You are on page 1of 6

በአብክመ/ማረ/ቤቶች ኮሚሽን ቁጥር ምዕ/ጎጃ/ዞ/ማረ/ /

የምዕ/ጎጃ/ዞን/ማረ/ቤቶች መምሪያ
ቀን 01/10/2010 ዓ/ም

/
ለአብክመ ማረ ቤቶች ኮሚሽን

/
ባ ዳር፣

ጉዳዩ፡-የግንቦት ወር ወርሃዊ ሪፖርት መላክን ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ምዕ/ጎ/ዞ/ማረ/ቤት መምሪያ ወርሃዊ ሪፖርት ለአብክመ ማረ/ቤቶች ኮሚሽን ይልካል
፡፡

በመሆኑም ይህን የግንቦት ወር ሪፖርት በ 05 ገፅ ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆናችንን በአክብሮት
እንገልፀለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

የሻምበል እዉነቱ

የዕ/ዝ/ክ/ደ/ባለሙያ

ግልባጭ//

 ለታ/አያ/አስ/ዋ/የስ/ሂደት
 ለማረ/ማነ/ዋ/የስራ ሂደት
 ለግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስ/ሂደት
 ለሰው/ሀ/ል/ደ/የስ/ሂደት
 ለዕ/ዝ/ክ/ግ/ደ/ስራ/ሂደት

ፍ/ሰላም

0
1 በህ/ታ/ ፍ/አስ/ ቡድን የተከናወኑ ተግባራት

ሀ. በማረሚያ ቤቱ የሚገኙ ታራሚዎች ብዛት

ተ የማ በማረሚያ ቤቱ የሚገኙ ታራሚዎች ብዛት ፍርደኛ


. ረ/ ፍርደኛ መደበኛ ቀጠሮ ጊዜ ቀጠሮ ጠቅላላ ድምር ህፃናት ታራሚዎችን
ቁ ቤቱ ከጠቅላላው
ስም ታራሚ ጋር በ
% ስንመለከት

ድምር

ድምር

ድምር
ድምር

ድምር
ወንድ

ወንድ

ወንድ

ወንድ

ወንድ
ሴት

ሴት

ሴት
ሴት

ሴት
1 ፍ/ 919 18 937 137 9 146 85 4 89 1141 31 1172 5 6 11 79.9
ሰላ

2. በጥበቃ መረጃና ደህንነት ቡድን የተከናወኑ ተግባራት

 የበር ፍተሻ፣የወጭ እጀባ፣ቋሚ የለሊትና የቀን ጥበቃ ስራ በአግባቡ እየተሰራ ስለሆነ የተፈጠረ ችግር የለም፡፡

3. በህ/ታ/መ/ፍላጎትና በጤና አገልግሎት አሰጣጥ ቡድን የተከናወኑ ተግባራት

የምክር አገልግሎት እና ህክምና የተሰጣቸው


የምክር አገልግሎት በክሊንኩ ህክምና ያገኙ አባላትና በሆስፒታል በተመላላሽና የኤች አይ ቪ የደም ምርመራ
የተሰጣቸው ታራሚዎች ተኝተው የታከሙ ያደረጉ
ታራሚዎች የፖሊስ አባላትና የህግ ታራሚዎች የፖሊስ የህግ የፖሊስ የህግ
ቤተሰቦቻቸው አባላትና ታራሚዎች አባላትና ታራሚዎች
ቤተሰቦቻቸ ቤተሰቦቻቸው

ድምር

ድምር

ድምር

ድምር

ድምር

ድምር

ድምር
ወንድ

ወንድ

ወንድ

ወንድ

ወንድ

ወንድ

ወንድ
ሴት

ሴት

ሴት

ሴት

ሴት

ሴት

ሴት
- - - 32 15 47 779 15 794 2 3 5 100 - 100 - - - - - -

የታራሚዎች የጤና አጠባብቅ ሁኔታ ፡-በመከላክል ላይ ያተኮረ የጤና ትምህርት በፕሮግራሙ መሰረት ይሰጣል።እንዲሁም ለአዲስ ገቢ
ታራሚዎች የቅድመ ጤና ምርመራ አገልግሎት ተሰጥቷል ፡፡ የግልና የአካባቢ ንጽህና ጥበቃ ስራም ተሰርቷል፡፡

በችግር፡- የኤች አይ ቪ የምርመራ መሳሪያ አለመኖር

የመድሃኒት እጥረት

የታራሚዎች ማደሪያ ቤት ጥበት

መ. የምግብ አቅርቦትን በተመለከተ

ተ.ቁ የማረ/ቤቱ የምግብ አቅርቦቱ የሚቀርብበት በወሩ ውስጥ በማረሚያ ቤቱ የነበሩ በወሩ ውስጥ ምርመራ

1
ስም ዘዴ ታራሚዎች ብዛት ለምግብና
አውት ሶርስ ማረሚያ ወ ሴ ህፃን ድ ወጭ የሆነ
ተደርጎ ቤቱ በራሱ የገንዘብ
እያቀረበ መጠን
1 ፍ/ሰላም  33,996 6885 287 35,168 703,360

 በተጨማሪ ከምግብና አቅርቦቱ ጋር በተያያዘ መገለፅ ያለባቸው ጥንካሬዎችና ያጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም የተወሰዱ
መፈትሄዎች
 ምግብና አዉትሶርስ ተደርጎ በሜኑ መሰረት እየቀረበላቸው ይገኛል።ያገጠመ ችግር የለም፡፡

2. በማረ/ማነ/ዋ/የስ/ሂደት የተከናወኑ
ሀ የምክር አገ/ትን በተመለከተ

ተ.ቁ የማረ/ቤቱ የተሰጠ የምክር አገልግሎት አይነት ምርመራ


ስም ለአዲስ ገቢ በግል በቡድን የምክር የባህሪ ችግር ኖሮባቸው
ታራሚዎች የምክ/አገ/የተሰጣቸው አገ/የተሰጣቸው የምክር አገልግሎት
ታራ/ች ታራ/ች የተሰጣቸው ታራ/ች
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
1 ፍ/ሰላም 103 6 109 33 2 35 116 1 117 2 - 2

ለ የሙያ ስልጠናን በተመለከተ

ተ የማ እየተሰጡ ያሉ የሙያ ስልጠና ዓይነቶች


. ረ/ በእንጨት ስራ በብረታ ብረት በዘመናዊ ሸማ በልብስ ስፊት በኮንስትራክሽን በሌሎች የስልጠና
ቁ ቤቱ ስራ ዓይነቶች
ስም ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

1 ፍ/ 21 - 21 19 - 19 - - - 76 - 76 58 - 58 100 - 100
ሰላ

ሐ የትም/ት እንቅስቃሴን በተመለከተ

ተ.ቁ የማረ/ቤቱ እየተሰጡ ያሉ የት/ት ዓይነቶች በርቀት ትም/ት


ስም በመደበኛ ት/ት እየተማሩ ያሉ መደበኛ ባልሆነ ት/ት እየተማሩ ያሉ እየተማሩ ያሉ
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
1 ፍ/ሰላም 262 8 270 56 8 64 - - -

መ . የግብርና ስልጠናን በተመለከተ

ተ.ቁ የማረ እየተሰጡ ያሉ የስልጠና ዓይነቶች ም


/ቤቱ በከብት እርባታ በዶሮ እርባታ በአዝርእት በአትክልትና በንብ ማነብ ሌሎች/ተፈጥሮ ር
ስም /ማድለብ ልማት ፍራፍሬ ሀብት/ መ
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ራ
1 ፍ/ - - - - - - - - - - - - - - - 83 - 83
ሰላ

2

የአደረጃጀቶችን እንቅስቃሴ በተመለከተ

 ሳምንታዊ የ 1 ለ 5 ዉይይት ሳይቆራረጥ ተደርጓል፡፡

በችግር፡ የስልጠና ማቴሪያል እጥረት

3. በግ/ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የስ/ሂደት የተከናወኑ

ሀ ለስልጠና ስራ የግብዓት አቅርቦትን በተመለከተ የተከናወነ ተግባራት

ሙሉ በሙሉ ባይሆንም ለስልጠና ስራ የሚዉሉ እቃዎች ግዥ ተፈፅሟል ፡፡

ለ የእለት ሣጥን ቆጠራን በተመለከተ ፡የእለት ሳጥን ቆጠራ በዕየለቱ ይደረጋል፡፡

ሐ የውስጥ ገቢን በተመለከተ

ተ.ቁ የማረ/ቤቱ በ 30 ቀን ውስጥ የተሰበሰበ የገንዘብ መጠን ጠቅላላ ድምር


ስም ከእደ ጥበብ ስራዎች ከግብርና ውጤት ሽያጭ
የተሰበሰበ የተሰበሰበ
ብር ሳ ብር ሳ ብር ሳ
1 ፍ/ሰላም 121,576 50 81,726 20 203,302 70

መ. ተጨማሪ በሂደቱ የተከናወኑ ተግባርት፡

የለም፡፡

ሠ. በሂደቱ ያጋጠሙ ችግሮች እና የተወሰዱ መፍትሄዎች፡

 ያገጠመ ችግር፡- የግዥ መጓተት


የተወሰዱ መፍተሄዎች
 የለም

በውስጥ ኦዲት የተከናወኑ ተግባራት፡-

በወሩ ውስጥ የተከናወኑ የኦዲት ተግባራት፡ በዚህ ወር የተሰራ ስራ የለም፡፡

4 የሰው ሀይልን በተመለከተ

ሀ. የሰው ሀይል

ተ.ቁ የማረ/ቤቱ በተ g ሙ የሚገኝ የሰው ሀይል ምርመራ


ስም በስራ ላይ የነበሩ በስራ ላይ የነበሩ በህመምና በፍቃድ በህመምና በፍቃድ
የፖሊስ አባላት ሲቪል ሰራተኛ ምክንያት ስራ ላይ ምክንያት ስራ ላይ
ያልነበሩ ፖሊስ አባላት ያልነበሩ
ሲቪል ሰራተኛ
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
1 ፍ/ሰላም 89 11 100 12 12 24 13 3 16 1 6 7
3
ከዚህ በተጨማሪ የአባላትን የስነ ምግባር ሁኔታ በተመለከተ ያጋጠመ የዲስፒሊንና የስነ ምግባር ችግር

 በዚህ ወር አንድ አባል የዲሲፕሊን ችግር ፈጥሮ ተቀጥቷል ፡፡ በአንፃሩ ግን የአባላት ስነ ምግባር ሁኔታ በጥሩ
ሁኔታ ላይ ነዉ፡፡

በወሩ በሂደቱ የነበረ እንቅስቃሴና የታየ ለዉጥ፡

 ሳምንታዊ የ 1 ለ 5 የስራ ዉይይትና ግምገማ ሳይቆራረጥ ተደርኋል፡፡


 የሳምንት እቅድና የእለት ስራዎችን በአግባቡ እየመዘገቡ የመስራት ስራ ተሰርቷል፡፡

የታዩ ለዉጦች፡- በእቅድ መመራትና ስራዎችን በጋራ የመስራት ባህል ጨምሯል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች ፡- የአንድ አባል የዲሲፕሊን ችግር

የተወሰደ መፍትሄ ፡- አስተማሪ የሆነ እርምጃ ተወስዷል፡፡

በሂደቱ በአስተማረሪነታቸዉ የሚገለፁ ተግባራት፡-

በወሩ በርካታ የስራ መደቦችን በቅጥር በማወዳደር ሲፈፀም ያለምንም ቅሬታ በአግባቡ አገልግሎት መሰጠት መቻሉ

5. የማረምና ማነጽ ሠራዊት ግንባታን በሚመለከት፡-


በተቋሙ ያለዉን የታራሚዎችና የሠራተኞች የማረምና ማነፅ የልማት ሠራዊት አደረጃጀት ለሥራዎቻችን ማስፈጸምያ
መሳሪያ አድርገን ለመጠቀም የሚያስችል አደረጃጀት ለመፍጠር ተችሏል፡፡ስለሆነም

የታራሚዎች የ 1 ለ 10 አደረጃጀትን በተመለከተ

የታራሚዎች ጠቅላይ ኮሜቴ ብዛት 1 ወንድ 3 ሴት-- ድምር 3 ፣የዞን ክላስተር ቡድን ብዛት 6 ወንድ 10 ሴት 2 ድመር
12፣የመኖሪያ ቤት ቡድን ብዛት 21 ወንድ 18 ሴት 3 ድምር 21 እና 1 ለ 10 የተደራጁ ታራሚዎች ቡድን ብዛት 1117
ሲሆን ወንደ 114 ሴት 3 በድምሩ 117 ነዉ ፡፡

የሠራተኞች 1 ለ 5 እደረጃጀት
የሰቪል ሠራተኞችና አባላት የማኔጅመንት ቡድን ብዛት 1 ወንድ 5 ሴት 1 ድምር 6፣ የክላስተር ቡድን ብዛት 2 ወንድ 5 ሴት 1
ድምር 6 ፣ የልማት ቡድን ብዛት 2 ወንድ 10 ሴት 7 ድምር 17 ፣ የ 1 ለ 5 አደረጃጀት ብዛት 21 ወንድ 104 ሴት 24 በድምሩ 128
ሲሆን አባልና ሰራተኛዉ ሳምንታዊ የስራ ግምገማ ያካሂዳል፡፡

የውጤት ተኮር የምዘና ሥርዓትን በተመለከተ

በተቋሙ በየ 30 ቀኑ ለሰራተኛው እቅድ ማስያዝን እና ውጤት መሙላትን በተመለከተ በአዲስ ከተቋቋሙት ከህ/ታ/ፍ/አስ

ቡድንና ከህ/ታ/መ/ፍ/ና ጤና/አገ/አሰ/ቡድን በስተቀር ሁሉም የስራ ቡድን ወርሃዊ እቅድ በመስጠት ዉጤት የመሙላት ስራ

4
ተሰርቷል፡፡ በተለይ ደግሞ ሰዉ ሃይልና ማረም ማነፅ ለሰራተኞች ዉጤት ከመሙላት ባለፈ ግብረ መለስ በመስጠት በተሸለ

መልኩ ይንቀሳቀሳሉ፡፡

በ 1 ለ 10 የታራሚዎች አደረጃጀት የታዩ ለውጦችን በሚመለከት


የዕርስ በርስ ግጭት ቀንሷል ፡፡

የመረዳዳትና የመተሳሰብ ባህል ጨምሯል

በሠራተኞች አደረጃጀት የታዩ ለውጦችን በሚመለከት፡-


 ስራን በጋራ የመስራት ባህል መጨመር፡፡
 የስራ ሰዓት መከበር

You might also like