Professional Documents
Culture Documents
ምስጠራተ ቤተ ክርስቲያን
ምስጠራተ ቤተ ክርስቲያን
ክርስቲያናዊ ስነ-ምግባር
አላማ
በማኀበራዊ ኑሮ ያላቸው ሱታፌ በክርስቲያናዊ ስነ ምግባር የሚመራ ይሆናል፡፡ ከሀጢአት ስራ እንዲርቁ ፤የእግዚአብሔርን ህግጋት
ያውቃሉ፡፡ በስነምግባር በስነ ምግባር የታነጹ መልካም የቤተክርስቲያን ልጆችን ማፍራት፡፡
ሰዓት
ሳምንታት
ስነ-ምግባር ወሰነ ት/ት
ሀ) ክርስቲያናዊ ስነ ምግባር ምንድን ነው?
ሕገ እግዚአብሔር (የተጻፈ)
ሕገ ሕሊና
የሰው ሕግ (ደንብ)
- የተጻፈ
- ያልተጻፈ
የጽድቅ ስራ
የኃጢያአት ስራ
ምዕራፍ 2 2. የክርስቲያናዊ ስነ ምግባር ሕግጋት
ሀ) አሥርቱ ትዕዛዛት
ወርቃማው ሕግ
-ፍቅረ እግዚአብሕር: ፍቅረ ቢጽ