You are on page 1of 3

የምስራች

ከልብህእን
ድህብለህፀልይ፦

ኃጢያተኛእንደሆንኩናየአን
ተይቅርታእንደሚያስፈልገኝአውቄአለሁለኃጢያተእንደሞትክልኝበሶስተኛውም ቀንከሙ ታን
እን
ደተነሳህም አምኛለሁኃጢያተንሁሉበኢየሱስክርስቶስደም ይቅርበለኝአለምንሰይጣንንክጃለው ስሜንበህይወት
መዝገብላይጸፈዉ ወደህይወትእን ድትገባእጋብዛለሁአዳኝነ
ህእከተልሃለሁጌታሆይስለተቀበልከኝአመሰግናለሁ
አሜን!!

የኢግዚአብሔርሰላምናሕይወት

1.
ኢግዚአብሔርይወድሃል፣
ሰላምናየዘላለም ህይወትእን
ድህኖርህይፈልጋል፣
መጸሐፍቅዱስእን
ድህይላል


እንግዲህበእምነ
ትከጸደቅንበእግዚአብሔርዘን
ድበጌታችንበኢየሱስክርስቶስሰላምንእን
ያዝ፤

ሮሜ 5፥
1


በእርሱየሚያምንሁሉየዘላለም ሕይወትእን
ዲኖረው እን
ጂ እን
ዳይጠፋእግዚአብሔርአን
ድያልጁንእስኪሰጥ ድረስ
ዓለሙ ንእን
ዲሁወዶአልና።

ዮሐን
ስ3፥
16

በዚህህይወትእያለንእን
ኳንሰላምናየተሟላህይወትእን
ድኖረንየኢግዚአብሔርዕቅድከሆነታዲያለምን
ድነው ብዙ
ሰዎችሰላምናየተሟላህይወትየሌላቸው?

2.
ከኢግዚአብሔርመለየታች

ኢግዚአብሔርየፈጠረንእርሱንእን
ድንመስልናበገዥነ
ትደስተኛህይወትእን
ድኖርነ
ው።

የመፈጠራችንዓላማ እናዕቅድየፈለግነ
ውንየመምረጥ ነ
ፃነትሰጠንእን
ጂ እርሱንእን
ደንወደውም ሆነእን
ድንታዚዘው
አያስገድደን
ም።

የመጀመሪያዎቹአዳምናሔዋንግንለኢግዚአብሔርባለመታዘዝበራሳቸው መን
ገድሄድበዚህምክን
ያትእኛሁላችን
የኃጢያትተካፋይሆነናል።

ውጤቱከኢግዚአብሔርመለየትነ
ው።

መጸሐፍቅዱስእን
ድህይላል

ሮሜ 3፥
23-
25

ሁሉኃጢአትንሠርተዋልናየእግዚአብሔርም ክብርጎድሎአቸዋል፤

በኢየሱስክርስቶስም በሆነ
ው ቤዛነ
ትበኩልእን
ዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።

እርሱን
ም እግዚአብሔርበእምነ
ትየሚገኝበደሙ ም የሆነማስተስሪያአድርጎአቆመው፤ይህም በፊትየተደረገውን
ኃጢአትበእግዚአብሔርችሎታስለመተው ጽድቁንያሳይዘንድነ ው፥
ሮሜ 6፥
23


የኃጢአትደመወዝሞትነ
ውና፤የእግዚአብሔርየጸጋስጦታግንበክርስቶስኢየሱስበጌታችንየዘላለም ሕይወትነ
ው።

በዘመናትሁሉሰዎችይህን
ንበኢግዚአብሔርናበሰው መካከልያለው ግደብማለፍቢሞክሩም አልተሳካላቸውም።

ሰው በሰይጣንመታለልያደረገው ወሳኔበእርግማንስርየምኖርሆነ

3.
የኢግዚአብሔርመልስ፦

ኢየሱስክርስቶስ

ስለዚህመፍትሔ ኢየሱስክርስቶስብቻነ
ው።

በመስቀልላይሞተከመቃብርም ተነ
ሳየበደላችን
ንም ቅጣትተቀብሎ በኢግዚአብሔርናበሰው መካከልአገናኝ(
መገናኛ)
ድልድይሆነ

ስለዚህመጸሐፍቅዱስእን
ድህይላል፦

1ኛጢሞቴዎስ2፥
5-6

አንድእግዚአብሔርአለና፥በእግዚአብሔርናበሰውም መካከልያለው መካከለኛው ደግሞ አን


ድአለ፥እርሱም ሰው
የሆነክርስቶስኢየሱስነ
ው፤

ራሱን
ም ለሁሉቤዛሰጠ፥ይህም በገዛዘመኑምስክርነ
ቱነበረ፤

ሮሜ 5፥
8-9


ገርግንገናኃጢአተኞችሳለንክርስቶስስለእኛሞቶአልናእግዚአብሔርለእኛያለውንየራሱንፍቅርያስረዳል።

ይልቁን
ስእን
ግዲህአሁንበደሙ ከጸደቅንበእርሱከቍጣው እን
ድናለን

.
..
..ኢየሱስክርስቶስብቻከኢግዚአብሔርጋርየተቋረጠውንህብረትድልድይሆኖየሚያሻግርአን
ድመን
ገድእውነ

ህይወትእርሱብቻነ ው።

ከኢየሱስክርስቶስውጪ ያለው መን
ገድገደል፣ከኢየሱስክርስቶስወጪ ያለው እዉነ
ትውሸትነ
ው፣ከኢየሱስክርስቶስ
ወጪ ያለው ህይወትሞትነው።

ዮሐን
ስ14፥
6-7

ኢየሱስም፦እኔመን
ገድናእውነ
ትሕይወትም ነ
ኝ፤በእኔበቀርወደአብየሚመጣ የለም።

እኔ
ንስብታውቁኝአባቴንደግሞ ባወቃችሁነ
በር።ከአሁን
ም ጀምራችሁታውቁታላችሁአይታችሁትማልአለው።

የኛምላሽታዲያምን
ድነው?

4.
ክርስቶስንመቀበል
በግላችንእራሳችን
ንለእርሱሙሉበሙሉአሳልፈንበመስጠትኢየሱስክርስቶስንመቀበልአለብን

መጸሐፍቅዱስእን
ድህይላል፦

ይህን
ንየተናገረው ኢየሱስክርስቶስራሱነ
ው፣

ራእይ3፥
20-
21

እነሆበደጅቆሜ አን ኳኳለሁ፤ማንም ድምፄንቢሰማ ደጁን


ም ቢከፍትልኝ፥ወደእርሱእገባለሁከእርሱም ጋርእራት
እበላለሁእርሱም ከእኔጋርይበላል።

እኔደግሞ ድልእን
ደነሣሁከአባቴም ጋርበዙፋኑላይእን
ደተቀመጥሁ፥ድልለነ
ሣው ከእኔጋርበዙፋኔላይይቀመጥ
ዘን
ድእሰጠዋለሁ።

ዮሐን
ስ1፥
12


ለተቀበሉትሁሉግን
፥በስሙ ለሚያምኑትለእነ
ርሱየእግዚአብሔርልጆችይሆኑዘን
ድሥልጣን
ንሰጣቸው፤

ወን
ድሜ እህቴእናን
ተስየትነ
ው ያላችሁትበክርስቶስሰላም ወይስጨ ለማነ
ህ/ነ
ሽ፦

መጸሐፍቅዱስእን
ድህይላልኢየሱስክርስቶስንየህይወትአዳኝናጌታአድርገህተቀበለው!
!

1.
ያለህበትንሁኔ
ታተቀበል(
ኃጢያተኛነ
ህ/ነ
ሽ/)

2.
ከኃጢያትለመመለስፍቃደኛነ
ህ/ነ
ሽ(ን
ስሐግባ/
ብ)

3.
ስለአን
ተሲልኢየሱስክርስቶስበመስቀልላይእን
ደሞተእናከመቃብርእን
ድታነ
ሳእመን

4.
ኢየሱስክርስቶስወደህይወትህእን ድገባናበመን
ፈስቅዱሰአማካኝነ
ትህይወትህንእን
ድህቆጣጥርበጸሎት
ጋብዘው፣ጌታንአዳኝአድርገህተቀበለው።

5.
መጸሐፍቅዱስእን
ድህይላላ፦

ሮሜ 10፥
9-12

ኢየሱስጌታእን
ደሆነበአፍህብትመሰክርእግዚአብሔርም ከሙታንእን
ዳስነ
ሣው በልብህብታምንትድናለህና፤

ሰው በልቡአምኖይጸድቃልናበአፉም መስክሮይድናልና።

መጽሐፍ፦በእርሱየሚያምንሁሉአያፍርም ይላልና።

በአይሁዳዊናበግሪክሰው መካከልልዩነ
ትየለምና፤አን
ዱ ጌታየሁሉጌታነ
ውና፥ለሚጠሩትም ሁሉባለጠጋነ
ው፤

You might also like