Professional Documents
Culture Documents
አርበኝነት
የምዕራፉ ዓላማዎች
ንባብ ማለት ከአንድ አሀድ ውስጥ ተፈላጊውን መረጃ በብቃት የመሰብሰብ ሂደት ነው፡፡ ከጽሑፍ ውስጥ መረጃን
ለማግኘት የተለያዩ የንባብ አይነቶችን ልንጠቀም እንችላለን፡፡ ዋና ዋናዎቹ የንባብ አይነቶችም ጥልቅ ንባብ፣ ሰፊ ንባብ
እና የአሰሳ ንባብ ናቸው፡፡
ጥልቅ ንባብ፡- ይህ የንባብ አይነት ከአንድ ጽሑፍ የተወሰነ መረጃን ለማግኘት ሲባል ጥሞናን ሰብስቦ በትኩረትና
በጥንቃቄ የሚከናወን የንባብ ዓይነት ነው፡፡ ይህ አይነቱ ንባብ ዝርዝር ወይም ጥልቅ በሆኑ ጉዳዮች ስለሚመሰረት
ጥንቃቄን ይጠይቃል፡፡ ጥንቃቄውም ሀሳቡን በትክክል ለመጨበጥ ያስችላል፡፡ ይህ የንባብ አይነት የቀጥተኛና የአንድምታ
ፍቺዎችን ለመረዳት እና ከጽሑፍ ላይ መረጃዎችን ለቅሞ ለማውጣት የሚካሄድ የጠለቀ ንባብ ነው፡፡ በዚህ የንባብ
አይነት ለፈተና ዝግጅት የሚነበብ ንባብና የሳይንስ ማስታወሻዎች የመሳሰሉት ይነበባሉ፡፡
ይቀጥላል
ሰፊ ንባብ፡- ይህ አይነቱ ንባብ ረጃጅም አሀዶችን (ምንባቦችን) ስናነብ የምንጠቀምበት
የንባብ አይነት ነው፡፡ ይህንን አይነት ንባብ በመጠቀም የምናነበው ደስታን ለማግኘት ወይም እራስን ለማዝናናት ነው ፡፡
ለምሳሌ እንደ ልቦለድ የመሳሰሉ ጽሑፎች የሚነበቡት በዚህ የንባብ አይነት ነው፡፡
የአሰሳ ንባብ፡- ይህ የንባብ አይነት የሚጠቅመው አንድ ተፈላጊ የሆነ ውስን ወይም ቁንፅል መረጃ ለማግኘት ሲባል
በአንድ ጊዜ
አሀዴ ሊይ የምናዯርገው ፌጥነት የተሞሊበት የንባብ አይነት ነው፡፡ በዚህ የንባብ አይነት
አሊማ ነው፡፡
ንግግር በአንዴ ርዕሰ ጉዲይ ሊይ የሚዯረግ ሀሳብን ሇላልች የማጋራት (የማካፇሌ) ሂዯት
የሚዯረግ ንግግር ነው ፡፡
ንግግሮችን መጠቀም
ጽሐፌን ስንጽፌ የተሇያዩ የመረጃ ምንጮችን አገሊብጠን መረጃ ሇጽሁፊችን ከተጠቀምን በኋሊ ‹‹ዋቢ
ጽሐፍች›› በሚሌ ርዕስ ስር በፉዯሌ ተራ ቅዯም ተከተሌ የመረጃ ምንጮቻችንን በስርዓት መዯርዯር
ይጠበቅብናሌ፡፡
የዋቢ ጽሐፍች አዯራዯር የተሇያየ ቢሆንም በቋንቋ ትምህርት ዘርፌ የሚዘወተረውን ስርዓት ወስዯን
በአማርኛ ቋንቋ የተጻፈ መጻህፌት እንዳት እንዯሚሰፌሩ እንመሇከታሇን፡፡ በዚህ መሠረት አንዴ
መጽሏፌ በዋቢነት ሲሰፌር በቅዯም ተከተሌ መዯርዯር ያሇባቸው መጽሏፈን የተመሇከቱ መረጃዎች
የዯራሲው ስም
ያርፌበታሌ፡፡)
ይዯረዯራሌ፡፡
ምሳላ 1፡- ፇቃዯ አዘዘ (1991) የስነ- ቃሌ መመሪያ ፡፡ አዱስ አበባ፣ ኢትዮ ጥቁር አባይ
አሳታሚዎች፡፡
አንዲንዴ ጊዜ አንዴ መፅሀፌ ከአንዴ በሊይ ዯራሲ ሉኖረው ይችሊሌ፡፡እንዱህ አይነት ሁኔታ
ምሳላ 2፡- መስፌን ሀብተ ማሪያምና ላልች (1977) አባ ዯፊር እና ላልች አጫጭር ታሪኮች፡፡አዱስ
ዴርጅት
በፅሁፊችን ውስጥ የአንዴ ዯራሲ ስራዎች የሆኑ ሁሇትና ከዚያ በሊይ መጻህፌትን
ተጠቅመን ከሆነ በመጀመሪያ በምሳላ አንዴ መሰረት በፉዯሌ ተራ ከዘረዘርን በኋሊ ሁሇተኛውን
ይዯረዯራሌ፡፡
_______ (1977) የፅሁፌ ጥበብ መመሪያ አዱስ አበባ ኩራዝ አሳታሚ ዴርጅት፡፡
የህይወት ታሪክ አፃፃፌ ሁሇት አይነት ስሌትን የተከተሇ ነው፡፡አንደ ግሇ ታሪክ የህይወት ታሪክ በባሇ
ታሪኩ በራሱ ሲፃፌ ሲሆን ሁሇተኛው የላሊ ግሇሰብ የህይወት ታሪክ የሚፃፌበት ስሌት ነው፡፡
መስተዋዴዴ እና ተውሳከ ግስ ሲሆኑ እነዚህ የቃሌ ክፌልች በአረፌተ ነገር ውስጥ የተሇያየ
ተግባር(ሙያ) ይኖራቸዋሌ፡፡
ሇምሳላ፡- ስም
የባሇቤትነት
የተሳቢነት እና
ስም እንዯ ቅጽሌ፣ እንዯ ተውሳከ ግስ ወዘተ ሉያገሇግሌ ይችሊሌ፡፡ የቃሌ ክፌሌ መሆን ሰዋሰዋዊ
የቋራው ስም ዘርፌነት
ካሳ ስም ባቤትነት
ጠሊቶቻቸውን ስም ተሳቢነት
ተውሳከ ግስ)
ከሊይ ባየነው ምሳላ መሰረት በተከታዮቹ አረፌተነገሮች ውስጥ ያለትን ቃሊት የቃሌ ክፌሌ እና ሙያ
ዘርዝሩ
4. ተካ የንብ ቀፍ አወረዯ፡፤
( ግስ)
አዴራጊ
ተዯራጊ እና
ምሳላ 1 ፡-
ምሳላ 2፡-
ምሳላ 3፡-
የሚፇጸምበት ሲሆን አስዯራጊ የተፇጸመው ዴርግት በላሊ አካሌ አስፇጻሚነት ሲሆን ነው ማሇት
ነው፡፡
እኔ = ተማር - ኩ/ሁ
እኛ = ተማር -ን
አንቺ = ተማርሽ -ሽ
እሱ = ተማር -ኧ
እሷ = ተማር -ኧች
እነሱ ተማር -ኡ
ቅጥያ ምዕሊድች የእርባታ እና የምስረታ ተብሇው በሁሇት እንዯሚከፇለ ባሇፈት ምዕራፍች የተማርን
መሆኑን አስታውሱ፡፡
የእርባታ ቅጥያ ምዕሊዴ ፡- የሚባለት የቃሌ ክፌለን የማይቀይሩ፣ ቃለን(ግሱን) ሇተሇያየ ሰዋሰዋዊ
ምሳላ ፡- በሌ - ኣ = በሊ (እሱ)
-ኣች = በሊች(እሷ)
- ኡ = በለ (እነሱ)
የምስረታ ቅጥያ ምዕሊዴ፡- የሚባለት ግን የቃሌ ክፌለን የሚቀይሩ የምዕሊዴ አይነቶች ናቸው፡፡
ምሳላ፡- ፌሬ - ኣማ
ሞገዴ -ኧኛ
ሞገዴ ስም ሲሆን ሞገዯኛ ቅፅሌ ነው፡፡ -ኣማ እና -ኧኛ ቅጽሌ መስራች ምዕሊድች በመባሌ
ይታወቃሌ፡፡
ኮተት = ኮተታም
የምዕራፈ ማጠቃሇያ
በዚህ ምዕራፌ ያነሳናቸው ይዘቶች ያቋራው ካሳ በሚሌ ርዕስ የቀረበን ጽሐፌ መነሻ በማዴረግ
አይነቶች ፣ የዋቢ ጽሐፍች አዯራዯር የግሇ ታሪክ እና የህይወት ታሪክን ሌዩነት የቃሌ ክፌልች
አይነቶች፣ባነሳንበት ርዕስ አንባቢ ከፅሁፌ መረጃ ሇማግኘት በጥሌቅ ንባብ፣በሰፉ ንባብና በአሰሳ ንባብ
ሇተሇያየ ሰዋሰዋዊ ተግባር የሚረቡ መሆኑን በዚህም ወቅት አዴራጊ፣ተዯራጊና አስዯራጊ ብሇን
ሇው እንዯሚከፇለ አንስተናሌ፡፡
ምዕራፌ አጠቃሇናሌ፡፡
የክሇሳ ጥያቄዎች
ሀ.ፇቃዯ አዘዘ (1991) የስነ- ቃሌ መመሪያ ፡፡ አዱስ አበባ፣ ኢትዮ ጥቁር አባይ
አሳታሚዎች፡፡
ሇ.ፇቃዯ አዘዘ (1991) የስነ- ቃሌ መመሪያ ፡፡ አዱስ አበባ፣ ኢትዮ ጥቁር አባይ
አሳታሚዎች፡፡
ሏ. ፇቃዯ አዘዘ 1991 የስነ- ቃሌ መመሪያ ፡፡ አዱስ አበባ፣ ኢትዮ ጥቁር አባይ
አሳታሚዎች፡፡
መ. ፇቃዯ አዘዘ (1991) የስነ- ቃሌ መመሪያ ፣ አዱስ አበባ፣ ኢትዮ ጥቁር አባይ
አሳታሚዎች፡፡