You are on page 1of 5

✝ ፍኖተ ጽድቅ - የእውነት መንገድ ✝

በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከነበሩት ጥንታውያን የገዳም አባቶች አንዱ የሚኾን አባ ሰራፊም አንድ ቀን ከግብፅ ወደ
ሮም ኼደ፡፡ እዚያ እንደ ደረሰም አንዲት የተከበረችና ወደ ውጭ ሳትወጣ ዘወትር በበዓትዋ ተከትታ የምትኖር መነኰሲት
እንዳለች ይሰማል፡፡ እርሱ ራሱ በየበረኻው እየተጓዘ የሚኖር ነበርና ይህን የመነኰሲትዋ አኗኗር ደንቆት፡- “ለምን እዚህ
ተከትተሽ ትቀመጫለሽ?” ብሎ ጠየቃት፡፡ እርስዋም፡- “ቁጭ አላልኩም፤ እየተጓዝኩ ነው” ብላ መለሰችለት፡፡

ይህ የመነኰሲቱ አነጋገር የኦርቶዶክሳዊነትን ባሕርይ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ አገላለፅ ነው - ኦርቶዶክሳዊነት ጉዞ ነውና፡፡
ልክ በሲና በረኻ ይጓዙ እንደ ነበሩት እስራኤላውያን የሚደረግ የሕይወት ዘመን ጉዞ! በሰዓታት፣ በመዓልታት፣ በዓመታት
ከሚለካው ጊዜ ወደ ዘለዓለማዊነት የሚደረግ ጉዞ! ከግብፅ ወደ ከንዓን የሚደረግ ጉዞ! ሽንኩርትና ዱባ ከሚበሉበት
ከግብፅ፥ ማርና ወተት ወደምታፈልቅ ምድር የሚደረግ ጉዞ! ኀዘን - ደስታ፣ መከራ - ዕረፍት፣ ማጣት - ማግኘት
ከሚፈራረቁበት ዓለም፥ ደስታ፣ ዕረፍት፣ ምስጋና ጸንተው ወደሚኖሩበት ዓለም የሚደረግ ጉዞ! ክርስትና ቀድሞ
ከሚጠራባቸው ስሞች አንዱ “መንገድ” የሚል መኾኑም ይህን ይበልጥ ግልፅ የሚያደርግልን ነው (ሐዋ.19፡23፣ 24፡22)፡፡

በወልድ ውሉድ፣ በክርስቶስ ክርስቲያን የተባልነው እኛም ይህን ጉዞ ከተጠመቅንበት ጊዜ አንሥቶ የምንጓዘው ጉዞ ነው፡፡
በእምነታችን ካልታመምን በስተቀር ይህን ጉዞ እንጓዛለን፡፡ አንድ ሰው ጤናማ እስከ ኾነ ድረስ ከተለመደው ጊዜ በላይ
መተኛት እንደማይቻለውና መንቀሳቀስ እንደሚፈልግ ኹሉ፥ እኛም ክርስትናችን ጤናማ እስከ ኾነ ድረስ በእኛ ዘንድ
ያደረው መንፈስ ቅዱስ ጉዞውን እንጓዝ ዘንድ ዘወትር በማይነገር ምሥጢር እየቀሰቀሰንና እየረዳን የምንጓዘው ጉዞ ነው፡፡

አንድ ሰው ጉዞ ከመጀመሩ በፊት ስለሚኼድበት መንገድ ጠባይና ስለ መዳረሻው አገሩ ማወቅ አለበት፡፡ የሚኼድትን አገር
ካወቀ “የእገሌ አገር በየት በኩል ነው? ወደዚያ የሚወስደው መንገድስ የቱ ነው?” ብሎ እየጠየቀ ይኼዳል፡፡ የሚኼድበትን
አገር ካላወቀ ግን የመንገዱን ጠባይ ብቻ ሳይኾን መንገዱን ራሱ ማወቅ አይቻለውም፡፡

የኦርቶዶክሳዊ ጉዞ መንገዱና መዳረሻው የት እንደ ኾነም ክብር ይግባውና ጌታችን ክርስቶስ ይህን ጥያቄ ለጠየቀው
ለቅዱስ ቶማስ፥ በቅዱስ ቶማስ አንጻርም ለኹላችንም ነግሮናል፤ እንዲህ ሲል፡- “የእውነት መንገድ እኔ ነኝ” (ዮሐ.14፡6)፡፡
መንገድ የሚመስል የሐሰት መንገድ፣ መዳረሻ የሚመስል የውሸት መዳረሻም አለና ጌታችን “የእውነት መንገድ እኔ ነኝ”
አለ፡፡ ወደ እሳተ ገሃነም የሚያደርስ ሰፊ መንገድ አለና ክብር ይግባውና አምላካችን ወደ ባሕርይ አባቱ ወደ አብ፣ ወደ
ባሕርይ ሕይወቱ ወደ መንፈስ ቅዱስ፣ ወደ ራሱ፥ እንደዚሁም ከእርሱ የተነሣ ወደምትሰጠው ወደ መንግሥተ ሰማያት
የሚያደርሰው “የእውነት መንገድ እኔ ነኝ” አለ፡፡ መኼጃው መንገዱ፣ አብነት መምህሩም እርሱ ራሱ ነውና “እኔ ነኝ” አለ፡፡

ስለዚህም ይህ እውነተኛው መንገድ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ፡- “ክቡር ዳዊት ‘ከኃይል ወደ ኃይል [ከምግባር ወደ ትሩፋት]
ይኼዳሉ’ እንዳለው፥ ክርስቲያኖች ዕለት ዕለት ሊጓዙበት የሚገባቸው ሐሰት የሌለበት ደገኛው ፍኖት ይህ ነው”
እንዳለው፥ መዳረሻ ወደ ኾነው ክርስቶስ በክርስቶስ አብነትነት በክርስቶስ መንገድነት የምንጓዘው ጉዞ ነው፡፡ በጌታችን
ክርስቶስ አርአያነትና አጋዥነት ወደ አምላካችን ክርስቶስ የምናደርገው ጉዞ ነው፡፡
ተመልከቱ! ጌታችን ክርስቶስ ማደሪያ አጥቶ በበረት እንደ ተወለደ፥ ሰዎች ለሥጋችን ማደሪያ ሊያሳጡን ይችላሉ
(ሉቃ.2፡7)፡፡ ጌታችን ክርስቶስ ወደ ግብፅ እንደ ተሰደደ፥ እኛንም ሊገድሉን ሽተው ከተወለድንበት አገር ሊያሳድዱን
ይችላሉ (ማቴ.2፡13)፡፡ ጌታችን ክርስቶስ ከተጠመቀ በኋላ በገዳመ ቆሮንቶስ ከዲያብሎስ እንደ ተፈተነ፥ እኛም በወልድ
ውሉድ በክርስቶስ ክርስቲያን በመንፈስ ቅዱስ መንፈሳውያን ስለ ተሰኘን ዲያብሎስ እርሱን መካዳችንን ቆጭቶት እኛን
ለመጣል ብሎ በተለያየ መንገድ ሊፈትነን ይችላል (ማቴ.4፡3)፡፡ ጌታችን ክርስቶስን “ከአገራቸው እንዲኼድላቸው” እንደ
ለመኑት፥ እኛንም የክርስቶስ በመኾናችን “ከአገራቸው” እንድንወጣላቸው ግድ ሊሉን ይችላሉ (ማቴ.8፡34)፡፡ ጌታችን
ክርስቶስን “ጋኔን አለበት” እንዳሉት፥ እኛንም የተለያየ ስም እየሰጡ ሊሰድቡን ይችላሉ (ዮሐ.10፡20)፡፡ ጌታችን
ክርስቶስን በቅንአት ተነሣሥተው “ይሰቀል ይሰቀል” እንዳሉት፥ እኛንም እንደዚሁ በተለያየ መንገድ አመካኝተው ግርግር
አንሥተው የግርግሩ መነሻ እኛ እንደ ኾንን ዋሽተው “ይወገር፣ ይቀጥቀጥ” ብለው ሊፈርዱብን ይችላሉ (ማቴ.27፡22-
23)፡፡ ጌታችን ክርስቶስን ስፍር ቊጥር የሌለውን ግርፋት ገርፈው መከራ አድርሰው በመስቀል ላይ ዕራቁቱን እንደ
ሰቀሉት፥ እኛንም የክርስቶስ በመኾናችን ቊጥር የሌለው መከራ አድርሰው ሊገድሉን ይችላሉ፡፡ ይህ ኹሉ ሲኾን
መንገዳችንን ልንጠራጠር አይገባም፡፡ ይህ ኹሉ ሲኾን “ወደ ሕይወት የሚወስደው መንገድ የቀጠነ” መኾኑን እርሱ ራሱ
ነግሮናልና ልንጠራጠር አይገባንም (ማቴ.7፡14)፡፡ መንገዳችንን ብቻ ሳይኾን መዳረሻችንም ልንጠራጠር አይገባንም፡፡ የዚህ
አብነቱ፣ የዚህ መምህሩ የእምነታችን ራስ ክርስቶስ ፈርሶ በስብሶ እንዳልቀረ፥ ይልቁንም በክብር እንደ ተነሣና እንዳረገ፥
እኛም በእርሱ መንገድነት ስንኼድ መዳረሻችን ከእርሱ ጋር በክብር መነሣትና ማረግ ነውና ልንጠራጠር አይገባንም፡፡

ልዑለ ቃል ኢሳይያስ እንዳለ ይህ መንገድ “ንጹህ መንገድ” ነውና ልንጠራጠር አይገባም፡፡ ይህ መንገድ “የተቀደሰ መንገድ
ይባላልና” ልንጠራጠር አይገባም፡፡ በዚህ መንገድ “ንጹሃን ያልኾኑ አያልፉበትምና” ልንጠራጠር አይገባም፡፡ በዚህ መንገድ
የሚኼዱት ድኅነታቸውን የሚፈጽሙ ተጓዦች ናቸውና ፈጽመን ልንጠራጠር አይገባም፡፡ ይህ መንገድ ወደ ዘለዓለም
ደስታ የሚያደርስ ነውና ልንጠራጠር አይገባም (ኢሳ.35፡8-10)፡፡

ይህ የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርት ምንኛ ድንቅ ነው፡- “በኹሉም ረገድ ራሳችንን እናበርታ፡፡ የሀብት ማጣትም
ቢኾን፣ ሞት ራሱም ቢኾን ሃይማኖታችንን ካልቀማን ከሰዎች ኹሉ ይልቅ ደስተኞቹ እኛ ነን፡፡ ጌታችን ክርስቶስም ይህን
በማስመልከት እንዲህ ብሎ አዝዞናል፡- ‘እንደ እባብ ልባሞች ኹኑ’ (ማቴ.10፡16)፡፡ እባብ ራሱን [ጭንቅላቱን] ለማዳን ሲል
ሌላው ሰውነቱን ለአደጋ እንደሚያጋልጥ ኹሉ አንተም እንዲህ አድርግ፡፡ ሃይማኖትህን ለመጠበቅ ስትል ሀብትህን፣
ሰውነትህን፣ የዚህ ዓለም ሕይወትህን ወይም ያለህን ኹሉ እንኳን መስጠት ካለብህ ይህን በማድረግህ በፍጹም አትዘን!
አንተ ሃይማኖትህን ይዘህ ወደ ወዲያኛው ዓለም ስትኼድ እግዚአብሔር ደግሞ ኹሉንም ነገር እጅግ ውብ አድርጎ
ይመልስልሃልና፤ ሰውነትህን በታላቅ ክብር ያስነሣልሃልና፤ ከሀብት ከንብረት ይልቅም ከመግለጽ ኃይል በላይ የኾኑ በጎ በጎ
ነገሮችን ይሰጥሃልና” (በእንተ ሐውልታት፣ ድር.4፡10)፡፡

ይልቅስ ተወዳጆች ሆይ! የእግዚአብሔርን ጥበብ እያደነቅን እንጓዝ፡፡ እርሱስ ምንድን ነው ያላችሁኝ እንደ ኾነ፥ አዳም
በመሳሳቱ ምክንያት መከራና ሞት ወደ ሕይወቱ ዘልቀው ገቡ፡፡ ክብር ይግባውና እግዚአብሔርም እነዚህን ኹሉ በመከራና
በሞት ነው ያራቀልን፡፡ መከራችንን የራቀው ስለ እኛ በተቀበለው መከራ ነው፡፡ ሞታችንን ያራቀው ስለ እኛ በሞተው
ሞት ነው፡፡ ምን ይደንቅ? ምንስ ይረቅ? ስለዚህ እነዚህ ነገሮች በውሸትና ኦርቶዶክሳውያን ከመኾናችን የተነሣ
የሚደርሱብን ከኾነ በሥጋ የምንቀበለው መከራ፥ የነፍሳችን መከራ የሚያርቅና የሚያድን መከራ ነው፡፡ እንዲህ ኾኖ አሁን
በሥጋችን ብንሞት የዘለዓለም ሞታችንን የምናርቅበት ክቡር ሞት ነው፡፡ ዳግመኛም ብፁዕ ጳውሎስ እንደ ተናገረ ፈራሽ
በስባሽ በሚኾን በዚህ ሥጋችን ላይ የክርስቶስ ሕይወትነቱ ይታወቅ ዘንድ ክርስቶስ የተቀበለውን መከራ ኹልጊዜ
በሥጋችን ተሸክመን የምንዞር ነንና (2 ኛ ቆሮ.4፡10)፡፡
ትራጃን የተባለ ንጉሥ “የተሰቀለውን ክርስቶስን እንደ ተሸከመና በውስጡ እንዳለ አረጋግጦአል፡፡ ስለዚህ ለሕዝቡ
መቀጣጫ እንዲኾን በወታደሮች ታስሮ ወደ ታላቅዋ ከተማ ወደ ሮም ሔዶ ለተራቡ አንበሶች ይሰጥ፡፡ ሕዝቡን
ለማስደሰትና ለማርካት ሲባል ይህ እንዲኾን አዘናል” በማለት በቅዱስ አግናጥዮስ ላይ በፈረደ ጊዜ ሊቀ ጳጳሱ ይህን
ሰምቶ እጅግ ነበር የተደሰተው፡፡ እንዲያውም ተንበርክኮ፡- “አምላክ ሆይ! የፍቅርህን ብዛት ለግሰኸኛልና ስለ ሰጠኸኝ
ክብር አመሰግንሃለሁ፡፡ ሐዋርያህ እንደ ኾነው እንደ ቅዱስ ጳውሎስ በብረት ሰንሰለት እንድታሰር ፈቅደህልኛልና
አመሰግንሃለሁ” ብሎ ነበር ያስሩት ዘንድ ያመጡለትን የብረት ሰንሰለት የሳማቸው፤ መንገዱ የጽድቅ መንገድ ነውና፡፡

ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ክብር፣ ጌትነት፣ ኃይል
የባሕርይ ገንዘቡ የሚኾን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቸርነቱና ሰውን በመውደዱ በአባቱ ቤት ወዳለው ብዙ መኖሪያ
እንደርስ ዘንድ የጽድቅ መንገዱን ይምራን (መዝ.85፡11)፤ አሜን፡፡

* #ማርያም *

የእመቤታችን ስም ብዙ ትርጓሜ የያዘ ሲሆን ከእነዚህም መካከል የተወሰኑትን

እንመለከታለን። #ማ - ማህደረ መለኮት (የመለኮት ማደሪያ ) ማለት ነው። #ር-

ርግብየ ይቤላ የዋሂት የሰለሞን ርግብ ፣ በጥፉት ውሃ ጊዜ ለኖህ የለመለመ

የወይራ ቅጠል በአፏ ይዛ የጥፉት ውሃ መጉደሉን ያበሰረች ለምህረት የመጣች

ርግብ ማለት ነው። #ያ - ያንቃዐዱ ኀቤኪ ፣ በአንቺ አማላጅነት ያመኑ ሁሉ ቅድስት ሆይ ለምኝልን እያሉ ወዳንቺ
ይለምናሉ ማለት ነው። #ም - ምስአል ወምስጋድ ወመስተስረዬ

ኃጢአት ኃጢያትን ለማስተሰረይ ምህረትን ከፈጣሪ ዘንድ እያማለድሽ

የምታሰጪ ማለት ነው። #ማርያም ፦ ማለት መርሕ ለመንግስተ ሰማያት ማለት

ነው። በዚህ ዓለም ያለ በስጋ አይነ ስውር የሆነ ሰው መሪ በትር እንደሚያስፈልገው

ሁሉ ወደ ሰማያዊዉ ዓለም ለሚጓዙ ሁሉ መሪ የሆነችና በታመነው አማላጅነቷ

መርታ ወደ መንግስተ ሰማያት የምታስገባ ስርየተ ኃጢያትን በረከተ ስጋንና በረከተ ነፍስን ከልጇ ከወዳጅዋ ከኢየሱስ
ክርስቶስ እየለመነችና እያማለደች የምታሰጥ ማለት ነው ። #ማርያም ፦ ማለት ፍፅምት ማለት ነው ። ለጊዜው መልክን
ከደምግባት ጋር አስተባብራ ተገኝታለችና ፍፃሜው ግን ንፅሀ ስጋን ንፅሀ ልቡናን ንፅሀ ነፍስን አስተባብራ ተገኝታለችና።
ፍፅምት ትባላለች። #ማርያም ፦ ማለት ፀጋ

ወሐብት ማለት ነው ። ለጊዜው ለእናቷ ለቅድስት ሀና ለአባቷ ለቅዱስ ኢያቄም

ፀጋ ሐብት ሆና ማለት የስለት ልጅ ሆና ከፈጣሪዋ ተሰጥታለችና ። ፍፃሜው ግን

በእለተ አርብ ጌታችን መስቀል ላይ ሆኖ በወንጌላዊዉ ቅዱስ ዮሐንስ አማካኝነት


በአለም ላለን ክርስቲያኖች ሁሉ እናት ሆና ተሰጥታለችና። #ማርያም ፦ ማለት ማሪ ማለት በዕብራይስጥ እመቤት ማለት
ነው ። ሀም ፦ ማለት ደግሞ ብዙሀን ማለት ነው ። በዕብራይስጥ #ማሪሀም ማለት የብዙሀን እመቤት ማለት ነው።

በቤተክርስቲያናችን ስርአት መሰረት 7 ጊዜ እንፀልያለን የእነሱም ትርጉም

ጠዋት 12 አንድ ክርስቲያን እግዚአብሔርን አምላክን በፀሎት

የሚያመሰግንበት ምክንያት (ሚስጥር)

1 እግዚአብሔር አምላክ ሌሊቱንና ጨለማውን አሳልፎ ብርሀን እንድናይ

ስላበቃን በዚህ ሰአት እግዚአብሔር አምላካችንን እንድናመሰግን ታዝዝዋል

አንድም በዚህ ሰአት ጌታችን ለክስ ከጲላጦ ፊት ቆሞ የተወቀሰበት ሰአት ስለሆነ

አንድም በዚ ሰአት አባታችን አዳም ያልተፈቀደለትን እፅ በልቶ ከገነት የተባረረበት

ሰአት ስለሆነ ነው አንድ ክርስቲያን ይህን ሁሉ እያሰበ ወደ አምላኩ እንዲፀልይ

ታዝዋል

ሰልቱ ሰአት ከጠዋቱ 3 ሰአት አንድ ክርስቲያን እንዲፀልይ የታዘዘበት

ምክንያት (ሚስጥር)

1 በዚህ ሰአት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ብስራተ ገብርኤልን

የሰማችበት ሰአት ስለሆነ ነው አንድም በዚህ ሰአት እመቤታችን ቅድስት ድንግል

ማርያም ጌታችንን የፀነሰችበት ሰአት ስለሆነ ነው አንድም ጌታችን መድሀኒታችን

ኢየሱስ ክርስቶስ ከ ጲላጦስ ፊት ቀርቦ የተገረፈበት ሰአት ስለሆነ ዮሐ 19 ፥1

ሐዋ ስራ 2፥15 እያንዳንዱ ክርስቲያን ይሔንን የመሳሰሉ ሁሉ እያሰበ

እግዚአብሔር አምላኩን እንዲያመሰግን ታዝዋል

6:00 አንድ ክርስቱያን እኩለ ቀን (ከ ቀኑ 6 ሰአት) ሲሆን እንዲፀልይ

የታዘዘበት ምክንያት ወይም (ሚስጥር )

1 ጌታችን በቀራኔዎ አደባባይ በመስቀል ተሰቅሎበታልና አንድም ልብሱን

ተገፎበታል አንድም ሳዶር አላዶር ዳናት ሮዳስ በተባሉ ችንካሮች ተቸንክሮበታል

አንድ ክርስቲያን ይህን ሁሉ እያሰበ በዚህ ሰአት እንዲፀልይ ታዞበታል

ተስአተ ከ ቀኑ 9:00 ሰአት ሲሆን አንድ ክርስቲያን የሚፀልይበት


ምክንያት (ሚስጥር)

1 አይሁዶች ጌታችን መድሀኒታችን ኢየ�ሱስ ክርስቶስን መራራ ሐሞት

አጠጥተውበታል አንድም ቅድስት ነፍሱን ከ ክቡር ስጋው የለየበት ሰአት ነውና

አንድም በመስቀል እንዳለ 7 ቱን አፅርሀ መስቀል የተናገረበት ማር 15፥34 ማቴ

27፥50 አንድ በዚህ ሰአት ይህንን እያሰበ እንዲፀልይ ታዝዋል

የሰርክ ሰአት ከቀኑ 11፡00 ሰአት አንድ ክር�ቲያን እንዲፀልይበት

የታዘዘበት ምክንያት ወይም (ሚስጥር)

1 ጌታችን መድሀኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ወደ ከርሰ መቃብር የወረደበት ሰአት

ስለሆነ አንድም ቀኑን በሰላም አሳልፎ ወደ ምሽት በሰላም ያደረሰን አምላክ

ምስጋ ስለሚገባው ነው ይህንን የመሳሰሉ ሁሉ ሕዝበ ክርስቲያን እንዲያስቡ

ታዘዋል

6 ከምሽቱ 3 ሰአት በዚህ ሰአት አንድ ክርስቲያን እንዲያመሰግን

የታዘዘበት ምክንያት (ሚስጥር)

1 በዚህ ሰአት እራሱ ጌታችን መድሀኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ስርአተ ፀሎት

አሳይቶበታል አንድም በዚህ ሰአት ጌታችንን አይሁድ በይሁዳ ጠቁዋሚነት

ተረበርበው የያዙበት ሰአት ስለሆነ ነው አንድም በዚህ ሰአት አንድ ክርስቲያን

ከመተኛቱ በፊት በሰላም ያዋለንንና ያስመሸንን አምላክ አመስግኖ መተኛት

አለበት ይህን ሁሉ እያሰበ እንዲፀልይ ታዝዋል

You might also like

  • Ginbot 2004
    Ginbot 2004
    Document8 pages
    Ginbot 2004
    Sisay Tekle Gebremedhin
    No ratings yet
  • ገድለ ቅዱስ አቡነ አቢብ
    ገድለ ቅዱስ አቡነ አቢብ
    Document22 pages
    ገድለ ቅዱስ አቡነ አቢብ
    Delphinium Ivy
    No ratings yet
  • ከክርስቶስ_ሕማማት_እስከ_ዕርገቱ_ያለው_ታሪክ_
    ከክርስቶስ_ሕማማት_እስከ_ዕርገቱ_ያለው_ታሪክ_
    Document5 pages
    ከክርስቶስ_ሕማማት_እስከ_ዕርገቱ_ያለው_ታሪክ_
    Belayneh Gebeyehu
    No ratings yet
  • ክርስቶስ ሰምራ ዘብሔረ ቡልጋ በቀን ሦስት ሺህ ነፍሳት ከሲሆል ታወጣለች
    ክርስቶስ ሰምራ ዘብሔረ ቡልጋ በቀን ሦስት ሺህ ነፍሳት ከሲሆል ታወጣለች
    Document3 pages
    ክርስቶስ ሰምራ ዘብሔረ ቡልጋ በቀን ሦስት ሺህ ነፍሳት ከሲሆል ታወጣለች
    abenezer
    No ratings yet
  • ZWRDEna Kidist
    ZWRDEna Kidist
    Document4 pages
    ZWRDEna Kidist
    natnael abate
    No ratings yet
  • ጥምቀት
    ጥምቀት
    Document3 pages
    ጥምቀት
    tadious yirdaw
    No ratings yet
  • ሄኖክ ኃይሌ
    ሄኖክ ኃይሌ
    Document30 pages
    ሄኖክ ኃይሌ
    kidisttaye578
    No ratings yet
  • (Seven Daily Prayer Times - Ethiopian Orthodox Tewahedo)
    (Seven Daily Prayer Times - Ethiopian Orthodox Tewahedo)
    Document8 pages
    (Seven Daily Prayer Times - Ethiopian Orthodox Tewahedo)
    tre son
    100% (2)
  • Yimtal Kirstos
    Yimtal Kirstos
    Document5 pages
    Yimtal Kirstos
    antehunegn tesfaw
    No ratings yet
  • የመጽሐፍተ መነኮሳት መግቢያ
    የመጽሐፍተ መነኮሳት መግቢያ
    Document4 pages
    የመጽሐፍተ መነኮሳት መግቢያ
    Besufkad Getachew
    100% (1)
  • Ethiopian Orthodox Tewahdo Church Meserete TMHRT
    Ethiopian Orthodox Tewahdo Church Meserete TMHRT
    Document4 pages
    Ethiopian Orthodox Tewahdo Church Meserete TMHRT
    Yordanos Taye Keteraw
    No ratings yet
  • ዳግም ምጽዓት
    ዳግም ምጽዓት
    Document6 pages
    ዳግም ምጽዓት
    beg
    No ratings yet
  • ቴዎድሮሳውያንና ትምህርቶቻቸው
    ቴዎድሮሳውያንና ትምህርቶቻቸው
    Document101 pages
    ቴዎድሮሳውያንና ትምህርቶቻቸው
    Jossi Zekidanmihiret
    No ratings yet
  • Tsome Filseta
    Tsome Filseta
    Document5 pages
    Tsome Filseta
    yabelete
    No ratings yet
  • November 30, 2018 Astemhro Ze Tewahdo Mystery of Eucharist)
    November 30, 2018 Astemhro Ze Tewahdo Mystery of Eucharist)
    Document4 pages
    November 30, 2018 Astemhro Ze Tewahdo Mystery of Eucharist)
    desalew baye
    No ratings yet
  • Medan Final
    Medan Final
    Document7 pages
    Medan Final
    admasugedamu2
    No ratings yet
  • ጾመ ነቢያት
    ጾመ ነቢያት
    Document3 pages
    ጾመ ነቢያት
    beg
    No ratings yet
  • Mister Ek Urbane
    Mister Ek Urbane
    Document11 pages
    Mister Ek Urbane
    Wedaje Alemayehu
    No ratings yet
  • Misterekurbane
    Misterekurbane
    Document11 pages
    Misterekurbane
    eyoukassa08
    No ratings yet
  • ነገረ ማርያም በቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው
    ነገረ ማርያም በቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው
    Document83 pages
    ነገረ ማርያም በቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው
    dax
    93% (14)
  • Tselote Haymanot
    Tselote Haymanot
    Document2 pages
    Tselote Haymanot
    ADANE SEYOUM
    100% (2)
  • Tselote Fitat
    Tselote Fitat
    Document15 pages
    Tselote Fitat
    hunegnaw abera
    No ratings yet
  • 53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    Document521 pages
    53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document521 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document521 pages
    ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • ( ) 53÷5 ( )
    ( ) 53÷5 ( )
    Document521 pages
    ( ) 53÷5 ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • 1 53÷5 PDF
    1 53÷5 PDF
    Document521 pages
    1 53÷5 PDF
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • .53÷5
    .53÷5
    Document521 pages
    .53÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53÷5
    .53÷5
    Document521 pages
    .53÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    100% (1)
  • November 11, 2018 Astemhro Ze Tewahdo: Posted On by
    November 11, 2018 Astemhro Ze Tewahdo: Posted On by
    Document4 pages
    November 11, 2018 Astemhro Ze Tewahdo: Posted On by
    desalew baye
    No ratings yet
  • 2015
    2015
    Document16 pages
    2015
    Robel Wendwesen
    No ratings yet
  • Servant Hood2 1
    Servant Hood2 1
    Document282 pages
    Servant Hood2 1
    ፋሲካችን ክርስቶስ ቤተክርስቲያን-ዲላ
    No ratings yet
  • Tsome Dihinet
    Tsome Dihinet
    Document6 pages
    Tsome Dihinet
    Temesgen
    No ratings yet
  • 2015
    2015
    Document17 pages
    2015
    Robel Wendwesen
    No ratings yet
  • ነገረ ትንሣኤ
    ነገረ ትንሣኤ
    Document4 pages
    ነገረ ትንሣኤ
    Asheke Zinab
    No ratings yet
  • ™
    Document3 pages
    Melaku Awgichew Mamo
    No ratings yet
  • 2015
    2015
    Document16 pages
    2015
    Robel Wendwesen
    No ratings yet
  • ጾም
    ጾም
    Document16 pages
    ጾም
    kidisttaye578
    No ratings yet
  • ዘመነ ጽጌ
    ዘመነ ጽጌ
    Document15 pages
    ዘመነ ጽጌ
    Legese Tusse
    No ratings yet
  • ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
    ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
    Document4 pages
    ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
    Kirubel Teshome
    No ratings yet
  • ነገረ-ማርያም
    ነገረ-ማርያም
    Document38 pages
    ነገረ-ማርያም
    daniel h/kiros
    100% (5)
  • ኢየሱስ_ክርስቶስ_ማን_ነው
    ኢየሱስ_ክርስቶስ_ማን_ነው
    Document65 pages
    ኢየሱስ_ክርስቶስ_ማን_ነው
    ERMIAS Amanuel
    No ratings yet
  • ቀዳማይ የግል ስራ ታሪክ
    ቀዳማይ የግል ስራ ታሪክ
    Document15 pages
    ቀዳማይ የግል ስራ ታሪክ
    getumuluken37
    No ratings yet
  • የምስራች
    የምስራች
    Document3 pages
    የምስራች
    Temesgen Mitiku
    No ratings yet
  • Amharic 12
    Amharic 12
    Document286 pages
    Amharic 12
    Mulatu Helelo
    No ratings yet
  • 100856
    100856
    Document4 pages
    100856
    Simiminet
    No ratings yet
  • ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
    ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
    From Everand
    ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
    No ratings yet
  • The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    Document530 pages
    The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • .53 ÷5 ( )
    .53 ÷5 ( )
    Document530 pages
    .53 ÷5 ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    100% (1)
  • ( ) ( .53 ÷5
    ( ) ( .53 ÷5
    Document530 pages
    ( ) ( .53 ÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53 ÷5 ( )
    .53 ÷5 ( )
    Document530 pages
    .53 ÷5 ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    Document530 pages
    በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    100% (2)
  • Lidetalemariam Tir 2004
    Lidetalemariam Tir 2004
    Document8 pages
    Lidetalemariam Tir 2004
    Sisay Tekle Gebremedhin
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document520 pages
    ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • .53÷5 ( )
    .53÷5 ( )
    Document520 pages
    .53÷5 ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • የፅዋ መመሪያ መጠነኛ ማብራሪያ
    የፅዋ መመሪያ መጠነኛ ማብራሪያ
    Document27 pages
    የፅዋ መመሪያ መጠነኛ ማብራሪያ
    Abraham Ayana
    0% (1)
  • Ethiopia ( )
    Ethiopia ( )
    Document520 pages
    Ethiopia ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • 2014 Preaching
    2014 Preaching
    Document9 pages
    2014 Preaching
    ፋሲካችን ክርስቶስ ቤተክርስቲያን-ዲላ
    No ratings yet
  • Ethiopian Orthodox Miracles: Home
    Ethiopian Orthodox Miracles: Home
    Document5 pages
    Ethiopian Orthodox Miracles: Home
    Míçĥæĺ Jűñíőř
    100% (1)
  • 2
    2
    Document54 pages
    2
    Daniel Ergicho
    100% (2)