You are on page 1of 141

አማርኛ

እንዯአፌ መፌቻ ቋንቋ

የተማሪ መጽሏፌ

7ኛ ክፌሌ
አዘጋጆች
ትጃኒ ምትኩ
መሊኩ ጽጌ
አርታኢ
ግሩም ጥበቡ

የጥራት ተቆጣጣሪዎች
ይሌፊሸዋ ጥሊሁን
በርናባስ ዯበል
ታምሩ ገሇታ

ግራፉክስ እና ምስሌ ገሇፃ

ሰሇሞን አሇማየሁ ጉተማ


አማርኛ

© የኦሮሚያ ክሌሌ ትምህርት ቢሮ 2014 ዓ.ም.

ይህ መፅሏፌ በ2014 ዓ.ም. በኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ እና በነቀምቴ


መምህራን ትምህርት ኮላጅ በትብብር የተዘጋጀ ነው። የመጽሏፈ
ህጋዊ የቅጂ ባሇቤት ©2014 ዓ.ም. የኦሮሚያ ክሌሌ ትምህርት ቢሮ
መብት በህግ የተጠበቀ ነው። የዚህን መጽሏፌ ክፌሌ በተሇያዩ
መሳሪያዎች ያሇባሇቤቱ የቅዴሚያ ፇቃዴ እንዯገና ማሳተም፣
ማሰራጨት፣ ማከማቸትና መሌሶ መጠቀም አይቻሌም።
የቅጂ መብቶችን ሇማክበር በተቻሇን መጠን የሚፇሇግብንን ጥረት
ሁለ አዴርገናሌ። ሳናውቅ በስህተት ሳንጠቅሳቸው የተዘሇለ ካለ
በቅዴሚያ ይቅርታ እየጠየቅን በሚቀጥለት ህትመቶች አስፇሊጊውን
እውቅና እንዯምንሰጥ ሇመግሇጽ እንወዲሇን።

የተማሪ መጽሏፌ ii ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ማዉጫ
ማዉጫ .............................................................................................................................. iii
መቅዴም ........................................................................................................................... iv
መግቢያ.............................................................................................................................. v
ምእራፌ አንዴ ተፇጥሮን ማዴነቅ ............................................................................ 1
ምዕራፌ ሁሇት የቤተሰብ ምጣኔ .............................................................................. 15
ምዕራፌ ሶስት የበጎ ፇቃዴ አገሌግልት ............................................................... 27
ምእራፌ አራት የታዋቂ ግሇሰቦች ህይወት ታሪክ .................................................. 40
ምዕራፌ አምስት ውሃና ጠቀሜታው.......................................................................... 57
ምእራፌ ስዴስት የሰዎች ዝውውር ............................................................................ 68
ምዕራፌ ሰባት ማህበራዊ ግንኙነት........................................................................ 80
ምእራፌ ስምንት ሱሰኝነት ......................................................................................... 94
ምእራፌ ዘጠኝ አርበኝነት .................................................................................... 108
ቃሊዊ ግጥም ምእራፌ አስር............................................................................. 109

የተማሪ መጽሏፌ iii ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መቅዴም
ትምህርት ሚኒስቴር “ጥራቱ የተጠበቀና እኩሌ ተዯራሽነት ያሇው ትምህርት
ሇሁለም ማዲረስ” በሚሌ ትኩረት ሰጥቶ አዱስ ሥርዓተትምህርት ቀርጾ
አቅርቧሌ። በዚህም መሠረት ቀዴሞ በነበረው ሥርዓተትምህርት ሊይ ታይቶ
የነበረውን ክፌተት ሇመሙሊት ምርምር ተዯርጓሌ። ከምርምሩ የተገኙ
አቅጣጫዎችም የተማሪዎቹን ዯረጃ አሇመመጠን፣ የትምህርቱ አንኳር
ጽንሰሀሳቦች ግሌጽ አሇመሆን፣ ከይዘቱ መታጨቅ የተነሳ ሇዓመቱ
ከተመዯበሇት ክፌሇጊዜ ጋር አሇመመጣጠን እና ከተጓዲኝ
ሥርዓተትምህርቶች አማራጭ ግብዓቶችን አሇመጠቀም ናቸው። ስሇሆነም
ስርዓተትምህርቱ የአፌ መፌቻ ቋንቋ ሌህቀትን ሇማሻሻሌ፣ በአውዴ የተዯገፇ
ሇማዴረግ፣ እና በተግባራዊ መማር ሊይ የተመሠረተ የመማር ስኬታማነትን
ሇማረጋገጥ ተቀርጿሌ።

ሥርዓተትምህርቱን መሠረት በማዴረግም የትምህርት መሣሪያዎች


ተዘጋጅተዋሌ። ከእነዚህም ውስጥ የተማሪው መማሪያ መጽሏፌ አንደ
በመሆኑ ይህ አማርኛን እንዯአፌመፌቻ ቋንቋ መማሪያ መጽሏፌ በኦሮሚያ
ትምህርት ቢሮ ሉዘጋጅ ችሎሌ። መጽሏፈም ተማሪዎች ቢያንስ መጎናጸፌ
ያሇባቸውን ብቃት (Minimum Learning Competency)፣ የሚጠበቁ የመማር
ውጤቶች፣ እንዱሁም ተግባቦታዊ የመማር ዘዳን መሠረት አዴርጎ የተዘጋጀ
ነው። ከዚህ አንፃር መጽሏፈ በቀዴሞው የተማሪ መማሪያ መጽሏፌ
የተስተዋለ ክፌተቶችን ይሞሊሌ ተብል ይጠበቃሌ።

የተማሪ መጽሏፌ iv ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መግቢያ
ይህ መማሪያ መጽሏፌ አስር ምዕራፍች አለት። እያንዲንደ ምዕራፌ ዯግሞ
በሥሩ ስዴስት ንዐሳን ትምህርቶችን አካቷሌ። እነዚህም ትምህርት አንዴ
ማዲመጥ፣ ትምህርት ሁሇት መናገር፣ ትምህርት ሶስት ማንበብ፣ ትምህርት
አራት መጻፌ፣ ትምህርት አምስት ቃሊት እና ትምህርት ስዴስት ሰዋስው
ናቸው። እያንዲንደ ትምህርት በመርሃ-ትምህርቱ በተዯሇዯሇው መሠረት
በክፌሇጊዜ ተከፊፌል የቀረበ ሲሆን በሥሩ መመሪያዎችን፣ ትዕዛዛትን፣
መሌመጃዎችን እና ተግባራትን አካቷሌ። ከዚህ አኳያ የቋንቋ ክሂልች
የተዯራጁት በቅዴመ ተግባር፣ በጊዜ ተግባር እና በዴህረ ተግባር ሂዯታዊ
አቀራረብ ነው። የቋንቋ የዕውቀት ዘርፍች ዯግሞ ከዝርዝር ወዯ አጠቃሊይ
እና ከአጠቃሊይ ወዯ ዝርዝር አቀራረብ ዘዳን ተከትሇዋሌ። ከዚህ አንጻር
የመማሪያ መጽሏፈ ማስተማሪያ ዘዳ ተማሪ ተኮር እንዱሆን ተዯርጓሌ።

የተማሪ መጽሏፌ v ሰባተኛ ክፌሌ


ምእራፌ አንዴ
ተፇጥሮን ማዴነቅ

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ፡
 ምንባቡን በማዲመጥ የተገነዘባችሁትን ቁም ነገር ትናገራሊችሁ፡፡
 የተፇጥሮን ምንነት ትገሌጻሊችሁ፡፡
 የተሇያዩ የተፇጥሮ ገጽታዎችን ታዯንቃሊችሁ፡፡
 ቋንቋን በተሇመደ ሁኔታዎች ትጠቀማሊችሁ፡፡
 የተሇመደ አገሊሇጾችን በመጠቀም አንቀጽ ትጽፊሊችሁ፡፡
 የአፌ መፌቻ ቋንቋ መሰረታዊ መዋቅሮችን ትገሌጻሊችሁ፡፡
ክፌሇጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ ፡ ማዲመጥ


በዚህ የትምህርት ይዘት የማዲመጥ ክሂሊችሁን ሇማዲበር የሚረደ
መሌመጃዎችና ተግባራት ቀርበዋሌ፡፡ ስሇሆነም በትኩረት በማዲመጥ
መሌመጃዎቹንና ተግባራቱን በተገቢው መንገዴ ስሩ፡፡

የወንጪ ሀይቅ

የተማሪ መጽሏፌ 1 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች
መምህራችሁ የሚያነቡሊችሁን ጽሁፌ ከማዲመጣችሁ በፉት ሇቀረቡት
ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. ከሊይ ስሇቀረበው ስዕሌ የምታውቋቸውን መረጃዎች ሇጓዯኞቻችሁ
አጋሩ፡፡
2. በኦሮሚያ ክሌሌ የምታውቋቸውን ሀይቆች ስም ተናገሩ፡፡

የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች እስካሁን ሲነበብ ባዲመጣችሁት መሰረት
በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡

1. የወንጪ ሀይቅ መገኛ ቦታ የት ነው?


2. የወንጪ ሀይቅ የተፇጠረው እንዳት ነው?
3. ወንጪ ሀይቅ የሚገኝበት ቦታ የአየር ንብረት ምን አይነት ነው?
4. ሀይቁ በውስጡ ስንት ዯሴቶችን ይዟሌ?

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ

ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት ጽሁፌ መሰረት


መሌሱን ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ በቃሌ ተናገሩ፡፡

1. በቀረበው ምንባብ መሰረት በወንጪ ሀይቅ አካባቢ የሚገኘው ምንጭ


ምን ዓይነት ነው?
2. ከሀይቁ በተጨማሪ በአከባቢው የሚገኙ የተፇጥሮ ሀብቶች ምን ምን
ናቸው?
3. የወንጪ ሀይቅን ማራኪ የሚያዯርጉትን ገጽታዎች አብራሩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 2 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. “ወንጪ ሀይቅ በእሳተ ገሞራ የተፇጠረና ከባህር ጠሇሌ በሊይ በ3386
ሜትር ከፌታ ሊይ በዯንና በተራሮች ተከቦ ይገኛሌ፡፡” የዚህን
ዓረፌተነገር ሀሳብ በራሳችሁ አገሊሇጽ አስረደ፡፡
5. ጽሁፈ ሲነበብ ያገኛችሁትን መረጃ አሳጥራችሁ አቅርቡ፡፡

ሇ. ከዚህ በታች በቀረቡት ሀሳቦች ሊይ በመመስረት ጽሁፌ ካዘጋጃችሁ በኋሊ


ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አንብቡሊቸው፡፡

1. የሀይቆች እንክብካቤና የተጋረጠባቸው አዯጋ


2. አገራችንን ወዯፉት ከሀይቆች ተጠቃሚ ሉያዯርጓት የሚችለ ጉዲዮች

ክፌሇጊዜ ሁሇት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ከዚህ በታች የቀረቡት ተግባራት የመናገር ክሂሊችሁን ሇማዲበር የሚረደ
ናቸው፡፡ ሇተግባራቱ ተገቢ መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር አንዴ
ሀ. ከዚህ በታች ሇውይይት መነሻ የሚሆኑ ሀሳቦች ቀርበዋሌ፡፡ ስሇዚህ
የቀረቡትን ሀሳቦች መሰረት በማዴረግ በቡዴን ከተወያያችሁ
በኋሊ ዘገባውን ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አቅርቡ፡፡

1. ሀይቆች መጠናቸው እንዲይቀንስ፣ ሙለ በሙለ እንዲይዯርቁና


መስህብነታቸው እንዱጨምር ምን መዯረግ እንዲሇበት ተወያዩ፡፡
2. ከሀይቆች የሚገኝ ገቢ እንዱጨምር ምን መሰራት እንዲሇበት
ተወያዩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 3 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ተግባር ሁሇት

ሀ. ከዚህ በታች የቀረቡትን ተግባራት በተጠየቀው መሰረት ስሩ፡፡


1. በአከባቢያችሁ የሚገኙ ማራኪ ቦታዎችን ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ፡፡
2. ቦታዎቹ ማራኪ እንዱሆኑ ያዯረጓቸውን ምክንያቶች
አስረደ፡፡
3. ማራኪ ስፌራዎችን የመጎብኘት ሌምዴ ሇማዲበር የሚረደ
ሀሳቦችን ተናገሩ፡፡

ክፌሇጊዜ ሶስት

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


ከዚህ በታች የቀረበው ምንባብ እና መሌመጃዎች የማንበብ ክሂሊችሁን
ሇማዲበር የሚያግዙ ናቸው፡፡ በመሆኑም ምንባቡን በትኩረት በማንበብ
የቀረቡትን መሌመጃዎች ስሩ፡፡

ቅዴመማንበብ ጥያቄዎች

የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ

የተማሪ መጽሏፌ 4 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. ብሄራዊ ፓርክ ማሇት ምን ማሇት ነው?
2. በአገራችን ከሚገኙ ፓርኮች የምታውቋቸውን ሇመምህራችሁ
ተናገሩ፡፡
3. በአንዴ ፓርክ ውስጥ ምን ምን ነገሮች የሚገኙ ይመስሊችኋሌ?

የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ


በኢትዮጵያ ከሚገኙ አንጋፊ ፓርኮች መካከሌ የባላ ተራራዎች ብሄራዊ
ፓርክ አንደ ነው፡፡ ፓርኩ በኦሮሚያ ክሌሌ በባላ ዞን ውስጥ ይገኛሌ፡፡
የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ 2220 ካሬ ኪል ሜትር ስፊት ያሇው ሲሆን
በፓርክነት የተከሇሇው እንዯ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1970 ነው፡፡

የባላ ብሄራዊ ፓርክ የአየርንብረት ቀዝቃዛ ነው፡፡ፓርኩ ከባህር ወሇሌ


በሊይ ከ1442 እስከ 4377 ሜትር ከፌታ አሇው፡፡ የባላ ተራራዎች ብሄራዊ
ፓርክ ከፌተኛው የሙቀት መጠን ከ10 እስከ 20 ዱግሪ ሰሌሺየስ ይዯርሳሌ፡፡
ዓመታዊ የዝናብ መጠኑም 650 እስከ 1300 ሚሉ ሜትር እንዯሆነ
መረጃዎች ይጠቁማለ፡፡

የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ አስገራሚ መሌክዓምዴራዊ ገጽታዎች


አለት፡፡ የተዯሊዯለ ኮረብታዎች ይበዙበታሌ፡፡ ኮረብታዎቹ ግዙፌና
እንዯሰንሰሇት ተያይዘው ከሰማይ ጋር የተጋጠሙ ይመስሊለ፡፡ በተሇያዩ
ቁሳቁስ አምሳሌ ተጠፌጥፇው የተሰሩ የሚመስለ ውብና አስገራሚ መስህብ
ያሊቸው የመሬት ገጽታዎችና ጭሌጥ ያለ ገዯሊገዯልች የባላ ብሄራዊ ፓርክ
ዋነኞቹ መሇያዎች ናቸው፡፡

የንባብ ጊዜ ጥያቄዎች
1. የባላ ብሄራዊ ፓርክ መገኛ ቦታ የት ነው?

የተማሪ መጽሏፌ 5 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ ምን አስገራሚ ነገሮች አለት?
3. ቀጣዩ የምንባቡ ክፌሌ ስሇምን የሚናገር ይመስሊችኋሌ?

የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ ሌዩ የተፇጥሮ ትዕይንት የሚታይበት ስፌራ


ነው፡፡ በፓርኩ ውስጥ በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙ እንስሳት አለ፡፡ 20
የሚዯርሱ አጥቢዎች በዚሁ ፓርክ ብቻ የሚገኙ ናቸው፡፡ በፓርኩ ውስጥ
ከሚገኙት እንስሳት ውስጥ ኒያሊ፣ ቀይ ቀበሮና ከርከሮ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
በተጨማሪም ከ160 የሚበሌጡ የአእዋፌ ዝርያዎች ይገኛለ፡፡

በአጠቃሊይ የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ በአስገራሚ መሌክዓ ምዴራዊ


ገጽታዎችና በእንስሳት ስብስብ ይታወቃሌ፡፡ በዚህም የተነሳ ፓርኩ በበርካታ
የውጭና የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች ስሇሚጎበኝ ሇሀገሪቱ ከፌተኛ ገቢ
በማስገኘት ሊይ ይገኛሌ፡፡

(የኢፇዴሪ ትምህርት ሚኒስቴርና የኦሮሚያ ትምርት ቢሮ፡፡2007፡፡ ሇአማርኛ ቋንቋ


ማስተማሪያ የተዘጋጀ መጽሀፌ ተሻሽል የቀረበ)

ክፌሇጊዜ አራት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ ሁሇት

ሀ. ቀጥል የቀረቡትን ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማዴረግ ተክክሌ ከሆነ


“እውነት” ካሌሆነ ግን “ሀሰት” በማሇት መሌሱ፡፡

1. የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ ከሚታወቅባቸው አንደ ሞቃታማነቱ


ነው፡፡
2. “…ኮረብታዎች ግዙፌና እንዯሰንሰሇት የተያያዙ ናቸው፡፡” ሲሌ
የተራራዎቹን ትሌቅነትና የተያያዙ መሆናቸውን መግሇጹ ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 6 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
3. የባላ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ ከፌተኛ ገቢ ከሚያስገኙ የሀገራችን
ተፇጥሯዊ ሀብቶች አንደ ነው፡፡
4. በአራተኛው አንቀጽ “በተጨማሪም…” የሚሇው ቃሌ የሚያመሇክተው
ከአእዋፌ ላሊ የተዘረዘሩ ላልች እንስሳት ቀዯም ብሇው
መዘርዘራቸውን ነው፡፡
5. በመጨረሻው አንቀጽ “በዚህም የተነሳ…” የሚሇው ሀረግ በአገባቡ
የሰጠው አገሌግልት ምክንያትን ማመሌከት ነው፡፡
ሇ. ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ቃሊት ከምንባቡ የወጡ ናቸው፡፡ በ ‘ሀ’ ስር
ሇቀረቡት ቃሊት በ ‘ሇ’ ስር ከተሰጡት ተመሳሳያቸውን አዛምደ፡፡
ሀ ሇ
1. አንጋፊ ሀ. ወፍች
2. ግዙፌ ሇ. እይታ
3. ትእይንት ሏ. የመሬት አቀማመጥ
4. አእዋፌ መ. የዝናብና የሙቀት ሁኔታ
5. ብሄራዊ ሠ. ተዘጋጅተው
6. መሌክዓምዴር ረ. አገር አቀፌ
7. የአየር ንብረት ሰ. መስህብ
8. ገጽታ ሸ. ቀዲሚ
9. ማራኪ ቀ. መሌክ
በ. ትሌቅ
ሏ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች ከሊይ የቀረበውን ምንባብ መሰረት በማዴረግ
በጽሁፌ መሌስ ስጡ፡፡
1. በአገራችን ፓርኮች ውስጥ የሚኖሩ የደር እንስሳት ወዯጎረቤት ሀገር
ይሸሻለ ይባሊሌ፡፡ይህ ሇምን የሚሆን ይመስሊችኋሌ?

የተማሪ መጽሏፌ 7 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. አንዴ ሀገር ከፓርኮች ሌታገኛቸው የምትችሊቸውን ጥቅሞች
ዘርዝሩ፡፡
3. በአቅራቢያችሁ በብሄራዊ ፓርክ ስር የተጠቃሇሇ የተፇጥሮ ሀብት ካሇ
ያሇበትን ሁኔታ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አብራሩ፡፡
ክፌሇጊዜ አምስት

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


ከዚህ በታች የቀረበው ማስታወሻ እና ተግባራት የመጻፌ ክሂሊችሁን
ሇማዲበር የሚረደ ናቸው፡፡ስሇዚህ ሇጥያቄዎቹ ትኩረት ሰጥታችሁ ተገቢውን
መሌስ ጻፈ፡፡

ተግባር ሶስት
ከዚህ በታች የቀረበውን ማስታወሻ ከማንበባችሁ በፉት ስሇ አንቀጽ
የምታውቁትን ከቡዴን አባሊት ጋር ተወያይታችሁ የዯረሳችሁበትን
ሀሳብ ሇመምህራችሁ በጽሁፌ አቅርቡ፡፡

ማስታወሻ
አንቀጽ መጻፌ
አንዴን ሀሳብ ከሚያብራሩ፣ ከሚተርኩ ወይም ከሚገሌጹ ወዘተ
አረፌተነገሮች የተገነባ፣ የራሱ የሆነ አንዴነትና ጥምረት ያሇው
የዴርሰት አነስተኛ ክፌሌ አንቀጽ ይባሊሌ፡፡ በአንቀጽ ውስጥ
ያሇውን ሀሳብ አጠቃል የያዘ፣በእሱ ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ላልች
ዝርዝር አረፌተነገሮችን ያሰሇፇ ዓረፌተነገር ሃይሇቃሌ ተብል
ይጠራሌ፡፡ ሀይሇቃሌ በአንቀጹ ውስጥ በአንቀጹ መጀመሪያ፣
መሀከሌ፣መጨረሻ፣ እንዱሁም መጀመሪያና መጨረሻ ሉገኝ
ይችሊሌ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 8 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምሳላ፡
ፌቅር በሁሇት ዯረጃዎች የተከፇሇ ነው፡፡ ከፌቅር ሁሇት ዯረጃዎች
የመጀመሪያው ጥሌቀት የላሇውና ወረታዊ ሲሆን ሁሇተኛው ግን ስር
ሰዯዴ የማይሇወጥና ዘሊቂነት ወይም ህያውነት ያሇው ነው፡፡

ከሊይ የቀረበውን አንቀጽ ስንመሇከት ዯምቆ የተጻፇው ዓረፌተ ነገር


የአንቀጹ ሀይሇቃሌ ሲሆን ላልቹ ዝርዝር ዓረፌተ ነገሮች ናቸው፡፡

ክፌሇጊዜ ስዴስት

መሌመጃ ሶስት

ከዚህ በታች የቀረቡት ዓረፌተነገሮች ቅዯም ተከተሊቸው የተዘበራረቀ


ነው፡፡ በመሆኑም የዓረፌተ ነገሮቹን ቅዯም ተከተሌ ከአስተካከሊችሁ በኋሊ
ፌሰቱን በጠበቀ ሁኔታ በአንዴ አንቀጽ አዯራጅታችሁ ጻፈ፡፡
1. ከዚያም እጇንና ፉቷን በሳሙና ትታጠባሇች
2. በጥዋት ተነስታ መጸዲጃ ቤት ትሄዲሇች፡፡
3. ፊጡማ ሁሌጊዜ ሳይረፌዴባት መማሪያ ክፌሎ ትገኛሇች፡፡
4. ቁርሷን በሌታ፣ ጓዯኛዋን ጠርታ ወዯትምህርት ቤት ትሄዲሇች፡፡

ተግባር አራት
በአከባቢያችሁ የሚገኝ ተፇጥሯዊ መስህብ ጎብኙ፡፡ በጉብኝቱም ወቅት
ስሊያችሁት ነገር በአስተዋጽኦ መሌክ የጉዞ ማስታወሻ ያዙ፡፡
በመጨረሻም በጥንዴ በመተጋገዝ አስተዋጽኦውን በአንቀጽ
አዯራጅታችሁ በመጻፌ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ በንባብ አቅርቡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 9 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሰባት

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


ከዚህ በታች የቀረበው ማስታወሻና ተግባራት የቃሊት እውቀታችሁን
ሇማጎሌበት የሚያግዙ ስሇሆኑ ሇጥያቄዎቹ ትኩረት በመስጠት ተገቢውን
መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር አምስት
የተዘውታሪ ቃሊት ምንነት ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡

ማስታወሻ
ቃሌ፡ ቃሌ ትርጉም የሚሰጥ ነገሮችን፣ ጽንሰ ሀሳቦችን እና ስሜቶችን

የሚወክሌ ነው፡፡ ምሳላ፡-


1. ነገሮችን የሚወክለ ፡ ቤት፣ መኪና፣ ወንበር
2. ጽንሰሀሳቦችን የሚወክለ፡ መጻፌ፣ ማንበብ፣ መወዲዯር
3. ስሜቶችን የሚወክለ፡ ዯስታ፣ ፌቅር፣ ሀዘን
ተዘውታሪ ቃሊት፡- ተዘውታሪ ቃሊት የምንሊቸው በዕሇት ተዕሇት
ህይወታችን የምንጠቀምባቸው ቃሊት ናቸው፡፡ምሳላ፡- ቤት፣ ውሃ፣
እናት፣በሊ፣ ፇሇጠ፣ አጠበ… ወዘተ

የተማሪ መጽሏፌ 10 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መሌመጃ አራት

ሀ. ከዚህ በታች በቀረበው የቢጋር ሰንጠረዥ ውስጥ የተሰጣችሁን ምሳላ


መሰረት በማዴረግ በተዘውታሪ ቃሊት አሟለ፡፡
ነገሮችን የሚወክለ ስሜትን ጽንሰሀሳብ
ቃሊት የሚወክለ ቃሊት የሚወክለ ቃሊት
1. ኳስ ሀዘን ዯግ
2.
3.
4. ፌቅር
5. ዯብተር
6. ቸር

ሇ. በሚከተለት ተዘውታሪ ቃሊት አረፌተነገር መስርቱ፡፡


ሀ. ቸር መ. ሀዘን
ሇ. ዯብተር ሠ. ኳስ
ሏ. ፌቅር
ሏ. ሇእርስ በእርስ ትውውቅ የሚያገሇግለ ተዘውታሪ ቃሊትን ከሇያችሁ
በኋሊ ቃሊቱን ተጠቅማችሁ ጥንዴ ጥንዴ በመሆን የመተዋወቅ ተግባርን
አከናውኑ፡፡ (ስም፣ ክፌሌ፣ እዴሜ፣ የመኖሪያ ቦታ፣ የቤተሰብ ስም፣
የትምህርት ቤት ስም ወዘተ)

ምሳላ፡ ስም ተማሪ 1. ስምህ ማን ይባሊሌ?


ተማሪ 2. አሇሙ እባሊሇሁ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 11 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ስምንት

ትምህርት ስዴስት፡ሰዋስው
ከዚህ በታች የሰዋስው ችልታችሁን ሇማጎሌበት የሚያግዙ ማስታወሻ እና
ተግባራት ቀርበዋሌ፡፡በመሆኑም ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር ስዴስት
የአፌ መፌቻ ቋንቋ መሰረታዊ መዋቅር ማሇት ምን ማሇት እንዯሆነ
በቡዴን ሆናችሁ ተወያዩና ሀሳባችሁን ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡

ማስታወሻ
የአፌ መፌቻ ቋንቋ መሰረታዊ መዋቅሮች
የቋንቋ መሰረት የንግግር ዴምጾች ናቸው፡፡ እነዚህም ተናባቢና አናባቢ
ተብሇው በሁሇት ይከፇሊለ፡፡

በአማርኛ ቋንቋ 26 ተናባቢ ዴምጾች አለ፡፡ሇምሳላ /ብ፣ ት፣ ዴ፣ ጥ፣ ስ፣


ቅ፣ ጭ፣ / ይጠቀሳለ፡፡ አናባቢዎች ዯግሞ በቁጥር 7 ሲሆኑ እነሱም፡- /ኧ፣
ኡ፣ ኢ፣ ኣ፣ ኤ፣ እ፣ ኦ/ ናቸው፡፡

ከሊይ የቀረቡት የቋንቋ መሰረት የሆኑት ዴምጾች ተቀናጅተው ቃሊትን


ይመሰርታለ፡፡እነዚህ ቃሊትም በአማርኛ ቋንቋ በአምስት ይመዯባለ፡፡
እነሱም፡- ስም፣ ግስ፣ ቅጽሌ፣ መስተዋዴዴና ተውሳከ ግስ ናቸው፡፡

ቃሊትም ተቀናጅተው ሀረጋትን ይመሰርታለ፡፡እንዯቃሌ ክፌልች ሁለ


የአማርኛ ቋንቋ ሀረጋት አምስት ናቸው፡፡እነሱም፡- ስማዊ ሀረግ፣ ግሳዊ
ሀረግ፣ ቅጽሊዊ ሀረግ፣ መስተዋዴዲዊ ሀረግና ተውሳከ ግሳዊ ሀረግ ናቸው፡፡

ሀረጋትም ተቀናጅተው ትሌቁን የቋንቋውን መዋቅር ዓረፌተነገርን


ይመሰርታለ፡፡ በአማርኛ ቋንቋ አይቀሬ የአረፌተነገር ተዋቃሪዎች
የአረፌተ ነገሩ ባሇቤት (ስም)ና ማሰሪያ አንቀጽ (ግስ) ሲሆኑ ሉቀር
የሚችሇው ተዋቃሪ ዯግሞ ተሳቢ የሚባሇው ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 12 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መሌመጃ አምስት

ማስታወሻውን መሰረት በማዴረግ ከዚህ በታች ሇቀረቡ ጥያቄዎች


ከተሰጡት አማራጮች ትክክሇኛውን መሌስ የያዘውን ፉዯሌ ምረጡ፡፡
1. ከሚከተለት ዴምጾች መካከሌ አናባቢ የሆነው የትኛው ነው?
ሀ. /ዴ/ ሇ. /ኤ/ ሏ. /ክ/ መ. /ፌ/
2. ከዓረፌተነገር ተዋቃሪዎች መካከሌ ሉቀር የሚችሇው_____ነው፡፡
ሀ. ባሇቤት ሇ. ማሰሪያ አንቀጽ ሏ. ተሳቢ መ.ግስ
3. የቋንቋ መነሻ መሰረቱ____ነው፡፡
ሀ. ዓረፌተነገር ሇ. ሀረግ ሏ. ቃሌ መ. ዴምጽ
4. ዴምጾች ተቀናጅተው የሚመሰርቱት የትኛውን መዋቅር ነው?
ሀ. ዴምጽ ሇ.ዓረፌተነገር ሏ. ሀረግ መ. ቃሌ
5. ትሌቁ የቋንቋ መዋቅር የትኛው ነው?
ሀ. ሀረግ ሇ. ዓረፌተነገር ሏ. ዴምጽ መ. ቃሌ
ክፌሇጊዜ ዘጠኝ
መሌመጃ ስዴስት

ሀ. የሚከተለት ዓረፌተ ነገሮች ባሇቤታቸውና ማሰሪያ አንቀጻቸው


የተስማሙ ስሊሌሆኑ እንዯገና አስተካክሊችሁ ጻፎቸው፡፡

1. ቶሊ ወዯቤቱ ሄደ፡፡
2. አሰገዯች መጣ፡፡
3. ሜቲና ማርቆስ ወዯሱቃቸው ገባ፡፡
4. ሇእርሳቸው ጉዲዩን ነገርኳት፡፡
5. መሏመዴ እና ሞሚና ወንዴምና እህት ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 13 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሇ. ከሚከተለት አረፌተነገሮች ውስጥ ባሇቤት፣ ተሳቢና ማሰሪያ አንቀጾችን
ሇይታችሁ አመሌክቱ፡፡
ምሳላ፡ ሾፋሩ አህያውን መታው፡፡
ባሇቤት፡ ሾፋሩ
ተሳቢ፡ አህያውን
ማሰሪያ አንቀጽ፡ መታው
1. ፌጹም በጉን አባረረች፡፡
2. ሌጁ መጣ፡፡
3. ጫሊ ኳሱን አነጠረ፡፡
4. አባቴ ይወዯኛሌ፡፡
5. እሷ በሬውን ሸሸች፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 14 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ ሁሇት
የቤተሰብ ምጣኔ

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 የሚነበብሊችሁን ምንባብ በጥሞና ካዲመጣችሁ በኋሊ ከምንባቡ ሇወጡ
ጥያቄዎች መሌስ ትሰጣሊችሁ፡፡
 ቀሊሌ ሁነቶችን በቅዯም ተከተሌ ትተርካሊችሁ፡፡
 የቀረበውን ምንባብ መሰረት በማዴረግ ሇተሇያዩ ተግባራት መሌስ
ትሰጣሊችሁ፡፡
 አስረጅ ዴርሰት ትጽፊሊችሁ፡፡
 ሇአዲዱስ ቃሊት ፌቺ ትሰጣሊችሁ፡፡
 የቋንቋውን መሰረታዊ መዋቅሮች ጠብቃችሁ ዓረፌተ ነገር
ትመሰርታሊችሁ፡፡
ክፌሇጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


በዚህ የትምህርት ይዘት የማዲመጥ ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚረደ
ምንባብና የመሌመጃ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ምንባቡን በትኩረት በማዲመጥ
ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ቤተሰብን ያሇመመጠን ጉዲት


የቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች
ሀ. ቤተሰብን አሇመመጠን የሚያመጣው አለታዊ ተጽእኖ ተናገሩ፡፡
ሇ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ሀረጋት ፌቺያቸውን ሇመምህራችሁ በቃሌ
ተናገሩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 15 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. የቤተሰብ እቅዴ አገሌግልት 4. የህዝብ ብዛት
2. መሰረታዊ ሌማት 5. አራርቆ መውሇዴ
3. የኢኮኖሚ እዴገት

የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. በ1984 የኢትዮጵያ የህዝብ ብዛት ስንት ነበር?
2. ቤተሰብን አሇመመጠን በየትኞቹ ዘርፍች ሊይተጽእኖ ያመጣሌ ?

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ

ሀ. ያዲመጣችሁትን ምንባብ መሰረት በማዴረግ ሇሚከተለት ጥያቄዎች


በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. የቤተሰብ እቅዴ አገሌግልት በአንዴ ሀገር ውስጥ በተግባር ሊይ
ማዋሌ የሚያስገኘውን ጥቅም ግሇጹ፡፡
2. በየአመቱ የሚወሇደት ህጻናት ቁጥር መጨመር ምን ሉያስከትሌ
እንዯሚችሌ አስረደ፡፡
3. የአንዴ ሀገር ህዝብ ብዛት በጣም ካዯገ በኢኮኖሚ፣በተፇጥሮ ሀብት
እና በማህበራዊ ህይወት የሚያስከትሇውን ተጽእኖ ዘርዝሩ፡፡
4. የቤተሰብ እቅዴ ተጠቅሞ አራርቆ መውሇዴ ሇአንዴ ቤተሰብ
የሚያስገኘውን ጥቅም አብራሩ፡፡
5. አሁን ባሇው ሁኔታ የዛሬ አስር አመት የአገራችን የህዝብ ብዛት
ቁጥር ስንት የሚዯርስ ይመስሊችኋሌ?

የተማሪ መጽሏፌ 16 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሁሇት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


በዚህ የትምህርት ክፌሌ ጭውውትና ተግባራት ስሇቀረቡ ጭውውቱንና
ተግባራቱን በሚቀርበው ትእዛዝ መሰረት አከናውኑ፡፡

ተግባር አንዴ
ሀ. ቀጥል የቀረበውን ጭውውት ጥንዴ ጥንዴ በመሆን ከተሇማመዲችሁ
በኋሊ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አቅርቡ፡፡

ሴና፡ እንዳት አዯርክ ወዲጄ?


ከበዯ፡ ዯህና አዯርሽ ሴና
ሴና፡ ምነው ትተክዛሇህሳ?
ከበዯ፡ ትንሿ ሌጄ ታማብኝ ሀሳቤን ወሰዯችው ባክሽን፡፡
ሴና፡ ምነው ምን አገኛት?
ከበዯ፡ ሰውነቷ ከፌተኛ ትኩሳት አሇው፡፡
ሴና፡ ጤና ጣቢያ ወሰዴካት?
ከበዯ፡ አዬ ወዲጄ ሀኪሞች “ቤተሰብ መጥናችሁ ውሇደ” ብሇው
ሲመክሩን አሌሰማ ብሇን ቤተሰቤና ገቢዬ አሌመጣጠን ብል ሌጄን
ማሳከም እስኪያቅተኝ ዯረስኩ፡፡

ሴና፡ እውነት ነው ቤተሰብን ብንመጥን ሌጆቻችንን በአግባቡ


ሇማሳከም እንኳ እስከሚያቅት የሚዯርስ ችግር አያጋሌጥም::

ከበዯ፡ እንግዱህ ሰው ከእኔ ይማር፡፡ በሚያገኘው ገቢ ሌክ ቤተሰቡን


መጥኖ ይውሇዴ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 17 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሴና፡ ትክክሌ፣ ካንተ ህይወት ብዙ ትምህርት ወስጃሇሁ፡፡ በሌ ና እኔ
ጋር ሌጄ በቀዯም የሊከሌኝ ብር አሇ ሌጅህን ጤና ጣቢያ ወስዯን
እናሳክም፡፡ ስታገኝ ትሰጠኛሇህ፡፡

ሇ. ከሊይ በቀረበው ጭውውት መሰረት በቡዴናችሁ ተወያይታችሁ ላሊ


መሰሌ ጭውውት አዘጋጅታችሁ ከተሇማመዲችሁ በኋሊ ሇክፌሌ
ተማሪዎች አቅርቡ፡፡
ክፌሇጊዜ ሶስት

ተግባር ሁሇት
ከዚህ በታች የቀረቡትን ተግባራት በተገቢው መንገዴ አከናውኑ፡፡

1. በቅዴሚያ በአከባቢያችሁ ወዯሚገኝ ጤና ጣቢያ ሂደ፡፡


በመቀጠሌ ስሇቤተሰብ እቅዴ አገሌግልት የህክምና ባሇሙያ
በመጠየቅ መረጃዎችን አሰባስቡ፡፡ በመጨረሻም በቡዴን
በመሆን መረጃዎችን አዯራጅታችሁ ዘገባውን ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ በቃሌ አቅርቡ፡፡
2. እናንተ ወዯፉት ቤተሰብ ስትመሰርቱ የቤተሰብ እቅዴ
አገሌግልት ተጠቃሚ ብትሆኑ የምታገኙትን ጥቅም
ሇጓዯኞቻችሁ ተናገሩ፡፡

ክፌሇጊዜ አራት

ትምህርት ሶስት፡ማንበብ
ቀጥል የቀረቡት ምንባብ እና መሌመጃዎች አንብባችሁ እንዴትረደ
የሚያግዙ ናቸው፡፡ በመሆኑም ምንባቡን በትኩረት በማንበብ ሇቀረቡት
ጥያቄዎች ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 18 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ቅዴመማንበብ ጥያቄዎች
ሀ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. የቤተሰብ እቅዴ ማሇት ምን ማሇት ነው?
2. የቤተሰብ እቅዴ አገሌግልት የሚሰጠው በየትኞቹ ተቋማት
ይመስሊችኋሌ?
3. የቤተሰብ እቅዴ አገሌግልትን በተመሇከተ ከምንባቡ ምን ምን
ቁምነገሮች የምታገኙ ይመስሊችኋሌ?

የቤተሰብ ምጣኔ ቤተሰብ ምጣኔ ምንነት

እንዯምንናችሁ ውዴ እናቶችና አባቶች? ዯህና ሰነበታችሁ? ኧ … ወይኒቱ


እባሊሇሁ፡፡ በዚህ ቀበላ የጤና ኤክስቴንሽን ባሇሙያ ነኝ። ኧ … በጥሪያችን
መሠረት ሰዓቱን አክብራችሁ በመገኘታችሁ ከሌብ አመሰግናሇሁ። በጋራ
የተገናኘነው ዛሬ ሇመጀመሪያ ጊዜ አይዯሌ? መቼም ከላልች ባሇሙያዎች
ጋር በየጊዜው ውይይት እንዲዯረጋችሁ እገምታሇሁ።እሺ! እናቶቼና አባቶቼ!
ዛሬ ዯግሞ ጤና ነክ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ ሇውይይት መነሻ የሚሆኑ ሃሳቦችን
አቀርብሊችኋሇሁ።
የቤተሰብ ምጣኔ ማሇት በአንዴ ቤተሰብ ውስጥ ሉኖሩ የሚገባቸውን የሌጆች
ቁጥር የመመጠን ሌምዴና በውሌዯት መካከሌ ያሇውን የጊዜ ርዝመት
የመወሰን ጉዲይ ማሇት ነው። ሇማብራራት ያህሌ በቤተሰብ ውስጥ የሌጆች
ቁጥር መመጠን ማሇት ወሊጆች በእንክብካቤ ማሣዯግ የሚችሎቸውን ሌጆች
ብቻ ወስነው መውሇዴ ማሇት ነው። አይዯሇም እንዳ? ኧ…ብሌህ የሆኑ
ባሌና ሚስት እኮ ስሇኑሯቸው ይወስናለ። እንዱያውም ሰዎች በህይወታቻው
ከሚወስኗቸው ጠቃሚ ውሣኔዎች መካከሌ ስንት ሌጆች መውሇዴ
እንዲሇባቸው መወሰን አንደና ዋነኛው ነው። እናንተስ? ኧ… በየቤታችሁ

የተማሪ መጽሏፌ 19 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የሌጆቻችሁን ቁጥር ወስናችሁ ታውቃሊችሁ? እንዲሌኳችሁ ይህ እኮ ትሌቅ
ነገር ነው። እስቲ በጥሞና ተከታተለኝ።

ኃሊፉነት የሚሰማቸው ወሊጆች እኮ… ሇሚወሌዶቸው ሌጆች


የሚያስፇሌጓቸውን እንክብካቤ፣ ፌቅርና ዴጋፌ መስጠት ይፇሌጋለ።
እናንተስ? እናንተም ኃሊፉነት እንዯሚሰማችሁ እተማመናሇሁ። ሇማንኛውም
የሌጆችን ቁጥር ሇመወሰን ስሇሚያስችለ ዘዳዎች እንነጋገራሇን። እንግዱህ
ስሇቤተሰብ ምጣኔ ስናነሳ የሌጆችን ቁጥር ሇመመጠንና አራርቆ ሇመውሇዴ
የሚያስችለ ሁሇት ዘዳዎች እንዲለ ማወቅ ይኖርብናሌ።እነሱም ተፇጥሯዊና
ዘመናዊ ዘዳዎች ይባሊለ። ሁሇቱም እርግዝናን ይከሊከሊለ።

የንባብ ጊዜ ጥያቄዎች
1. እስካሁን ካነበባችሁት ምን ቁምነገር እንዲገኛችሁ ሇመምህራችሁ
ተናገሩ፡፡
2. ቀጥሇው የሚመጡት አንቀጾች ስሇምን የሚያስረደ ይመስሊችኋሌ?

ተፇጥሯዊ ዘዳዎች የሚባለት ከግንኙነት መታቀብ፣ ቀን መቁጠርና ጡት


ማጥባት ናቸው። ዘመናዊ የእርግዝና መከሊከያ ዘዳዎች ዯግሞ ኮንድም
(የወንዴና የሴት)፣ ዲያፌራም (ብራንፉ)፣ እንክብሌ፣ ለፕ፣ በመርፋ የሚሰጥ
መከሊከያ (ዲይፖፕሮቤራ) እና በክንዴ የሚቀበር (ኖርፕሊንት
ኮንትራሴፕቲቭ ኢምፕሊንት) እና የመመሳሰለት ናቸው። አያችሁ?
እንግዱህ እናንተም ከነዚህ ዘዳዎች አንደን መርጣችሁ እንዯምትጠቀሙ
ተስፊ አዯርጋሇሁ። እንግዱህ ሀሳቤን ሊጠቃሌ።

እናንተ መገንዘብ የሚገባችሁ ዋናው ጉዲይ ኧ… የቤተሰብ ምጣኔ ማሇት


ኧ… ወሊጆች መቼ ሌጅ ይ…ኑረን? እና ኧ… ስንት ሌጅ ይኑረን? ብሇው
ምሊሽ የሚሰጡበት ዕቅዴ መሆኑ ነው። ይህንንም ተረዴታችሁ ከዛሬ ጀምሮ

የተማሪ መጽሏፌ 20 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ከባሇቤታችሁ ጋር ተወያዩና ወዯጤና ጣቢያ በመምጣት ኧ… አገሌግልቱን
በሕክምና ባሇሙያ ዴጋፌ መጠቀም ትችሊሊችሁ። በተረፇ ዛሬ በውይይቱ
ሊሌተካፇለ ሇምታውቋቸው እናቶች ሁለ ፌሬነገሩን ባገኛችሁት አጋጣሚ
እንዴታስረደ ኧ… አዯራ እያሌኩ ሇዛሬ ገሇፃዬን በዚሁ አበቃሁ።
ስሊዲመጣችሁኝ አመሰግናሇሁ። በላሊ ጊዜ እስከምንገናኝ ዯህና ሁኑ።

(የኢፇዴሪ ትምህርት ሚኒስቴርና የኦሮሚያ ትምርት ቢሮ፡፡2007፡፡ ሇአማርኛ ቋንቋ


ማስተማሪያ ከተዘጋጀ መጽሀፌ የተወሰዯ)

ክፌሇጊዜ አምስት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ ሁሇት

ከዚህ በታች የቀረቡትን ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማዴረግ ትክክሌ


ከሆነ ‘‘እውነት’’ ካሌሆነ ግን ‘‘ሀሰት’’ በማሇት በጽሁፌ መሌሱ፡፡
1. በቀረበው ምንባብ ሇወሊጆች ስሇጤና ነክ ጉዲዮች ትምህርት
የሰጠችው የግብርና ባሇሙያ ነበረች፡፡
2. ሀሊፉነት የሚሰማቸው ወሊጆች ሌጆችን በእዴሊቸው ይዯጉ በማሇት
የሚወሌደ ናቸው፡፡
3. በቤተሰብ ውስጥ የሌጆችን ቁጥር መመጠን ማሇት ወሊጆች
በእንክብካቤ ማሳዯግ የሚችሎቸውን ሌጆች ብቻ መውሇዴ ማሇት
ነው፡፡
4. በአገራችን ሁለም ወሊጆች ስሇቤተሰብ ምጣኔ አስፇሊጊውን
እውቀት የጨበጡ ናቸው፡፡
5. ከቤተሰብ እቅዴ መርሆዎች አንደ ያሌተፇሇገ እርግዝና
ሇመከሊከሌ የሚያስችለ ዘዳዎችን መጠቀም ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 21 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
6. ባሇሙያዋ ስሇቤተሰብ እቅዴ ምንነት የገሇጸችው በአንዯኛው
አንቀጽ ነው፡፡
7. ስሇቤተሰብ ሀሊፉነት በስፊት የቀረበው በአንቀጽ ሁሇት ነው፡፡
8. “ኧ… ወሊጆች መቼ ሌጅ ይ…ኑረን?” የሚሇው የንግግር ባህሪ
መገሇጫ ነው፡፡
9. በመጨረሻው አንቀጽ በመጀመሪያው ዓረፌተነገር “እናንተ…”
በሚሌ የቀረበው ቃሌ የሚወክሇው ታዲሚዎችን ነው፡፡
10. “እሺ! እናቶቼና አባቶቼ!” በሚሇው ውስጥ አገሌግልት ሊይ
የዋሇው ስርዓተ ነጥብ ባሇሙያዋ በስሜት እየተናገረች መሆኗን
ያመሇክታሌ፡፡
ክፌሇጊዜ ስዴስት

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


በመቀጠሌ በሳጥኑ ውስጥ ስሇአስረጅ ጽሁፌ የሚገሌጽ ማስታወሻ
ቀርቦሊችኋሌ፡፡ የቀረበውን ማስታወሻ በትኩረት በማንበብና ሇአስረጅ ጽሁፌ
የቀረበውን ምሳላ መሰረት በማዴረግ እናንተም አንቀጽ ትጽፊሊችሁ፡፡

ማስታወሻ
አስረጅ ጽሁፌ
አስረጅ ጽሁፌ፡- አስረጅ ጽሁፌ ሇአንባቢያን ስሇአንዴ ጉዲይ
በማብራራትና መረጃ በመስጠት ወይም እውነታን በማስጨበጥ ሊይ
የሚያተኩር የዴርሰት መጻፌያ ስሌት ነው፡፡ አስረጂ ጽሁፌ
በሚከተለት ስሌቶች ሉጻፌ ይችሊሌ፡፡
 በማወዲዯርና በማነጻጸር
 በምክንያትና ውጤት
 ተራኪ
ዴርሰት ሲጻፌ መከተሌ ያሇባችሁ ቅዯም ተከተሌ የሚከተለት
ናቸው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 22 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
አንዴን ጽሁፌ ሇመጻፌ የሚያስፇሌጉ ቅዯምተከተልች
የመጻፌ ሂዯት ቅዯም ተከተልች የሚባለት የሚከተለት ናቸው፡፡
እነሱም፡-
1. ቅዴመ መጻፌ፡- ይህ ከመጻፊችን በፉት የሚከናወን ተግባር
ሲሆን የሚከተለትን ያጠቃሌሊሌ፡፡
 ርእስ መምረጥ
 ርእስ ማጥበብ
 መረጃ መሰብሰብ
 መረጃ ማዯራጀት
 ቢጋር ማዘጋጀት
2. የመጀመሪያውን ረቂቅ ማዘጋጀት
3. ረቂቁን መከሇስ
4. አርትኦት/እንዯገና ማስተካከሌ/
5. የመጨረሻውን ጽሁፌ መጻፌ ናቸው፡፡

ክፌሇጊዜ ሰባት

ተግባር ሶስት
በትምህርት ሶስት የቀረበሊችሁን አስረጂ ጽሁፌ (ምንባብ) ከዚህ በታች
ሇሚቀርብሊችሁ ተግባር በምሳላነት በመጠቀም በሚቀርቡት ትእዛዞች
መሰረት በግሌ አንዴ አንቀጽ ጻፈ፡፡

1. ከዚህ በታች አስረጂ አንቀጽ ሉያጽፈ የሚችለ ሀሳቦች መካከሌ


አንደን ምረጡ፡፡
ትጉህ ገበሬ እና ነጋዳ
በጥዋት እና በከሰዓት ፇረቃ መማር
ቤተሰብ መመጠንና አሇመመጠን

የተማሪ መጽሏፌ 23 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. የመረጣችሁትን ሀሳብ አንቀጽ ሉያጽፌ በሚያስችሌ መሌኩ ርእሱን
አጥብቡ፡፡ (ሇምሳላ ቤተሰብን መመጠንና አሇመመጠን በቤተሰብ
ኢኮኖሚ ሊይ የሚያዯርሰው ተጽእኖ)
3. መረጃ ከተሇያዩ ምንጮች (የራስ ሌምዴ፣ ባሇሙያ፣ መጣጥፍች
ወዘተ) ሰብስቡ፡፡
4. መረጃችሁን አዯራጅታችሁ አስተዋጽኦ ንዯፈ፡፡
ምሳላ፡ የምግብ እጥረት፣ የመማሪያ ቁሳቁስ እጥረት፣ ሌብስ፣ ጤና
በመሳሰለት ዙሪያ ሀሳባችሁን አዯራጁ፡፡
5. የመጀመሪያውን ረቂቅ በመጻፌና ዯጋግማችሁ በማረም አንቀጹን
ጻፈና ሇመምህራችሁ አሳዩ፡፡

ክፌሇጊዜ ስምንት

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


በዚህ ትምህርት ክፌሌ የተሇያዩ ቃሊትን በአገባብ እንዴትጠቀሙ
የሚያስችሎችሁ መሌመጃዎች ስሇቀረቡ መሌመጃዎቹን በትኩረት ስሩ፡፡

መሌመጃ ሶስት

ሀ. ከዚህ በታች የቀረቡት አረፌተነገሮችና ሀረጋት የቤተሰብ ምጣኔ በሚሌ


ርእስ ከቀረበው ምንባብ የወጡ ናቸው፡፡በመሆኑም ምንባቡን ዯግማችሁ
በማንበብ ከስራቸው ሇተሰመረባቸው ቃሊት አገባባዊ ፌቺ ስጡ፡፡

1. ስሇቤተሰብ ምጣኔ ስናነሳ የሌጆችን ቁጥር…


2. ሇዛሬ ገሇፃዬን በዚሁ አበቃሁ።
3. ተፇጥሯዊ ዘዳዎች የሚባለት ከግንኙነት መታቀብ …
4. በሕክምና ባሇሙያ ዴጋፌ መጠቀም ትችሊሊችሁ።
5. ዘመናዊ የእርግዝና መከሊከያ ዘዳዎች…

የተማሪ መጽሏፌ 24 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሇ. በ “ሀ” ስር በቀረቡ አረፌተነገሮች ከስራቸው የተሰመረባቸውን ቃሊት
አገባባዊ ፌቺያቸውን ከ “ሇ” ስር በመምረጥ አዛምደ፡፡
ሀ ሇ

1. ዝንጀሮው ከገዯሌ ወዴቆ አፇር በሊ፡፡ ሀ. አሸነፇ


2. ሂካ ቁርሱን ሻይ በዲቦ በሊ፡፡ ሇ. አሳዘነ
3. ቦና እቁብ በሊ፡፡ ሏ. ተመገበ
4. ገመቹ ሞባይለን ተበሊ፡፡ መ. ሞተ
5. የጅማ ከ.ነ.ማ. የእግር ኳስ ቡዴን ዋንጫ በሊ፡፡ ሠ. ተሰረቀ
6. የሌጁ አሟሟት አንጀቴን በሊው፡፡ ረ. ዯረሰ
ሰ. ፇወሰ

ክፌሇጊዜ ዘጠኝ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዚህ የትምህርት ይዘት የሰዋስው እውቀታችሁን ሇመጠቀም የሚያግዙ
መሌመጃዎች የቀረቡ ሲሆን ሇጥያቄዎቹ በተገቢው መንገዴ በጽሁፌ
መሌሱ፡፡

መሌመጃ አራት

ሀ. ዓረፌተነገርን በተመሇከተ በምእራፌ አንዴ የቀረበሊችሁን ማስታወሻ


መሰረት በማዴረግ በሰንጠረዡ ውስጥ የቀረቡ ቃሊትን በማገናኘት ሙለ
መሌእክት የሚያስተሊሌፈ አስር ዓረፌተነገሮችን መስርቱ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 25 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ባሇቤት ተሳቢ ማሰሪያ አንቀጽ
ነጋዳው ሰብለን ተንከባከበች
ዋንኦፉ ህግ ጣሇች
ፖሉሷ ታካሚዎችን ናቸው
ከማሌ እና ተስፊዬ ድክተር አስከበረች
ድሮ እህለን ሰበሰቡ
ሀኪሟ ጓዯኛሞች ነች
ገበሬዎች እንቁሊሌ ሸጠው

ሇ. ከዚህ በታች የቀረቡት ዓረፌተነገሮች ተዘበራርቀው ስሇተቀመጡ ሙለ


መሌእክት አያስተሊሌፈም፡፡ ስሇዚህ አረፌተነገሩን እንዯገና
አስተካክሊችሁ ጻፈ፡፡

1. ስሇጠማት በሊይነሽ ጠጣች ውሃ፡፡


2. ሰይፈ ዯስ መምህሩ አሇው ስሇጠራው፡፡
3. መሰረት መጫወት ትወዲሇች መረብ ኳስ፡፡
4. ወዯቤቱ ከትምህርትቤት አቡበከር ሲወጣ በሩጫ ገባ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 26 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ ሶስት
የበጎ ፇቃዴ አገሌግልት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡
 ስሇ አንዴ ርዕሰ ጉዲይ አዲምጣችሁ ስሜታችሁን ትገሌጻሊችሁ፡፡
 የበጎ ፇቃዯኝነት መተግበሪያ አካባቢዎችን ትሇያሊቸሁ፡፡
 የምንባቡን ፌሬ ሀሳብ ታስታውሳሊችሁ፡፡
 ምንባቡን አንብባችሁ ከምንባቡ ተዘውታሪ ቃሊት ሇይታችሁ
ታወጣሊችሁ፡፡
 አራት አንቀጽ ያለት የማግባቢያ ዴርሰት ትጽፊሊችሁ፡፡
 የቃሊትን ነጠሊና ብዙ ቁጥር ሇይታችሁ ታመሇክታሊችሁ፡፡

ክፌሇጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


በዚህ የትምህርት ክፌሌ የተሇያዩ የማዲመጥ መሌመጃዎች ቀርበዋሌ፡፡
መምህራችሁ የሚያነቡሊችሁን ጽሁፌ መሰረት አዴርጋችሁ ጥያቄዎቹን
በተገቢው መንገዴ ስሩ፡፡

ኦብሴ ለቦ
ቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
ሀ. የሚከተለትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ፡፡
1. ሰዎችን በተሇያዩ ነገሮች መርዲት ምን ተብል ይጠራሌ?
2. ሰዎችን በምን በምን ተግባራት ረዴታችሁ ታውቃሊችሁ?

የተማሪ መጽሏፌ 27 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች

ከዚህ በታች የቀረቡ ጥያቄዎችን የሚነበብሊችሁን ጽሁፌ እያዲመጣችሁ


መሌሶቹን በማስታወሻ ዯብተራችሁ ሊይ ጻፈ፡፡
1. ኦብሴ የተወሇዯችው የት ነው?
2. ኦብሴ የመጀመሪያ ዱግሪዋን ያገኘችው በምን ሙያ ነበር?.
3. የአንቀጾቹን ፌሬ ሀሳቦች መዝግቡ፡፡

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

ተግባር አንዴ
በማዲመጥ ሂዯት ስር የያዛችሁትን የጽሁፈን ፌሬ ሀሳቦች ተራ
በተራ በመነሳት ሇክፌሌ ተማሪዎች አንብቡሊቸው፡፡

መሌመጃ አንዴ

ሀ. ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ መሰረት በማዴረግ የሚከተለትን ጥያቄዎች


በቃሌ መሌሱ፡፡
1. እነ ኦብሴ ወዯሀገር ቤት ተመሌሰው ምን ምን የበጎ ስራ አገሌግልት
ሰጡ?
2. የኦክስጂን የመተንፇሻ መሳሪያ ሇየትኞቹ ህሙማን አገሌግልት
ይሰጣሌ?
3. ኦብሴን ያስዯሰታት ምን ነበር?
4. ኦብሴን የበጎ ፇቃዴ አገሌግልት እንዴትሰጥ ያነሳሳት ምክንያት
ምንዴን ነው?

የተማሪ መጽሏፌ 28 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
5. ኦብሴ ጓዯኞቿን በበጎፇቃዴ አገሌግልት እንዱሳተፈ እንዳት
አሳመነች?
6. ከኦብሴ ተግባር ምን መማር እንዯሚቻሌ ተናገሩ፡፡
7. በመጨረሻ ሊይ ኦብሴ ያስተሊሇፇችውን መሌእክት በራሳችሁ አባባሌ
ግሇጹ፡፡
ክፌሇጊዜ ሁሇት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ከዚህ በታች የቀረበው ምስሌ በቡዴናችሁ ሇምታዯርጉት ንግግር መነሻ
ይሆናችኋሌ፡፡ በዚህ መሰረት ከምስለ በመቀጠሌ የቀረቡሊችሁን ተግባራት
በትኩረት አከናውኑ፡፡

ተግባር ሁሇት
1. ከምስለ ምን ተረዲችሁ?
2. በምስለ እንዯሚታየው ወጣት በምን በምን የበጎ ፇቃዴ
አገሌግልት ተሳትፊችሁ ታውቃሊችሁ?
3. በምስለ ሊይ እንዯሚታየው ወጣት እናንተም እንዱህ አይነት
ተግባር ሇመፇጸም ያሇችሁን እቅዴ ሇክፌሌ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡
4. “ሰዎችን መርዲት በሰዎቹ ሊይ የተረጂነት ስሜት ስሇሚፇጥር
ባይተገበር መሌካም ነው::” በሚሇው ሀሳብ ሊይ ያሊችሁን አቋም
ግሇጹ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 29 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሶስት

ትምህርት ሶስት፡ ምንባብ


ከዚህ በታች የቀረቡት ምንባብ እና መሌመጃዎች አንብባችሁ እንዴትረደ
የሚያግዙ ናቸው፡፡ስሇዚህ ምንባቡን በትኩረት በማንበብ ሇቀረቡት
ጥያቄዎች ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ቅዴመ ማንበብ ጥያቄዎች


ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. በአከባቢያችሁ እና በሀገር አቀፌ ዯረጃ በበጎ ተግባር የሚታወቁ
ሰዎችን ጥቀሱ፡፡
2. በተራ ቁጥር አንዴ የጠቀሳችኋቸው ሰዎች አበይት ተግባራት ምን
ምን ናቸው?
3. ሇሚከተለት ቃሊት እና ሀረጋት ፌቺ ስጡ፡፡
3.1. ሇትርፌ ያሌተቋቋመ ሌማት ተኮር ማህበር
3.2. ሇትርፌ የተቋቋመ

ሙዲይ
ሙዲይ የበጎ አዴራጎት ማህበር እ.ኤ.አ በ2000 የተቋቋመ ከማንኛውም
የፖሇቲካ እና ሀይማኖታዊ ነገሮች ነፃ የሆነና ሇትርፌ ያሌተቋቋመ ሌማት
ተኮር ማህበር ነው፡፡ ሆኖም ግን በህጋዊ መንገዴ በይፊ የተመዘገበው
እ.ኤ.አ ጥቅምት 4/2012 ሊይ ነው፡፡ ተቋሙ ስራውን የጀመረው በአዱስ
አበባ ከተማ የካ ክፌሇከተማ ወረዲ 11 ውስጥ 200 የሚዯርሱ አባሊትን
በመያዝ ነበር፡፡

ሙዲይ በጎ አዴራጎት ማህበር በመጀመሪያ ይታወቅ የነበረው “ፌሬሽ ኤንዴ


ግሪን አካዲሚ” በሚባሇው ሇትርፌ በተቋቋመ ትምህርት ቤት አማካይነት

የተማሪ መጽሏፌ 30 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ነው፡፡ ሆኖም ግን ከቆይታ በኋሊ የ“ፌሬሽ ኤንዴ ግሪን” አካዲሚ ባሇቤት
የሆኑት ወይዘሮ ሙዲይ ምትኩ የትምህርት ቤት ክፌያ መክፇሌ የማይችለ
እንዱሁም ምሳ ማግኘት የማይችለ በርካታ ተማሪዎች እንዲለ
በማስተዋሊቸው ሇጥቂት ተማሪዎች ነፃ የትምህርት እዴሌ ሇመስጠት
ችሇዋሌ፡፡ ሆኖም ግን ይህ የነጻ ትምህርት እዴሌ የሚያስፇሌጋቸው
ተማሪዎች ቁጥር እጅግ እያዯገ በመምጣቱ የትምህርት ቤቱ ባሇቤት
የነበራቸውን የንግዴ እንቅስቃሴ ወዯ በጎ አዴራጎት ማህበር ሇመሇወጥ
በመወሰናቸው እ.ኤ.አ በ2012 ጀምሮ “ፌሬሽ ኤንዴ ግሪን” አካዲሚ
ከሙዲይ በጎ አዴራጎት ማህበር እንዱሇይ ውሳኔን አስተሊሇፈ፡፡

የንባብ ጊዜ ጥያቄዎች

1. ከምንባቡ እስካሁን የተረዲችሁትን ፌሬ ሀሳብ ግሇጹ፡፡


2. ቀጣዮቹ አንቀጾች ስሇምን የሚያወሱ ይመስሊችኋሌ?

የሙዲይ በጎ አዴራጎት ዋነኛ ትኩረቱ የተሇየ እገዛ የሚያስፇሌጋቸው


የአቅመ ዯካማ ቤተሰብ ሌጆች ሊይ ነው፡፡ ተቋሙም ዴጋፌ
ሇሚያስፇሌጋቸው አካልች ምግብ፣ ህክምና፣ የትምህርት ቤት ክፌያ፣ የምገባ
ፕሮግራም፣ የትምህርት ቤት ቁሳቁስ ዴጋፌ፣ ኮምፒውተርና ገቢ የሚያስገኙ
ስሌጠናዎች እየሰጠ ይገኛሌ፡፡

ከዚህ ዴርጅት አብዛኛዎቹ ተጠቃሚዎች በተሇያየ ምክንያት ሌጆቻቸውን


ያሇ አባት የሚያሳዴጉ አቅመ ዯካማ እናቶች ናቸው፡፡ ከእነዚህ እናቶች
አብዛኛዎቹ ከዚህ በፉት የተሇያየ ጥቃት የዯረሰባቸው፣ ኤችአይቪ ቫይረስ
በዯማቸው ውስጥ ያሇ፣ መጠሇያ የላሊቸውና ከዚህ በፉት በሴተኛ አዲሪነት
ይተዲዯሩ የነበሩ ናቸው፡፡ በጎ አዴራጎቱ እነዚህን ሰዎች ካለበት ችግር
እንዱሊቀቁ በርካታ ዴጋፍችን ያዯርጋሌ፡፡ ከነዚህም መካከሌ የተወሰኑት

የተማሪ መጽሏፌ 31 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የእጅ ስራ ስሌጠናዎችን እንዱያገኙ በማዴረግና የስራ ቦታ በማመቻቸት
ስራዎችን መስራት እንዱችለ አዴርጓሌ፡፡

ሙዲይ በአሁኑ ሰአት 650 ሇሚሆኑ ህፃናት እና 450 ሇሚሆኑ እናቶች


አገሌግልት እየሰጠ የሚገኝ ማህበር ነው፡፡ ይህ ተቋም ትኩረት
ሇሚያዯርግሊቸው አካሊት የተሇየ ፕሮጀክት ቀርፆ በመንቀሳቀስ ሊይ
ይገኛሌ፡፡ ሇዚህ ፕሮጀክት በዋነኛነት የገቢ ምንጭ ሆኖ የሚያገሇግሇው
“ፌሬሽ ኤንዴ ግሪን” ሀሊፉነቱ የግሌ ማህበር ሲሆን በተጨማሪም የተሇያዩ
በጎ አዴራጊ ግሇሰቦች የግሌ ዴርጅቶች የገቢ ምንጭ በመሆን ያገሇግሊለ፡፡
በሙዲይ ማህበር ስር የሚገኙ ህፃናት ተቋሙ የመጠሇያ፣ የምግብ፣
የአሌባሳት፣ ትምህርት፣ ህክምና፣ ገቢ የሚያስገኙ የሙያ ስሌጠናዎች እና
የህይወት ክሂሌ ስሌጠናዎች በመስጠት ወዯ ስራ እንዱሰማሩ ያዯርጋሌ፡፡
(ከዴርጅቱማህዯር የተገኘና ሇመማሪያ መጽሀፌ እንዱመች ተሻሽል የቀረበ)

ክፌሇጊዜ አራት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ ሁሇት

ሀ. ምሳላውን መሰረት በማዴረግ ከየአንቀጾቹ አምስት አምስት ተዘውታሪ


ቃሊት በመሇየት ጻፈ፡፡

ተዘውታሪ ቃለ ያሇበት አንቀጽ ተዘውታሪ ቃሌ


አንቀጽ አንዴ ሌማት
አንቀጽ ሁሇት እናቶች
አንቀጽ ሶስት ወሊጅ
አንቀጽ አራት ህክምና

የተማሪ መጽሏፌ 32 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሇ. የሚከተለትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት በስራቸው ከቀረቡት
አማራጮች መካከሌ ትክክሇኛውን መሌስ በመምረጥ መሌሱ፡፡
1. ሇትርፌ ያሌተቋቋመ ሌማት ተኮር ማህበር ሲሌ ምን ማሇት ነው?
ሀ. ነጋዳ ሏ. በጎአዴራጊ
ሇ. አትራፉ መ. ጥቅም ፇሊጊ

2. ሙዲይ በጎ አዴራጎት ማህበር በመጀመሪያ ይታወቅ የነበረው


______ ነው፡፡
ሀ. በትምህርት ስራ
ሇ. ወሊጆቻቸውን በተሇያዩ ምክንያቶች ያጡ ህጻናትን በማሳዯግ
ሏ. አረጋውያን በመርዲት
መ. አካሌ ጉዲተኞችን በማገዝ
3. ከሚከተለት አንደ የሙዲይ በጎ አዴራጎት ማህበር ተጠቃሚ አካሌ
ያሌሆነው የቱ ነው?
ሀ. የኤችአይቪ ቫይረስ ተጠቂዎች
ሇ. መጠሇያ የላሊቸው ሰዎች
ሏ. በሴተኛ አዲሪነት የሚተዲዯሩ
መ. ስራ አጥ ወጣቶች
4. የበጎ አዴራጎት ማህበሩ ከመሰረታዊ ፌሊጎቶች በተጨማሪ ሇህፃናት
ከሚሰጠው አገሌግልት ውስጥ የሚካተተው የቱ ነው?
ሀ. የትምህርት
ሇ. የህክምና
ሏ. የህይወት ክሂሌ ስሌጠናዎች
መ. ሁለም መሌስ ነው
5. የበጎአዴራጎት ማህበሩ የገቢ ምንጭ ምንዴን ነው?
ሀ. ከውጭ ሀገር የሚሊክ እርዲታ
ሇ. በሀገር ውስጥ ከሚሰበሰብ እርዲታ

የተማሪ መጽሏፌ 33 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሏ. ከፌሬሽ ኤንዴ ግሪን አካዲሚ ገቢ
መ. ሇ እና ሏ መሌስ ናቸው፡፡

ተግባር ሶስት
በሚከተሇው ሰንጠረዥ ውስጥ ሰዎች በበጎ ተግባር ሲሳተፈ የሚሰሩትና
የተግባሩ ትሩፊት ምን እንዯሆነ በምሳላው መሰረት በጽሁፌ ግሇጹ፡፡

ሰዎች በበጎ ተግባር ሲሳተፈ የተግባሩ ትሩፊቶች ምን ሉሆን


የሚሰሩት ይችሊሌ?
የአቅመ ዯካሞችን ቤት መጠገን ከብርዴና ዝናብ እፍይታን ማግኘት
የጎርፌ መሄጃ ቦይ ማጽዲት ጎርፌ በየመንገደ ሊይ ቆሻሻ
አይበትንም

ክፌሇጊዜ አምስት

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


የመጻፌ ክሂሊችሁን ውጤታማ በሆነ መሌኩ እንዴትጠቀሙ የሚረደ
ማስታዎሻዎችና ተግባራት ቀርበዋሌ፡፡ ተግባራቱን በተገቢው መንገዴ ስሩ፡፡

ማስታወሻ
አስረጅ ዴርሰት፣ ማግባቢያ ዴርሰት /persuasive paragraph/ተብልም
ሉገሇጽ ይችሊሌ፡፡ አስረጅ ዴርሰት ከሚጻፌባቸው ስሌቶች መካከሌ
አወዲዲሪና አነጻጻሪ የአንቀጽ ማስፊፉያ ስሌቶች ይጠቀሳለ፡፡
አወዲዲሪና አነጻጻሪ አንቀጽ፡
አወዲዲሪና አነጻጻሪ አንቀጽ የሚያብራራው በሁሇት ነገሮች መካከሌ ያሇን
ተመሳስልና ሌዩነትን ነው።ማወዲዯር በነገሮች መካከሌ ያለትን ተመሳሳይ
ባህሪያት ማብራራት ሲሆን ማነፃፀር ዯግሞ ሌዩነቶችን ማብራራት
ክፌሇጊዜ ነው።
ስዴስት

የተማሪ መጽሏፌ 34 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ተግባር አራት
በምእራፌ ሁሇት መጻፌ በሚሇው የትምህርት ይዘት ስር የተማራችሁትን
ዴርሰት ሇመጻፌ የሚከናወኑ ተግባራትን አስታውሱ፡፡ በዚህ መሰረት
የሚከተሇውን ምሳላ መሰረት በማዴረግ አንዴ ርዕስ መርጣችሁ
በማወዲዯር የአንቀጽ አጻጻፌ ስሌት ሁሇት አንቀጽ ያሇው ዴርሰት ጻፈ፡፡

ምሳላ፡ በማወዲዯር የተጻፇ አንቀጽ


መዴኃኒት ቀማሚና ዯራሲ የሚሇያዩበት ነጥብ አሇ፡፡ቀማሚ በአይን
የሚታዩትንና በእጅ የሚዲሰሱትን ነገሮች እያሰባሰበና በእጁ እየገሇበጠ
ስሇሚቀምማቸው ነው፡፡ዯራሲ ግን በአእምሮው እየሰበሰበና እየቀረጸ ይጽፊሌ
እንጂ እንዯቀማሚ በእጁ አይዲስሳቸውም፡፡ በአይኑም አያያቸውም፡፡
ከተጠቀሱት ምክንያቶች በስተቀር እየሰበሰቡ ቀምሞና አዘጋጅቶ ሇህዝብ
በመስጠት ግን ሁሇቱም አንዴ ናቸው፡፡
ክፌሇጊዜ ሰባት

ተግባር አምስት
ከዚህ በታች ሇማነጻጸር አንቀጽ የቀረበውን ምሳላ መሰረት በማዴረግ
ከሚቀርቡሊችሁ መነሻ ሀሳብ አንዴ በመምረጥ ባሇሁሇት አንቀጽ
ዴርሰት ጽፊችሁ ሇመምህራችሁ አሳዩ፡፡
1. የዴሮ ተማሪዎች እና የአሁንጊዜ ተማሪዎች
2. በገጠር አከባቢ የሚኖሩ እና በከተማ የሚኖሩ ተማሪዎች
3. በመማሪያ መጽሀፌት ብቻ ታግዞ መማር እና በአጋዥ መጽሃፌት
ታግዞ መማር

የተማሪ መጽሏፌ 35 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምሳላ፡ በማነጻጸር የተጻፇ አንቀጽ


በአብዛኛው የዛሬዎቹ ሴቶች ከግማሽ ምዕተ ዓመት በፉት ከነበሩት
ጥንታዊ ሴቶች በቀሇሇና በተሻሇ ሁኔታ ምግብ ማዘጋጀት ይችሊለ።
የጥንት ሴቶች የማገድ እንጨት ሇመሌቀም ወዯደር ይሄዲለ፤
ያገኙትንም እንጨት የሚፇሌጡትና የሚቆርጡት ራሳቸው ናቸው።
የዛሬዎቹ ግን ምግብ የሚያዘጋጁት ያሇ ብዙ ውጣውረዴ የጋዝ
ምዴጃቸውን በክብሪት አቀጣጥሇው ወይም ኤላክትሪክ በመጠቀም
ነው። የጥንቶቹ ሴቶች የምግብ አዘገጃጀት ሙያን የሚማሩት
በትዕግስት በመመሌከትና አስቸጋሪ በሆኑ ሁኔታዎች ውስጥ በማሇፌ
ነው፡፡ የዛሬዎቹ ግን በቀሊለ ስሇሙያው ሉያሳውቃቸው የሚችለና
ስሇጥሩ ምግብ አዘገጃጀት መመሪያዎችን ሉያስገነዝቧቸው የሚችለ
መጻሕፌትን በማንበብ ነው። የጥንት ሴቶች ከጓሯቸው ጎመን፣
ዴንች፣ ቃሪያ፣ ወዘተ አምጥተው ሰርተው ሲያቀርቡ የዛሬዎቹ ግን
የሚፇሌጉትን የአትክሌት አይነት በቀሊለ ወዯ ገበያ ማዕከሌ ጎራ
ብሇው ያመጣለ፡፡

ክፌሇጊዜ ስምንት

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


ከዚህ በታች የቀረበው ማስታወሻ እና መሌመጃዎች አዲዱስ ቃሊትንና
ጥምር ቃሊትን እንዴትሇዩ የሚረደ ናቸው፡፡ ሇጥያቄዎቹ ተገቢ መሌስ
በጽሁፌ ስጡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 36 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መሌመጃ ሶስት

ከሊይ ሇማነጻጸር ከቀረበው ምሳላ ውስጥ አምስት አዲዱስ ቃሊትን


መርጣችሁ በማውጣትና ፌቺ በመስጠት እርስበርስ ተሇዋውጣችሁ አርሙ፡፡

ምሳላ፡ የገበያ አዲራሽ - ሰዎች የተሇያዩ ነገሮችን የሚገዙበት የገበያ


ማእከሌ

ማስታወሻ
ጥምር ቃሌ፡ ሁሇት ቃሊት ተጣምረው የሚፇጥሩት ላሊ አዱስ ትርጉም
ያሇው አንዴ ቃሌ ነው፡፡ አንዴ ቃሌ ሇመሆኑም መሇያ መስፇርቱን
የሚከተሇውን ምሳላ ማየት ይቻሊሌ፡፡
የጥምር ቃለ ትርጉም ቃለን ካስገኙት ተጣማሪ ቃሊት የተሇየ ነው፡፡
ምሳላ፡ ጤናጣቢያ - የህክምና አገሌግልት የሚሰጥ ተቋም ነው፡፡ ይህ ቃሌ
ከሁሇት ቃሊት የተመሰረተ ነው፡፡ ከጤና እና ጣቢያ፤ ጤና የሰውን ሌጅ
የጤንነትን ሁኔታ ሲያመሇክት ጣቢያ ዯግሞ የአንዴ ነገር መገኛ ቦታ
ያመሇክታሌ፡፡ስሇዚህ ሁሇቱ ቃሊት ሳይጣመሩ የነበራቸው ትርጉምና
ከተጣመሩ በኋሊ ያሊቸው ትርጉም የተሇየ ነው፡፡

መሌመጃ አራት

ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥምር ቃሊት ቃሊቱ ሳይጣመሩ የያዙትን ፌቺ


እና ከተጣመሩ በኋሊ ያሊቸውን ፌቺ በጽሁፌ አመሌክቱ፡፡
ምሳላ፡ በጎ ፇቃዴ በጎ ጥሩ ነገር
ፇቃዴ ይሁንታ
በጎፇቃዴ፡ በፌሊጎት አንዴን ነገር ሇመስራት መወሰን

የተማሪ መጽሏፌ 37 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. ትምህርትቤት
2. ሌበሙለ
3. ሰውሰራሽ
4. ዯንብሌብስ
ክፌሇጊዜ ዘጠኝ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


ከዚህ በታች የቀረቡት ማስታወሻ እና መሌመጃዎች የሰዋስው ችልታችሁን
በተገቢው መንገዴ እንዴትጠቀሙ የሚረደ ናቸው፡፡ ስሇሆነም ሇጥያቄዎቹ
በጽሁፌ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ማስታወሻ
የቃሊት ነጠሊና የብዙ ቁጥር ምንነት
ነጠሊ ቁጥር አንዴ ነገር ሲያመሇክት፣ ብዙ ቁጥር ግን ከአንዴ በሊይ
የሆኑ ነገሮችን ያመሇክታሌ፡፡
ምሳላ፡- ሀ. ፌየሌ --ፌየልች
ሇ. ቃሌ--ቃሊት
ከሊይ ሇመመሌከት እንዯቻሌነው ፌየሌ የሚሇው አንዴ ፌየሌ መሆኑን
ሲያመሇክት ፌየልች የሚሇው ቃሌ ግን ከአንዴ በሊይ መሆናቸውን
ያመሇክታሌ፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት /-ኦች/ አብዥ ቅጥያ ምእሊዴ
ስሇተጨመረበት ነው፡፡ የሁሇተኛው ምሳላ፡ ቃሌ ነጠሊ ቁጥርን
ሲያመሇክት ቃሊት ግን ብዙ ቁጥር ያመሇክታሌ፡፡ በቃለ ሊይም /-ኣት/
የሚሌ አብዢ ቅጥያ ምሊዴ ተጨምሮበታሌ፡፡ /-ኦች/ የአማርኛ አብዢ
ቅጥያ ሲሆን /-ኣት/ የግእዙ አብዢ ቅጥያ መሆኑን መገንዘብ
ያስፇሌጋሌ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 38 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መሌመጃ አምስት

ሀ. ከዚህ በታች በነጠሊ ቁጥር የቀረቡትን ወዯ ብዙ ቁጥር በመሇወጥ አብዢ


ቅጥያ ምእሊድችን ሇይታችሁ አመሌክቱ፡፡

ምሳላ፡ ሌጅ - ነጠሊቁጥር
ሌጆች - ብዙቁጥር ቅጥያ ምእሊደ /-ኦች/
1. ቤት
2. ሰው
3. ቃሌ
4. እንስሳ
5. ዯብተር
ሇ. ከዚህ በታች ከቀረቡት ቃሊት የያዙትን አብዢ ቅጥያዎችን በመሇየት
ወዯ ነጠሊ ቁጥር ቀይሩ፡፡
ምሳላ፡- ፌየልች - ብዙ ቁጥር ቅጥያ ምዕሊደ /ኦች/
ፌየሌ - ነጠሊ ቁጥር
እንስሳት - ብዙ ቁጥር ቅጥያ ምዕሊደ /-ኣት/
እንስሳ - ነጠሊ ቁጥር
1. ሴቶች
2. ወንድች
3. ትእዛዞች
4. ገዲማት
5. እርሳሶች

የተማሪ መጽሏፌ 39 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምእራፌ አራት
የታዋቂ ግሇሰቦች ህይወት ታሪክ

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ፡
 የቀረበውን ምንባብ በማዴመጥ ፌሬ ሀሳቡን ትናገራሊችሁ፡፡
 በቡዴን በመሆን በቀረበ መመሪያ ሊይ ትወያያሊችሁ፡፡
 አንብባችሁ ፇሉጣዊ አነጋገሮችን ትሇያሊችሁ፡፡
 የመሸጋገሪያ ቃሊትን ትሇያሊችሁ፡፡
 ተዘውታሪ ቃሊትን ሇተሇያዩ አገሌግልቶች ትጠቀማሊችሁ፡፡
 ሀረጋትን ትሇያሊችሁ፡፡
ክፌሇጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


የማዲመጥ ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚረደ ጽሁፌ እና የመሌመጃ
ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ በትኩረት በማዲመጥ ጥያቄዎቹን በተገቢው መንገዴ
ስሩ፡፡

አርቲስት አሉ ቢራ

ቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች


ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. የምታውቋቸውን ስመጥር ዴምጻዊያንን ስም ዘርዝሩ?
2. የህይወት ታሪክ በውስጡ የሚያካትተውን ጉዲዮች ዘርዝሩ፡፡
3. ከዚህ በታች የቀረበው ፍቶ የማን እንዯሆነ ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 40 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

አርቲስት ዓሉ ቢራ

የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. አርቲስት ዓሉ ቢራ የተወሇዯው የት ነው?
2. አርቲስቱ የሀይማኖት ትምህርቱን የተከታተሇው እስከ ስንት ዓመት
እዴሜው ዴረስ ነው?
3. ጽሁፈን እያዲመጣችሁ አዲዱስ ቃሊትን በማስታወሻ ዯብተራችሁ
መዝግቡ፡፡

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ

ሀ. የሚከተሇው አንቀጽ ካዲመጣችሁት ጽሁፌ የተወሰዯ ነው፡፡ ከአንቀጹ


የወጡ ቃሊትን በተገቢው ቦታቸው በማስገባት አንቀጹ የተሟሊ ሃሳብ
እንዱሰጥ አዴርጉ፡፡

የሙዚቃ ባንዴ ጥሪውን


«ከአርፇን ቀል» «ቢራን በሪኤ»

የተማሪ መጽሏፌ 41 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
አርቲስት ዓሉ ቢራ በሚያቀነቅነው ዘፇን የአዴማጭን ስሜት በመያዙ እና
በማስዯሰቱ ከህዝብ ከፌተኛ አዴናቆትን አተረፇ። በ1962 ዓ.ም. በዴሬዲዋ
ከተማ ከሚገኘው «ከአርፇንቀል» _________ ሇአርቲስቱ የአብረን እንሥራ
ጥሪ ቀረበሇት። ዓሉም ________ በዯስታ ተቀብል በ1963 የባንደ አባሌ
በመሆን ከባንደ ጋር ስራውን ማቅረብ ጀመረ። ________ የሙዚቃ ባንዴ
ጋር በመሆን _________ የተሰኘውን ሙዚቃ ሇአዴማጭ አቀረበ።

ሇ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች ከተሰጡት አማራጮች ተገቢውን መሌስ


መርጣችሁ ጻፈ፡፡

1. ትምህርቱን እየተማረ ጎን ሇጎን የሚወዲቸውን ሙዚቃዎች በተሇያዩ


ቋንቋዎች እያዲመጠ አዯገ፡፡ ከስሩ የተሰመረው ቃሌ የሚያመሇክተው

ሀ. አንዴ ነገር ሊይ ማተኮሩን ሏ. ሁሇት ነገሮችን እየተገበረ መሆኑን


ሇ.ትምህርቱን መማሩ መ. የሚወዲቸው ሙዚቃ መኖራቸውን

2. አርቲስት አሉ ቢራ በሚያቀነቅነው ዘፇን የአዴማጭን ስሜት በመያዙ


አዴናቆትን አተረፇ፡፡ የተሰመረበት ቃሌ አገባባዊ ትርጉም
ሀ. በእጁ መጨበጡ ሏ. ማቀፈ
ሇ. ትኩረት መሳቡ መ. ስሜቱን መጉዲቱ
3. ዓሉ በሙዚቃው ዘርፌ የሊቀ አስተዋጽኦ አዴርጓሌ፡፡ ሇተሰመረበት
ቃሌ ፌቺ ሉሆን የሚችሇው የቱ ነው?
ሀ. ያነሰ ሇ. ጥቂት ሏ. ዝቅተኛ መ. ከፌተኛ
4. “ሇአዱሱ ትውሌዴ ጥሩ ተምሳላት ሆነ፡፡” ሲባሌ ማንን ሇማመሌከት
ተፇሌጎ ነው?
ሀ. በዘመኑ ያሇን ወጣት ሏ. ህዝቡን
ሇ. በእዴሜ የገፈ ሰዎችን መ. በህይወት የላለ ሰዎችን

የተማሪ መጽሏፌ 42 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
5. የአርቲስቱ ስም ዓሉ መሀመዴ ከሚሇው ይሌቅ ዓሉ ቢራ በሚሌ
በሰዎች ዘንዴ እንዱጠራ ያዯረገው
ሀ. ወሊጆቹ ስሙ በዚህ እንዱጠራ ስሇፇሇጉ ሏ. በመምህሩ ምክንያት
ሇ. “ቢራንበሪኤ” በሚሇው ዘፇኑ ምክንያት መ.በጓዯኞቹ ምክንያት
ክፌሇጊዜ ሁሇት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ከዚህ በታች የቀረቡት ተግባራት የመናገር ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ
የሚያግዙ ስሇሆኑ ተግባራቱን በተገቢው መንገዴ ስሩ፡፡

ማስታወሻ
የህይወት ታሪክ
የህይወት ታሪክ የግሇሰቦችን የቤተሰብ ሁኔታ፣ የትውሌዴ ስፌራና
ዘመን፣ የአስተዲዯግ ሁኔታ፣ የትምህርት ሁኔታ እና ሇማህበረሰባቸው፣
ሇአገራቸው ብልም ሇአሇም ያበረከቷቸውን አስተዋጽኦዎች በማካተት
በላሊ ሰው የሚጻፌ ነው፡፡ ይህም ግሇሰቦች በህይወት እያለና ከዚህ
አሇም በሞት ከተሇዩ በኋሊ ሉጻፌ ይችሊሌ፡፡ በላሊ በኩሌ የሚጻፇው
በራሱ በባሇታሪኩ ከሆነ ግሇታሪክ ይባሊሌ፡፡

ተግባር አንዴ
ሀ. የሚከተለትን ተግባራት ካከናወናችሁ በኋሊ ሀሳባችሁን በንግግር ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ ግሇጹ፡፡
1. ከዚህ በፉት የግሇሰብ የህይወት ታሪክ ሲነበብ ሰምታችሁ የምታውቁ
ከሆነ ምን ምን እንዲካተተ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ፡፡
2. የራሳችሁን ግሇታሪክ ሇክፌሌ ተማሪዎች ተራ በተራ እየተነሳችሁ
ተናገሩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 43 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሶስት

ተግባር ሁሇት
1. በህይወት ወይም ከህሌፇተ ህይወት በኋሊ የተጻፈ የህይወት
ታሪኮችን ከተሇያዩ ምንጮች በማሰባሰብ ወዯክፌሌ አምጥታችሁ
ሇተማሪዎች አንብቡ፡፡

ክፌሇጊዜ አራት

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


ከዚህ በታች የቀረቡት ምንባብና መሌመጃዎች የአንብቦ መረዲት ክሂሊችሁን
እንዴትጠቀሙ የሚረደ በመሆናቸው ጥያቄዎቹን በትኩረት በመስራት
መሌስ ስጡ፡፡

ቅዴመ ማንበብ ጥያቄዎች


ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. የምታውቋቸውን ስመጥር ሰዓሉያን ስም ዘርዝሩ፡፡
2. በአከባቢያችሁ ከሚገኙ ቁሳቁሶች ቅርጻ ቅርጾችን አዘጋጅታችሁ
ታውቃሊችሁ? ከሆነ ምን ምን?
3. ሇቀረቡት ቁሌፌ ቃሊት በቡዴን ተወያይታችሁ ትርጉማቸውን
ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
አርቲስት ቅርጻቅርጽ
የስእሌ ጥበብ ኤግዚብሽን

የተማሪ መጽሏፌ 44 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

አርቲስት ሻምበሌ ሇማ ጉያ

አርቲስት ሻምበሌ ሇማ ጉያ በ1921 ዓ.ም በምስራቅ ሸዋ ዞን በአዲአ ሉበን


ወረዲ ዲል በምትባሌ ቦታ ተወሇዯ። ቤተሰቦቹ አርሶ አዯሮች ስሇ ነበሩ
ሻምበሌ ሇማ በግብርና ሥራ ቤተሰቦቹን እያገዘ አዯገ። ከግብርና ጏን
ሇጏንም የእርሻ መሣሪያዎች ሞፇር፣ ቀንበርና የመሳሰለት ሲሰሩ በትኩረት
ይመሇከት ነበር። እንዱሁም የአካባቢው ማህበረሰብ የተሇያዩ የቤት ውስጥ
መገሌገያ ቁሶችን ከሸክሊና ከጭቃ ሲሰሩ እያየ አዯገ።

አርቲስት ሻምበሌ ሇማ ጉያ በሕፃንነቱ የማህበረሰቡን ሙያ እያየ ስሇአዯገ


የተሇያዩ ቅርጻ ቅርጾችንና ሥዕልችን ከእንጨትና ከሸክሊ መሥራት ጀመረ።
እሱ የሚሰራቸውን ሥራዎች እያዩ የአካባቢው ነዋሪዎች ስሇተዯነቁ አባቱ
ትምህርት ቤት እነዱያስገቡት መከሯቸው። አርቲስት ሇማ በአካባቢው
ያገኘውን ሌምዴ እያሰፊ በመሄዴ ዕዴሜው 17 ዓመት በዯረሰ ጊዜ
ትምህርት ቤት የመግባት ዕዴሌ አገኘ። ትምህርት ቤት ውስጥም ሥዕሌ
በመሳሌና በትምህርቱ ሊይ ባሇው ትጋት በተማሪዎችና በመምህራን
እየተዯነቀ መጣ። እስከ ሰባተኛ ክፌሌ በቢሾፌቱ ከተማ በቢሾፌቱ ሁሇተኛ
ዯረጃ ትምህርት ቤት በዚያን ጊዜ «ሌብነዴንግሌ» በሚባሌ ትምህርት ቤት
ተማረ። በዘመኑ እሱ የተማረው የክፌሌ ዯረጃ እንዯከፌተኛ ዯረጃ ስሇሚታይ

የተማሪ መጽሏፌ 45 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
በመምህርነት ሙያ እንዱሰሇጥን ወዯ ማሰሌጠኛ ተሊከ። ይሁን እንጂ
ሇሥሌጠናው ፌሊጏት ስሊሌነበረው ወዯ ቢሾፌቱ በመመሇስ የተሇያዩ
ቅርጻቅርጾችንና ሥዕልችን ሰው በሚማርክ መሌኩ መቅረፅና መሣለን
ቀጠሇ።

አርቲስት ሇማ በዚያ ጊዜ ከሰራቸው ቅርጻቅርጾች መካከሌ አንደ


ከእንጨትና ከአቡጀዱ ጨርቅ ተሰርቶ ወዯ አየር ኃይሌ የተሊከ የአውሮኘሊን
ቅርፅ ነው። ይህን ቅርፅ የአየር ኃይሌ ሠራተኞች በጣም ከመውዯዲቸውና
ከመገረማቸው የተነሣ ሇአየር ኃይለ የበሊይ አስተዲዲሪ አሳዩ። አስተዲዯሩም
በዚህ የአውሮኘሊን ቅርፅ በመዯነቁ ቅርጹን የሰራውን ሰው እንዱያቀርቡሇት
አዘዘ። አርቲስት ሇማም በአስተዲዯሩ መፇሇጉን ሲሰማ ወዯ ኢትዮጵያ አየር
ኃይሌ አቀና። አርቲስቱ እዚያ እንዯዯረሰ የአየር ኃይሌ አስተዲዯሩም
ጥበቡን በማዴነቅ ወዯፉት ምን መሆን እንዯሚፇሌግ ጠየቀው። እሱም
«በኢትዮጵያ አየር ኃይሌ ውስጥ ገብቼ መሥራት እፇሌጋሇሁ።» በማሇት
ፌሊጏቱን ገሇፀ። አስተዲዯሩም ጥያቄውን ተቀብል ፇቀዯሇት። አርቲስቱም
አየር ኃይሌ ከገባ በኋሊ የጦር መሣሪያ ሥሌጠናንና የአውሮኘሊን አካሊትን
መፌታትና መጠገን ሇአምስት ዓመታት ሰሌጥኖ ተመረቀ። በተመረቀበት
ሙያም ሰዎችን እያሰሇጠነ ነበር።

አርቲስት ሻምበሌ ሇማ ጉያ መዯበኛ ሥራውን እየሰራ የሥዕሌ መሣሌ


ጥበብን ከኢጣሉያ አርቲስቶች ጋር በመሆን በይበሌጥ አዲበረ። ከዚያም
በኋሊ የተሇያዩ ሥዕልችን በመሣሌ በ195ዏ ዓ.ም በአስመራ ሇኤግዚቢሽን
አቀረበ። ከዚህም በመነሣት ታዋቂ እየሆነ መጣ። ይሁን እንጂ በዚያን ጊዜ
በማህበረሰቡ ሊይ ይዯርስ የነበረው ግፌና ጭቆና በጣም እያሣሰበው ስሇመጣ
በጥበብ ሥራው ተቃውሞውን መግሇፅ ጀመረ። ሇምሣላ ወተት ዯፌታ፣
እሷጋ ያሇውንም አይጥ ትታ ከገመዴ ሊይ ያሇውን ሥጋ ሇማውረዴ

የተማሪ መጽሏፌ 46 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የምትሞክረውን ዴመት በመሣለ በዚያን ጊዜ የነበሩት ባሇሥሌጣናት
ሥራውን ተቃውመው የመንግስት ሥራ እንዱያቆም አዯረጉት።

የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. እያነበባችሁት ካሇው ምንባብ የየአንቀጾቹን ፌሬ ሀሳብ
በማስታወሻ ዯብተራችሁ መዝግቡ፡፡
2. ከምንባቡ አዲዱስ ቃሊት ሇይታችሁ መዝግቡ፡፡
3. የሚቀጥሇው ምንባብ መሌእክት ምን ሉሆን እንዯሚችሌ
ግምታችሁን ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ፡፡

አርቲስት ሇማ ወዯ ኋሊ ሳይመሇስ የሥዕሌ መሣሌ ተግባሩን በቁርጠኝነት


ቀጠሇ። በዚህ ሙያውም ታዋቂነት ከማግኘቱ የተነሣ ከዓሇም አገሮች እንዯ
አሜሪካ፣ ስዊዴን፣ ዩናይትዴ ኪንግዯም፣ ኬኒያና ሴኔጋሌ ውስጥ ሥራውን
ሇኤግዚቢሽን ማቅረብ ችሎሌ። ከዚህም ብዙ ገቢ አግኝቷሌ። በአገኘው ገቢ
ቢሾፌቱ ውስጥ «የአፌሪካ አርትጋሇሪ» አቋቁሟሌ። በዚህ ጋሇሪ ውስጥም
ከእንጨት፣ ከቆዲ፣ ከቅሌ፣ ከእንስሳት ፀጉርና ከመሣሰለት የተሰሩ ሇዓይን
ማራኪ የሆኑ ሥዕልችና ቅርጻቅርጾች በብዛት ይገኛለ። ወዯ አርቲስት
ሻምበሌ ሇማ ጉያ ጋሇሪ የሚሄደ የአገር ውስጥና የውጭ አገር ዜግነት
ያሊቸው ሰዎች ሥዕለን በብዛት ስሇሚገዙ ከዚህ በሚያገኘው ገቢ
ኢኮኖሚውን እያሳዯገ መጣ።

አርቲስት ሇማ ሙያውን ሇሌጆቹና ወንዴሞቹ ስሇአስተማረ እነርሱም ከእሱ


የተማሩትን ሙያ የገቢ ምንጫቸው አዴርገው በአገር ውስጥና በውጭ አገር
የተመቻቸ ኑሮ እየኖሩ ይገኛለ። ሙያውን ሇተተኪ ትውሌዴ ሇማስተሊሇፌ
ባሇው ምኞትና ተነሣሽነት ጋሇሪው በሚገኝበት ቦታ ሕንፃ በማሠራት
በውስጡ የመዋዕሇ ሕፃናት ትምህርት ቤት ከፌቶ ከመዯበኛ ትምህርት ጏን

የተማሪ መጽሏፌ 47 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሇጏን ሕፃናት የሥዕሌ ትምህርት ችልታቸውን እንዱያዯብሩ ሙያውን
እያጏናፀፊቸው ነው። አርቲስት ሇማ ጉያ ከ2010 ጀምሮ ባዯረበት ህመም
ምክንያት ሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ባለ ድክተሮች ሲረዲ ቆይቶ በጥቅምት
16/2010 በ92 ዓመቱ በአዱስ አበባ አረፇ፡፡

በአጠቃሊይ አርቲስት ሻምበሌ ሇማ ጉያ በሥዕሌና ቅርጻቅርጽ ሙያው


በዓሇም ትሌቅ ታዋቂነት ያገኘና የኪነ-ጥበብ እዴገትን በማስቀጠሌ ረገዴ
ትሌቅ ሚና የተጫወተ የኪነ ጥበብ ሰው ነበር።

(የኢፇዴሪ ትምህርት ሚኒስቴርና የኦሮሚያ ትምርት ቢሮ፡፡2007፡፡ ሇአማርኛ ቋንቋ


ማስተማሪያ ከተዘጋጀዉ መጽሏፌ መጠነኛ መሻሻሌ ተዯርጎበት የተወሰዯ)

ክፌሇጊዜ አምስት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሁሇት

ሀ. የሚከተለትን ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት ጽሁፌ መሰረት በቃሌ መሌሱ፡፡


1. አርቲስቱ በሌጅነቱ እያየ ያዯገው ምን ነበር?
2. የአከባቢው ማህበረሰብ የአርቲስቱን አባት ሌጃቸውን ትምህርት
ቤት እንዱያስገቡ የመከሯቸው ምን በማየት ነው?
3. የመምህርነትን ሙያ እንዱሰሇጥን ሲሊክ ትቶ የተመሇሰው
ወዯየትኛው ከተማ ነበር?
4. አርቲስቱ “የአፌሪካ አርት ጋሇሪ ” በሚሌ ባቋቋመው ውስጥ
የሚገኙት ምን ምን ናቸው?
5. አርቲስቱ ስራውን በኤግዚቢሽን ያሳይ የነበረበትን አገራት
ተናገሩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 48 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሇ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት ጽሁፌ መሰረት ትክክሌ ከሆነ
‘እውነት’ ካሌሆነ ግን ‘ሀሰት’ በማሇት በጽሁፌ መሌስ ስጡ፡፡

1. አርቲስቱ ከእንጨትና ከአቡጀዱ የሰራው የመኪና ቅርጽ ነበር፡፡


2. አርቲስቱ የስእሌ ጥበቡን በይበሌጥ ያዲበረው ከእንግሉዝ አርቲስቶች
ጋር በመሆን ነው፡፡
3. ስሇአርቲስቱ የአስተዲዯግ ሁኔታ ያነበባችሁት በጽሁፈ መጨረሻ
ክፌሌ ነው፡፡
4. በሁሇተኛው አንቀጽ ውስጥ “ይሁን እንጂ” የሚሇው አያያዥ ቃሌ
አርቲስቱ የስእሌ ጥበብን ትቶ ወዯመምህርነት መመሇሱን
ያመሇክታሌ፡፡
5. አርቲስቱ ከመዯበኛው ስራ ጎን ሇጎን ህጻናት የስእሌ ችልታቸውን
እንዱያዲብሩ እገዛ ያዯርግ ነበር፡፡
ክፌሇጊዜ ስዴስት
ሏ. ከስራቸው ሇተሰመረባቸው ቃሊት በአረፌተነገሩ ውስጥ የሚኖራቸውን
አገባባዊ ፌች በጽሁፌ አመሌክቱ፡፡

1. ቤተሰቦቹ አርሶ አዯሮች ነበሩ፡፡


2. የእርሻ መሳሪያዎችን ሲሰሩ በትኩረት ይመሇከት ነበር፡፡
3. በትምህርቱ ሊይ ባሇው ትጋት በተማሪዎችና በመምህራን
እየተዯነቀ መጣ፡፡
4. ሇማም በአስተዲዯሩ መፇሇጉን ሲሰማ ወዯ ኢትዮጵያ አየር ሀይሌ
አቀና፡፡

መ. በ‘ሀ’ ስር ሇቀረቡት ጥያቄዎች ከ ‘ሇ’ ስር ፌቺያቸውን በመምረጥ


አዛምደ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 49 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
“ሀ” “ሇ”
1. ተግባር ሀ. ቁስሌ
2. ውጭ አገር ሇ. ብቃት
3. ህመም ሏ. ባህር ማድ
4. ሚና መ. የሌጆች መዋያ
5. ሇማስተሊሇፌ ሠ. በአብዛኛው
6. በብዛት ረ. ሇማዛመት
7. ወዯኋሊ ሰ. ዴርሻ
8. መዋዕሇ ህጻናት ሸ. ወዯቀዴሞው
9. ችልታ ቀ. በመገረሙ
10. በመዯነቁ በ. ዴርጊት

ተግባር ሶስት
ከዚህ በታች በቀረቡት ጥያቄዎች ሊይ በቡዴን ተወያይታችሁ
የዯረሳችሁበትን ሀሳብ በቃሌ ሇክፌሌ ተማሪዎች አቅርቡ፡፡
1. አርቲስቱ በአከባቢው የተሇያዩ ቅርጻቅርጾች ሲሰሩ እያየ
ማዯጉ ሇሙያው መጎሌበት ምንአስተዋጽኦ ያዯረገ
ይመስሊችኋሌ?
2. ታዋቂ ሰው መሆን የሚኖረውን ጥቅምና ጉዲት አስረደ፡፡
3. አርቲስቶችና የህክምና ባሇሙያዎች ሇህብረተሰቡ
የሚሰጡትን አገሌግልት አስረደ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 50 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሰባት

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


ከዚህ በታች የቀረቡት ተግባራት የመጻፌ ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ
የሚያግዙ ቀርበዋሌ፡፡ ተግባራቱን በሚሰጠው ትእዛዝ መሰረት ስሩ፡፡

ተግባር አራት
ከቀረበሊችሁ አንቀጽ ውስጥ የመሸጋገሪያ ቃሊት አውጥታችሁ ጻፈ፡፡
ምሳላ፡ ይኸውም

ስሇ ስነጽሁፌ መነጋገር ሲጀመር ገና ከመነሻው ተዘውትሮ የሚጠየቅ አንዴ


ጥያቄ አሇ፡፡ ይኸውም ማንኛውም የተጻፇ ነገር ስነጽሁፌ ነው ወይስ
አይዯሇም? የሚሌ ነው፡፡ ሇጥያቄው የሚሰጠው መሌስ በሁሇት አቅጣጫዎች
ነውም አይዯሇምም ሆኖ እናገኘዋሇን፡፡ የመጀመሪያው አቅጣጫ ማንኛውም
የተጻፇ ነገር ማሇትም በወረቀት፣ በእንጨት፣ በዴንጋይ፣ በጨርቅ እንዱሁም
በመሰሌ ነገሮች በጽሁፌ ተቀርጾ የተገኘ ሁለ ስነጽሁፌ ነው ይሊለ፡፡
ሁሇተኛው አቅጣጫ ተጽፍ የተገኘ ሁለ ስነጽሁፌ አይዯሇም የሚሇው ሲሆን
ከሊይ የተጠቀሱትንና እነሱን የመሰለትን ከስነጽሁፌ አይቆጥራቸውም፡፡

ስሇስነጽሁፌ የተሰጡትን ሁሇት የብያኔ አቅጣጫዎች ባጭሩ


ተመሌክተናሌ፡፡ ከነዚህ አቅጣጫዎች የእኛን ትኩረት የሚስበው ሁሇተኛው
ማሇትም ስነጽሁፌን ሇተወሰኑ የፇጠራ ስራዎች ብቻ የሚሰጥ በመሆኑ እሱን
ዘርዘር አዴርጎ መመሌከት ይገባሌ፡፡ እዚህ ሊይ ስነጽሁፌ ስንሌ ‘’ከሁለ
አስቀዴሞ በከያኒው የተፇጠረ ከያኒው የሚያበጀው የኪነጥበብ ስራ’’ መሆኑ
መታወቅ አሇበት፡፡ ይህ የፇጠራ ስራ የሰውን የተሇያዩ ገጠመኞችና የኑሮ
መሌኮች ሉያሳይ የሚችሌ የሰዎች ሀሳብ መግሇጫ ነው፡፡
(ዘሪሁን አስፊው(1992) የስነጽሁፌ መሰረታውያን መጽሀፌ የተወሰዯ)፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 51 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ስምንት
ተግባር አምስት
1. ወዯቤተ መጻህፌት ጎራ ብሊችሁ የተሇያዩ ጽሁፍችን አንብቡና
ስታነቡ ካጋጠማችሁ ጽሁፌ አንዴ አንቀጽ መርጣችሁ በውስጡ
ያለትን መሸጋገሪያ ቃሊት ሇይታችሁ በማውጣት ሇመምህራችሁ
አሳዩ፡፡
2. ከዚህ በታች በቀረቡት ቅዯም ተከተልች መሰረት መረጃ
በማሰባሰብ የህይወት ታሪክ ጻፈ፡፡
 በመጀመሪያ በህይወት ታሪክ ሉካተቱ የሚችለ ጭብጦችን
መሰረት በማዴረግ ከአምስት የማያንሱ ጥያቄዎች አዘጋጁ፡፡
 በመቀጠሌ ጥያቄዎቹን በአቅራቢያችሁ ሇምታገኙት ጓዯኛችሁ
አቅርባችሁ መረጃ ሰብስቡ፡፡
 በመጨረሻም መረጃዎቹን በአንቀጽ አዯራጅታችሁ ሇክፌሌ
ተማሪዎች አንብቡ፡፡

ክፌሇጊዜ ዘጠኝ

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


ከዚህ በታች የቀረበው ማስታወሻና ጥያቄዎች የቃሊት ችልታችሁን
እንዴትጠቀሙ የሚረደ ስሇሆኑ መሌመጃዎቹንና ተግባራቱን በተሰጣችሁ
ትእዛዞች መሰረት መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር ስዴስት
1. ተዘውታሪ ቃሊት የምንሊቸው ምን አይነት ቃሊት ናቸው?
2. በየቀኑ ከምትጠቀሟቸው ቃሊት አስሩን በመጻፌ የጻፊችሁትን
ከጓዯኛችሁ ጋር በመሇዋወጥ ተገማገሙ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 52 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ማስታወሻ
ተዘውታሪ ቃሊት
ተዘውታሪ ቃሊት የሚባለት በእሇት ተእሇት የቋንቋ አጠቃቀማችን ሇተሇያዩ
አሊማዎች የምንጠቀምባቸው ቃሊት ናቸው፡፡ ሇምሳላ፡- አስተማሪ፣ ትምህርት
ቤት፣ መጽሃፌ፣ ሇሰሊምታ የምንጠቀማቸው ቃሊት ወዘተ. ይጠቀሳለ፡፡

ክፌሇጊዜ አስር
መሌመጃ አራት

ሀ. ከዚህ በታች ከቀረበው አንቀጽ አስር ተዘውታሪ ቃሊት ሇይታችሁ


አውጡ፡፡
ሇ. ከአስሩ ተዘውታሪ ቃሊት ሇአምስቱ ቀጥተኛ ፌች ስጡ፡፡

ብሌጧ ወፌ

አንዱት ወፌ በበረሃ ሰማይ ሊይ ስትበር ብዙ ጊዜ ከመቆየቷ የተነሳ ውሃ


ጠማት፡፡ ውሃ ሇመጠጣት ስትፇሌግ አንዴ የውሃ እንስራ አየች፡፡ ወዯ
ውሃው እንስራ ተጠግታ ስትመሇከት ውሃው ጎዴል ስሇነበር ሇመጠጣት
እንዯምትቸገር ተገነዘበች፡፡ ከዚያም ውሃ የያዘውን እንስራ በዴንጋይ
ሇመስበር ብትሞክር አሌተሳካሊትም፡፡ ጥቂት ካሰበች በኋሊ ትናንሽ
ጠጠሮችን እየሇቀመች ወዯ ውሃው እንስራ ውስጥ መጨመር ጀመረች፡፡ ቀስ
በቀስ ውሃው ወዯ እንስራው አፌ እየተጠጋ መጣ፡፡ ከዚያም ጠጥታ ጥሟን
አረካች፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 53 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ አስራ አንዴ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዚህ የትምህርት ይዘት ስር ቃሊትንና ሀረጋትን እንዴትሇዩ የሚያግዙ
መሌመጃዎችና ተግባራት ተካተዋሌ፡፡በመሆኑም ሇቀረቡሊችሁ ተግባራትና
መሌመጃዎች በትእዛዛቸው መሰረት ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር ሰባት
1. የቃሌንና የሀረግን ሌዩነት አስረደ፡፡
2. ሀረግ ከዓረፌተ ነገር የሚሇይበትን በምሳላ በማስዯገፌ አሳዩ፡፡

ማስታወሻ
ሀረግ
ዴምጾች ስርዓት ባሇው መሌኩ ተቀናጅተው ቃሌን እንዯሚፇጥሩ ሁለ፣
ቃሊትም ስርዓታዊ ቅንጅት በማዴረግ ሀረግን ይመሰርታለ፡፡ በመሆኑም
ሀረግ ከቃሌ ከፌ ያሇ ከዓረፌተነገር አነስ ያሇ የቋንቋ መዋቅር ነው፡፡
በአማርኛ ቋንቋ አምስት አይነት የሀረግ ዏይነቶች አለ፡፡ እነሱም፡
1. ስማዊ ሀረግ
2. ግሳዊ ሀረግ
3. ቅጽሊዊ ሀረግ
4. ተውሳከግሳዊ ሀረግ
5. መስተዋዴዲዊ ሀረግ ናቸው፡፡
ምሳላ፡- ቃሌ ሀረግ
ሀ. ቤት ትሌቅ ቤት
ሇ. ሰበረ ብርጭቆ ሰበረ
ሏ. አክባሪ ሰው አክባሪ
መ. ገና አሁን ገና
ሠ. እንዯ እንዯ እህቱ

የተማሪ መጽሏፌ 54 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ አስራ ሁሇት
መሌመጃ አምስት

ሀ. በ “ሀ” ስር ሇተዘረዘሩ የሀረግ አይነቶች በ “ሇ” ስር ከቀረቡት


ምሳላዎቻቸው ጋር አዛምደ፡፡
“ሀ” “ሇ”
1. ስማዊ ሀረግ ሀ. በጣም ዯግ
2. ግሳዊ ሀረግ ናቸው፡፡ ሇ. ከወንዴሙ ጋር
3. ቅጽሊዊ ሀረግ ሏ. አሁን ቶል
4. ተውሳከግሳዊ ሀረግ መ. የቆዲ ጃኬት
5. መስተዋዴዲዊ ሀረግ ሠ. መኪና ገዛ

ሇ. ከዚህ በታች ቃሊትና ሀረጋት ተዘርዝረዋሌ፡፡ በተዘጋጀው ሰንጠረዥ


ውስጥ በየወገናቸው ሇይታችሁ አስቀምጡ፡፡

1. ዯብተር 6. ሰዎች
2. ከሸክሊ የተሰራ ቤት 7. መቼ ተከፇተ
3. ሁሇት በግ 8. የጠይም ቆንጆ
4. አእዋፌ 9. እንዯ ወንዴሙ ክፈኛ
5. ሌበሙለ 10. ከእህቱ ጋር
ቃሌ ሀረግ
አእዋፌ ከእህቱ ጋር

የተማሪ መጽሏፌ 55 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መሌመጃ ስዴስት

ሀ. ምሳላውን መሰረት በማዴረግ ከዚህ በታች ከቀረቡት ሀረጋትና


ዏረፌተነገሮች በመምረጥ በትክክሇኛው ቦታ አስገቡ፡፡

1. ረጅም እንጨት
2. ሂካ በሬውን ሸጠው
3. ቀይ ሱሪ
4. አሇማየሁ ከቤቱ ወጣ
5. አፉያ ሯጭ ነች፡፡
6. ጥሩ ሌጅ
7. የሌጅ አዋቂ
ሀረግ ዓረፌተ ነገር

ቀይ ሱሪ ሂካ በሬውን ሸጠው

የተማሪ መጽሏፌ 56 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ አምስት
ውሃና ጠቀሜታው

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ፡-

 የቀረበሊችሁን ምንባብ አዲምጣችሁ መሌእክቱን ትናገራሊችሁ፡፡


 ስሇውሃ ጥቅም ትገሌጻሊችሁ፡፡
 ምንባብን በማዴመጥ የምክንያትና ውጤትን ሀሳብ ትሇያሊችሁ፡፡
 ተራኪ ዴርሰት ትጽፊሊችሁ፡፡
 የቃሊትን እማሬያዊ ፌች ትሰጣሊችሁ፡፡
 ገቢርና ተገብሮ ዓረፌተነገሮችን ትሇያሊችሁ፡፡
ክፌሇጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


በዚህ የትምህርት ይዘት የማዲመጥ ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚረደ
ጽሁፌ እና የመሌመጃ ጥያቄዎች ቀርበውሊችኋሌ፡፡ በመሆኑም ጽሁፈን
በትኩረት በማዲመጥ ጥያቄዎቹን በተገቢው መንገዴ ትሰራሊችሁ፡፡

የውሃ ብክሇት

የተማሪ መጽሏፌ 57 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች
ሀ. ከዚህ በታች የቀረቡትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ፡፡
1. ሇሰው ሌጅ ህይወት መሰረታዊ የሆኑ ነገሮችን ዘርዝሩ፡፡
2. ከሊይ በቀረበው ምስሌ ሰዎቹ ምን እየሰሩ እንዯሆነ ተናገሩ፡፡
3.በቀጣይ የምታዲምጡት ጉዲይ ስሇምን እንዯሆነ ገምቱ፡፡

የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. በውሃ የተሸፇነው የመሬት ክፌሌ ምን ያህሌ ነው?
2. ቀጥል ያሇው የጽሁፈ ታሪክ ስሇምን ሉያወሳ እንዯሚችሌ ገምቱ፡፡
ክፌሇጊዜ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ

ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ መሰረት


በማዴረግ በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. “ውሃ ህይወት ነው” የተባሇው በምን ምክንያት ነው?
2. ዋነኞቹ የውሃ ምንጮች እነማን ናቸው፡፡
3. ውሃ እንዱበከሌ የሚያዯርጉ ምክንያቶችን ግሇጹ፡፡
4. የውሃ ብክሇት ታዲሽ ነው ሲባሌ ምን ማሇት ነው?
5. ከውሃ መነሻ እና ከውሃ መነሻ ውጪ የሚከሰት የውሃ ብክሇት
ሌዩነታቸውን አብራሩ፡፡
6. ሰዎች ንጹህ ውሃ መጠቀም እንዱችለ ከመንግስትና ከህብረተሰቡ ምን
ይጠበቃሌ ትሊሊችሁ?

የተማሪ መጽሏፌ 58 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሶስት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ከዚህ በታች የቀረቡት ተግባራት የንግግር ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙበት
ሇማገዝ የቀረቡ ሲሆን ሇተግባራቱ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር አንዴ
ከዚህ በታች በቀረቡት ሀሳቦች ሊይ በጥሌቀት በቡዴናችሁ በመወያየት
የዯረሳችሁበትን ማጠቃሇያ ሇክፌሌ ተማሪዎች አቅርቡ፡፡

1. የእርሻ ማዲበሪያ እና የከባቢ አየር ኬሚካልች የወራጅና


የከርሰምዴር ውሃን እንዳት ይበክሊለ?
2. ውሃን ማዯስ አስቸጋሪ የሚያዯርገው ምንዴን ነው?
3. የእሇት ተእሇት የሰው ሌጅ ስራዎች በአከባቢያችሁ በሚገኙ
ወንዞችና የተሇያዩ የውሃ ምንጮች ሊይ የሚያዯርሰውን አዎንታዊና
አለታዊ ተጽእኖዎች ግሇጹ፡፡
4. እቤታችሁ ውሃ ያሇአግባብ ስትጠቀሙ ወሊጆቻችሁ ምን አይነት
ስሜት እንዯሚኖራቸው ሇጓዯኞቻችሁ አብራሩ፡፡

ክፌሇጊዜ አራት

ተግባር ሶስት
ከዚህ በታች የቀረቡት ርእሶች ስር ስሇውሃ ጥቅም በቡዴን በመወያየት
በምሳላው መሰረት ጻፈ፡፡

ሇንጽህና ሇመዝናኛ ሇትራንስፖርት ሇሀይሌ ማመንጫ


1.ሌብስ ሇማጠብ መዋኘት በመርከብ መጓዝ ሇእህሌ ወፌጮ
2. .………… …..……… ………… …………
3. ………… …………. ………… …………
4. ………… ………… ………… …………
5. ………… ………… ………… …………

የተማሪ መጽሏፌ 59 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ አምስት

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


ከዚህ በታች የቀረበው ምንባብ እና መሌመጃዎች የማንበብ ክሂሊችሁን
እንዴትጠቀሙ የሚረደ ናቸው፡፡ ስሇዚህ በትኩረት በማንበብ ሇቀረቡት
ጥያቄዎች ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ቅዴመ ምንባብ ጥያቄዎች


ሀ. የሚከተለትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. ሇቤት አገሌግልት የምትጠቀሙትን ውሃ የምታገኙት ከየት ነው?
2. የውሃ መበከሌ የሚያስከትሊቸውን ችግሮች ሇቡዴናችሁ አባሊት
ግሇጹ፡፡
3. ውሃ ወሇዴ፣ ውሃ ማከም፣ ውሃ ማጣራት ስሇሚለት ሀረጋት ፌቺ ምን
እንዯሆነ በቡዴን ተነጋገሩበት፡፡

አሌማዝና የውሃ አጠቃቀሟ


የወይዘሮ አሌማዝ ቤተሰብ በውሃ ወሇዴ በሽታዎች በተዯጋጋሚ ይጠቃለ፡፡
በዚህ ምክንያት ወይዘሮ አሌማዝ ምግቦችንና የመጠጥ ውሃን በንፅህና
ሇመያዝ ብትሞክርም የቤተሰቦቿ ጤንነት ሉሻሻሌ ባሇመቻለ ችግሩ
የተከሰተው በውሃ ብክሇት እንዯሆነ ጠረጠረች፡፡ ጥርጣሬዋ እየጨመረ
ሲመጣ ሇቤት አገሌግልት የምትጠቀመውን የወንዝ ውሃ በብርጭቆ እየቀዲች
ማስተዋሌ ጀመረች። በብርጭቆው ውስጥ ከሥር እየዘቀጠ የሚቀረው ቆሻሻ
ጥርጣሬዋን አባባሰው። ከዚህም የተነሳ ሇሀኪም መንገር እንዲሇባት ወሰነች።
ከዚያም ወዯጤና ተቋም ሄዲ ሇመጠጥ የምትጠቀመው የወንዝ ውሃ እንዯሆነ
ሇሀኪሙ ተናገረች፡፡ ሀኪሙም ውሃ በሕይወት ሇመኖር አስፇሊጊ ቢሆንም
ንፅህናው ካሌተጠበቀ ሇከፌተኛ ሕመም እንዯሚያጋሌጥ አስረዲት።

የተማሪ መጽሏፌ 60 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
በመቀጠሌም «የተገኘው ውሃ ሁለ ሇመጠጥ ሉሆን አይችሌም። ስሇዚህ
ከተሇያዩ ምንጮች የሚገኝ ውሃ ተጣርቶና ታክሞ ሇመጠጥ መዋሌ
ይኖርበታሌ። የቧንቧ ውሃም ቢሆን በአጋጣሚ ቧንቧው ተሰብሮ ወይም
ተበሊሽቶ ሉበከሌ ስሇሚችሌ አፌሌቶ መጠቀም ያስፇሌጋሌ» በማሇት
መከራት።

የንባብ ጊዜ ጥያቄዎች
1. በአንዯኛው አንቀጽ ውስጥ ያገኛችሁትን ፌሬ ሀሳብ በማስታወሻ
ዯብተራችሁ መዝግቡ፡፡
2. የወይዘሮ አሌማዝ ቤተሰቦች በተዯጋጋሚ ጊዜ የሚጠቁት በምንዴን
ነው?

ወይዘሮ አሌማዝ ሏኪሙ የመከሯትን በመቀበሌ በመጀመሪያ የሚጠጣና


የማይጠጣ ውሃ መኖሩን ተገነዘበች። በዚህም መሰረት በሻሽ ውሃን
የማጣራት ዘዳን ጥቅም ሊይ አዋሇች፡፡ ዘዳውም በሚከተለት ሂዯቶች
ውስጥ ያሌፊሌ፡፡ በመጀመሪያ ከወንዝ የቀዲችውን ውሃ በሻሽ ታጠሊሇች፤
በመቀጠሌ ውሃውን እየተንተከተከ እንፊልት እስኪወጣው ዴረስ
ታፇሊዋሇች። ከዚያም ሲቀዘቅዝ በእንሥራ ትገሇብጥና መሌሶ እንዲይበከሌ
ትከዴነዋሇች። በመጨረሻም ሇመጠጣት ሲፇሇግ በንፁህ ጣሳ ወይም
ብርጭቆ በመቅዲት ቤተሰቦቿ ሇመጠጥ እንዱጠቀሙበት ታዯርጋሇች። ይህን
ተግባር ሇተከታታይ ሳምንታት ተጠቀመች።

ወይዘሮ አሌማዝ ሇሁለም የቤተሰቡ አባሊት ውሃን አፌሌቶ ከማጠጣት


በተጨማሪ ላሊ ዘዳ መጠቀም አሰበች። ስሇጉዲዩ የአካባቢ ሰዎችን
ስታማክር የውሃ ማከሚያ መዴኃኒቶችን መጠቀም አማራጭ እንዯሆነ
ነገሯት። የውሃ ማከሚያ መዴኃኒት የሚጠጣ ውሃ ሇማጣራት የሚያገሇግሌ

የተማሪ መጽሏፌ 61 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መሆኑን ተገንዝባ መጠቀም ጀመረች። ዴካሟንም ቀነሰሊት። በመጨረሻም
ወይዘሮ አሌማዝ የሀኪሙንና የአካባቢውን ኗሪዎች ምክር ተቀብሊ ንፁህ ውሃ
መጠቀም ቻሇች። ከወንዝ የምትቀዲውንም ውሃ በሻሽ አጣርታ በማፌሊት
ወይም የውሃ ማከሚያ መዴኃኒት በመጨመር መጠቀም የዘወትር ሌምዶ
አዯረገች፡፡ የሌጆቿም ጤንነት ቀስበቀስ መሻሻሌ አሣየ።

(የኢፇዴሪ ትምህርት ሚኒስቴርና የኦሮሚያ ትምርት ቢሮ፡፡2007፡፡ ሇአማርኛ ቋንቋ


ማስተማሪያ የተዘጋጀ መጽሀፌ ተሻሽል የቀረበ)

አንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


ከዚህ በታች የቀረቡት ጥያቄዎች የአንብቦ መረዲት ክሂሌህ/ሽን ሇማዲበር
የሚረደ ናቸው፡፡ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን መሌስ ስጥ/ጭ፡፡

መሌመጃ ሁሇት

ሀ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች በጽሁፌ መሌስ ስጡ፡፡


1. የውሃ ወሇዴ በሽታዎች ምን ምን ሉሆኑ ይችሊለ?
2. የውሃ ንጽህና ሇመጠበቅ ይረዲሌ የምትለትን ዘዳ ዘርዝሩ፡፡
3. ውሃ ወሇዴ ማሇት ምን ማሇት ነው?
4. በአከባቢያችሁ ውሃን ሇማከም ህብረተሰቡ የሚጠቀምበት ዘዳ
ዘርዝሩ፡፡

ሇ. ወይዘሮ አሌማዝ የተጠቀመችውን በሻሽ ውሃ የማጣራት ሂዯት ቅዯም


ተከተሌ አስተካክሊችሁ በቃሌ ተናገሩ፡፡
1. ሇመጠጣት ሲፇሇግ በንፁህ ጣሳ ወይም ብርጭቆ በመቅዲት
ቤተሰቦቿ ሇመጠጥ እንዱጠቀሙበት ታዯርጋሇች።
2. ከወንዝ የቀዲችውን ውሃ በሻሽ ታጠሊሇች፤
3. ሲቀዘቅዝ በእንሥራ ትገሇብጥና መሌሶ እንዲይበከሌ ትከዴነዋሇች።

የተማሪ መጽሏፌ 62 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. ይህን ተግባር ሇተከታታይ ሳምንታት ተጠቀመች።
5. ውሃውን እየተንተከተከ እንፊልት እስኪወጣው ዴረስ ታፇሊዋሇች።
ክፌሇጊዜ ስዴስት

ትምህርት አራት፡መጻፌ
ከዚህ በታች የቀረበው ማስታወሻና ተግባር የጽሁፌ ክሂሊችሁን እንዴት
ጠቀሙበት የሚረዲ ሲሆን ማስታወሻውን በትኩረት በማንበብ ተግባሩን
በትእዛዙ መሰረት ስሩ፡፡

ማስታወሻ
ተራኪ ዴርሰት
ስሊሇፇ ዴርጊት የሚተርክ ወይንም የሚያትት ጽሁፌ ተራኪ ዴርሰት
ይባሊሌ፡፡ ሇዚህ ምሳላ ሉሆን የሚችሌ አንቀፅ ከዚህ በታች ቀርቧሌ፡፡
ምሳላ፡
በምስራቅ ወሇጋ ዞን በአርጆ ወረዲ በ1932 ዓ.ም የተወሇዯው ሃይላ
ፉዲ የማያሌቅ ትዕግስት ያሇው ሰው አዴማጭ ነው፡፡ ሉያስቆጣ ወይም
ስሜትን ሉነካ የሚችሌ የግሌ ጉዲይን እንኳ በበጎ የሚያይ ሰው ነበር፡፡
ሃይሇቃሌና ቁጣ የራቁት ሰው ነው፡፡ ከዚህም ላሊ ሃይላ ሁሌጊዜ ጠያቂ
ሠው ነው፤ በትምህርቱ ከሌጅነት ጀምሮ ጎበዝ ነበር፡፡ 8ኛ ክፌሌ
ብሄራዊ ፇተና ወስድ፣ በአገር አቀፌ ዯረጃ አንዯኛ ወጥቶ በማዕረግ
ወዯ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ተሸጋገረ። ስብዕናውም ሙለ የነበረ ሰው
ነው፡፡ የሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርቱን ጄነራሌ ዊንጌት ትምህርትቤት
ተምሯሌ፡፡ አብረውት የተማሩና የቅርብ ጓዯኞቹ እንዯሚናገሩት
ከሆነ፤ ሁለም ሠው ሉወዲጀው የሚጓጓሇት፣ ጨዋና አስተዋይ ነበር፡፡
በዚህ ሊይ በኢትዮጵያ ጉዲይ ገና በሇጋነቱ ማሰብ የጀመረ ሰው ነው፡፡
የአሇም የፖሇቲካ ሃሣቦችን መመርመር የጀመረው ገና የሁሇተኛ ዯረጃ
ተማሪ እያሇ ነው፡፡ 12ኛ ክፌሌን የጨረሰው በከፌተኛ ነጥብና ማዕረግ
ነበር፡፡ ዩኒቨርሲቲም ገብቶ፣ በሌዩ ማዕረግ አጠናቀቀ፡፡
(አዱስ አዴማስ ጋዜጣ፡፡2010፡፡ አዱስ አበባ፡፡ ሇክፌሌ ዯረጃው እንዱመች ተሻሽል
የቀረበ)

የተማሪ መጽሏፌ 63 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ተግባር አራት
1. ከሊይ የቀረበውን የተራኪ ዴርሰት ምሳላ መሰረት በማዴረግ
ከታዋቂ አትላቶቻችን የአንዲቸውን ታሪክ ከተሇያዩ መረጃ
ምንጮች በማሰባሰብ ባሇሁሇት አንቀጽ ተራኪ ዴርሰት ጽፊችሁ
እርስበርስ በመሇዋወጥ አርሙ፡፡
2. ቤተመጽሃፌት በመሄዴ በተራኪ ዴርሰት አጻጻፌ የተጻፈ
ዴርሰቶችን በመሇየት ወዯክፌሌ በማምጣት ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ
አንብቡሊቸው፡፡

ክፌሇጊዜ ሰባት

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


ከዚህ በታች የቀረቡት ማስታወሻ፣ ተግባርና የመሌመጃ ጥያቄዎች በተሇያዩ
ቃሊት እንዴትጠቀሙ የሚያግዙ ናቸው፡፡ ስሇዚህ ማስታወሻውን በትኩረት
በማንበብ ሇጥያቄዎቹ በጽሁፌ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር አምስት
ሇቃሊት ብዙ ጊዜ የሚሰጠው ትርጉም ቀጥተኛ ነው፡፡ አሌፍ አሌፍ
ሰዎች የቃሊትን ተዯራቢ ፌቺ ሲጠቀሙ ይስተዋሊሌ፡፡ ሇምሳላ
አንበሳ የሚሇውን ቃሌ ሀይሇኛ፣ ጀግና፣ ጎበዝ ሰው ሇማሇት
ይጠቀሙበታሌ፡፡ እንዱህ አይነቱ ተግባር አጋጥሟችሁ ከሆነ በምሳላ
በማስዯገፌ ሇመምህራችሁ በጽሁፌ አቅርቡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 64 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ማስታወሻ
እማሬያዊ ፌቺ
ቃሊት እማሬያዊና ፌካሬያዊ ፌች ሉኖራቸው ይችሊሌ፡፡ የቃሊት
እማሬያዊ ፌች የሚባሇው የቃሊቱ የመዝገበ ቃሊት ወይም ቀጥተኛ
ፌቺን የሚያመሇክት ነው፡፡
ሇምሳላ፡ ቤት ሇሚሇው እማሬያዊ ፌቺው ሇሰውሌጅ መኖሪያ
የሚያገሇግሌ ከእንጨት፣ ከሸክሊ ዴንጋይ፣ ከብልኬት…ወዘተ ሉሰራ
የሚችሌ በማሇት ፌችውን መስጠት ይቻሊሌ፡፡

መሌመጃ ሶስት

ሀ. ሇሚከተለት ቃሊት መዝገበቃሊትን በመጠቀም በጽሁፌ እማሬያዊ ፌቺ


ስጡ፡፡
ምሳላ፡ ምስጥ ጉንዲን የምትመስሌ፣ ከመሬት ውስጥ አፇር ወዯ ውጪ
የምትቆሌሌ ቀሊ ያሇች ነፌሳት ናት፡፡
1. ምስጥ 5. ዴንጋይ
2. ቋንጣ 6. ንብ
3. ኤሉ 7. ተርብ
4. ጅብ 8. በግ
9. እባብ 10. እርግብ

ክፌሇጊዜ ስምንት

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


ቀጥሇው የቀረቡት ማስታወሻ፣ ተግባርና የመሌመጃ ጥያቄዎች የሰዋስው
እውቀታችሁን ሇመጠቀም የሚያግዙ ስሇሆኑ ሇተግባራቱ እና ሇመሌመጃ
ጥያቄዎች ተገቢውን መሌስ በጽሁፌ ስጡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 65 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ማስታወሻ
ገቢር ዓረፌተ ነገር
ገቢር ዓረፌተ ነገር የአረፌተ ነገሩ ባሇቤት ዴርጊት ፇጻሚ የሚሆንበት
የዓረፌተ ነገር አይነት ነው፡፡
ምሳላ፡ ሀ. ሌጁ ድሮውን አረዯው፡፡
ሇ. ዯሚቱ ብርጭቆ ሰበረች፡፡

ተግባር ስዴስት
በሳጥኑ ውስጥ የቀረቡትን ግሶች በመጠቀም አምስት ገቢር ዓረፌተ ነገሮች
ጽፊችሁ ሇመምህራችሁ አሳዩ፡፡

ምሳላ፡ ጫሌቱ ቤቱን ጠረገች፡፡

መሌመጃ አራት

ሀ. ከዚህ በታች በቀረቡት ዓረፌተነገሮች ውስጥ ተዘበራርቀው የተቀመጡትን


ቃሊት አስተካክሊችሁ ገቢር አረፌተ ነገር መስርቱ፡፡
1. ጭዴ ሲፇን ሰጠች ሇበሬው፡፡
2. በፌጥነት መኪናውን ዯስታ ነዲ፡፡
3. ቡና ወቀጠ ቶሇሳ፡፡
4. ሰውነት ሇጋ ኳሱን፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 66 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ዘጠኝ
ማስታወሻ
ተገብሮ ዓረፌተ ነገር
ተገብሮ ዓረፌተ ነገር የአረፌተ ነገሩ ባሇቤት ዴርጊት ሲፇጸምበት
የሚያመሇክት የዓረፌተ ነገር አይነት ነው፡፡
ምሳላ፡- ሀ. በሬው ተሸጠ፡፡
ሇ. መስታወቱ ተሰበረ፡፡

ተግባር ሰባት
በሳጥኑ ውስጥ የቀረቡትን ግሶች በመጠቀም አምስት ተገብሮ ዓረፌተ
ነገር ጽፊችሁ ሇመምህራችሁ አሳዩ፡፡
ተጠረገ ተጻፇ ተነበበ ተወሰዯ ታከመ
ምሳላ፡ ቤቱ ተጠረገ፡፡

መሌመጃ አምስት

አምስት ገቢር እና አምስት ተገብሮ ዓረፌተ ነገሮች መስርቱ፡፡

ምሳላ፡ ተገብሮ ዓረፌተነገር፡ ውሃው ተዯፊ፡፡


ገቢር ዓረፌተነገር፡ ቤካ መጽሀፌ ገዛ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 67 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምእራፌ ስዴስት

የሰዎች ዝውውር

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ ፡-
 ምንባቦችን በማዲመጥ ዋና ዋና ነጥቦችን ትሇያሊችሁ፡፡
 የሰዎች ዝውውር ጽንሰሀሳብ ምንነት ትገሌጻሊችሁ፡፡
 በራሳችሁ በመተማመን ከጓዯኞቻችሁጋር ትነጋገራሊችሁ፡፡
 የገሊጭ ዴርሰትን መዋቅር ትመረምራሊችሁ፡፡
 የቃሊትን ፌካሬያዊ ፌች መሇየትና ፌችያቸውን ትበይናሊችሁ፡፡
 ዓረፌተ ነገሮችን ከአገሌግልታቸው አንጻር ትሇያሊችሁ፡፡

ክፌሇጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


በቀጣይ አዲምጣችሁ እንዴትረደ የሚያግዛችሁ ጽሁፌ እና የመሌመጃ
ጥያቄዎች ቀርበውሊችኋሌ፡፡ በመሆኑም ጽሁፈን በትኩረት በማዲመጥ
ጥያቄዎቹን በተገቢው መንገዴ ትሰራሊችሁ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 68 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ሰሚራ

ከዚህ በታች የቀረቡት ጥያቄዎች የአዲምጦ መረዲት ክሂሊችሁን


እንዴትጠቀሙ የሚያግዙ ስሇሆኑ ሇጥያቄዎቹ በቃሌ ተገቢውን መሌስ
ስጡ፡፡

ቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች


ሇሚከተለት ጥያቄዎች ሇክፌሌ ተማሪዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. ምስለንና ርእሱን ተመሌክታችሁ በቀጣይ ስሇምን እንዯምታዲምጡ
ተናገሩ፡፡
2. ከአከባቢያችሁ የተሻሇ ኑሮ ፌሇጋ ወዯ ውጭ ሀገር ስሇተሰዯደ
ሰዎች የምታውቁትን ሇጓዯኞቻችሁ ተናገሩ፡፡
3. ከሊይ ስሇቀረበው ምስሌ የተረዲችሁትን ያህሌ ሇመምህራችሁ
ተናገሩ፡፡

የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. ከሚቀርብሊችሁ ጽሁፌ አዲዱስ ቃሊትን በማስታወሻ ዯብተራችሁ
መዝግቡ
2. በመጀመሪያው አንቀጽ ውስጥ የተሊሇፇው መሌእክት ምን እንዯሆነ
ግሇጹ፡፡
3. በቀጣይ በሚቀርብሊችሁ ጽሁፌ ውስጥ ሰሚራን ምን ያጋጥማታሌ
ብሊችሁ ታስባሊችሁ?

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ

ሇሚከተለት ጥያቄዎች ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ መሰረት በማዴረግ በቃሌ


መሌሱ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 69 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. ሰሚራ ወዯማታውቀው ሀገር እንዴትሄዴ ያነሳሳት ምንዴን ነው?
2. ጣሰው ሰሚራን ከትምህርቷ አቋርጣ እንዴትሄዴ ማዴረጉ ተገቢ
ነው ትሊሊችሁ? ሇምን?
3. የሰሚራ የውጭ ሀገር ጉዞ ህሌሟ ምን እንዯሚመስሌ ተናገሩ፡፡
4. ስሇሰሚራ ያዲመጣችሁትን ሀሳብ ጠቅሇሌ አዴርጋችሁ ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ፡፡
5. ጣሰው መቀጣቱ ተገቢ ነው ትሊሊችሁ? ሇምን?

ክፌሇጊዜ ሁሇት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ከዚህ በታች የቀረቡት ተግባራት የንግግር ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙበት
ሇማገዝ የቀረቡ ሲሆን ሇተግባራቱ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡
1. ወጣቶች በህገወጥ ዯሊልች በመታሇሌ ትምህርታቸውን አቋርጠው
ከመሰዯዴ እንዱቆጠቡ መፌትሄ ይሆናሌ ብሊችሁ የምታስቡትን
በቡዴን ተወያዩ፡፡ ሀሳባችሁንም በተወካያችሁ አማካይነት
ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
2. ወሊጆች ወይም አሳዲጊዎች ሌጆቻቸው በህገወጥ መንገዴ እንዲይሰዯደ
ማዴረግ ያሇባቸውን መፌትሄዎች ጥንዴ ጥንዴ በመሆን ተወያዩና
ሇክፌሌ ተማሪዎች አቅርቡ፡፡
ክፌሇጊዜ ሶስት

ትምህርት ሶስት፡ ምንባብ

ከዚህ በታች የቀረቡት ምንባብ እና የመሌመጃ ጥያቄዎች የአንብቦ መረዲት


ችልታችሁን እንዴትጠቀሙ የሚረደ ሲሆን የተዘጋጀውን ምንባብ በትኩረት
በማንበብ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 70 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ቅዴመምንባብ ጥያቄዎች
ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. ህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፉነትን ግሇጹ፡፡
2. ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀሌ ስሇመሆኑ ያሊችሁን መረጃ
ተናገሩ፡፡
3. በህገወጥ የሰዎች ዝውውር በጣም ተጎጂ የሆኑት የማህበረሰብ
ክፌልች እነማን ናቸው?

ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር


ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፊ ገጽታ የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት
እ.ኤ.ኤ. በ2000 ያወጣውና “የፓላርሞ” ስምምነት በመባሌ የሚታወቀው
ስምምነት ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ሇብዝበዛ ዓሊማ ሰዎችን በተሇይም ሴቶችና
ሕፃናትን በኃይሌ፣ በዛቻ፣ በተንኮሌ፣ በማታሇሌ፣ በመጥሇፍ ወይም በተበዲይ
ሊይ ኃሊፊነት ሊሇው ሰው ገንዘብ ወይም ላሊ ጥቅም በመስጠት መመሌመሌ፣
ማጓጓዝ፣ ማስተሊሇፍ፣ መዯበቅ ወይም መቀበሌ ማሇት እንዯሆነ ይገሌፃሌ።
ሕፃናትን መመሌመሌ፣ ማጓጓዝ፣ ማስተሊሇፍ፣ መዯበቅ ወይም መቀበሌ በራሱ
በሰዎች መነገዴ ተዯርጎ ይወሰዲሌ። በሴቶችና በሌጆች መነገዴን የሚከሇክሇው
የኢትዮጵያ የወንጀሌ ሕግ አንቀጽ 597 እና 635 ሊይም ይኸው ትርጉም
ተቀምጧሌ። ከዚህ ትርጓሜ መረዲት እንዯምንችሇው፣ በሰዎች መነገዴ በዋናነት
ሦስት ነገሮችን ያጠቃሌሊሌ። እነዚህም፡ በኃይሌ ወይም በማታሇሌ መመሌመሌ፣
በሀገር ውስጥ ወይም ወዯ ላሊ ሀገር በህጋዊ ወይም በህገወጥ መንገዴ
ማዘዋወር፣ እና አዘዋዋሪዎች ተበዲዮችን የገንዘብ ጥቅም ማግኛ ማዴረጋቸው
ብዝበዛ ናቸው።

ሰዎች በህገወጥ ዝውውር ምክንያት ሇተሇያዩ ጉዲቶች ይጋሇጣለ። ሇምሳላ ኢ-


መዯበኛ በሆኑ ንግዴ መስመሮች የሚዯረግ አዯገኛ ጉዞ፣ በአዘዋዋሪዎች

የተማሪ መጽሏፌ 71 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የሚዯርስ ጥቃትና ብዝበዛ፣ በመዲረሻ አገራት የሚያጋጥም አስከፊ የሥራ
ሁኔታዎች ይጠቀሳለ፡፡ እነዚህም ተዯማምረው በተጠቂዎች ሊይ ዘሇቄታዊ
የአካሌ፣ የአእምሮ እና ማህበራዊ ቀውስ ያሳዴራለ። ከዚህም በሊይ የህገወጥ
ዝውውር ተጠቂዎች በግሌ ህይወታቸው፣በማህበራዊ ህይወታቸው እና
በኢኮኖሚያቸው ሊይ አለታዊ ተጽእኖ ይፈጥራሌ።

የምንባብ ጊዜ ጥያቄዎች
1. ምንባቡን እያነበባችሁ ቁሌፍ ቃሊትን መዝግቡ፡፡
2. ከመጀመሪያው አንቀጽ ስሇህገወጥ የሰዎች ዝውውር ምን ተገነዘባችሁ?
3. ቀጥል የሚመጣው ምንባብ ስሇምን የሚያወሳ ይመስሊችኋሌ?

ከግሌ ሕይወት አኳያ የሕገወጥ ዝውውር ሰሇባ የሆኑ ሰዎች የወጣትነት


ጊዜያቸውን ከቤተሰቦቻቸውና ከማህበረሰቡ ርቀው በአስከፊ ሁኔታ እንዱያሳሌፉ
ያዯርጋሌ። በመሆኑም የተሟሊ ስብእና ሇመገንባት የሚችለበት ጊዜ ይባክናሌ።
ይህም ከሚዯርስባቸው ብዝበዛና ጥቃት ጋር ተዯማምሮ ሇተሇያዩ የስነሌቦና
ችግሮች ያጋሌጣቸዋሌ። ከዚያም አሌፎ የወንጀሌ ዴርጊት ተሳታፊ እና ተጠቂ
የመሆን እዴሊቸውን ያሰፋዋሌ።

ከማኅበራዊ ሕይወት አንፃር ዯግሞ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ተጠቂዎችን


ከመዯበኛው ማህበራዊ ምህዲራቸው በመነጠሌ ማኅበራዊ ሕይወታቸውን
የማዛባት እንዱሁም ከማኅበራዊ ዴጋፍ በማራቅ ይበሌጥ ተጋሊጭ እንዱሆኑ
የማዴረግ ውጤት አሇው። በተሇይም ተጠቂዎች የሚኖሩበት ሁኔታ ከሇመደት
በእጅጉ የተሇየ ሲሆንና መሰረታዊ እምነታቸውን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ
ዴርጊት እንዱፈፅሙ ወይም ባሌተሇመዯ ማህበራዊ ሂዯት ውስጥ እንዱሳተፉ
ሲገዯደ (ሇምሳላ የቀጣሪዎቻቸውን እምነት እንዱከተለ ሲገዯደ) ችግሩ የባሰ
ይሆናሌ። እንዱህ ዓይነቱ ማህበራዊ መገሇሌና ጫና በተጠቂዎች ሊይ ዘሊቂ

የተማሪ መጽሏፌ 72 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ችግር በማዴረስ ወዯ ማኅበረሰባቸው ሲመሇሱ በቀሊለ መቀሊቀሌ እንዲይችለና
ገሇሌተኛ ሆነው እንዱቀጥለ ያዯርጋቸዋሌ።

ከኢኮኖሚ አንጻር ዯግሞ ሕገወጥ ዯሊልች የሚጠይቁትና በማታሇሌም ሆነ በግዴ


የሚወስደት ገንዘብ ከፍተኛ በመሆኑ የተጠቂዎች ቤተሰቦች ሇከፍተኛ እዲ
ይዲረጋለ። ከዚያም አሌፎ ብዙውን ጊዜ ዯመወዛቸውን በጊዜውና ሳይቀናነስ
የማግኘት እዴሌ ስሇማይኖራቸው በተመሇሱ ጊዜ ሇዯረሰባቸው ስቃይ ማካካሻ
ሉሆን የሚችሌ ገንዘብ አይኖራቸውም። የተሇያዩ ጥናቶች እንዲሳዩት የአእምሮ
መታወክ፣ አካሊዊ ጉዲት እና ሞት በተጠቂዎች ሊይ በተዯጋጋሚ ይዯርሳለ።
ተጠቂዎች እጃቸውና እግራቸው ተሰብሮ ወይም ባሌታወቀ ምክንያት ሞተው
ሬሳቸው የሚመጣበት አጋጣሚ በተዯጋጋሚ ተከስቷሌ። ሕገወጥ የሰዎች
ዝውውር ከግሌ ተበዲዮች አሌፎ በሚኖሩበት ማኅበረሰብም ሊይ ከፍተኛ
ኤኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዲት ያዯርሳሌ። ችግሩ በአፋጣኝ ካሌተፈታም ሙስና
እና ንቅዘት እንዱስፋፋ ብልም መንግስት የሕዝብን አመኔታ እንዱያጣ ሉያዯርግ
ይችሊሌ።
(ጌታቸው ምትኩ “በሰዎች መነገዴ/ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ምንዴነው?” ሇንባብ እንዱመች
ተዯርጎ የተዘጋጀ።)

ክፌሇጊዜ አራት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ ሁሇት

ሀ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማዴረግ በጽሁፌ መሌስ


ስጡ፡፡
1. “የፓላርሞ”ን ስምምነት ጭብጥ ግሇጹ?
2. የኢትዮጵያ የወንጀሌ ሕግ አንቀጽ 597 እና 635 ስሇምን ያብራራሌ?
3. ሰዎች በህገወጥ ዝውውር ምክንያት እንዳት ሊለ ጉዲቶች ይጋሇጣለ?

የተማሪ መጽሏፌ 73 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. የህገወጥ ዝውውር ተጠቂዎች በግሌ ህይወታቸው፣ በማህበራዊ
ህይወታቸው እና በኢኮኖሚያቸው ሊይ ምን አይነት አለታዊ ተጽእኖ
ይዯርስባቸዋሌ?
5. በአንቀጽ ሁሇት “እነዚህም ተዯማምረው…” በሚሌ የቀረበው ሀረግ ምን
ያመሇክታሌ?
ሇ. ሇሚከተለት ቃሊት ምንባቡን መሰረት በማዴረግ ፌች ስጡ፡፡
1. ህገወጥ 6. ምህዲር
2. ሙስና 7. ተበዲይ
3. ንቅዘት 8. መዲረሻ
4. መመሌመሌ 9. መገሇሌ
5. ወንጀሌ 10. ማዛባት

ክፌሇጊዜ አምስት

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


የሚከተለት ማስተወሻና ተግባር በተሇያዩ ጉዲዮች ዙሪያ እንዴትጽፈ
የሚረዶችሁ ናቸው፡፡ በመሆኑም ማስታወሻውን መሰረት በማዴረግ ከስሩ
የቀረበውን ተግባር አከናውኑ፡፡

ማስታወሻ
ገሊጭ ዴርሰት
አንዴ ነገር እንዳት እንዯሚሰራ ወይንም እንዯሚፇጸም የሚያመሇክት
ወይንም የሚመራ ዴርሰት ገሊጭ ዴርሰት በመባሌ ይታወቃሌ፡፡
ምሳላ፡ ነፊስ በአይን የማይታይ፣ በእጅ የማይዲሰስ ሲነፌስ ስሜቱ ሇፌጥረት
ሁለ የሚስማማ ነው፡፡ ይህ በራሪ አየር ተሇቶ ከሚታወቀው አየር ከኩሬና
ከሀይቅ፣ ከባህርና ፇሳሽ፣ በጸሀይ ሀይሌ ተነስቶ በአየር ውስጥ ከሚዛወረው
እንፊልት፣ ከአትክሌት ርግፌጋፉ፣ ከአቧራ በአየር ውስጥ ከሚገኙት
ከጥቃቅን ነገሮችና ተባዮች ይመሰረታሌ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 74 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ተግባር ሁሇት
ከሊይ የቀረበሊችሁን ገሊጭ ዴርሰት ማስታወሻና ምሳላ መሰረት
በማዴረግ ከዚህ በታች ከቀረቡት ርእሶች መካከሌ አንደን
በመምረጥ በገሊጭ ዴርሰት ሁሇት አንቀጽ ጻፈ፡፡

1. ከሳውዱ አረቢያ ተመሊሽ ስዯተኞችን ማቋቋም


2. በስዯት ጊዜ በሴቶች ሊይ የሚዯርሰውን ጾታዊ ጥቃት መቀነስ
3. ህገወጥ ዯሊልችን አጋሌጦ ሇህግ በማቅረብ ሊይ የሚታዩ
ችግሮች

ክፌሇጊዜ ስዴስት

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


በዚህ ትምህርት ስር ሇቃሊት እማሬያዊና ፌካሬያዊ ፌች በተመሇከተ
ማስታወሻና መሌመጃዎች ቀርበውሊችኋሌ፡፡ ሇቀረቡት መሌመጃዎች ና
ተግባር ተገቢውን መሌስ ትሰጣሊችሁ፡፡
ማስታወሻ
የቃሊት ፌካሬያዊ ፌቺ
ቃሊት ከመዝገበ ቃሊት ወይም ከቀጥተኛ ትርጉም ባሻገር የሚሰጡት ፌቺ
የቃሊት ፌካሬያዊ ፌች ይባሊሌ፡፡
ምሳላ፡- ሀ. ወንበር
1. የተቀመጥኩበት ወንበር አዱስ ነው፡፡
ሇመቀመጫነት የሚያገሇግሌ (እማሬያዊ ፌች)
2. ወይዘሮ ማዘንጊያ የፖሇቲካ ወንበር ያዙ፡፡
ወንበር- ስሌጣን አገኙ

የተማሪ መጽሏፌ 75 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መሌመጃ ሶስት

ሀ. የሚከተለትን ቃሊት በቀረበው ምሳላ መሰረት ፌካሬያዊ ፌቺ እንዱሰጡ


በማዴረግ አረፌተነገር መስርቱ፡፡

ምሳላ፡ እሱ ምስጥ ነው፡፡

(ፌካሬያዊ ፌቺ፡ መሰሪ ማሇት ነው፡፡)

1. ምስጥ 7. ተርብ
2. ቋንጣ 8. በግ
3. ኤሉ 9. እባብ
4. ጅብ 10. እርግብ
5. ዴንጋይ
6. ንብ
ክፌሇጊዜ ሰባት

መሌመጃ አራት

ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ቃሊት እማሬያዊ ፌችና ፌካሬያዊ ፌች ስጡ፡፡

1. ምስጥ 7. ተርብ
2. ቋንጣ 8. በግ
3. ኤሉ 9. እባብ
4. ጅብ 10. እርግብ
5. ዴንጋይ
6. ንብ

የተማሪ መጽሏፌ 76 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ተግባር አራት
ሀ. ከሊይ በቀረበው ትምህርት መሰረት ሇእማሬያዊና ፌካሬያዊ
ፌቺ ምሳላ ሉሆኑ የሚችለ አስር ቃሊትን ጽፊችሁ
ሇመምህራችሁ አሳዩ፡፡
ሇ. በ “ሀ” ስር የጻፊችኋቸውን ቃሊት ፌካሬያዊ ፌቺ እንዱሰጡ
አዴርጋችሁ አረፌተነገር መስርቱ፡፡

ክፌሇጊዜ ስምንት

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


ስሇአረፌተነገር አገሌግልት የሚያወሳውን ማስታወሻ አንብባችሁ ከስሩ
የቀረቡትን ጥያቄዎች በጽሁፌ መሌስ ስጡ፡፡

ማስታወሻ
የአረፌተነገር አገሌግልት
ዓረፌተነገሮች ከአገሌግልታቸው አንጻር በአራት ዓይነት ይከፇሊለ።
እነሱም፡- ሀ. ሀተታዊ ዓረፌተ ነገር
ሇ.ጥያቄያዊ ዓረፌተ ነገር
ሏ. አጋኗዊ ዓረፌተ ነገር
መ. ትእዛዛዊ ዓረፌተ ነገር
1. ሀተታዊ ዓረፌተነገር፡ እውናዊ መረጃ ወይም ሃሳብ የሚገሇጽባቸው
ዓረፌተነገሮች ናቸው። ሀተታዊ ዓረፌተነገር በአዎንታዊና አለታዊ
መሌኩ ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡
ምሳላ፡ ሀ. ሀተታዊ ዓረፌተ ነገር
1.ዛሬ በጣም ዯክሞኛሌ።

የተማሪ መጽሏፌ 77 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. ታዯሰ ወዯቤቱ ሄዯ፡፡
ሇ. አለታዊ ዓረፌተ ነገር
1. ሳምራዊት ወዯትምህርት ቤት አሌሄዯችም።
2. አህመዴ ከአዲማ አሌመጣም፡፡
2 ጥያቄያዊ ዓረፌተነገር፡ ሁሌጊዜ ጥያቄ ይጠይቃሌ። በአረፌተነገሩ
መጨረሻም ጥያቄ ምሌክት ይኖረዋሌ። ጥያቄያዊ ዓረፌተነገር ምን
ጊዜም መሌስ ይሻሌ፡፡ መሌሱ አጭር ወይም ረጅም ሉሆን
ይችሊሌ፡፡
ምሳላ፡- ሀ. ሇምን ቁርስህን አሌበሊህም?
ሇ. የቡዴን ሥራችሁን አጠናቀቃችሁ?

መሌመጃ አምስት

ሀ. በሚከተሇው ሰንጠረዥ ውስጥ ሶስት አዎንታዊ እና አለታዊ ዓረፌተ


ነገሮች መስርቱ፡፡

አዎንታዊ ዓረፌተ ነገር አለታዊ ዓረፌተ ነገር ጥያቄያዊ ዓረፌተነገር


ቢፌቱ የሮባ እህት ቢፌቱ የሮባ እህት የሮባ እህት ማን
ነች፡፡ አይዯሇችም ትባሊሇች?

የተማሪ መጽሏፌ 78 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ዘጠኝ

ማስታወሻ
የዓረፌተ ነገር አገሌግልት
3. ትዕዛዛዊ ዓረፌተነገር፡ ትዕዛዝን ሇማስተሊሇፌ የሚያገሇግለ
ዓረፌተነገሮች ናቸው። ፌሊጎታዊ መሌዕክት ይተሊሇፌባቸዋሌ፡፡
ምሊላ፡- እባክህ፤ መስኮቱን ዝጋው!
4. አጋኗዊ ዓረፌተነገር
አጋኗዊ ዓረፌተ ነገር ከውስጥ ፇንቅሇው የሚወጡ ዴንገተኛና
ስሜታዊ ጉዲዮችን መግሇጫ ነው። ዴንጋጤን፣ አዴናቆትን፣
ግርምትን ወይም ቁርጠኛነትን ሇመግሇፅ የሚዋቀር ዓረፌተነገር ሁለ
አጋኗዊ ዓረፌተነገር ይባሊሌ።
ምሳላ፡- እንዯላንሳ የሚያምር አይቼ አሊውቅም!

መሌመጃ ስዴስት

ሀ. በምሳላዎቹ መሰረት ትእዛዛዊና አጋኗዊ ዓረፌተነገሮችን መስርቱ፡፡

ትእዛዛዊ ዓረፌተነገር አጋኗዊ ዓረፌተነገር


1. መጽሀፈን አምጣ! እንዳት! ያሇመጽሀፌ ነው!
5.
6.
7.
8.
9.

የተማሪ መጽሏፌ 79 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ ሰባት
ማህበራዊ ግንኙነት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ ፡-
 የምንባቡን ፌሬ ሀሳብ በማዲመጥ ትናገራሊችሁ፡፡
 ስሇማህበራዊ ጉዲይ ትገሌጻሊችሁ፡፡
 ተዘውታሪና ፇሉጣዊ አነጋገሮችን ሇተግባቦት ትጠቀማሊችሁ፡፡
 በተሇያዩ ማህበራዊ ጉዲዮች ሊይ ተመስርታችሁ ጽሁፍችን
ታዘጋጃሊችሁ፡፡
 ተመሳሳይ ፌች ያሊቸውን ቃሊት ታዛምዲሊችሁ፡፡
 አገሌግልታዊ አረፌተነገሮችን ትመሰርታሊችሁ፡፡
ክፌሇ ጊዜ አንዴ

ዕዴር
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዚህ ትምህርት ክፌሌ የማዲመጥ ክሂሊችሁን እንዴታሻሽለ የሚረዲችሁ
ቀርበውሊችኋሌ፡፡ ስሇሆነም መሌመጃዎቹን በትእዛዙ መሰረት መሌሱ፡፡

ቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች


ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡

1. በአከባቢያችሁ ያለ የእዴር ስሞችን ጥቀሱ፡፡


2. የጠቀሳችኋቸው እዴሮች ምን ምን ተግባራትን ይፇጽማለ?

የተማሪ መጽሏፌ 80 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. መምህራችሁ ጽሁፈን ሲያነቡሊችሁ አዲዱስ ቃሊትን በመሇየት
በማስታወሻ ዯብተራችሁ መዝግቡ፡፡
2. የሚቀጥሇው ጽሁፌ ስሇምን የሚያወሳ ይመስሊችኋሌ?
ክፌሇ ጊዜ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ

ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ መሰረት


በማዴረግ በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. ስሇእዴር ጠቀሜታ ባዲመጣችሁት ጽሁፌ መሰረት የምታውቁትን
ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
2. ሰዎች እዴር የሚገቡት ሇምን እንዯሆነ ግሇጹ?
3. እዴር በመግባትና ባሇመግባት መካከሌ ያሇውን ሌዩነት አስረደ፡፡
4. እዴር አሇመግባት የሚያዯርሰውን ማህበራዊና ስነሌቦናዊ ጫና
ግሇጹ፡፡
5. “የእዴር መስራቾች ከመተዋወቅ አሌፍ የጋራ ፌሊጎት ያሊቸው
ናቸው፡፡” የሚሇው ሀሳብ የሚያስተሊሌፇው መሌእክት ምንዴን ነው?
6. የእዴር ዯንቦች በውስጣቸው ምን ምን ሉይዙ እንዯሚችለ ተናገሩ፡፡

ሇ. ከስራቸው ሇተሰመረባቸው ቃሊትና ሀረጋት አገባባዊ ፌች ከቀረቡት


አማራጮች ተገቢውን መሌስ ምረጡ፡፡
1. ሰዎች እዴር ወይም ሸንጎ በሚሌ ሁሇቱንም መጠሪያ በተሇዋዋጭነት
ይጠቀሙበታሌ፡፡
ሀ. በተቃራኒ ሇ. በመተካት ሏ. ሁሌ ጊዜ መ. ዘወትር

የተማሪ መጽሏፌ 81 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. አንደ ላሊውን የሚያካፌሌበት እና ሇቀጣዩ ትውሌዴ አውርሰው
የሚያሌፈበት ማህበራዊ ተቋም ነው፡፡
ሀ. ተክሇው ሇ. ሰተዋቸው ሏ. እንዱገሇገለበት አዴርገው
መ. ሁለም
3. እዴር መግባትና አሇመግባት ማህበራዊ ጫና አሇው፡፡
ሀ. ግዳታ ሏ. ጉዲት ሏ. አስገዲጅ መ. ሀ ና ሏ መሌስ ናቸው፡፡
4. እዴር እንዯአሇኝታ ተዯርጎ ይታያሌ፡፡
ሀ. ተቃራኒ ሇ. ችኩሌ ሏ. መከታ መ. የማይጠቅም
5. በእዴር ውስጥ አዴሌዎ ቦታ የሌውም፡፡
ሀ. ማበሊሇጥ ሀ. መዯሰት ሏ. መዝናናት መ.ሁለም
6. እዴር አሇመግባት ከማህበረሰቡ ራስን እንዯማግሇሌ ይቆጠራሌ፡፡
ሀ. አንዴ፣ሁሇት… ይባሊሌ፡፡
ሇ. ከሰው ጋር ይጣሊሌ፡፡
ሏ. ብዙ ሆኖ መኖር ያመሇክታሌ፡፡
መ. ይታያሌ
7. እዴር በእዴርተኛው ዘንዴ እንዯቤተሰብ እዲ ተሸካሚ ሆኖ ይታያሌ፡፡
ሀ. ገንዘብ ያበዯረ ሇ. ቤተሰብ ሊይ የተጣሇ አዯራ
ሏ. የቤተሰብ ሀብት መ. የቤተሰብ አባሌ
8. ቀዯም ሲሌ እዴሮች በቃሌ በሚተሊሇፈ ተግባራትና ዯንቦች
ይተዲዯራሌ፡፡
ሀ.ከዚህ በፉት ሇ. ኋሊ ሏ. አሁን መ. ነገ
9. መስራቾቹ ከመተዋወቅ አሌፍ የጋራ ፌሊጎት ያሊቸው ናቸው፡፡
ሀ. ሄድ ሇ. ዞሮ ሏ. በተጨማሪ መ. አቋርጦ
10. እዴር የሚተዋወቁ ሰዎች በፇቃዯኝነት የሚመሰርቱት ባህሊዊ-
ማህበራዊ ተቋም ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 82 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሀ. መስሪያ ቤት ሇ.ትምህርት ቤት ሏ. ንብረት መ. መረዲጃ ዴርጅት
ክፌሇጊዜ ሶስት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ከዚህ በታች የቀረቡት ተግባራት የንግግር ክሂሊችሁን ችልታ
እንዴትጠቀሙ ሇማዴረግ ያግዛለ፡፡ ሇተግባራቱ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ማስታወሻ
ከርክር ሁሇት ወይም ከዚያ በሊይ በመሆን በግሌ ወይም በቡዴን
በመዯራጀት በሚዯግፈት ርእሰጉዲይ ሊይ ተጨባጭ መረጃዎችን
በመጠቀም ተከራካሪያቸውን ሇማሳመን የሚዯረግ ሙግት ነው፡፡
ከተከራካሪዎች የሚጠበቅ ነገር እንዯሚከተሇው ቀርቧሌ፡፡
 ስሇሚከራከሩበት ርእሰጉዲይ በቂ መረጃ ማሰባሰብ
 በክርክሩ ሂዯት ዲኞችን፣ ተከራካሪዎችንና አዴማጮችን ሰሊምታ
በመጠየቅ ስሇሚከራከሩበት ርእስ ማስተዋወቅ
 መረጃውን በተጨባጭ በተፇቀዯው ጊዜ ውስጥ ማቅረብ
 የተከራካሪን ሀሳብ በመረጃ አስዯግፍ ውዴቅ ማዴረግ
 ዲኞችን፣ ተከራካሪን ማክበር
 በመጨረሻም ሀሳብን አጠቃል በማቅረብ ዲኞችን አመስግኖ
ማጠናቀቅ ያስፇሌጋሌ፡፡

ተግባር አንዴ
ሀ. ከዚህ በመቀጠሌ በቡዴናችሁ ሇሚዯርሳችሁ የመከራከሪያ ሀሳብ መረጃ
በማጠናቀር ተዘጋጅታችሁ ተከራከሩ፡፡
ቡዴን እንዴ፡ እዴር ባይኖረንም ከማህበረሰቡ ጋር መኖር ይቻሊሌ፡፡
ቡዴን ሁሇት፡ ያሇእዴር ከማህበረሰቡ ጋር መኖር ይከብዲሌ፡፡
ሇ. ከቀረበው ክርክር ምን እንዯተገነዘባችሁ ተራ በተራ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ
ግሇጹ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 83 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ አራት

ተግባር ሁሇት
1. በምትኖሩበት አከባቢ ሰዎች የሚረዲደበትን ማህበራዊ አጋጣሚ
በተመሇከተ መረጃ በማሰባሰብ በክፌሌ ውስጥ በንግግር
አቅርቡ፡፡

2. ጓዯኞቻችሁ ካቀረቡት ንግግር የትኛው በዯንብ ትኩረታችሁን


እንዯሳበ በምክንያት በማስዯገፌ ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡

ክፌሇጊዜ አምስት

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


የቅዴመ ንባብ ጥያቄዎች
ከዚህ በታች ሇቀረቡት ሀሳቦች በቡዴን በመወያየት በቃሌ መሌሱ፡፡
1. ስሇእቁብ ከዚህ በፉት የምታውቁትን ሀሳባችሁን ሇመምህራችሁ
ተናገሩ፡፡
2. እቁብ በማህበራዊ ግንኙነት ሊይ ያሇው አስተዋጽኦ ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ፡፡

እቁብ
የሰብአዊነት አስተሳሰብ «ሇሰው መዴሃኒቱ ሰው ነው፤» በሚሇው ህዝባዊ
ፌሌስፌና ይገሇፃሌ። ህዝቦች ሇሃዘንም ሇዯስታም ተዯጋግፇው ይቆማለ።
ዴግግፈን መሌክና ስርዓት ሇማስያዝ፣ ዘሊቂና ሁለንም በእኩሌነት
የሚያስተናግዴ ይሆን ዘንዴም ዯንብ አበጅተው፣ ሌክ ወስነው ያቋቋሟቸው

የተማሪ መጽሏፌ 84 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የመዯጋገፉያ ጊዜያዊም ሆኑ ዘሊቂ መዯበኛም ሆኑ ኢ-መዯበኛ ተቋማት
አለ።
የግሇሰቦች እርስ በእርስ እንዱሁም በግሇሰብና ማህበር መካከሌ ያሇው ጥብቅ
ቁርኝትና ትስስር ዯሌዲሊ ሚዛን ጠብቆና ጸንቶ እንዱቆይ ምሰሶ ሆኖ
ካቆሙት ማህበረሰባዊ ሥርዓቶች መካከሌ እንዯ እቁብ፣ እዴር፣ በበዓሊት ቀን
መጠራራት፣ ዯቦ ወይም ወንፇሌ ያለ ተጠቃሾች ናቸው። እዴር፣ እቁብ፣
ማኅበር፣ የመንዯር መረዲጃ ማኅበራት በኅብረተሰብ መካከሌ ሊሇው
ማኅበረሰባዊ እሴቶቻችን መገሇጫዎች ናቸው። በቤተሰብ ዯረጃ ያለትን
የማኅበረሰባዊ እሴት መገሇጫዎችን ዯግሞ የቤተሰብ ጉባዔና የዘመዴ
አዝማዴ ግብዣ ይጠቀሳለ። በጓዯኛሞች ዯረጃም የጓዯኛሞች ጉባዔ
በጓዯኛሞች መካከሌ ሊሇው ማኅበረሰባዊ እሴት መገሇጫ ናቸው።

የንባብ ጊዜ ጥያቄዎች
1. ከሊይ ከቀረቡት አንቀጾች ውስጥ ያገኛችሁን ፌሬ ሀሳብ ተናገሩ፡፡
2. በቀጣይ ከምንባቡ ምን ምን ሀሳቦችን ማግኘት እንዯምትችለ
ገምቱ፡፡
እቁብ በኢኮኖሚ ፊይዲው በማሰብ በአንዴ አካባቢ የሚኖሩና የሚተዋወቁ
ሰዎች በራሳቸው ነጻ ፌሊጏት ከሚመሰርቷቸው ማህበሮች አንደ ነው። እቁብ
አባሊቱ በጋራ በስምምነት ዯንብ አዘጋጅተው እንዯኑሮ ዯረጃቸውና የገቢ
ምንጫቸው በየሳምንት፣ በየሁሇት ሳምንቱ ወይም በየወሩ ገንዘብ
የሚከፌለበትና የሚያጠራቅሙበት ተቋም ነው፡፡ እቁብ ሰዎች የጋራ
ገንዘባቸውንም በእጣ በሚወሰን ቅዯም ተከተሌ በተወሰነ የጊዜ ገዯብ
እንዱዯርሳቸው የሚያዯርግ ነው፡፡ ኢኮኖሚ ጠቀሜታውም የጏሊ ነው።
እቁብ የቆየ መሰረት ያሇው ባህሊዊ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዘዳ ሲሆን፤ በብዙ
ነገሮችም ከባንክ ወይም ከላልች የቁጠባ ማህበራት ይሇያሌ። ዘመናዊና

የተማሪ መጽሏፌ 85 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የተዯራጀ አሰራርን የማይከተሌ፣ ወሇዴ የማይታሰብበት፣ የሚመራበት ሕግ
ወይም ተቆጣጣሪ አካሌ ወይም በህግ የታወቀ መብትና ግዳታዎችን
መቀበሌ የሚያስችሌ ሕጋዊ ሰውነት የላሇው ማህበር መሆኑ በዋናነት
ይጠቀሳሌ።
እቁቦች ሌዩ ሌዩ ዯንቦች ሉኖራቸው ቢችሌም ተመሳሳይ ይዘት ያሇው
አወቃቀርና አሰራር ይከተሊለ። እያንዲንደ እቁብ ሰብሳቢ፣ ፀሏፉና አባሊት
አሇው። በዯንቡ ውስጥ የእጣ አወጣጥ ፣ የቅጣት አፇፃፀምና የአዱስ አባሊት
ቅበሊ፣ እንዱሁም ዕጣን ሇላሊ አባሌ አሳሌፍ የመስጠትና የዋስትና አግባብ
ስርዓት በዝርዝር ሰፌሮ ይገኛሌ። የአባሊትን የመክፇሌ አቅምና ፇቃዯኝነት
ብቻ መሰረት የሚያዯርግ ማህበራዊ ተቋምም ነው። ምንም እንኳን ተቋሙ
በኢኮኖሚያዊ አቅማቸው ተቀራራቢ ዯረጃ ያሊቸው ሰዎች የሚዯራጁበት
ቢሆንም እንዯ ዕዴር ሌዩ ሌዩ እምነት፣ ሙያ፣ ቋንቋና ብሄረሰባዊ ማንነት
ያሊቸውን ሰዎች የሚያስተሳስር መሆኑ ማህበረሰባዊ መሰረቱን ሰፉ
ያዯርገዋሌ።
ምንም የገቢ ምንጭ ሳይኖራቸው ተበዴረው እቁብ የሚጥለትን ግን
ከትዝብት ማህዯራችን ውስጥ መሇየቱ ተገቢ አይመስሇኝም። እነዚህ ሰዎች
እጣ ፇንታቸው በአበዲሪዎቻቸው ሊይ የወዯቀ ነው። ብዴሩን መመሇስ
ካሌቻለ ዯግሞ ብሩን ሲቀበለ ዋስ የሆናቸው ሰው ተጠያቂ ይሆናሌ። በላሊ
አገሊሇጽ በተሇይ የእቁብ ገንዘብ የበለ ሰዎች ቀሪ ክፌያ ስሇመክፇሊቸው
የአንዴነትና የነጠሊ ዋስትና በፅሁፌ፣ ምስክሮች ባለበት የገንዘቡ መጠን
ተገሌፆ ዋሶችን ማስፇረሙ በተሇያየ ምክንያት እቁብ የበለ ሰዎች ሲጠፈ
ዋሱን ሇመጠየቅ ያስችሊሌ። እቁብ ያሇምንም ተፇጥሯዊና ማህበረሰባዊ
መዴሌዎ ሁለንም ሰው እኩሌ የሚያሳትፌና ጠቀሜታው ከፌ ያሇ በመሆኑ
ሉበረታታና ዘሊቂነት ሉኖረው ይገባሌ። ከተቻሇም ዘመናዊነትን ጠብቆ
መዋቀር ቢችሌ ከዚህም በሊይ የጎሊ ጠቀሜታ ይኖረዋሌ።

የተማሪ መጽሏፌ 86 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
(አዱሱ ገረመው፡፡ 2012፡፡አዱስ ዘመን፤ አዱስአበባ፡፡)

ክፌሇጊዜ ስዴስት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ ሁሇት

ሀ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማዴረግ ትክክሌ ከሆነ


እውነት ካሌሆነ ግን ሀሰት በማሇት በጽሁፌ መሌሱ፡፡
1. እቁብ መግባት የሚችለት ሀብታሞች ብቻ ናቸው፡፡
2. እቁብ በአንዴ አካባቢ የሚኖሩ ሰዎች በስምምነት የሚፇጥሩት
ማህበራዊ መረዲጃ ነው፡፡
3. እቁብ የሚከፇሌበት ጊዜ በከፊዮች ስምምነት ይወሰናሌ፡፡
4. በእዴርና በእቁብ መካከሌ ሌዩነት የሇም፡፡
5. በሁሇተኛው አንቀጽ “…ምሶሶ ሆኖ ካቆሙት…” ተብሇው የተገሇጹት
የእዴሩ ባሇቤቶች ናቸው፡፡
6. እቁብ የበሊ ሰው ብሩን ሇመውሰዴ ዋስ ይጠራሌ፡፡
7. በመጨረሻው አንቀጽ “እነዚህ ሰዎች” የተባለት እቁብ ሰብሳቢዎች
ናቸው፡፡

ሇ. ከስራቸው ሇተሰመረባቸው ቃሊት ምንባቡን መሰረት በማዴረግ የያዙትን


አገባባዊ ፌች ከተሰጡት አማራጮች ምረጡ፡፡
1. የሰብአዊነት አስተሳሰብ “ሇሰው መዴሃኒቱ ሰው ነው” በሚሇው
ፌሌስፌና ይገሇጻሌ፡፡
ሀ. ምክር ሏ. ኩራት
ሇ. አስተሳሰብ መ. ዴጋፌ

የተማሪ መጽሏፌ 87 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. በግሇሰብና ማህበር መካከሌ ያሇው ጥብቅ ቁርኝትና ትስስር ዯሌዲሊ
ሚዛን ጠብቆና ጸንቶ እንዱቆይ ምሶሶ ሆኖ ካቆሙት እቁብ አንደ
ነው፡፡
ሀ. መሰረት ይዞ ሏ. ሞሌቶ
ሇ. ሊሌቶ መ. ፇጥኖ
3. በእቁብ አዯረጃጀት ሂዯት አባሊቱ በጋራ በስምምነት የሚፇጥሩት
ዯንብ አሇ፡፡
ሀ. ፌሊጎት ሏ. ህግ
ሇ. ውዴዴር መ. ቅጣት
4. እቁቦች ሌዩ ሌዩ ዯንቦች ሉኖራቸው ቢችሌም ተመሳሳይ ይዘት
ያሇው አወቃቀርና አሰራር ይከተሊለ፡፡
ሀ. አብሮ ይጓዛለ ሏ. ይወስዲለ
ሇ. ይተገብራለ መ. ያመጣለ
5. እነዚህ ሰዎች እጣፇንታቸው በአበዲሪዎቻቸው ሊይ የወዯቀ ነው፡፡
ሀ. የሇመሇመ ሏ. የከሰረ
ሇ.የዘሇሇ መ. በባሇቤትነት የተወሰዯ
ክፌሇጊዜ ሰባት

ማስታወሻ
ፇሉጣዊ አነጋገር
በንግግርም ሆነ በጽሁፌ ፇሉጣዊ አነጋገሮችን እየቀሊቀለ መጠቀሙ
ጥሌቅና ምጥቀት ያሊቸው ሀሳቦችን ሇማስተሊሇፌ ከማስቻለም በሊይ
የቋንቋ ችልታንም ሇማስገንዘብ አይነተኛ ማስረጃ ይሆናሌ፡፡

ምሳላ፡እንዴ ሰው የተስማሙበትን መሌሶ የሚያፇርስ ሰው ቢያጋጥመው


በአጭር አገሊሇጽ

አንተ! ሁሇት ምሊስ አሇህ፡፡ በማሇት ሉገሌጽ ይችሊሌ፡፡ ይህም ከሀዱ


መሆኑን ይገሌጽበታሌ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 88 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ምሳላውን መሰረት በማዴረግ የሚከተለት ፇሉጣዊ አነጋገሮች በዓረፌተነገር
ውስጥ የያዙትን ትርጉም በጽሁፌ መሌስ ስጡ፡፡
ምሳላ፡1. እሱ በስብሰባው ሊይ የተነገረውን ሀሳብ ሰምቶ ሌቡ ተሰበረ ፡፡
(በጣም አዘነ)
1. አሇማየሁ ሀሳቡ ሁሇት ሌብ ሆነበት፡፡
2. እቴነሽ ሌበዯንዲና ነች፡፡
3. ጫሌቱን ሳር ቅጠለ ይወዲታሌ፡፡
4. ገመቹ ቆርጦ ቀጥሌ ነው፡፡
ክፌሇጊዜ ስምንት

ተግባር ሶስት
በቡዴን በመሆን ሰዎች ሇተሇያዩ ጉዲዮች የሚጠቀሙባቸውን አስር
ፇሉጣዊ አባባልችን ከተሇያዩ ምንጮች መረጃ በማሰባሰብ
አገሌግልታቸውን በዓረፌተነገር ውስጥ በማስገባት ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ በጽሁፌ አቅርቡ፡፡
ምሳላ፡ ሰውየው ብሩን ቶል ስሊሌተመሇሰሇት ዯሙ ፇሊ፡፡ ተናዯዯ

መሌመጃ ሶስት

ሇሚከተለት ፇሉጣዊ አባባልች በጽሁፌ ፌቺያቸውን ስጡ፡፡


ምሳላ፡ ሁለ አማረሽ - ሁለንም የምትመኝ
1. መሊቢስ 6. እግረዯረቅ
2. አይንአውጣ 7. ጥሊቢስ
3. ጆሮጠቢ 8. የአዞ እምባ
4. ሆዯባሻ 9. ጥርሰ ፌንጭት
5. እጁ አጠረ

የተማሪ መጽሏፌ 89 ሰባተኛ ክፌሌ


ክፌሇጊዜ ዘጠኝ

ትምህርት አራት ፡ መጻፌ


ከዚህ በታች የቀረቡት ጥያቄዎች የመጻፌ ክሂሊችሁን በአግባቡ ሇመጠቀም
የሚያግዙ ናቸው፡፡ ስሇሆነም ሇቀረቡ ተግባራት ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር አራት
ሀ. ሇሚከተለት ተግባራት በቡዴን በመሆን ተገቢውን መሌስ በጽሁፌ
ስጡ፡፡
1. የቀረበሊችሁን ምሳላ መሰረት በማዴረግ በአከባቢያችሁ
የማህበረሰቡን አብሮ የመኖር ባህሌ የሚያጠናክሩ ማህበራዊ
እሴቶች ጻፈ፡፡

እቁብ
ማህበራዊ ኑሮ

2. በምንባቡ መግቢያ “ሇሰው መዴሃኒቱ ሰው ነው” የሚሇው ምሳላያዊ


አነጋገር የያዘውን መሌእክት አስፊፌታችሁ ጻፈ፡፡
3. ላልች ማህበራዊ ኑሮን የሚያበረታቱ ምሳላያዊ አነጋገሮችን ቤተሰብ
በመጠየቅ መዝግባችሁ የሚያስተሊሌፈትን መሌእክት በጽሁፌ
አቅርቡ፡፡
ምሳላ፡ ከአንዴ ብርቱ ሁሇት መዴሀኒቱ - አንዴሰው ብቻውን ከሚሰራ
ሁሇት ሆነው ቢሰሩ ስራው ቶል ሉሰራ ይችሊሌ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 90 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇ ጊዜ አስር

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


በቀጣይ የቀረቡ የመሌመጃ ጥያቄዎች በዚህ ትምህርት ክፌሌ የቃሊት
እውቀታችሁን እንዴታሳዴጉ የሚረደ መሌመጃዎች ቀርበዋሌ፡፡ ስሇዚህ
ጥያቄዎቹን በተገቢው መንገዴ ስሩ፡፡

መሌመጃ አራት

ከዚህ በታች በሀ ስር የተዘረዘሩት ቃሊት ከሊይ በቀረበሊችሁ ምንባብ ውስጥ


ዯምቀው የቀረቡ ሲሆን አገባባቸውን መሰረት በማዴረግ ፌቺያቸውን ከሇ
ስር በመምረጥ አዛምደ፡፡
“ሀ” “ሇ”
1. ዘሊቂ ሀ. ማብቂያ ጊዜ
2. ዯቦ ሇ. ሉዯገፌ
3. እሴት ሏ. መዯራጀት
4. ገዯብ መ. ማበሊሇጥ
5. የቆየ ሠ. አዱስ መመዝገቢያ
6. ወሇዴ ረ. ሀብት
7. ቅበሊ ሰ. ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ
8. መዴሌዎ ሸ. መክፇያ ጊዜ ካሇፇ የሚጨመር
9. ሉበረታታ ቀ. ወጥ
10. መዋቀር በ. ትብብር

ተግባር አምስት
በሚከተለት ቃሊት መካከሌ ያሇውን እንዴነትና ሌዩነት በቡዴን
ሆናችሁ ከተወያያችሁ በኋሊ የዯረሳችሁበትን ሀሳብ ሇመምህራችሁ
በጽሁፌ አቅርቡ፡፡
1. እዴር እና እቁብ
2. ዯቦ እና የበጎ ፇቃዴ አገሌግልት

የተማሪ መጽሏፌ 91 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ አስራ አንዴ
መሌመጃ አምስት

ከዚህ በታች ሰዎች ተገናኝተው ስሇኑሮዋቸው የሚነጋገሩበትን አጋጣሚዎች


የሚገሌጹ ቃሊትና ሀረጋት ተዘርዝረዋሌ በምሳላው መሰረት በተጠቀሱት
መገናኛ ቦታዎች የሚያነሱትን ሀሳብ በጽሁፌ ግሇጹ፡፡

ምሳላ፡ የቀበላ ስብሰባ - በቀበላያቸው ስሇሚዯረጉ ሌማቶች ይነጋገራለ፡፡


1. የእዴር መሰብሰቢያ ቦታ
2. ሰርግ ቤት
3. የእምነት ቦታዎች
4. ትምህርት ቤት
5. የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታዎች
6. ሀዘን

ክፌሇጊዜ አስራ ሁሇት

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዚህ የትምህርት ይዘት የቀረቡት የመሌመጃ ጥያቄዎች የሰዋስው
እውቀታችሁን ሇመጠቀም የሚረደ ስሇሆነ ጥያቄዎችን በትኩረት በማንበብ
ተገቢውን መሌስ በጽሁፌ ስጡ፡፡

መሌመጃ ስዴስት

ሀ. ከዚህ በታች በሰንጠረዡ ውስጥ የቀረቡትን ዓረፌተነገሮች ምሳላ


በማዴረግ ሇዓረፌተነገር አገሌግልት አይነቶች ምሳላ ሉሆኑ የሚችለ
በመመስረት በትክክሇኛው ቦታቸው አስገቡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 92 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
አዎንታዊ አለታዊ ጥያቄያዊ ትእዛዛዊ
ዓረፌተነገር ዓረፌተነገር ዓረፌተነገር ዓረፌተነገር

ሴና መቼ
መጣች?

መኪና መንዲት ወዯቤትህ ግባ!


ይችሊሌ፡፡

ከመስሪያ ቤት
አሌተመሇሰም፡፡

ሇ. ከዚህ ቀዯም አረፌተ ነገሮች ከአገሌግልታቸው አንጻር በአራት


እንዯሚመዯቡ የተማራችሁትን በማስታወስ በአራቱ የአረፌተነገር
አገሌግልት አይነቶች ሇእያንዲንዲቸው ምሳላ የሚሆኑ ሶስት ሶስት
አረፌተ ነገሮችን መስርቱ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 93 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምእራፌ ስምንት

ሱሰኝነት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 ሱሰኝነት ያሇውን ተጽእኖ ትገሌጻሊችሁ፡፡
 ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ ፌሬ ሀሳብ ትገሌጻሊችሁ፡፡
 ሀሳብን እንዯገና በማዋቀር ታቀርባሊችሁ፡፡
 የምንባብን ሀሳብ እንዯገና በማቀናጀት በቃሌ ታቀርባሊችሁ፡፡
 በጽሁፌ ውስጥ ስርዓተ ነጥቦችን ትጠቀማሊችሁ፡፡
 ሇተዘውታሪ ቃሊት አገባባዊ ፌች ትሰጣሊችሁ፡፡
 ዴርብ ዓረፌተ ነገሮችን ትመሰርታሊችሁ፡፡
ክፌሇ ጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


ከዚህ በታች የሚቀርብሊችሁ ጽሁፌ እና የመሌመጃ ጥያቄዎች የማዲመጥ
ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚያግዙ በመሆናቸው ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን
መሌስ ስጡ፡፡

የሱሰኝነት ተጽእኖ
ቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች
ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቡዴን በመነጋገር በቃሌ መሌስ
ስጡ፡፡
1. የሱስን ምንነት ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
2. ሱስ የሚያስይዙ ነገሮች ምን ምን ናቸው?

የተማሪ መጽሏፌ 94 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. መምህራችሁ ጽሁፈን ሲያነቡሊችሁ አዲዱስ ቃሊት ናቸው
የምትለትን በማስታወሻ ዯብተራችሁ መዝግቡ፡፡
2. ጽሁፈን እያዲመጣችሁ በምክንያትና ውጤት የተሳሰሩ
ዓረፌተነገሮችን መዝግቡ፡፡
ክፌሇጊዜ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ

ሀ. ሇቀረቡት ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት መሰረት በጽሁፌ ትክክሇኛውን


መሌስ ስጡ፡፡
1. ሱስ ከሚያስይዙ ነገሮች መካከሌ ሶስቱን ዘርዝሩ፡፡
2. ሱሰኝነት ሇምን ሇምን ችግሮች እንዯሚያጋሌጥ አብራሩ፡፡
3. ሱስ አንዳ ከተሇመዯ በኋሊ መሊቀቅ ስሇመቻሌና አሇመቻሌ ያሊችሁን
ሀሳብ ግሇጹ፡፡
4. ሲጋራ የሚያጨሱ ሰዎች ከማያጨሱ ሰዎች ጋር ሲነጻጸሩ በምን
በሽታ ሉጠቁ እንዯሚችለ ዘርዝራችሁ ጻፈ፡፡
5. በአንዯኛው አንቀጽ የመጀመሪያው መስመር “በየጊዜው ውሌ የሚሌ
አምሮት…” ሲባሌ ምን ሇማሇት ተፇሌጎ ነው?
6. በሲጋራ ውስጥ ያሇው ንጥረነገር ምን የማዴረግ ሀይሌ እንዲሇው
ግሇጹ፡፡
7. ጫት ምን የማዴረግ ሀይሌ አሇው?
8. ሰዎች በስካር መንፇስ ምን ሉያዯርጉ እንዯሚችለ እና ስካሩ
ሲያሌፌሊቸው ምን እንዯሚሰማቸው አስረደ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 95 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
9. ሱሰኝነት በማህበራዊ ህይወት ሉያመጣ የሚችሇውን አለታዊ ተጽእኖ
ግሇጹ፡፡

ሇ. ሇሱስ የሚያጋሌጡ ነገሮች በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚ እና በጤና ሊይ


የሚያስከትለ አለታዊ ተጽእኖዎችን ምሳላውን መሰረት በማዴረግ
በቢጋር ሰንጠረዥ ውስጥ አመሌክቱ፡፡
ሱስ የሚያስይዙ
በማህበራዊ ኑሮ በኢኮኖሚ በጤና
ነገሮች
ሰዎች ሽታውን
ሲጋራ ማጬስ
በመሸሽ ከሰው መራቅ

ጫት መቃም ገንዘብ ማጣት


ሇሳንባ በሽታ
አሌኮሌ መጠጣት
መጋሇጥ

መሌመጃ ሁሇት

ሀ. በሚከተለት ዓረፌተነገሮች ውስጥ ሇተሰመረባቸው ቃሊት አገባባዊ ፌች


ከቀረቡት አማራጮች በመምረጥ መሌሱ፡፡
1. ሱስ አንዳ ከተሇመዯ በየጊዜው አምጡ አምጡ የሚያሰኝ ሌማዴ
ነው፡፡
ሀ. አዴርጉ ሏ. ብለ
ሇ. አትውሰደ መ. ጨፌሩ
2. ከሱስ አስያዥ ነገሮች አንደ ሲጋራ ነው፡፡
ሀ. ወሳጅ ሏ. አጋሊጭ
ሇ. ውስጥ መ. አገናኝ
3. እንዯሲጋራ ማጨስ ሁለ ጫት መቃም ሱስ ያስይዛሌ፡፡
ሀ. መጣሊት ሏ. መጠጣት
ሇ. መብሊት መ. መቆርጠም

የተማሪ መጽሏፌ 96 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. በስካር መንፇስ ጥፊት የሚሰሩ ሰዎች ስካሩ ካሇፇሊቸው በኋሊ በሰሩት
ስራ ይጸጸታለ፡፡
ሀ. ይዯሰታለ ሏ. ይሮጣለ
ሇ. ይዘሊለ መ. ባሊዯረኩት ኖሮ ይሊለ
5. ሇከፌተኛ ሱስ ከተጋሇጡ በኋሊ አብዛኞቹ ከሱስ ሇመውጣት
ያዲግታቸዋሌ፡፡
ሀ. ይቀሊቸዋሌ ሏ. ያቅታቸዋሌ
ሇ. ይቀናቸዋሌ መ. ያስጠሊቸዋሌ
6. በጫት ሱስ መጠመዴ የስራ ባህሌን ስሇሚጎዲ ሇግሇሰብም ሆነ ሇሀገር
እዴገት ጸር ይሆናሌ፡፡
ሀ. መያዝ/እንቅፊት ሏ. ዯስታ/መፇወስ
ሇ. ምቾት/ተዴሊ መ. እዴገት/መርካት
7. የጫት ሱስ፣ ወጣቶች አፌሊ እዴሜያቸውን በትምህርትና በስራ
እንዲያሳሌፈ እንቅፊት ይሆናሌ፡፡
ሀ. የእርጅና ሏ. የጉሌምስና
ሇ. የሌጅነት መ. ሀናሏ መሌስ ናቸው፡፡
8. ሱሰኝነት ሇተዯጋጋሚ ብስጭት ስሇሚፇጥር የጤና ችግር
ያስከትሊሌ፡፡
ሀ. ዯስታ ሏ. ኩራት
ሇ. ንዳት መ. ጥፊት
9. በሱስ ምክንያት ወጣቶች ሇቦዘኔነትና ሇዴብርት ይጋሇጣለ፡፡
ሀ. ሇስራ ፇጣሪነት ሏ. ሇመጠንቀቅ
ሇ. ሇመቀሇዴ መ. ሇስራፇትነት

የተማሪ መጽሏፌ 97 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሶስት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


የሚከተለት ተግባራት የንግግር ክሂሊችሁን ውጤታማ በሆነ መሌኩ
እንዴትጠቀሙ የሚረደ በመሆናቸው ሇተግባራቱ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር አንዴ
1. የሱሰኝነት ተጽእኖ በሚሌ ከዚህ በፉት የቀረበሊችሁን ጽሁፌ ፌሬ
ሀሳብ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ በቃሌ አቅርቡ፡፡

2. አሌኮሌነት ያሊቸው መጠጦች መጠጣት በጤና ሊይ የሚያስከትሇውን


ጉዲት የህክምና ባሇሙያ ጠይቃችሁ ያገኛችሁትን መረጃ በቃሌ ሇክፌሌ
ተማሪዎች ግሇጹ፡፡

ክፌሇጊዜ አራት

ትምህርት ሶስት፡ ምንባብ


በዚህ የትምህርት ይዘት የቀረቡት ምንባብና የመሌመጃ ጥያቄዎች የማንበብ
ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚረደ ስሇሆኑ ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን መሌስ
ስጡ፡፡

ቅዴመንባብ ጥያቄዎች
ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡

1. በሱስ የተጠቁ ወጣቶች ምን ምን ሲፇጽሙ ተመሌክታችሁ


ታውቃሊችሁ?
2. ወሊጆች ሌጆቻቸው በሱስ እንዲይጠቁ ምን ሉያዯርጉ እንዯሚችለ
ተናገሩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 98 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሱስና ወጣቶች
ሱስ ማንኛውም ነገር በሰዎች ሊይ የአካሊዊና የስነሌቦናዊ ጥገኝነት ስሜትን
የሚፇጥር ነው፡፡ ሱስ የሚያካትታቸው፣ ሰዎች ሇመነቃቃት፣ ዴብርትን
ሇማስወገዴ፣ ጀብደ ሇመሥራት፣ ህመምን ሇማስታገስና ከፌተኛ የዯስታ
ስሜትን ሇመጎናጸፌ ብሇው የሚያጨሷቸው፣ የሚቅሟቸው፣ በአፌንጫ
የሚስቧቸውንና በዯም ስር የሚወስዶቸውን ነገሮች ናቸው፡፡

ሰዎች በተሇያዩ ምክንያቶች በሱስ ይጠመዲለ፡፡ ከምክንያቶቹም መካከሌ


ቤተሰብ፣ ጓዯኛ እና አካባቢ ይጠቀሳለ፡፡ ከቤተሰብ አንጻር ሇምሳላ አባት
ቤት ውስጥ ሲጋራ ሲያጨስ እያየ ያዯገ ሌጅ በሲጋራ ሱስ የመያዝ እዴለ
ከፌተኛ ይሆናሌ፡፡ በሱስ የተጠመዯ ጓዯኛ ያሇውም እንዱሁ ቀስበቀስ ሱሰኛ
ሉሆን ይችሊሌ፡፡ በአከባቢው ሱስ የሚያስይዙ ነገሮችን የሚያዘወትሩ ሰዎች
መካከሌ ያዯገ ሌጅ በአከባቢ የሚያስተውሇውን ነገር ሇመጠቀም ሲሞክር
ሱሰኛ ሆኖ ሉቀር ይችሊሌ፡፡ በዚህ የተነሳ ወጣቶችም እንዯ ቀሌዴ አንዴ
ብሇው የጀመሩት ሲውሌ ሲያዴር የህይወታቸው አካሌ ይሆንና ኑሯቸውን
በማመሰቃቀሌ እስከ ህሌፇተ ህይወት ሉያዯርሳቸው ይችሊሌ፡፡

ሱስ አምራች ኃይሌ በሚባለት ወጣቶች ሊይ የተሇያዩ ተጽእኖዎችን


ያመጣሌ፡፡ ከነዚህ መካከሌ ዋና ዋናዎቹ በትምህርት፣ በአካሊዊ ጤና፣
በአእምሮ ጤና፣ በማህበራዊ ኑሮ እና በኢኮኖሚ ሊይ የሚያመጣው ተጽዕኖ
ናቸው፡፡

የንባብ ጊዜ ጥያቄዎች
1. ሇሱስ የሚያጋሌጡ ምክንያቶች ምንዴን ናቸው?
2. እስካሁን ያነበባችሁትን መሰረት በማዴረግ በቀጣይ ምንባቡ ስሇምን
የሚያወሳ ይመስሊችኋሌ?

የተማሪ መጽሏፌ 99 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሱስ በትምህርት ሊይ በርካታ ችግሮችን ያመጣሌ፡፡ በተሇይ በወጣት
ተማሪዎች ሊይ ከትምህርት መቅረት፣ የክፌሌና የቤት ስራ አሇመስራት፣
በተጓዲኝ የትምህርት እንቅስቃሴ በንቃት አሇመሳተፌ ያስከትሊሌ፡፡
እንዱሁም ሇውጤት ማሽቆሌቆሌ እና ሇትምህርት ማቋረጥ ምክንያት
ይሆናሌ፡፡ ይህም የሚሆንበት ምክንያት አዯንዛዥ ዕፅና ሱሰኝነት
በአዕምሯቸውና በጠባያቸው ሊይ በሚያሳዴረው ተጽእኖ ትምህርታቸውን
በትኩረት መከታተሌ እንዲይችለ ስሇሚያዯርጋቸው ነው፡፡

ሱስ በአካሊዊ ጤናም ሊይ ጉዲት ያስከትሊሌ፡፡ አብዛኛውን ጊዜ በከተማዎች


አካባቢ የሚታዩ የመኪና አዯጋዎች ውስጥ ትሌቁን ዴርሻ የሚይዙት
በወጣት አሽከርካሪዎች ምክንያት የሚከሰቱ ሲሆኑ ሇአዯጋውም መንስኤ
ጠጥቶ ማሽከርከር ነው። በዚህም ምክንያት ሱስ በንብረታቸው ሊይ
ከሚያዯርሰው ጉዲት ባሻገር ሇአካሌ ጉዲተኝነትና ሇሞት
ያጋሌጣቸዋሌ፡፡አሌፍ ተርፍም በላልች ሰዎችና ንብረት ሊይ ከፌተኛ ጉዲት
ያዯርሳለ፡፡
ሱስ በአእምሮ ጤና ሊይ የሚያስከትሇው ጉዲቶች የሚከተለት ናቸው፡፡
እነዚህም የዕዴገት ውስንነት፣ ተስፌ መቁረጥ፣ መገሇሌ፣ ስነሌቦናዊና
ማኅበራዊ ችግሮች ናቸው፡፡ በሱስ የተጠመደ ወጣቶች ከሱስ ነፃ ከሆኑ
ወጣቶች ጋር ሲነጻጸሩ ሇተሇያዩ የአዕምሮ በሽታዎች የመጋሇጥ ዕዴሊቸው
ከፌተኛ ነው፡፡ ሇምሳላ ዴብርት፣ አስቸጋሪ ጠባይ፣ የስብዕና መቃወስ፣
እራስን ሇማጥፊት ማሰብና መሞከር እንዱሁም ማጥፊት ተጠቃሽ ናቸው፡፡
በተጨማሪም ሱስና አዯንዛዥ ዕፅ የወጣቶችን የማስታወስ ስርዓትና ከዚህ
ቀዯም በቀሊለ የሚያከናውኗቸውን ስነሌቦናዊና አካሊዊ ክህልቶችን ያዛባሌ፡፡

በተጨማሪም ሱስ ማህበራዊ ኑሮን ያመሰቃቅሊሌ፡፡ ሇምሳላ በሱስ ውስጥ


ያለ ወጣቶች ከጓዯኞቻቸው ወይም አቻዎቻቸው ይገሇሊለ፡፡ እንዱሁም

የተማሪ መጽሏፌ 100 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
በሱስ የተያዘ ጠባያቸውን በመመሌከት ማኅበረሰቡ የተሇያዩ አካባቢያዊ
እንቅስቃሴዎች ውስጥ ላልችንም ያበሊሻለ ብል በማሰብ እንዲይሳተፈ
ይከሇክሎቸዋሌ። ይህም ሇሇውጥና እራሳቸውን ሇመቀየር ያሊቸውን መነሳሳት
ያኮሊሸዋሌ፡፡
ሱሰኝነት ከግሊዊ ተግዲሮቶች ባሻገር በቤተሰብ ህይወት ውስጥ ትሌቅ ችግር
ይፇጥራሌ፡፡ በተሇይ በወንዴምና እህቶች ሊይ የሚፇጥረው ጫና ቀሊሌ
አይዯሇም፡፡ ወንዴማቸው/እህታቸው ወይም አንዴ የቤተሰብ አካሌ በሱስ
መጠመደ በጓዯኞቻቸውና በማኅበረሰባቸው ውስጥ ከመሌካም ቤተሰብ
እንዲሌመጡ አዴርጎ ስሇሚመሇከታቸው ከላሊው ጋር ማኅበራዊ መስተጋብር
ሇመፌጠር ይሸማቀቃለ። እራሳቸውንም ያገሊለ፡፡
በተጨማሪም የቤተሰብን ኢኮኖሚአዊ አቅም ይፇታተናሌ፡፡ በሱስ
ሇተጠመደ ወጣቶች የሚወጣው ወጪ ቀሊሌ አይዯሇም፡፡ በሱስ
በመጠመዲቸው ምክንያት እራሳቸውን ማስተዲዯር ስሇማይችለ በላልች ሊይ
ጥገኛ ይሆናለ፡፡ ከፌ ሲሌም የሚያገኙትን ገንዘብ ሁለ ሱሳቸውን
ሇማስታገስ ይጠቀሙበታሌ። ያን ማዴረግ ካሌቻለ ዯግሞ ወዯ ወንጀሌ
ሉሰማሩ ይችሊለ፡፡ ይህም በመሆኑ ከእዚህ ህይወት ውስጥ እንዱወጡ
የሚዯረገው እገዛና የህክምና ዕርዲታ ቀሊሌ የማይባሌ ወጪ ያስወጣሌ፡፡

በአጠቃሊይ ዕዴሜቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶች ወንጀሌ ቢሠሩ


እንኳን ወንጀሇኞች ሳይሆን ወጣት ጥፊተኞች ነው የሚባለት፡፡ ማንኛውም
ሰው ሉክዯው የማይችሌ የወጣት ጥፊተኝነትና ሱስ ግንኙነት አሊቸው፡፡
በሱስ ምክንያት ወጣቶች የተሇያዩ ጥፊቶችን ሲያጠፈ በፌርዴ ቤት
ጉዲያቸው ተመርምሮ ጥፊተኛ ሆነው ከተገኙ ወዯ ወጣቶች ተሏዴሶ ማዕከሌ
እንዱገቡ ይዯረጋሌ፡፡
(አዱስ ዘመን፡፡ 2011፡፡ ሇመማሪያ መጽሀፌ እንዱመች ተሻሽል የቀረበ)

የተማሪ መጽሏፌ 101 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ አምስት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሶስት

ሇሚከተለት ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማዴረግ በጽሁፌ መሌስ ስጡ፡፡

1. ሰዎች የሱሰኝነት ጠባይ እንዲሊቸው የሚያመሇክቱ ምሌክቶች ምን


ምን ናቸው?
2. ሰዎች ሱስን እንዳት ሉጀምሩ ይችሊለ?
3. ሱሰኝነት በትምህርት ሊይ የሚያስከትሇው ችግር ምንዴን ነው?
4. ሱስ የሚያስይዙ ነገሮች በምን በምን ዘዳ ሉወሰደ ይችሊለ?
5. በአራተኛው አንቀጽ “ይህም…” የሚሇው ቃሌ ምን ሇማመሌከት
የገባ ነው?

መሌመጃ አራት

ሀ. የሚከተለት ቃሊት ከምንባቡ የተወሰደ ናቸው፡፡ ቃሊቱ ምንባቡ ውስጥ


ባሊቸው አውዴ ፌች ስጡ፡፡
1. ተግዲሮቶች 7. ማሽቆሌቆሌ 13. ጥገኝነት
2. መስተጋብር 8. ማኮሊሸት 14. ጀብደ
3. አዯንዛዥ እጽ 9. ማሸማቀቅ 15. ማጎናጸፌ
4. አእምሮ ጤና 10. ማዕከሌ 16. መመሰቃቀሌ
5. መገሇሌ 11. ተሃዴሶ 17. ተጓዲኝ
6. አካሊዊ ጤና 12. ዴብርት 18. መቃወስ

ሇ. ቀጥል ከቀረቡት ጉዲዮች አኳያ በምንባቡ ከተጠቀሱት የሱስ ተጽእኖዎች


ባሻገር እናንተ ያስተዋሊችኋቸውን ላልች ተጽእኖዎችን በመሇየት
ተወያዩባቸው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 102 ሰባተኛ ክፌሌ


1. ትምህርት 3. ጓዯኝነት
2. ጤና 4. ቤተሰብ
ክፌሇጊዜ ስዴስት

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


የሚከተለት ማስታወሻዎችና የመሌመጃ ጥያቄዎች የመጻፌ ክሂሊችሁን
ሇመጠቀም የሚያስችለ በመሆናቸው ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ማስታወሻ
ስርዓተነጥብ
ሰዎች በንግግር ሲግባቡ ዴምጻቸውን ከፌ እና ዝቅ በማዴረግ መሌእክት
ያስተሊሌፊለ፡፡ በጽሁፌ ሲግባቡ ግን ተገቢውን ስርዓተነጥብ በተገቢው
ቦታ ካሌተጠቀሙ በስተቀር ማስተሊሇፌ የፇሇጉት መሌእክት ግቡን
አይመታም፡፡ በጽሁፌ ውስጥ ከምንጠቀምባቸው ስርዓተነጥቦች
የሚከተለት ይጠቀሳለ፡፡

አንዴ ነጥብ ወይም ይዘት ( ). አንዴ ነጥብ ሇሚከተለት አገሌግልቶች


ይውሊሌ፡፡
አህጽሮተ ቃሌን የሚመሰርቱ ሆሄያትን ሇመሇየት ያገሇግሊሌ፡፡
ምሳላ፡ ኢ.መ.ማ. የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር
አንዴን ቃሌ በተወሰኑ ሆሄያት አሳጥሮ ሇማቅረብ
ምሰላ፡ ወሮ. ወይዘሮ
ብርና ሳንቲምን ሇይቶ ሇማመሌከት
ምሳላ፡ 5.45 (አምስት ብር ከአርባ አምስት ሳንቲም)


ሁሇት ነጥብ ወይም ነቁጥ ( )
ሰዓትንና ዯቂቃን ሇመሇየት ያገሇግሊሌ፡፡
ምሳላ፡ 3፡40 (ሶስት ሰዓት ከአርባ ዯቂቃ)

መሌመጃ አምስት

ሀ. በምሳላው መሰረት የቀረቡትን ቃሊትና ሀረጋት አንዴ ነጥብ በመጠቀም


አሳጥራችሁ ጻፈ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 103 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ምሳላ፡ ወይዘሮ ወ.ሮ
1. ዓመተምህረት
2. ድክተር
3. ሁሇት ብር ከሀምሳ ሳንቲም
ሇ. የቀረበውን ምሳላ መሰረት በማዴረግ ሁሇት ነጥብ በመጠቀም ሰዓትና
ዯቂቃን በአሃዝ አስተካክሊችሁ ጻፈ፡፡
ምሳላ፡ ስምንት ሰዓት ከሰሊሳ ዯቂቃ = 8:30
1. ስዴስት ሰዓት ከሰሊሳ ዯቂቃ
2. አስራ ሁሇት ሰዓት ከሃያ ዯቂቃ
ክፌሇጊዜ ሰባት

ስርዓተነጥብ
3. ሁሇት ነጥብ ከሰረዝ (፡-) ይህ ምሌክት የዓረፌተነገር ሀሳብ ከማብቃቱ
በፉት በዝርዝር የሚቀርቡ ነጥቦች መኖራቸውን ሇማመሌከት
ያገሇግሊሌ፡፡
ምሳላ፡ የኤዴስ መተሊሇፉያ መንገድች በርካታ ናቸው፡፡ እነዚህም፡-
ሌቅ የሆነ የግብረስጋ ግንኙነት፣ ባሌተቀቀሇ መርፋ መጠቀም
የመሳሰለት ናቸው፡፡
4. ነጠሊ ሰረዝ (፣) በዓረፌተ ነገር ውስጥ በተከታታይ ተዯርዴረው
የሚቀርቡትን ተመሳሳይ ሙያ ያሊቸውን የቃሊት ዴርዴር ሇመሇየት
ያገሇግሊሌ፡፡
ምሳላ፡ ከበዯ መርካቶ ሄድ ኮት፣ ሱሪ፣ ሸሚዝ፣ የውስጥ ሌብሶችና ጫማ
ገዝቶ መጣ፡፡
5. አራት ነጥብ (፡፡) የተሟሊ ሀሳብ የሚያስተሊሌፌ ዓረፌተነገር ማቆሚያ
ነው፡፡
ምሳላ፡ አበበ ጎበዝ ተማሪ ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 104 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መሌመጃ ስዴስት

ሀ. የሚከተለትን ዓረፌተነገሮች ተገቢውን ስርዓተነጥብ በመጠቀም


አሟሌታችሁ ጻፈ፡፡

1. ሌጁ መጽሀፈን ያነባሌ
2. ጓዯኞቼ ቶሊ ከበዯ ሕይወት እና ከሪም ናቸው
3. አሇባቸው በግ ፌየሌ በሬ ሊም እና ፇረስ ያግዲሌ
4. ሇቤት መስሪያ የተሇያዩ ግብዓቶች ያስፇሌጋለ እነሱም እንጨት
ዴንጋይ ሲሚንቶ አሸዋ ሚስማር ቆርቆሮ እና የመሳሰለት ናቸው
5. አንዴ ተማሪ ትምህርት ቤት ሲሄዴ የሚከተለት የመማሪያ ቁሳቁሶች
ያስፇሌጉታሌ እነዚህም ቁሳቁሶችም ዯብተር እርሳስ እስክሪፕቶ እና
መጽሃፌ ናቸው
ክፌሇጊዜ ስምንት
መሌመጃ ሰባት

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


በዚህ የትምህርት ይዘት ስር የቀረቡት ጥያቄዎች የቃሊት ችልታችሁን
እንዴታሳዴጉ የሚረደ ናቸው፡፡ ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን መሌስ በጽሁፌ
ስጡ፡፡

ሀ. ከስራቸው ሇተሰመረባቸው ቃሊት አገባባዊ ፌች ስጡ፡፡


1. ከፌተኛ ስሜትን ሇመጎናጸፌ ብሇው የሚያጨሷቸው … (አንቀጽ 1
ሶስተኛ መስመር)
2. እንዯ ቀሌዴ አንዴ ብሇው የጀመሩት ሲውሌ ሲያዴሩ የህይወታቸው
አካሌ ይሆንና ………(አንቀጽ 1 ዘጠነኛ መስመር)

የተማሪ መጽሏፌ 105 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
3. በተማሪ ወጣቶች ሊይ የውጤት ማሽቆሌቆሌ … (አንቀጽ 3 አንዯኛ
መስመር)
4. በዚህ ምክንያት በንብረት ሊይ ጉዲት ከማዴረስ ባሻገር ሇአካሌ
ጉዲተኝነትና …..(አንቀጽ 4 ሰባተኛ መስመር)
5. የእዴገት ውስንነት፣ ተስፊ መቁረጥ፣ መገሇሌ፣ ስነሌቦናዊና ማህበራዊ
ችግሮች…(አንቀጽ 4 አንዯኛ መስመር)
ክፌሇጊዜ ዘጠኝ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


ከዚህ በታች የቀረቡት ማስታወሻና ጥያቄዎች የሰዋስው ችልታችሁን
እንዴትጠቀሙ የሚረደ ናቸው፡፡ በመሆኑም ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን መሌስ
በጽሁፌ ስጡ፡፡

ማስታወሻ
ዴርብ ዓረፌተነገር
ምሳላ፡
1. የእያንዲንደ ቤተሰብ ቁጥር ጨምሯሌ።
2. የሕዝብ ቁጥር በፌጥነት ማዯጉ አይቀርም።
የእያንዲንደ ቤተሰብ ቁጥር ጨምሯሌ ስሇዚህ የሕዝብ ቁጥር በፌጥነት
ማዯጉ አይቀርም።
ከቀረቡት ምሳላዎች ነጠሊ ዓረፌተነገሮችን በተሇያዩ አያያዦች
በማጣመር ዴርብ ዓረፌተነገር መመስረት መቻለንና የሚጣመሩት
ነጠሊ ዓረፌተነገሮች የሃሳብ አንዴነት ሉኖራቸው እንዯሚገባ መገንዘብ
ያስፇሌጋሌ።

ሀ. ከሊይ በቀረበው ምሳላ መሰረት የሚከተለትን ነጠሊ ዓረፌተነገሮች ተገቢ


የሆኑ አያያዥ ቃሊት በመጠቀም ዴርብ ዓረፌተነገሮችን መስርቱ።

መሌመጃ ስምንት

በዚህ ምክንያት ስሇሆነም ነገር ግን ይሁን እንጂ

የተማሪ መጽሏፌ 106 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. ሁሌጊዜ ያረፌዲሌ።
አባቱ በጣም ይናዯደበታሌ።
2. የተማሩ እናቶች ሌጆቻቸውን ያስጠናለ።
ሌጆቻቸው ጎበዞች ናቸው፡፡
3. የክረምት ዝናብ በጥሩ ሁኔታ ዘንቧሌ።
የተዘራው እህሌ በዯንብ አሌበቀሇም።
4. በርትቶ ነግዶሌ።
ብዙ ብር የሇውም።

የተማሪ መጽሏፌ 107 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምእራፌ ዘጠኝ
አርበኝነት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ ፡-
 ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ መሌእክት ከነባራዊ ህይወት ጋር
ታዛምዲሊችሁ፡፡
 ስሇአርበኝነት ጽንሰሀሳብ ትገሌጻሊችሁ፡፡
 ሇውሱን አሊማ ታነባሊችሁ፡፡
 በተሰጣችሁ ስእሌ ሊይ መግሇጫ ትጽፊሊችሁ፡፡
 ተዘውታሪ ሊሌሆኑ ቃሊት ፌቺ ትሰጣሊችሁ፡፡
 ዴብሌቅ ዓረፌተነገሮችን ትመሰርታሊችሁ፡፡
ክፌሇጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ

የማዲመጥ ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚረደ ጽሁፌ እና የመሌመጃ


ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ በትኩረት በማዲመጥ ጥያቄዎቹን በተገቢው መንገዴ
ስሩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 108 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ላፌተናንት ኮልኔሌ አብዱሳ አጋ

ቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቡዴን በመሆን በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. ስሇአርበኝነት የምታውቁትን ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
2. አገራችን ካፇራቻቸው ጀግኖች አርበኞች እነማንን ታውቃሊችሁ?
3. ስሇ ላፌተናንት ኮልኔሌ አብዱሳ የምታውቁትን ሇመምህራችሁ
ተናገሩ?

የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. ከምታዲምጡት ጽሁፌ አዲዱስ ቃሊትን በማስታወሻ ዯብተራችሁ
መዝግቡ፡፡
2. ቀጥል የሚመጣው ምንባብ ስሇምን የሚያወሳ ይመስሊችኋሌ?

የተማሪ መጽሏፌ 109 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ

ሀ. ሇቀረቡት ጥያቄዎች ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ መሰረት በማዴረግ


ከቀረቡት አማራጮች ትክክሇኛውን መሌስ ስጡ፡፡
1. ላፌተናንት ኮልኔሌ አብዱሳ አጋ የተወሇደት የት ነው?
ሀ. ሀረር ሏ. ባላ
ሇ. አርሲ መ. ወሇጋ
2. ፊሽስት ጣሉያንን ሇመመከት ከላልች አርበኞች ጋር በመሆን
ዘመቱ፡፡ ከስሩ የተሰመረበት ቃሌ ፌች የሚያመሇክተው
ሀ. ሇመውረር ሏ. ሇመቀበሌ
ሇ. ሇመከሊከሌ መ. ሇመሸኘት
3. “ፊሽስቶችም” የሚሇው ቃሌ በጽሁፈ ውስጥ ማንን ያመሇክታሌ?
ሀ. አርበኞችን ሏ. ፊሽን ሇባሾችን
ሇ. ባሇአገሮችን መ. ወራሪዎችን
4. ብርዴሌብስ ተሌትሇው እየቀጣጠለ ቋጠሩ፡፡ ከስሩ የተሰመረበት
ቃሌ ፌቺው
ሀ. አስረው ሏ. ጠቅሌሇው
ሇ. በቀጭኑ ቀዯው መ. ወርውረው
5. “እስረኞች|” የሚሇው በምንባቡ ውስጥ ምንን ያመሇክታሌ?
ሀ. ታራሚዎችን ሏ. የተሇቀቁትን
ሇ. በገመዴ የተቋጠሩትን መ. የተፇቱትን
ሇ. ሇሚከተለት ቃሊትና ሀረጋት በጽሁፌ ተቃራኒ ፌቺ ስጡ፡፡
1. ቂም ቋጠሩ 6. በተነች

የተማሪ መጽሏፌ 110 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. ሇቀቁ 7. መሬት ጥሇው
3. አሰሩዋቸው 8. ጠሊት
4. ጀግና 9. ተማረኩ
5. ቆሰለ 10. አዯጉ

ሏ. ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ መሰረት በማዴረግ በላፌተናንት ኮልኔሌ


አብዱሳ አጋ ቦታ እናንተ ብትሆኑ ምን ታዯርጉ እንዯነበር በቡዴን
ተወያዩና ሀሳባችሁን ሇክፌሌ ተማሪዎች አቅርቡ፡፡
ክፌሇጊዜ ሶስት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


የሚከተለት ተግባራት የንግግር ክሂሊችሁን ውጤታማ በሆነ መሌኩ
እንዴትጠቀሙ አስተዋጽኦ ስሊሊቸው ሇተግባራቱ ተገቢውን መሌስ በቃሌ
ስጡ፡፡

ተግባር አንዴ
ሀ. በሚከተለት ሙያዎች የሚሳተፈ ሰዎች ሇሀገር በሚያበረክቱት
አስተዋጽኦ ዙሪያ መረጃ በማሰባሰብ እና በቡዴን በመወያየት
ዘገባውን በቃሌ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አቅርቡ፡፡
1. ወታዯር
2. ሀኪም
3. መምህር
4. ሾፋር
5. የህግ ባሇሙያ
ሇ. እናንተ ወዯፉት ስታዴጉ በምን ሙያ ሇአገራችሁ አስተዋጽኦ
ማበርከት እንዯምትፇሌጉ ሀሳባችሁን ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተራ
በተራ በቃሌ አቅርቡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 111 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ አራት
የተሇያዩ የአርበኝነት መገሇጫ ጽንሰሀሳቦች ከዚህ በታች ቀርበውሊችኋሌ፡፡
ጽንሰሀሳቦቹን በተመሇከተ ሰዎችን በመጠየቅ ያገኛችሁትን መረጃ
ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
1. የግብርና አርበኛ 4. የትምህርት አርበኛ
2. የጦርሜዲ ውል አርበኛ 5. የጤና አርበኛ
3. የስፖርት አርበኛ 6. የንግዴ መስክ አርበኛ

ክፌሇጊዜ አምስት

ትምህርት ሶስት፡ ምንባብ


የማንበብ ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚረደ ምንባብ እና የመሌመጃ
ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ምንባቡን በትኩረት አንብባችሁ ጥያቄዎቹን
በተገቢው መንገዴ ስሩ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 112 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ቅዴመምንባብ ጥያቄዎች
ሀ. ከዚህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ፡፡
1. አርበኝነት ምንዴን ነው?
2. የምታውቋቸውን ሇአገራቸው ትሌቅ ውሇታ የዋለ ሰዎችን ስም
ዘርዝሩ፡፡

አቡነ ጴጥሮስ (መገርሳ በዲሳ)


መገርሳ በዲሳ የአቡነ ጴጥሮስ ቤተሰብ ያወጡሊቸው የሌጅነት ስማቸው
ነው፡፡ አቡነ ጴጥሮስ የሚሇው ስያሜ ዯግሞ በኦርቶድክስ ተዋህድ
ቤተክርስቲያን በአገሌግልት ያገኙት የማእረግ ስማቸው ነው፡፡ አቡኑ
በሰሜን ሸዋ በ1875 ተወሇደ፡፡

ጣሉያኖች በአዴዋ ሊይ ዴሌ ከተዯረጉ ከ40 ዓመት በኋሊ ኢትዮጵያን


በባርነት ሇመግዛት መጥተው ከተማ እና ገጠሩን ሲይዙ አቡነ ጴጥሮስ ሰዎች
ጠሊትን ከሀገራቸው አባረው እንዱያስወጡ ይመክሩ ነበር፡፡ በመሆኑም
ፊሽስት ጣሉያን ሇብዙ ጊዜ የግዴያ ዛቻ ሇአቡኑ ይሌኩሊቸው ነበር፡፡ በዚህ
ያሌተዯናገጡት አቡኑ የሀገራቸውን ህዝቦች “በርቱ ታገለ” በማሇት ሲያውጁ
ጣሉያኖች በኢትዮጵያውያን ስር መቆም አሌቻለም፡፡

በአቡኑ አቋም የተረበሹት ጣሉያኖች አቡነ ጴጥሮስን “የፓትሪያሪክነት


ስሌጣንና የፇሇከውን የግሌ ፌሊጎትህን የሚያሟሊሌህን ነገር እናዯርግሌሃሇን”
በማሇት ያባብሎቸው ጀመር:: አቡነ ጴጥሮስ ግን “ሇሆዳ ሳይሆን ህሉናዬ
ባዘዘኝ ነው የምመራው:: ስሌጣን ከፇጣሪዬ ተሰቶኛሌ:: እናንተ አይዯሊችሁም
የምትሰጡኝ!” በማሇት በንቀት መሇሱሊቸው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 113 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የማንበብ ጊዜ ጥያቄዎች
1. በመጀመሪያውና በሁሇተኛው አንቀጽ የተገነዘባችሁትን ሀሳብ
ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
2. ቀጥል የሚመጣው አንቀጽ ስሇምን የሚያወሳ ይመስሊችኋሌ?

አቡነ ጴጥሮስ የጣሌያኖችን ማባበሌ ባሇመቀበሊቸውና ሇሆዲቸው


ባሇማዯራቸው ታሰሩ፡፡ ሰዎች በተሰበሰቡበትም አቡኑን “የመጨረሻ እዴሌ
እንስጥህና በህዝቡ ፉት ይቅርታ ጠይቅና ከእስር ቤት እንሇቅሃሇን” ቢሎቸው
እሳቸው ግን በቃሊቸው ጸኑ፡፡ በአዯባባይ የተሰበሰበውን ህዝብም ጣሌያኖች
ሀገሩን በባርነት ሇመግዛት እንዯመጡና የሀገሬውም ህዝብ አጥብቆ
እንዱታገሊቸው በዴፌረት ተናገሩ፡፡ ጣሉያኖችም በንዳት ተቃጠለ፡፡ እንቢ
ካሌክ ወዱያ በማሇት ሀምላ 22/1928 ባንዲዎችን ሇቀውባቸው በጥይት
ተኩሰውባቸው ገዯለዋቸው፡፡ አንዴ ሰው ሲሞት ላሊው ዯንግጦ ከዴርጊቱ
የሚቆጠብ መስሎቸው ነበር፡፡ ነገር ግን ትግለ እየተፊፊመ እንዯሚሄዴ
አሌተረደም ነበር፡፡

የአቡኑ ተምሳላትነት በዚያን ጊዜ ሇበርካታ ወጣት ሴቶችና ወንድች ምሳላ


በመሆን ሇጣሉያን እምቢ አንገዛም በማሇት እንዱነሳሱ ምክንያት ሆነ፡፡
ጀግንነታቸውና ሀገር ወዲዴነታቸው እውነቱ ስሇተረጋገጠ ከዚህ አሇም ካረፈ
ከአስር ዓመት በኋሊ ሀምላ 16/1939 በእምነቱ በተሰጣቸው በአቡን ስም
መታሰቢያ ሀውሌታቸው በአዱስ አበባ ተሰራሊቸው፡፡ ቦታውም አሁንም
ዴረስ አቡነ ጴጥሮስ አዯባባይ ተብል ይጠራሌ፡፡

(ሸሇማ ካቤ፡፡2009፡፡ የኦሮሞ ጀግኖች ታሪክና ላልች፡፡አዱስ አበባ፤ግራፉክ ማተሚያ ቤት)

የተማሪ መጽሏፌ 114 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ ሁሇት

ሀ. የቀረበውን ምንባብ መሰረት በማዴረግ ከዚህ በታች የቀረቡት ሀሳቦች


ትክክሌ ከሆነ እውነት ካሌሆነ ግን ሀሰት በማሇት መሌሱ፡፡

1. አቡነ ጴጥሮስ ወሊጆቻቸው ያወጡሊቸው ስም መገርሳ በዲሳ ይባሊሌ፡፡


2. የአቡነ ጴጥሮስ ትውሌዴ ቦታ ባላ ነው፡፡
3. አቡኑ የተወሇደት በ1975 ዓ.ም. ነው፡፡
4. የኢጣሉያን ወራሪ ሀይሌ አቡነ ጴጥሮስን በጥቅም ሇመዯሇሌ ፇሌገው
አሌተሳካሊቸውም፡፡
5. የአቡነ ጴጥሮስ ህይወት ያሇፇው ታመው ነው፡፡
6. አቡኑ ከእምነት አስተምህሮት በተጨማሪ ሰዎች ሀገራቸውን ከጠሊት
እንዱከሊከለ ያስተምሩ ነበር፡፡
7. አቡነ ጴጥሮስ ሰዎች በተሰበሰቡበት ፉት ቆመው የተናገሩት ነገር
ጣሉያኖችን አስዯስቷቸዋሌ፡፡
8. ጣሉያኖች የግዴያ ዛቻ ሇአቡኑ ስሊዯረሷቸው ፇርተው ከዴርጊታቸው
ተቆጠቡ፡፡
9. ጣሉያኖች በአዴዋ ዴሌ ከተዯረጉ ከ40 ዓመት በኋሊ ነው መጥተው
ኢትዮጵያን የወረሯት፡፡
10. የአቡነ ጴጥሮስ የጀግንነትና አገር ወዲዴነት ተግባር ሇትውሌዴ
አርዓያ ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 115 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ስዴስት
ሇ. በ “ሀ” ስር ሇቀረቡት ቃሊትና ሀረጋት ከ “ሇ” ስር ተመሳሳይ ፌችያቸውን
በመምረጥ አዛምደ፡፡
ሀ ሇ
1. ዛቻ ሀ. ሇአንዳና ሇመጨረሻ ጊዜ
2. ተዯናገጡ ሇ.ተገዥ
3. ባንዲ ሏ. የሚታቀብ
4. አባበሎቸው መ. ተረበሹ
5. የመጨረሻ እዴሌ ሠ.ማስፇራራት
6. እየተፊፊመ ረ. አታሇሎቸው
7. የሚቆጠብ ሰ. በሌበ ሙለነት
8. ተምሳላት ሸ. እየሞቀ
9. በዴፌረት ቀ. አይሆንም
10. እምቢ በ. ምሳላ መሆን

ሏ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት ትክክሇኛውን መሌስ


ምረጡ፡፡
1. አቡነ ጴጥሮስ የአሌገዛምነት አቋማቸውን የገሇጹት በየትኛው
አንቀጽ ነው?
ሀ. አንቀጽ አራት ሏ.አንቀጽ አንዴ
ሇ.አንቀጽ ሶስት መ.አንቀጽ ሁሇት

2. በአንቀጽ ሶስት የአቡኑ ንግግር በትእምርተ ጥቅስ ውስጥ


የተቀመጠበት ምክንያት _________ ነው፡፡
ሀ. የታሪኩ ጸሀፉ ሀሳብ ስሇሆነ
ሇ. ጸሀፉው የአቡኑን ንግግር በቀጥታ ስሇተጠቀመ

የተማሪ መጽሏፌ 116 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሏ. ሇአቡኑ ንግግር ትኩረት ሇመስጠት ስሇተፇሇገ
መ. ሇአዱስ ጽንሰ ሀሳብ ትኩረት ሇመስጠት ስሇተፇሇገ
3. በአንቀጽ ሶስት አቡኑ “ሇሆዳ ሳይሆን ህሉናዬ ባዘዘኝ ነው
የምመራው…” ሲለ _____ ማሇታቸው ነው፡፡
ሀ. አሌዯሇሌም ሏ. እገዛሇሁ
ሇ. ሇህሉናዬ አሊዯርኩም መ. እታዘዛሇሁ

4. “ትግለ እየተፊፊመ እንዯሚሄዴ አሌተረደም ነበር፡፡”


ሇተሰመረበት ቃሌ ፌቺ የሚሆነው የቱ ነው?
ሀ. እየቀዘቀዘ ሏ. እየተጧጧፇ
ሇ. እየዯከመ መ. እያዘገመ
5. “በአቡኑ ስም መታሰቢያ ሀውሌታቸው በአዱስ አበባ ተሰራሊቸው፡፡”
የተሰመረበት ቃሌ ፌቺ_______ ነው፡፡
ሀ. መቃብር ሏ. ማሌቀሻ
ሇ. ማረፉያ መ. ማስታወሻ

ክፌሇጊዜ ሰባት

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


ከዚህ በታች የቀረቡት ተግባራት በተሇያዩ ጉዲዮች ዙሪያ እንዴትጽፈ
የሚረደ ስሇሆኑ ሇተግባራቱ ተገቢውን መሌስ በጽሁፌ ስጡ፡፡

ተግባር አንዴ
ሀ. ከዚህ በታች አንዴ ምስሌ ቀርቦሊችኋሌ፡፡ የቀረበውን ምስሌ
ተመሌክታችሁ የተረዲችሁትን በሁሇት አንቀጽ ጽፊችሁ ሇክፌሌ
ተማሪዎች አቅርቡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 117 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ሇ. ምስለን በተመሇከተ ሀሳቡን በጽሁፌ በዯንብ ያቀረበው ማን ነው?


ሏ. በምን በምን ምክንያት ጥሩ እንዯሆነ ተናገሩ፡፡
ክፌሇጊዜ ስምንት

ተግባር ሁሇት
ሀ. ከሚከተለት የምግብ አዘገጃጀት አንደን በመምረጥ የአዘገጃጀት
ቅዯም ተከተለን በጽሁፌ ሇቡዴን አባሊት አቅርቡ፡፡
1. ቡና አፇሊሌ
2. እንጀራ መጋገር
3. የጠሊ አጠማመቅ
ሇ. የተዘጋጃችሁበትን ጽሁፌ ከጓዯኞቻችሁ ጋር በመሇዋወጥ በማረም
የተገኘውን ስህተት ጠቁሙ፡፡

ክፌሇጊዜ ዘጠኝ

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


በዚህ የትምህርት ክፌሌ ተዘውታሪ ያሌሆኑ ቃሊትን እንዴትጠቀሙ
የሚያግዙ መሌመጃዎች ቀርበዋሌ፡፡ በስሩ ሇቀረቡት ጥያቄዎችም ተገቢውን
መሌስ በጽሁፌ ስጡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 118 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መሌመጃ ሶስት

ከዚህ በታች ያሌተሟለ ዓረፌተነገሮች ስሇቀረቡ በሳጥኑ ውስጥ የተሰጧችሁን


ቃሊት በመጠቀም አሟሎቸው፡፡

መታሰቢያ ማረሚያ ቤት ጸኑ አረፈ


ባንዲ ህሉና ዛቻ ማእረግ

1. ወንጀሌ የሰራ ሰው_____ይገባሌ፡፡


2. ሌጄ ከወሇጋ ዩኒቨርስቲ በ _____ተመረቀች፡፡
3. የተጣሊው ሰውዬ_____ አሳሰበው፡፡
4. ሰው በጥቅም ከመዯሇሌ ሇ _____ ማዯር ይገባሌ፡፡
5. በጣሉያን ወረራ ጊዜ የአርበኞችን ትግሌ ያዯናቅፌ የነበረው _____
ነው፡፡
6. አዛውንቱ በተወሇደ በ120 ዓመታቸው_____ ፡፡
7. ሇጀግኖች_____ ሀውሌት ሉቆምሊቸው ይገባሌ፡፡
8. አቡነ ጴጥሮስ በአሌገዛምነት አቋማቸው______ ፡፡

ክፌሇጊዜ አስር

መሌመጃ አራት

ከዚህ በታች በቀረበው ጽሁፌ ውስጥ ሇተሰመረባቸው ቃሊትና ሀረጋት


አገባባዊ ፌች ስጡ፡፡

አገሬ ዯጋ ነው፡፡ እንግዲ ቀርቶ ነዋሪውም የማይሇምዯው ውርጭ


ውስጥ ነው ያዯግሁት፡፡ አሰሊ ከተማ ሆናችሁ ቀና ስትለ፣ ባሇግርማው
ጭሊል ተራራ ሇሰማይ ሇምዴር ከብድ ይታያችኋሌ፡፡ ጉም ከሊዩ ሊይ

የተማሪ መጽሏፌ 119 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
አይጠፊም፡፡ አርሲዎችም ከአሰሊ ከተማ ይሌቅ ከዚያ ተራራ ግርጌ
ሰፌረው፣ በእርሻ ስራና በከብት እርባታ ተሰማርተው ይኖራለ፡፡

ከግዙፈ ጭሊል ተራራ የሚነሳው ጉም በዴንገት መጥቶ ከተማዋን


ሲያሇብሳት፣ በጭጋጉ ምክንያት እይታችን ከአንዴ እርምጃ በታች
የተወሰነ ቢሆንም ብጣቂ ሌብሳችንን ሇብሰን እንሯሯጣሇን፡፡ ሁለም
ነገር ዴፌንፌን ባሇበት ሁኔታ የወሊጆቻችንም እሇታዊ እንቅስቃሴ
ሇሰዓታት ይገታሌ፡፡
(ቤተሌሄም ታፇሰ፡፡2013፡፡እኔና የኤሌተቪ ምስጥሮቼ፡፡ፊርኢስት ትሬዱንግ ሓሊ.የተ.የግ
ማኅበር፡፡ አዱስ አበባ፡፡)

ክፌሇጊዜ አስራ አንዴ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


የሚከተሇው ማስታወሻ ስሇዴብሌቅ አረፌተነገር የሚያወሳ ነው፡፡
በማስታወሻው መሰረት ከስሩ ሇቀረቡት ጥያቄዎች ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ማስታወሻ
ዴብሌቅ ዓረፌተነገር
ዴብሌቅ ዓረፌተነገር ቢያንስ ከአንዴ ጥገኛ ሏረግ (ዓረፌተነገር) እና
መዯበኛ ሏረግ (ነጠሊ ዓረፌተነገር) ይመሰረታሌ። ዴብሌቅ ዓረፌተነገር
ምን ጊዜም ቢሆን የሚኖረው አንዴ ማሰሪያ አንቀጽ ወይም ግስ ብቻ
ነው። ጥገኛ ሏረጋት ግን ከአንዴ በሊይ ሉሆኑ ይችሊለ።
ምሳላ፡ 1. ዛሬ በጣም ስሇዯከመኝ ወዯ ቤት መሄዴ አሇብኝ።
… ስሇዯከመኝ = ጥገኛ ሏረግ (ዓረፌተነገር)
… አሇብኝ = መዯበኛ ሏረግ (ማሰሪያ አንቀፅ)
2. በጊዜ ምሳዬን በሌቼ፣ ቡና ጠጥቼ፣ አሌጋዬ ሊይ ተጋዴሜ
ማንበብ አሇብኝ።
… በሌቼ … ጠጥቼ… እና ተጋዴሜ - ጥገኛ ሏረጋት
አሇብኝ = ማሰሪያ አንቀጽ /መዯበኛ ሏረግ

የተማሪ መጽሏፌ 120 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ አስራ ሁሇት
መሌመጃ አምስት

ሀ. የሚከተለትን ዓረፌተ ነገሮች ዴርብ ዓረፌተ ነገር ወይም ዴብሌቅ


ዓረፌተ ነገር በማሇት ሇይታችሁ ጻፈ፡፡

1. ውሃው ስሇቀዘቀዘ አሁን መታጠብ እችሊሇሁ፡፡


2. ጫወታውን አሸንፇዋሌ፤ ይሁን እንጂ ወዯሚቀጥሇው ውዴዴር
አሊሇፈም፡፡
3. ዘወትር ያጠናሌ ነገር ግን ፇተናውን ማሇፌ አሌቻሇም፡፡
4. መኪናው ስሇመጣ ከቤት ቶል መውጣት አሇብኝ፡፡
5. ትምህርት ቤት ከተዘጋ ሀረር ሄጄ ዘመድቼን እጠይቃሇሁ፡፡
6. ጥሩነሽ ፇጣን ሯጭ ስሇሆነች በተወዲዯረችበት መስክ ዴሌ
ትቀዲጃሇች፡፡
7. መምህሬን በጣም አከብረዋሇው በዚህ የተነሳ ትምህርቱ ይገባኛሌ፡፡
8. ድሮዬን ስሇሰረቁብኝ በጣም ተናዯዴኩኝ፡፡

ሇ. ሶስት ዴርብ እና ሶስት ዴብሌቅ ዓረፌተነገሮችን መስርቱ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 121 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምእራፌ አስር

ቃሊዊ ግጥም

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 ያዲመጣችሁትን ምንባብ መሌእክት ትናገራሊችሁ፡፡
 የቀረበሊችሁን ቃሊዊ ግጥም የሚመስሌ ላሊ ቃሊዊ ግጥም
ታቀርባሊችሁ፡፡
 ግጥምን በተገቢው የዴምጽ ቅሊጼ ታነባሊችሁ፡፡
 የቀረበሊችሁን ቃሊዊ ግጥም መሰረት በማዴረግ ተመሳሳይ ግጥሞችን
ትጽፊሊችሁ፡፡
 በተሇዋጭ ዘይቤ የቀረቡትን ቃሊት ትገሌጻሊችሁ፡፡
 በጽሁፌ ውስጥ አያያዥ ቃሊትን ትጠቀማሊችሁ፡፡
ክፌሇጊዜ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


ከዚህ በታች የሚቀርብሊችሁን ጽሁፌና ጥያቄዎች የማዲመጥ ክሂሊችሁን
እንዴትጠቀሙ የሚረደ ናቸው፡፡ ስሇሆነም ሇጥያቄዎቹ ተገቢ መሌስ ስጡ፡፡

የስራ ዘፇኖች
ቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች
ሇሚከተለት ጥያቄዎች በቡዴን ከተወያያችሁ በኋሊ በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. የቃሊዊ ግጥም ምንነት ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
2. ሰዎች በግብርና ስራ ሊይ በህብረት ሲሰሩ ከሚገጥሟቸው ቃሊዊ
ግጥሞች የምታውቁትን ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አቅርቡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 122 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የማዲመጥ ጊዜ ጥያቄዎች
1. የሚነበብሊችሁን ጽሁፌ እያዲመጣችሁ የየአንቀጾቹን ፌሬ ሀሳብ
መዝግቡ፡፡
2. በመቀጠሌ የሚነበብሊችሁ ጽሁፌ ስሇምን የሚያወሱ ይመስሊችኋሌ?

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ

ሀ. ከስራቸው ሇተሰመረባቸው ቃሊት ከተሰጡት አማራጮች ትክክሇኛ ፌቺ


የሚሆነውን ምረጡ፡፡
1. በአብዛኛው የገጠሩ ህዝብ በጋራም ሆነ በተናጠሌ አንዴ ስራ
በሚያከናውንበት ጊዜ ያንጎራጉራሌ፡፡
ሀ. በሚጨፌርበት ጊዜ ሏ. በሚተገብርበት ጊዜ
ሇ. በሚያዲምጥበት ጊዜ መ. በሚያይበት ጊዜ
2. በተናጠሌም ቢሆን ማንጎራጎር የተሇመዯ ነው፡፡
ሀ. በቡዴን ሏ. በህብረት
ሇ. በግሌ መ. በአንዴነት
3. ሌጅ አዝሊ ስታባብሌ እንኳ እየዘፇነች ነው፡፡
ሀ. ተሸክማ ሏ. አስተኝታ
ሇ. አውርዲ መ. አስቃ
4. የስራ ዘፇኖች ስራው አሰሌቺ እንዲይሆንና ተሳታፉዎቹ ዴካም
እንዲይጫጫናቸው ያግዛለ፡፡
ሀ. አስዯሳች ሏ. አጫዋች
ሇ. አስቂኝ መ. አዴካሚ

የተማሪ መጽሏፌ 123 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
5. የስራ ዘፇኖችን በውሌ ሇማወቅ በግብርና ሊይ የሚሰሙ ግጥሞችን
በምሳላነት ወስዯን እንመሌከት፡፡
ሀ. በጥቂቱ ሏ. በትክክሌ
ሇ. በፌጥነት መ. ቀስ በቀስ
6. በእያንዲንደ የስራ አይነት ሊይ የሚሰሙት ግጥሞች ከስራው
እንቅስቃሴ ጋር የተጣጣሙ ናቸው፡፡
ሀ. የማይገናኙ ሏ. የተገናኙ
ሇ. የሚወዲዯሩ መ. አብሮ የማይሄዴ
7. ገበሬዎች አያላ ግጥሞችን እየዯረዯሩ ያዜማለ፡፡
ሀ. ጥቂት ሏ. ሩቅ
ሇ. ትንሽ መ. ብዙ
8. ዜማውም ሆነ ግጥሙ ተሳታፉዎቹን እንዱተጉ ይረዲሌ፡፡
ሀ. እንዱሰንፈ ሏ. እንዱቀሩ
ሇ. እንዱጎብዙ መ. እንዱተኙ
9. ገበሬው በሬዎቹን ጠምድ በሚያርስበት ጊዜ እንዯባህለ
ይዘፌናሌ፡፡
ሀ. ፇቶ ሏ. ከስራ አስቀርቶ
ሇ. አቆራኝቶ መ. ነገር ፇሌጎ
10. ከስራው እንቅስቃሴ በተገኘ እውቂያ ግምት በመውሰዴ ጥቂት
ምሳላዎችን ማየት ይቻሊሌ፡፡
ሀ. ቸሌተኝነት ሏ. ጓዯኝነት
ሇ. መርሳት መ. ሌምዴ

የተማሪ መጽሏፌ 124 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ ሁሇት
ሇ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. የገጠሩ ማህበረሰብ ግጥም እየዯረዯረ በመጨፇርና በማንጎራጎር
ከሚሰራቸው ስራዎች ምሳላዎችን በመጥቀስ አብራሯቸው፡፡
2. ሴቷ ምን ምን ስትሰራ እንዯምታንጎራጉር ወይም እንዯምታዜም
ምሳላውን መሰረት በማዴረግ ሶስቱን የክዋኔ አጋጣሚዎች ዘርዝሩ፡፡
ምሳላ፡ እህሌ ስትፇጭ
3. የስራ ሊይ የቃሌ ግጥሞችና ዜማዎች ሇገበሬው ከሚሰጡት ጥቅሞች
ምሳላውን መሰረት በማዴረግ ሶስቱን ዘርዝሩ፡፡
ምሳላ፡ ዴካም እንዲይሰማቸው ወይም እንዱበረቱ
ክፌሇጊዜ ሶስት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


የሚከተለት ተግባራት የመናገር ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚያግዙ
ናቸው፡፡ ስሇሆነም ሇተግባራቱ ተገቢ መሌስ ስጡ፡፡

ተግባር አንዴ
ሀ. በቡዴን በመዯራጀት በሌጆች ጨዋታ ጊዜ ከሚዜሙት ግጥሞች
መካከሌ አንደን መርጣችሁ በማጥናት ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አቅርቡ፡፡
ሇ. የሚከተሇውን አጭር የሌጆች ጨዋታ ግጥም መምህራችሁ ሲያነቡሊችሁ
እናንተም ዯግማችሁ በለ፡፡
ጉሌበቴ በርታ በርታ
ጉሌበቴ በርታ በርታ
አበሊሃሇሁ የሽንብራ ቂጣ
አሁንም አይዯሌ ወዯማታ
ወዯማታ ወዯማታ
ሏ. ላልች የሌጆች ጨዋታ ግጥሞችን ከነዜማቸው ሇጓዯኞቻችሁ በቃሌ
አቅርቡ፡፡ ክፌሇጊዜ አራት

የተማሪ መጽሏፌ 125 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ትምህርት ሶስት፡ ምንባብ
የማንበብ ክሂሊችሁን እንዴትጠቀሙ የሚረደ ቃሊዊ ግጥሞችና እና
የመሌመጃ ጥያቄዎች ቀርበዋሌ፡፡ ቃሊዊ ግጥሞቹን በትኩረት አንብባችሁ
ጥያቄዎቹን በተገቢው መንገዴ ስሩ፡፡

የቅዴመንባብ ጥያቄዎች
በሚከተለት ጥያቄዎች ሊይ በቡዴን ከተወያያችሁ በኋሊ ሇመምህራችሁ
በቃሌ መሌስ ስጡ፡፡
1. ሰዎች በምን በምን አጋጣሚዎች ሊይ ባህሊዊ ዘፇኖችን ሉዘፌኑ
ይችሊለ?
2. የሰርግ ስነስርዓትን በተመሇከተ የታዘባችሁትን ሇክፌሌ ተማሪዎች
ተናገሩ፡፡

የሰርግ ግጥም
በግጥም ከሚቀርቡና ከሚዜሙ የስነቃሌ አይነቶች አንደ ባህሊዊ ዘፇን
ነው፡፡ ባህሊዊ ዘፇኖች በተሇያዩ አጋጣሚዎች የሚዘፇኑ ናቸው፡፡ ከባህሊዊ
ዘፇኖች የስራ ዘፇን፣ የክብረበዓሌ ዘፇን፣ የሰርግ ዘፇን፣ የፌቅር ዘፇን
ወዘተ… ይጠቀሳለ፡፡ ከነዚህ መካከሌ በሰርግ ስነስርዓት ሙሽራውንና
ሙሽሪትን በተመሇከተ ከሚባለ ግጥሞች የሚከተለት ይጠቀሳለ፡፡

የማንበብ ጊዜ ጥያቄዎች
1. ከሊይ በቀረበው አንቀጽ ምን እንዯተረዲችሁ ሇመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
2. ግጥሙን በጥሩ ቃና ያነበቡ ተማሪዎችን ሇይታችሁ ተናገሩ፡፡
3. ግጥሙ ሲነበብሊችሁ አዲዱስ ቃሊትን መዝግቡ

የተማሪ መጽሏፌ 126 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ጠቢብ የሠራውን በትር የሚመስሌ፤


ኧረ ጠይም ጠይም ጠይም ዓሳ መሳይ፣
እኔ አናቷን ብሆን ሇሰውም አሊሳይ፡፡
እሠይ ያገሬ ሌጅ ወጣቱ ወጣቱ፤
ሲቀመጥ ጨዋታው ሲሔዴ የግርባቱ፡፡
ያዴንብሊሌ ያዴንብሊሌ፣
የሙሽሪት አይን ያባብሊሌ፡፡
ማርና ቅቤ ነው ሙሽሪት ቀሇቧ፣
እንዯ ፇረስ ጭራ ቀጭን ነው ወገቧ፡፡
እቴ ሙሽራዬ ተይ አይሆንሌሽም፣
አዱሱ ሙሽራ ውሃ አይጠጣሌሽም፡፡
ሸሌሙት ሙሽራውን፣
ሸሌሙት ሙሽራውን፣
የእኛን ሙሽራ ኩሩውን፡፡
ፇርሞ ሲወጣ ፇርሞ ሲወጣ፣
ያረገው ቦሊላ ያረገው ባርኔጣ፡፡
እየው ከዚያ ማድ ንብ ወጣ ንብ ወጣ፣
ሙሽራው ነው መሰሌ ተሸሊሌሞ ወጣ፡፡
አያ ሙሽራው ታዴሇሀሌ፣
የወይን ሏረጊቱን አግብተሀሌ፣
እንቡጥ ፅጌረዲ መስሇሀሌ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 127 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ ሁሇት

ሀ. የሚከተለት ቃሊትና ሀረጋት በግጥሙ ውስጥ የተጠቀሱ ናቸው፡፡ ሇቃሊቱ


እና ሇሀረጋቱ አውዲዊ ፌቺያቸውን ግሇጹ፡፡
1. በትር 5. ተሸሊሌሞ
2. ጠይም አሳ መሳይ 6. እንቡጥ ጽጌሬዲ
3. የግርባቱ 7. ዴንብሊሌ
4. ቦሊላ 8. ሸሌሙት
ሇ. ግጥሙ ሲነበብ ዜማው ተሳክቶ የቀረበባቸው ስንኞች የትኞቹ እንዯሆኑ
በመሇየት ዯግማችሁ ሇጓዯኞቻችሁ አንብቡሊቸው፡፡

ሏ. ግጥሙ ሲነበብ ዜማው ተሳክቶ ያሌቀረበባቸው ስንኞችን ከሇያችሁ በኋሊ


እንዱሳካ አዴርጋችሁ መሌሳችሁ ጻፎቸው፡፡

ተግባር ሁሇት
ከሊይ የቀረበሊችሁ የሰርግ ግጥም ሙሽራው ሙሽሪትን እና
በተመሇከተ የቀረበ ነው፡፡ በዚህ መሰረት ከዚህ በፉት የምታውቋቸውን
በሙሽሪት እና ዙሪያ የሚባለ ግጥሞችን በማሰባሰብ ሇምንና መቼ
እንዯሚባሌ ሇክፌሌ ተማሪዎች ከነዜማው አቅርቡ፡፡

ክፌሇጊዜ አምስት
መ. የሚከተለት ቃሊዊ ግጥሞች ምን ሇመግሇጽ እንዯሚባለ በአከባቢያችሁ
የሚገኙ ሰዎችን በመጠየቅ መሌሱ፡፡
ምሳላ፡1. በበጋ እረስ ቢለት ጸሀይን ፇራና
በሀምላ እረስ ቢለት ዝናቡን ፇራና
ሌጁ እንጀራ ቢሇው በጅቡ አስፇራራ

የተማሪ መጽሏፌ 128 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መሌስ፡ ስንፌናን ሇማውገዝ የሚቀርብ የስራ ሊይ ቃሌ ግጥም፡፡

2. ትመጫሇሽ ብዬ ሳይ ማድ ሳይ ማድ
የሌጅነት አይኔ ሟሟ እንዯበረድ
_______________________________

3. ሌብ አሌባ ነበረ የሴት ወይዘሮ እቃ


ወርቅ እንቁ ነበረ የሴት ወይዘሮ እቃ
አወይ የቴ ነገር ሄዯች ሰላን ታጥቃ
______________________________

4. ወንዴምዬ
ወንዴም አበባ
ይዘህ በጊዜ ግባ
የሙሽራው እናት
ይሰማሽ ኩራት
______________________________
ክፌሇጊዜ ስዴስት

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


ከዚህ በታች የቀረቡት ተግባርና መሌመጃዎች የመጻፌ ክሂሊችሁን
እንዴትጠቀሙ የሚረደ ናቸው፡፡ ሇተግባሩና መሌመጃዎቹ ተገቢውን
መሌስ በጽሁፌ ስጡ፡፡

መሌመጃ ሶስት

ሀ. የምታውቋቸውን የሌጆች ጨዋታ ግጥሞች ጽፊችሁ ሇክፌሌ ተማሪዎች


ዜማውን ጠብቃችሁ አንብቡ፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 129 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ምሳላ፡ መሀረቤን ያያችሁ እባካችሁ
አሊየንም መሀረብ አሊየንም
መሀረቤን ያያችሁ እባካችሁ
አሊየንም መሀረብ አሊየንም
ሇ. ከዚህ በታች የቀረበውን የስራ ቃሊዊ ግጥም ምሳላ በማዴረግ
በአከባቢያችሁ ከሚባለ የስራ ግጥሞች የምታውቁትን ጻፈ፡፡
ምሳላ፡ ዝሩ በየገዯለ ስር
በቅል ተገዛ አለ በአንዴ ቁና ምስር
ተሊሊው ገበሬ ይውሊሌ ከጥሊ
ውርጭ የመሰሇ ብር ከመሬት ሲፇሊ
አሊየኸውም ወይ የምስሩን ተራ
እንዯክረምት አግቢ ሽሌንጉ ሲፇሊ
ሏ. ከዚህ በታች የቀረበውን የፌቅር ቃሊዊ ግጥም ምሳላ በማዴረግ
በአከባቢያችው የሚነገሩ የፌቅር የቃሌ ግጥም ጻፈ፡፡

ምሳላ፡ አስራ ሁሇት ሆነን እንዴ ሰው ወዯን


እሷ ትስቃሇች እኛ ተጨንቀን
ክፌሌ ሰባት
መሌመጃ አራት

ሀ. የሚከተለትን የቃሌ ግጥሞች በምሳላው መሰረት ተንትኑ፡፡


ምሳላ፡1. ረጅም መቀነት ሳይስቡት ይጠብቃሌ
የዘመኑ ፌቅር ሳይጀምሩት ያሌቃሌ
የዚህ ግጥም አጠቃሊይ መሌእክት ሰዎች ከሚወደት ሰው ጋር ጸንተው
አይዘሌቁም የሚሌ ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 130 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. አንጎራጉራሇሁ የዯሊኝ መስዬ
ሇሉቱ እንዱነጋ ቀኑ እንዱመሽ ብዬ

3. እህህ ነው እንጂ ያከሳው ዯረቴን


መች ሳሌበሊ አዴራሇሁ እንጀራ እራቴን
ክፌሇጊዜ ስምንት

ተግባር ሁሇት
በመጀመሪያ በቡዴን ሆናችሁ የስራ፣ የክብረበአሌ፣ የፌቅር ሶስት
ሶስት ቃሊዊ ግጥሞች ሰብስቡ፡፡ በመቀጠሌም የአከባቢያችሁን
ሰዎች ሇምን አሊማ እንዯሚውለ ጠይቁ፡፡ በመጨረሻም በጽሁፌ
አዯራጅታችሁ ሇመምህራችሁ አሳዩ፡፡

ክፌሇጊዜ ዘጠኝ

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


የሚከተሇው ማስታወሻና ጥያቄዎች የቃሊት እውቀታችሁን ሇመጠቀም
የሚያግዙ ናቸው፡፡ ሇጥያቄዎቹም ተገቢውን መሌስ በጽሁፌ ስጡ፡፡

ማስታወሻ
ዘይቤያዊ አነጋገር
ዘይቤ አንዴን ሀሳብ፣ ዴርጊት ወይም ሁነት፤ የአንዴን ነገር ቅርጽ
ወይም ሁኔታ እንዱሁም የሰውን ባህሪ ስሜትና መሌክ አጉሌቶና
አዴምቆ ሇተመሌካቹም ሆነ ሇሰሚው ምናባዊ ፌስሀ በመስጠት
የሚያቀርብ የአነጋገር ስሌት ነው፡፡ የዘይቤ አይነቶች ብዙ ቢሆኑም
በስፊት አገሌግልት ሊይ ውሇው ከምናያቸው አነጻጻሪ፣ ተሇዋጭ፣ ሰውኛ

የተማሪ መጽሏፌ 131 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ዘይቤዎችን መጥቀስ ይቻሊሌ፡፡
1. አነጻጻሪ ዘይቤ፡ ይህ ሁሇት ነገሮችን፣ ባህሪዎችን፣ ዴርጊቶችን
በመውሰዴ በማነጻጸር ወይም በማወዲዯር የሚፇጠር ዘይቤ ነው፡፡
ሇማነጻጸርም እንዯ፣ ይመስሊሌ፣ ትመስሊሇች ወዘተ ቃሊትን
ይወስዲሌ፡፡
ምሳላ፡ ኤሌያስ እንዯህጻን አሇቀሰ፡፡
2. ተሇዋጭ ዘይቤ፡ ተሇዋጭ ዘይቤ የአንደን ባህሪ ሇላሊ በመስጠት
የሚፇጠር የዘይቤ አይነት ነው፡፡
ምሳላ፡ ረሂማ ጸሀይ ነች፡፡
3. ሰውኛ ዘይቤ፡ የሰውን ሌዩ ሌዩ ባህሪያት፣ዴርጊትና ችልታ ሰው
ሊሌሆኑ ሇእንስሳት፣ሇተክልችና ሇግኡዛን በመስጠት የሚፇጠረው
ዘይቤ ሰውኛ ዘይቤ ይባሊሌ፡፡
ምሳላ፡ዝናቡ ከኔ ቂም ያሇው ይመስሌ አሯሩጦ ዯበዯበኝ፡፡

ክፌሇጊዜ አስር
መሌመጃ አምስት

ሀ. የሚከተለት ዓረፌተነገሮች በየትኛው የዘይቤ አይነት እንዯቀረቡ መሌስ


ስጡ፡፡
1. ቦና እንዯነብር ይዘሊሌ፡፡
2. ከማሌ አንበሳ ነው፡፡
3. የጓዯኛዬ ፉት እንዯጸሀይ ያበራሌ፡፡
4. ሰማዩ አሇቀሰ፡፡
5. እሱ እንዯጅብ ይጮሃሌ፡፡
6. ጦጣዋ ከት ብሊ ሳቀችብኝ፡፡
7. ጫሊ በግ ነው፡፡

የተማሪ መጽሏፌ 132 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
8. አይናሇም እናቷን ትመስሊሇች፡፡
9. እሱ ማር ነው፡፡
10. ጨሇማው ጥርሱን አገጠጠ፡፡

ሇ. ሇአነጻጻሪ፣ ተሇዋጭና ሰውኛ ዘይቤዎች ምሳላ ሉሆኑ የሚችለ ሁሇት


ሁሇት አረፌተ ነገሮችን ጻፈ፡፡
ክፌሇጊዜ አስራ አንዴ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


የሚከተሇው ማስታወሻና ጥያቄዎች የሰዋሰው እውቀታችሁን
እንዴትጠቀሙበት የቀረቡ ናቸው፡፡ ሇጥያቄዎቹ ተገቢውን መሌስ ስጡ፡፡

ማስታወሻ
አያያዥ ቃሊትን ተጠቅሞ ዴርብ አረፌተነገር መመስረት
ዴርብ ዓረፌተነገሮችን በመመስረት ሂዯት አያያዦች ከፌተኛ ሚና
አሊቸው። የአያያዦች አገባብ በአረፌተነገሮቹ ሃሳብ የሚወሰን በመሆኑ
ተገቢውን አያያዥ በማጣመር ሇመጠቀም በነጠሊ አረፌተነገሮቹ
የተገሇፀውን ሃሳብ መረዲት ያስፇሌጋሌ።
ምሳላ፡ የሂሳብ ትምህርት መማር እወዲሇሁ።
ጥሩ ውጤት አሊመጣሁም።

የሂሳብ ትምህርት እወዲሇሁ ይሁን እንጂ ጥሩ ውጤት አሊመጣሁም።

በምሳላው መሰረት “ይሁን እንጂ” የሚሇው አያያዥ ሁሇቱን ነጠሊ


ዓረፌተነገሮች በማያያዝ ዴርብ ዓረፌተነገር ሇመመስረት አስችሎሌ።
በተጨማሪም፣ ነገር ግን፣ ቢሆንም፣ ዲሩግን ወዘተ በውጤት የሚቃረኑ
ሀሳቦችን ያጣምራለ።
በላሊ በኩሌ ዯግሞ ስሇዚህ፣ ስሇሆነም፣ የመሳሰለት ወዘተ ግን በውጤት
የሚዛመደ ሀሳቦችን ያጣምራለ።

የተማሪ መጽሏፌ 133 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መሌመጃ ስዴስት

ከዚህ በታች የቀረቡትን አያያዥ ቃሊት በተገቢው ቦታቸው በማስገባት


ዴርብ አረፌተነገር መስርቱ፡፡
ስሇዚህ ምክንያቱም
ነገር ግን ሇዚህም ቢሆንም
1. ሀ. በርትቶ ያጠናሌ፡፡
ሇ. አንዯኛ ይወጣሌ፡፡
2. ሀ. ጨሇማን ትፇራሇች፡፡
ሇ. አውሬ አስዯንግጧት ያውቃሌ፡፡
3. ሀ. ነብሰጡሮች ይመጣለ፡፡
ሇ. ማዋሇጃ ክፌለን እናዘጋጅሊቸው፡፡

ክፌሇጊዜ አስራ ሁሇት


መሌመጃ ሰባት

ሀ. ሰንጠረዡ ውስጥ የቀረቡ መረጃዎችን በመጠቀም የተሇያዩ ዴርብ


ዓረፌተነገሮችን መሥርቱ።
ምሳላ፡ ቁርስ አሌበሊሁም ቢሆንም የርሃብ ስሜት አሌተሰማኝም፡፡

ነጠሊ ዓረፌተነገር አያያዥ ነጠሊ ዓረፌተነገር


ቦርሳዬን አስቀመጥኩ ይሁን እንጂ ብዙ ማዲመጥ እችሊሇሁ።
ቁርስ አሌበሊሁም። እና እኔን አታገኘኝም።
ወዯ ሩቅ ቦታ እሄዲሇሁ። ስሇዚህ እሱ አይወዯኝም።
የረሃብ ስሜት
ብዙ መናገር አሌወዴም። ግን
አሌተሰማኝም።
በሥራ ቦታዬ ሊይ
ስሇሆነም ዘገባ ማንበብ ጀመርኩ።
አሌነበርኩም።
እንዯሥራዬ ውጤታማ
ታታሪነቴን አሌጠሊውም። ቢሆንም
አይዯሇሁም፡
እሱን እወዯዋሇሁ። ነገርግን ኳስ መጫወት ጀመርኩ።
የክፌሌ ጓዯኞቼን እነርሱን በየቀኑ ማየት
ወይም
እወዲቸዋሇሁ። ያስዯስተኛሌ።

የተማሪ መጽሏፌ 134 ሰባተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ቃሌ ፌች
ሀይቅ በአንዴ ቦታ የረጋ/ የማይንቀሳቀስ/
ውሃ
ተፇጥሮ ሰውሰራሽ ያሌሆነ
የተጋረጠባቸው እንቅፊት የሆነባቸው
መመከት መከሊከሌ
ጫና ተጽዕኖ
ማራኪ መስህብ፣ አስዯሳች
ሱስ ሌማዴ
ብሄራዊ አገር አቀፌ
ፓርክ ተከሌል የሚገኝ የደር አራዊቶች
መኖሪያ ቦታ
ኮረብታ ተራራ፣ ከፌ ያሇ ቦታ
አምሳሌ ምትክ፣ ተመሳሳይ
ገጽታ መሌክ
አንጋፊ ቀዲሚ
ሙዲይ ትንሽ አገሌግሌ
አርቲስት የኪነጥበብ ባሇሙያ
እያጎናጸፇ እያሊበሰ፣እየሰጠ
ስሌጣን ሹመት
አርሶ አዯር በእርሻ ስራ የሚተዲዯር
መዋዕሇህጻናት የሌጆች መዋያ
ዯቦ በጋራ ስራን መተጋገዝ፣ ወንፇሌ
ጠጠር ትንሽ ዴንጋይ
ሲሰዯደ ጥሇው ሲሄደ
በአፊጣኝ በአስቸኳይ
እንዱስፊፊ እንዱዛመት
መዴሌዎ ማግሇሌ፣መሇየት፣ማበሊሇጥ
ተጨባጭ በመረጃ የተዯገፇ እውነታ

የተማሪ መጽሏፌ 135 ሰባተኛ ክፌሌ

You might also like