Professional Documents
Culture Documents
የቤተ-ክርስቲያነቱ ቋ
ረቡዕ ፡ 11፡30- 1፡30 የትምህርት ጊ
ወደ ሮሜ ሰዎች 3 17 ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም
23 ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
ጎድሎአቸዋል፤ ይላል የእግዚአብሔር ቃል! 18 በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን
ስለዚህም ምክንያት ከአብ ጋር መታረቅ ያስፈልገናል! በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን
ተፈርዶበታል።
ሮሜ 5፡ 7 ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ
ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ
ይሆናል።
መዳን በክርስቶስ ብቻ ነዉ !
8 ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ዮሐንስ ወንጌል 10፡9 በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር
ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማርያም ያገኛል።10
ያስረዳል። ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ
9 ይልቁንስ እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው
ከቍጣው እንድናለን። እንዲበዛላቸውም መጣሁ።
ሰዉ ሁሉ በምድር ሲኖር እንድመለስ የሚፈልገዉ 11 መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ
3 ቱ ጥያቄ፤ መዳረሻዉን፤ ትክክለኛነቱን እና ከሞት በጎቹ ያኖራል።
12 እረኛ ያልሆነው በጎቹም የእርሱ ያልሆኑ ሞያተኛ ግን
በኋላ ስላለዉ ሕይወት ነዉ!
ተኵላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎቹን ትቶ ይሸሻል፤ ተኵላም
ይህንን ጥያቄ ኢየሱስ እንዲህ ሲል ለሰዉ ሁሉ ይነጥቃቸዋል በጎቹንም ይበትናቸዋል።
መልሰዉታል! 13 ሞያተኛ ስለ ሆነ ለበጎቹም ስለማይገደው ሞያተኛው
የዮሐንስወንጌል 14፤6 ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና ይሸሻል።
እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ 14-15 መልካም እረኛ እኔ ነኝ፥ አብም እንደሚያውቀኝ
የሚመጣ የለም። እኔም አብን እንደማውቀው የራሴን በጎች አውቃለሁ
ስለዚህ ና/ነይ ወደሚወድህ/ሽ ጌታ!!! የራሴም በጎች ያውቁኛል፤ ነፍሴንም ስለ በጎች አኖራለሁ።
ይህንን አጭር መለዕክት አንብበዉ ምላሽ መስጠት ከፈለጉ፡- የመዳን ቀን ደግሞ ዛሬ ነዉ
በሚከተለዉ አድራሻ ያገኙናል፡፡ አሁኑኑ ይወስኑ!
ስ.ቁ 0910046041 2 ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6፡2 በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ
0913286290 በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት
0926318690 አሁን ነው፤ እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው።
መዳን ያለብን በአዳም ምክንያት ሁሉ ኃጥአትን ስለ
0952596658
ሠራ ነዉ!
በአካል ከፈለጉን ዲላ ከመምህራን ኮሌጅ/ TTC/ ወደ ሮሜ ሰዎች 3
የቤተ-ክርስቲያነቱ ቋ
100 ሜትር ወረድ ብሎ በስተቀኝ ወደ ሰመራ ግቢ 23 ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር
ረቡዕ ፡ 11፡30- 1፡30 የትምህርት ጊ
በሚወስደዉ ኮብልስቶን ላይ እንገኛለን፡፡ ጎድሎአቸዋል፤ ይላል የእግዚአብሔር ቃል!
እሁድ ማለዳ 2፡30- 5፡30
ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ- ስለዚህም ምክንያት ከአብ ጋር መታረቅ ያስፈልገናል!
ክርስቲያን፡፡
‹‹ …እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን›› 1 ኛ
ሮሜ 5፡ 7 ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ
ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ
ቆሮንቶስ 1፡23
ይሆናል።
8 ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ
ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር
ያስረዳል።
9 ይልቁንስ እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ
ከቍጣው እንድናለን።
ይህንን ሰምተዉ ያዉቃሉ ? ሰዉ ሁሉ በምድር ሲኖር እንድመለስ የሚፈልገዉ
ዮሐንስ ወንጌል 3፡16 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም 3 ቱ ጥያቄ፤ መዳረሻዉን፤ ትክክለኛነቱን እና ከሞት
ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር በኋላ ስላለዉ ሕይወት ነዉ!
አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ይህንን ጥያቄ ኢየሱስ እንዲህ ሲል ለሰዉ ሁሉ
ወዶአልና። መልሰዉታል!
የዮሐንስወንጌል 14፤6 ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና
እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ
የሚመጣ የለም።
ስለዚህ ና/ነይ ወደሚወድህ/ሽ ጌታ!!!
ይህንን አጭር መለዕክት አንብበዉ ምላሽ መስጠት ከፈለጉ፡-
በሚከተለዉ አድራሻ ያገኙናል፡፡
ስ.ቁ 0910046041
0913286290
0926318690
0952596658
በአካል ከፈለጉን ዲላ ከመምህራን ኮሌጅ/ TTC/
100 ሜትር ወረድ ብሎ በስተቀኝ ወደ ሰመራ ግቢ
በሚወስደዉ ኮብልስቶን ላይ እንገኛለን፡፡
ፋሲካችን ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ዓለም አቀፍ ቤተ-
ክርስቲያን፡፡
‹‹ …እኛ ግን የተሰቀለዉን ክርስቶስን እንሰብካለን›› 1 ኛ
ቆሮንቶስ 1፡23