣ ቤሊዝ፣
ጃማይካ፣ ሃይቲ፣ በሃማስ፣ ሱማትራ፣ ፍሬንች፣ ትሪኒዳድና ቶቤጎ የሚገኙ ሲሆን እንዚህ በስፔንና ፖረቹጋል ቅኝ
ስር የነበሩ አገሮች ሲሆኑ ቋንቋቸው ስፓኒሽ ነው፡፡ ግሪናዳ፣ ሴንትቪንሰንት፣ ባርቤዶስ፣ ማርቲን/ፈረንሳይ/፣
ጋድላፕ/ፈረንሳይ/፣ ሴንት ኪንት ኔቪስ፣ አትስ ኔቪስ፣ አንቲጎዋና ባርባዶ፣ አንጉሊያ/እንግሊዝ/፣ ቨርጅን
አይላንድ/እንግሊዝ/፣ እነዚህ ደግሞ ጥቃቅን ደሴቶች ሲሆኑ በደቡብ አሜሪካ በስተሰሜን ምስራቅ ያሉ በፈረንሳይና
በእንግሊዝ ተጽኖ ስር ያሉ ናቸው፡፡
እነዚህ አገሮች በአብዛኛው ስነልቦናቸው ተመሳሳይ ነው፡፡ በተፈጥሮ ሃብት የበለጸጉ ዝናባማ ናቸው፡፡
የሕዝቡ ቁጥር በድምር ከ200 ሚሊዮን አያንሱም ይባላል በውስጣቸው፡-
ካቶሊክ በከፍተኛ ቁጥር የተንሰራፋችበት ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ፕሮቴስታንት ቀጥሎ እስላም ሲኖር
የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ በግለሰብም ሆነ እንደ ቤተ ክርስቲያን የቆመበት የለም፡፡ ጃማይካ በራስ
ተፈሪያን መሰረት አስጨባጭነት ለኢትዮጵያ ፍቅር አላቸው፡፡ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ግን አይደሉም፡፡
በዚህ አህጉር ምንዝርና ስሩን የሰደደ ነው፡፡ ባህላቸውም፣ ድርጊታቸውም፣ ዘፈናቸውም ሁሉ
ምንዝርናን የሚያስፋፋ ነው፡፡ በእፅ ተጠቃሚነታቸውና አምራችነታቸው የታወቁ ናቸው፡፡ ይህ ክልል በሌላው
ሕዝብ ላይ ያሳደረው አገዛዝ ጭቆና ባይኖርም ከፈጣሪ ህግ ወጥቶ በዲያቢሎስ ህግ የሚመራ ነው፡፡ በመሆኑም
እንደ ግለሰብ፣ እንደ አገር ብርቱ ቅጣት የሚፈስበት ነው፡፡ የየአገሮችም ሸክም በየአገሮቹ ዝርዝር ውስጥ
ታገኙታላችሁ፡
5. ሐ. መካከለኛው ምስራቅ፡-
ይህ አህጉር የሰው ጥፋት በርትቶ የሚታይበት ነው፡፡
በዚህ ክልል እነ ሳኡዲ አረቢያ፣ ሶሪያ፣ ኢራቅ፣ የመን፣ እስራኤል፣ ሊባኖስ፣ ቱርክ፣ አማን፣ ኳታር፣
ኤምሬትስ፣ ኩዌት፣ ዱባይ፣ ባህሬን ይገኛሉ፡፡ በነዚህ አገሮች መሃከል የተወሳሰበ ግንኙነት ይታያል፡፡ ለዚህ
ክልል ጁዴዝም በእስራኤል፣ እስልምና በሌሎቹ የሚታመንና የሚኖርበት ሲሆን፤ ሃገሮቹ በተለያየ ተጽእኖ ስር
ናቸው፡፡ እስልምና ሁለት ገጽታ አለው፡- አንዱን ሺያት ሲሆን ሁለተኛው ሱኒ የሚባልና የማይጣጣሙ ናቸው፡፡
ሁለቱም ደግሞ የጋራ ጠላታቸው የአይሁድ እስራኤል እምነትና እስራኤል ናት፡፡ በዚህ ክልል ትልቅ የግጭት
መንስኤ የፍልስጤም ሕዝብ ነው፡፡
የኢኮኖሚ መሰረታቸው የነዳጅ ሃብት ነው፡፡ ሁሉም ሲደመሩ ወደ መቶ ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ
ይሆናሉ፡፡ 7ቱ የሱኒ ዝርያዎች የሚበዙባቸው አገሮች ሳኡዲና ባህሬን፣ ኦማን፣ ኤሜሬትስ፣ ኳታር፣ ኩዌት፣ ዱባይ
ሲሆኑ እነዚህ በአንድ የቆሙ በነዳጅ ከፍተኛ ሃብት የሰበሰቡ ናቸው፡፡ ኢራቅ ሱኒና ሺያት የሚፋጁበት ሲሆን
ኢራን በኤሽያ ቀጠና ብትሆንም ሺያቶችን የምትደግፍ ናት፡፡ ሶሪያም እንዲሁ የሱኒና የሺያቶች ስብስብ ናት፡፡
ሊባኖስ ማሮናይት ክርስቲያኖችን ሽያቶችንም ሱኒንም የያዘች ናት፡፡
በዚህ ክልል የአሜሪካ የአውሮፓ ደጋፊዎች የራሽያ ደጋፊዎች የኢራን ደጋፊዎች የአክራሪ ደጋፊዎች
ያሉበት ሲሆን ከባድ ውድመት እየተካሄደ ያለበትም ነው፡፡ በዚህ ክልል ነው እስልምና መሰረቱንና ዙፋኑን
ያደራጀበት፡፡
ይህ ክልል ፍፁም ማንም ከሚገምተው በላይ በታላቅ የእግዚአብሄር ቁጣና እሳት የሚጠረግ ነው፡፡
በዚህ ክልል የሚቀር ቢኖር ጥቂት ሰውና የሲሚንቶ ክምር ብቻ ነው፡፡
የሁሉም ሸክም በየአገሮቹ ዝርዝር ውስጥ ተካቷል፡፡
5.መ. አውሮፓ፡-
ኢሳኢያስ 47፡ 1 – 15
ኤርሚያስ 50፡ 24 – 32
ይህ ክልል የአህጉሮች እምብርት ነው ማለት እንችላለን፡
በዚህ ክልል የታቀፉ አገሮች እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔን፣ፖርቹጋል፣ ጀርመን፣ ጣሊያን፣ ዴንማርክ፣
ግሪክ፣ አልባኒያ፣ ኦስትሪያ፣ ፖላንድ፣ ሀንጋሪ፣ ሩማንያ፣ ዩጎዝላቪያ፣ ቼክ፣ ክሮሽያ፣ ቡልጋሪያ፣ ሆላንድ፣ ኢስቶኒያ፣
ላቲቪያ፣ ሊቶንያ፣ ቤላሩስ ወዘተ ናቸው፡፡
አውሮፓ በተለይም እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ፖርቱጋል፣ ቤልጄያም፣ ጀርመን፣ ጣሊያን. እነዚህ
ለአውሮፓ ምንነት በጋር የሚጥሩ ናቸው፡፡ አውሮፓ የክህደት፣ የፍልስፍና የሳይንስ ግኝቶች የተፈጠረበት ነው፡፡
ክህደት በነካርልማርክስ፣ እምነትን በፍልስፍናው የሚጻረር ቻርለስ ዳርዊን፣ የተለያዩ የሳይንስ ግኝቶች ከዚህ ክልል
የመነጩ ናቸው፡፡ ይህ ክልል አለምን በቅኝ ለመግዛት የወጡ ከ7 ያላነሱ ሃገሮች ያለበት ነው፡፡ በአንድ ዘመን
አለምን በሙሉ ገዝተዋል ማለት ይቻላል፡፡
የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትን በመጻረር የታወቁ ካቶሊኮች፣ አንጀሊካን፣ ፕሮቴስታንት ከዚሁ የመነጩ
ናቸው፡፡
ዛሬም አለም የኢኮኖሚና የፖለቲካ ተገዥ ያደረጉ አሜሪካና አውሮፓ ናቸው፡፡ የዲሞክራሲ ፍልስፍናን
የተቀበሉና አስገዳጆችም ናቸው፡፡ እነሱ የማይወነጀሉበት ሌሎችን የሚወነጅሉበት፡፡ ለፍርድ የሚያቆሙበት
እንደ ዘሄግ ያለ ፍ/ቤት ያላቸው ናቸው፡፡ ማሰሪያም ያደራጁ ናቸው፡፡ የአውሮፓ ህብረት የሚባል ድርጅትና ኔቶ
የሚባል የጦር ድርጅት ከባቢሎን ጋር በጋራ አቁመው ሌላውን የሚቀጠቅጡ ናቸው፡፡ የተባበሩት መንግስታት፣
ለእነዚሁ ለአውሮፓና አሜሪካ ውሳኔ የሚገዛ ድርጅት ነው፡፡ ድሃን አገሮች እንዲገዙ እንዲነዱ የሚያደርግ መሳሪያ
ነው፡፡ የነሱን ምጽዋት በልማት ስም የሚያድል ነው፡፡ እነዚህ ባቢሎንና አውሮፓ፣ አይ ኤም ኤፍ፣ የአለም ባንክ
አቋቁመው ሁሉም በነሱ የገንዘብ ሕግ የሚገዛ ነው አበዳሪም፣ መጽዋችም፣ ነፋጊም ናቸው፡፡
የምንዝርና ኢንዱስትሪ የክህደት ጣሪያ፣ የትእቢት ማመንጫ፣ የፍልስፍና እምብርት፣ በሳይንስና እውቀት
የሚመሩ ናቸው፡፡ በዚሁ በአውሮፓ ነው የጥንቆላው፣ የኮከብ ቆጠራው መሰረት ያለው፡፡ የአውሮፓ ልጆች
ናቸው በአሜሪካ የሰፈሩት፡፡ በጥቅሉ እነዚህ ከ400 ሚሊዮን የማያንሱ ህዝቦች ከነመሪዎቻቸው፣
ከነድርጅቶቻቸው በታላቅ የእሳት መጥረጊያ የሚጠረጉ ናቸው፡፡ አገራቸው ሰው የሚከስምበት፣ አውሬ
የሚፈነጭበት፣ አይጥ የሚረባበት ይሆናል፡፡
የእያንዳንዱ አገር ሸክምና ቅጣቱ በየአገሮቹ ዝርዝር ይገለጻል፡፡
5.ሠ. እስካንድኔቪያ፡- ስዊድን፣ ኖርዌይ፣ ፊንላንድ፣ በቅርበት ግሪን ላንድ፣ አይስላንድ
የሚገኙበት ነው፡፡ እነዚህም ከአውሮፓ የማይለዩ በነሱ መስፈሪያ የሚሰፈሩ ናቸው፡፡
5.ረ. ኤሽያ፡- ይህ ክልል ሰፊ የየብስ ክልል፣ ብዙ ሕዝብ ያለበት ክልል ነው፡፡ በዚህ ውስጥ
የሚገኙ አገሮች ራሽያ፣ አፍጋኒስታን፣ ህንድ፣ ፓኪስታን፣ ተርኪሚንስታን፣ ኢራን፣ ካዛኪስታን፣ ህዝቤክስታን፣
ኪርጊስታን፣ ታጃኪስታን፣ ማይማር /በርማ/ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ፣ ቬትናም፣ ቻይና፣ ማሌዢያ፣ ኢንዶኔዥያ፣
ፊሊፒንስ፣ ላኦስ፣ ሆንግኮንግ፣ ታይዋን፣ ሰሜን ኮርያ፣ ደቡብ ኮርያ፣ ጃፓን፣ ሞንጎሊያ፣ ሲንጋፖር፣ኔፓል፣
ሴሪላንካ፣ አርሜኒያ፣ ይገኛሉ፡፡
ይህ ክልል ግማሽ የአለምን ሕዝብ ይዟል ተብሎ ይገመታል፡፡ ወደ 3 ቢሊዮን የሚጠጋ ሕዝብም
ይኖርበታል፡፡ በአብዛኛው ጠኦት አምላኪ ነው፡፡ ብዙ የእስልምና ተከታይ አክራሪም በዚሁ ክልል ይገኛል፡፡
ኢንዶኔዥአ፣ አፍጋኒስታን፣ በሕንድም ወደ 200 ሚሊዮን የሚጠጋ ሙስሊም ያለ ሲሆን እነ ኢራን የከረረ
እስልምናን በመንግስትነት ያራምዳሉ፡፡ በዚህ ክልል ከ100 ሚሊዮን የማያንስ በራሺያ የሚገኝ ኦርቶዶክስ አማኝ
አለ፡፡ ካቶሊክም በስፋት እንዲሁ አለ፡፡ በዚህ ክልል ስፋት ያለው እምነት አልባም አለ፡፡ በጥቅሉ እጅግ
የተወሳሰበ ባህል፣ እምነት፣ የፖለቲካ ነጸብራቅ የያዘ ነው፡፡
በየአገሮች ዝርዝር ውስጥ በጥልቅ ለማየት ሞክሩ፡፡
5. ሰ. አፍሪካ፡- አፍሪካ በአብዛኛው በድህነቱ የሚታወቅ ከ700 ሚሊዮን ያላነሰ ሕዝብ ያቀፈ
መሆኑ ይገመታል፡፡
ይህ እጉር የተመሳቀለ በፍጹም ለሕዝብ የማይመች አስተዳደር የሸፈነው ነው፡፡ የአሜሪካ፣ የአውሮፓ፣
የኤሽያ የሁሉም ዘርፍ ተጽኖ ያለበት ሲሆን እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ቤልጂየም፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ፖርቹጋል፣
ስፔን፣ ተቀራምተው የገዙት የቀጠቀጡት የዘረፉት ክልል ነው፡፡
ኢትዮጵያ፣ ግድፅ፣ ሱዳን፣ አልጄሪያ፣ ሊቢያ፣ ሞሮኮ፣ ቱኒዚያ፣ ሶማሊያ፣ ሞሪታኒያ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ቻድ፣
ማእከላዊ አፍሪካ፣ ካሜሩን፣ሴኔጋል፣ ጋምቢያ፣ ጊኒቢሳው፣ ሴራሊን፣ ላይቤሪያ፣ አይቮሪኮስት፣ ጋና፣ ቤኒን፣
ናይጄሪያ፣ ጋቦን፣ አንጎላ፣ ኢኳቴሪያል ጊኒ፣ ዛምቢያ፣ ናምቢያ፣ ቮትሰዋና፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ሌሴቶ፣ ስዋዚላንድ፣
ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ታንዛኒያ፣ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ሩዋንዳ፣ የሚገኙበት ነው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት ቅኝ
ገዢዎች በመላው አለም ዘምተው በፈጠሩት የቅኝ አገዛዝ አገሮቹን ለቀው ወደ ስውር አገዛዝ ሲያዛውሩ
የአፍሪካውያንን ድንበራቸውን የወሰኑት እኒሁ ያውሮፓ ዘራፊዎች ናቸው፡፡
አፍሪካ የሁሉም እምነት መናኸሪያ ነው፡፡ አፍሪካ የአውሮፓና አሜሪካ ኤሽያ የፖለቲካ ተጽእኖ
በፍጹም ጉልበት ያረፈበትም ነው፡፡
ይህንን ክልል ለየት የሚያደርገው በአለም ጥርስ ውስጥ ገብታ ስትገፋ የኖረች ዛሬም ለአለም አስደንጋጭ
ክስተት የመነጨባት አገሬ ኢትዮጵያ መኖሯ ነው፡፡
የዚህም ክልል አገሮች እጣ ፈንታ በየአገሮቹ ዝርዝር ውስጥ ይመልከቱ፡፡
5. ሸ. አውስትራሊያ፡- ይህ ክልል አንድ የገዘፈ አገር ነው፡፡ ጥቂት ደሴቶች የያዘ ነው እነሱም
አውስትራሊያ፣ ኒውዚላንድ፣ ፓፓኒው፣ ጊኒያ፣ ፊጂ ናቸው፡፡
ይህ ክልል እንግሊዞች በቅኝ የያዙት ሲሆን የመሰረቱን ሰዎች ኦቨርጅኖች ፍጹም አጥፍተው አገልጋዮች
አድርገው ወርሰው የገነቡት ዛሬም በነጮች ስር ያሉ ናቸው፡፡ አውስትራሊያ ሁለተኛዋ እንግሊዝ ብንላት ይቀላል፡
የእነዚህም እጣ በዝርዝራቸው ያገኙታል፡፡
የየአገሮች ዝርዝር እጣ ፈንታ በዚህ ዝርዝር ውስጥ አንድ አንድ አገሮችን ወይም ከዚያ በላይ በጥምር እጣቸው
የሚገለጽ ሲሆን፤ ይህ የሚሆነው የአገሮቹ የፖለቲካ፣ የእምነት፣ የሕዝብ መቀራረብና መመሳሰል፣ የጉርብትናና
የዝውውር ጥልቀት ከታየ በኋላ ነው፤ የሚገለጸውም እጣ ፈንታቸው፣ ሸክማቸው በድምር የተገለጹትን አገሮች
እንደ አንድ ተፈጻሚ የሚሆንባቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው፡፡
ኤርሚያስ 51፡ 1 – 58
ኤርሚያስ 50፡ 24 – 32
6. ሀ. አሜሪካ /ባቢሎን/ ካናዳ
በዚህ ርእስ 52 ግዛቶችን ያቀፈችውን አሜሪካንና እጣ ፈንታዋን እንመለከታለን፡፡ አሜሪካንን የማያውቅ
በምድራችን ላይ የለም፡፡ የተማረውም ያልተማረውም ያውቃታል፡፡ የብዙዎች ህልም አሜሪካ መሄድ ነው፡፡
አሜሪካ እንደ ገነት የምትታይ ናት፡፡ እርጉዞች ልጅ ለመውለድ ወደዚያ ያቀናሉ የሚወልዱት ህጻን ዜግነትን
እንዲያገኝ፣ ዲቪ ይሞላሉ አሜሪካ ለመግባትና ለመበልጸግ ሁሉም አሜሪካ በመሄድ ይገኛል ባይ ነው፡፡
የዮሐንስ ራዕይ ም. 18 በሙሉ
መላው አለም ከአሜሪካ ጋር የተያያዘ ንግድ፣ አስተዳደር፣ የባህል ጥምረት ያላደረገ የለም፡፡ አሜሪካ የሁሉም
አገሮች እጣ ፈንታ ወሳኝ ናት፡፡ የሚመቻትን መንግስት ታቆማለች የጠላችውን ትጥላለች፡፡ የተገዳደራትን
በወታደራዊ ጡንቻዋ ትቀጠቅጣለች፣ አሜሪካ የማትገባበት የአገሮች ጉዳይ የለም፡፡ ሁሉም ከሷ የሚመነጨውን
ዲሞክራሲ የሚባል ኪኒን የሚውጡ ናቸው፡፡ ከሷ የሚፈሰው መመሪያ፣ ትእዛዝ ሁሉም መንግስታቶች
የሚፈጽሙት ነው፡፡
አሜሪካ ያልታወጀ አምላክ ናት፡፡ ባቢሎን የሰውን ዘር በሙሉ ታይቶም ተሰምቶም ወደማይታወቅ
ምንዝርና ኢንዱስትሪው የከከተተች ናት፡፡ ባቢሎን /አሜሪካ/ የምንዝርና፣ የዘረፋ፣ የዘረኝነት፣ የጭፍጨፋ
መሃንዲስና ቀያሽ ናት፡፡ አሜሪካ የአለምን ሁለት ሦስተኛ ሃብት የሰበሰበች ናት፡፡ እያንዳንዱ ግዛቶችዋ ቢያንስ
የአንድ መለስተኛ የአውሮፓን ሃገር ኢኮኖሚ የጨበጡ ናቸው፡፡
አሜሪካ ከሷ ተከትለው በሃብታቸው የቆሙትን የደረጁትን እነ ጃፓንን፣ ጀርመንን፣ እንግሊዝን፣ ካናዳን፣
የመሳሰሉትን በስሯ ያደረገች ናት፡፡ አለም በሙሉ የአሜሪካ አገልጋይ ነው፡፡ በድህነት ያሉ አገሮች ከአሜሪካ
በተጨማሪ የሷን ሹሞች የአውሮፓን አገሮችንም የመታዘዝና የመገዛት ግዴታ ያለባቸው ናቸው፡፡ በሁለት ጌቶች
የሚገዙም ናቸው፡፡ ከዚያም በላይ በቻይና፣ በራሺያ፣ በህንድ ተጽእኖ ስር የወደቁም ናቸው፡፡
አለም በሙሉ አሜሪካንን እንደአባቱ እንደ ፈጣሪው ያያል፡፡ ዲያቢሎስ ትልቁ ማዘዣ ጣቢያውን
ያደረገው በአሜሪካ ነው፡፡ ቀጥሎም በአውሮፓ፣ በኤሽያ፣ በመካካለኛው ምስራቅ እንዲሁ ጽህፈት ቤቱን
አደራጅቷል፡፡ ከዚያ በኋላ ለሁሉም እንደ አቅሙ የሚመጥን ማዘዣ ጣቢያ አቋቁሞ ያዛቸዋል፡፡ ይገዛቸዋል፡፡
አሜሪካ የምንዝርና ኢንዱስትሪ ምንጭ፣ የሃብት ምንጭ፣ የጥንቆላ ፣ የመተት አፍላቂ፣ አሜሪካ የመንግስታዊ ዘረፋ
መሃንዲስ፣ አሜሪካ ጨፍጫፊ፣ አሜሪካ የዘረኞች ምሽግ፣ አሜሪካ የጨለማ ተግባር ሁሉ ማመንጪያ ናት፡፡
ትንቢተ ኢሳኦያስ 34፡ 1 – 15
አሜሪካ የተባበሩት መንግግስታት ዋና ጽ/ቤት ማእከል ናት፡፡ ጽ/ቤቱ ከፍተኛ በጀቱ ከሷ የሚፈስለት፣
የተቀረው በአውሮፓ የሚጨመርለት ነው፡፡ በሌላ አባባል አሜሪካ ጠበቃና ጉዳይ ፈጻሚ ነው፡፡
አለም በአሜሪካ፣ በራሺያ፣ በእንግሊዝ፣ በቻይና፣ በፈረንሳይ በዋናነት በጨበጡት ኒዩክሌር፤ ኬሚካል፣
ኒውትሮን፣ የጦር መሳሪያዎች የጥፋት ጠርዝ ላይ ያሉ ናቸው፡፡ ኔቶ፣ የአሜሪካ አንዱ ክንድ ሲሆን እንዲሁም
ሌላው ሲያቶ የአሜሪካ ክንድ ነው፡፡ ባጠቃላይ አሜሪካ በጨረሩ፣ በሳተላይቱ፣ የጦር መሳሪያ፣ በጦር መርከቡ፣
በጀቱ፣ በቦምቡ፣ በገንዘቡ በሁሉም ቀዳሚ አዛዥ ናት፡፡ አሜሪካ የተለያዩ እምነቶች ያሉባት ናት፡፡ በዋናነት
ፕሮቴስታንት፣ ካቶሊክ፣ እስላም፣ ከሃዲ፣ ሁሉም በአለም ያሉ እምነቶች የሰፈሩባትም ናት፡፡ አሜሪካ የሰው ዘር
በምድር ላይ ሲኦልን የሚለማመድባት፣ የዲያቢሎስን አገዛዝ አካሄድና የጥፋት ፍጻሜውን የሚያዩባት ናት፡፡
አሜሪካ በጥበቧ የተመካች በሳይንስ የቁስ ውጤቷ የታበየች በግልጽና በማያሻማ አቋም የልዑልን ሕግ አፍርሳ፣
ከሌላውም አለም ጠርጋ፣ በየትኛውም የአለም ክልል የዲያቢሎስን ሕግ ተክታ ለተካችውም የጨለማ ሕግ ቆማ
እየተዋጋች ያለች ናት፡፡ የፈጣሪን ልጆች ከምድር ገጽ ለማጥፋት የተቃረበችም ናት፡፡ ውጤቱም በግልባጭ
መሆኑ ባይቀርም፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ፡ ም. 47፡ በሙሉ

ለዚህም በ1998 ህዳር 7 በተጻፈ መልዕክት ከፈጣሪ እጣ ፈንታዋ ምን እንደሚሆን ተነገራት፣ ከ3 አመት
በኋላ 27/9/2000 የመጨረሻው ማስጠንቀቂያና ፍርድ ተገለጸ እጣ ፈንታዋ ሁሉ በግልጽ ተነገራት፡፡ ይህች አገር
የትእቢት ሁሉ ምንጭ በመሆኗ መልእክቶቹን ከእብድ ቃልና ንግግር አብልጣ አላየችውም፡፡ እኔም መልእክት
አድራሹንም እንደከንቱ ቅዠታም ቆጥራለች ከሷ የተጠፈጠፉት አውሮፓ፣ ኤሽያ፣ አሜሪካ፣ አፍሪካ የኔው አገርም
መሪም ተሳለቁ፣ ይሁንና ቆይታቸው 3 ወር ብቻ ሄደ እንጂ፡፡ በሳቁበት ልክ የአባታቸው የአሜሪካ የሃብት፣
የገንዘብ ክምር በቀውስ ሲታመስ እንደ ሰም ሲቀልጥ ሳቅ ቆመና ሃዘን ሆነ፡፡ እቅድ፣ የአስቸኳይ ስብሰባ፣
የመፍትሔ ብዛት ተደረደረ ሁሉም ተባለ ራስን ደግፎ ምን ይሻላል ማለት ተጀመረ፡፡ እብዱ እኔ እብድነቴ ለናንተ፣
ባለ አእምሮነቴ ህሊና ለሰጠኝ ለእግዚአብሄር፣ ባሪያነቴ ለፈጠረኝ አምላክ ነው፡፡ ዛሬ ደግሞ ምጥህ ጀመረ፣ ገና
መቼ ዘለቀ ባቢሎን /አሜሪካ/ አምላክህ አምላክነቷ፣ ጥበቧ፣ ብልሀቷ፣ ምሽግነቷ፣ የሃብታችሁ ምንጭነቷ እነሆ
በከባድ እሳት ይበጠራል፡፡ አምላካችሁ ናትና ከናቃችሁት ጌታ ፍርድ፣ የቁጣ እሳት አታመልጡም፡፡ እናነተም
ሞክሩ ስታመልጡ ልናይ ነው፡፡
በሁለቱም መልእክቶች እንደተጠቀሰው እስትንፋስ የለም፡፡ እቅድ ድርድሩ መላ አደራጁ፣ የዲያቢሎስ
ልጆች መቼም ቢሆን ምላሳችሁ አይሞትም፡፤ አባታችሁ ዲያቢሎስ ባሳደጋችሁ መንገድ በጨለማው
እየተደናበራችሁ ወደ መጨረሻው ሞታችሁ ትዘልቃላችሁ እንጂ መመለስ የለም፡፡
› ከውስጧ የሚወጡ ሰዎች በእሳቱ ሲጤሱና እሳቱ ሲነድ ለአለም ሁሉ ይታያል ለታመኑ ወዳጆቿም ይተርፋል፡፡
› ከውስጡ የሚወጡ ሰዎች ቢኖሩም ለረጅም ጊዜ የፍርሃትና ድንጋጤው ጥላ-አይርቃቸውም፡፡
› ለጥፋት ያሰናዳቸው መሳሪያ ሁሉ የትም ታኑረው የት ወዳጅ ከምትላቸው ጋር አብሮ ይጠፋል፡፡ ምልክቱም
አይገኝም፡፡
› የሰው ዘር፣ ለመግዣ፣ እምቢ ቢል፣ ለመጨፍጨፊያ ያዘጋጀችው/ያዘጋጃችሁት/ ኒክለር፣ ኬሚካል፣ ባዮሎጂካል፣
መሳሪያ ጀት፣ መርከብ፣ ሳተላይት መርዝ ሁሉም ከነአዛዦቹ፣ ከነአድራጊዎቹ፣ ከወሳኞቹ ጋር አብሮ ይጠፋል፡፡
› በዚች በባቢሎን አገር የበቀለ ማንኛውም የትሃጢያት ማጎልመሻ ፣ ማራመጃ፣ የዲያቢሎስ መጠቀሚያ በሙሉ
ይጠፋሉ፡፡ በውስጡ ያሉ ሶዶማውያን አመንዛሪዎች፣ ነፍሰ ገዳዮች፣ በሃብታቸው፣ በእውቀታቸው የሚጨማለቁ
ሁሉ የፈጣሪን ህግ የናቁ ሁሉ የእምነት መሪም ተመሪም ነን የሚሉና እውነትን የናቁ /ካቶሊክ፣ ሙስሊም፣
ፕሮቴስታንት፣ ቡዲሂስት፣ ኮሚኒስት፣ ሌሎችም/ የጦር መሪ ነን፣ የጸጥታ ሃላፊ ነን፣ የምክር ቤት አባል ነን፣
ሴናተር ነን፣ አገረ ገዥ ነን፣ ባለኩባንያ ነን፣ ሊቅ ነን፣ የሚሉ ሁሉ በውስጧ የበቀሉ እሬቶች ሁሉ ይጠረጋሉ
ይጠፋሉ፡፡
› ምድሪቱ ከተሸከመቻቸው ሁሉ አውሬዎች ትጸዳለች ትላቀቃለች፡፡
› ባቢሎን ለሰው ዘር የደገሰችው ሁሉ ለራሷ የምትጋተው ይሆናል፡፡ ቁጣው ሲፈስስ ማን ያመልጣል? ማንም
አያመልጥም እሳቱ ሳይፈትሸው የሚያመልጥ የለም፡፡ በግንባሩ ምልክት ካለው ይድናል፡፡ ከሌለው የለም፡፡
በቁጥር 2 መልእክት እንደተጠቀሰው የሚድኑ ተለይተዋል የሚጠፉም እንዲሁ፡፡
ኢሳኢያስ ም. 24፡ 1 – 13
የዳዊት መዘ. 91/92/ 7 – 8

› እንደ ግለሰብ እንደቡድን እንደተደራጀ አመራርም ቢሆን ከዚች ከባቢሎን እንዴት እድናለሁ የሚል ከሚድኑት
የሆነ ልዑል ያሰበው ካለ ደግሞም ስላለ ይህን ማድረግ ይቻላል፡፡
ሀ/ መዳኛ ኢትዮጵያ ሀገሬ ናት፡፡ አዳኙም በኢትዮጵያ አገልጋዮቹን በዙፋኑ የሚያነግሰው የሰራዊት ጌታ
እግዚአብሄር ነው፡፡
ለ/ እምነቱም የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ነው፡፡
ሐ/ በዚችው በባቢሎን የተሰናዱ መጠለያዎች አሉ፡፡ እነሱም የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ዜግነታቸውን
እምነታቸውን ያልጣሉ ኢትዮጵያውያን፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አገልጋዮች ያዘጋጁት የመድኃኒአለም
የእመቤታችን፣ የገብረኤል፣ የሚካኤል፣ ታቦታት ያረፉበት ቤተ ክርስቲያን ስላለ በዚያ ሄዶ እጅን ሰጥቶ ተዋህዶ
እምነትን መቀበል ብቻ ይቻላል፡፡ ከዚህ በኢትዮጵያ ለሚቆመው የልዑል መንፈሳዊና ስጋዊ አመራር ራስን
ማስገዛትና በተዘረጋው የመገናኛ መንገድ መጠቀምና ትእዛዝ ማክበር የመዳኛ መንገድ ነው፡፡ በዚያ የሚገኙ
የተዋህዶ ልጆች፣ የድንግል ልጆች በትጋት ለሚመለሱ እጅ ለሚሰጡ ማገልገል መርዳት ከዚህ የሚፈሰውን
መንፈሳዊና ስጋዊ አመራር ተግባራዊ ማድረግ ግዴታቸው ነው፡፡
ማንም ኢትዮጵያዊ ለምህረት የታሰበና የዳነ ሁሉ ለሚድኑ ልዑል ለመለሳቸው በትህትና ማገልገል፣
ማጽናናት፣ እውነቱን ማስጨበጥ፣ የልዑልን ቅን ፍርድ ማሳወቅ፣ ለምን ይህ ቅን ፍርድ እንደተፈረደባቸው
ሁሉንም በግልጽና ያለ ሽንገላ ማስረዳት ከፈጣሪ የታዘዘ ግዴታ ነው፡፡
የኢትዮጵያዊነትን ባህል፣ ጨዋነትን፣ ትህትናን፣ ሰውን መውደድን፣ ከውሸት መራቅን፣ ከምንዝርና
ከክፋት ርቆ የልዑልን ትእዛዝ ጠብቆ ሁሉም ፊት የሚበራ ብርሃን ሆኖ ማገልገል ይገባል፡፡ ከሚያበጥረው እሳት
ለመውጣት ሰዎች እንደ ጎርፍ ይመጣሉና አገልጋዮች ሊያደርጉት የሚገባውን ሁሉ ከፈጣሪ ጋር በጸሎት በመነጋገር
መርዳተ ማስረዳት ይገባል፡፡
ከኢትዮጵያ ሀገራችሁ የሚፈሰውን ዝርዝር መንፈሳዊና ስጋዊ መመረያ ለአገልግሎቱም የተመደቡትን
ከዚህ በመነሳት የሚመጡትን በፈጣሪ ፍቅር መቀበልና ጸንቶ ማገልገል፣ መታዘዝ ግዴታ መሆኑን አብሬ
አሳውቃችኋለሁ፡፡
ትንቢተ አሞፅ 9፡ 6 – 7
ስለግንኙነት መስመር ዝርዝሩ በሌሎቹ ርእሶች ስለሚገለጽ በጥንቃቄ ይመልከቱ፡፡
ከባቢሎን/አሜሪካ/ ጋር እጅና ጓንት ሆና የምትጓዘው ካናዳ ለአሜሪካ የተሰናዳውን የቁጣ እሳት
ትጋተዋለች፡፡ በሁሉም ስራቸው ከአሜሪካ የተለየ ምግባር የላቸውምና፡፡ አመንዛሪ፣ ቀጣፊ፣ ዘራፊ፣ የባቢሎን
የቅርብ ታዘዦች ናቸው፡፡ ስለዚህ በሁሉም መስፈርት ከአሜሪካ የማይለይ መለኪያ ይጠብቃቸዋል፡፡
6. ለ. ሜክሲኮ፡-
ይህችም ሀገር የአሜሪካ ደቡባዊ አዋሳኝ ስትሆን ከምንዝርናው ሌላ በእጽ ሱሰኝነት እና ነጋዴነት
የተጠመዱ የሚበዙባት ምንዝርናው እንደ አባትዋ ባቢሎን በምድር ያልታየ ነው፡፡ ወንጀል የበረከተባት ጥፋት
የነገሰባት ናት፡፡ ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት ሌሎችም እምነቶች የሚበዙባት ናት፡፡
የዚች አገር ነጻነት በተባበሩት መንግስታት እንደ ነጻ አገር መታወቋ ብቻ ነው፡፡ እንጂ የአሜሪካ 53ኛ
ግዛት እንደማለት ናት፡፡ በመሆኑም ለአሜሪካ የሚደርሰው ሁሉ ለሷም ሳይጎድል ይደርሳታል፡፡
› አሜሪካ /ባቢሎን/ በፊልም እንደምታቀናብሩት ሁሉ በናንተው ላይ በፊልሙ የሚታየው ሁሉ ይፈጸማል፡፡
› የዘረጋችሁት የረቀቀ መገናኛ መሰለያ፣ ማጥፊያ ሁሉ ይጠፋል፡፡
› ይጠብቀኛል ብላችሁ ያሰናዳችሁት ምሽግ ሁሉ መቀበሪየችሁ ይሆናል፡፡
› ለሰው ዘር 200 ዓመት የዘለቀ መጠነ ሰፊ የጥፋት ዘር ዘርታችኋልና እናንተው ታጭዳላችሁ እናንተው
ትቀምሱታላችሁ፡፡
› የናንተ ጥፋት አውሮፓ ያሉ የአውሮፓ ህብረት አባላት የሆኑ ሁሉ በእኩል የሚጋሩት ይሆናል፡፡
› በእናንተ ጥፋት ህንድም፣ ቻይናም፣ ራሺያም እንደየተግባራቸው ይጋቱታል እንጂ አያመልጡም፡፡ አብራችሁ
ነግዳችኋል፣ መክራችኋል፣ አንዱን አንዱን ሊገዛ ሊበልጥ ለሰው ማጥፊያ ኒኩለር ,፣ ኬሚካል፣ ኒትሮን፣
ባዮሎጂካል፣ መሳሪያዎች ሰርታችኋል፡፡ እጅግ የረቀቁ የጥፋት መሳሪያ ባለቤት ሆናችኋል፡፡ በአለም የምትወስኑ
አምስት ሃያላን አገሮች አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ቻይና፣ ራሽያ፣ ፈረንሳይ፣ ከእናንተ በተጨማሪ ህንድ፣ ፓኪስታን፣
እስራኤል፣ ዛሬ ደግሞ ኢራን፣ ሰሜን ኮሪያ ኒክሌር ጨብጠዋል፡፡ ሺ ሰው መግደል ስላነሰ ሚሊዮኖችን በአንዴ
ማጥፋት እንደ ዘዴ ተወሰደ፡፡ ሌሎችም የናንተኑ ፈለግ ለመከተል እየጣሩ ናቸው፡፡
የቀደመውን የኒዩኩለር አሻራ ከጃፓን ሳያጠፉ በ10 ሺዎች የሚቆጠር እጅግ ሀይል ያለው ኒዩክለር
ሰብስባችኋል፡፡ አለም በጦር መሳሪያ ብዛት፣ በተዋጊ ጀት ብዛት፣ በታንክና በሚሳኢል ብዛት፣ በጦር መርከብ
ብዛት፣ በፈንጂ ብዛት የምድር ላይ መጋዘኖች ሁሉ ተጨናንቀዋል፡፡ የዲያቢሎስ ልጆች አስተማሪያቸው ዲያቢሎስ
እዚህ አድርሷችኋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት፣ የአውሮፓ ህብረት፣ የኤሽያ ህብረት፣ የላቲን አሜሪካ ህብረት፣
የአፍሪካ ህብረት ሁሉም የእናንተን ጉልበተኝነት የተቀበሉ ናቸው፡፡ የስጋ ሰው፣ በመንፈሳዊ አይኑ የታወረ ሰው፣
ፈጣሪውን በስም እንጂ በግብር አያውቅም፡፡ አምልኮቱ የስጋ አምልኮት ነው፡፡ ፈጣሪን ስሙን ይጥራ እንጂ
የሁሉ ነገር ጌታ መሆኑን ልቡና አእምሮው አይቀበልም፡፡ የሚያየውን የሚያምን እንጂ የማያየውን አይቀበልም፡፡
በዚህ ምክንያት አለም የሚያየውን መሳሪያችሁን፣ የጥበብ ርቀታችሁን፣ የሃብት ክምችታችሁን፣ የኑሮ ምቾታችሁን
ያምናል፡፡ ስለዚህ እንደ አምላክ ቆጥሮአችኋል፡፡ የእምነት ተቋሞች ሁሉ ፈጣሪን ስሙን በነጋ በጠባ ይጥሩ እንጂ
አምላካቸው እናንተ ናችሁ፡፡ የምትሉትን ይሰማሉ የምታዟቸውን ይታዘዛሉ፣ ለእናንተ ሰላም የላሉ ለዚህ ደግሞ
የቫቲካኑ ፖፕ፣ የፕሮቴስታንቱ ቄስ፣ የአንጀሊካኑ ጳጳስ፣ የቡድሃ መነኩሴ፣ የሙስሊሙ ሙፍቲ/መሪ/ ሁሉም
ታዛዦቻችሁ ናቸው፡፡
እንግዲህ ይህን ሁሉ የተመለከተ አምላክ፣ ሰማይና ምድርን በፈቃዱ ያጸና አምላክ፣ ሁሉንም የሚሽር
የሚያጸና እግዚአብሄር አብ እግዚአብሄር ወልድ እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ ትእግስቱ አለቀ
ተሟጠጠ፡፡ በ7/3/1998 ዓ.ም. በችሎቱ ተቀመጠ፣ ወንወጀላችሁ ሁሉ ተመዘነ፣ በጎም ተፈልጎ ጠፋ፣ ምድር ሁሉ
ተፈተሸች በየትኛውም ስፍራ የናንተ ጌታ ዲያቢሎስ የጨለማው ገዢ ፍፁም ወርሶታል፡፡ አንድም ነገር ሳይቀር
ታየ እጣ ፈንታችሁ ተገለጸ፣ ውሳኔውም ተወሰነ/ተፈረደ/ በፍርዱም የሚጠብቃችሁ ሁሉ ተገለጸ፡፡ የይግባኝም
እድል ሰጠ፡፡
በ27/9/2000 ድጋሚ አለም ታየች ተመዘነች አንድም የሚፀፅት ከውስጣችሁ ጠፋ ለሕዝቡ የሚገልጽ
ወደፈጣሪ የሚመለስ ጠፋ፣ በይግባኝም ቢታይ ያው ሆነ ጭራሽ ባሰ፡፡ የመጨረሻው ውሳኔ ጸና እንደ ውሳኔው
ከ3 ወር በኋላ ምልክቱን ማሳየት ጀመረ፡፡ ኢኮኖሚያችሁ ተመታ ምንም አትጸጸቱም፣ ስለዚህ የመጨረሻውን
ውሳኔ ወደ ተግባር የሚለውጠው የአፈጻጸም ውሳኔ ይኸው ወጣ አበቃ ! ይገባኝ የለም ሁሉም ተዘጋ ! እንግዲህ
የታመንክበት ያድንህ ምሽግህ ይከልልህ፣ እውቀትህ ይርዳህ፣ በተጠንቀቅ የቆሙት የልዑል ሃይሎች የአፈጻጸም
ትእዛዛቸውን ተረክበዋል፡፡ አከተመ፡፡
የዳዊት መዝ. 20/21/ ፡ 8 – 13
እንግዲህ አለም በአምላኩ በአሜሪካ የተከሰተውን የመሪ ቀለም መለወጥ እንደ ትልቅ ዜና ሲቀባበለው
አይተናል፡፡ እኝህ ክልስ መሪ ተአምር ይፈጥራሉ እየተባሉ ሰው ሁሉ ወደ አሜሪካ ሲያንጋጥጥ እያየን ነው፡፡ ነገር
ግን በፈጣሪ ውሳኔ ላይ የሚለውጠው የለም፡፡ የሚያመጣውም ነገር የለም የተለዋጩም ሆነ ሌላው ሁሉም
ተጠያቂ የባቢሎን አለቆች ናቸው፡፡
7. ሀ. ኩባ፣ ኒካራጓ፣ ጓቲማለ፣ ኢልሳልቫዶር፣ ኮስታሪካ፣ ሆንዱራስ፣ ጃማይካ፣ ፓናማ፣ ሃይቲ፣ በሃማስ፣
እኒህ ሃገሮች አብዛኞቹ በውሃ የተከበቡ ደሴቶች ናቸው፡፡ በነዚህ አገሮች ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ የሚያንሱት፣
እስላም፣ ሌሎችም የሞሉባቸው ናቸው፡፡ በጃማይካ የሚገኙት የራስ ተፈሪያን አምላኪዎች ሲለዩ በስተቀር፡፡
እነዚህ አገሮች የምንዝር፣ የእጽ ወንወጀሎች ጎልተው የሚታዩባቸው ናቸው፡፡ አብዛኛው ሕዝብ በሃጢያት
ማእበል የሚዋኝ ነው እነዚህም በግለሰብም ይሁን እንደ ቡድን እንደድርጅት እንደ መንግስት ለሌላው የሚሆነው
መስፈሪያ ይሰፈርላቸዋል፡፡ ተሰፍረዋልም፡፡ በእሳት ይፈተሸሉ የሚድነው ይድናል የሚጠፋው ይጠፋል፡፡
እጅግ ደቃቅ የሆኑት ደሴቶች ፤ እነዚህ ደሴቶች ከላቲን ሰሜን ምስራቅ የሚገኙ ናቸው፡፡ ቨረጂን ደሴት
በአሜሪካና እንግሊዝ ስር ያሉ፣ አነጎሊያ/ እንግሊዝ፣ አንቲጉዋ፣ ባርበዶዋ፣ ሴነት ቪትሰነቬስ፣ ጓድላፕ/ ፈረነስይ፣
ማረቲን ኩ/ፈረንሳይ/ባርባዶስ/ ሲነትቪንተስ ግራናዳስ፣ ግሪናዳ፣ ትሪንዳድ እና ቶቤጎ፣ እነዚህ ደሴቶች በእንግሊዝ፣
በፈረንሳይ፣ በአሜሪካ ቁጥጥርና ተጽእኖ ስር ያሉ ናቸው፡፡ በጌታቸው መስፈርት ይዳኛሉ ፡፡ የጌቶቻቸውን
ወንጀል ወርሰዋልና፡፡ በሁሉም መልኩ ይበጠራሉ፡፡
7 - ለ ቬንዝዋላ፣ ኮሎምብያ፣ ሱማትራ፣ ፍሬንች ጊዋና፣ ኤኳዶር፣ ፔሩ፣ ብራዚል፣ ፓራጓይ፣
ቮሊቪ፣ ቺሊ፣ አርጀንቲና፣ ኡራጓይ፣ እነዚህ የደቡብ አሜሪካ አገሮች ናቸው፡፡ እምነታቸው ካቶሊክ የሚበዛ
ነው፡፡ ከዚያ በመቀጠል ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣እምነት የለሽም በማይናቅ ቁጥር ያለበት ነው፡፡ ምንዝርና እጅግ
በከፋ መልኩ የሚታይበት ነው፡፡ ወንጀል፣ የሰው ሕይወት ማጥፋት የበዛበት ነው፡፡ ጥንቆላ፣ መተት እንዲሁ
የበዛበት ነው፡፡ ከፊሉ በቀጥታ በአሜሪካ ተጽኖ ስር ሲሆን እንደ ቬንዙዋላ አይነቱ አሜሪካንን የማይደግፍ አለ፡፡
ይሁንና በጥቅሉ ሲታይ ክልሉ ከዋናው አሜሪካ የማያንስ የምንዝርና ሕይወት ስር የሰደደበት ነው፡፡
በመሆኑም እንደ ግለሰብም፣ እንደ ኃይማኖት ተቋምም ፣ እንደ መንግስትም፣ ሁሉም ቅጣቱን ይቀበል ዘንድ
ተለይቶ የተዘጋጀ ነው፡፡ ስለዚህ ፍርዱ በእሳት ማበጠሪ መበጠር ይሆናል፡፡
የተጠቀሱት በሙሉ ሰላምን የሚያገኙት ከእሳቱም ማበጠሪያ መውጫው አንድ ብቻ ነው፡፡ ኢትዮጵያ
የሚጸናውን የብርሃን እምነት ተዋህዶ ኦርቶዶክስና መንፈሳዊና ስጋዊ አገዛዙን መቀበል ብቻ ነው፡፡
8 – 1 ሶርያ ፣ ኢራን-
እኒህ አገሮች በእስልምና ህግ/ የሸሪአ ህግ/ የሚመሩ አገሮች ናቸው፡፡ እነዚህ አገሮች ከባቢሎን/አሜሪካ/
ጋር የሚጋጩ ናቸው፡፡ እስራኤል ዋና ጠላታቸው ናት፡፡ ሁለቱም የሺአት እምነት የሚከተሉ፣ ያከረሩ አገሮች
ናቸው፡፡ ነዳጅ ዋና የገቢ ምንጫቸው ነው፡፡ እነዚህ አገሮች ከፈጣሪ ህግ ጋር ዘወትር በመጋጨት ላይ ያሉ ናቸው፡
፡ ከእምነታቸው ከንቱነት ሌላ የምንዝርናው፣ የሰው ሕይወት ማጥፋት፣ ተጨማሪ ወንጀላቸው ነው፡፡ እስላሙ
በሚመዛንበት የሚመዘኑ ናቸው፡፡ ከመሰረታቸው ፍፁም የሚጠፉ ናቸው፡፡ የሚተርፉ እጅግ ጥቂቶች ናቸው፡፡
ስማቸው ብቻ በነበሩ ይታወሳል፡፡
8 – 2 ሰውዲ አረቢያ፣ ኩዌት፣ ኢምሬትሰ፣ ዱባይ፣ ኳታር፣ ዘማን፣ ባህሬን፣
እነዚህ የ ሱኒ ዝርያ የሚበዛባቸው ሲሆኑ በመንግስት የታወጀ ሌላውን ያገደ እስልምና ሕግ
የሚመራቸው ናቸው፡፡ የእስልምናው መሰረት ከነቢዩ ተብየው መሃመድ መቃብር ጋር በመካ ሳዑዲ ይገኛል፡፡
በአመት በአመቱ ከ 3 – 5 ሚሊዮን እስላም ወደዚያ “ሊባረክ” ይመላለሳል፡፡ ዛሬ አለምን የሚያምሰው
እስልምና መነሻው ከዚሁ ስፍራ ነው፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ ፡ ም ፡ 33፡ 9 – 12
እነዚህ አገሮች በነዳጅ የከበሩ ናቸው፡፡ ዲብሎስ ዋናው ዙፋኑ ያደረገው በዚህ ነው፡፡ አገዛዛቸውም
የሃብት ምንጫቸውም፣ ዝርያቸውም ለማቸውም ሁሉ አንድ አይነት ነው፡፡ በአገራቸው ምንም አይነት የክርስትና
እምነት አይካሄድም፣ የምንዝርናና የሰካራምነት ቁንጮ ናቸው፡፡
እነዚህ ምን ይገጥማቸዋል? እነዚህ ከውስጣቸው የሚተርፍ ይገኝ ይሆን? ተብሎ ቢታሰብ ይቀላል፡፡
በፍፁም ከምድረ ገጽ የሚጠፉ ናቸው፡፡ ከነአምልኮአቸው ከነ ጣኦታቸው የሚጠረጉ ናቸው፡፡ፍርድ ወጥቷል፡፡
ሃብታቸው ለሚቀረው የእግዚአብሄር ህዝብ ይሆናል፡፡ በነበሩ የሚቀሩ የሚወራ ታሪክ ይኖራቸዋል፡፡ በዐይን
የሚታይ፣ የሚዳሰስ ምልክት አይተውላቸውም፡፡ በሕይወት የሚተርፉት እጅግ የወደቁ ፣የተናቁ፣ ፍፁም ጤና
የራቀው ሕይወት ይመራሉ፡፡
8 – 3 እስራኤል -
ይህች አገር በእግዚአብሄር ፈቀድ የተፈጠረች አገር ናት፡፡ ሕዝቧም ሂትለር ከጨፈጨፈው 6 ሚሊዮን
ያህል የተረፈ ነው፡፡ ይህች አገር ምድሪቱን የወረሳት ልዑል ነው፡፡ የአብርሃም ዘሮች ናቸው ፣ የሙሴ ዘሮችም
ናቸው፣ የታላላቅ ሐዋርያት ዘሮች ናቸው፣ የድንግል ዘሮች ናቸው፣ የጌታም ወገኖች ናቸው፡፡ በእነዚህ ሕዝቦች ላይ
የሚያርፈው ቅጣትም ሆነ ምህረት በልዑል እጅ የተጠበቀ ነው፡፡ ነገር ግን ከአህዛብ የተማሩትን የሰበሰቡትን ሰው
ዘር ማጥፊያ መሳሪያ ያጡታል፡፡ እንደ አገር እንደ ሕዝብም ይኖራሉ፡፡ ልዑልን ያውቁታል፡፡ ከውስጣቸው
በቀለውን የሰቀሉትን ጌታ የአለምን መድሐኒት መልሰው በታለቅ ፀፀት ይረዱታል፡፡ ለዚህ የሚታደሉ ባይበዙም
ይህ ይሆናል፡፡
8 – 4 ሊባኖስ፣ ኢራቅና ቱርክ፡-
እነዚህ አገሮች እጅግ ብርቱ ፈተና ውስጥ ያሉ አገሮች ናቸው፡፡ ሊባኖስ ኢራእና ቱርክ የጎሪጥ የሚተያዩ
ህብረተሰብ ያቀፉ ናቸው፡፡ በፍፁም ተጠርገው የሚጠፉ ናቸው፡፡
8 – 4ሀ ሊባኖስ፡-
ሱኒ ሙስሊም፣ ሺያት ሙስሊም፣ ፍልስጤም ማሮናይት/ ድሩዝ / ክርስቲያን ያለበት አገር ነው፡፡
መንግስታቸው የነዚህ ቅልቅል ሲሆን በትንሽ ግጭት የሚፈርስ ነው፡፡ ሁሉም እርስ በእርስ የሚፈጁ ናቸው፡፡
ሂዝቦላህ የኢራንና የሶርያ ወዳጅና ተደጋፊ ነው፡፡ ሱኒው በአረቦች/ የአሪሪቡድን ማለት/ የሚደገፉ ሲሆን
በአሜሪካም ይደገፋል፡፡ እስራኤል የጋራ ጠላታቸው ናት፡፡ በእነዚህ ህዝቦች ሌላው በሚታይበት መስፈርት
የሚሰፍሩ ናቸው፡፡ በነዚህም ውስጥ የምንዝርና፣ ግድያ ሀጢያት ስር የሰደደ ነው፡፡ ከክህደታቸው በተጨማሪ
ስለዚህ ብረቱ ማበጠሪያ ያበጥራቸዋል፡፡
8 – 4ለ ኢራቅ፡-
ይህ ህዝብ የሺያት ደጋፊ፣ ሱኒ ደጋፊ፣ የኩርድ ደጋፊ ያለበት ነው፡፡ ተቧድነው የሚፋጁበት አገር ነው፡፡
እስልምና ባሰናዳው መሳሪያ ራሱን ለመፍጀቱ ጥሩ ምሳሌ ሆነው የሚታዩ ናቸው፡፡ የእስልምና እምነት ተከታዮች
ለክርስቲያን የደገሱት መሳሪያ ለራሳቸው መጥፊያ ለመሆኑ ከኢራቅ የበለጠ ማስረጃ የለም፡፡ አሜሪካ ለጥቅሙ ሲል
የገባበት ሲሆን ይህ ህዝብ የሚጠብቀው ቅጣት ከአሁኑ በብዙ እጥፍ የሚበልጥ ነው፡፡
8 – 4ሐ ቱርክ፡-
ይህ ህዝብ ኩርድ ያለበት አብዛኛው የእስልምና ተከታይ የሆነ የምእራብን ሴኩላር አስተዳደር
የሚያራምድ የአሜሪካ የጦር ድርጅት፣ የአውሮፓ የጦር ድርጅት ኔቶ አባል የሆነ አገር ነው፡፡ የዚህ አገር ጥፋት
ከአሜሪካ ከአውሮፓ ጥፋት አይለይም፡፡ ጉዳታቸው እጅግ የሚከብድ ነው፡፡
9 - ኤሽያ፡-
ይህ ሰፊ ክልል ነው በዋናነት ራሽያ፣ ቻይና፣ ህንድ፣ ጃፓንን የመሳሰሉ አገሮች የተካተቱበት ነው፡፡
ከዋና ዋናዎቹ እንጀምር፡-
9 – 1 ራሽያ፡-
ይህ አገር ከአሜሪካ ቀጥሎ ወታደራዊ ጉልበት ያለው አገር ነው፡፡ ራሽያ ከ100 ሚሊዮን የማያንስ
የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ያለበት ሲሆን እምነቱ በውስጡ ከተዋህዶ የወጣ አካሄድን የሚሄድ በመሆኑ ተዋህዶ
ኦርቶዶክስ እምነትን በተግባር የማይገለጽበት ወደ ካቶሊክ ስርአተ እምነት ያዘነበለ ነው፡፡ በካቶሊኮች ስልታዊ
አካሄድ የተተበተበ ነው፡፡
በሌሎችም በዚሁ በራሽያ ግዛት ውስጥ የነበሩ ተመሳሳይ የምስራቅ ኦርቶዶክስ ተከታዮች ያሉ ሲሆን ወደ
አውሮፓ በመቀላቀላቸው የካቶሊክ ተገዢ ሆነዋል፡፡
ራሽያ ከ አምስቱ ሃያላን አንዱ ስትሆን ለአሜሪካ በንጽጽር በጉልበቷ የምትመጣጠን ናት፡፡ በኢኮኖሚ
በመበታተኗ ሳቢያና ከባቢሎን ጋር በተደረገ የበላይነት ፍልሚያ የተጎዳችና አሁንም መልሳ በማገገም ላይ ያለች
አገር ናት፡፡ አገሪቱ የኮምኒስቶች/ የከሃዲዎች አገርም ናት/፡፡
በባቢሎን የሚታየው ምንዝርና፣ ሶዶማዊነት፣የተደራጀ ዘረፋ፣ ሌብነት ዕብሪተኝነት፣ የሚታየባት አገር
ናት፡፡ በዚች አገር የእምነት ሰዎች ቢኖሩም በከሃዲዎች የተዋጡ ናቸው፡፡
ይህች አገር እንደ ሌላው ሁሉ የሚያበጥራት እሳት ያገኛታል፡፡ የሰበሰበችውን ኒውክለር፣ ኑውትሮንት፣
ባዮሎጂካል፣ ኬሚካል፣ የጦር መሳሪያ ታንክ፣ የጦር ጀት፣ የጦር መርከብ፣ ፈንጂ፣ ሁሉም ማጥፊያዎች ከባቢሎን
በሁለተኛ ደረጃ ያስቀምጣታል፡፡ በመሆኑም እስክትጥለው ድረስ እሳት ይበላታል፡፡
በአጥቂ ሳተላይቶች፣ በህዋ ላይ የተደራጁ መሳሪያዎች ባለቤትም ናት፡፡ ልክ እንደ ባቢሎን ምድሩ
አንሷት ህዋ ላይ የተሰቀለች አገር ናት፡፡
ሁሉም ጉልበቷ ይወገዳል፡፡ ከዚች አገር ብዙዎች ወደ እውነቱ ወደ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ይመለሳሉ
ይህም የሚሆነው ሁሉም ትምክህቷ ሲጠፋ ብቻ ነው፡፡ ያከማቸችው የጦር መሳሪያ በሙሉ ይጠፋል፡፡ የትም
ይኑር የት እጣው ፈጽሞ መጠረግ ይሆናል፡፡ ይችም አገር ጽዋዋን ጠጥታ የሚተርፈው ወደ ኢት/ተ/ኦርቶዶክስ
እምነትና ወደ መንፈሳዊውም ስጋዊውም ብርሃናዊ አገዛዝ እራስን ሲመልስ ብቻ ነው፡፡ ሰላምን የሚያገኘው፡፡
በእምቢታ ከገፋች ደግሞ ከባቢሎን/አሜሪካ / የማያንስ በትር ይጠብቃታል፡፡ ያገኛታልም፡፡
ከሷ የወጡት ወደ ምእራብ አውሮፓ የተቀላቀሉ እነ ፖላንድ፣ ዩክሬን፣ ቼክ፣ ክሮኤሽያ፣ ቦስንያ፣
ሃንጋሪ፣ ቡልጌሪያ፣ ሮማንያ፣ ሁሉም ለአውሮፓ የሚመጣው መስፈሪያ መስፈሪያዎች ይሆናል፡፡ ፍጹም
ይጠረጋሉ፤ ወደ ትቢያነት ይለወጣሉ፡፡ ከአውሮፓ ጋር ሲቀላቀሉ ከካቶሊክ፣ ከፕሮቴስታንት፣ ከሶዶሞች፣
ከፈላስፎች፣ በእውቀታቸው ከሚታበዩ ጋር እድር ገብተዋል፡፡ መቀበሪያቸው ይሆናል አብረው ይጠረጋሉ
በውስጣቸው ያሉ ቅኖች በፍጥነት እራሳቸውን ወደ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ መመለስ አለባቸው፡፡ ምንም ቀን የለምና፡፡
የማምለጫ ቀዳዳ ሸሽቶ መጠለያ አገሬ ኢትዮጵያ የልዑል የብርሃን አገዛዝ የሚጸናባት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ የድንግል
እርስት የሆነችው ብቻ ናት፡፡ ማንም የአለም ክልል መጠለያ አይሆንም በውስጡ የኢት/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን ካለ
ቤ/ክርስቲያን ውስጥ ብቻ የተጠለለ ይድናል፡፡ ሌላ እንደ አገር ከኢትዮጵያ ውጪ መጠለያ የለም፡፡

9 – 2 ታጃክሲታን፣ ኪርጊስታን፤ ሁዝቬክስታን፤ ተርኪሚስታን፤ ጆርጂያ፤ ካዛኪስታን፤ ቤላሩስ፡


እነዚህ አገሮች ማእከላዊ ኤሽያ ውስጥ የሚገኙ ናቸው፡፡ ከራሽያ ተገንጥለው ነጻነን ያሉ ናቸው፡፡
እነዚህም በውስጣቸው የሚታየው የተለያዩ እምነት ነው፡፡ እስልምና፣ ካቶሊክ፣ ባህላዊ እምነት፣ ፕሮቴስታንት፣
ኦርየንታል ኦርቶዶክስ፣ ተመሳቅሎ የሚታይባቸው ናቸው፡፡ የነዳጅ ሃብት አላቸው የሚባሉም ናቸው፡፡ እነዚህ
አገሮች እንደ ሌላው ሕዝብ ሁሉ በአመጽ፣ በምንዝርና የተሞሉ ናቸው፡፡ አስተዳደራቸው ወደ ጥፋቱ የስልጣኔ
ተብዬ አለም እየገፋቸው ያሉ ናቸው፡፡
የነዚህም እጣ በእሳት መፈተሸ ነው በመሆኑም የሚድነው ይድናል የሚጠፋው ይጠፋል ስራቸው
ይከተላቸዋል፡፡ ይችም አገር ጽዋዋን ተጥታ የሚተርፈው ወደ ኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትና ወደ
መንፈሳዊውም ስጋዊም ብርሃናዊ አገዛዝ ራሱን ሲመልስ ብቻ ነው፡፡ ሰላሙን የሚያገኘው፡፡
ትንቢተ ኤርሚያስ፡ 25 ፡ 27 – 31
ትንቢተ ሕዝቅኤል 22 ፡ 1 – 5
9 – 3 አፍጋኒስታን፣ ፓኪስታን፣ ሞንጎሊያ
9 – 3 -ሀ
አፍጋኒስታን ፍፁም እስልምና የሰፈነባት በከረረ የእስልምና እምነት የምትመራ ሲሆን በዚች አገር
አክራሪ የመሸገበት ነው በሚል ኔቶና አሜሪካ በሙሉ ጦርነት ውስጥ የገቡበት ሃገር ናት፣ ሕዝቡ በአጥፍቶ
መጥፋትና በሽምቅ እተዋጋ ያለበት ሁኔታ ይታያል፡፡ አከረሩም አላሉም እስላሞቹ አፍጋናውያን ላመኑበት እየሞቱ
ነው በዚህ አገራቸው ነውና፡፡ አሜሪካና ኔቶ ከዚህ የተነሳ ሽብር አስጨንቋቸዋልና ዘምተዋል፡፡ ይህም ልክ ነው
በእምነት ሲታዩ ሁሉም የዲያቢሎስ መጠቀሚያ ናቸው በተለያዩ መስመር ላይ ያቆማቸውና የሚያፋጃቸው
በሁለቱም ያለው የእስልምና መንፈስና የካፒታሊስቶች መንፈስ ነው፡፡
ስለዚህ የነዚህ ጥፋት በየምክንያቱ የጀመረ ሲሆን ሁሉም ይጠረጋሉ አንድም የሚድን የለም፡፡
ጥፋታቸው ሀ ብሎ እንደጀመረ በብርቱ ጥፋት ዘልቆ ሁሉንም ያጠናቅቃል፡፡ ፓኪስታን ከአፍጋኒስታን ምንም
የተለየ እጣ የላትም፤ በአፍጋኒስታን የሚፈጸመው በዚህም ይፈጸማል፡፡
9 – 3 ለ ሞንጎሊያ ፡-
ይህች አገር በራሽያና በቻይና መሃከል ያለች የሁለቱም ተጽእኖ ያለባት አገር ነች፡፡ በመሆኑም እንደ
ህዝብና እንደ ግለሰብ በስራቸው በልዑል ፍርድ ተመዝነው የሚቀመጡ ናቸው፡፡
9 – 3 ሐ አርሜንያ፡-
ይህች አገር ከራሽያ ነጻ ወጥታ ያለች አገር ናት፡፡ እምነቷ የኦርቶዶክስ እምነት በመሆኑ በቅጡ ተፈትሻ
የሚቀጣውም ተቀጥቶ የሚገሰጸው ተገስጾ ወደ እውነቱ የሚመጣ ይመጣል፡፡
9 – 3 መ ቻይና፡-
ይህች አገር የአለምን ¼ ህዝብ የያዘች ናት ሃያላን ከሚባሉትም 5ቱ አንዷ ናት፡፡ በጦር ሃይል ለአሜሪካ
እያሰጋች ያለች አገር ናት በኢኮኖሚዋ እጅግ በፍጥነት በማደግ ላይ ያለች እና የአለምን ገበያ ሃብት እየሰበሰበች
ያለችም ናት፡፡
ይህች ሃገር ቡድሃ ቡድሂዝም፣ ታኦይዝም፣ ሺንተኢዝም፣ ኮንፊሺያን የሚባሉ እጅግ ብዙ ፍልስፍና
መሰልና የጣኦት እምነቶች አምላኪ ናት፡፡ ብዙ አውሬዎችን እንደ ምልክት የምትጠቀምና የምትታመንበትም ናት፡
ደራጎን ዋናው ምልክቷ ነው፡፡ ከዚህ ሕዝብ ውስጥ ምንም ሰው አለ ለማለት ይከብዳል፡፡ ፍፁም በግልጽ
ለዲያቢሎስ ገንዘብ የሆኑ ሕዝቦች ናቸው፡፡ በሃብታቸው፣ በእውቀታቸው፣ በብዛታቸው እየተመኩ ያሉና አለምን
በተለይም ድሆችን በማጥለቅለቅ ላይ ያሉ ናቸው፡፡
ትንቢተ ኤርሚያስ 25 ፡ 15 - 38
ቻይና በፈጣሪ ፊት የተፈተሸች፣ የተመዘነች፣ የቀለለች፣ ፍጹምም የተጠላች አገር ናት፡፡
እጣዋ፡-
በቻይና ከሚመጣው ቁጣና እሳት የሚተርፍ እጅግ በጣም ውሱን ነው፡፡ የተሸከመችው የጦር መሳሪያ
ኑዩክለር፣ ባዮሎጂካል፣ ኬሚካል፣ ኒውትሮነ፣ የረቀቁ የጦር መሳሪዎች፣ ጀት፣ ተዋጊ መርከብ፣ ሚሳኤል፣ ታንክ
ሁሉም ለጥፋት ያዘጋጀቻቸው መሳሪያ በሙሉ፣ እንደ ወዳጇ እንደ አሜሪካ ፍጹም ተጠርጎ ይጠፋል፡፡ ከመሪው
እስከ ተመሪው ከጦር አዛዡ እስከ ታዛዡ ሁሉም በእሳት ይጠረጋሉ፡፡
ቻይና ቻይና ነበረች የባላል እንጂ፣ በህልውና አትኖርም በምድርም ላይ ፍጹም በልዑል ቁጣ ከሚጠፉ
አገሮች ባቢሎን/አሜሪካ/፣ ቻይና፣ ህንድ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ከፊሉ ሲቀር ራሺያ እነዚህ በከባድ ጥፋት
የሚወገዱ አገሮች ናቸው፡፡
ጥፋታቸው በፍጥነትም በዝግታም የሚከናወን ነው፡፡ የሚፈጥነው ተእቢታቸውን ለመስበር ዝግታው
ስቃያቸውን ለማበርከት ይሆናል፡፡
በመልእክቶቹ ያልተጠቀሙ ትእቢተኞች ናቸውና ከጥፋታቸው የሚቀር ቅሬት አይኖራቸውም፡፡

9 – 3ሠ በርማ፣ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ፣ ቬትናም፣ ላኦስ፣ ሰሜነረ ኮርያ፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ኔፓል
እነዚህ ሕዝቦች ተቀራራቢ ባህል፣ አስተሳሰብና የእምነት አካሄድ ያላቸው ናቸው፡፡ ከሰሜን ኮሪያ
ኮሚንስትነት ውጪ የተቀሩት በሙሉ ጣኦት አምላኪዎች የቡድሃ እምነት ተከታዮች ናቸው፡፡ በደቡብ ኮሪያ ብቻ
ፕሮቴስታንት፣ ካቶሊክ በብዛት ያለ ሲሆን በሌሎቹ በመጠኑ አሉ እንጂ እምነታቸው በቻይና የበቀለው ኮነፊሺያን
ትምህርትና ቡድሃ ነው፡፡ በቅርቡ ወሰናቸው ላይ ባለ የቡድሃ መቅደስ በይገባኛል ታይላንድና ካምቦዲያ ጦር
ተማዘውበታል እስካሁንም ያልፈቱት ነው፡፡
9 – 3ረ ጃፓን፡-
ይህች አገር ለኤሽያ በስተምስራቅ ለአሜሪካ በስተምእራብ ያለች ደሴት አገር ነች፡፡ የጃፓን ህዝብ
አኗኗር ከባቢሎን አሜሪካ ምንም ያልተለየ ነው፡፡ ጃፓን ከአሜሪካ ቀጥሎ 2ኛዋ የኢኮኖሚ ሃያል ናት፡፡ በእውቀት
በኢንዱስትሪ እድገት፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ በመኪና ምርት፣ በመድሃኒት፣በብዙ የቴክኖኮጂ ምርቶች ያደገች የበለጸገች
ናት፡፡ ሕዝቡ እምነቱ እንደ ጌታዋ አሜሪካ የተመሳቀለ ነው፡፡ አብዛኛውም እምነት የለሽ ነው፡፡
ምንዝርና ግብረሶዶም እጅግ የተንሰራፋበት አገር ነው፡፡ እንደ አሜሪካ ፍጹም የልዑል ጠላት ሆና
የተቀመጠች አገር ናት፡፡
እጣዋ፡-
ይህች አገር ከአሜሪካ በማይተናነስ ቅጣት ትመታለች የታበየችበት ሃብት፣ ንብረት ይጠፋል፡፡
ያከማቸችው ገንዘብ ወርቅ ፍጹም ይጠረጋል፡፡ የሂሮሺማና ናጋሳኪ ጉዳትን በሺ እጥፍ ሆኖ ይመጣባታል እጅግ
ጥቂት ሰው ቢተርፍ ነው፤ ጉዳቷ እጅግ ፈጣንና በዝግታም የሚከናውን ነው፡፡ አውቀው እንዲከስሙ የት ድረስ
ፈጣሪን እንደናቁ እንዲረዱ የሚያደርግ እሳት ይጠርጋቸዋል፡፡
ጃፓን ሃብቴ፣ ጃፓን ቅርሴ፣ የሃይል መሰረቴ ነው የምትለው ሁሉ በእሳት ባህር ይበላል፡፡ የሚወርድባት
ጥፋት የማያቋርጥ ፍጹም የሚያስጨንቅ ይሆናል፡፡ መዳን የሚቻለው በአንድ መንገድ ብቻ ነው፤ መዳን
የሚቻለው በኢትዮጵያ ለሚቆመው የእግዚአብሄር መንግስት መንፈሳዊና ስጋዊ አመራር እጅ ያለምንም ቅድመ
ሁኔታ በመስጠት ነው፡፡ በዚህም እንደመንግስት፣ እንደ ግለሰብ፣ እንደ ድርጅት ራስን ማዳን ይቻላል፡፡ ከዚህ
ውጪ የሚመጣ ነገር የለም፡፡
10 – 1 አውስትራሊያ፣ ኒውዚላንድ፣ ፓፓው ጊኒያ፣ ፊጃ፡-
ይህ ክልል ከኤሽያ በስተደቡብ በሰላማዊ ውቅያኖስና በህንድ ውቅያኖስ መሃል ያሉ አገሮች ናቸው፡፡
አውስትራሊያም ሆነ ኒውዝላንድ የእንግሊዝ ዝርያዎች የሚገዙት የሚመሩት አገር ነው፡፡ የመሰረቱ
ዜጎች አቦርጂኖች ተገዢ ናቸው፡፡ ክልሉ በተዘዋዋሪ የእንግሊዝ ቅኝ ነው፡፡
አሜሪካ፣ አውስትራሊያ፣ ኒውዝላንድ፣
ያሉበት የጦር ድርጅት አላቸው፡፡ እነዚህ አገሮች ፍጹም የአውሮፓ ተግባር የሚታይባቸው ናቸው፡፡
ምንዝርና ግብረሶዶምነት ከማንም አገር በላይ በግልጽ የሚከናወነወበት ነው፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ፡ 59 ፡ 3 - 8
እነዚህ ሃገሮች ፍፁም በጣዖት የሚያመልኩ ናቸው፡፡ ፈጣሪ ቀናተኛ አምላክ የሆነውን ሁሌ ሲያስቆጡ የኖሩ
ናቸው፡፡ በመሆኑም በመከራው እጅግ ይበጠራሉ ልዑል የማራቸው ይተርፋሉ፡፡
10-2 ማሌዥያ፣ ኢንዶንዢያ፣ ፊሊፒንስ፣ ታይዋን፣ ሲንጋፖር፡-
እነዚህ ሃገሮች በአብዛኛው በእስልምና እምነት የተሸፈኑ ናቸው፡፡ በብዙ ደሴቶች የታቀፉም ናቸው፡፡
በማእከላዊ የሕንድ ውቅያኖስ የሚገኙ ናቸው፡፡ የአክራሪነት አንዱ ምሽግ እነዚህ አገሮች ናቸው፡፡ እነዚህም ፍፁም
ጣኦት አምላኪዎች ከመሆናቸውም በላይ በእስልምናውና በጣኦቱ አምልኮ፣ ፍፁም ልቅ በሆነ ዝሙት፣ ሰዶማዊነት
የተበከሉ ናቸው፡፡ እነዚህም አገሮች በጌታ የቁጣ እሳት የሚመቱና የሚበጠሩ ናቸው፡፡ ተራፊው ጥቂት ጠፊው
እጅግ ብዙ ነው፡፡
10-3 ህንድ፣ ሲሪላንካ፣
ህንድ በዓለም ሁለተኛውን የሕዝብ ብዛት ከቻይና ቀጥሎ ያቀፈች ናት፡፡ ወደ 1.1 ቢሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ አላት፡፡
ኢኮኖሚዋ እንደ ቻይና በመመንጠቅ ላይ ያለ ሲሆን በሁለቱም መሀል የገበያ ትግል ይካሄዳል፡፡
ህንድ ሂንዱስታን የ2/3 ሕዝብ እምነት ነው፡፡ ወደ 200 ሚሊዮን የሚጠጋ እስልምና እምነት ተከታይ አላት፡፡
ህንድ በግልፅና በማያሻማ መልኩ ጣዖትን ታመልካለች፡፡ የሃዋርያትም ደም በውስጧ አለ፡፡ ህንድ ላምን
እደአምላክ ታያለች አታርድም አትበላም፡፡
ሕዝቡ ፍፁም ለጣዖት ተገዢ ነው፡፡ ምንዝርና በዚህም ሕብረተሰብ አለ፡፡ ኑዪክለርም ታጥቃለች፡፡
ምን ይጠብቃታል፡፡
› በመላው ህንድ ያሉ የጣዖት አምላኪዎች ይጠረጋሉ፡፡
› በውስጧም ያሉ ጣኦቶች ተጠርገው ይጠፋሉ፡፡
›ጉልበቴ የምትለው የጦር መሳርያ ሁሉ ከነአዛዡ እና ከታዛዡ ጋር አብረው ይጠፋሉ፡፡ በህንድ ያለ
የተዋህዶ ኦርቶዶክስ አማኞች ይቀራሉ የተጠለለባቸውም ይድናል፡፡
በዚህ በኢትዮጵያ ያለውን ብርሃናዊ አገዛዝ ስትቀበልና ስትንበረከክ ሰላሟን ታገኛለች፡፡ አለበለዚያ በውስጧ
የሚነደው እሳት ሁሌ ያነዳታል እስክትጠፋም ይጎዳታል፡፡ ይጠርጋታል፡፡
ስሪላንካም በህንድ ያተለየ እጣ ይጠብቃታል፡፡
ትንቢተ ኢሣኢያስ፡ ም 14 በሙሉ
ብዙዎቹ የአውሮፓ አገሮችና የአሜሪካ ግዛቶች ስካንዲኔቪያኖች ሶዶምነትን የፈቀዱ ናቸው፡፡ ውርጃ እንደመብትም
በማጽናት ሴቱን ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ያደረጉ ናቸው፡፡
በመሆኑም እነዚህ አገሮችም የአውሮፓ እጣ ፋንታ ይጠብቃቸዋል፡፡ አውስትራሊያም ሆነ ኒውዚላንድ ሁሉም
በከባድ እሳትና ማዕበል ይጠረጋሉ፡፡ የሚተርፈው እንደሌላው ሁሉ እጃቸውን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ
ቤ/ክርስቲያን እና ለኢትዮጵያ ብርሃናዊ አገዛዝ በመስጠት መንበርከክ ግዴታቸው ይሆናል፡፡
11.0 አፍሪካ
ይህ ክልል በሁሉም ነገሩ የተጎዳ ክልል ነው፡፡ 52 የሚሆኑ አገሮችን አቅፏል፡፡ ይህን ክልል አውሮፓውያን
ተቀራምተው ገዝተውታል፡፡ እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ፖርቱጋል፣ ስፔን፣ ጀርመን፣ ደች፣ ጣሊያን፣ ቤልጂየም፣
አሜሪካ ተቀራምተው ገዝተዋል፡፡
እንግሊዝ፡- ግብፅን፣ ሱዳንን፣ ሰሜን ሱማሌን፣ የገዛች ሲሆን ስፔኖች፡- እን ሞሮኮን፣ ማውሪታንያን፣ ሲገዙ
ጀርመን፡- ቱኒዝያን፣ ፈረንሳይ፡- ማእከላዊ አፍሪካን በሙሉ፣ ፖርቱጋል፡ እነ ሞዛምቢክን፣አንጎላን ሰለገዙ
ቤልጄም፡- ኮንጎን ገዝታለች፡፡ ጣሊያን፡- ሊቢያን፣ ላጭር ጊዜ ኢትዮጵያን፣ ላጭር ጊዜ ደቡብ ሱማሌን ገዝተዋል፡፡
ደቡብ አፍሪካን ደቾች ገዝተዋል፡፡ ዚምባቡዌና ናሚቢያን እንግሊዝ ገዝታለች፡፡ አሜሪካ ደግሞ ላይቤሪያን
ገዝታለች፡፡
አፍሪካ ፍጹም የነጮች ተገዢ ነበረች፡፡ ለአሜሪካ ርካሽ ጉልበት የተዛቀው ከአፍሪካ ነው፡፡ ከከብት ባነሰ የሚታይ
ህዝብ ነበር፡፡ የባሪያ ንግድ ውጤት ዛሬ አሻራው በአሜሪካ የሚታይ ነው፡፡
11.1 ምዕራብ አፍሪካ
ሞሮኮ፣ ሞውሪታንያ፣ አልጄሪያ፣ ሴኔጋል፣ ኬፕቤርድ፣ ጋምቢያ፣ ጊኒ ቢሳው፣ ጊኒ፣ ሴራሊዮን፣ ላይቤሪያ፣ አይቬሪ
ኮስት፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ጋና፣ ቶጎ፣ ቤኒን፣ እኒህ አገሮች በከፍተኛ ደረጃ የባሪያ ንግድ የተካሄደባቸው ናቸው፡፡
ሞሮኮ፣ ማውርታኒያ፣ አልጄሪያ፣ ሴኔጋል ፍጹም የእስልምና አገዛዝና የእስልምና እምነት የተንሰራፋባቸው ናቸው፡፡
እነዚህ አገሮች ሙሉ በሙሉ የአሜሪካና የአውሮፓ ተገዢዎችና ፖሊሲ አራማጆች ናቸው፡፡ምንዝርና የገነነበት
ወንጀል የተንሰራፋበት አክራሪ የሰፈነበት መንግስታዊ ዘረፋ እጅግ ስር የሰደደበት ፍጹም ውሉ የጠፋ የሁሉ
መራገጫ ክልል ነው፡፡
ይህንን ክልል ብርቱ ቅጣት ይጠብቀዋል፡፡ በዚህ ክልል የሚያርፈው የቁጣ በትር ከመካከለኛው ምስራቅ
አገሮች የማያንስ ነው፡፡ ይህ ሕዝብ ምንም የእምነት ጽናት የሌለው ጣኦት የሚያመልክ እስልምናን የሚከተል
ሌሎችም ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት በመጠኑ ያለበት ነው፡፡ ብርቱ ቅጣት እጅግ ከባድ ጥፋት ይገጥመዋል፡፡ ወደ
እውነት ሲመለሱ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ብቻ ሰላምን ያገኛሉ፡፡
11-2 ሰሜን አፍሪካ፡-
ይህ ክልል የአፍሪካ ሰሜናዊት ግዛት ሲሆን በዚህ ውስጥ ግብፅ፣ ሊቢያ፣ ቱኒዚያ የሚገኙበት ነው፡፡ በውስጣቸው
የእስልምና እምነትና አገዛዝ የሰፈነበት ነው፡፡
ይህ ክልል በአፍሪካ የእስልምና እምነትን ተፅዕኖ ለማሳረፍ መንደርደሪያ ሆኖ እያገለገለ ያለ ነው፡፡
11-2-ሀ ግብፅ ፡-
የግብፅ አስተዳደርና ግብፅ ረጅም ታሪክ ያላት አገር ናት፡፡ ህይወቷ ከኢትዮጵያ ምድር የሚፈሰው አባይ ነው፡፡
ለብዙ ሺ አመታት ያጠጣት ያበላት ነው፡፡ በዚች አገር ብዙ አይነት ክንዋኔዎች ተፈጽመዋል ቀድሞ በፈርዖን
ትመራ የነበረችው ግብፅ በራሷ የኢትዮጵያ ግዛት ነበረች፡፡ ንጉሦችዋም የሚሾሙት ከዚህ ከኢትዮጵያ /የኩሽ ግዛተ
መንግስት/ ይባል በነበር አገዛዝ ነበር፡፡
ኢትዮጵያ ለዚህ ለአባይ ውኃ ሲባል ለብዙ ዘመን የተቀናበረ ጥቃት በመሰንዘር ለዛሬው የአገሬ ጥፋት በቁጥር 1
የምትሰለፍ አገር ናት፡፡ ግብፅ በውስጧ ካለው መጠነኛ የተዋህዶ አማኝ በስተቀር እስልምናን የሚከተል አገር
ነው፡፡ በዚች አገር ጥፋት እጅግ ብዙ ዜጎችዋ ይጎዳሉ፡፡ በከፋ የረሃብ፣ የበሽታ፣ የፍጅት መከራ ይመታታል፡፡
እንደመንግስት መቆምም ያቅታቸዋል፡፡ የሰበሰቡት መሣሪያ ከነተጠቃሚው ይጠፋል፡፡ በኢትዮጵያ ተዋህዶ እምነት
አስተዳደር ስር አሜን ብለው ካልተገዙ ጥፋታቸው ፈፅሞ ከምድር የሚያጠፋቸው ይሆናል፡፡
ትንቢተ ሕዝቅኤል 29 ፡ 1
11-2-ለ ሊቢያ
ይህችም አገር በነዳጅ የበለጸገች የእስልምና እምነት ተከታይ አገር ናት፡፡ ከግብፅ ጎረቤቷ ያልተለየ እጣ
ይጠብቃታል፡፡ ትምክህቷ ሁሉ ይጠፋል ተራፊዎች ጥቂት ይሆናሉ፡፡
11-3-ሐ ቱንዝያ
ይህችም አገር ብዙም ባትበለጽግ ሙሉ በሙሉ የእስልምና እምነት ተከታይ ሀገር ናት፡፡ እጣዋም ከግብጽና
ከሊቢያ ያልተለየ ይሆናል፡፡
መ.ነገሥት ካልእ 17 ፡ 7 – 18
12-0 ማእከላዊ አፍሪካ
ይህ የአፍሪካ ማእከል ማእከላዊ አፍሪካን፡- ናየጄሪያን፣ አንጎላን፣ ቻድን፣ ጋቦንን፣ ካሜሩንን፣ ይይዛል፡፡ በዚህ
ክልል ግጭት የሚበዛበት አካባቢ ነው፡፡ እምነቱ የተመሳቀለ ነው፡፡ ካቶሊክ፣ እስልምና፣ ፕሮቴስታንት፣ እምነት
የለሽ፣ የባህል እምነት፣ ዝርያ አዘል ግጭት የሚበዛበት ነው፡፡ እነዚህ ውስጥ ውል ያለው ነገር አይታይም፡፡
ከነጮች የተወረሰ ምንዝርና ሌብነት ግድያ የሰፈነበት ነው፡፡ ተጸጽቶ የሚመለስ ህዝብ እጅግ ጥቂት ነው፡፡ ይህም
ክልል መስፈሪያው እሳት ነው፡፡ የተመካበት ሁሉ ይጠፋል፣ ረሃብ ይነግሳል፣ በሽታ ይስፋፋል፣ ግጭት
ይበረክታል፣ የሚያስተዳድር መንግስትም ይጠፋል፡፡ መናና ከንቱ ባዶ እስከሚሆን ይቀጣል ይጠረጋል፡፡ እንደ
ግለሰብ ለመዳን ለሌላው ሁሉ መፍትሄ የምትሆነው ኢትዮጵያ ብቻ ናት፡፡ የዚችን አገር መንፈሳዊም ሆነ ስጋዊ
አስተዳደር መቀበል ብቻ ነው፡፡
13-0 ምስራቅ አፍሪካ
በዚች ክልል አገሬ ኢትዮጵያ ትገኛለች፡፡ ስለ ኢትዮጵያ የተጻፈውን መልእክት ለመረዳት በ 13-1 ይመልከቱ፡፡
በምስራቅ አፍሪካ
ከኢትዮጵያ ሌላ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ሱማልያ፣ ጅቡቲ፣ ባህረ ነጋሽ /ኤርትራ/፣ ሩዋንዳ፣ ብሩንዲ፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛንያ
ያሉ ሲሆን እነዚህ አገሮች በታላቅ ፍጅት ውስጥ ያሉ ናቸው፡፡ ክልሉም በድህነቱ የሚታወቅ ነው፡፡
በኢትዮጵያ ካለው የተዋህዶ እምነት ውጪ ሌላው እስልምና፣ ፕሮቴስታንት፣ ካቶሊክ፣ ፓጋን፣ የባህል እምነቶች
የህዝብ ለህዝብ ፍጅትም የሚታይበት ነው፡፡
› ምስራቅ አፍሪካ የልዑል ዙፋን የሚፀናባት በኢትዮጵያ እምብርት ላይ ነው፡፡ ዙፋኑም የሚዘረጋ በመሆኑ እነዚህ
አገሮች ከታላቅ መጠረግ በኋላ እድላቸው የሚወሰን ሲሆን በኢትዮጵያ ፕሮፐር ግዛት ውስጥ የሚካተቱ ናቸው፡፡
ከዚህ በፊት ግን ወንጀላቸው የወለደውን ብርቱ ቅጣት ይጋቱታል ከኤርትራም የሚተርፍ ካለ ድንቅ ይባላል፡፡

13-1 ኢትዮጵያ
ሀገሬ ኢትዮጵያ በስተምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ናት፡፡ አገሬ የምትታወቀው በረሃብ ነው፡፡ ሁሉም አለም ስለረሃብ
ሲነሳ ኢትዮጵያን ምሳሌ ያደርጋታል፡፡ ለ7500 ዘመን በታላቅ የዲያቢሎስ ፈተና የተጨፈጨፈች አገር ኢትዮጵያ
ናት፡፡ በጊዮን የተከበበች አገር ኢትዮጵያ ናት፡፡
ዛሬ አገሬ ኢትዮጵያ ከረሃብ ስሟ ሌላ በተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነቷ ፅናትና ጥንካሬ የምትታወቅ ናት፡፡ሁሉንም
የመጀመሪያቱን የነቢያቶች፣ የሃዋርያቶች እምነት በጌታ ደም ያፀናችውን እምነት በድንግል ምልጃና ባለርስትነት
የፀናችውን ተዋህዶ እምነት የጨበጠች ናት፡፡ አፅንታ በታላቅ የዲብሎስ ውጊያ ፀንታ ለ7500 ዘመን የቆመች አገር
ኢትዮጵያ ናት፡፡
አገሬ ኢትዮጵያ አምልኮን በህገ ልቡና ፣ በሕገ ኦሪት፣ በወንጌል ሕግ አፅንታ፣ በማየት ሳሆን፣ በመስማት ያመነች፣
ላመነችበትም እውነት እስከ አሁን በመላው አለም በሚንተከተከው የገሃነም ደጅ የቆመች አገር ናት፡፡ አገሬ
ኢትዮጵያ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት አንበሶች፣ የእምነት ጀግኖች ሃገር ናት፡፡ የዘመን ፅዋ እስኪሞላ በታላቅ
እሳት የተበጠረች ናት፡፡ አገሬ ቀጣፊ ትውልድ እንደሚያስበው፣ አጥታ፣ ለስራ ሰንፋ የተራበች አይደለችም፣
አልነበረችምም፡፡ የችግሯ ምንጭ የጨበጠችው እውነትና እምነቷ ያስከፈላት ዋጋ ነው፡፡ አባቶቻችን ሁሉም
ክህደትን ፣ ኑፋቄን፣ መለያየትን ሳያስገቡ በአንዲት ተዋህዶ ፀንተው ኖሩ፡፡ አለፉ ፡፡ በጊዜ ብዛት ከወደነጭ የበቀለ
የጠላት አረም በነጩ ዘሪነት በአዝመራችን መሃል ገባ፡፡ዛሬ፣ ፀጋ፣ ቅባት፣ ነኝ የሚል በካቶሊክ ከሃዲዎችበቤ/ክ
ተዘራ ፡፡ እስልምና በእንግድነት ገብቶ ተንሰራፋ፣ ፕሮቴስታንት በስልጣኔ አምጭዎች እንደ ሸቀጥ ወደ አገር ውስጥ
ገባ፡፡ በተለይ በደቡብ ኢትዮጵያ ተንሰራፋ ጆሆቫ፣ ጥንቆላ፣ ትብተባ ሁሉም የዲያብሎስ ዘርፈ ብዙ መሳሪያዎች
ይህችን አገር ወረሩ በዚች አገር የወረደው መከራ በዚህ ብቻ አላቆመም እጅግ ዘርፈ ብዙ ሆኖ መጣ፡፡
13-2 እምነትና ውጊያ በኢትዮጵያ
ቀድሞ በነበሩ ዘመኖች ውጊያ ባመኑ ሰዎች መሃል ሆኖ በቃሉ ላይ የተደረገ የጨለማና የብርሃን መንገድ በማፅናት
ላይ የተመሰረተ ፍልሚያ ነበር፡፡ ሁሉም ማለት ይቻላል እምነት አለው፡፡ በአንድ ፈጣሪ ከሚያምኑ ጀምሮ በጉእዝ
ነገር የሚየምን የሞላበት ጊዜ ነበር፡፡
በኢትዮጵያ ከመጀመሪያው ጀምሮ እውነትን፣ ተዋህዶ ኦርቶዶክስን ጌታ ስለተከተላት የሚመጡ ነገስታት ስለ
እምነት የቆሙ ነበሩ፡፡ ከጥቂት በስተቀር / እነ ዮዲት ጉዲት፣ እነ ግራኝ መሃመድ/ ከፈጠሩት ቀጥታ የእምነት
ጦርነት ሌላው አብዛኛው የመጣው ውጊያ በእምነት ስም የመጣ ዘመቻና ፀንታ በቆመችው ተዋህዶ መሃል አረም
ለመዝራት በጠላቶች የተሰራ ጥፋት ነበር፡፡ የኢትዮጵያ ጀግኖች የእምነት አርበኞች እጅግ የበረታ የመከላከል
እርምጃ በመውሰዳቸው ተዋህዶ በእሳቱም በማእበሉም ፀንታ እዚህ ደርሳለች፡፡የጥፋት ልጆችም እስከ አሁን
ሊቋቋሟት አልቻሉም ፡፡
ዛሬ ያለው ውጊያ እምነቱን ባልያዘው ትንሽ እውቀት ላይ ባደረገ ውል ባጣ መሰረቱን በማያውቅ፣ ቢያውቅም
በናቀ፣ ከነጭ የተቀበለውን ባህል፣ እምነት፣ የቁስ እድገት፣ እውቀት፣ እንደ አምላክ የሚያይና የሚያመልክ የጠፋ
ትውልድ ጋር የሚካሄድ ትግል ሆኖአል፡፡
ዲያብሎስ ይህንን የጨለመበት ትውልድ በአመራርም በሃብትም በኃይልም እንዲደራጅ ጥሯል፡፡ መንግስት በራሱ
የዲያብሎስ መሳሪያ ሆኖ ይህን የጠፋ ትውልድ ፍፁም እንዲጠፋ ያደርጋል፡፡ እያደረገም ይገኛል፡፡ በኢትዮጵያ
ተዋህዶ እምነት ላይ ያለው ውጊያ በመልእክት 2 እንደተጠቀሰው እምነት አለን በሚሉ ብቻ የሚሰነዘር አይደለም
፤ እምነቱ በሌላቸው በመንግስት፣ በውጪ መንግስታት፣ አለም አቀፍ ድርጅቶች፣ ባለሃብቶች ጭምር እንጂ፡፡
ሁሉም ይህቺን እምነት ለማጥፋት እስከ አሁን ይሰራሉ፡፡ እየሰሩም ይገኛሉ፡፡ ሁሉን ለመዘርዘር ሰፊ ቦታ ይፈጃል፡
፡ በጠቅላላ በእምነት ውጊያው ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታነት፣ እስላም፣ ጆቫ፣ ሌሎችም ሁሉ በቅንብር በተዋህዶ
ኦርቶዶክስ እምነት ላይ የዘመቱ ናቸው፡፡ ሁሉም ዘማቾች ከውጭ በሚደረግላቸው ቀጥታ የገንዘብና የስልት
የቁሳቁስ ድጋፍ የታጠቁ ናቸው፡፡ በመሆኑም ፍርዳቸው ቀድሞ ወጣ፡፡ አሁን ስለ አፈፃፀሙ በጽሑፍ መጨረሻ
እናየዋለን ፡፡
በኢኮኖሚ፣ በባህል የተደረገ ውግያ ከራሱ ከእምነቱ የማያንስ ነው፡፡ ድሃ እንድንሆን እንድንራብ እንድንበታተን
ከራስ ባህል ይልቅ በምንዝርና፣ በውሸት በእርስ በእርስ መፈጀት እንድናልቅ፣ በሽታ እንድንረግፍ፣ ባለን ሃብት
እንዳንጠቀም፣ በማድረግ ልማታችን ወደ ጥፋት በማዞር እስከ አሁን ሲሰራበት ኖሯል፡፡ በኢትጵያ ላይ በተደረገ
ዘረፈ ብዙ ዘመቻ በጥቂት ግንባር ቀደም የምዕራብ፣ የአረብ፣ አገሮች በመመራት ሁሉም አለም የየበኩሉን ድንጋይ
አቀብሏል፣ ወርውሯል ዛሬ ይከፍልበታል፡፡
እንደ መንግስት ማዳከም መንግስትን የራስ ጥገኛ ማድረግ፣ በተዋህዶ እምነታችን መሐል ተኩላ በውስጧ
በመሰግሰግ ማዳከም፣ መበተን የተደረገ፤ እየተደረገ ያለ ግልፅ ተግባር ነው፡፡
ወገኖቼ በብርሃን ስለምንተያይ በሰፊው ያኔ እንነጋገርበትለን፡፡ በኢትዮጵያ አፈፃፀሙ ምን ይሆናል፡፡ በዚች አገር
ያሉ ሁሉ ደግም ደጋግሞ እንዲያስተውል ተመክሯል ተዘክሯል፡፡
አሁን የወቀሳ፣ የመምከሪያ፣ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ተጠናቋል፡፡ ፍርዱ ወደ ፍፃሜ ተሸጋግሯል፡፡ ስለዚህ በልዑል
ያልተመዘገበ ፣ ለምህረት ያልተጻፈ፣ ከነ ድንጋይ ልቡ እያፌዘ ያለ፣ በዚህ አፈፃፀም ፍፁም ይጠረጋል እንጂ
አያመልጥም፡፡
በምንዝርና የተነከረ፣ ከንስሐ ያልደረሰ፣ በትእቢት የጸና በጠመንጃው፣ በሃብቱ፣ በጉልበቱ የሚመካ፣ ውጪ ባለ
ወገኑ የተኩራራ፣ በድሃ ያላገጠ፣ የድሃ ንብረት፣ሚስት የቀማ፣ ጓደኛውን የካደ፣ በውሸት የበለፀገ፣ አገርን የካደ ፣
ተዋህዶን ለማጥፋት የደከመ፣ ንብረቷን የዘረፈ፣ ምእመኑን ለተኩላ የበተነ፣ ለበእድ እምነትና መንግስት የሰለለ
ዋጋም የተቀበለ፣ ምንዝርናን ስራው ያደረገ፣ ንጹሃንን ያሰገደለ፣ የገደለ፣ የእግዚአብሄር አገልጋዮችን የተዋህዶ
ኦርቶዶክስ እምነት አገልጋዮችን ያሳደደ፣ ያሰረ፣ ያሰቃየ፣ በኢትዮጵያ ምድር የምህረትን ዘመን ያለ ቅጣት ያለ ዋጋ
መክፈል ፈጽሞ አያይም፡፡ የሚያየውም ንስሃ የገባውና የተጸጸተው በመጠነኛ ቅጣት የታለፈው ብቻ ይሆናል፡፡
በኢትዮጵያ ምድር ምንዝርናን በማስፋፋት ሴቶች እጅግ ከፍተዋል፣ ሱሪ ለባሽ ገላዋን ገላጭ፣ በፍጹም የማትመለስ
ነውረኛ ሴት ሁሉ በላያቸው ላይ የሚጠርጋቸው እሳት ወጥቷል፡፡
በኢትዮጵያ ከአንዲቷ ከተዋህዶ እምነት ውጪ ሌላ አይረግጥም፣ አይኖርባትም፣ አይጠለልባትም፡፡ ከዚህ አፈጻፀም
መውጣት በኋላ በኢትዮጵያ በግልም፣ በመንግስትም፣ በኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያንም ፣ በመንግስት
ተቋማትም ስለሚወሰዱት አቋምና እርምጃዎች በቀጣዮች የድርጊት መመሪያዎች ይገለጻሉ፡፡
የዳዊት መዝ 145
መላው አገሬ የኢትዮጵያ ልጆች፣ የተዋህዶ እምነት ልጆች፣ የድንግል ልጆች፣ የገብርኤል የሚካኤል አንበሶች፣
የኡራኤል፣ የሩፋኤል አርበኞች፣ ባጠቃላይ ቅን የዋህ የሆንከው ኢትዮጵያዊ በሙሉ ፣ ባለህበት ፀንተህ ቁም !
ቅድስናህን ጠብቅ ! አትደንግጥ፣ አትፍራ እራስህን ለፈጣሪ ስጥ፣ ለታላቅ አገልግሎት እራስህን አዘጋጅ ! እስከዛሬ
ከሰራኸው ጥፋት በምህረቱ ሽሮ በቸርነቱ ያሰራህን፣ የኢትዮጵያ አምላክ አስብ፣ አመስግን፡፡ ዝርዝር መመሪያዎችን
በጥንቃቄ አንብብ፣ አስተውለህም አድርግ፡፡ እግዚአብሄር ለክብሩ መር ጦሃልና እራስህን በቅድስናና በትህትና
አንጽ፣ ከክፋትም ሁሉ ራቅ፡፡
14-1 ደቡብ አፍሪካ፡-
ይህ ክልል ደቡብ አፍሪካን፣ ናሚቢያን፣ ዚምባብዌን፣ ሞዛንቢክ፣ ማደጋስካር፣ ሌሴቶ፣ ማላዊ፣ ቦትስዋና፣
ሞሪሺየስ፣ ኮሞሮስን ይይዛል፡፡ ይህ ክልል እጅግ የተጎዳ የቅኝ ተገዢ ነው፡፡ በተለይ በዚህ አገዛዟ መጥፎነት
የምትታወቀው እንግሊዝ እስከዛሬ የምትጫነው ክልል ነው፡፡
ሕዝቡ የጌቶቹን እምነት የወረሰ ነው፡፡ በደቡብ አፍሪካ፣ በሞዛምቢክ፣ በዚምባብዌ፣ በናሚብያ ዛሬም ጥቁሩን
እየገዙ እየዘረፉ ያሉት ነጮች እዚያው እንደሰፈሩ ናቸው፡፡ ስለዚህ ይህ ክልል እንደ አውሮፓዎች የሚመዘን ነው፡
፡ በዚህ ክልል ምንዝርናው እጅግ የከፋ ነው፡፡ ብዙ እምነቶች አሉ፡- ካቶሊክ፣ አንጀሊካን፣ ፕሮቴስታንት፣
ሙስሊም፣ በስብጥረ ያለበት ነው፡፡
የተሰባጠረ ቅጣት ይጠብቃቸዋል፡፡ በእሳትም ይፈተሻሉ የማያቋርጥ እሳት ይበረብራቸዋል፡፡ ለሁሉም ዓለም
እንደሚሆነው እነዚህም ጥቂት የሚተርፍ ስለሚኖራቸው፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ስር ሲጠለሉ በኢትዮጵያ
የሚሰፍነውን ብርሃናዊ አገዛዝ ሲቀበሉ ብቻ ሰላማቸው ይመለስላቸዋል፡፡ ከዚህ ውጪ የመፈጠር መፍትሄም ሆነ
ዘዴ አያገኙም፡፡ አይኖርምም፡፡
አሞፅ 2 ፡ 14 - 16
በውስጥ ገፅ የተዘረዘሩት የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች ሸክም እጅግ ከባድ ከብዙ ጥፋትና ውድመት በኋላ ነው
ለተዋህዶ ኦርቶዶክስ /ለኢትዮጵያ/ አገዛዝ እጃቸውን የሚሰጡት መሰረታቸው ፍፁም ዲያቢሎሳዊ በመሆኑ እሳቱ
እየወረደባቸው ጥቂት እስከሚቀሩ የማይመለሱ ናቸው፡፡
15 አውሮፓ፡- ይህ አህጉር አውሮፓ ሲሆን በዋናነት እነ እንግሊዝ፣ ጀርመንን፣ ፈረንሳይን፣ ስፔንን፣ ዴንማርክን፣
ጣሊያንን፣ ፖርቱጋልንና ሆላንድን ያቀፈ ሲሆን በቅርቡ ከራሽያ ተገንጥለው ወደሱ የገቡት እንደ ፖላንድ፣ ቼክ፣
ላቲቪያ፣ እስቶኒያ፣ ክሮሽያ፣ ቡልጋሪያ፣ ሩማንያ፣ ሃንጋሪን፣ የሰበሰበ የአውሮፓ ህብረት የሚባል ድርጅት ያለ ሲሆን
ኔቶ ከአሜሪካ ጋራ ተጣምሮ አለምን ለመግዛት የሚጥሩና እየገዙም ናቸው፡፡
ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ስፔይን፣ ኦስትርያ፣ እንግሊዝ፣ ሆላንድ፣ ጣሊያንና ፖርቹጋል እነዚህ አገሮች ፍጹም የጥፋት
አገሮች ናቸው፡፡ በውስጣቸው ሁሉም የእምነት አይነት አለ፣ ከተዋህዶ እምነት በስተቀር፣ የምንዝርና ቁንጮ
ናቸው፣ የክህደት አገር ነው፡፡ በኑሮአቸው ምቾት፣ ባላቸው የኢንዱስትሪና የፍልስፍና አካሄድ እጅግ የሚመጻደቁ
ናቸው፡፡ ከእንግሊዝ ቀጥሎ አለምን በቅኝ በመግዛት በሰው ዘር ደም የተጨማለቁ ናቸው፡፡ ሰውን አሽከራቸው
ሃብቱን ንብረታቸው አድርገው ዘምተው ለረጅም አመቶች ደሃን የፈጁ ናቸው፡፡ በእነሱ ውስጥ ያሉት ካቶሊክ
አንጀሊካንና ፕሮቴስታንት እምነቶች ከመንግስታቸው ጋር እኩል ለሰው ጥፋት የዘመቱ ናቸው፡፡ ከእንግሊዝ
አንገሊካን እንደ መንግስት ሆና የመራችም ነች፡፡
አውሮፓ ፍጹም የአለም የጥፋቷ ቁንጮ ነው፡፡ በአውሮፓ ተፈልጎ የሚገኝ አንድም ለምህረት የሚበቃ ነገር የለም፤
በሓዋርያት ደም የታጠበች፣ በብዙ ክርስቲያኖች ሕይወት ያላገጠች የዲያቢሎስ የጥንት ማዘዣ የዛሬው ከአሜሪካን
ቀጥሎ ሁለተኛ ማዘዣ ጣቢያ ናት፡፡
የሚጠብቃት፡-
› አውሮፓ እንደ አህጉርም ሆነ በውስጧ እንዳቀፈቻቸው አገሮች በሙሉ በአንድ ሚዛን ትሰፈራለች
› በዚህ ክልል የአውሮፓ ህብረት አባል የሆኑ 28 የሚጠጉ አገሮች በሙሉ በልዑል የእሳት ማዕበል የሚጠረጉ
ናቸው፡፡
› ከዚህ ክልል የሚተርፉ ቢኖሩ እጅግ ጥቂት ናቸው እንደ አገር ቀርቶ እንደ መንደር መቆም የማይችሉ ናቸው፡፡
› የሰበሰቡት መሳሪያ የራሳቸው መጥፊያ ይሆናል፡፡
› የአውሬ መርቢያ ይሆናል፡፡ ዛሬ እንረዳለን ባዮች ነገ እርዱን የሚሉ ይሆናሉ ከነዚህም የሚተርፍ የታደለ ነው፡፡
ከሚመጣውና ከሚፈሰው የልዑል ቁጣ ከተረፉት መዳን የሚቻለው በአንድ መንገድ ብቻ ነው፡፡
ለኢ. ተ. ኦርቶዶክስ እጅ መስጠት በእምነቱ በአስተዳደሩ እንደ መንግስትም እንደ ቡድንም እንደ ግለሰብም
በኢትዮጵያ ለሚቆመው ብርሃናዊ መንፈሳዊ የልዑል አገዛዝ ፍጹም እጅ መስጠት ብቻ ነው፡፡ እጅም ቢሰጡ
ከልዑል ሲጸናና መታዘዙ ከልብ መሆኑ በልዑል ሲረጋገጥ ነው፡፡
ከውስጣችሁ ለሰው የሚጠቅም ሲቀር ማናቸውም ለጥፋት ሌላውን ለመግዛት ተፈጥሮን ለመጉዳት
ለስግብግብነት ባጠቃላይ ለሰው ዘር ሰላምና ጤና ለምድሪቱም ጤና እንቅፋት የሆነው ሥራችሁ ሁሉ ከመሰረቱ
ተጠርጎ ይጠፋል፡፡
የዳዊት መዝሙር፡ 13 / 14 / 2 – 8
15-1 እንግሊዝ፡-
ይህች ሃገር የአውሮፓ ቀዳሚ መሪ ናት የዚች አገር ወንጀል እና የሃጥያት ጥፋት ከአሜሪካ በምንም መልኩ
የማይለይና በማናቸውም ታሪኳም ሆነ ስራዋ ከባቢሎን የምትመሳሰልና ጠበቃ በመሆኗ ከዚህ በተጨማሪ የክህደት
ፈላስፎች የፈለቁባት የእምነታችን ጠላቶች በትልቅ ደረጃ የተስፋፋባት ለአሜሪካ ልጆቿ እዚህ መድረስ ዋናዋ እሷ
ናት፡፡ እንግሊዝ አለምን በቅኝ የገዛች የጥፋትን ስራ በሁሉም መልኩ ለአለም ያስተማረችና የመራች መሰረት
ያስጨበጠች ናት፡፡ የዚች አገር እጣ ፈንታ በምንም መልኩ ከአሜሪካ እጣ ፈንታ አይለይም፡፡
15-2 ፈረንሳይ፡-
ይህች አገር ከእንግሊዝ ጋር ተመሳሳይ ታሪክ ያላት በአለም ቅኝ ገዥነት ከእንግሊዝ ጋር እኩል ትራመድ የነበረች
ናት፡፡ ከአምስቱ ሃያላን አንዷናት፡፡ የኔቶ ቁልፍ አባል፣ የአውሮፓ ህብረት መስራች ናት፡፡ ፈረንሳይ በአገሬ ጉዳይ
ጣልቃ የገባች ናት፡፡ አገሬን ወደብ አልባ ካደረጉ አገሮች የቅርቡ ተጨባጭ ጠላት ናት፡፡ ጅቡቲን የጦር ስፍራና
መናኸሪያ ያደረገችም ናት፡፡
ለሷ የሚደርሰው ጥፋት እጅግ ብርቱ ነው፡፡ የሰበሰበችው ሃብት ይጠፋል፡፡ ያከማቸችው የጦር መሳሪያ ኒዩክለር፣
ኬሚካል፣ ባዮሎጂካል፣ ሚሳየል፣ ጀት፣ የጦር መርከብ፣ ሰበ መሪን ሁሉም እንደ ጢስ ይተናል፡፡ ዜጎቿ በሙሉ
በእሳት ይበጠራሉ፡፡ አጥቶ መንከራተትን መራብን ያዩታል፡፡ ለነዚህ መንግስት ብርቱ ቅጣት ሳያቋርጥ
ይወርድበታል፡፡ እናንት በኢትዮጵያ ዛሬም እየሰራችሁት ላላችሁት በደል ለፍርድ ትቀርባላችሁ ቶሎ ምህረት
ስለጠየቃችሁም አታገኙም፡፡
ሚኪያስ 2 ፡ 1 – 3
ጣሊያን ትናንት ቅኝ ሊገዛ መጣ ዛሬ የለም፡፡ እናንት ግን ጉልበተኞች ብዙም ሳይርቅ ጅቡቲን ከእናት ምድር
ነጥላችሁ ነፃ ናት አላችሁ፡፡ ጦር ሰፈር አደረጃችሁ፡፡ መቀበሪያችሁ ትሆናለች፡፡ አገራችሁ የሰውን አገር
እንደበተነች ትበታተናለች፡፡ እናንት በኢትዮጵያ ፊት አለፍርድ አትታለፉም ትቢያ ትለብሳላችሁ፡፡ በአውሮፓ
ላሉ አገሮች የከፋ የጥፋት ምሳሌ ትሆናላችሁ፡፡
በመላው አለም ላለህ የሰው ዘር በሙሉ ልብ ብለህ አድምጥ ልትወስደው የሚገባህ እርምጃ ምንድን ነው፡፡
በዚህ የልዑል ውሳኔ ውስጥ የሁሉንም መልእክቶች በሚገባ የተረዳህ ከሆንክ ከዚህ በታች ያሉትን
እንደመጀመሪያው ሁሉ ከዚህም በኋላ ያሉትን የአፈጻጸም ውሳኔዎች አስተውለህ ተረዳ አድርግም፡፡
ይህ መልእክት መላውን አለም የምታይበት የእምነት መነጽርህ ነው፡፡ ከራስህ አትለየው የሚፈጸመውን የልዑል
ውሳኔ አስፈጻሚዎች ሲያከናውኑት ልብ ብለህ አስተውል፡፡ በምድር ሆነ በህዋ፣ በባህርም ውስጥ ሁሉ ሁኑ ይህ
የልዑል መልእክት የማይዳኘው አለም የለምና ፍርዱን እዩ፡፡ ሁሉም የአለም መሪ፣ ሁሉም የአለም ህዝብ፣ ሁሉም
ባለጸጋ፣ ሁሉም ድሃ በብርሃናዊ ፍርድ ይዳኛልና፡፡ ልብ ብለህ አድምጥ፡፡ እምነት የሌለህ ጠማማ ትውልድ
እስከምትጠረግ ጠብቅ፡፡

16 የምትወስደው እርምጃ እንደ ግለሰብ መዝ ዳዊት 18 / 19 / 8 – 9


ሀ/ ማንኛውም የሰው ዘር ይህንን መልእክት 1ኛውን 2ኛውን መልእክት ይህንንም 3ኛ የአፈጻጸም ውሳኔ ማንበብ
መረዳት፣ ማስረዳት እንደ ወሳኝ መመሪያ መጨበጥ ለሌላውም ማስጨበጥ ከፈጣሪ የተሰጠን ግዴታ ነው፡፡
ለ/ ማንኛውም ሰው በኢትዮጵያ ተ/ ኦርቶዶክስ እምነት እንዲጸና እንዲጠለል አምኖ ተጠምቆ እንዲሰበሰብ
በፈጣሪ ታዟልና፡፡ አንተም ይህን አድርግ ያመንክ ቀድሞውንም በእምነቱ ካለህ ማናቸውንም የፈጣሪ ትእዛዝ
ጠብቅ ከቅድስናህ አትጉደል !!
ሐ/ ከኢትዮጵያ ውጪ ያለህ ማንኛውም በልብህ ያመንክ በህሊናህ የተለወጥክ ሰው በሙሉ ባለህበት የትኛውም
የአለም ማዕዘን በጎጆህ /በቤትህ/ ሆነህ ወደ ፈጣሪ መመለስህን፣ መጸጸትህን፣ በእውነት ለተዋህዶ እምነት
መቆምህን ለፈጣሪ በጾም በጸሎት ንገር፡፡ ቀጥሎም ማናቸውንም ኢትዮጵያዊ የእምነቱ ሰው ለማግኘት ጣር፡፡
ዳዊት መዝ 23 / 24 / 3 – 5
በተዘረጉ የመረጃ መረቦች ለማግኘት ሞክር፣ በአገርህ ካለው የኢትዮጵያ ኤምባሲም መረጃ ጠይቅ ከዚህ
ከኢትዮጵያ የሚያገናኝህን አድራሻም ጠይቀህ ሁሉንም አግኝተህ ተመለስ፡፡ በነጠላ ቢያቅትህ በህብረት አቅምህን
አስተባብረህ መምጣትና የእምነቱን ስርአት ፈጽመህ ሕጉን አውቀህ መመሪያ ተቀብለህ መሄድ ትችላለህ፡፡ በልቡ
ለተለወጠ ሰው መንገዱ ክፍት ነውና፡፡
መ/ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በየትኛውም አለም ያለ ሁሉ መልእክቱን ለማግኘት የሚፈልጉ ሰዎችን መርዳት
ግዴታው ነው፡፡ ከብርቱ ቅጣት መፍሰስ ጀምሮ ሰዎች ለመዳን ይጥራሉና ! ማምለጫውን ማሳየት ግዴታው ነው፡
፡ በዚህም ለመነገድ የሚሞክር ይቀጣበታልና አገልግሎቱን በነጻ ይስጥ፡፡
ውሳኔው ወደ አፈጻጸም ተሻግሯልና ያልጠበቅናቸው አገሮች ሕዝቦች የሚጠፉ ሲጠፉ የሚተርፉ ምህረት ሲሹና
ማምለጫ ሲፈልጉ በየትም ያለ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ልጅ በትህትና፣ በቅንነት፣ ራስን ዝቅ በማድረግ፣ መርዳት
ዋናው ተግባርና ግዴታው ነው፡፡
› በትምክህት የሚናገር የሚያደርግ የሚመጸደቅ ብርቱ ቅጣት ይጠብቀዋልና ከዚህ አጸያፊ ስራ ይቆጠብ፡፡
› አንዳንድ መንግስታቶች ቡድኖች ድርጅቶች ይጠቅመናል ባሉት ድርጅቶች የመከለሻ ዘዴ ተጠቅመው ሊገልጹት
ይችላሉና በጥንቃቄ ከያዛችሁት ኦርጅናል መልእክት ጋር አመሳክሩት፡፡
› ማንኛውም የሃገር መሪ፣ የእምነት ድርጅት መሪ፣ የጦር መሪ፣ የደህንነት ሃላፊ፣ የምክር ቤት አባላት፣ የመወሰኛ ምክር
ቤት አባላት፣ የአለም አቀፍ ድርጅት መሪዎች፣ የእርዳታ ድርጅት መሪዎች፣ አለም አቀፍ የሙያ ማህበሮች ሃላፊነት
ያለበት የህዝብ አመራር የያዘ በሙሉ ይህን ትእዛዝ ያስተውል፡፡
ሀ/ ባለው የወልም ሆነ የግልም ሃላፊነት ትልቅነትና ትንሽነት በዚህ መልእክት መሠረት ስለሚመዘን፣ መረጃን ለሕዝቡ
መግለጽ፣ ሕዝቡን ወደ እውነት መመለስና ማስረዳት ግዴታው ነው፡፡ ይህን የማያደርግ እንደ ግለሰብም እንደ
መሪነቱም ይጠየቃልና፡፡ እንደ ትእዛዙ የሚፈጽም ከሆነ ሸክሙ ይቀላል፡፡
ለ/ በተለይ የአገር መሪዎች የአገሪቱ ህግ አውጪዎች በሕዝብ ተመርጠናል የሚሉ የስርና የበላይ ም/ቤቶች፣
ይህንን መልእክት በግልጽ ማሳወቅ፣ ማስረዳት፣ ወደኢትዮጵያ መጥተው ለመረዳት ለሚሹ ማገዝ መርዳት፣
መስጠት፣ ከኢትዮጵያ ካሉት ጋር ማገናኘት ግዴታቸው ነው፡፡
መፅሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ 22 ፡ 5
ሐ/ በየትኛውም ሀገር የሚገኝ ዳኛ፣ አቃቢ ህግ፣ የፀጥታ ሰራተኛ፣ የጦር አባል፣ ቁጣው ሲፈስ ሹመትና ጉልበት
እውቀትና ሃብት አያድነውምና አውቃችሁ ጠብቁ ወይም ፈጥናችሁ ውጡ፡፡
መ/ ማንኛውም ሰው ወይም መንግስት በቂ መረጃ ሳይሰጥ የሚያፍን ከሆነ በየአቅሙ ብርቱ ቅጣት ያገኘዋል፡፡
በዚህ ድርጊት ምህረትን አያገኛትም፡፡
ሠ/ ማንኛውም አሰናካይ እንቅፋት ሰው ሁሉ ይፌዝበታል፡፡ ሞትን እየለመነ ያልፋል፡፡ ይጨልጣታል፡፡
ረ/ በ7/3/1998 የተገለፀውን የመጀመሪያ መልእክት በ27/9/2000 የተገለፀውን ሁለተኛ መልእክት ለሕዝብ
ሳትገልጹ አፍናችሁ ያስቀራችሁ ግለሰቦች፣ የአገር መሪዎች፣ የእምነት ድርጅት መሪዎች፣ የዜና ማሰራጫዎች፣ አለም
አቀፍ ድርጅቶች፣ በአጠቃላይ መልእክቶቹ ደርሶአችሁ የናቃችሁ የቃለላችሁ ያፌዛችሁ ሁሉ አሁንም ይህ
የአፈጻጸም ውሳኔ ቢደርሳችሁ እንደቀድሞው ስተታችሁን ብትደግሙ፣ ደግሞም ታደርጋላችሁና፣ በመጀመሪያ
የቁጣውን እሳት ትጋታላችሁ ይህ ሲደረግ ሌላውም ይማራልና በዚህ ስተት ያለቅጣት አትታለፉም፡፡
መጽሐፈ ምሳሌ 16 ፡ 5
ሰ/ ይህንን መልእክት በመናቅ፣ በማፌዝ፣ እንደ እብድ ንግግር በመቁጠር ከቀደመው ክፋታችሁ፣ ትእቢታችሁ፣
እውቀታችሁ፣ ሃብታችሁ፣ በመመጻደቅ በጨበጣችሁት የመሳሪያ ጉልበት በመመካት ጸንተው የሚቆሙ መሪዎች፣
አገሮች፣ ቡድኖች፣ ድርጅቶች፣ የእምነት ተቋሞች፣ ግለሰቦች፣ ባለእውቀቶች፣ ፈላስፎች፣ ሊቆች፣ ጄነራሎች አሉና
በመልዕክቱ አምኖ የተጸጸተና የተመለሰ ሰው ምንም ይሁን ምን ከላይ ከተጠቀሱት ፈጽሞ ራሱን ማራቅ አለበት፡፡
በክፉ ስራቸው መተባበር መታዘዝ የለበትም፡፡ እነዚህ ለቁጣው ማረፊያ የተሰናዱ ጠፊ ናቸውና፡፡
ሸ/ በየትኛውም አገር ያለ አገርን የሚጠብቅ መሪ፣ ወታደር፣ እንደተሸከመው የሕዝብ ሃላፊነት መጠን ቁጣው
ሲበረታ አደጋው ሲጨምር ጠረጋው ሲያይል ሕዝቡ ወደ እውነቱ እንዲመለስ መጣር አለበት፡፡ በከንቱ ምክንያት
እየደረደረ መፍትሔ አመጣለሁ እያለ ጊዜውን ማባከን የለበትም፡፡ ስብሰባ፣ እቅድ፣ ውይይት፣ የመፍትሔ ውሳኔ
ድጎማ ሁሉ ይታቀዳሉ እንጂ የሚያመጡት ውጤት ስለሌ ማንኛውም ሰው በዚህ መልእክት የታዘዘውን
የተነገረውን እንዲፈጽም እንዲረዳ ማድረግ ግዴታ ነው፡፡
መጽሐፈ ምሳሌ 12 ፡ 26
ወደ መልእክቱ ምንጭ ወደ እግዚአብሄር ሕዝቦች ማረፊያ መቀመጫና ማዘዣ ስፍራ /ኢትዮጵያ/ ለመምጣት
መመሪያ ማግኘት ለሚፈልጉ ማናቸውም ሰዎች እንደግለሰብም፣ እንደቡድንም፣ እንደድርጅትም፣ እንደአገርም
በፈለጉት ቅርጽ ሆነው ለመምጣት ቢሹ ያሉበት አገር እና አስተዳደሩ በሁሉም መልኩ መርዳት ይገባዋል፡፡
በአገሬ ያለው መንግስት ምን ማድረግ እንዳለበት በራሱ የሚያስፈልገው መመሪያ ይሰጣልና በኢትዮጵያ በኩል
ምንም እንቅፋት እንዳይኖር ይደረጋል፡፡
በኢትዮጵያ ያሉ ማናቸውም ድርጅቶች፣ ማህበሮች፣ ተቋሞች፣ የቤ/ክ መጠለያዎች፣ አገልጋዮች፣ መዕመኖች
ለሚመጣው ሁኔታ ሁሉ እራሳችሁን ማዘጋጀት አለባችሁ፡፡ ድርብ ሃላፊነት ይጠብቃችኋል፡፡ ከየትኛውም አለም
የሚመጣ እንግዳ ወንድም እህታችሁን እግዚአብሄር እንደሰጣችሁ ቸርነት መጠን በቅንነት፣ በንፅህና፣ በትህትና፣
በፍቅር ልዑል እንዳስተማራችሁ ሆናችሁ ማገልገል ግዴታችሁ ነው፡፡
በኢትዮጵያ ተ/ኦ/ቤ/ክርስቲያን መሠረት የታነጻችሁ፤ ውድ አባቶቼ እናቶቼ አበው የተዋህዶ እምነት መምህራን፣
ሊቀ ሊቃውንት፣ የዜማ፣ የቅኔ፣ የአቋቋም መምህራን፣ የድጓ መምህራን በየጫካው የወደቃችሁ መነኮሳት፣
ባህታዊያን፣ በየገጠሩ በእምነታችሁ ፅናት ከቤ/ክ ተባራችሁ በመንከራተት ላችሁ አገልጋዮች ምእመናን በሙሉ
ከእንግዲህ የሚጣለው ተጥሎ ለተጋድሎአችሁ ከጌታችሁ ክብርን ምስጋናን በረከትን ታገኙ ዘንድ ታዟልና
በተባረከችው ኢትዮጵያ ! አለምን በምትመራው ውድ አገራችሁ ኢትዮጵያ ! የልዑል የክብሩ ማረፊያ ኢትዮጵያ !
እነሆ ስራውን ትረከቡ ዘንድ የአፈጻጸም ውሳኔ ተላለፈ፡፡ በመሆኑም ለደስታውም፣ ለመጽናናቱም፣
ለአገልግሎቱም፣ ራሳችሁን አዘጋጁ፡፡
በመላው አለም በክብር በፀጋው ተሞልታችሁ ለኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ለድንግል እናታችሁ፣ ለአባታችሁ፣ ለወዳጆቻችሁ፣
ለሚካኤል፣ለገብርኤል፣ ለሩፋኤል፣ ለፋኑኤል በጥቅሉ ለእውነት እምነታችሁ ለማገልገል ተዘጋጁ አንበሶች የልዑል
አረበኞች ተፅናኑ፡፡
መጽሐፈ ምሳሌ ም 30 /6/ 29 – 31
ትንቢተ ሚልኪያስ፡ ም 3 ፡ 1 – 6
ደ/ መንፈሳዊ አገልግሎትን ወደ ንግድ ለመለወጥ የሚያስቡ ካሉ አሁኑኑ ሌላ አለም ለመኖር ቢያስቡ ይቀላቸዋል፡
፡ አልምርምና እንግዳችሁን በፍቅር ያለ ዋጋ አስተናግዱ፣ የአባቶቻችሁን ህግ ተከተሉ ፈቅዶ በፍቅራችሁ ደስ
ብሎት ለሚባርካችሁ፣ ስጦታም ለሚሰጣችሁ በትህትና ተቀበሉ እንጂ እንደ ንግድ የአገልግሎት ዋጋ አትቀበሉ፡፡
ቀድሞም ስራችሁ ንግድ የሆነ በግልፅ የንግድ ቤት መሆኑን አሳውቁ በተለይ ቤት አከራዮች ቤት የእግዚአብሄር
መሆኑን እወቁ የምታደርጉት ሁሉ ለንግድ ሳይሆን ከፈጣሪ ለሚገኝ በረከት ይሁን፡፡
ያለፉትን፣ በቅጣት የተጠረጉትን፣ በክፋት የጸኑትን፣ የማይበሉትን የአመጽ ሃብት የሰበሰቡትነ፣ አብረዋችሁ
የሌሉትን፣ ሁሉን ትተው ወደ አፈርነት የተቀየሩትን ወገኖች አስቡ፡፡ እናንተ የቀራችሁት የነሱን ስራ ለመድገም
አይደለም ከዚህ ፍጹም ራቁ እኔም አላልፋችሁምና፡፡
17 ከቅጣት በኋላ የሚፈጠር መንፈሳዊና ስጋዊ አኗኗር አስተዳደር ምን ይመስላል፡፡
1. አለም የሚጠብቃት በትርን እሳት ፈፅሞ አይታው የማታውቀው ነው፡፡ በዚህ የቁጣ ፍሰት አመፀኞች በሙሉ
ይጠረጋሉ፤ ምንም መሸሸጊያ ማምለጫ ቀዳዳ ያጣሉ፡፡ የሰው ዘዴ ሁሉ ከንቱ ይሆናል፡፡ አዲስ ስርአት
ይፈጠራል፣ አዲሱ አስተዳደር ይዋቀራል፡፡
2. ኢትየጵያ የአለም ሁሉ መንፈሳዊም ስጋዊም መሪ ትሆናለች፡፡
3. በአለም አንድ እምነት አንድ ጥምቀት መልከ ብዙ አንድ ሕዝብ ይሆናል፡፡
4. ቋንቋ ዛሬ ያለው የአለም የቋንቋ አጠቃቀም ከስሞ የኢትዮጵያ ቋንቋ አማርኛ የአለም መግባቢያ ቋንቋ ይሆናል፡፡
መላው አለም እንግሊዚኛን እንደሚያጠና ሁሉ ያ ቀርቶ አማርኛ ዋናው መግባቢያ ይሆናል፡፡ የሥራም ቋንቋ
ይደረጋል፡፡
5. በኢትዮጵያ የሚቆመው ብርሃናዊ አገዛዝ በመላው አለም ሰው ዘር በሙሉ የሚመቸውን የአስተዳደር፣ የፍትህ፣
የኢኮኖሚ፣ የገንዘብ፣ የትምህርት፣ የጤና፣ የመገናኛ ወዘተ አሰራሮች ያሰፍናል፡፡
6. በኢትዮጵያ የሚቆመው የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ በመላው አለም ያለውን የሰው ዘር መንፈሳዊ ሕይወት
በራሷ ቀኖናና ስርአት ከልዑል በሚሰጣት ትእዛዝ ትመራለች ቅድስና የተሞላበትን መንፈሳዊ ሥራ ትሠራለች፡፡
ለአለም ብርሃን ሆና ታበራለች፡፡
7. በቤ/ክርስቲያን የመንፈስ ቅዱስ አመራር የሚሾሙ አባቶች ፣አገልጋዮች በመላው አለም ይበተናሉ ሕዝቡን
ይመራሉ፡፡ ያንጻሉ ያስተምራሉ፡፡
8. መንፈሳዊ አገልግሎት ሁሉ መሠረቱ የሚጣለው በኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን ስረአት አሰራርና ትምህርት
ይሆናል፡፡ የሚቋቋሙ ቤ/ክርስቲያኖች በቤተ ክርስቲያኗ አመራርና ፈቃድ መሠረት ይሆናል፡፡
9. በኢትዮጵያ የሚጸናው የልዑል ዙፋን በሥላሴ የታመኑ የተቀቡ አገልጋዮች የሚቀመጡበትና ከነሱ በሚፈሰው
መንፈሳዊና ስጋዊ አመራር እንደ እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ ፈቃድና አመራር በመላው አለም በሚዋቀረው
ስርአተ አገዛዝ ሕዝብ በሙሉ መንፈሳዊውንም ሥጋዊውንም አመራር ያገኛሉ፡፡
በመላው አለም ያለው የወሰን አከላለል ሁሉ ለአስተዳደር፣ ለሕዝብ አኗኗር፣ ለጉርብትናው፣ ለመቀራረቡ፣ ተፋቅሮ
ለመኖሩ በሚመች ሁኔታ ይስተካከላል፡፡ የቀደመው ቅኝ ገዥዎች አሻራ ይወገዳል፡፡
በመላው አለም ያለው የሥጋ አሠራር መንፈሳዊ ሕይወትን የማያዳክም የማይጎዳ መሆኑ ሲረጋገጥ ተግባራዊ
ይሆናል፡፡
አለም የምትተዳደርበት መንፈሳዊ ሕግና ስጋዊ ሕግ ወጥና አንድ ብቻ ይሆናል፡፡ ዓለም አንድ ሕገ መንግስት ብቻ
ይኖራታል፡፡ በሕገ መንግሥቱ ተመስርቶ በማይቃረን በማይሻር መልኩ በየአለሙ ገፅታ ለተዘረጉ የከባቢ
አስተዳደሮች ሕጎች ይደነገጋሉ፡፡ የሚወጡ ሕጎች በሙሉ ከዚህ ከኢትዮጵያ ማእከል ቀርበው ይፀድቃሉ፣
ይሻገራሉ፣ ይታረማሉ፣ ይሻሻላሉ፡፡
የፀጥታ ኃይሎች በመላው አለም በመንፈሳዊ ስነ ምግባር በሕግ አግባብ ታንፀው በቅንነት የሚያገለግሉበት ስርአት
ይደራጃል፡፡ ፍትህ በመንፈሳዊና ስጋዊ አሰራር ምን እንደሚደረግ ወደፊት ከመንፈሳዊ አባቶች ከሕግ ባለሙያዎች
ጋር በመቀናጀት ወጥ ስረአት ይዘረጋል፡፡ እውነትን ብቻ መሠረት የደረገ የፍትህ ስርአት ይደራጃል፡፡
ትንቢተ ሚልኪያስ፡ ም. 4 በሙሉ

አለም በውስጧ ብዙ ሕዝብ እንደማቀፏ መጠን የሕዝብን ሃብት ጠቅልሎ በጥቂት ግለሰቦች ሰብስቦ መክተት
ዛሬም የሚታየውን የገብጋቦች አለም እንዲወገድ ያደርጋል፡፡
በተለይ አሜሪካ አውሮፓ ከብዙ ጥፋት ፍሰት በኋላ ስለሚንበረከኩ ጉዳታቸው እጅግ ይከብዳል፡፡
በአለም ያሉ ዛሬ ሲታዩ ትልቆች መሪዎች ባለሃብቶች ሁሉን አድራጊዎች ሊያውቁት የሚገባ ነገር ቢኖር በኢትዮጵያ
በፍትህ አደባባይ ቀርበው ቅን የፈጣሪን ዳኝነት ያገኛሉ፡፡
ሥጋዊ አሰራሮች የእለት ተእለት ክንዋኔዎች ሁሉ ምንዝርናን፣ ሌብነትን፣ ክፋትን፣ ተንኮልን፣ ማታለልን፣
ማጭበርበርን፣ በወንድም ላይ በደል መፈጸምን ከመንፈሳዊ ሕይወት መስመር መውጣትን የሚያስወግድ ፈፅሞም
የማይሸከም ሆኖ ይደራጃል ይዋቀራል፡፡
18 አለም የተሸከመችው የጥፋት መሣሪያ እጣ ፈንታስ
ሀ/ አለም ለረጅም ዘመን ለመፋጂያ መሣሪያን ስታደራጅ ኖራለች የመጀመሪያው የጥፋት መሣሪያ ድንጋይ ነበር፡፡
ቃየል ወንድሙን በዲያቢሎስ ግፊት፣ በቅናት ተነስቶ የገደለው በድንጋይ ነበር፤ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የጥፋት መሣሪያ
አደራጅቶ ወንድምን መግደል ተዘወተረ፡፡
ለ/ የጥፋት መሣሪያዎች አንድ ሰው መግደል ብቻ በማዘውተራቸው ሰው በጠላት ግፊት የመግደያ መሣሪያዎቹን
እያሻሻለ መጣ ከድንጋይ ወደቀስት ከቀስት ወደብረት እያለ አንድ ሰውን መግደል ተለመደ፡፡ የሰው ስጋ ብርቱ
የጠላት መሳሪያ ነውና በሥጋ ፍላጎቱ የማይረካው ሰው ብዙ የተሻሻሉ መሣሪያዎችን ሠራ፡፡ ከብዙ ዘመን ጉዞ
በኋላ ሰው ታላላቅ የሰውና የንብረት ጥፋት የተደረገበትን 1ኛው የአለም ጦርነትን 2ኛው የአለም ጦርነትን አካሄደ፡፡
አንድ ሰው ከመግደል አልፎ በሰራው ፈንጂ፣ ጀት፣ መድፍና ታንክ በሺና በመቶ መፍጀት ጀመረ፡፡ ይህ መጠን
ያላረካው ዲያቢሎስ ጥበቡን እንደተሞላ ነውና፡፡ የተሻለን የጥፋት መሣሪያ ለሰው አስጨበጠ ኒዩክለር ተሠራ
በጃፓን ተሞከረ ከ300 ሺ ያላነሰ ሰው ፈጀ በዚህ ያልረኩት የዲያቢሎስ አሽከሮች የምድርን ሰው መላልሶ
የሚያጠፋ ኑዩክለር በብዛት ሰሩ ይህ አልበቃቸውም የኬሚካል መሣሪያ ሠሩ ሰውን በጣጥሶ የሚያጠፋ፣ ኒውትሮን
ሰሩ፡፡ ሕይወት ያለውን ብቻ ለይቶ የሚገድል፣ ባዮሎጂካል መሳሪያ ሰሩ በሽታ አምጪ ቫይረሶችን ጨራሽ
አውዳሚ ባክቴሪያዎችን በላብራቶር አደራጁ ስንቴ ሰውን ሊያጠፉት እንዳሰቡ የሚገርም ነው፡፡ ከ9 የማያንሱ
አገሮች ይህንን የኒዩክለር መሣሪያ ተሸክመዋል፡፡
ትንቢተ ሚኪያስ 5፡- 10 - 15
ትንቢተ ኢሣኢያስ 24፡- 1 13
በዚህ አልቆሙም እጅግ ግዙፍና የረቀቁ መርከቦችን፣ ሚሳኢሎችን፣ መድፎችን፣ ታንኮችን፣ አጥቂ
ሳተላይቶችን በጥቅሉ ሰው የማያውቃቸውን የረቀቁ የጥፋት መሣሪዎችን አከማቹ ሰሩ፡፡ ተዘጋጁ ወንድማቸውን
ሊገድሉበት የረቀቁ የጥፋት መሣሪያዎችን አከማቹ ሰሩ ተዘጋጁ ወንድማቸውን ሊገድሉበት እንደ ቃዬል አንዴ
አይደለም መልሰው መላልሰው ሊያጠፉበት አለሙ ዛሬም በዚያው ሕግና አላማ ውስጥ አሉ፡፡ ታላላቅ መንግስታት
ለሃብታቸው ዋስትና ለወንጀላቸው መሸፈኛ ለድሃ መርገጫ ደሃ መንግስትና ሕዝብ ለመዝረፊያ ተጠቅመውበታል
ዛሬም እየተጠቀሙበት ይገኛሉ፡፡ የአለም ዳኛ ነን የሚሉ ታላላቅ ጉልበተኛ መንግሥታት በዚሁ መሣሪያቸው
በሰበሰቡት ሃብታቸው በየቦታው ባደራጁት ተገዥ አሽከሮቻቸው አለምን ወደ ፍፁም ጥፋት እየገፏት ይገኛሉ፡፡
ይህን መሣሪያ የጨበጡት እነዚህ ሀገሮች አሜሪካ ከራሽያ፣ አረብ ከአሜሪካ፣ ኮሪያ ከኮሪያ፣ ሕንድ ከፓኪስታን፣
እስራኤል ከአረብ ከፍልስጤም፣ አንዱ አገር ከአንዱ አገር በቅኝ ገዥዎች በተከለለ ድንበር ሲፋጁ ሲነታረኩ
የሚታዩበት የዘወትር የአለም ድራማ ነው፡፡ የሰው ልጅ ልብ ብለህ አስተውል ጌታ ባይጠብቅህ ዲያቢሎስ
የደገሰልህ ድግሥ ስንቴ ከመቃብር እያወጣ እንደሚገልህ /ቢቻል/ አስብ አሜሪካ 10 ሺ የኒዩክለር አረር፣ ራሺያ
8ሺ የኒዩክለር አረር፣ ቻይና የኒዩክለር በሺ አረር፣ ፈረንሳይ በሺ የሚቆጠር አረር፣ እንግሊዝ በሺ የሚቆጠር አረር፣
ሕንድ፣ ፓኪስታን፣ እስራኤል ከዚያም በመቶ የሚቆጠር የኒዩክለር አረር ተሸክመዋል፡፡ ለአለም ጥፋት የአንዱ
አገር በቂ ነው፡፡ በዚህ አልቆሙም ይህንኑ መሣሪያ ጠፈር ላይ ሰቅለዋል፡፡ ከዚህ በላይ ወንጀለኛ ምን ይምጣ?
ታዲያ ይህ እንዴት ይወገዳል፡፡
ሀ / የተሸከሙትስ መሣሪያ እጣ ፈንታስ?
› ይህ የጥፋት መሣሪያ የተሸከሙ አገሮች ለራሳቸው የደገሱት ነው፡፡
› በእግዚአብሄር የተመረጡ የትም የሁኑ የት ምንም ይፈጠር ምን የሚነካቸው የለም፡፡
› የተሸከሙት መሣሪያ በሙሉ ከምድረ ገጽ ይጠፋል፡፡ ሲጠፋም እነሱኑ የጥፋት አለቆችን ይዞ ይሔዳል፡፡
ትንቢተ ሕዝቅኤል ም 26 /27/ በሙሉ
› እነዚህ አገሮች በኪሳቸው የሚነድ እሳት የከተተን ሰው የመስላሉ፡፡
› አጠፋፉን ሁሉ የሚያየው ስለሆነ መመልከት ለታደሉት ነው፡፡
› የሚጠፉ መልካሙን ሳያዩ ከጥፋት መሣሪያው ጋር አብረው ይበናሉ፡፡
› እንዴት? ያንን ለሃያሉ የሠራዊት ጌታ ውሳኔ አስፈጻሚ የብረሃን መላእክቶች እንተወው፡፡
ለ/ አለም በምን ትመራለች ማእከሉስ የት ይሆናል?
› አለም ከትቢያ በምትነሳው የረሃብ ምሳሌ በሆነችው በአገሬ ኢትዮጵያ ትመራለች፡፡ ትገዛለች፡፡
› ከታላቁ የቁጣ ፍሰት በኋላ አለም በውድም በግድም ይህንን የልዑልን ውሳኔ ይቀበላል፡፡ ተግባራዊ ያደርገል፡፡
ይገዛበታል፡
የአለም አመራር ማእከሉ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ ይሆናል፡፡ አለም ቸሩ አምላክ ባነገሠው ንጉሠ ነገሥት ከሱ ጋር
አብረው በሚሾሙ የልዑል አገልጋዮች ትመራለች፡፡ ንጉሡም በታላላቅ ሽማግሌዎች የእግዚአብሄር ሰዎች
ይከበባል፣ ይመከራል፣ ይታገዛል፡ የአለምን አመራር የሚይዘው የልዑል ባሪያ በዙፋኑ ላይ ሲሆን አብረውት
የሚሰሩ በሚሰጣቸው የማእረግ ደረጃ በመሆን ለመንፈሳዊ ጉዳይና ስሰጋዊ ጉዳይ የማማከር ተግባር የሚያከናውኑ
ይኖራሉ፡፡
አለም ቸሩ አምላክ በቀባው አባት በኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ አባትና መሪ ከሱም ጋር አብረው በሚቀቡ
በእግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ በሚመሩ የእምነታችን አባቶች ትመራለች፡፡
መንፈሳዊ አባቶች በመላው አለም ይመደባሉ፡፡ መንፈሳዊና ስጋዊ አሰራሩ ተጣምረው በእግዚአብሄር ፈቃድ
የሚመሩ ስለሆነ እንደየሰው ብዛት እርቀት የአገሩ ስፋት እየታየ የአገልጋዮቹ ምደባ ይፈጸማል፡፡ በየደረጃው
የሚመደቡ ሁሉ የራሳቸው የስልጣን ሽፋንና የመወሰን ጣሪያ ይኖራቸዋል፡፡ የህንንም የሚወስን ሕጋዊ አግባብ
የደራጃል፡፡
በሥጋው ስራና አገልግሎት የሚመደቡት አለምን በሚገዛው የቅድስናና የፅድቅ ሕገመንግሥት ስለሚመራ ከዚህ
ጋር አግባብ ያላቸው ሕጎች እየወጡ በዚያ መስፈርትና ማእቀፍ የመላው አለም የአስተዳደር የአገዛዝ የአመራር
የኢኮኖሚ የገንዘብ፣ የማሕበራዊ አገልግሎት በተያያዥነት ይደራጃል፡፡
በልማድ የደጉ ባህሎችና የአካባቢ አኗኗሮች ከመንፈሳዊና ሥጋዊ አሰራር ጋር የሚስማማው ተዋህዶ
የማይስማማው ተጥሎ የአኗኗር ሁኔታ መሠረት ይይዛል፡፡
ትንቢተ ዘካሪያስ ም፡ 4 /5/ በሙሉ
የዳዊት መዘ. 131 /132/ 6 – 18
19 የአስተዳደር ማእከላት

በመላው አለም የአስተዳደር ተዋረድ በዚህ መልክ ይሆናል፡፡


ሀ/ አፍሪካ ይህ አህጉር በአራት ይከፈላል 1ኛው ምስራቅ አፍሪካ 2ኛው ደቡብ አፍሪካ 3ኛው ሰሜን አፍሪካ
4ኛው ምዕራብ አፍሪካ ሲሆኑ ደሴቶች በሚቀርቡአቸው አካሎች ይካተታሉ፡፡
በዚህ የአፍሪካ 4 አካል እንደ አገር መሪ በእያንዳንዱ ክልል በዋናው ማእከል የሚሾሙ መሪዎች ከሙሉ
መንግስታዊ ስርአት ጋር ይደራጃሉ፡፡ የተቀረው አስተዳደር ተጠሪነቱ ለዚሁ ማእከል ይሆናል፡፡ 4ቱም የአፍሪካ
መሪዎች ተጠሪነታቸው በኢትጵያ ላላው ለዋናው ማእከልና የንጉሠ ነገሥት አስተዳደር ይሆናል፡፡ የክልል
መሪዎችም የንጉስ ማእረግና የተሟላ መንግስታዊ ስርአት ይኖራቸዋል፡፡ ይህንኑ ተከትሎ መንፈሳዊው መዋቅርም
ይህንኑ እየተከተለ የራሱን መንፈሳዊ የአስተዳደር የአመራር ስርአት ያደራጃል፡፡
ለ/ አውሮፓ ይህ ክ/አህጉር ለሁለት ይከፈላል 1ኛ ምስራቅ ክልል 2ኛ ምዕራብ ክልል ይሆናል፡፡
ሁለቱም የአውሮፓ የየክልል መሪዎች እንደ አገር መሪ በየክልሉ ከዋናው ማእከል ይሾማሉ፡፡ የተቀረው
በሥራቸው የሚዋቀረው አስተዳደር ተጠሪነቱ ለክልሉ መሪዎች ይሆናል፡፡
መንፈሳዊ አመራሩ የአስተዳደሩን አከላለል ተከትሎ የራሱን አስተዳደራዊ መንፈሳዊ የአመራር ስርአት
ይዘረጋል፡፡ ሁለቱም የክልል መሪዎች ተጠሪነታቸው ለንጉሠ ነገሥቱ ይሆናል፡፡
ሐ/ ስካንዲኒቪያ ይህ ክልል 1 መሪ ይኖረዋል፡፡ አወቃቀሩም ከላይ በ ሀ/ለ እንደተጠቀሱት ይሆናል፡፡
መ/ አውስትራሊያ ይህ ክልል በዙሪያው ያሉትን ደሴቶች በሙሉ አካቶ በ1 የክልል መሪ ይተዳደራል፡፡
አወቃቀሩም ከላይ በሀ/ለ እንደተጠቀሰው ይሆናል፡፡
ሠ/ ሰሜን አሜሪካ ይህ ክ/አህጉር በሁለት ይከፈላል በሰሜንና በደቡብ የየክልሉ መሪዎች በሀ/ለ እንደተመለከተው
ይዋቀራሉ፡፡
ረ/ በደቡብና ሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ደሴታማ አገሮች ራሳቸውን ችለው በአንድ የክልል መሪ የተዳደራሉ፡፡
አወቃቀሩም በሀ/ለ እንደተጠቀሰው ይደራጃል፡፡
ሰ/ ላቲን አሜሪካ ይህም በሁለት ይከፈላል 2 የክልል መሪዎች ይኖሩታል፡፡ አወቃቀሩም በሀ/ለ እንደተገለጸው
ይሆናል፡፡
ሸ/ ኤሺያ ይህ ክ/አጉር በ7 የክልል መሪዎች የመራል
ሸ/1 ራሺያ፤ ሞንጎሊያ ክልል 1
ሸ/2 ቻይና፤ ሆንግ ኮንግ ክልል 2
ሸ/3 ጃፓን፣ ኮርያዎች፣ታይዋን ክልል 3
ሸ/4 ህንድ፣ ፓኪስታን ክልል4
ሸ/5 ቬትናም፣ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ፣ በርማ፣ ፊሊፒንስ፣ ኔፕል፣ ባንግላዴሽ፣ ላኦስ ክልል 5
ሸ/6 ካዛኪስታን፣ ታጀኪስታን፣ ኡዝቬክስታን፣ ተርኪሚስታን፣ አርመኒያ፣ አዘርቫጃን፣ ኪርግስታን፣ ጆርጂያ ክልል6
ሸ/7 ኢራን፣ አፍጋኒስታን ክልል 7
ቀ/ መካከለኛው ምስራቅ ሳኡዲ አረቢያ፣ የመን፣ ኳታር፣ ባህሬን፣ ኩዌት፣ ኤሚሪትስ፣ ጆርዳን፣ ኢራቅ፣ ሊባኖስ
በሁለት የክልል መሪዎች ይመራል፡፡ በሀ/ለ ባለው አወቃቀር ደራጃል፡፡
በ/ እስራኤል የኢትዮጵያ አምላክ ልጅ ከአባቷ ቤት ያልገባች በአመፅ ያለች ልጅ ናት፡፡ ቢሆንም ከማእበሉ
የሚተርፉት የኢትዮጵያ ታናሽ ወንድም ይባላሉ፡፡ አስተዳደራቸው በራሳቸው የውስጥ አስተዳደር መብት
ይተዳደራል፡፡ መንፈሳዊ አመራሩን ግን ከኢትጵያ ባለው ማእከል ይመራል፡፡ ይደራጃል፡፡
20/ ሀ. አስተዳደሮች ተዛምዶዎች በመንፈሳዊ አይን እንዴት ይጠራሉ፡፡ እንዴትስ መልካም ይሆናሉ፡፡
ወገኔ የሰው ዘር በሙሉ ልብ ብለህ በስጋህ ሳይሆን በመንፈሳዊ ሚዛንና አይን እይ ! ለማታየው አትይ አይን አለህ
አታይምና ጆሮ አለህ አትሰማምና አእምሮ አለህ አታስተውልምና፡፡
ባለብረሃኑ ወገኔ የሰው ዘር አስተውል አድምጥ !
በዛሬው ጠፊ አለም መጪውን አትለካ የዛሬ አለም የበሸቀጠ በሃጢያት ባህር የተዋጠ በዲያቢሎስ
የጨለማ ሥራ የተተበተበ ነው፡፡ ይህ አለም ይጠረጋል ይጸዳል፡፡ ዲያቢሎስ ከነጭፍራው በእሳት ይጠረጋል፡፡
የሚተው የለምና ወደ መልካሙ ዘመን የሚሻገረው የዛሬው ልበ ጠማማ አይደለም ልበ ቅኑ እንጂ ብርሃን
የሚያየው ፈጣሪውን የሚወድድ እንጂ የዲያቢሎስ ልጅ አይደለም፡፡ ስለዚህ መጪውን ምን ይመስላል ብለህ
አትጨነቅ መጪው ከቅጣቱ በኋላ እጅግ መልካም ይሆናል፡፡
የሰው ልጅ ይዋደዳል፣ ጠብ ክርክር ይጠፋል፣ ሁሉም በአንድ እምነት በተዋህዶ ይቆማ፡፡ በአንድ ፈጣሪውን
ያመሰግናል፡፡ ሰው ለፈጣሪው ቅርብ ፈጣሪ ለሰውም ቅርብ ይሆናል፡፡ አለም በቸርነቱ ጠል ትረሰርሳለች ሰው
ከመደሰቱ የተነሳ ፈጣሪውን የሚያመሰግንበት የሚሰራበት የሚደሰትበት የቀኑ ብርሃን ለምን መሸ ይላል፡፡ ሌሊቱ
የጣፈጠ እንቅልፍና እረፍት ያለበት ከፈጣሪ ተገናኝቶ መባረኪያ ስለሆነ ለምን ነጋ ይባላል፡፡
ወንወድሞቼ እህቶቼ ዛሬ የጨለማ አሰራር ነው ያለው፡፡ ያኔ የብርሃን አሰራር ነው የሚሰፍነው፡፡ ለማን ትሰጣለህ
ሁሉ አለው፡፡
ስለ ችግር ማን ይነግርሃል ሁሉም ከችግር ተላቋል፡፡ ይህንን ታያለህ አምላክህን ትለምናለህ ሁሉንም ይሞላልሃል፡
በዚህ የበረከት ዘመን ፈጣሪ ሰውን እንደዚያ ቅርብ ሆኖ የሰማበት የሚሰማበት ዘመን አልነበረም አይኖረምም፡፡
ስለዚህ ሁሉ ጨለማ ሲገፈፍ እየጠራ ይመጣል፡፡
› አለም አንድ የመገበያያ ገንዘብ ይኖረዋል፡፡ የዛሬው ጠንካራ፣ ደካማ ገንዘብ የሚሉት ንግግር ይጠፋል፡፡
21/ የመሪዎች ማረፊያ ማእከል የት ይሆናል፡፡
ይህ ከአስተዳደሮቹ አወቃቀር አከላለል በኋላ የሚወሰን ይሆናል፡፡ በክልልነት፣ በአገርነት የሚቆሙ ሁሉ
ሊኖራቸው የሚገባ የውስጥ ስልጣን አስተዳደር የመወሰን ርቀት የሥልጣን ተዋረድ አለምን በሚመራው ሕገ
መንግሥትና በዚሁ መሠረት በሚወጣው ሕግ ይወሰናል፡፡
22/ በመላው አለም የሚፈሰው መንፈሳዊ አመራርና አገዛዝ ስርአትና ፍሰት እንዴት ይሆናል
መዝሙር 67 ፡ 11 – 35
› ይህ በግልፅ እንደተነገረው አለምን የሚመራው የሚያስተዳድረው የሚገዛው አንድ ንጉሠ ነገሥት ሲሆን
በየክልሉ የሚወጡ መሪዎችም ንጉሥ ይሆናሉ፡፡ ከነሱ በታች በየአገሮቹ የሚመደቡ መሪዎች ይኖራሉ
/ፕሬዘዳንት፣ ጠቅላይ ሚ/ር፣ ሚ/ር ወ.ዘ.ተ./
› ይህንን አወቃቀር ተከትሎ ከንጉሠ ነገሥቱ በሁሉም ጉዳይ የማይለዩ በመንፈሳዊ ስርአት አለምን የሚመሩ
መንፈሳዊ አባት ይኖራሉ፡፡ በንጉሠ ነገሥቱና በመንፈሳዊ አባቱ በነሱም ዙሪያ ባሉ መንፈሳዊና ስጋዊ
አማካሪዎች በሚደረግ ምክክር በልዑል ፈቃድ ፀንቶ በየክልሉ መንፈሳዊ አባቶች ይሾማሉ፡፡ በየአገሩም እንዲሁ
መንፈሳዊ አባቶች ይሾማሉ፡፡ የማእረጋቸው ስያሜ በመንፈሳዊው መሪ አባት በሚመራው የሲኖዶስ ውሳኔ
ይወሰናል፡፡
› ማንኛውም ሥጋዊ ሥራ መንፈሳዊውን ሥራ በማይጥስ በማያፈርስ መልኩ ይመራል፡፡ ይህንን ለማድረግ
በሁሉም ጉዳይ መንፈሳዊ አገልግሎት ሰጪ ኃላፊዎች በውሳኔ ውስጥ ይገባሉ ያልተስማሙበት ጉዳይ እስከ ጫፍ
ድረስ ታይቶ ይወሰናል እንጂ ተቃውሞአቸውን በመጣል የሚደረግ ውሳኔ አይኖርም ቢደረግም በሕግ አግባብ
ቅጣት የሚያስከትል ሲሆን ፈጣን እርምት ይወሰድብታል በፍትህ አሰራርና ከመንፈሳዊ አካሄድ ጋር ተጣጥሞ
ይዋቀራል፡፡
› ይህን የልዑል ትእዛዝ ለማስፈጸም ተገደውም ሆነ ፈቅደው የሚመጡ ማናቸውም ግለሰብ ቡድኖች
መንግስታቶች የእምነት ተቋሞች ወዴት መምጣት አለባቸው ዝርዝር መመሪያ ከየት ያገኛሉ እንዴት የግንኙነት
መስመር መፍጠር ይችላሉ፡፡
› ሀ- ማናቸውም የሰው ዘር ተገዶም ሆነ ፈቅዶ የሚመጣው ወደ ኢትዮጵያ ብቻ ነው፡፡
› እዚህ ለመምጣት ሲገደድ ወይም ፈቅዶ ሲወስን ወዲህ የሚመጠውን መረጃ ማግኘት መሰናዶ ማድረግ
ይገባዋል፡፡ ለአጭርም ቆይታ የሚረዳውን ነገር መያዝ ይገባዋል፡፡
› መረጃ ከኢትዮጵያ ኤምባሲ በውጪ ካሉ ኢትዮጵያውያንና ከራሱ አስተዳደር መጠየቅ ይቻላል፡፡
› ይህንን የልዑል ትእዛዝ ያመጡት የእግዚአብሄር አገልጋዮች ወደፊት በተከታታይ በሚገለጹ ፅሑፎች
አድራሻዎችን ስልኮችን ፈክሶችን ኢንተርኔቶችን እንዲዘጋጁ በማድረግ ለመላው አለም እንዲገለፅ ያደርጋሉ፡
› ከዚህ ከመጡ በኋላ ጊዜ ሳይጠፋ የሚያስፈልገውን መረጃ ያገኛሉ ሊያደርጉ የሚገባዎትን ሁሉ መመሪያ
ያገኛሉ፡፡
› ለአፈጻጸም ውሳኔው እንቅፋት የሚሆኑ የሚወሰድባቸው ተግሳፅና እርምጃ
› ሀ- በዚህ የእንቅፋት ሥራ የሚሰማሩ ማናቸውም ሰው ቡድን ድርጅት የእምነት ተቋም መንግሥት
በመንግስት ስር የተደራጁ ወታደራዊና የፀጥታ የምክር ቤት አባሎች ባለሃብቶች ሁሉም የዚህ የእንቅፋት
ስራ ሃሳቢና ፈጻሚ ሁሉ እንደወንጀላቸው ክብደትና ቅለት እርምጃ ይውስድባቸዋል፡፡
› ለ- ምን እርምጃ ይወሰዳል? በመጀመሪያ የዚህ የጥፋት ሰዎች በልዑል ሰራዊቶች ተለይተዋል ፡፡ ቅጣቱ
ሲጀመር እነሱን የሚዘል አይደለም፤ ስለዚህ እየተቀጡ ተገደው ይፈጽማሉ፡፡ ፈቅደው የሚፈጽሙት
የታዘዙትን ለመፈጸም በልባቸው በግልጽም አቋም በመያዛቸው በዚህ ርዕስ አይታሰቡም፡፡
የዳዊት መዝ ፡ 124 ( 125 )
› ሐ- ለእምቢተኞች የሚላከው የሚበላቸው እሳት ነው፡፡ እየላጨ እየቆላ ሞትን እንዲፈልጉት የሚያደርግ
በመሆኑ እንኳን የሚፈጸምባቸው የሚመለከተውንም እጅግ የሚያስደነግጥ ነው፡፡
› ለአፈጻጸም የመታዘዝ ግዴታ ለሁሉም
› ሁሉም የሰው ዘር እንደ መልክቶች አግባብ መታዘዝ አለበት
› የዚህ ዘር ነኝ፣ የዚህ እምነት ተከታይ ነኝ፣ መሪ ነኝ፣ ክብር አለኝ፣ ሃብት አለኝ፣ እኒህ ሁሉ የተረፈ ሰው
ሊያስበቸው የሚገቡ አየደሉምና ይጠንቀቁ፡፡ ከሌለው ከምድሪቱ በቁጣ ከተወገደው ወገኑ እሱ የተለየ አይደለምና፤
የሚለየውም ለምህረት በመታሰቡ ብቻ ነው፡፡
ለ፡-
ሀ- ቀደም በ7/03/1998 ዓ/ም የተገለጸውን መልእክት ቀጥሎም በ27/09/2000 ዓ/ም የተገለጸውን መልእክት
አንብቦ ተረድቶ መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡
ለ- የአሁኑ መንግስታችን በእግዚአብሄር ፊት ምን ይመስላል?
በግልጽ የሚታወቅ ነው፡፡ አፋቸውን ሞልተው በመገናኛ ብዙሃን እግዚአብሄር መኖሩን የማያምኑ
መሆኑን የተናገሩ ናቸው፡፡ የእምነትን አገር የማያምን የሚመራበት ዘመን ማለት ነው፡፡ ስለ ውስጥ ህይወታቸው
ብዙ ቢታወቅም ነገ እግዚአብሔር ስለሚገልጠው መናገር አያስፈልግም፡፡
እንግዲህ መሪዎቻችን ልታውቁት ይገባል፡፡ ያላችሁት በኢትዮጵያ ! እየገዛችሁ ያላችሁት በኢትዮጵያ
ያለውን ህዝብ ነው፡፡ ይህ ህዝብ ደግሞ አናውቅም በምትሉት በእግዚአብሔር የሚገዛ የተወደደ የተመረጠ ህዝብ
ነው፡፡ የመረጣትን ያጸደቃትን እምነት ተወህዶን ለብዙ ሺ ዘመን ሕይወቴ ብሎ ተሸክሞ የመጣ ሕዝብ ነው፡፡
ለማታውቁት እግዚአብሔር ማንነቱን በቤቱ የቅናት ቁጣ ሊያሳውቃቸው የወሰነ ስለሆነ ልትዘጋጁበት ይገባል፡፡
ሐ. ጠመንጃና ታንክ ይመጣል ብላችሁ አትገሠሉ ያ የለም ፡፡ ከጠመንጀው ሁሉ የሚከፋው ሁሉን ከንቱ
የሚያደርገው የእግዚአብሔር እሳት እዚያው አጠገባችሁ አለ፡፡ ስለሆነም ይህ የአፈጻጸም ውሳኔ ለህዝብ መበተን
ሲጀምር ለእግዚአብሔር የብርሃን ተዋጊ መላእክቶች የልዑል እግዚአብሔር ትዕዛዝ ፈጻሚዎች አብሮ ይደርሳል፡፤
ስለሆነም እግዚአብሔር ማንነቱን ካሰወቃችሁ በኋላ እንነጋገራለን ማለት ነው፡፡
እስከዚያው በማናቸውም ጉዳይ አንዴ አይደለም አስሬ መላልሳችሁ አስቡና ተጓዙ፤ ሁሉም ድርጊታችሁ ሃላፊነትን
ያሰከትላልና፡፡
ቀደም ባሉት መልእክቶች መተላለፍ ጉዳይ ላይ ማንንም ባለመቃወማችሁ በዚህ መልካም ተግባር ነው እላለሁ፡፤
እስከአሁንም እድሉን ያልነፈጋችሁ በዚህ ነው፡፡
መ- ለሕዝብ ለመግለጽ ግድ ነውና እስክትገደዱ ሳትቆዩ መግለጽ ትችላላችሁ፡፡ የኔን ማንነት ግን ከኔ ፈቃድ
ሳታገኙ በራሳችሁ መግለጽ አትችሉም፡፡
የኢ/ተ/ኦር/ቤ/ክ ጉዳይ ላይ እጃችሁን ከማስገባት ተቆጠቡ፡፡
የዳዊት መዝ ፡ 115 (በሙሉ )
አነሰም ተለቀም ማንኛውም አገር ያሉ መሪዎች ከሰበሰቡት መሳሪያ ጋር ሕዝብን ከሚነዱበት የጸጥታ ኃይል ጋር
ይጠረጋሉ፤ መደበቂያም ያጣሉ፡፡
ከላይ የተዘረዘሩትን እርምጃዎች በሙሉ የሰው ዘር ከተፈጠረ ጀምሮ ያላቸው በቅንብር የሚያጠቁ ምንም እረፍት
የማይሰጡ እንኳን ለሌላው ለራስ መከላከል የማይችሉ ተደብቆ ሸሽቶ መሽጎ የማያመልጡ ናቸው፡፡
ከላይ የተጠቀሱት አጥፊዎች በምህረት የተሰበሰቡትን ፣ በልዑል የተለዩትን ፣ ምልክት የተደረገባቸውን፣
የድንግል ልጆች፣ የከበሩ የቅዱሳን መላእክት ልጆች፣ ወዳጆች፣ አይነኩም፣ ወደ እነሱም አይደርሱም፡፡
በእግዚአብሔር የተወደዱ የምህረት ወገኖች ፈቅደው በታዛቸው፣ በግቢያቸው ያስጠለሉት ይድናል፡፡
በጉልበቱ፣ በኃይሉ ሊጠለል የፈለገ ደግሞ ከታዘዘለት የሚከፋውን አደጋ ይቀበላል፡፡
ይህ ሁሉ ይደረጋል፣ ይፈጸማል፣ አንዱም አይወድቅም፣ አንዱም አይቀርም፡፡
“ አንድ ማሰታወሻ ብነግራችሁ መልካም ነው፡፡”
ስለ ሰው ልጅ ጥፋትና ክፋት ከልዑል ፊት የተደረገ ሰፊ፣ ረጀም ክርክር ፣ ፍርድ ምህረትና ውሳኔ ፤
እንዲሁ ድንገት የተከናወነ አይደለም፡፡ የአምላካችንን የትእግስት ርቀት የሳየ፣ የእናታችንን ጽናት ያስመሰከረ፣
የወዳጆቻችን የከበሩ መላእክት ለሰው ያላቸውን ፍቅርና ወዳጅነት ያረጋገጠ ነው፡፡
በዓመተ ዓለም ሰው በኖረው ኑሮ ሁሌ እያጠፋ እየተቀጣ መጥቶአል፡፡ የኖህ ዘመንን ማሰብ ፣ የሰዶምን
ቅጣት ማሰብ በቂ ነው፡፡ ከዚያም በለይ የተመረጡ ህዝቦች በእስራኤላውያን ለእኛ ትምሕርት ሆነው መጥተዋል፡፡
ሲያምጹ፣ ሲቀጡ፣ ሲጸጸቱ፣ሲማሩ፣ በእነሱ እኛ የፈጣሪን ትግስት፣ ርህራሄ፣ ቁጣ አይተናል፡፡ እንደ ቃሉ ጌታ
ዋጋን ሊከፍል መጣ፤ ፈጸመ ፡፡ ለሰው ጸንቶ የቆመ፣ የምህረትና የዘለአለምን ሕይወት እንዲወርስ የቆመ፣በደምና
በሥጋው የታተመ ፈቃዱን አጸና፡፡ ዛሬ 2000 ዘመን ሲያልፍ በዚህ የምህረት ቃል ኪዳን ሰው እንዲጠቀም
እንደተዘረጋም አለ፡፡
የሰው ልጅ ግን ከእለት ወደ እለት ወንጀሉ ሃጢያቱ እየከፋ መጣ፤ የንጹሃን ደም መፍሰስ ጀመረ
ሃጢአት ነገሰ በፈጣሪ ፈንታ ፍጡሩ ዲያቢሎስ አምላክ ሆነ የፈጣሪ ህግ ተሻረ የዲያቢሎስ ህግ ተግባራዊ ሆነ፡፡
ይህ ሁሉ ልዑል እግዚአብሄር አብ እግዚአብሄር ወልድ እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ
በዙፋኑ እየተቀመጠ ዳኝነት ሲሰጥ ቆየ፡፡
መጽሐፈ አስቴርን በሙሉ ያንብቡ
የዳዊት መዝሙር 105 (106) 13 – 40
በዳኝነቱ (በችሎቱ) ሁሉ፤ ድንግል ለሰው ማማለዷን እንባ ማፍሰሷን ታከናውን ነበር፡፡ ቅዱሳን የከበሩ
ወኖቹ መላእክትም ሚካኤል፣ ገብርኤል፣ ሩፋኤል፣ ኡራኤል፣ ራጉኤል፣ ሳቁኤል ሁሉ ለሰው ጥፋት በጥብቅና
በአማላጅነት ቆመው ጌታ መሃሪ ነውና ፊታቸውን እየተቀበለ ኖሮአል፤ በትንሽ አባታዊ ቅጣት ሲያልፍ ኖረ፡፡
ሰው እንዲጸጸት ንስሃ እንዲገባ ሁሌ ፈቃዱ ስለሆነ ለ2000 ዘመን ታገሰ፡፡ አንድም ቀን የእናታችንን
የወዳጆቻችንን ጥብቅናና መማለድ በችሎቱ አላጠፈም ሁሌም እያመመው ትእግስቱን እየፈተነው ኖሯል፤
ታግሷል፡፡
ግን ዛሬ እንኳን ጌታ ጠበቆቻችን ሊከራከሩ፣ ሊማልዱ፣ ሊለምኑ አፈሩ፡፡ ሰው ፈጽሞ ጠፋ በልዑል
ፊት የሚቀርብ ቁራጭም መልካም አጣ፡፡ አብርሃም ከጌታ ሲሟገት 50 ጻድቅ ቢኖር ፣ 45 ቢኖር፣ 30 ቢኖር፣
10 ቢኖር፣ 5 ቢኖር እያለ ምህረት ለሶዶም ሊያመጣ ተሟገተ በዚህ ሁሉ ቁጥር እሺ አለ ጌታ አንድ ሰው ብቻ
ነበርና፤ አብርሃም ምንም ባለመኖሩ ደነገጠ አፉን ያዘ፡፡ ይህም ሆኖ ኖህ በደረቅ ስፍራ መርከብ ሲሰራ
ሲያፌዙበት እሚሰማው አጣ ፤ የልዑል ቁጣ ነዳ ነበርና ከመርከቡ ኖህን ካስገባ ፣ በታዛው የሚጠለሉትን
ከሰበሰበ በኋላ፣ በውጭ ዘጋው ኖህን ዝጋ አላለም እራሱ ዘጋው፡፡
ዛሬም እንግዲህ ይህ ሁሉ የድንግል ክርክር፣ ልመና፣ የቅዱሳን የከበሩ መላእክት ልመና፣የቅዱሳን ልመና፣
ሁሉም ሲፈጸም ሲፈቀድ ኖረና ዛሬ ለምህረት የሚያበቃ ቁራጭ ተግባር ሲጠፋ ሁሉም አፉን ከደነ፡፡ አበቃ
የሰው ልጅ ስማ፣ የልዑል ልጆች በእምነት ድንኳናቸው ገቡ ከውጪም ልዑል ዘጋው ያንተም ጉዳይ ተደመደመ
ተዘጋ፡፡
እጅግ አዝናለሁ ይህን ስል ! ይህን መርዶ ስናገርህ እጅግ ይዘገንነኛል ምን ይደረግ አበቃ ተዘጋ፡፡
በአብርሃም እቅፍ እንዳለው አልአዛርና እንደ ባለጸጋው ሁላችንም ተለያየን፡፡
ቸሩ ፈጣሪ ስለቅን ፍርዱ ይመስገን ይከበር ልዑል ኃያል መካር ጌታ እግዚአብሄር አብ እግዚአብሄር
ወልድ እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ የተመሰገነ ይሁን፡፡ ፍርዱን እንደ ፀሐይ ብርሃን የሚያወጣ ጌታ
ለዘለአለም ስሙ ይባረክ፡፡ አሜን፡፡
23 የመጨረሻው ማሠሪያ ቃልና ትእዛዝ
› የማናቸውም አገሮች ህዝቦች የህዝብ መሪዎች በመላው አለም ተበትናችሁ ያላችሁ የሰው ልጆች
በሙሉ፤ በየትኛውም የአኗኗር ደረጃ ላይ ሁኑ፡፡
› ይህ ቃል ለሁላችሁም ከታመነው የልዑል ባርያና ታዛዥ የወጣ፤ በልዑል ፈቃድ የጸና ነውና አድምጡ!
ዓለም እነ ጳውሎስን እብዶች ብላለች ዓለም በልዑል ስም የመጡትን እነማንን ተቀበለች፣ ተሳለቀች፣
አሰረች፣ ገደለች፣ አሳደደች እንጂ ዓለም ለእግዚአብሄር ባለ አእምሮ የሆነን ሰው ለእናንተ እብድ ነው ትላለች፡፡
ስለዚህም ሰምታም አታውቅም፡፡ በመሆኑም ብትሰማም ስማ ባትሰማ አትስማ ! እንዳላችሁት የእብድ ቃል
ስለሆነ አንብባችሁ ሳቁበት ተሳለቁበት ! ይመሽ ይነጋ አይምሰልህ በሳቅ በፌዝ የፈጀኸውን ጊዜ በሺህ እጥፍ
አብዛኛውና ያ ጊዜ ያንተ የሞት መለመኛ ይሆናል፡፡
› የሰው ዘር ስማ እኔ የነገርኩህን ከራሴ አላመነጨሁም ከፈጣሪ የተነገረኝን እንጂ፡፡ ስለሆነም
ከ7/3/1998 ዓ.ም. እስከ 19/7/2001 ድረስ ተነግሮህ አድምጠህ ንቀህ ትተኸዋል፡፡ ዛሬ ይህንን የውሳኔ
አፈጻጸም ስትሰማ አሁንም እንደለመድከው ያው ይመስልሃል ንቀህ እምትኖር ያ አበቃ፡፡
ይህ የውሳኔ አጻጸም ከወጣና ከተፈለገው አቅጣጫ መሄድ ከጀመረ ከመጀመሪያው የመድረሻው ቀን
ጀምሮ ዓለም የጠረጋውን ምንነት በሁሉም የዓለም ገጽታ በሁሉም የሰው ዘር ኑሮ ዙሪያ ታያለች፡፡
ከዚያች ዕለት ጀምሮ በቁጥር 1 በቁጥር 2 የተጠቀሱት የቅጣት ዓይነቶች ይፈሳሉ፡፡ ማቆሚያ የላቸውም
የትኛውም ብልሃት ዘዴ አያቆማቸውም እንዲያውም የሰው ልጅ ትእቢቱን ካጸና እጅግ ታይቶ
የማይታወቅ ጥፋት በዓለም ሁሉ ይሆናል፡፡
በዚህ ሰዓት በዓለም ሁሉ ያሉ የአገር መሪዎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ከነሹሞቻቸው
/ከነአገልጋያቸው ግንባር ቀደም ተጠራጊ ይሆናሉ፡፡ ሲነገራቸው አልሰሙም ለወገናቸው አላሰሙምና
እንግዲህ የሰው ልጅ ይህን ስነግርህ በተለይ ምንም በማያውቁት ሕፃናት ጉዳት ልቤ ቢከፋም ያንተ
የአዋቂው የክፋት ውጤት የጎዳቸው በመሆኑ ላንተ ላላጋጩ ሲያንስህ ነው፡፡ ሕፃናት ቢሄዱም ወደ ጌታ
እቅፍ ነው የሰሩት ወንጀል የለምና፡፡
24. በመጨረሻም፡-
ማንኛውም የአዳም ዘር በሙሉ አድምጥ !
መልእክት አንድን በ7/3/1998 የወጣውን መልእክት ሁለትን በ27/9/2000 ዓ.ም. የወጣውን በሙሉ
እናም ይህንን የአፈጻጸም ውሳኔ መልእክት በሚገባ አንብባችኋል ብዬ አምናለሁ፡፡
ሁሉም እንደተረዳው መጠን አይቶታል፣ የናቀውንም ንቋል፣ የደነገጠውም ደንግጧል፣
የሳቀውም ስቋል ብቻ እንደመሰለው እንደ ተመሰረተበት አይቶታል ፈጽሞም ባያየው ንቆታል፡፡
አሁንም ባበቃውና ባለቀው ሰዓትም ቢሆን ሁሉንም መልእክቶች ከ1፣2፣3 ያሉትን በአንድ
ማስታወሻ አካል መጽሔት ቀርቦልሃልና አንብበው ካልፈለግህም ምርጫህ ነው አታንብበው ከድንበርህ
የምትዘለውም ተሳደብ አፊዝ እሳት ላይ ቆመህ ነውና ይህን የምታደርገው ለጠፊው አዝናለሁ፡፡
የዳዊት መዝ. 82(83)
ዛሬ በዓለም ምን እየሆነ ነው? የቀደሙት መልእክቶችስ ምን ምልክት እያሳዩ ነው? ታዩ ዘንድ
በነሱ ተመስርተው እየተከናወኑ ያሉትን በግልጽ የሚታዩትን እንደ ምሳሌ እንኳ እንይ
› የዓለም ኢኮኖሚ በቀውስ ውስጥ መውደቅ በመልእክት 2 እንደተጠቀሰው
› ሪሴሽን እጅግ መክፋቱ የበጀት ጉድለት እየጨመረ መምጣቱ ስራ ፈት መጨመሩ
› የተፈጥሮ አደጋ እጅግ መበርከቱ
› የምግብ እጥረት ማየሉ፣ የሙቀት መጠን መጨመሩ
› የበረዶ ግግር በአውሮፓ እጅግ መክፋቱ
› በአውስትራሊያ ጎርፍና እሳት በአንድ ሲዘምቱ
› የገንዘብ ቀውስ መቀጠሉ የትላንት ፉከራ ዛሬ ባዶ መሆኑ
እነዚህ ሁሉ የምጥ ጅማሮ ናቸው፡፡ በዘመናችን አዋቂዎችና እንደኛው አገር ተፈላሳፊዎች
ችግሮች ሁሉ በመፍትሔ የሚፈቱ ናቸው፣ በእቅድ፣ በዘዴ ማስተካከል፣ የመከላከል እርምጃ በመውሰድ
የሚፈቱ ናቸው ባይ ናችሁ፡፡ አይ ሰው አይ የዘመኑ መሪዎች ስልጣን ላይ መውጣት ከማንም በላይ
አዋቂ ያደረጋችሁ፡፡
የዘመናችን አዋቂና መሪዎች ጠመንጃ ያጎለበታቸው፣ እንዳሻቸው እንዲናገሩ ያደረጋቸው
ናቸው፡፡ በራሳቸውም በሕዝባቸውም የነገ ሕይወት ላይ የሚፈርዱም ናቸው፡፡
› ከዚህ የአፈጻጸም መልእክት መውጣት በኋላ ምን ይከሰታል፡፡ በምልክቶቹ ያልደነገጣችሁ
ይህንን ደግሞ ተቀበሉ፡፡
25. ሀ. የተፈጥሮ ኃይሎች፡-
› የተለያዩ ስያሜ ያላቸው ማእበሎች ባልታየ መጠን ይመጣሉ ይጠርጋሉ፡፡
› የከበደ ማግኒቲዩድ ያላቸው የመሬት መንቀጥቀጦች ካልጨረሱ አይመለሱምና በተከታታይ ይከሰታሉ
ከባድ እሳተ ጎሞራዎች ታይተው በማየታወቅ ጉልበታቸው ይወጣሉ ሳይጨርሱም አይቆሙም !
› ታይተው የማይታወቁ ጎርፎች የማያቋርጡ ጠርገው እስከሚጨርሱ የማይቆሙ ይመጣሉ፡፡
› እጅግ የከፋ የበረዶ ክምርና የጉም አፈና የማያቋርጥ ለረጅም ጊዜም የሚቆይ ይመጣል፡፡
› ያልታየ ንፋስ የቀላቀለ የዝናም መጠንና አጣጣል ቶሎም የማያቋርጥ ይጥላል ይጠርጋል፡፡
› እጅግ በጣም ፈጣን የሆነ የጫካ እሳቶች የከተማ እሳቶች ቶሎም የማይጠፉ ይመጣሉ፡፡ እሳቶች
የታዘዙትን ሳያጠናቅቁ የማይቆሙ ይሆናሉ፡፡
› ታይተውም ተሰምተውም የማይታወቁ ኃይለኛ አውሎ ነፋሶች ብረቱ ቋጥኝን የሚፈነቅል ኃይል
ያላቸው በቶሎ የማይቆም ከተማውንም ገጠሩንም ይጠርጋሉ፡፡
› የከፋ የአውሬዎች ጥቃት በመላው ዓለም ይዘወተራል፡፡ ትንቢተ ሕዝቅኤል 26፡ 8 – 21
› በፍጹም የማያስኬዱ የባህር፣ የውቅያኖስ ማእበሎች የታዘዙትን ስለሚፈጽሙ የማያቋርጡ
በአጠቀላይ እኒህ የተፈጥሮ ኃይሎች እጅ በእጅ ሆነው ባንድነት ባልታየ ኃይላቸው ፍጹም የሚያጠፉ ናቸው፡፡
በሙሉ ጉልበታቸውም ይዘምታሉ፡፡
26. ለ. የኢኮኖሚ ቀውስ፡-
› የኢኮኖሚ መጨማደድ እጅግ ይከፋል
› የኢኮኖሚ ቀውስ እጅግ ይከፋል
› የገንዘብ ቀውስ ከአሁኑም እጅግ ይከብዳል
› ያልታየ ያልተሰማ ሪሴሽን
› ያልታየ ያልተሰማ የበጀት ጉድለት
› የመላክና የማስገባት ውድቀት ይመለከታል እጅግም አስቸጋሪ ይሆናል
› የምግብ ችግር እጅግ ይከፋል ረሃብ ያላያቸው ይራባሉ፡፡
› ሰጪ የነበሩ ፍፁም ያጣሉ፡፡ አጥተውም ይለምናሉ
› ብርቱ በሽታዎች ይነግሳሉ እጅግ ብዙ ጥፋት ያደርሳሉ
› ብርቱ ባክቴሪያዎች፣ ቫይረስ ቫይረሶች፣ ታላቅ ተከታታይ ጥፋት ያደርሳሉ የታዘዙትን ሳይፈጽሙ
አይቆሙም
27. ሐ. የፖለቲካ ቀውስ፡-
› ሁሉም ይደጉም አይደጉም፣ ይጡም አይጡም፣ ያላቸውም የሌላቸውም ሀገሮች እርስ በእርሳቸው
የሀሳብ፣ የፖሊሲ፣የድርጊት፣ የእቅድ አለመስማማት ያነሳሳሉ፡፡ በብርቱም ይጋጫሉ፡፡
› ማናቸውም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እንደ EU, AU, UN, SEATO, LATIN UNITY, ARAB
LEAGUE ሁሉም በግጭት ይሞላሉ ማንም ከማንም መስማት መስማማት ያቅተዋል ድርጅቶቹም
የመፈራረስ የመዳከም እጣ ይገጥማቸዋል፡፡ ይበተናሉም፡፡
› ማናቸውም እቅዶች ስምምነቶች ይፈርሳሉ፡፡ በተለይም ትልልቅ ነን የሚሉ ሃገሮች ግጭት እጅግ
ይከፋል፡፡
›ኃያል የሚባሉ አገሮች እጅግ በከባድ ቀውስ ይቀጣሉ፡፡ ዳግምም አያንሰራሩም በዚያው ያከትማሉ፡፡
› ጦርይት ይነግሳል፣ የሕዝብ ለሕዝብ ፍጅት ይከፋል የሃየማኖቶች ግጭት እጅግ ይከብዳል ብዙም
ያጠፋል፡፡
› መሪዎች ይጮሃሉ የሚሰማቸውም ያጣሉ ያደራጁት የጸጥታና የጦር ኃይል አይታዘዝም የመዳከም
የመበተንም እጣ ይገጥማቸዋል፡፡ ህዝቦች ለማንኛውም የመንግስት ሃይል አይታዘዙም አይፈሩምም ሕግ
የተባለ ሁሉ የሚያከብረው ያጣል፡፡
› ሰላም ስሙ እንጂ ምግባሩና ምልክቱ ፈጽሞ ይጠፋል፡፡
መዝሙረ ዳዊት፡ 78(79) ፡ 6
ከላይ ያሉ አደጋዎች በሙሉ ይከናወናሉ ሰው በሙሉ በመልእክቱ እንደተጠቀሰው መገዛት አለበት እጅን
ለኢትዮጵያና ለብርሃናዊ ዙፋናዊ መንግስት እምነቱን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መስጠት
አለበት፡፡ ከዚህ ውጭ የሚመጣ መፍትሔ የለም፡፡ አደጋዎች፣ ጥፋቶች ሁሉ በነጠላ በስፋት የሚቆሙት
የሚያልፉት እጁን ለሰጠው ብቻ ነው፡፡
28. መ. ማህበራዊ ቀውስ፡-
› ሥራ ፈትነት ታይቶም ተሰምቶም በማይታወቅ ሁኔታ በመላው ዓለም ይሰፍናል፡፡
› ማናቸውም ማህበራዊ አገልግሎቶች በየትኛውም ዓለም ይወድቃሉ፡፡
› የማህበረሰብ ግጭቶች የዘር ግጭቶች በየትኛውም የአለም ክፍል ይሰፍናሉ፡፡ የእምነቶች ግጭት
ይከፋል፡፡
›የጤና አጠባበቅ ስርአት ይጠፋል፡፡
› ትራንስፖርት ፍጹም ይበላሻል በየትኛውም አለም መኪና ፣ ባቡር፣ አውሮፕላን፣ መርከብ ሁሉም
ለመገልገል ያስቸግራል አደጋቸውም የበዛ ይሆናል፡፡ ለምህረት ያልታደሉትን ለማጥፋት ሞት
ሁሉንም መገልገያዎች ወደ መግደያነት ይለውጣቸዋል፡፡
› በየእለቱም የምንገለገልባቸው ሁሉ ለእኛ ማጥቂያ ይሆናሉ፡፡
› ኤሌክትሪክ መገናኛ ግድብ ሁሉም ይወድቃሉ፡፡
29. ሠ. ወታደራዊ መገልገያዎች፡-
› ማናቸውም ለፀጥታና ለድንበር ተብለው የተሰሩ ወታደራዊ መሳሪያዎች በሙሉ ከንቱ ይሆናሉ፡፡
የያዝናቸውንም ይዘው ይጠፋሉ፡፡
› ለዚሁ ተብለው የተከማቹ ያከማቹዋቸውም የሚገለገሉባቸውም ሁሉም አብረው ይጠፋሉ፡፡
› ሁሉም ሃያላን ተብዬዎች የሰበሰቡት መሳሪያዎች በሙሉ ጌቶቻቸውን ስለሚበሉ በታላቅ ድንጋጤ
ይዋጣሉ፡፡
› ሁሉም የጦር አዛዥ የኒዩክለር ኬሚካል ባዮሎጂካል፣ ኒውትሮን የታጠቁ ሳተላይቶች ሁሉም
ጌቶቻቸውን ይዘው ይጠፋሉ፡፡
መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 22፡ 8 – 16
› ዛሬ የምታዩት የጥፋት ምልክት እጅግ በከበደ መጠንና ኃይል ሊጠርጋችሁ ወጥቷል፡፡ በተለይ
እናንተ የፖለቲካው መሪዎች ሕግ አውጪ፣ ሕግ ወሳኞች የጸጥታ መዋቅሮች፣ ቢሮክራቶች፣
ተቃዋሚም ደጋፊም ፓርቲዎች፣ ወታደሮች ከነአዛዦች፣ ዳኞች፣ አሳሪ ፈቺዎች፣ የመጀመሪያው
የጥፋቱ ሰለባዎች ትሆናላችሁ፡፡ ምንም አይነት የእስትንፋስ ጊዜ አይሰጣችሁም፣ ለማንኛውም
ወንጀሎችና ኃጢያቶች ተጠያቂ ናችሁና፡፡ በሂደት የሚበላችሁን ስታዩትና በውስጡ ስትገቡ
ልታስታውሱት የሚገባው ይህ ነው፡፡
› ትዳኛላችሁ፣ ትቀጣላችሁ፣ ትታሰራላችሁ፣ ይህም የሚሆነው እንደተሸከማችሁት የሃላፊነት ድርሻ
መጠን ነው፡፡ በእናንተ ሃላፊነት ስር ያለውም እንደ ድርሻው መጠን ቅን ፍርዱን ያየዋል፡፡
› ማናቸውም የፍርዱ ሂደቶች ከዚሁ በኢትዮጵያ ይከናወናል፡፡
› በፍቃዳችሁ እዚህ በሚሰየመው ችሎት መቅረብ አለባችሁ፡፡ ይኸውም ቅን ፍርድን በአባታዊ ቅጣትና
ምህረትን ለማግኘት ነው፡፡
› ወይም አለመምጣትና አለመቅረብ ነው፡፡ ስለሆነም በዚያው ሆኖ በራሳችሁ ላይ በሕዝባችሁ ላይ
በአገራችሁ ላይ የሚፈጸመውን መቀበል ነው፡፡
› በመከናወን ላይ ያሉት የጥፋቶች ምልክቶች እናም መጪው እጅግ ብርቱ ጥፋት ካላጠፏችሁ
የማይመለሱ ናቸው፡፡ ስቃያችሁን በማራዘም ሞትን በመንፈግ እንድትለምኑ በማድረግ የሚያጠፈችሁ
ናቸው፡፡ መንገድ የለምና፡፡
› አንዱና ብቸኛው መንገድ ራስን ወዶና ፈቅዶ ፍትሕ ላለበት የፍርድ ሂደት ራስን መስጠት ብቻ ነው፡፡
በኢትዮጵያ በሚቋቋመው ፍ/ቤት በኔው በድሃው ጎጆ፡፡
በዚህ በድሃው፣ የልዑል የታመነ አገልጋይ፣ አእምሮው የተቃወሰ እያላችሁ ከምትጠሩት ቅዠታም
ከምትሉት፣ እብዱ ቤት ለፍርድ ትቀርባላችሁ ትዳኛላችሁ፡፡
እኔ ምንም በሉኝ የፈለጋችሁትን ስያሜ ስጡኝ አዎን ነኝ !
ስድብ ትችት ነቀፋ ልብሴ ናቸውና ጎስቋላ ነኝ፣ አቧራ ብናኝ ነኝ፣ ማንም ቁም ነገር የሚለኝም አይደለሁም፣ አዎን
ነኝ መቼስ አይደለሁም አልኩና የምትሉትን ሁሉ ነኝ እርካታ ይስጣችሁ እንጂ ለእኔ ጭንቄ አይደለም፡፡ እውነቱ
ግን ሌላ ነው ልብ በሉ በዚህ ድሃና ሃጢያተኛ ላይ የእግዚአብሄር ፀጋና ኃይል ሲጨመርበት ግን ከአእምሮአችሁ
በላየ ከምታስቡትም ውጪ ይሆናል፡፡ ይህም ነው እየተከናወነ ያለው፡፡ ለእናንተ ከንቱ ብሆንም ለሠራዊት ጌታ
እግዚአብሄር ግን የሚወደኝ ልጁ ነኝ፡፡ ፈጠረኝ፣ አሳደገኝ፣ በእድሜዬ ሁሉ መራኝ፡፡
መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 23፡ 2 – 7
በበረሃውና በእሳቱ አሳለፈኝ፡፡ ሰው ሊገምተው ከሚችለው በላይ በሆነ ሰቆቃ ባልወድደውም ፈቃዱ ነበርና
በዚያም ውስጥ ሞትን ጓደኛ አድርጎ አሳለፈኝ ዝርዝር ታሪኩን ልተወውና፡፡
ዛሬ የማደርገው ሁሉ በተሰጠኝ ትእዛዝና ፈቃድ ብቻ መሆኑን ልታውቁት ይገባል፡፡
በቀደሙት ሁለት መልእክቶች ብዙም ስለራሴ የገለጽኩት ባይኖርም ዛሬ ግን በአባቴ የፈቃድ በመሆኑ ለአምላኬ
ምን እንደሆንኩ ታውቁ ዘንድ በመጠኑ እገልጻለሁ፡፡
ከሁሉም በላይ ግን አንድ ቁም ነገር ልታውቁ ይገባል፡፡ ይኸውም ማንኛውም ሰው በሱ ፊት እኩል
መሆኑን ነው፡፡ የተከፈለውም የሃጢያት ዋጋ ለሁሉም የሰው ዘር የተደረገ የፍቅር ዋጋና መስዋእት ነው፡፡ ልዩነቱ
ያለው ግን በኛ ፈቃድ ላይ ነው፡፡ በፍጹም ልባችሁ ነፍሳችሁና ሃሳባችሁ ካመናችሁትና ከወደዳችሁት
የምትወዱዱ ልጆቹ ናችሁ፡፡ እውነቱም ይህ ነው፡፡
ከላይ እንዳላኩት እኔ ታናሹ ልጁ የልዑል ባሪያ፣ የሥላሴ ባሪያ፣ የድንግል ባሪያ፣ የአምላኬን በጎች
እጠብቅ ዘንድ በመልካምም ሥፍራ አሳርፍ ዘንድ ባባቴ የታዘዛኩ ነኝ የት ድረስ ነው ስልጣንህ ትሉ ይሆናል፡፡
ልዑል ነው ያዘዘኝ የሚመራኝ ምድሪቱም በኔው በትንሹ በሃጢያተኛው በሥላሴዎች በተወደደው ባሪያ ትገዛለች
ትመራለች፡፡ እኔ ለበጎች እኖራለሁ፡፡ ለቀበሮች ደግም ሞታቸው ነኝ፡፡ ቀሪ ሕይወቴ ለአባቴ ክብር ቃልና ፈቃድ
መፈፀም መስዋእት መሆን አለበት፡፡ እኔም እንግዲህ ይኸው ነኝ ከኔ ከባሪያው ጋር አብረው የሚከብሩ እጅግ
የተወደዱ፣ የተሾሙ፣ የተቀቡ‹ የታመኑ‹ ሁሉ በተፈቀደው ሰአት ወደብርሃኑ ማማ ይወጣሉ፡፡ ዛሬ በየትም
ተጥለዋል፣ በየደጁ ወድቀዋል በረሃብ ጠውልገዋል፣ በሰው ተንቀዋል እንደ ውሻ ተቆጥረዋል፡፡ ወንጌልን በጨበጡ
ተተፍተዋል ተስቆባቸዋል፡፡ ከሃዲዎች መጨወቻ አድርገዋቸዋል፡፡ በአባታቸው ቤት ባይተዋር ሆነዋል፡፡ ይህ ግን
አበቃ፡፡ የዳዊት መዝ፡ 149
የልዑል ልጆች ከውርደት ወደ ክብሩ ማማ ሊወጡ በተወደደ አንደበታቸው ባማረ እግራቸው ምድሪቱን
በአምላካቸው ቃል ሊያረሰርሱ ይገባልና ይሆናልም፡፡ ማነው የሚነካቸው ማነውስ የብረሃን ልጆቹ ፊት በክፋት
የሚቆመው በቃ ! ኢዮብ 5፡ 17 – 2
የተዋህዶ ኦ/ቤ/ክ ጉዳይ ላይ እጃችሁን ከማስገባት ተቆጠቡ በውስጧም የሰገሰጋችኋቸው የምን ጉዳይ ይሁን የምን
ሰራተኞቻችሁን /ለእናንተ የስጋ ስራ የተሰማሩትን/ አስወግዱ
› ቤተክርስቲያን በተመለከተ የሚቀጣት እግዚአብሄር ነው
› አንድም ሰው እንዲነካት መብት የለውም፡፡
› ተዋህዶ እምነት ላይ የማይዘምት ማን አለ?
በእምነት መስመር ያሉ
በአገራችን ያሉ፡- ካቶሊክ፣ ሙስሊም፣ ፕሮቴስታንት ሌሎችም
በውጪ ያሉ ፡- ካቶሊክ፣ ሙስሊም፣ ፕሮቴስታንት፣ ሂንዱም፣ ቡዲሂስቱም ሁሉም ተቋም ቀስቱ
በኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ላይ ነው፡፡
በመንግስት መስመር ያሉ፡- የራሴው መንግስት እናንተና በኢትዮጵያ ጉዳይ ሁሌ የሚታመሙት
የውጭ መንግሥታት በሙሉ
› በውጭ ያሉ አለም አቀፍ ድርጅቶችና ተቋሞች በሙሉ ዘመቻቸው በኢት. ተዋህዶ ቤ/ክ ሌ ነው፡፡
› በነዚህ በውጭ የሚደገፉ የአገር ውስጥ የተለያዩ ተቋሞች ዘመቻቸው በኢት. ተዋህዶ ቤ/ክ ሌ ነው፡፡
ሁሉም ከአያት ቅድመ አያቱ የወረሰውን ተዋህዶን የማጥፋት ዘመቻ ሲፈጽምና ሲያስፈጽም እንጂ ሲጸጸት
አላየንም፡፡ ዲያብሎስ አለምን ይነዳል የምንለውም ለዚህ ነው፡፡ አለም በሙሉ የሱ ታዛዥ ነው፡፡ የኛም መንግስት
የት እንደቆመ ስለምናውቅ የማን የዘመቻ ምድብ ውስጥ እንዳለ ጠንቅቄ የማውቅ ነኝና ተጠንቀቁ፡፡
ማንም እምነቴን ሊቀጣ አይችልም፡፡
ቤቱን የማጸዳው እኔው ልዑል ባሪያ ነኝ፡፡ ሌባም ይሁን ቀጣፊ፣ ተኩላም ይሁን ምን፣ በአት.ተ.ቤ.ክ
ውስጥ ያለውን ሁሉ ችግር የሚፈታው በራሱ በፈጣሪዋ እንጂ ሥጋ ዳኛ መብት የለውም፡፡ ደግሜ እላለሁ በዚህ
በአባቴም ቤት በእናቴ ቤት በወዳጆቼ ቤት የሚደረገው ጥፋት አይሆንልኝምና አልራራም፣ አልምርምም፣ደጋግሜ
የማስጠነቅቀው ለዚህ ነው፡፡
ስለዚህ ከቤ/ክ መሪ እስከ አገልጋይ ስር ድረስ ያሉትን በሙሉ ማንም ውስጧ እንዳይገባ፡፡
› ቤ/ክ ተዘመተባት እንጂ በማን ላይ ወጣች? ቤ/ክ፣ ገዳማት፣ ተቃጠሉባት እንጂ የማንን እምነት
ማምለኪያ ነካች፡፡
መዝ፡ ዳዊት፡ 95 ( 96 ) 13
› መነኮሳትም፣ ባህታውያኗ፣ አገልጋዮችም፣ ተፈጁ፣ ተሰዉ፣ ተቃጠሉ እንጂ እሷ ማንን
ነከች፡፡ ጅማ፣ አሰቦት ገዳም፣ ጅጅጋ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ፣ ወለጋ፣ ሁሉም ምስክር ናቸው፡፡ ነገ ቅድሚያ
በፍርድ ወንበር የማየው ይህንን ነው፡
ከአህዛብ እምነት ጋር የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን እምነት በመደመር የምትወነጅሉ የመንግስት ተቋማት ነገ
በምንም መልኩ አትታለፉበትም ፈጥናችሁ ታረሙ፡፡
› ማንኛውም በኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የእምነት ሰው ሊያውቅ የሚገባው ቢኖር መጪው አደጋ ከፊቱ
የተደቀነው ፈታኝ እሳት ቀላል አይደለም፡፡
ከመሪ እስከ ተመሪ ያለ ሁሉ ይፈተሻል ማን ያመልጣል? ማንስ ይሻገራል? አዎ በቀደምቶቹ መልእክቶች
እንደተጠቀሰው ቅን፣ የዋህ፣ ትሁት፣ ፈጣሪውን የሚፈራ ሰው ይሻገራል፡፡
› ማንኛውም የተዋህዶ እምነት ተከታይ እንደቃሉ እየኖረ መሆኑን ይመርምር፡፡
› ተመሳስሎ ማለፍ አይቻልም የሚፈትሽህ የሥጋ ዳኛ እንዳይመስልህ የእግዚአብሄር መንፈስ እንጂ ይህ
ምስክር በእሳት እያለፉ ለሚወጡት የሚመለከት ነው፡፡
› ወጣቶች
› ሴት ወጣቶች እጅግ ታላቅ ቁጣ በእናንተ ላይ ነው ምንዝርናን፣ ቅጥፈትን፣ ውሸትን፣ ሱሪ መወተፍን፣
ራቁት መሄድን እጅግ የከፋውን ስራ ሁሉ እየሰራችሁ ስላላችሁ ለእናንተ የሚመጣው እሳት እጅግ
ከባድ ነው፡፡
› ወንዶችም እንዲሁ አመንዛሪ፣ ቀጣፊ፣ ውሸታም፣ ሌባ፣ እናት አባታችሁን የናቃችሁ፣ ታላቅ ማክበርን
የማታውቁ፣ ስለሆናችሁ የእናንተም እጣ በታላቅ እሳት መበጠር ነውና ተዘጋጁበት፡፡
› ተዋህዶ እምነት የምትከተሉ ወጣቶች ለእምነት መቅናት ጥሩ ነው እምነቱን በተግባር መግለጽ ግን
መሰረታዊ ግዴታ ነው፡፡ ስለዚህም ከምንዝርና፣ ከውሸት፣ ከሌብነት፣ ከመጥፎ ሱሰኝነት፣ ሰው
ከመናቅ፣ ከማዋረድ፣ ከመጥፎ ተግባሮች ሁሉ ራቁ በእምነቱ ስም ንግድ የምታካሂዱ ሁለገብ የእምነት
ነጋዴዎች እጣችሁ እጅግ መጥፎ መሆኑን እወቁ፡፡
30. ማጠቃለያ፡-
ባለአእምሮ ነኝ፣ አስተዋይ ንኘ፣ አዋቂ ነኝ፣ ሁሉንም እምመዝን ነኝ፣ የምትል የሰው ዘር በሙሉ አድምጥ
ስማ፡፡
ምድርና ሰማይን የዘረጋ አምላክ ባርያ እኔ የሥላሴ ባርያ ለእናንተ ደግሞ እብዱ፣ በሽተኛው፣
አእምሮውን የተነካ ነኝ፡፡ አዎ ነኝ፡፤
የዳዊት መዝ፡ 123(124)
አባቴ ባከበራቸው፣ በወደዳቸው፣ በሾማቸው፣ በቀባቸው፣ አገልጋይ በጎቹ ላይ እስከዛሬ ያላገጣችሁ ሁሌ
በኔ ፊት እንደማትማሩ እንድታውቁ እፈልጋለሁ፡፡ ምህረትን የምትለምኑት ከገፋችኋቸው የልዑል ልጆቸ ነው፡፡
እነሱ ሲምሩአችሁ እምራለሁ አለበለዚያ እናንተን የበግ ጸሮች አላልፍም እንግዲህ እኔ ይህ ነኝ በየትኛውም አለም
ኑር ሂድ የምታገኘው እኔኑ የሥላሴ ባሪያና አገልጋዩን ነው፡፡ እምዳኝም እኔው ነኝ በቃ እወቁት የኢትዮጵያን ክብር
እወቁት የእምነት አርበኞቹን አገር እወቁት የብረሃን ፍርድ ምን እንደሚመስል ተረዱት ባታምኑም እውነቱ ይህ
ነው፡፡
ስለኔ በመጠኑ ተረድታችኋል ብዬ እገምታለሁ ስንተያዩ ደግሞ ይበልጥ ሁሉም ይገለጣል፡፡ ለዘመናትም
በእድሜዬ ስኖር ይህ የአባቴ የፈቃድ ሚስጥር በውስጤ ተሸፍኖ ኖሯል፡፡ ዛሬ ጫፉን ገልጫለሁ ቀሪውን ድግሞ
በጊዜው ታውቁታላችሁ፡፡
መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ መዕ፡ 18 በሙሉ
እንግዲህ ይች ለእናንተ ለክፉዎች መጥፋት የምትተጋው ምድርና ባህሪዋ፣ ለልዑል ልጆች፣ ለድንግል
ልጆች፣ ለከበሩ መላእክት ወዳጆች መጥፋት የምትተጋው ምድር ከቅጣት በኋላ ለሁሉም የእግዚአብሄር በጎች
በረከቷን ትሰጣለች፡፡ ደስም በሏት ታደረገዋለች፡፡ ለሁሉም የልዑል ደስታ ደስታዋ ነውና፡፡ ጠላት ደግሞ
ከናንተው ጋር ወደሲኦል መኖሪያው ይካተታል፡፡ ምድር ከክፉዎች፣ ከጠማሞች፣ ከተኩላዎች፣ ከቀበሮዎች፣
ከእባብ፣ ከጊንጦች፣ ከዘንዶዎች ትጸዳለች፡፡
31. ትእዛዝ !!
1. አንድ ነገር ላስታውስ በምድሪቱ ሕግ ንጉሥ፣ ፕሬዚዳንት፣ ጠ/ሚኒስትር፣ ጀነራል፣ ሚኒስትር፣ ዳኛ፣
አቃቤ ሕግ ወ.ዘ.ተ. ሁሉም በተሰጠው የስልጣን ክልል የመወሰን አቅም አለው፡፡ የወሰነውንም ውሳኔ ሕጉ
በሰጠው የስልጣኑ ክልል ይወስናል፡፡ ተፈጻሚም ይሆናል፡፡ ያስራል፣ ይገላል፣ ያሳድዳል፣ ይወርሳል፣ ያሰቃያል፣
ይሰውራል፣ ወዘተ…
መሪም ከሆነ ጦርነት ያውጃል፡፡ ታዲያ ማን ስልጣን ሰጠህ ቢባል፣ ሕዝብ መረጠኝ፡፡ ባለው ሕገ መንግሥትና
ሕግ በሰጣኝ ስልጣን ወሰንኩ የሚል መልስ ይመጣል፡፡
የአለም ገዢ መልሱ ይህ ነው፡፡
ወደኔ ስንመጣ ግን ማን ስልጣን ሰጠህ ስልጣንህስ የት ድረስ ሃይል አለው? የመሳሰለው ጥያቄ ይነሳል፡፡ ዋጋም
ተሰጥቶት ላይነሳ ይችላል፡፡ ይሁንና ለሚያየው ይህ ነው መልሱ፡፡ የኔ ስልጣን ምድርና ሰማይን ከዘረጋው ፈጣሪ
የተሰጠ ነው፡፡ እናንተንም በሚነቅል፣ በሚተክል ጌታ የምታመን ነኝ፤ የምጠበቅም ነኝ፡፡
ሁሉን የፈጠረ ጌታ አገልጋይና ባሪያ ነኝ፣ የተወደድኩም ልጅ ነኝ ስለዚህ በስሙ ያመንኩበትን ከሱ የታዘዝኩበትን
ሁሉ ትእዛዝ እገልጽ ዘንድ ስልጣኑ አለኝ፡፡ ከእናንተ ከዲያቢሎስ አባታችሁ የአገኘሁት ስልጣን አይደለም፡፡
ሁላችሁንም ከፈጠረ፣ ከሚሽር፣ ከሚያጸና፣ የሁሉ ፈጣሪ የተሰጠኝ ስልጣንና መብት ነው፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ ም፡ 43 በሙሉ
2. በቀደሙት ሁለት መልእክቶችና በዚህ በሶስተኛው የአፈጻጸም ውሳኔ የተገለጡት ቅጣቶች በሙሉ
በመላው አለም ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ ማንም የሰው ዘር ከዚህ ውሳኔ ውጪ አይሆንም፡፡
› ስለዚህ በአባቴ
በፈጣሪዬ ስም ይህን ትእዛዝ ተፈጻሚ እንዲሆን አጽንቻለሁ፡፡
3. በፈጣሪዬ ስም አዛለሁ ሁሉም ቅጣቶች ሲሆኑና ሲከናወኑ እኔ የአምላኬን ምህረትና ፈቃድ
እስካልጠየቅሁ ድረስ እንዳይቋረጡ ወስኜአለሁ፡፡ የአምላኬንም ፈቃድ ጠይቄ አስወስኜበታለሁ፡፡
4. መሪም ተመሪም፣ የእምነት መሪም ተመሪም፣ ነገሥታትም የጦር አለቆችም በምድረ ስልጣን አለን
የምትሉ ሁሉ ከአገሬ መሪ ጀምሮ እግዚአብሄር በቀባቸው ልጆቹ ፊት አምናችሁ አለምንም ቅድመ ሁኔታ
እስክትንበረከኩና የፈጣሪን ልጆች ክብር ልክ እስክታውቁ ድረስ ምህረት አይኖርም፣ የስትንፋስ ጊዜ የለም፣
የመትረፍ እድል የለም፣ ሞትንም በቀላሉ ማግኘት አይቻልም፡፡ ትእቢታችሁ ሙልጭ ብሎ እስከሚጠፋና ከንቱም
መሆናችሁ እስክታውቁ ድረስ መጠኑን እያከበደ የሚሄደው ጥፋት አይገታም ፈጽሞ ታዟልና፡፡
ትንቢተ ኢሳኢያስ ም፡ 45፡ 9 – 25
5. በማናቸውም የልዑል ልጆች ላይ የሚቃጣ የጥፋት ሀሳብና እቅድ ገና ሲታሰብ የሚጠረግ መሆኑን
የዚህ ሃሳብ አመንጪ፣ አቃጅ፣ አዛዥ ምንም እድል የማይሰጠው መሆኑን በተጨማሪ ተወስኗል፡፡
6. የፈጣሪ ፈቃድ ሐሳብ፣ ትእዛዝ፣ ውሳኔ፣ ምክር ግሳጼ ሁሉም በዚህ የመጨረሻው ሰአት በኔ በታመነ
አገልጋዩ በባሪያው ተገልጾአል፡፡ በመሆኑም አንድም ሳይቀር ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ እንዲሆንም ታዟል፡፡
7. ማናቸውም ሚዲያዎች፣ ፕሬሶች፣ መጽሔቶች፣ ጋዜጦች፣ ዌብ ሳይቶች፣ ኢንተርኔቶች፣ ፋክሶች
ሁሉም የፕሮፖጋንዳ መሣሪያዎች፣ በመላው አለም እራሳቸውን አንሰራፍታችሁ ያላችሁ ሁሉ ይህንን መልእክት
ሳትጨምሩ ሳትቀንሱ አስተላልፉ ለሕዝብም ግልፅ አድርጉ ይህንን የማያደርግ ማንም ይሁን ማንም በየትኛውም
አለም ይኑር ፍፁም በእሳት ይበላል፡፡ የተረፉትም ለፍርድ ይቀርባሉ፡፡ ያለምህረትም ቅጣት ይቀጣሉ፡፡
መልእክቱን በአግባቡ ካስተላለፉ ደግሞ ታዘዋልና በምህረት ታያሉ፡፡
8. ሁላችሁም የታመናችሁ የአባቴ ልጆች የኢትዮጵያ ተ/ኦ እውነተኛ ልጆች በየትኛውም አለም ያላችሁ
የልዑል ልጆች በሙሉ ይህንን ልታውቁ ይገባል፡፡
ሀ/ ከፈጣሪ ጋር የራሳችሁ ግንኙነት እንዳላችሁ አምናለሁ፣ ስለዚህ በሰው ሁሉ ፊት መብራታችሁ የበራ
ይሁን በየእለቱ በቅድስና ተግባራችሁን ተወጡ፡፡
ለ/ ቅን፣ ታማኝ፣ ትሁት፣ ከአለም ጉድፍ የራቀ፣ ከስሜታዊነት የጸዳ፣ እውነተኛ ሁሉንም በፍቅር የሚያይ
በማናቸውም የሥራ ዘርፍ የተጋ፣ በሁሉም ኃላፊነት የታመነ ሁኑ፡፡
ሐ/ ለፈጣሪዬ ፈቃድ ትእዛዝና ቃል ትጉ፣ አትፍሩ፣ በጠላት ፊት በጥንካሬ ቁሙ፡፡
9. በመላው አለም ለምትገኙ የየትኛውም ተዋረድ ባለሥልጣኖች በሙሉ ሁሉም የፖለቲካ መሪዎች
ሁሉም ባለስልጣኖች፣ የሁሉም ዘርፍ የእምነት መሪዎች፣ የጦር አለቆች፣ የፀጥታ ሃላፊዎች፣ ዳኞች፣ ጠበቆች፣
አቃቢ ሕጎች ፣ ባለሃብቶች፣ በከፍታም በዝቅታም የምትገኙ የጥፋት ሠራተኞች በሙሉ ይህ ትእዛዝ ተፈርሞ
ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የልዑል የቅጣት እጅ በሙሉ ሃይሉ መለቀቁን እናም እናንተን ማሳደድና ማጥፋት
እንደሚጀምር እወቁ፡፡ ይህም በልዑል ሥም ታዟል ማንም ሊያመልጥ አይችልምና፡፡ እኔም በአባቴ ስም በፈቃዱ
መሠረት አጽንቼዋለሁ፡፡
ለ/ ለጥቂት ጊዜ በሥልጣናችሁ ብትቆዩ እንኳን በዚያው ትዘልቃላችሁ ማለት አይደለም፡፡ በተፃራሪው
ማናቸውም የታዘዙ ጥፋቶች ሁሉ በናንተ ላይ ተፈጻሚ እስከሚሆኑ ብቻ ነው፡፡
ሐ/ከዚህ ትእዛዝ መውጣት እለት ጀምሮ የማንኛውም አገር ባለሥልጣን በየትም አለም ያለ ገዥ ሁሉ
ስልጣኑ ከንቱና የማየሰራም ተደረጓል፡፡ እንዲሆንም በአባቴ ስምና ፈቃድ መሠረት አጽንቼዋለሁ፡፡
መ/ ማናቸውም ሃላፊነትና ሥልጣኖች በሙሉ በየትኛውም የአለም ክፍል እውንና ዘላቂ ሥልጣን
የሚሆነው አባቴ ሲፈቅድ በስሙም እኔ በሪያው ትእዛዙን ፈርሜ ወጪ ሳደርግ ብቻ ነው፡፡ ከዚያ ውጪ የምድር
ባለሥልጣን ሁሉ ሥልጣኑ በፈጣሪ አምላኬ ትእዛዝ ተሸሮአል፡፡ እኔም የልዑል ባሪያ በፈጣሪዬ ፈቃድና ስም
መሰረት አጽንቼዋለሁ፡፡
› በዚህ አፈጻጸምና በቀደሙት መልእክቶች የተጠቀሱት ማናቸውም መቅሰፍቶች ምድር ላይ የሰፈነውን
ጨለማና ስርአቱን ፈጽሞ ጠርገው እሰከሚያጠፋና በምትኩ የፈጣሪ ፈቃድና ትእዛዝ እንዲሁም ውሳኔና የብርሃን
ስርአት እስከሚሰፍን የሚወርደው የቁጣ እሳትና በትር እንዳይቆም የሰውም ትእቢት ፈጽሞ እስከሚጠፋ
እንዲቀጥል እኔ የልዑል ባርያ፣ የሥላሴ ባርያ፣ የድንገል ባርያ፣ ምድርና ሰማይን የዘረጋው አባቴ የሠራዊት ሁሉ
ጌታ እግዚአብሄር በሰጠኝ ስልጣንና ሃላፊነት መሠረት በፈቃዱና በስሙ ተፈጻሚ እንዲሆን እኔም በከበረው ስሙ
ወስኜአለሁ፡፡
ሠ/ በአባቴ ስም በልዑል ስም የማጸናው ጊዜያዊም ሆነ ዘላቂ ሹመት ሁሉ በየትኛውም የአለም ክልል
ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ይህ በሚጸናበት ሥፍራ ሁሉ ሁሉም ነገር ሰላም ይሆናል፤ በረከቱን. ቸርነቱን ሁሉ አባቴ
ያፈሳል፡፡ በእውነት የፀናች የጌታም የብርሃን አገዛዝ ትሰፍናለች፡፡ ከዚህ ውጭ ከፍም ዝቅም የሚል ነገር የለም፡፡
ያኔ ብቻ ነው እጅግ የጤሰውና የነደደው የልዑል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሄር ቁጣ መስከን የሚጀምረው፡፡
ከዚህ ውጪ የሚጨመር የሚቀነስ ነገር የለም፡፡
አበቃ በእርግጥ ተረዱ አበቃ !! ማንም ከላይ ከተጠቀሱት ትእዛዞች ውጭ ሊሆን አይችልም ቢሞክርም በእሳት
ይጠረጋል፡፡
› አባቴን ፈጣሩዬን ለኔ ሁሉም የሆነውን አምላኬን አመሰግነዋለሁ
› ለእናቴ ለድንግል በውጣ ውረዱ በሕይወቴ ሁሉ ያልተለየችኝን ከልቤ አመሰግናታለሁ፡፡
› ለወዳጆቼ እጅግ ለምወዳቸውም ፈጥነው ለሚያደምጡኝ እንደ አይናቸው ብሌን ለሚጠብቁኝ ሊቀ
መላእክት ገብርኤል፣ ሊቀ መልእክት ሚካኤል፣ ሊቀ መላእክት ሩፋኤል፣ ሊቀ መላእክተ ፋኑኤል፣ ሊቀ መላእክተ
ራጉኤል፣ ሊቀ መላእክት ኡራኤል ሊቀ መላእክት ሳቁኤል ለከበሩ የብርሃን መላእክት ሁሉ ምስጋናዬን ከልብ
አፈሳለሁ፡፡
› ለአባቶቼ፣ ለእናቶቼ፣ ለወንድሞቼ፣ ለእህቶቼ ፣ ለልጆቼ የአባታችን፣ የእናታችን የወዳጆቻችን በረከት
ቸርነት፣ ጥበቃ ፈጽሞ አይለያችሁ፡፡ የልዑል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሄር ልጆች ጽኑ፤ አይዟችሁ ይኸው
የተጠበቀው ሰአት ደረሰ፤ በጸሎት በጾም ትጉ ሁሉን ለሚያውቅ አባታችን ሸክማችሁን ሁሉ ንገሩ አሳርፉ በአመጽ
ውስጥ አትግቡ ስራው ሁሉ የእግዚአብሄር ነውና የሥጋ ድጋፍ አይፈልግም፡፡
የአብርሃም አምላክ፣ የይስሃቅ አምላክ፣ የያእቆብ አምላክ የባርካችሁ፡፡ አሜን፡፡

ከታመነው ከተወደደው የልዑል ባርያና አገልጋይ


ከታመነው የድንግል ልጅ
ከታመነው የከበሩ መላእክቶች ወዳጅ

ተፃፈ -----------------
ቀን 19/7/2001 ዓ.ም.

አመሰግናለሁ፡፡

You might also like