Professional Documents
Culture Documents
1
፮. ሰላም ለከናፍሪከ መሰንቆ ሃይማኖት 6. ለከናፍሪከ፦ ከአፍህ ጋር ምስጋናን እያቀረቡ
ዘነበባ፤ ምስለ አፉከ ስብሐተ እንዘ ያቄርባ፤ የሃይማኖት መሰንቆን ለተናገሩ ከንፈሮችህ ሰላምታ
ዳዊት ለጽዮን ንጉሠ ሕዝባ፤ ዕጣነ ስኂን ይገባል፤ የጽዮን ሕዝብ ንጉሥ ቅዱስ ዳዊት ሆይ! የሳባ
ወወርቅ ነገሥተ ተርሴስ ወሳባ፤ ያበውኡ እና የተርሴስ ነገሥታት ወርቅና ከርቤ ዕጣን ለልጅህ
ለወልድከ ለኦሪት በምግባ፡፡ በኦሪት ሥርዐት ያቀርባሉ፡፡
2
ዘኢሖረ፤ ወሕገ አምላኩ ርቱዐ ዘይነብብ የቀና የአምላክን ሕግም ዘወትር የሚፈጽም ብፁዕ ነው›
ወትረ፡፡ በለን፡፡
፲፪. ሰላም ለመዛርዒከ ለቀቲለ ግሩም አንበሳ፤ 12. ለመዛርዒከ፦ ከስልሳ ኃይለኞች ጽናት ይልቅ ለጸና
በኃይለ ኵርናዕከ ዘጸንዐ እምጽንዓ ኃያላን በክርንህ ኃይል አስፈሪ አንበሳን ለገደለ መዝራዕትህ
ስሳ፤ ኅሩየ አምላክ ዳዊት ወለክብረ ሰላምታ ይገባል፤ አምላክ የመረጠህና ለመንግሥት ክብር
መንግሥት ሞገሳ፤ ጽዮን አመ እትወታ ምድረ ባለሟል የሆንህ ቅዱስ ዳዊት ሆይ! ከኢሎፍሊ ምድር
ኢሎፍሊ ገይሳ፤ ትኤምኃከ እንዘ ትብል ገሥግሣ ጽዮን በምትገባ ጊዜ በደስታና በአንክሮ
ሐዊሳ፡፡ የሰላምታ ቃል ‹ንጽሕና ሆይ! መጣህን› እያለች እጅ
ትነሣኻለች፡፡፡
፲፫. ሰላም ለእመትከ ወለእራኅከ መፍቅድ፤
ዘመሰንቆ ማኅሌት ይጼውዕ እምታሕተ አፃብዕ 13. ለእመትከ፡- የምስጋና መሰንቆን ተአዘጋጅ ዘንድ
ውዱድ፤ መሠረት ሰላም ዳዊት ወለቃለ ከጣቶች በታች ለተስማማና ለተወደደ ለመሐል እጅህ
መዝሙር ድድ፤ ምስሌየ ሀሉ እግዚእየ እስከ እና ለክንድህ ሰላምታ ይገባል፤ የሰላምና የምስጋና ቃል
የኃልፍ ትውልድ፤ እስመ አነ ከመ ኵሉ ፈላሲ መሠረት ቅዱስ ዳዊት ሆይ! እኔ እንደ ሁሉ ስደተኛና
ወነግድ፡፡ እንግዳ ነኝና ትውልድ እስኪያልፍ ድረስ ጌታየ ሆይ!
ከእኔ ጋር ኑር፡፡
፲፭. ሰላም ለከርሥከ እምብዕለ ቅንዓት ግሁስ፤ 15. ለከርሥከ፦ መንፈስ ቅዱስን ለተመላ ልብህ እና
ወለልብከ ሰላም ምሉዓ ቅዱስ መንፈስ፤ ከቅንዓት ገንዘብ ለራቀ ሆድህ ሰላምታ ይገባል፤ ልበ
አስተበፅዐከ ዮም ዳዊት ንጉሥ፤ ታንጽሐኒ አምላክ ንጉሥ ዳዊት ሆይ! ለነፍስ ሕማሟና ሞቷ ነውና
በጸሎትከ እምርስሐተ ጌጋይ ርኵስ፤ እስመ ከረከሰ የበደል ጒስቁልና በጸሎትህ ታነጻኝ ዘንድ ዛሬ
ሕማማ ወሞታ ለነፍስ፡፡ አመሰግንኻለሁ፡፡
፲፮. ሰላም ለኵልያቲከ ወለአማዑቲከ ምዕላደ 16. ለኵልያቲከ፡- የርኅራኄ ውኃ ምንጭ ለሆነ ሀሳብህ
ትንቢት ወሕግ፤ ወለሕሊናከ ሰላም ዘማየ እና የትንቢትና የሕግ መከማቻ ለሆነ አንጀትህ እና
ርኀራኄ ፈለግ፤ ማዕደ አምላክ ዳዊት በማዕጾ ኵላሊትህ ሰላምታ ይገባል፤ በትሕትና መዝጊያ የዘጋህ
ትሕትና ንሱግ፤ እምሰምሶን ቀታሌ እልፍ የአምላክ ማዕድ ዳዊት ሆይ! በደካማ አህያ መንጋጋ
በመንሰከ ድኩም አድግ፤ ትኄይስ አንተ እልፍ ከገደለ ከሶምሶን ይልቅ አንተ ትሻላለህ፤
ወትጸንዕ እምጎግ፡፡ ከብዙዎችም አንተ ትጸናለህ፡፡
3
፲፯. ሰላም ለኅንብርትከ ለአካልከ ማዕከሉ፤ 17. ለኅንብርትከ፡- ለጭኖችህ ክፍሎች እና በጀርባህ
በበመክፈልተዝ ሐቌከ ወለአቊያጺከ ክፍሉ፤ ክፍል አካልህ መካከሉ ለሆነ እምብርትህ ሰላምታ
አምላኩ ለሙሴ ዘወደሰከ በቃሉ፤ እንዘ ይብል ይገባል፤ የሙሴ አምላክ ‹ከፍጡራን ሁሉ እንደ ልቤ የሆነ
ከመ ልብየ እምነ ፍጡራን ኵሉ፤ ረከብኩ በሰውነቱ ትንሽ የሆነ ዳዊትን አገኘሁ› እያለ አመሰገነህ፡
ዳዊትሃ ዘንኡስ አካሉ፡፡ ፡
፲፰. ሰላም ለአእጋሪከ እለ ጸንዓ ከመ ኀያል፤ 18. ለአእጋሪከ፦ በሚሮጥ ፌቆ አምሳያ እንደ ዋልያ
አምሳለ ረዋጺ ወይጠል፤ ወከመ ከማሃ ለጽዮን ለበረቱ እግሮችህ ሰላምታ ይገባል፤ ልበ አምላክ ቅዱስ
በውሳጤ ሐዲስ ምርጡል፤ ታስተበጽአከ ዳዊት ሆይ! ‹እንደ ጽዮን በአዲስ አዳራሽ ውስጥ ዳዊት
በንባበ ቃላ ዘይብል፤ ዳዊት ትሑት ወዳዊት ከፍ ያለ ነው፤ ዳዊት ትሑት ነው› እያለች በቃሏ ንግግር
ልዑል፡፡ ታደንቅኻለች፡፡
፲፱. ሰላም ለሰኰናከ ወለመከየድከ ክልኤቱ፤ 19. ለሰኰናከ፡- በአምላክ ጐዳና ጸንተው ለቆሙ ለሁለቱ
እለ አጽንአ ቀዊመ ለአምላክ በፍኖቱ፤ ስምከ መረገጫዎችህ እና ለተረከዝህ ሰላምታ ይገባል፤ የአምላክ
ዳዊት ማኅየዊ በኀበ ሥላሴ ሠለስቱ፤ ወዝክረ ልብ የተባልህ ቅዱስ ዳዊት ሆይ! ስምህ በሥሉስ ቅዱስ
ስምከ በአርጋኖን ዘአውታሪሁ ዐሥርቱ፤ ዘንድ ሕያው ነው፤ አውታሩ ዐሥር በሆነ ምስጋና ለስምህ
ወበቅድመ እግዚአብሔር ለጻድቅ ክቡር ሞቱ፡ መታሰቢያ ሆነ፤ የጻድቅ ሞት በእግዚአብሔር ፊት ክቡር
፡ ነው፡፡
፳፩. ሰላም ለቆምከ ዘበአብቋሉ ሠናይ፤ 21. ለቆምከ፦ እንደ መስከረም መባቻ ፀሐይ ለአሸበረቀ
ወለመልክዕከ ጽጌ ከመ ሠርቀ ቲቶ ፀሐይ፤ መልክህ እና ተክለ ቁመናው ለአማረ ቁመትህ ሰላምታ
ዳዊት ንጉሥ ዳዊት ነቢይ፤ ትክለኒ በጸሎትከ ይገባል፤ ንጉሥ ዳዊት ሆይ! ነብየ ልዑል ቅዱስ ዳዊት
ከመ ሥሙረ ዕፅ ዘማይ፤ ውስተ ገነትከ ዘቅፅራ ሆይ! እንደአማረች በውኃ ዳር እንደአለች ዕንጨት ቅጥር
ባሕርይ፡፡ ታላቅ በሆነ በተክልህ ቦታ ውስጥ (በገነት) በጸሎትህ
ትከለኝ፡፡
፳፪. ሰላም ለፀአተ ነፍስከ ዘከመ ልማድ
ወሥርዓት፤ ወለበድነ ሥጋከ ግኑዝ በልብሰ 22. ለፀአተ ነፍስከ፦ በቀና የመንግሥት ልብስ ለተገነዘ
ርቱዕ መንግሥት፤ መኑ ሰብእ ዘየሐዩ የሥጋህ በድን እና እንደ ልማድና ሥርዓት ለነፍስህ
ወኢይሬእያ ለሞት፤ እስመ በእንተዝ ፍቁረ መውጣት ሰላምታ ይገባል፤ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት
አምላክ ዳዊት፤ በሕገ መዋቲ ፍጡር ከደነከ ሆይ! ‹ሞትን የማያያት ሕያው ሆኖ የሚኖር ሰው ማነው!›
መሬት፡፡
4
ስለዚህ ነገር የአምላክ ልጅ በሟች ፍጡር ሕግ መሬት
ከደነህ እኮን!
፳፫. ሰላም ለመቃብሪከ ዘምዕዝት በአልው፤ 23. ለመቃብሪከ፦ በቀደሙ አባቶች ሕግ ልማድ በሽቱ
ከመ ልማዳዊ ሕጐሙ ለቀደምት አበው፤ ለጣፈጠች መቃብርህ ሰላምታ ይገባል፤ ልበ አምላክ
ዳዊት ጸሊ ቅድመ ገጸ አምላክ ሕያው፤ ከመ ቅዱስ ዳዊት ሆይ! እግሩ ቀልጣፋ ከሆነ ከጠላት
እድኃን እም እቅፍተ ፀር ዘእግሩ ከዋው፤ እንቅፋት እድን ዘንድ ከሕያው አምላክ ፊት ለምንልኝ፤
ወእመ ሥገርቱ ለብእሲ ጽልሕው፡፡ ከሸንጋይ ሰው ወጥመድም አድነኝ፡፡
፳፬. ቃልየ አጽምዕ እግዚኦ ወለቡ ጽራኅየ፤ 24. ቃልየ አጽምዕ እግዚኦ፡- አቤቱ ቃሌን ስማ፤
ወአጽምአኒ ቃለ ስዕለትየ፤ በእንተ ጸሎቱ ጩኸቴንም አድምጥ፤ የአንደበቴንም ልመና አድምጠኝ፤
ለዳዊት አርከ እግዚእየ፤ ወእገኒ ለከ በኵሉ እንደ እኔ በደለኛና ኃጢአተኛ የለምና፡፡ ስለ ጌታየ
ልብየ፤ እስመ አልቦ ኀጥእ ወጊጒይ ከማየ፡፡ ወዳጅ ስለ ቅዱስ ዳዊት ጸሎት በፍጹም ሀሳቤ እገዛለሁ፡
፳፭. አዳም አበ ዓለም ወሄኖክ አበ ኖኅ፤ 25. አዳም አበ ዓለም፡- ለጐስቋላ ኃጢአተኛ ልመናችሁ
አብርሃም አበ ሙሴ ወዳዊት የዋህ፤ ወዘካርያስ ሕይወት ነውና የዓለም አባት አዳም፤ የኖኅ አባት ሄኖክ፤
ንጹሕ ተዘከሩኒ ለለጊዜሁ ቅድመ ገጸ ክርስቶስ የሙሴ አባት አብርሃም፤ የዋህ ዳዊት እና ንጹሕ ዘካርያስ
መሲሕ፤ እስመ ሕይወት ትንባሌክሙ ለኀጥእ ኹላችሁ ከመሲሕ ክርስቶስ ፊት ኃጥእ ልጃችሁን እኔን
ርሱሕ፡፡ በየጊዜው አስቡኝ፡፡
ኦ አምላከ ቅዱስ ዳዊት ዕቀበኒ ወአድኅነኒ አቤቱ የቅዱስ ዳዊት አምላክ ሆይ! እኔን ባሪያህን.....
እመከራ ሥጋ ወነፍስ ሊተ ለገብርከ….. ወትረ ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ ዘወትር በየጊዜውና በየሰዓቱ
በኵሉ ጊዜ ወበኵሉ ሰዓት ለዓለመ ዓለም አድነኝ ጠብቀኝም ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
አሜን፡፡
አባታችን ሆይ…
አቡነ ዘበሰማያት…