You are on page 1of 23

ጊዜ ፣ የኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር ቀመር እና የዘመናዊ ሥነፈለክ

መንደርደሪያዎች
ሄዞን
Abstract: Calendar is one the pillars of human civilization. In his pursuit of designing a system of measuring and keeping
time man rose his head to the heavens. He observed the movement of the heavenly bodies and tried to decipher the laws
that govern them. His continuous efforts and book keeping allowed him identify the cyclic nature of their movements.
From those, he defined measurements of time that allows him keep the days, the months, the years and other periods of
time. This made the making and fine tuning most calendars to be closely linked with astronomy and astrology. In this
article, we will present and discuss the algorithms of the Ethiopian calendar. In the same thread, we will look into and
discuss the two main references of the Ethiopian calendar, the book of Enoch and the book of Abushaker. We will then
look into early precursors of modern astronomy for framing the subject matter from within the context of astronomy.
Finally, some more clarifications, and Visual Basic programmes that contain algorithms for using the Ethiopian Calendar
and the Geez numerals in the Microsoft Excel are appended.

ንድፍ : የቀን መቁጠሪያ ቀመር ፣ ከሰው ልጅ የሥልጣኔ አውታራት አንዱ ነው። የሰው ልጅ ፣ የዘመን መለኪያ ሥርዓቶችን ለማዋቀር ባደረገው ሂደት ፤
አንገቱን ወደ ሰማይ እንዲያቀና ፣ ሰማያዊ አካላትን ፣ እንቅስቃሲያቸውን ፣ የሚጠብቋቸውን ሕግጋት እንዲመረምር አነሳስቶታል። የሰማያዊ አካላትን
የማይዋዥቁ ክስተቶችንም በመከታተል ዕለታትን፣ ወራትን ፣ አዝማናትን ፣ እና ሌሎችም ዐውዳትን ቀምሯል። ይህ ሂደት ፣ የጊዜ ልኬትን ከሥነፈለክ እና
ከሀሳበ ከዋክብት ጋር በእጅጉ የተቆራኘ እንዲሆን አድርጎታል። ሀገራችን ኢትዮጵያ የራሳቸው የቀን መቁጠሪያ ቀመር ካላቸው ሀገራት መካከል አንዷ ናት።
በዚች ትንሽ መጣጥፍ ፣ የኢትዮጵያውያንን የቀን አቆጣጠር ሥርዓተ ቀመር እና ለኢትዮጵያውያን የቀን አቆጣጠር በዋቢነት የሚጠቀሱትን መጽሐፈ ሄኖክን
እና አቡሻኽርን በጥቂቱ እንዳሣለን። አስከትለንም የዘመናዊ ሥነፈለክ መንደርደሪያዎችን እናቀርባለን። ተጨማሪ ሀሳባትን ፣ እንዲሁም የህንዶ­ዐረባዊ
ቁጥሮችን ወደ ግእዝ ቁጥሮች መቀየሪያ እና የኢትዮጵያውያንን የቀን አቆጣጠር በመቀምር ኤክሴል ሠንጠረዥ ላይ ለማስላት የሚጠቅሙ መተግበሪያዎች
በአባሪነት እናቀርባለን።

ለትውልድ መቀስቀሻ ይሆን ዘንድ ይኸን ጻፍሁ። ማስታዎሻነቱ ፣ ለእናቴ ለእማሆይ ጥሩዎርቅ አሥፋው ማሽሌ ፣ ስመ ክርስትና ወለተ አማኑኤል ነው።

ቁልፍ ቃላት: የኢትዮጵያውያን የቀን አቆጣጠር ፣ መጽሐፈ ሄኖክ ፣ አቡሻኽር ፣ ሥነ ፈለክ

ጊዜ ታክሲ አይደለም አይጠብቅም ቆሞ።


1. መግቢያ
የፋርሱ የሥነፈለክ እና የሒሳብ ልሂቅ እና
“የፀሐይን ዓመት ይጠብቁ ዘንድ ብዙ ሥርዓቶች አሉ ፣ ባለቅኔ ፣ ዖማር ኻያም ፣
ያስተናብሩባት ዘንድ ወሮቻቸው ዘወትር የውርጭ ወሮች ይሆኑ ዘንድ
እንዲሁም የሓሩር ወሮች እንዲሁም የዘር ጊዜና ዕንጨቶች የሚያፈሩበት የሚጓዝ ጣት ይጽፋል ፤
የመከር ጊዜ ይታወቃል (ይታወቅ ዘንድ) ፣ ፍሬ የሚለቀምበት ፣ ይህን እየጻፈም ይነጉዳል።
የሚመስለውም።” አቡሻኽር። በሀዘንህም በጥበብህም ፣
ሥርዓት ያለው የቀን አቆጣጠር አጀማመር በውኑ የሚታወቅ ግማሽ መስመር ይሰርዝ ዘንድ
አይደለም። አንዳንድ የቅሪት ምርምሮች እንደ ፋርሳዉያን ፣ ግብጻውያን ፣ አይጎመዥም ፣
አይሁዳውያን ፣ ሮማውያን ፣ ህንዳውያን ፣ ቻይናውያን የተቀመረ የጊዜ በእንባህም አንዲትን ቃል
አቆጣጠር ሥርዓት መሥረተው እንደነበር ያሳያሉ። የቀን አቆጣጠር አያጠፋም።
ሥርዓቶቹ ዐውድ ያላቸውን ምድራዊና ሰማያዊ አካላት በመከታተልና ሲል የተቀኘው ጊዜን በማሰብ ይመስላል።
የዐውዳቸውን ጥለት በአንክሮ በመመርመር ነበር። ጊዜ የሁነቶችን ትርክት ቅደም ተከተል
የሰው ልጅ እነዚህን ዑደታዊ ነገሮች በተፈጥሮ ውስጥ ፈልጓቸዋል ፣ የምንዘግብበት ልኬት ነው። በጊዜ ቀንና
ከሚያያቸው ተደጋጋሚ ሁነቶች የጊዜ አሃዶችን ወስኗል ፣ ክፍፍሎችንም ሌሊት ይፈራረቃሉ ፣ ዕለታት ወራትን ፣
በይኗል። በተለይም ለዕይታው ቅርብ የሆኑት የፀሐይ እና የጨረቃ ወቅቶችን ዓመታትን ያዋቅራሉ። በጊዜ
ያለማቋረጥ መውጣት እና መግባት ፣ የሚወጡበት እና የሚገቡበትም መወለድ ፣ መብቀል ፣ ማደግ ፣ መውጣት
የጊዜ መጠን በአንጻራዊነት ቋሚ በመሆኑ ለዚህ ተግባር ዋነኛ ግብአቶች መውረድ ፣ መሞቅ ፣ መቀዝቀዝ መሞት ፣
ሆነውታል። በሂደትም የዑደታቸውን የጊዜ መጠን በሚገባ ተረዳ ፣ መበስበስ አለ። ባጠቃላይ የማይገታ ለውጥ አለ። ነገር ሁሉ በጊዜ
የዑደታቸውን ህጸጾችም አወቀ። የሰው ልጅ የሰማይ አሰሳ ከፀሐይ እና ይለወጣል ፣ ይዘግይ እንጅ በጊዜ መለወጥን የሚቋቋም አንዳች እንኳን
ጨረቃ ወደ ሌሎች አፍላካት ፣ ወደ ከዋክብትም ጭምር አቅንቷል። ይህ የማይለወጥ ፣ በሰው በውል የሚታይና የሚታወቅ ነገር የለም።
ሂደት ፣ የጊዜ ልኬትን ከሥነፈለክ እና ከሀሳበ ከዋክብት ጋር በእጅጉ ጊዜን የቱንም ያህል በትክክል መለካት ግን የጊዜን ምንነት
የተቆራኘ እንዲሆን አድርጎታል። አይነግረንም። ጊዜ ምንድነው? ጊዜ በውን አለን? ጊዜ ምትሃታዊ ነገረ
በዚች ትንሽ መጣጥፍ ሐተታ ጊዜን ፣ የኢትዮጵያውያንን የጊዜ ጠፈር ነውን? የጊዜስ ፍሰት እንዴት ነው? ጊዜን ሃላፊ (ቀዳሚ ጊዜ) ፣
አቆጣጠር እንዲሁም ሐሳበ ፈለካትን ባጭሩ እንዳስሣለን። አሁን እና የወደፊት (መጪ ጊዜ) ብለን እንከፋፍላለን። ስለመጭውም
እናቅዳለን ፣ ሀላፊውን እናስታውሳለን።
2. ሐተታ ጊዜ አሁን ምንድነው? መጭው ጊዜስ? ሃላፊ ጊዜስ? እነዚህ ጥያቄዎች ፣
ከቀደምት ፈላስፎች እስከ ዘመናችን ተመራማሪዎችን ያመራመሩና
ማኅበረሰባችን ጊዜ ያለማቋረጥ የሚፈስ ፣ የማይቆም የተፈጥሮ ሂደት ያከራከሩ ናቸው።
መሆኑን በሚከተለው አጭር ስንኝ ይገለጻል ስለጊዜ ካተቱ ቀደምት ፈላስፎችን አንዱ የጽርኡ አሪስጣጣሊስ ነበር።
እንደ አሪስጣጣሊስ ፣ ጊዜ እንደ ቁጥር ሁሉ አንጻራዊ ተከታታይ የተርታ
ካልተሳፈሩበት ቶሎ ተሸዳድሞ ፤ ሥርዓት ያለው ነው። አሪስጣጣሊስ በሐተታው “የአሁን ጊዜ መከፋፈል
አይችልም ፣ በአሁን ጊዜም ምንም እንቅስቃሴ የለም ... እረፍትም የለም”  ከመሆናቸው አንጻር ስለ መቼ እና ስለ የት በተናጠል ማተት አይቻልም ፣
የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር። ድምዳሜውን በሚከተሉት የሥነሞገት ስለመቸት (መች የት) እንጅ በማለት ያትታሉ። እንስካሁን የተደረጉ የሰው
አንቀጾች ለማስረገጥ ሞክሯል። ልጅ ፍተሻዎች እና አስተውሎዎች ይኸ ድምዳሜ በጽኑ መሠረት ላይ
 አሁንን መከፋፈል ከቻልን ፣ የተወሰነው ሃላፊ ፣ የተወሰነው የቆመ እንደሆነ ይመሰክራሉ።
የወደፊት ይሆናል ፣ በመካከል አዲስ አሁን ይፈጠራል ፣ እንደዚሁ የቀደሙትንም የዘመናችንንም ሐተታዎች በጽሞና ሥንመረምራቸው
ይኸንንም የአሁን ጊዜ መከፋፈል ከቻልንም ፣ የሆነው ክፍል ሃላፊ ፣ ሐተታ ጊዜ ያልተቋጨ መሆኑን እንረዳለን። አንድ ነገር ግን እሙን ነው
የሆነው ክፍል ደግሞ የወደፊት እያለ ያለማቋረጥ ስለሚቀጥል ፣ ፣ ለውጥ ያለጊዜ ፣ ጊዜም ያለ ለውጥ አይሆኑም። የጊዜን ምንነት በውል
አሁን የማይከፋፈል ነው። ስለዚህም አሁን የምንለውን ባንረዳውም ቅሉ ለሕይወታችን አስፈላጊ የሆኑ ለውጦችን ፣ ዑደታዊ
የማይከፋፈል የጊዜ አሃድ የያዘ ነው። ከሆኑ ተፈጥሯዊ ወይም ሰው ሠራሽ ምልክቶች ጋር በማነጻጸር
 አሁን ላይ እንቅስቃሴ ቢኖር ፣ ፈጣንም ፣ ዘገምተኛም እንቅስቃሴ እንለካለን። ለጊዜው የጊዜን መሠረታዊ ምንነት እዚህ ላይ አቁመን ፣
አሁን ላይ ይኖራሉ። ፈጣኑ አንድን ርቀት በሆነ የአሁን ጊዜ በሚቀጥለው ምዕራፍ የኢትዮጵያውያንን የዘመን አቆጣጠር የስሌት ፍሰት
ቢያቋርጥ ፣ ዘገምተኛው ደግሞ ይኸንኑ ርቀት ለማቋረጥ የበለጠ እናቀርባለን።
የአሁን ጊዜ ይወስድበታል። በመሆኑም የአሁን ጊዜ መከፋፈል
የሚችል ይሆናል። ነገር ግን እንደማይከፋፈል ቀድመን አሳይተናል 3. የኢትዮጵያውያን የዘመን ሥነ ስሌት
ስለዚህ ለምንም ነገር በአሁን ጊዜ ላይ መንቀሳቀስ የማይቻል ነው።
 ምንም ነገርም በአሁን ላይ ዕሩፍ አይሆንም ምክንያቱም … ምንም የኢትዮጵያ የዘመን ቀመር ፣ በዋናነት የፀሐይን መንገድ የሚከተል
ነገር በአሁን ጊዜ የመንቀሳቀስ አቅድ ከሌለው ፣ የማረፍ አቅድም ነው። ዘመንን ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ ፶፭፻ ዓመት ብሎ ይጀምራል።
እንዲሁ የለውም። አንድ ነገርንም ዕሩፍ ነው ስንል ፣ ነገሩ በወጥነት ከክርስቶስ ልደት በፊት ያለው ዓመተ ፍዳ ሲባል ከክርስቶስ ልደት በኋላ
ቀድሞ እንደነበረው ነው ማለታችን ነው። ነገር ግን በአሁን ጊዜ ያለው ደግሞ ዓመተ ምሕረት (ዓም) ይባላል። ዓመተ ዓለም (ዐዐ)
ቀድሞ የሚባል የለም። ስለዚህም ዕሩፍነት በውስጡ የለም። የዓመተ ምህረት እና የዓመተ ፍዳ ድምር ነው። ዓመተ ዓለሙን ወስዶ
በእንቅስቃሴ ላይ ያለ ነገር መንቀሳቀስ በእረፍትም ላይ ያለ ነገር ለዐራት ተካፍሎ ቀሪው ወንጌላዊውን ይነግራል። ቀሪ ባይኖረው
ማረፍ የጊዜ ቆይታን ይወስዳሉና። ወንጌላዊው ዮሐንስ ይሆናል። ዓመተ ዓለም ለአራት ሲካፍል የሚገኘው
ሙሉ ቁጥር መጠነ ራቢት ይባላል። ዓመተ ዓለም ከመጠነ ራቢቱ ጋር
 የአንድን ቁስ አካል ሁነት በተመለከተ ሃላፊውን ከመጭው
ተደምሮ እና ለሰባት ተካፍሎ በሚኖረ ቀሪ ዘመን መለወጫ (መባቻ)
የሚከፍለው ነጥብ ሁሌም የመጭው ጊዜ አካል ይሆናል ካላልን
የሚውልበት ዕለት ይወሰናል። ዐልቦ ቢሆን ሠኞ ፩ ቢሆን ማግሠኞ ፣ ፪
በስተቀር ነገሩ በአንድ ጊዜ ያለም የሌለም ይሆናል። ነገሩ በሆነበት
ቢሆን ረቡዕ ፣... ይሆናል። በዘመነ ዮሐንስ ጳጉሜ ፮ ቀን ትሆናለች ፣
ጊዜ የሌለ ነው ወደሚል ተጻሮታዊ (paradoxical) ድምዳሜ
በሌሎቹ ዘመናት ግን አምስት ናት። ቀመሩን እና ባሕርያቱን በሚቀጥሉት
ያደርሳል። ነጥቡ የሁለቱም የጊዜ ክፍሎች አካል መሆኑ እውን ነው
ሦስት ንዑስ ምዕራፎች እናቀርባለን።
­ የሃላፊውም ጊዜ የመጭውም ጊዜ ­ በተጨባጭ አንድ እና አንድ
ዐይነት ቢሆንም በጽንሰ ሀሳብ ደረጃ ግን እንዲህ አይደለም።
የሀላፊው ጊዜ መጨረሻ ፣ የመጭው ጊዜ መጀመሪያ ነው። ነገር 3.1. የስሌት ፍሰት
ግን ቁስ አካሉን እስካሰብን ድረስ በመጭው ጊዜ ነገሩ ላይ
የሚሆነውን ሁኔታ የሚወስን በመሆኑ የመጭው ጊዜ ንብረት ከላይ የገለጽነው ባጭሩ ሲቀመጥ የሚከተሉትን አራት የስሌት ሂደቶች
ነው። አለበለዚያ ነገሩ በሆነ ጊዜ የሌለ ሲሆን በጠፋ ጊዜ ደግሞ የያዘ ይሆናል።
ያለ ይሆናል የሚል ተጻሮታዊ ድምዳሜ ላይ ያደርሳል። ወይም 1. ዐዐ = ፶፭፻ + ዐም
አንድ ነገር በአንድ ጊዜ ያለ እና የሌለ ይሆናል። 2. ወንጌላዊ = ቀሪ (ዐዐ/፬) )­­­­ 0 ዮሐንስ፣ ፩ ማቴዎስ፣ ፪
ሉቃስ፣ ፫ ማርቆስ
ሊቃውንተ ሕንድ ስለ ጊዜ በቬዳንጋ የሥነ ፈለክ ጥናታቸው ፣ በሱርያ 3. መጠነ ራቢት = ሙሉ (ዐዐ/፬)
ሲድሃንታ የሥነፈለክ ጥናት ውስጥ “ጊዜ ሁለት ዐይነት ነው።" ሲሉ 4. ዘመን መለወጫ = ቀሪ((ዐም+ መጠነ ራቢት)/፯)­­­­ 0 ሠኞ
ይደመድማሉ። "የመጀመሪያው ሁሉንም ፣ ሕያውንም ፣ በድኑንም ፣ ፩ ማግሠኞ ፣ ፪ ረቡዕ ፣ ...
የሚያሳልፍ ነው። ሁለተኛው ደግሞ መታወቅ የሚችል ነው። ይኸም
(ሁለተኛው ዐይነት) በሁለት ይከፈላል። አንደኛው ሙርታ (አማናዊ ፣ 3.2. የበዓላትና አጽዋማት መወሰኛ ቀመር
የሚለካ) ይባላል ፣ ሁለተኛው ደግሞ አሙርታ (ኢአማናዊ ፣ ተጨባጭ
ያልሆነ ፣ በትንሽነቱ ምክንያት ወይም እጅግ ትልቅ በመሆኑ ምክንያት በመሠረቱ የዘመን አቆጣጠሩ ቀደም ብለን በንዑስ ምዕራፍ 3.1
የማይለካ) ይባላል።" አባሪ ፫ን ተመልከት። ያስቀመጥነው ነው። የበዓላት እና አጽዋማት አቆጣጠር ግን የጨረቃን
የምዕራቡን የዘመናዊ ፍልስፍና መሠረት ጣዮች ከሆኑት አንዱ ሬኔ ዐውድ ይከተላል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ዴስካርተስ ቆይታን እና ጊዜን በባሕርያቸው ይለያየቸዋል። ቆይታ በዓላትንና አጽዋማትን እንደሚከተለው ትወስናልች።
በሚኖረው ነገር ውስጥ ያለ እንደሆነና ጊዜ ደግሞ ሀሳባዊ ውቅር እንደሆነ
ያትታል። የዴስካርተስ ብያኔ ግልጽነት ይጎድለዋል። ምናልባት ቆይታውን 1. መደብ = ሙሉ (ዐዐ/፲፱)
የጊዜ ልኬት ስንሰጠው የመጠን ብያኔያችን አንጻራዊ እንደሆነ ለማመልከት 2. መደብ ቀሪ = ቀሪ (ዐዐ/፲፱)
ይሆናል። 3. ወንበር = መደብ ቀሪ -፩
ሌላው ፣ ስለ ስበት ሕግ በሰፊው የመረመረው ይስሐቅ ኒውተን ጊዜን 4. አበቅቴ = ቀሪ(ወንበር x ፲፩/፴)
ፍጹም እና አንጻራዊ ብሎ ይከፍለዋል። እንደ ኒውተን ፍጹም ፣ እውነተኛ 5. መጥቅ = ሙሉ(ወንበር x ፲፱/፴)
እና ሒሳባዊ ጊዜ የራሱና ከራሱ ተፈጥሮ በርጋታ ፣ ምንም ውጫዊ ነገር 6. መጥቅ ቀሪ = ቀሪ(ወንበር x ፲፱/፴)
ሳያስፈልገው የሚፈስ በሌላ አጠራሩም ቆይታ የሚባል ነው። አንጻራዊ እና 7. ተውሳከ ዕለት = እንደ (ዘመን መለወጫ ዕለት) ፣ ሠኞ (፮) ፣
የተለምዶ ጊዜ ውጫዊ እንቅስቃሴን በመጠቀም የሚደረግ የቆይታ ልኬት ማግሠኞ (፭)፣ ረቡዕ (፬) ፣ ሐሙስ (፫)፣ ዐርብ (፪) ፣ ቅዳሜ
ነው። ለምሳሌ እንደ ሰዓት ፣ ወር ፣ ዓመት። (፰) ፣ እኁድ (፯)...
ጀርመናዊው ፈላስፋ ፣ ኢማኑኤል ካንት እንደዚሁ በጊዜ ላይ ሐተታ 8. መባጃ ሐመር = መጥቅ ቀሪ + ተውሳከ ዕለት
አድርጓል። እንደ ካንት ፣ ጊዜ አኃዛዊ (ከልምድ የሚገኝ) አይደለም። ጊዜን 9. መጥቅ መዋያ ወር (መጥቅ ቀሪ ከ፲፫ የማይበልጥ ከሆነ
ቀዳሚ መሠረት ያላደረገ በጋራ መሆንም ሆነ መቀዳደምን ማሰብ ጥቅምት ከበለጠ ግን መስከረም)
አንችልም። ጊዜ የሚታወቅ [ባሕሪያዊ] እና ተቀዳሚ ነው። 10. ነነዌ ወር / መጥቅ መዋያ መስከረም ቢሆንና እና መባጃ ሐመር
የሥነ ግለት አስተምህሮ ፣ በተለይም ሁለተኛው የሥነ ግለት ሕግ ፣ ከ፴ የማይበልጥ ከሆነ ጥር የሚበልጥ ከሆነ ግን የካቲት)
ጊዜ ወደፊት የሚፈስ እንጅ ወደኋላ የሚመለስ አይደለም ፣ ምክንያቱም 11. ነነዌ ቀን / መባጃ ሐመር ከ፴ የሚበልጥ ከሆነ መባጃ ሐመር­
ነገር ሁሉ ከስድርነት ወደ ዝንቅነት፣ ከመገንባት ወደ መፍረስ የሚሄድ ፴ ካልሆነ ግን ራሱ መባጃ ሐመር)
ነው ስለዚህም ጊዜ ወደፊት የተቀሰተ ነው ወደሚል ድምዳሜ ያደርሳል። አንዴ ጾመ ነነዌ ከተወሰነ በኋላ ፣ ብዙ አጽዋማት እና በዓላት ከነነዌ
ዘመናዊ የሥነ እንቅስቃሴ ጥናት ደግሞ ጊዜን ከቦታ ጋር የተሸመነ ፣ በተወሰነ በየዘመኑ በማይለዋወጥ የዕለታት ርቀት ላይ ይገኛሉ። የቀን
ከሦስት የቦታ አውታራት ጋር አራተኛ በመሆን ያለመነጠል የሚፈስ ሂደት አቆጣጠሩን ፣ ማይክሮሶፍት ኤክሴል ላይ ለመጠቀም እንዲሁም
ነው ሲል ይደመድማል። በዚህ ድምዳሜም ጊዜ አንጻራዊ ፣ መጠኑም ከአውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር ወደ ኢትዮጵያውያን የቀን አቆጣጠር
እንደ ዋቢ ሥርዓቱ የሚወሰን ይሆናል። ጊዜ እና ቦታ የማይነጣጠሉ ለመቀየር የሚያስችሉ የስሌት ማስሄጃዎች አባሪ ፬ ላይ ይገኛሉ።
እንዲሁም ፣ የአውሮፓውያን ቀን አቆጣጠር ፍልስፍና በ አባሪ ፪ ላይ ፀሐይ ዓመቱን ሙሉ በምሥራቅ በኩል የምትወጣባቸው ፮ መስከቶች እና
ይገኛል። በምዕራብ በኩል የምትገባባቸው ስድስት መስኮቶች እንዳሏት ፣
በእያንዳንዱ መስኮት ውስጥ ምን ያህል ዕለታት እንደምትቆይ ይነግረናል።
3.3. የቀመሩ ባሕርያት በያንዳንዱ መስኮት በምሥራቅ በኩል ወጥታ ሁሉም መስኮት ደርሷቸው
ወደ መጀመሬያይቱ ሁኔታ ለመመለስ የሚወስድባት የጊዜ መጠንም
ቀመሩን ስንመረምረው የሚከተሉትን ባሕርያት እናገኛለን። ፫፻፷፬ ዕለታት እንደሆነ ያትታል።
በማስከተልም ፣ አንዱን ዕለት ወደ ፲፰
1. ተውሳከ ዕለት ከ፮ ላይ የዘመን መለወጫ ዕለት ቁጥር ሲቀነስ ክፍሎች በመከፋፈልም በእያንዳንዱ
ነው። ዘመን መለወጫ ቅዳሜና እኁድ ላይ ካረፈ ግን ሰባት ቀን መስኮት ውስጥ በምትወጣባቸው ጊዜ
ይጨመርበታል። በዕለታቱ ውስጥ የሚሆነው የመዓልትና
2. አበቅቴ + መጥቅ ቀሪ = ፴። የሌሊት መጠን ከ፲፰ቱ እጅ ምን ያህሉ
3. የአበቅቴ መጠን በ፲፱ ዓመት ያዖዳል። ሥለዚህም ዐውደ አበቅቴ እንደሆነ ይተነትናል። በሠንጠረዥ 2
፲፱ ዓመት ነው። የተቀመጡትን አኃዛት ይመልከቱ።
4. የሚቀጥለው ዓመት የአበቅቴ መጠን ያአሁኑ ዓመት አበቅቴ ከዘመናችን የጊዜ ክፍፍል አንጻር
ሲደመር ዐሥራ አንድ ነው። ድምሩ ከሠላሳ ከበለጠ ሠላሳው ስንመለከትው ፣ በመጽሐፈ ሄኖክ የተገለጸው ፩ዱ ክፍለ ጊዜ ፫ ኬክሮስ
ይገደፋል። ከሠላሳ ያነሰ ከሆነ የድምሩን ያህል ነው። ከ፳ ካልዒት ወይም ፹ ደቂቃ አካባቢ ይሆናል። 
5. ወንበር የሦስት ብዜት በሚሆንበት ጊዜ ፣ ወንበርና አበቅቴ እኩል ዘመናዊ የሥነፈለክ ቀመሮች ፣ በአንድ የኬንትሮስ መስመር ላይ ፣ ከምድር
ይሆናሉ። ወገብ አንጻር የተወሰነ ማዓርጋት ዘዌ ላይ በሰሜኑ ፣ ወይም በደቡቡ ንፍቀ
6. አበቅቴ መነሻዋ የጨረቃ ዓመት ከፀሐይ ዓመት ፲፩ ቀናት ጉድለት ክበብ የሚገኝ ቦታን የዓመቱን የቀንና የሌሊት ርዝማኔ ለመወሰን
ያላት መሆኗን ያስታውሷል። ያስችለናል። በዚሁ አካሄድ ፣ መጽሐፈ ሄኖክ ላይ የሚገኙት የቀንና
የሌሊት መፈራረቅ ሊሆንባቸው የሚችሉ ቦታዎች በ፵ እና ፵፭ መዓርጋት
7. የጨረቃ ዓመት ፲፪ አውራኅ ሲሆን ፫፻፶፬ ቀናት ናቸው። ከፀሐይ መካከል የሚገኙ ቦታዎች ላይ የተካሄደ ይመስላል። አባሪ ፩ን ተመልከት።
ዓመት ፲፩ ቀናት ከሩብ ያህል ያንሳሉ። ሩቧ በየ፬ ዓመቱ ፩ ዕለት አንድ ዓመት ፫፻፷፬ ዓመት ብሎ የሚቆጥር ሌላ የዘመን አቆጣጠር
ትሞላለች እና ጳጉሜ ላይ ትጨመራለች። የመጥቅ መነሻዋ ፣ በአይስላንድ በ፲ኛ መቶ ክፍለ ዘመን የተተከለ ነበር። ይኸ ቁጥር ዘመናችን
የጨረቃ ዓመት ጉድለት ሠላሳ ቀናት ለመሙላት የቀሯት ዕለታት የሥነፈለክ ሊቃውንት ከደረሱበት በአንድ ዓመት ያሉ የዕለታት ብዛት
ቁጥር ነው። ሥለዚህም የመጥቅ ቀሪ ፣ ከሠላሳው ላይ አበቅቲ አንድ ዕለት ከሩብ ሊደርስ ትንሽ ሽርፍራፊ በቀረው የጊዜ ቆይታ ያነሰ
ሲነሣ ይሆናል። መጠን ነው። አንድ ልብ መባል ያለበት ነገር ግን አለ። ይኸውም ፫፻፷፬
8. አበቅቴ፡ ፪ ፣ ፭ ፣ ፰ ፣ ፲፫ ፣ ፲፮ ፣ ፲፰፣፳፩ ፣ ፳፬ ፣ ፳፯ ፣ ለ፯ አለቀሪ የሚካፈል መሆኑ። ያ ማለት ፣ እያንዳንዱ ቀን በየዓመቱ
፳፱ ፣ ፴ አትሆንም። በተመሣሣይ ዕለት ይውላል ማለት ነው ፣ ወይም አያሰግርም ማለት ነው።
9. መባጃ ሐመር ቢያንስ ፪ ፣ ቢበዛ ፴፯ ይሆናል። ፴፯ ዕለታት ችግሩ ቀመሩ በየተወሰነ ዓመታት ማስተካከያ ካልተደረገበት ፣ ወቅቶችን
በሚሆንባቸው ዓመታት ሁሉ ዘመን መለወጫቸው ቅዳሜ ላይ ባግባቡ ለመወሰን አስቸጋሪ እየሆነ የሚሄድ መሆኑ ነው። በ፻ ዓመታት
ያርፋል። ፪ የሚሆንባቸው ሁሉ ደግሞ ዘመን መለወጫቸው ውስጥ ፣ በጋው ጸደይ ላይ ያርፋል ፣ ያ ደግሞ የዘመን ቀመር አግልግሎቱ
ሐሙስ ላይ ያርፋል። የዚህ ተገላብጦሽ (converse) ግን እውን የተፋለሰ እንዲሆን ያደርገዋል ፣ የወቅቶችን መፈራረቅ ባግባቡ መተንበይ
አይደለም። መባጃ ሐመር ፪ ወይም ፴፯ ዕለታት የሚሆኑባቸው የማያስችል ያደርገዋል። ይኸ ደግሞ የዘመን ቀመር ሊሰጠው የሚገባ
ዓመታት ርስበርሳቸው ቢቀራረቡ በመካከላቸው ፺፭ ዓመታት አንዱ እና ዋነኛው አገልግሎቱ ነው።
ቢራራቁ ደግሞ ፪፻፵፯ ዓመታት ይኖራል።
ሠንጠረዥ 1: የፀሐይ ተፈጥሮ እንደ መጽሐፈ ሄኖክ
በማስከተል ፣ ለኢትዮጵያዉያን የዘመን አቆጣጠር መሠረቶች ተደርገው
የሚወሰዱት የዘመን አቆጣጠር ድርስቶች ፣ መጽሐፈ ሄኖክ እና መጽሐፈ ምዕራፍ ፳፩: የፀሐይ ተፈጥሮ
አቡሻኸር ፣ ፀሐይ እና ጨረቃን እንዴት ለጊዜ መለኪያ እንዳዋሏቸው
ባጭሩ እንዳስሣለን። ፀሐይ ብርሃን ነው።
ቁ.፭
4. የሄኖክ ምልከታ ቁ.፲ ዙሪያውም እንደ ሰማይ ዙሪያ ነው። የሚያበራና
የሚያቃጥል እሳት ነው።
መ.ሄ. ፳፯፡፲ እንዲህም አለኝ «ሄኖክ ሆይ በሰማይ ሰሌዳ የተጻፈውን
መጽሐፍ ተመልከት ፣ በእነርሱም የተጻፈውን አንብብ እያንዳንዱንም ቁ.፶፮ ብርሃኑም ከጨረቃ ይልቅ ሰባት እጅ ያበራል።
መርምረህ እወቅ።»
በኢትዮጵያ ካሉ ቀደምት የሥነፈለክ እውቀት ከያዙ መጻሕፍት አንዱ
ሠንጠረዥ 2: የፀሐይ መስኮቶች ፣ የወራት እና የዕለታት ርዝማኔ
መጽሐፈ ሄኖክ ነው። መጽሐፈ ሄኖክ መቼ እንደተጻፈ በውል
ከመጽሐፈ ሄኖክ
አይታወቅም። በመጽሐፉ ውስጥ ፣ መጽሐፉን የደረሰው ከአዳም ሰባተኛ1 የፀሐይ
፩ ፪ ፫ ፬ ፭ ፮
መስኮቶች
ትውልድ የሆነው ሄኖክ እንደሆነ ይናገራል። መጽሐፉ ስለ ሰማይ አካላት
፣ በተለይም ስለ ፀሐይና ጨረቃ ባሕርይ እና እንቅስቃሴ ፣ በአንድ ዓመት ወርኅ ፲ ፱ ፲፩ ፰ ፲፪ ፯ ፩ ፮ ፪ ፭ ፫ ፬
ውስጥ ያሉ የዕለታት ቁጥር ፣ በዓመት ውስጥ የሚሆን የመአልት እና ዕለታት ፴ ፴፩ ፴ ፴፩ ፴፩ ፴ ፴ ፴፩ ፴ ፴ ፴ ፴
የሌሊት ርዝማኔ መለዋወጥ ፣ ወራት ፣ ወቅቶች እና የመሳሰሉትን
ይዳስሣል ፣ ፀሐይና ጨረቃ በነፋስ ኃይል እየተገፉ ምድርን የሚዞሩ ቀን ፯ ፮ ፰ ፯ ፱ 8 ፲ ፱ ፲፩ ፲ ፲፪ ፲፩
ሰማያዊ አካላት እንደሆኑ መላ ይመታል። ሌሊት ፲፩ ፲፪ ፲ ፲፩ ፱ ፲ ፰ ፱ ፯ ፰ ፮ ፯

4.1. ፀሐይ 4.2. ጨረቃ


ሄኖክ የፀሐይን የሚያቃጥል እሳት ፣ የብርሃኑ መጠን ከጨረቃ ብርሃን በምድር ዙሪያ በምታደርገው ጉዞ ፣ ከምድርና ከፀሐይ ጋር
ሰባት እጅ የሚበልጥ ነው ይላል። (ምናልባት ፍጹም የሚበልጥ ተብሎ
እንደሚኖራት የአቀማመጥ ዝምድና ፣ ምድር ላለ ተመልካች ፣ ማጭድ
ይተረጎም ይሆን?) ፣ ሠንጠረዥ 1።
መስላ “ትወለዳለች” ፣ በ፲፬ ቀን አካባቢ ሙሉ ትሆናለች ፣ ከሙሉነቷ
በኋላም በሚቀጥሉት ፲፬ ቀናት ውስጥ በመጉደል ወደ ተቃራኒው

1
(መ.ሄ. ፱፡፩ የአዳም ልጅ ፥ የሴት ልጅ ፥ የሄኖስ ልጅ ፥ የቃይናን ልጅ ፥ የመላልኤል
ልጅ ፥ የያሬድ ልጅ ሄኖክ) ፥ የማቱሳላ አባትና የኖህ ቅድመ አያት
አቅጥጫ የማጭድ ቅርጽ ትይዛለች። በመጨረሻም ፣ አንድ ሙሉ ዙር ዮሐንስ አፈወርቅ ፣ ቄርሎስ ፣ ኢፒፋንዮስ ፣ ዮሐንስ ዘደማስቆ ፣ ማርቆስ
ስትሞላ ካይናችን ትሰወርና እንደገና ማጭድ መስላ ዑደቷን ትቀጥላለች ወልደ ቀምበር እና ጊዮርጊስ ወልደ አሚድ ናቸው። 
፣ ሥዕላዊ መግለጫ 1። አቡሻኽር መጽሐፉን የጻፈው እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር በ
፲፩፻፵፱ ነው ይላሉ። አንዳንዶች እስከ ፲፩፻፺፫ ድረስ ከፍ ያደርጉታል።
ሄኖክ ፣ ጨረቃ ክበቡ እንደ ሰማይ ነው መጽሐፉን ፣ የሀገራችን ሊቃውንት መርምረውታል ፣ ሐተታ
ሲል ፣ ጨረቃ ከምድር ያለው ርቀት ሰማይ ጨረውበታል ፣ አስተምረውታል። በዚህ ሂደትም ከሀገራችን የቁጥር
ከምድር ያለውን ርቀት ያህል ነው ለማለት መጻሕፍት ይመደባል።
ይመስላል። ያ ማለት ጨረቃ በሰማይ ላይ
የተለጠፈች ናት ማለት ይሆናል። ብርሃንም 5.1. የጊዜ አሃዳት
በመጠን ይሰጠዋል ሲል ፣ ጨረቃ የራሷ ብርሃን እንደሌላት ይጠቁማል።
ይኸ ከዘመናዊ ዕይታ ጋር ኅብር አለው። ጨረቃ ብርሃኗን ከፀሐይ በአቡሻኽር መጽሐፍ ውስጥ የዕለት ሽርፍራፊ የሚለካባቸው መደበ ስድሳ
የሆኑ የጊዜ መለኪያዎች ተበይነው ይገኛሉ። መጠነ ጊዜዎቹን በሠንጠረዥ
እንደምታገኝ ይታወቃል። የብርሃኑን መጠን ከፀሐይ ሰባተኛ እጅ ነው
4 ላይ ተቀምጠዋል። መደበ ስድሳ የሆነ የአቆጣጠር ዘይቤ በቀደምት
ይላል። የጨረቃን የሰሌዳ አሞላልም እንዲሁ ይገልጻል ፣ ሠንጠረዥ 3። ባቢሎናውያን ጥቅም ላይ የዋለ የቁጥር ሥርዓት እንደሆኑ አጥኝዎች
ይጠቁማሉ። መደበ ስድሳ የሰዓት አለካክ በዐረቦች አሁንም ጥቅም ላይ
ሠንጠረዥ 3: የጨረቃ ባሕርያት እንደ መጽሐፈ ሄኖክ ይውላል። በምዕራቡ የዓለማችን ክፍል በ፲፫ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረ
ምዕራፍ ፳፪ ሮገር ቤኮን የተባለ የሥነፈለክ አጥኝ ሙሉ ጨረቃ የምትወጣበትን ጊዜ ፣
በሰዓት በሰኮንድ ፣ በሣልሲት እና በራብዒት አስቀምጦ ነበር። ምናልባት
ቁ.፪ ክበቡም እንደ ሰማይ ክበብ ነው። የቁጥር ሥርዓቱን ከዐረቦች ያገኘው ሊሆን ይችላል። በአቡሻኸር ጥቅም
ቁ.፫ ብርሃንም በመጠን ይሰጠዋል። ላይ የዋለው ትንሹ የጊዜ መለኪያ ሳድሲት ይባላል። በዘመናችን መለኪያ
ሲቀመጥ የ፩ ሰኮንድ ፶፬፼ ኛ ሽራፊ ነው ፣ ወይም ከ፪ ማይክሮ ሰኮንድ
በወሩም ሁሉ መውጫና መግቢያው ይለወጣል። ቀኑም እንደ ያነሰ የጊዜ ሽራፊን የሚለካ ነው። የቁጥር ሥርዓቱ ፣ ሳብኢት ፣
ቁ.፬ ፀሐይ ቀን ነው። ሥሙንቲት ፣ ተሰዓቲት እያለ ቢቀጥል ፣ እጅግ ትንሽ የሚባሉ ጊዜ
ቆይታዎችን መለካት ያስችላል። እነዚህን የጊዜ ሽርፍራፊዎች ከተፈጥሯዊ
የብርሃኑ ሁኔታም በተስተካከለም ጊዜ የብርሃኑ መጠን ከፀሐይ ዑደቶች ጋር እንደሚከተለው ይማዘናሉ።
ቁ.፭ ብርሃን ሰባተኛ እጅ ይሆናል።
 ፲፭ ራብዒት የዐይን ቅጽበት ያህል ቆይታ ነው።
እንደዚህም ይወጣል ፤ ማጭድነቱ በሠላሳኛው ቀን ወደ
 ፲ ሣልሲት የአንድ ጎልማሳ ሰው አፍታ ነው። ይኸም በአማካኝ
ቁ.፮ ምሥራቅ ሆኖ ይወጣል። በሁለት የዐይን ቅጽበቶች መካከል ያለውን ቆይታ ያህል ነው።
በቀን ዐሥራ አራተኛ እጅ እየተሳለባት በዐሥራ አራት ቀናት  የአንድ ጎልማሳ በልብ ትርታዎች መካከል ያለው ቆይታ ከ፫ እስከ
የጨረቃ ውስጥ ሙሉ ትሆናለች ፣ በሚቀጥሉት ፲፬ ቀናት በቀን ከዐሥራ ፬ ካልዒት ይሆናል።
ክፍሎች አራቱ አንድ አንድ እጅ እያጠፋች ጠፍ ጨረቃ ትሆናልች ።  የአንድ ጎልማሳ የልብ ትርታ ቆይታ ከ፩ ተግማሽ እስከ ፪ ተግማሽ
ሣልሲት ያህል ነው።

ሠንጠረዥ 4: የጊዜ አሃዳት


አሃድ መጠን በዘመናዊ መለኪያ
፩/፶፬፼ ሰኮንድ =
ሳድ ፣ ሳድሲት
ሥዕላዊ መግለጫ 1: የጨረቃ ገጽታዊ ዑደት 1.85 ማይክሮ ሰኮንድ
ሓም ፣ ሓምሲት ፷ ሳድሲት ፩/፺፻ ሰኮንድ
4.3. ወቅቶች እና የጨረቃና የፀሐይ ዓመታት ልዩነት ራብ ፣ ራብዒት ፷ ሃምሲት ፩/፩፻፶ ሰኮንድ
በሄኖክ መጽሐፍ መሠረት ፣ ዓመቱ ወደ አራት ክፍሎች ይከፈላል። ሣል ፣ ሣልሲት ፷ ራብዒት ፬/፲ ሰኮንድ
አንዱ ክፍል ሦስት ወራትን ወይም ፺፩ ዕለታትን ይይዛል። የጨረቃ ዓመት ካል ፣ ካልዒት ፷ ሣልሲት ፳፬ ሰኮንዶች
ጨረቃ ዐሥራ ሁለት ወርኃዊ ዑደቷን የምታጠናቅቅበት ጊዜ ሲሆን ፣
ኬክ ፣ ኬክሮስ ፷ ካልዒት ፳፬ ደቂቃ
፫፻፶፬ ዕለታት ያህል ነው ይላል። ያም ማለት በሄኖክ ከተደረሰው የፀሐይ
ዓመት አንጻር የዐሥር ዕለታት ልዩነት ይኖራቸዋል ማለት ነው። ፷ ኬክሮስ ፩ 
ሙሉ የመሬት
ምዕራፍ ፳፫ ሹረት በዛቢያዋ በዘመናዊ አለካክ ከ፳፬
ቁ. ፳ የሦስቱ ዓመት ቀን ሽህ ዘጠና ሁለት ነው። ዕ ፣ ዕለት ላይ ፣ ፳፬ ሰዓት ሰዓት ወደ ፳፩ ሰኮንዶች
ለጨረቃም ለብቻው ይደርሰዋል ፣ የሦስቱም ዓመት ቀኑ ሺህ (፩ዱ ሰዓት ፻፶ አካባቢ ያንሳል ።
ስድሳ ሁለት ነው። የጨረቃ ዓመት ፫፻፷፬­፲ = ፫፻፶፬ ዕለታት ካልዒት ወይም ፷
በጨረቃ ዓመት ነው ማለት ነው (በሦስት ዓመታት ፩ ወርኅ ያህል ደቂቃዎች ነው።)
ቁ.፳፮ ልዩነት በጨረቃና በፀሐይ ዓመታት መካክል ልዩነት አለ።

ምዕራፍ ፳፰ 5.2. የፀሐይ ወር እና ዓመት


፬ ወቅቶች እያንዳንዳቸው ዘጠና አንድ ዕለታትን ይይዛሉ።
በምድር ሉል ህንጸት ላይ የኬክሮስ እና የኬንትሮስ የሀሳብ መስመሮችን
እንደሚተለሙ ፣ በሰማዩም ላይ እንዲሁ ይደረጋል። ይኸ ሰፊ ትንተና
የሚፈልግ ነው አሁን ጠልቀን አንመለክተውም። በተለምዶ የሰማይ
5. አቡሻኽር ኬክሮስ ወደ ፲፪ ይከፋፈላል። የእኒህን ክፍፍሎች ስያሜ በ
አቡሻኽር የተለያዩ የዘመን ቀመሮችን ያጠና ዘመን ቀማሪ የቁጥር ሰው ሠንጠረዥ 5 እንደተመለክተው ነው። እያንዳዱ ክፍል የሠላሳ
ነው። ሙሉ ስሙ አቡሻኽር ወልደ አቤል ሔሬም ሲሆን ዮሐንስ ፍቁርም ማዓርጋት ሠማያዊ ቦታን ያካልላል ፣ ሠንጠረዥ 6። ለያንዳንዳቸውም
ይሉታል። ምልክት የሚሆኑ ኮከቦች አሉባቸው።
በ፲፱፻፷፪ በታተመው የአቡሻኽር መጽሐፍ ላይ የአቡሻኽርን ቁጥርና በሰንጠረዡ የተቀመጡትን ፣ የዓመቱን ዕለታት እና ኬክሮሶች
ሐሳብ የመረመሩ (የተነተኑ) ፱ ሊቃውንትን ይዘረዝራል። እነዚህም ፣ ብንደምራቸው ፫፻፷፭ ዕለታት ከ፲፮ ኬክሮስ ይሆናሉ። ይኸ ቁጥር
ሰዒድ ወልደ በጥሪቅ ፣ ማኅቡብ መንበጋዊ ፣ ስዒዳውያን አይሁድ ፣ ተቃረብ ቁጥር ይመስላል ፣ ምክንያቱም በሌላ ቦታ አቡሻኽር እስከ
ሣልሲት ድረስ ያስቀምጥዋል። ይኸውም ፣ ፫፻፷፭ዕ ከ፲፭ኬክ፮ካል፭ሣል 5.3. የጨረቃ ዕለት ፣ ወር እና ዓመት
ነው።
እንደ ኢትዮጵያውያን የዘመን ቀመር ፣ ዓመቱ ፲፪ ባለ ፴ ዕለታት አቡሻኽር እንደሚለን ፣ የጨረቃ የዕለት መንገዷ በፀሐይ ቢሠፈር
የፀሐይ ወሮችን ይይዛል ፣ ይኸም ተደምሮ ፫፻፷፭ዕ ይሆናል። ቀሪዎቹ ፶፱ኬክ ፫ካል ፵ሣል ፲፮ራብ ፲፰ሓም ፵፰ሳድ ይሆናል። ህፀጿ (ከአንድ
ዕለታት እና ሽርፍራፊዎች ፣ ጳጉሜን የምትባለውን ፲፫ኛዋን “ወር”  የፀሐይ ዕለት የምትጎድለው ፣ ወይም ከ፷ ኬክ የምታንሰው)
ያስገኛሉ። ጳጉሜን በጽርእ ቋንቋ ቀሪ ዕለታት ማለት ነው። ጳጉሜን ፶፮ካል፲፱ሣል፵፫ራብ፵፩ሓም፲፪ሳድ ነው። የጨረቃ የ፲፭ ዕለት መንገዷ
ለሦስት ተከታታይ ዓመታት ፭ ዕለታት ይኖራታል። ፲፭ቱ ኬክሮስ በፀሐይ ቢሠፈር ፣ ፲፬ዕ፵፭ኬክ፶፭ካል፬ሣል ፬ራብ፵፪ሓም ይሆናል።
በየዓመቱ ተደምሮ በ፬ ዓመት አንዴ ፮ ዕለታት ይኖራታ። ፮ ካልዒት ከ፭ ፲፭ዕለታት ለመሙላት ህፀጿ ፲፬ኬክ፬ካል ፶፭ሣል፶፭ራብ፲፰ሓም ይሆናል።
ሣልሲቱ በ፮፻ ዓመት አንዴ ጳጉሜን ሰባት ያደርጋታል። ይች ማስተካከያ የጨረቃ አንድ ወር መንገዷ በፀሐይ መንገድ ቢሠፈር 29ዕ
በሀገራችን የዘመን ቆጠራ ውስጥ በውን ስለመግባቷ ርግጠኛ ፴፩ኬክ፶ካል፰ሣል፱ራብ፳፬ሓም ይሆናል። ሠላሳ ዕለታት ለመሙላት
አይደለሁም። ህፀጿ ፳፰ኬክ፱ካል፶፩ሣል፶ራብ፴፮ሓም ነው። የአንድ ዓመት የጨረቃ
በ፲፩ ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ፣ አቡሻኸር መጽሐፉን ከመጻፉ ከ፪፻ መንገድ በፀሐይ መንገድ ቢሠፈር ፫፻፶፬ዕ
ዓመት ቀድሞ በዖማር ኻያም የሚመሩ የፋርስ የቁጥር ሰዎች ለ፲፰ ዓመት ከ፳፪ኬክ፩ካል፴፯ሣል፶፪ራብ፵፰ሓምነው። ከፀሐይ ዓመት ጋር ያለው
በማጥናት ወደ ልክ የቀረበ የፀሐይን የዓመት መንገድ ለክተው ነበር ልዩነት ፣ ፲ዕ ከ፴፯ኬክ፶፰ካል፳፪ሣል፯ራብ፲፪ሓም ነው።
ይባላል። በዚሁም ላይ አሁን የፋርስ ሰዎች የሚጠቀሙትን የዘመን ለንጽጽር የዘመናችን የቁጥር ሰዎች የለኩት አማካይ “የመገናኛ” 
መቁጠሪያ ቀምረዋል። ዖማር ሃያም እና ግብረአብሮቹ ያቀረቡት ፻፪፼ የጨረቃ የወር መንገድ የሚወስደው ጊዜ በሠንጠረዥ 7 ግርጌ ላይ
፺፱፻ ወ፹፫ ዕለታት ፳፰፻፳ ዓመታት እንደሚሆኑ ነበር። ይኸ ማለት ተቀምጧል። ልዩነቱ ፩ሣል ፱ራብ ፲ሳድ አካባቢ ነው። የጨረቃ የመገናኛ
የፀሐይ ዓመታዊ መንገድ ፫፻፷፭ዕ ፲፬ኬክ፴፩ካል፶፬ሣል፶፫ራብ ወር ማለት ጨረቃ ዙሯን ጨርሳ በተመሣሣይ የሰሌዳ ብርሃን ላይ
፴፯ሓም፩ሳድ እና ከሽርፍራፊ ነበር። የዘመናችን የሥነፈለክ የምትገኝበት ነው።
ተመራማሪዎች እንደሚነግሩን የፀሐይ ዓመታዊ መንገድ በየዓመቱ በትንሽ
በትንሹ ይለወጣል። ለውጡ ግን እጅግ ትንሽ በመሆኑ በዘመን ቀመሩ ላይ ሠንጠረዥ 7 የጨረቃ ዕለት ርዝማኔ እንደ አቡሻኸር
ችግር የሚያመጣው በብዙ ሽህ ዓመታት ውስጥ ነው። የጨረቃ ዕ ኬክ ካል ሣል ራብ ሓም ሳድ
ሠንጠረዥ 5: የከዋክብት የመታያ ጊዜ 1 ዕለት በፀሐይ ፶፱ ፫ ፵ ፲፮ ፲፰ ፰
ስያሜ የመታያ ጊዜ 15 ዕለታት ፭ ፭ ፬ ፬ ፵፪
፲፬
ሀመል ከመጋቢት ፲፬ ­ሚያዝያ ፲፭ በፀሐይ
ወር በፀሐይ ፳፱ ፩ ፶ ፰ ፱ ፳፬
ሰውር ሚያዝያ ፲፮ ቀን በአዜብ በኩል ይወጣል
ገውዝ ግንቦት ፲፬ ቀን ይወጣል ዘመናዊ ልኬት ፳፱ ፩ ፶ ፯ ፲፬ ፩
ሰኔ ፳፩ ቀን ከሦስት ከዋክብት ጋር በምሥራቅ የሚወጣ ፣
ሸርጣን
ሰማይን ከሁለት ይከፍላል። 5.4. ዐውዳት
አሰድ ሀምሌ ፲፮ ቀን በመስዕ በኩል የሚወጣ
“ዐውድ ማለት ፣ ዙሪያ ፣ ክበብ ፣ (ዞሮ ገጠም) ማለት ነው። ዑደት
መስከረም ፯ ቀን ከሁለት ከዋክብት ጋር ከፀሐይ መግቢያ ወይም ዕዋዴ ደግሞ መዞር ፣ አዟዟር ፣ ዙረት ማለት ይሆናል ፣ ክበብ
ሰንቡላ ላለው ሁሉ ይነገራል።”  ኪዳነ ወልድ ክ.። በሰማይ እና በምድር ፣
ከሌሊቱ ፯ ሰዓት የሚወጣ
እየተደጋገሙ የሚሆኑ ነገሮች እንዳሉ እናያለን። ወቅቶች ይፈራቃሉ።
ሚዛን ጥቅምት ፯ ቀን በመንፈቀ ሌሊት በዓዜብ በኩል ይወጣል አንዱ ወቅት ጊዜውን ጠብቆ ተመልሶ ይመጣል። ፀሐይ ትወጣለች
ዓቅራብ ኅዳር ፰ ከ ፰ ከዋክብት ጋር በመንፈቀ ሌሊት ይወጣል ትገባለች ፣ የመውጫ ቦታዋንም ከሰሜን ወደ ደቡብ መልሳ ወደ ሰሜን
እንደገናም ወደ ደቡብ ትቀያይራለች። ጨረቃም በየወሩ ፣ ህላል ሆና
ቀውስ ከ፰ ከዋክብት ጋር በታኅሣሥ ፲፩ ቀን በእርበተ ፀሐይ ይወጣል። ትወጣና ፣ ጠፍ ጨረቃ እስከምትሆን ድረስ ከሰሌዳዋ ብርሃን
እየተጨመረና እና እየተቀነሰ ትቆያለች። መልሳም ጠፍ ትሆና እንደገና
ጀዲ በሐምሌ ወር በምሥራቅ በኩል በመንፈቀ ሌሊት ይወጣል። በማጭድ ቅርጽ ሆና ትወጣና ሰሌዳዋን መሙላት ትጀምራለች። እኒህ
ደለዊ በጥር ፲፪ በደቡብ በኩል ይወጣል። ሁሉ ዞሮ ገጠም ክስተትቶች ናቸው። ዐውዳዊ ሁነቶች ናቸው። የዘመን
ቆጠራ ተግባራዊ ጥቅሙ ፣ ተደጋጋሚ የሆኑ ፣ ዞሮ ገጠም የሆኑ ክስተቶችን
ሑት የካቲት ፲፪ በምሥራቅ በኩል ይወጣል። ለመከታተል የሚያስችል የስሌት መንገድ ማስቀመጡ ነው። የሀገራችን
ሊቃውንት ከላይ የዘረዘርናቸውንና ፣ ሌሎችንም ለዘመን ስሌት የሚበጁ
ሠንጠረዥ 6: የከዋክብት ማዓርጋት ዐውዳትን በይነዋል። ሠንጠረዥ 8ን ተመልከት።
ስያሜ ባህርይ ማዓርጋት ዕ ኬ የጨረቃ ገጽታዎች ከ ፪፻፴፭ የጨረቃ ወራት በኋላ በተመሳሳይ ዕለት
ይውላሉ። በሠንጠረዥ 7 የተቀመጠውን የጨረቃ የአንድ ወር መንገድ
ሀመል እሳት አልቦ ­ ፴ ፴ ፵፫ የጊዜ ርዝማኔ ንጠቀም ፷፱፻፴፱ ዕለታት ከ፵፩ኬክ፳፪ካል፶፯ሣል፶፱ራብ
ሰውር መሬት ፴­፷ ፴፩ ፲፪ ይሆናል። ዕለታቱ ፻፳፭ ረዥም (፴ ዕለታት ያላቸው) እና ፻፲ አጭር
(፳፱ ቀናት ያላቸው) ወራትን ይሆናሉ። ፪፻፴፭ የጨረቃ ወራት ፣ ፲፪
ገውዝ ነፋስ ፷­፺ ፴፩ ፴ ዓመታት ባለ ፲፪ የጨረቃ ወራት ፯ ዓመታት ፲፫ የጨረቃ ወራት
ሸርጣን ውኃ ፺­፩፻፳ ፴፩ ፳፯ ይወጣቸዋል። ለባቢሎን እና ለዕብራውያን ፫ ፣ ፮ ፣ ፰ ፣ ፲፩ ፣ ፲፬ ፣ ፲፯
እና ፲፱ ነኛ ዓመታት ባለ ፲፫ የጨረቃ ወራት ዓመታት ይሆናሉ።
አሰድ እሳት ፩፻፳­፩፻፶ ፴፩ ፲ ባቢሎናውያን ይኸን የ፲፱ ዓመት ዑደት ከ፮፻ ቅልክ ጀምሮ ይጠቀሙ
ሰንቡላ መሬት ፩፻፶­፩፻፹ ፴ ፵፪ ነበር። ዐውደ ዓመት በፀሐይ ደግሞ ፫፻፷፭ ዕለታት ከ ፲፭ኬክ፮ካል፭ሣል
ብለን ብንቆጥር ፪፻፴፭ቱ የጨረቃ ወራት ፲፰ ዓመታት ከ፫፻፷፭ዕ
ሚዛን ነፋስ ፩፻፹­፪፻፲ ፴ ፲ ፲ኬክ፴፪ካል፳፯ሣል፶ራብ ይሆናል። ፪፻፴፭ቱ የጨረቃ ወራት ፲፱ ዓመት
ዓቅራብ ውኃ ፪፻፲­፪፻፵ ፳፱ ፵ ለመሙላት የሚጎድላቸው ፮ኬክ፴፬ካል፴፰ሣል፲፩ራብብቻ ነው። ስለዚህ
ቀውስ እሳት ፪፻፵­፪፻፸ ፳፱ ፳፰ ወደ ፲፱ ዓመት ይጠጋጋል። ይኸን ዕዋዴ የሀገራችን ሊቃውንት ዐውደ
አበቅቴ ፣ ወይም ንዑስ ቀመር ይሉታል ፣ አበቅቴም በ፲፱ ዓመት
ጀዲ መሬት ፪፻፸­፫፻ ፳፱ ፳፫ ያዖዳልና። ምዕራባዉያን ዐውደ ሜቶን ይሉታል። ሜቶን የተባለው የአቴና
ደለዊ ነፋስ ፫፻­፫፻፴ ፳፱ ፵፩ ሰው ፣ ዑደቱን ወደ ፷፱፻፵ አቅርቦት ነበር (በዘመናዊ ልኬት ፷፱፻፴፱
ዕለታት ከ፵፩ኬክ፲፯ካል፵፰ሣል ነው)። ፲፱ የምድር ወገብ ዓመታት
ሑት ውኃ ፫፻፴­፫፻፷ ፴ ፲ ፷፱፻፴፱ ዕለታት ከ፴፮ኬክ፯ካል፲፫ሣል ነው። ልዩነቱ ፲ኬክ፲ካል፴፮ሣል
ያህል ነው። ስለዚህ ዕዋዴው ፍጹም አይደለም ፤ ሕጸጽ አለበት። የምድር
ወገብ ዓመት ከ፲፪ የጨረቃ ወራት ይረዝማል ከ፲፫ የጨረቃ ወራት ፣ ፯ ማዕከላዊ ዕለት እና ማኅተም በ፯ ጊዜ ፸፮
ይጎድላል። የአቡሻኽርን ቁጥሮች ወስደን ብናሰላው ፲፪ የጨረቃ ወር
ቀመር ፣ ፸፪ = ፭፻፷፪ ዓመት ያዖዳሉ።
ከ፲ዕ፶፫ኬክ፬ካል፳፯ሣል፯ራብ፲፪ሓም።
፬ቱን ዐውደ አበቅቴ (የአቡሻኽርን ያልተጠጋጋውን) ባንድ ላይ ዐውደ ሱባዔ ፣ ፴ አቡ፡ ዕለቱ ሰኑይ
ቢወሰዱ ፣ አንዱን ዓመት ፫፻፷፭ ዕለታት ከ፲፭ ኬክሮስ ብለን ብንበይን ዐውደ ሰንበት ፣ ወንጌላዊው ዮሐንስ ዓበቅቲው
፸፭ ዓመታት ደርሶ ፫፻፷፭ ዕለታት ከ፳፰ካል፵፯ሣል፲፮ራብ ይተርፋል። ፴፫ ዐውደ ፲፰ ነው።
ትርፉም ፫፻፷፭ ከዕለታት ለመሙላት ሕጸጹ ፲፭ኬክ፴፫ካል፲፫ሣል፵፬ራብ
ጳጉሚን ፣ ፴፭
ይሆናል። ፸፮ ዓመት ተብሎ ቢጠጋጋ ፣ በ፸፮ ዓመት የሩብ ዕለት ልዩነት
ይኖርዋል። ይኸንን ደግሞ የሀገራችን ሊቃውንት ዐውደ ማኅተም ወይም ዐውደ
ማዕከላዊ ቀመር ይሉታል። በዚህም ዕለት እና ወንጌላዊ ይገናኙበታል። እንድቅትዮን ከ፩
ምዕራባውያን ዐውደ ካሊፑስ ይሉታል። ስያሜው የተገኘው ፣ አራቱን ሱባዔ፣ ፲ ዐውደ
ዐውደ ሜቶን ባንድ ላይ በማድረግ ፫፻፷፭ ከሩብ ዕለታትን ያላቸው ፸፮ ኢዩቤልዩ ከ፯
ዓመትን ከቀመረው ካሊፑስ የተባለ ሌላ የጽርእ የቁጥር ሰው ነው ይላሉ።
ሱባዔ
ሠንጠረዥ 8: ዐውዳት *ወቅት እና መንፈቅ ከዐውዳት ውስጥ አይካተቱም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ቤተክርስቲያን ፣ በዐብይ ጾም
ሣምንት
ወቅት ፣ ሣምንታት የራሳቸው
(ዐውደ ሰባት ዕለታት
ስያሜ አላቸው። ይኸ ግን ዐውደ ቀመር (ዐቢይ
ዕለት)
ዓመቱን ሙሉ የሚደረግ እና ቀመር);532 ዓመታት
ዑደት ያለው አይደለም።
በፀሐይ ፴
ዕለታት ፣ ዐውደ ዐውደ
ዐውደ ወርኅ በጨረቃ አንድ
ዓመት;1 
ጊዜ ፳፱ ሌላ ጊዜ
ዓመታት
፴ ነው።
መጸው ፣ በጋ (ሐጋይ) ፣ ጸደይ ዐውደ አበቅቴ (ንዑስ
ወቅት ፫ አውራኅ የያዘ ቀመር);19 ዓመታት
(በልግ) እና ክረምት ይባላሉ።
፮ አዉራኅ ፣ ሣምንት
መንፈቅ የዓመት ግማሽ (ዐውደ
ነው። ዕለት)  ወቅት ዐውደ ዐውደ
የጨረቃ ዓመት ፲፪ ዐውደ ወንጌላዊ;4 
መንፈቅ ፀሐይ;76 
ወርኅ (የጨረቃ ዑደቶችን) ዓመታት ዓመታት
ዐውደ ፫፻፷፭ ከሩብ
ይይዛል። ፫፻፶፬ ዕለታት ከ፳፪ ዕለት
ዓመት ቀናት (በፀሐይ)
ኬክሮስ ከ፲፪ ካልዒት
ይወስዳል።
ዐውደ 1 100 10000 1000000
፬ ዓመታት
ወንጌላዊ ዕለታት
ዐውደ አቡ፡ በዚህም ፀሐይ እና
አበቅቴ ጨረቃ መንገዳቸውን ሥዕላዊ መግለጫ 2: ዐውዳት
፲፱ ዓመታት
(ንዑስ ፈጽመው በተፈጠሩበት ኆኅት
ቀመር) ተራክቦ ያደርጉበታል። 5.5. የፀሐይ ግርዶሽ
ዐውደ ዓመት በየአራት
እንደ አቡሻኸር “አቀድ የሚባል ኮከብ አለ ፣ ሰሌዳው በፀሐይ ልክ
ዓመቱ አንዳንድ ዕለት ባሕርዩ ጽሉም ነው። እርሱ በየ ፮፻ ዓመቱ መጥቶ ፀሐይን ይጋርዳታል
ያሠግራል። እንዲሁም ሰባት ያን ጊዜ ሌሊቱና መዓልቱ ጨለማ ሆኖ ይውላል”። ይኸ ነገር የፀሐይን
ዐውደ ፀሐይ ፳፰ ዓመታት ቀናት እና አራት ወንጌላውያን በጨረቃ መጋረድ ለመግለጥ ይመስላል። ምክንያቱም የፀሐይና የጨረቃ
አሉ። ፬ ጊዜ ፯ = ፳፰ ይሆናል። ሰሌዳ መጠን ፣ ለምድር ተመልካች እኩል ይመስላል። በመጽሐፈ ሄኖክም
ሁለቱ በመጠን እኩል ናቸው ሲል ይገኛል። ነገር ግን ቆይታው አንድ ዕለት
ወንጌላዊውና ፣ ዕለቱ በ፳፰ ሙሉ መሆኑ ከፀሐይ በጨረቃ መጋረድ ጋር እንዳይጣጣም ያደርገዋል።
ዓመት አንድ ጊዜ ይገጥማሉ። የመጀመሪያው ጊዜም መቸ እንደነበረ ሐተታው ስለማያስረዳ ፣ መቸ
አበቅቴ በ፲፱ ዓመት አንዴ ሊከሰት እንደሚችል ለማወቅ
ዐውደ ያዖዳል ፣ ወንጌላዊ ደግሞ በ ፬ አይቻልም። እንደ ዘመን ቀመሩ
ሙሉ ዓመተ ዓለሙ በ፮፻ ሲገደፍ
ማኅተም ፸፮ ዓመታት ፣ ፬ ዓመት አንዴ ያዖዳል። ያ ማለት አልቦ ሲመጣ የሚከሰት ነው ብለን
(ማዕከላዊ ንዑስ ቀመር ፲፱ ጊዜ ፬ = ፸፮ ዓመታት ብንወስድ ለሚቀጥለው ፫፻፹፰
ቀመር) ወንጌላዊ ከአበቅቴ ጋር ባንድ ዓመታት ይኸ ነገር አይከሰትም
ላይ ይሆናሉ። ማለት ነው። የፀሐይ ግርዶሽ ግን
የሚታይበት ቦታ ይለያይ እንጅ ፣
ዐውደ ቀመር ፭፻፷፪ ዓመታት ፣ ዐውደ ማኅተም በ ፸፮ ዓመት ከ፲፱ ዓመት ባነሰ ጊዜ ሊከሰት
(ዐቢይ ፳፰ ንዑስ ቀመር እንደሆነ ዐይተናል። ዐውደ ይችላል። በእርግጥ ይኸ ምልከታ
ቀመር) ፣ ፲፱ ዐውደ ፀሐይ ዕለት ደግሞ ፯ ነው። ሥለዚህ ለአንድ ለትወሰነ ቦታ ሊሆን
ይችላል። እንደዚያም ቢሆን እንኳን የፀሐይ ግርዶሽ ከተወሰኑ ደቂቃዎች ሌሎች ፣ ቀና ባልን ጊዜ በሰማያት የምናየው የጨረቃ እንዲሁም የፀሐይ
በላይ ቆይታ ያለውም። ቅርጽ ክብ ስለሆነ ጠፍጣፋ ክብ ናት ብለው የሚከራከሩ ነበሩ ፣ አሁንም
ድረስ የጠፍጣፋ ምድር ማኅበረሰብ (flat  earth  society)  በማለት
5.6. የፀሐይ ፣ የጨረቃ ፣ የደመናትና የከዋክብት ርቀት ራሳቸውን የሚጠሩ ምድር ጠፍጣፋ ለመሆኗ ማስረጃ ይሆናሉ ያሏቸውን
ሀሳቦች በማቅረብ ይሟገታሉ። ከቀደምት ፈላስፎች ምድርን የተለያየ
በጨረቃና የፀሐይ ርቀት ላይ የአቡሻኽር ሐታታ በመጽሐፈ ሄኖክ ላይ ቅርጽ እንዳላት የሚከራከሩም እንዲሁ ነበሩ። ምድር በምን ላይ ቆመች
ከምናገኘው ይለያል። ከላይ እንደተመለከትነው ፣ መጽሐፈ ሄኖክ የፀሐይ የሚለው ጥያቄም የተለያየ ሃይማኖታዊ እና ፍልስፍናዊ ግምቶች
እና የጨረቃ ዙሪያ እንደ ሰማይ ዙሪያ ነው ሲል እነዚህ ሁለት ሰማያዊ ሲሰጡበት የኖረ ጥያቄ ነው።
አካላት በሰማይ ላይ የተለጠፉ ፣ ከምድር ያላቸው ርቀትም ልክ ሰማይ ጥንታዊ ባቢሎናውያን ፣ ምድር በአራቱ አቅጣጫዋ በአራት ዝኆኖች
ከምድር እንደሚርቀው ነው የሚል ይመስላል። በአቡሻኽር ግን ላይ ተጭናለች ፣ አራቱ ዝኆኖች በትልቅ ዔሊ ላይ ቆመዋል ዔሊዋ ደግሞ
እንደሚከተለው የተቀመጠ የተለየ ሀሳብ እናገኛለን። ይዘቱ ገደብ የለሽ በሆነ ባሕር ላይ ተንሳፋለች የሚል አስተሳሰብ
“ከምድር እስከ ፀሐይ በመልአኩ ክንድ ፲፻ ክንድ ነው። የመልአኩ አንድ ነበራቸው። ሌሎችም ከዚህ ብዙ ያልራቀ ሀሳብ ያላቸው መላምቶች አሉ።
ክንድ በሰው ፻፵፬ ክንድ ነው። ፀሐይን ከ፭፻ ክንድ በላይ ከ፭፻ ክንድ ምድር በምን ላይ እንደቆመች ፣ በሀገራችን ትምህርት ርግጥ አንድ ወጥ
በታች አስቀምጧታል።…  ጨረቃን ፪፻፶ ክንድ ላይ አሥፍሯታል። የሆነ ፍልስፍና ያለ አይመስለኝም ፣ አንዳንድ ምንጮች በእሳት ላይ
ደመናትንም እንደ አቅማቸው በ፴ ክንድ አሥፍሯቸዋል።” በተጨማሪም ቆማለች ሲሉ ፣ አንዳንዶች በውኃ ላይ ፣ ሌሎች ደግሞ ምንም ላይ
፣ የገነትን መገኛ ፣ የሌሎች ከዋክብትንም እንዲሁ ይገልጣል። ፬ቱ መገብተ አይደለችም ይላሉ።
አዝማን ከዋክብት የሚላቸውን ለሰማይ ከሰጠው ከፍታ እጅግ በላቀ አክሲማሮስ የተሰኘው መጽሐፍም “በመጀመሪያ ምድር ከውኃ
ከፍታ ላይ ያስቀምጣቸዋል። ይኸ ከመጀመሪያው የአቡሻኽር ድርሰት ላይ ተሳብቃ ነበረች ፣ ከውኃ ውስጥ ፣ ቅቤ ከአሬራ ፣ አይብም ከአጓት
የተጨመረ ይሁን ወይም አቡሻኽር ራሱ ይጨምረው እርግጠኛ እንደሚለይ ሁሉ እግዚአብሔር ሰብስቦ በውኃ ላይ እንደመርከብ
አይደለሁም። አጽንቷታል ፣ ከውኃው በታች ፣ አየር ካየሩ በታች እሳት ፣ ከሁሉም በታች
ነገር ግን ወደ ዘመናዊ መለኪያ ስንቀይረው፤ አንድ የጎልማሣ ሰው ክንድ ግን ጨለማ በጥልቁ ላይ ሁሉ አለ።” በማለት ያትታል።
ግማሽ መተር ያህል ይሆናል። ያ ማለት ፀሐይ ፫፼፷፻ መተር ላይ ባህረ ሀሳብ በአለቃ ያሬድ ፈንቴ2 የሥነ ፍጥረት ክፍል ላይ ፣
ትገኛልች ፣ ጨረቃ ፩፼፹፻ መተር ላይ ደመናት ደግሞ ፳፩፻፷ መተር በመዝሙረ ዳዊት ዘአጽንአ ለምድር ዲበ ማይ (መዝ ፳፫፥፪) የሚለውን
ላይ ይገኛሉ እንደ ማለት ነው። በአቡሻኽር መጽሐፍ ውስጥ ተመዝግበው እና በመጽሐፈ ኢዮብ ወሰቀላ ለምድር ዲበ ወኢምንት ዕራቃ (ኢዮ ፳፮
የሚገኙት የፀሐይ እና የጨረቃ ርቀቶች ከዘመናዊ የሥነፈለክ ልኬቶች ፥ ፯) የሚለውን ለማስማማት በሚመስል መልኩ “ነገር ግን [ከምድር
በእጅጉ ያነሱ ናቸው። ደመናት በተለያየ ከፍታ የሚገኙ ሲሆን ፣ ከፍ
ያሉት ደመናት እስከ ፼ መተር ከባሕር ጠለል በላይ ሊገኙ ይችላሉ። በታች ያለችው ውኃ] ከምድር ጋር ተራርቃለች”  በማለት በመዝሙረ
እንደዚሁም ሰማይ ፯፼፳፻ መተር ላይ ይገኛል ማለት ነው። በቀደምት ዳዊት የተገለጸው ውኃ ከምድር በታች ያለ እንጅ ምድር ያረፈችበት
ሊቃውንት ሰባት ሰማያት እንዳሉ ያትቱ ነበር። የሰማያቱ ስያሜ አለመሆኑና ምድርም ያለምንም ድጋፍ (በታችኛውና በላይኛው ውኃ
በመጽሐፈ አክሲማሮስ ውስጥ ይገኛል። የሰማያቱ ነገር በተጠየቅ ሆኖ ፣ መካከል) በኅዋ ውስጥ እንዳለች ተገልጿል።
“እስከ ሰማይ” ሲል ብያኔው ግልጽ አይደለም። የምድርንም ቅርጽ በተመለከተ እንዲሁ በሀገራችን ፣ በባላገሩ ቀርቶ
በሊቃውንት መካከል ወጥ የሆነ ሀሳብ ያለ አይመስለኝም። መጽሐፈ
አክሲማሮስ በግልጽ ባያስቀምጠውም የጠፍጣፋ ምድር ሀሳብን
6. የዘመናዊ ሥነፈለክ መንደርደሪያዎች የሚያቀነቅን ይመስላል። አንዳንድ ምንጮች ፣ በጣና ገዳም በሚገኝ
መጽሐፈ ማስያስ (በ፲፫ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ማስያስ በሚባሉ ገዳማዊ
መነኩሴ የተጻፈ) ምድር ጋንን ትመስላለች የሚል ጽሑፍ አለ ይላሉ።
«የከዋክብቶችን ቁጥራቸውን ፣ ርቀታቸውን መጠናቸውንስ ማን
ከሃይማኖታዊ እና ከዘፈቀደ መላ ምት ባለፈ ብዙ ፈላስፎች በምድር
ያውቃል? ስለ ርቀታቸው ትንንሽ ይመስሉናል።» ሐተታ ዘዘርዓ ያዕቆብ። ቅርጽ እና አቀማመጥ ላይ ብዙ ሐተታዎችን አድርገዋል። ከቀደምት
አስቀድሜ እንደገለጽኩት ፣ የሰው ልጅ ፀሐይና ጨረቃን ለጊዜ ፈላስፎች አንዳንድ ምንጮች የምድርን ድቡልቡለነት የተናገረ
መለኪያ ፣ ለዘመን መወሰኛ በመጠቀም አላቆመም። ርቀታቸውን ፣ የመጀመሪያው ሰው ፓይታጎራስ ነው ይላሉ። የተረጋገጠ ማስረጃ ግን
ምንነታቸውን ፣ ከእነሱም አልፎ ሌሎች አፍላካትን እና ከዋክብትን የለም። ሆኖም የፓይታጎራስ ቤተ ትምህርትና ፍልስፍና ተከታዮች ይህን
ለመረዳት ሰፊ ጥናት እና ምርምር የሚያደርግ የሥነፈለክ እና የዐውደ ሐሳብ ይቀበሉ እንደነበር መረጃችዎች ይጠቁማሉ። ለምሳሌ ፕላቶ
ከዋክብት የምርምር መስክ ዘርግቷል። (አፍላጦን) (፬፻፳፯­ ፫፻፵፯ ቅልክ) ምድር ድቡልቡል መሆኗን ያስተምር
በጊዜ ደብዝዞ በጥቂቶች እጅ ይገኝ የነበረ በመሆኑ ነው እንጅ ፣ ነበር። የፕላቶ ተማሪ የነበረው አሪስጣጣሊስ በዚህ ርዕስ ላይ ሰፊ
ብዙዎቻችን እንደምናስበው ከዛሬ ሁለት ሽህ እና ሦስት ሽህ ዓመታት ትንታኔን አድርጓል። የአሪስጣጣሊስ ሐተታ በጽሑፍ ለዘመናችን የደረሰ
በፊት የነበረው የሰው ልጆች የሥነ ፈለክ እውቀት መናኛ አልነበረም። ነው። ከሱ ቀድመው የነበሩ ፣ በሱ ጊዜም የነበሩ ክርክሮችን እና መላ
ከዘመናዊ ሳይንስ አስቀድሞ የሰው ልጆች የወቅቶችን መፈራረቅ ፣ ጨረቃ ምቶችንም “አንዳንዶች ድቡልቡል ነው ይላሉ ፣ አንዳንዶች ጠፍጣፋ ነው
ወርኃዊ ዑደቷን ለማጠናቀቅ የሚወስድባትን ጊዜ ፣ የዕለቱ የጨለማና ይላሉ አንዳንዶች ከበሮ ቅርጽ ነው ይላሉ።”  በማለት ይጠቅሳል።
የቀን ውድር ፣ የፀሐይን ዓመታዊ ዑደት እና የመሣሰሉትን ከመመርመርና አሪስጣጣሊስ የምድርን ድቡልቡልነት አስመልክቶ የራሱን መከራከሪያ
ከመቀመር ባሻገር ፣ የምድርን ድቡልቡልነት እና በራሷ ዛቢያ ላይ መሾር እንደሚከተለው መዝግቦት ይገኛል።
፣ መጠኗንም ጭምር አስልተዋል። የጨረቃን መጠን ፣ ጨረቃ ከምድ  “እስከማዕከሏ  ድረስ  ያለው  የምድር  ክፍል  ሁሉ  ክብደት  ስላለው 
ያላትን ርቀት ፣ ፀሐይ ከምድር ያላትን ርቀት ፣ የፀሐይን ከምድር በብዙ ትንንሽ እና ትልልቅ ክፍለ አካላት የሚያደርጉት መገፋፋት መበተነን 
እጥፍ መግዘፍ እንዲሁም የምድርን በፀሐይ ዙሪያ መዞር ፣ የፀሐይ እና አያመጣም  እስከ  ማእከሉ  ድረስ  የአካል  ከአካል  መታመቅና 
የጨረቃ ግርዶሽ ምክንያት አትተዋል። ሐተታቸው ግን ከጥቂቶችን መቀራረብን (ግጥጥም) እንጅ። ክብደት ያለው ሁሉ ወደ ማእከል 
ለጥቂቶች የሚተላለፍ ስለነበረ ፣ ለብዙኃኑ የሚደርስ እውቀት ይወድቃል።  የቁልሉ አቅም  ከፍ ሲል የተራራቁ  ነገሮች  ሁሉ 
አልነበረም። በተጨማሪም ፣ የስልጣኔ መደብዘዝና መውደቅ ሲያጋጥም ከሁሉም  አቅጣጫ  ወደ  ማእከሉ  ይንቀሳቀሳሉ።  ከሁሉም 
፣ ቀድሞ ተደርሰው የነበሩ መጻሕፍት ውድመት ስለሚያጋጥማቸው ፣ ሰፊ አቅጣጫዎች  ወደ ማእከሉ  እንደዚሁ ዐይነት  እንቅስቃሴ ቢሆን  ፣ 
ተደራሲ ሊኖራቸው አልቻለም ነበር። እስኪ ጥቂቶቹን በወፍ በረር ቁልሉ በሁሉም አቅጣጫ አንድ ዐይነት ይሆናል። በሁሉም አቅጣጫ 
እናቅርባቸው። እኩል መጠን ቢጨመርበት ፣ የሚገኘው ቁልል በሁሉም አቅጣጫ 
ያለው የማእከል  ዳርቻው  ርቀት  እኩል  ይሆናል  ፣  ማለትም  ፣ 
6.1. የምድር ሥነሥፍራ ድቡልቡል ይሆናል። ስለዚህ ምድር ድቡልቡልና የሰማይ ማእከል 
ናት  ብሎ  መከራከር  ይቻላል። የዕይታችን  ምስክርነትም  ይህን 
በዕይታችን አድማስ ስር የሚያርፈው ክፍለ ምድር ፣ ወጣ ገባ የበዛበት ያጸናልናል።” 
ቢሆንም ጠፍጣፋ ይመስላል። ይኸንኑ የዕይታ አድማስ የሚመሰክረውን  “በጨረቃ  ግርዶሽስ  እንዴት  የምናየውን  ቅርፅ  እንመለከታለን? 
እውነት ብለው በመቀበል ምድር ጠፍጣፋ ናት ካሉ በኋላ ምን ዐይነት እንደሚታወቀው ፣ ጨረቃ ራሷ በየወሩ የምታሳየው ቀጤ ፣ ማጭድ 
ቅርጽ ያለው ጠፍጣፋ ለሚለው አንዳንዶች አራት ማዕዘን ናት ሲሉ

2
ይህ ከቀደመ የባሕረ ሐሳብ መጽሐፍ የተወሰደ ይሁን በአለቃ ያሬድ ፈንቴ የተቀናበረ
አላረጋገጥሁም።
፣ ስርጉድ ነው። በግርዶሽ ጊዜ ግን ሁሌም ዳሩ ኩርባ (curved) 
ነው።  ግርዶሹን  የሚሠራው  የምድር በፀሐይና በጨረቃ መካከል 
መግባት  ስለሆነ  ይህ  መሥመር  [የግርዶሹ  ጥላ  ዳር]  በምድር  ገጽ 
ቅርፅ ምክንያት ነው ፣ ስለሆነም ክበባዊ ነው። ከዚህኛው ዕይታ ፣
ምድር  ጠፍጣፋ  ክብ  ትሁን  ወይንም  ድቡልቡል  ትሁን  በውል 
ማወቅ አይቻልም።”
 “በምድር  ላይ  ከቦታ  ቦታ  ስንዘዋወር  ፣  በአንዱ  ቦታ  የምናያቸውን 
ከዋክብት በሌላ ቦታ ላናያቸው እንችላለን ፣ ይህ የሚሆነው መልከዓ
ምድር ጎባጣ በመሆኑ ነው። እንደገናም የከዋክብት ዕይታችን ይህን 
ያስረግጥልናል  ፣  ምድር  ድቡልቡል  መሆን  ብቻ  ሳይሆን  ፣ 
በመጠንም ትልቅ አይደለችም። ከደቡብ ወደ ሰሜን የሚደረግ ትንሽ 
ጉዞ የአድማስ ለውጥን ያመጣል። ከራስ በላይ የሚውሉት ከዋክብት 
፣ አንድ ሰው ከሰሜን ወደ ደቡብ ወይም ከደቡብ ወደሰሜን ሲሄድ 
የሚታዩት ከዋክብት የተለያዩ ናቸው።” 
 “አንዳንዶች እንደ ማስረጃም ፀሐይ ስትወጣና ስትጠልቅ ፣ በምድር  ሥዕላዊ መግለጫ 3: ኤራቶስቴነስን የምድርን ማዳር ያሰላበትን የሥነ
የተከለለው  የፀሐይ  ጠርዝ  ዟሪ  ሳይሆን  ቀጤ  ነው  ፣  ምድር  ሥፍራ ስሌት የሚያሳይ ንድፍ
ድቡልቡል  ብትሆን  ኖሮ  ዟሪ  ይሆን  ነበር  ይላሉ።  ፀሐይ  ከምድር 
ስላላት ከፍተኛ ርቀትና መጠነ ዙሪያ ምክንያት በነዚህ ትናንሽ ክቦች  በተጨማሪም በወቅቱ ሁለት የስታዲያ መጠኖች ነበሩ። አንደኛው
ላይ  ሲታይ  ቀጤ  እንደሚሆን  ሊዘነጉና  ይህ  መምሰል የግብጽ ሲሆን ሌላኛው የጽርእ ነበር። ኤራቶስቴነስ የትኛውን የስታዲያ
(apearance)  የምድርን  ድቡልቡል  መሆን  እንዲጠራጠሩ  ልክ እንደተጠቀመ ርግጥ ነገር የለም። በእርግጥ ኤራቶስቴነስ ግብጽ
ሊያደርጋቸው አይገባም ነበር።”  ውስጥ የነበረ ሰው እንደመሆኑ የሚጠቀመው የግብጽን መለኪያ ነው
የምድር ድቡልቡልነት ለአንዳንድ ቀደምት ሊቃውንት ሊዋጥላቸው ብለን እናስባለን። እነዚህ ግብአት በእጁ ከሆኑ በኋላ ፣
ባይችልም ቅሉ ፣ ሥርዓተ ፈለክን ሥራየ ብለው በሚመረምሩት ዘንድ  ምድር ድቡልቡል ናት ፣
ዘንድ ግን ሀሳቡ ጽኑ ተቀባይነትን ያገኘ ነበር። ቀደምት ሊቃውንት ፣  እስክንድሪያ እና ስወነት በአንድ የኬንትሮስ መሥመር ላይ
ምድር ድቡልቡል መሆኗን ብቻ ሳይሆን ፣ መጠኗንም አስልተዋል። ያርፋሉ
አሪስጣጣሊስ በሥነፈለክ ሐተታው ፣ ምድር ድቡልቡል ብቻ ሳትሆን
በመጠንም ብዙ ትልቅ እንዳልሆነች ፣ የወቅቱ የሥነ ሥፍራ ሊቆች የሚሉትን በይሁንታ በመውሰድ ፣ የምድርን መጠነ­ዙሪያ መፈለግ
የምድር መጠነ ዙሪያ ከ፵፼ (ከአርባ እልፍ) ስታዲያ እንደማይበልጥ ቀላል ነው።
እንዳረጋገጡ ጽፏል። ኤራቶስቴነስ ያገኘው የምድር መጠነ­ዙሪያ ፪፻፶ሺ ስታዲያ ነው።
የሰው ልጅ እንዳሁኑ በሥነ­ብልኀት (ቴክኖሎጂ) ባልተራቀቀበት ጊዜ አንዳንድ ምንጮች የጽርእ ስታዲያ ፻፹፯ ሜትር ሲሆን የግብጽ ስታዲያ
ኤራቶስቴነስ የተባለ የእስክሳንድራዊ የሒሳብና የካርታ ሥራ ሊቅ (፪፻፸፮­ ልኬት ወደ ፻፶፯ ከግማሽ ሜትር ነው ይላሉ። የጽርእ (አቲክ) ስታዲያን
፻፺፭ ቅልክ) ፣ ከሀገሩ ከእስክንድሪያ ሳይወጣ ፣ ዙሪያ ልኳን አስልቷል3። የተጠቀምን እንደሆነ ፣ ኤራቶስቴነስ ያገኘው የምድር መጠነ ዙሪያ ፵፮ ሺ
ኤራቶስቴነስ የእስክንድሪያ ቤተመጻሕፍት ሠራተኛ ነበር። የኢራቶስቴነስ ፮፻፳ ኪሎሜትር ይሆናል። በዘመናችን ከተገኘው ትክከኛው የምድር
የስሌት መንገድ እንደሚከተለው ነበር። መጠነ ዙሪያ በ፲፮ የዐሥራት ዐሥራት ከፍ ያለ ነው። የግብጻውያንን
በዓመቱ ረዥም ቀን ፣ እኩለቀን ላይ ስወነት በምትባል ከተማ ላይ ስታዲያ (፲፶፯ ከግማሽ ሜትር) የተጠቀምን እንደሆነ ፣ ፴፱ሺ፫፻፸፭
ፀሐይ አናት ላይ እንደምትሆም ፣ በዚያን ጊዜ አንድ ቋሚ ምሰሶ ጥላ ኪሎሜትር እናገኛለን። ይህ ደግሞ ከትክክለኛው መጠን ፵ሺ፵፩
እንደማያጠላ ከተጓዦች ይሰማል። ከስወነት በሰሜን በሚገኘው ኪሎሜትር ከሁለት የዐሥራት ዐሥራት (ከመቶ ሁለት እጅ ፣ ፪%) ያነሰ
የእስክንድርያ ከተማ ግን በዚሁ የዓመቱ ወቅት ፣ ቋሚ ምሰሶ ጥላ ልዩነት ያለው መጠን ነው። ኤራቶስቴነስ ይህን ድንቅ ዕይታውን ከ፪ሺ፪፻
ያጠላል። ኤራቶስቴነስ ፣ የሥነ­ሥፍራ እውቀቱን በመጠቀም ዓመት በፊት ቢያበረክትልንም ፣ ዕውቀቱ ሁሉንም ክፍለ ዓለም ባሉ
አሌክሳንድሪያ ላይ ፣ ከቋሚው አንጻር ፣ የብርሃን ጨረር ያለውን ዘዌ የሰው ልጆች አልደረሰም ነበር።
(angle)  ለካ። በዘመናዊ መለኪያ ኤራቶስቴነስ የለካው ዘዌ ዲግሪ
ከዐሥራ ሁለት ደቂቃ (ሰባት መዓርጋት ከ፬ ካልዒት) ነበር። የሒሳብ 6.2. የፀሐይ እና የጨረቃ ርቀታቸው እና መጠናቸው
ሂደቱ እንደሚከተለው ነው። ስወነት ላይ የፀሐይ ጨረሮች በአናት ላይ
ሲሆኑ ፣ በዚሁ ሰዓት እስክንድርያ ላይ አንድ ርዝመት ያለው ምሰሶ ቀደምት የሥነ­ሥፍራ እና የሥርዓተ ፈለክ ተመራማሪዎች የፀሐይን
ይተከል። በዚሁ ሰዓትም የምሰሶውን የጥላ ርዝመት እንለካ። በፀሐይ መጠን ፣ የጨረቃን መጠን ፣ እንዲሁም የነዚሁኑ አካላት ከምድር
ጨረሮች እና በቋሚው ምሰሶ መካከል ያለው ታንዘዌ (tangent) የጥላው ያላቸውን ርቀት በሥነ­ሥፍራ እና በዐይነ ህሊና ፣ በናላቸው ቤተ ሙከራ
ርዝመት ለምሰሶው ርዝመት ሲካፈል ነው። ስለዚህ ዘዌው በቀላሉ በዚህ ደርሰዋል።
መንገድ ይገኛል። በመቀጠል የፀሐይ ጨረሮች ትይዩ ናቸው ብለን ካሰብን ከቀደምት ከደረሱን ሽርፍራፊ መረጃዎች አንዱ አሸዋ ቆጠራ
(ፀሐይ ከምድር እጅግ ሩቅ እና ትልቅ በመሆኗ ይህ ይሁንታ የሚመጥን (Ψαμμίτης) የተሰኘው የአርኪሜድስ ማጣጥፍ ነው። መጣጥፉ ለንጉስ
ነው) ከምድር ማእከል ስወነት ድረስ እና እንደዚሁ እስክንድሪያ ድረስ ጌሎን የተጻፈ ደብዳቤ ነው። በዚሁ መጣጥፉ ውስጥ የምድር ንፍቅ
የሚሠመሩ የምድር ማእከል ዳርቻ ርቀቶች (ማዳር) በመካከላቸው ከጨረቃ ይበልጣል ፣ የፀሐይ ንፍቅ ከምድር ንፍቅ ይበልጣል ካለ በኋለ
፯ዲ፲፪ደ ያህል ዘዌ () ይኖራቸዋል። ይህንንም ሁለት ትይዩ “ቀደምት የሥነ­ፈለክ ተመራማሪዎች ፣ ኢዩዶክሲዎስ ዘጠኝ እጥፍ ፣
መሥመሮችን የሚያቋረጥ መሥመር ከመሥመሮቹ ጋር የሚሠራቸው አባቴ ፈይዲያስ ፲፪ እጥፍ ሲሉ ፣ አሪስታርኪዎስ ደግሞ ከ፲፰ እጥፍ በላይ
ተፈራራቂ የውስጥ ዘዌዎች (alternate interior angles) እኩል ናቸው ነገር ግን ከ፳ እጥፍ በታች ነው ይላል።” በማለት ሌሎች የሥርዓተ ፈለክ
በሚለው የኢኩሊደስ የሥነ ሥፍራ ቴረም መሠረት ማስረገጥ ይቻላል ፣ ተመራማሪዎች አባቱን ጨምሮ የደረሱበትን የፀሐይን እና የጨረቃን
አንጻራዊ መጠን ይነግረናል። ከነዚህም ውስጥ አሪስታኪዎስ የተባለው
ሥዕላዊ መግለጫ 3። የሥነ­ሥፍራ እና የሥርዓተ ፈለክ ተመራማሪ የፀሐይን እና የጨረቃን
ኤራቶስቴነስ የምድርን መጠነ­ዙሪያ ስሌቱን ለማጠናቀቅ ከስወነት ርቀት ፣ መጠናቸውንም እንደሚከተለው አስልቶ እንደነበረ የተለያዩ
እስከ እስክንድሪያ ድረስ ያለውን ርቀት ማወቅ ያስፈልገዋል። ይህን ርቀት ምንጮች ይነግሩናል።
ለማግኘት የተጠቀመበት መንገድ ርግጥ አይደለም። ሁለት ዐይነት ጨረቃ ግማሽ በምትሆንበት ጊዜ ከምድር ወደ ጨረቃ የሚሰመር
ትርክቶች አሉ። አንደኛው ትርክት ፣ ግመል በዕለት ፻ ስታዲያ ትጓዛለች የሀሳብ መሥመር ፣ ከፀሐይ ወደ ጨረቃ ከሚሠመረው የሀሳብ መሥመር
፣ ከእስክንድሪያ እስከ ስወነት ለመድረስ ፶ ዕለታት ይወስድባታል ፣ ጋር ፺ መዓርጋት ያህል ይሠራል። በሥዕላዊ መግለጫ 4 ላይ ተመልከት።
ስለዚህ ርቀቱ ፶፻ ስታዲያ ነው ሲል ደመደመ የሚል ነው። ሁለተኛው
አንድ ሰው በመቅጠር ርምጃውን እየቆጠረ ስወነት ድረስ እንዲጓዝ
በማድረግ ርቀቱን ፶፻ ስታዲያ ያገኘው ከዚህ ነው ይላሉ።

3
ይህን በማድረግ ኤራቶስ የመጀመሪያ አልነበረም። አሪስጣጣሊስ የምድርን ዙሪያ ፬፻
ሺ ስታዲያ ያገኙ የሒሳብ ሊቆችን (mathemathecians) ጠቅሷል።
አሪስታርኪዎስ እጅግ ብልኅ የሆነ የስሌት መንገድ ቢቀይስም ቅሉ ፣
ጨረቃ የምድር ጥላ ትይዩ ሆኖ መጠኑን ጠብቆ የሚሄድ ሳይሆን ፣ የማእከል ዳርቻ
ስፋቱ እየቀነሰ የሚሄድ መሆኑን ከስሌቱ ውስጥ አላስገባውም ነበር። ይህን
ቢያደርግ ፣ ምናልባትም የጨርቃን መጠን ከዘመናችን የሥነ­ፈለክ
የምርምር እና የሠፈራ ውጤት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ መልስ ያገኝ ነበር።
የአሁኑ የሥነ­ፈለክ ተመራማርዎች የሚነግሩን ጨረቃ የምድርን አንድ
ፀሐይ አራተኛ አካባቢ መጠነ-ዙሪያ እንዳላት ነው።
ምድር
ሥዕላዊ መግለጫ 4 አሪስታርኪዎስ የጨረቃንና የፀሐይን ከምድር
ያላቸውን አንጻራዊ ርቀት ያሰላበት የሥነ ሥፍራ ስልት። 6.3. የምድር እንቅስቃሴዎች

ከምድር እስከ ፀሐይ የሚሰመር የሀሳብ መሥመር በመጨመር የሰማይ አካላት የሚያደርጓቸው እንቅስቃሴዎች ተደገጋጋሚ እና
በሥዕሉ ላይ የተመለከተውን ጎነ­፫ (triangle) መሥራት ይቻላል። ትልቁ ዑደታዊ መሆኑ የዕለት ከዕለት ዕይታችን የሚያስረዳን ነው። ይኸ ማለት
ሥራ ፣ ዘዌ 𝛼 ን መለካት ነው። አሪስታርኬዎስ ይህንን ዘዌ ከለካ በኋላ እኒህ አካላት በአንድ የጋራ ነጥብ ዙሪያ የሚንቀሳቀሱ ናቸው ማለት ነው።
በቀቁ.1 ላይ የተቀመጠውን የሳንዘዌ ዝምድና በመጠቀም ከምድር እስከ ይኸ የጋራ ቦታ የት ነው የሚለው ጥያቄ ለዘመናት ያከራከሩ ሁለት
ፀሐይ ያለው ርቀት ከምድር እስከ ጨረቃ ላለው ርቀት ያለውን ውድረት ሀሳቦችን አስተናግዷል። ለዓይናችን ግልጽ የሆነ አንድ ነገር አለ። ምድር
ማስላት ቻለ። ስትንቀሳቀስ አናያትም። በተለይም ምድር አትንቀሳቀስም ካልን መሆን
ያለበት ብቸኛው ድምዳሜ እኒህ ሰማያዊ አካላት ሁሉ በምድር ዙሪያ
ይዞራሉ ማለት ነው። በርግጥ ይኸ ድምዳሜ ከቀደምት ፈላስፎች
(1) በፕላቶም በአሪስጣጣሊስም የተቀነቀነ ሀሳብ ነበር። የአሪስጣጣሊስ
ሳንዘዌ ኮንዘዌ
መከራከሪያ እንደሚከተለው ነበር

ከዚህ ውጤት ጨረቃ ወይም ፀሐይ ከምድር ያላቸውን ትክክለኛ ርቀት  “እሳት በተፈጥሮው ከማእከል ወደ ውጭ የሆነ እንቅስቃሴ
ማወቅ ባንችልም ፣ ፀሐይ ከምድር ያላት ርቀት ፣ ጨረቃ ከምድር ካላት እንዳለው ሁሉ ፣ መሬትም እንዲሁ ተፈጥሯዊ እንቅስቃሴ አለው።
ርቀት በእጅጉ እንደሚበልጥ ለመረዳት ያስችለናል። የመሬት ተፈጥሯዊ እንቅስቃሴ ከእሳት በተቃራኒ ወደ ማእከል
በተጨማሪም ዘዌ 𝛼 ን በትክክል መለካት በጣም አስቸጋሪ በመሆኑ ነው። የትኛውም ቁራጭ መሬት የሚሄድበት ሥፍራ ፣ ሁሉም
አሪስታርኪዎስ ያገኘው ውጤት (፹፯ ዲግሪ) በዘመናችን ከተለካው መሬት የሚሄድበት ሥፍራ እንዲሆን ግድ ነው። አንድ ነገር
ውጤት ያነሰ ነበር። እንደ ዘመናችን የሥነ­ፈለክ ተመራማሪዎች ፣ ዘዌ በተፈጥሮው የሚሄድበት ሥፍራ ነገሩ በተፈጥሮው ዕሩፍ
𝛼 ፺ ሊሞላ ሩብ ዲግሪ ነው የሚቀረው። ስለዚህም ጨረቃ ከምድር የሚሆንበት ቦታ ነው። መሬት ሁሉ ወደ ላይ ቢወረወር ወደ ምድር
የምትርቀውን ፫፻፺ ጊዜ ያህል ፀሐይ ከምድር ትርቃለች። ይመለሳል። ስለዚህ ምድር የሰማያት ማእከል ናት ፣ መሬት ሁሉ
ተፈጥሯዊ እንቅስቃሴው ወደ ማእከል በመሆኑ ፣ ምድርም የመሬት
በመቀጠልም የጨረቃን መጠነ-ዙሪያ ለመለካት አሪስታርኪዎስ ክምችት በመሆኗ ፣ በተፈጥሮዋ ዕሩፍ ናት።”
የሚከተለውን ሀሳብ ተጠቀመ። እንደሚታወቀው ፣ በተወሰኑ ዓመታት  “የመሬት ተፈጥሯዊ እንቅስቃሴ ፣ በከፊልም ሆነ በሙሉ ወደ
ርቀት ፣ የጨረቃ ግርዶሽ ይታያል። የጨረቃ ግርዶሹ ፣ ምድር በፀሐይ እና ሙሉው ማእከል ነው። መሬት ወደ ምድር ማእከል የሚወድቀው
በጨረቃ መካከል ስትሆን የምድር ጥላ በጨረቃ ላይ በማረፉ የሚሆን ፣ የመሬት ማእከል ምድር ስለሆነ ነው ወይስ የሁሉም ነገር ማእከል
ነው። (በእርግጥ ይህ ግርዶሽ በምድር ጥላ መሆኑ ለሁሉም ሰው ገሀድ የሆነ ምድር በመሆኗ ነው? የእንቅስቃሴያቸው ዓላማ ወደ ሁለንታው
አይደለም። የተለያዩ ባህሎች ፣ የጨረቃን ግርዶሽ ፣ የፀሐይን ግርዶሽ ማእከል መሆን አለበት። እሳትም ከማእከል ወደ ውጭ
ምክንያቱን ሳያውቁ ይተነብያሉ ፣ አያይዘውም የተለያዩ ሃይማኖታዊ የሚንበለበለው ፣ መሬትም ወደ ምድር የሚወድቀው እንደ ዕድል
ሥርዓትን ያደርጋሉ።) አሪስታርኪዎስ በጨረቃ ግርዶሽ ወቅት ፣ ጨረቃ ሆኖ የምድር ማእከል ከሁለንታው ማእከል ጋር በመገጣጠሙ
በምድር ጥላ ውስጥ ገብታ እስከምትወጣ የወሰደባትን ጊዜ በመለካት ፣ ነው። የክቡድ ነገሮች እንቅስቃሴ ወደ ምድር ማእከል መሆኑ
ጨረቃ ባለችበት ቦታ ፣ የምድር ጥላ የጨረቃን ሁለት እጥፍ መሆኑን ሲወድቁ ትይዩ ሳይሆኑ ወደ አንድ ማእከል ያም ወደ ምድር
ማእከል መውደቃቸው ነው። ስለዚህ ምድር የሁለንታው
አሰላ4። ስለዚህ ጨረቃ የምድርን ግማሽ መጠነ-ዙሪያ አላት ሲል
ማእከልና እና ዕሩፍ ናት። ነገሮች በኃይል እጅግ ተርቀው በቀጥታ
ደመደመ።
ወደላይ ቢወረወሩም ወደ ነበሩበት ይመለሳሉ። ከነዚህ ነገሮች
ከኤራቶስቴነስ ሥራ የምድርን መጠነ­ዙሪያ (ተቃረብ መጠን) ማግኘት አኳያ ምድር አትንቀሳቀስም ከሁለንታው ማእከል ውጭ
ስለሚቻል ፣ የጨረቃንም መጠን ማስላት ይቻላል። ጨረቃ እና ፀሐይ ፣ አይደለችምና።”
ምድር ላለ ተመልካች ተቀራረቢ መጠን አላቸው። የሁለቱን ከምድር  “ከፊሉ በተፈጥሮው ወደ’ሚሄድበት መሄድ የሙሉው ተፈጥሮ
ያላቸውን አንጻራዊ ርቀት በመጠቀም የፀሐይንም መጠን እንደዚሁ ነውና መሬት በከፊል ማእከሉን ትቶ የማይሄድ ከሆነ ሁለመናዋ
ማስላት ችሎ ነበር። ምድር ማዕከሏን ትታ ልትሄድ አይቻላትም። ለመንቀሳቀስ ከራሷ
በላይ የሆነ ግደት ስለሚያስፈልግ ፣ በማዕከሏ ላይ መሆን አለባት።

ጨረቃ
በመቀጠል ከሰማያት አንጻር ምድር የት ነው ያለችው? የሚለው ጥያቄ
ፀሐይ ጸሊም ጥላ ብዙዎችን ያወዛገበ ጥያቄ ነበር። በዚህ መልስ ላይ በቀደምት ፈላስፎች
ምድር
(Umbra) መካከል አጠቃላይ ስምምነት አልነበረም። አንዳንዶች የሰማያት ማእከል
ብሩህ ጥላ ናት ይላሉ። ሌሎች ደግሞ ማእከል አይደለችም ይላሉ። አሪስጣጣሊስ
(PneUmbra) ራሱ እንደሚነግረን ፣ ምድር ተንቀሳቃሽ ነች የሚሉም ነበሩ።
ፕይታጎራዊያኖች (የፓይታጎረስ ተከታዮች) ምድር በማእከላዊ እሳት
ዙሪያ ትዞራለች ፣ በዚሁ ዙረቷም ቀንና ሌት እንዲፈራረቁ ታደርጋለች ፣
ሥዕላዊ መግለጫ 5: የጨረቃ ግርዶሽ ሥነ ሥፍራዊ ባሕሪ በማእከላዊ እሳቱና በምድር መካከልም ሌላ ፀረ­ምድር አለች ፤ ይህች ፀረ­
ምድር ማእከላዊ እሳቱን እንዳናይ ትጋርደናለች ብለው ያስቡ ነበር።
አሪስጣጣሊስ ፣ ፓይታጎራዊውያንና ሌሎችንም ምድር ትንቀሳቀሳለች
የሚሉትን ሁሉ “የሚታየው እውነታ የሚገልፅ ንድፈ ሀሳብ ከመፈለግ

4
የግርዶሹ ጸሊም ጥላ ንፍቅ ከምድር እየራቀ በሄደ ቁጥር እየቀነሰ ይሄዳል ፣ ስለዚህ የምድር ንፍቅ 𝐷 ቢሆን የጨረቃ ንፍቅ 𝐷 ቢሆን ፣ እንደ አሪስታርኪዎስ
ጨረቃ ላይ የሚያርፈው ጸሊም ጥላ ንፍቅ ከምድር ንፍቅ ያነሰ ነው። በመሆኑም ፣ የ 𝐷 ⁄𝐷 𝑡 ⁄𝑡 .
አሪስታርኪዎስ አቀራረብ የሚሰጠው ወዲር ከትክክለኛው ወዲር ያነሰ ነው። ጨረቃ ጥርዟ
በምድር ጸሊም ጥላ ከነካበት ሙሉ አካሏ እስከገባበት የወሰደው ጊዜ 𝑡 ይሁን። ጨረቃ
ሙሉ ከገባችበት ከጨለማው ሙሉ ለሙሉ እስከወጣችበት የወሰደው ጊዜ 𝑡 ይሁን።
ይልቅ ዕይታቸውን ከራሳቸውን ንድፈ ሀሳቦች ጋር በግዴታ እንዲስማማ የግብጻውያን ታላቁ ቤተ መጻሕፍት እና መዛግብት ተቃጥሎ ስለነበር ፣
የሚሞክሩ” በማለት ይነቅፋቸው ነበር። አሪስጣጣሊስ እና ተከታዮቹ ፣ የግብጽ ቀደምት የሥነፈለክ ሊቃውንት ምን ያህል የተደራጀ የትንበያ
ፀሐይን ፣ የጨረቃንና የፕላኔቶችን የሥፍራ ለውጥ ለመግለጽ ሥርዓት እንደነበራቸው በውል ለማወቅ ያስቸግራል። ሄሮዶተስ
የሚከተሉትን ሁለት መላ ምቶችን ያቀነቅኑ ነበር። እንደጻፈልን ፣ የግብጽ የሥነ ፈለክ ሊቃውንት ፣ ከግሪኮች የሥነፈለክ
 የየዕለቱን የመምሸት መንጋት ሂደት ምክንያቱ እያንዳንዱን አካል ሊቃውንት አንፃር በእጅጉ የላቁ ነበሩ። ከ፬፻፶ ቅልክ ትንሽ ቀደም ብሎ
የያዘ ሰማይ በ፳፬ ሰዓት አንድ ሙሉ ዙር በምድር ዙሪያ ስለሚዞር
ነው። ሜቶን የተባለ የሥነፈለክ ተመራማሪ የጨረቃና ፣ የፀሐይ ዘመን
 ሰማያቱ የያዟቸውን አካላት ይዘው ከሚሾሩት ዕለታዊ ሹረት አቆጣጠር በ፲፱ ዓመት ዐውድ (፪፻፴፭ የጨረቃ ወሮች) ርስበርሳቸው
በተጨማሪ አካላቱ በየራሳቸው ሰማይ ላይ በምድር ዙሪያ እንደሚስማሙ ደርሶበታል። በዚህ ዐውድ ፣ የጨረቃ መንገድ (አወጣጥ
ይዞራሉ። እና አገባብ) እንደቀደመው ጊዜ አንድ ዐይነት ይሆናል። (በዘመናዊ ስሌት
ከአሪስጣጣሊስ በኋላም ምድር ዕሩፍ ናት የሚለው የሥርዓተ ፈለክ ይኸ ዐውድ ወደ ፷፯፻፺፫ ቀናት አካባቢ ነው) ይኸ ዐውድ ፣ አንድ አካባቢ
አስተሳሰብ ሙሉ ለሙሉ ቅቡል አልነበረም። ላይ መቼ የፀሐይ ግርዶሽ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማል። በጦለሚዎስ ፣
ሄራክሊደስ ፖንቲከስ (፫፻፺ ቅልክ – ፫፻፲ ቅልክ) የሥርዓተ ፈለክና ከቀደሙት የተሻለ መተንብይ በማዘጋጀት ፣ የፀሐይ ግርዶሽን ለመተንበይ
የፍልስፍና ምሁር ነበር። ምድር በዕለት (በ፳፬ ሰዓት) አንዴ ከምዕራብ ችሎ ነበር። እንደ ናሳ ድረመዝገብ ግን የፀሐይን ግርዶሽ መተንበይ ቀላል
ወደ ምሥራቅ በራሷ ዛቢያ5 ላይ ትሾራለች ሲል መላ ምቱን አቅርቦ ነበር። አይደለም። ለመተንብየም ቀላል መንገድ የለም ፣ ምክንያቱም ፣ መደበኛ
እንዲሁም አሪስታርኪዎስ የምድርን እንቅስቃሴ ከዘመናዊ እሳቤ
ባልተራራቀ መልኩ አቅርቦ ነበር። የአሪስታርኪዎስ ንድፈ ሀሳብ ከራሱ ዑደት የለውም። ከጊዜ ወደጊዜ ይለያያል። አንዳንዴ ያጥራል ፣ አንዳንዴ
ጽሑፍ በቀጥታ አልደረሰንም። አርኪሜደስ ለጌሎን ከጻፈው ደብዳቤ ላይ ይረዝማል።
ግን እንዲህ ይነበባል።
“ንጉሥነትዎ እንደሚረዱት አብዛኞቹ የሥነ­ፈለክ ተመራማሪዎች 6.5. ዘዋሪ ኮከቦች (ፕላኔቶች)
ዩኒቨርስ (ዓለመዓለማት) የሚሉት፣ ምድርን ማእከሉ አድርጎ ፣ ዳርቻውን
ማታ ፣ በጠራ ሰማይ ፣ በጠፍ ጨረቃ ዐይኖቻችንን ወደ ሰማይ ስናቀና
እስከ ፀሐይ የሆነን ጠፈር ነው። ይህ መደበኛው ከሥነ­ፈለክ
፣ በሰማዩ ላይ ፈሰው የሚታዩን ኁልቁ መሣፍርት የሌላቸው ከዋክብት
ተመራማሪዎች የሚስማሙበት ነው። ነገር ግን አሪስታርኪዎስ የተወሰኑ
አሉ። እጅግ ብዙዎቹ ጭል ጭል የሚል ብርሃን አላቸው። ከነዚህ እጅግ
መላ ምቶችን የያዘ መጸሐፍ አቅርቧል። በመላቶቹም መሠረት ፣ ዩኒቨርስ
ጥቂቶች የሆኑት ግን ልክ እንደጨረቃ ብርሃን የተረጋጋ ብርሃንን ይረጫሉ።
ከተጠቀሰው ‘ዩኒቨርስ’ በእጅጉ የሚበልጥ መሆኑን ያትታል። እንደ ጭል ጭል ሲሉ አይታይም። በተጨማሪም ፣ ቦታቸውን ይቀያይራሉ።
አሪስታርኪዎስ መላምት ፀሐይ እና ከዋክብቶች የማይንቀሳቀሱ ሲሆኑ ፣ እኒህ ሰማያዊ አካላት ፣ በተለያዩ ባህሎች የተለያየ መላ ምት
ፀሐይ ማእከል ሆና ምድርም በክብ ምህዋር6 በፀሐይ ዙሪያ ትዞራለች። … ተሰጥቶባቸዋል። በግሪኮች ፣ በባቢሎናውያን ፣ በግብጽ ስልጣኔዎች
” የፀሐይ መጠን ከምድር መጠን በእጅጉ የበለጠ እንደሆነ ማወቁ ፀሐይ አማልክት ተደርገው ታይተዋል ፣ ኮኮብ ቆጣሪዎችም የነዚህን ተጓዥ
በምድር ዙሪያ ሳይሆን ምድር በፀሐይ ዙሪያ እንደምትዞር ለመረዳት ሰማያዊ አካላት እንቅስቃሴ በአንክሮ በመከታተል የተለያዩ ትንበያዎችን
ሳይረዳው አልቀረም። ምናልባትም ለተወሰነ ጊዜ የአሪስታርኪዎስ የፀሐይ አድርገዋል። እነዚህ በሰማይ ከፈሰሱት ከዋክብት በተለየ መልኩ
ማእከልነት ንድፈ ሀሳብ ከምድር ማእከልነት ንድፈ ሀሳብ ጋር ተፎካካሪ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ነገሮችን ግሪኮቹ ፕላኔቶች ሲሉ ሰይመዋቸዋል። ፣
ሀሳብ ሆኖ ሳይቆይ ቆይቶ ከጥቂት ምኢት ዓመታት በኋላ ሳይከሰም ዘዋሪ ከዋክብት ልንላቸው እንችላለን። ከነዚህ ቢያንስ አምስቱ ፣ በተለያዩ
ወይም ሀሳቡ በጥቂቶች ብቻ የተወሰነ ሳይሆን አልቀረም። ባህሎች ለረዥም ዘመናት ክትትል እና ጥናት የተደረገባቸው ናቸው።
ብዙ አበርክቶ ካላቸው ቀደምት የሥነፈልክ ሊቃንት አንዱ ፣ ዘመናዊ ሳይንስ በተለያዩ የቴክኖሎጂ መሣሪያዎች በመጠቀም በነዚህ
ሂፓራኮስ የተባለ የሥነፈለክ ፣ የሥነ ሥፍራና የሒሳብ ሊቅ (፩፻፺ ቅልክ ሰማያዊ አካላት ላይ ያለንን ግንዛቤ በእጅጉ ከፍ አድርጎታል። በቁጥርም
እስከ ፩፻፳ ቅልክ እኤአ) ፣ የምድርን የመንገዋለል እንቅስቃሴ ለመጀመሪያ ቀደምት ከሚያውቁት በተጨማሪ እንድናውቅ ሆነናል።
ጊዜ አግኝቷል።
6.6. ከዋክብት እለ ጽኑዓን (ነዲድ ከዋክብት)
6.4. የፀሐይ ግርዶሽ
በሰማያት ዳርቻ ላይ ፈሰው የሚገኙ ጭል ጭል የሚሉ ፣ በባዶ ዕይን
ከልደተ ክርስቶስ በፊት ለብዙ መቶ ዓመታት ፣ የባቢሎን፣ የግብጽ፣ ሲታዩ ቦታቸውን የማይቀይሩ የሰማይ አካላትን ፣ አቡሻኽር ከዋክብት እለ
ጽኑዓን ይላቸዋል።
የቻይና፣ የጽርእ፣ እና የማያ ሊቃውንት ፣ የፀሐይ ግርዶሽ የታየባቸውን
ሂፓራኮስ ፣ ከዋክብት እለ ጽኑዓን ምናልባት አንዳቸው ካንዳቸው
ጊዚያት በመመዝገብ ዐውደ ግርዶሹን ለማግኘት ሞክረዋል። የናሳ ድረ አንጻር የሚንቀሳቀሱ ሊሆኑ እንደሚችሉ አትቷል። የ፰፻፶ ከዋከብትን
መዛግብት ላይ እነዚህ በተለያየ ባህል ውስጥ ይኖሩ የነበረ ቀደምት አቀማመጥ በሥርዓት ቀርጾ ፣ ባላቸው የብርሃን መጠን ከፋፍሎ
ሊቃውንት ያደርጉትን ምርምርና ለመተንበይ ያደረጉትን ሙከራ በማስቀመጥ ለትውልድ አስተላፏል።
ይዳሥሣል። ዳሠሣው ባጭሩ እንደሚከተለው ነው። ቻይናውያን ፳፻
ዓመት ቅድመ ልደተ ክርስቶስ የፀሐይ ግርዶሽ ምክንያት ምን እንደሆነ 6.7. የበጠሎሜዎስ የፕላኔታዊ ጉዞ ሥርዓት መተንብዮች እና የዘመናዊ
ተረድተዋል። ከክርስቶስ ልደት ትንሽ ቀደም ባሉት ጊዜያት በ፩፻፴፭ ሥነፈለክ ጅማሮ
ወራት ዐውድ የሚመራ የግርዶሽ መተንብይ አዘጋጅተዋል። የባቢሎን
የሥነፈለክ ተመራማሪዎች ፣ የጨረቃ ግርዶሽ በ፪፻፳፫ ወራት አንድ ጊዜ ክላውዲዎስ በጦለሚዎስ (፹፭­፻፷፭ ድልክ እኤአ) በግብጽ ፣
እስክንድሪያ ይኖር የነበረ የአሪጣጣሊሳዊ ሥነፈለክ (ከተወሰነ መሻሻል
እንደ ደረሱበት ይታሰባል። እንደ ታሪክ ፀሐፊው ሄሮዶተስ ፣ ታለስ ጋር) አቀንቃኝ የነበረ የሥርዓተ ፈለክ ተመራማሪ ፣ የሥነ­ካርታ እና
የፀሐይ ግርዶሽ የሚሆንበትን ዓመት መተንበዩን ፅፏል። «... ብዙ ጊዜያት የሒሳብ ሊቅ ነበር። በጦለሚዎስ የምድርን ማእከልነት በመከራከር ፣
መደሶች በሊዲያንሶች ላይ ድል ተቀዳጅተው ነበር ፤ እንደዚሁም ምድርን ማእከል ያደረገ የሥነ­ፈለክ ሒሳብ በማበልጸግ ፣ የፀሐይ ማእከል
ሊዲያንሶች በመደስ ላይ ብዙ ድሎችን ተቀዳጅተው ነበር። ከጦርነታቸው ጽንሰ ሐሳብ ላይ ከሺ፫፻ ዓመታት በላይ የቆየ የመዝጊያ ሚስማር
መካከል ፣ አንድ በምሽት ተዋግተው ነበር። የትኛውም የድል ባለቤት ቸነከረበት።
አልሆኑም ነበር ፣ ዳግመኛም ጦርነቱ ከስድስት ዓመታት በኋላ እንደገና የምድርን እንቅስቃሴ አስመልክቶ የበጦለሚዎስ መከራከሪያ
ተቀሰቀሰ። ጦርነቱ እየሞቀ ሣለ ፣ ቀኑ በድንገት ጨለመ። ይኸም ነገር እንደሚከተለው ነበር
የሚሆንበትን ዓመት ገልጦ ለአዮናዉያን ባስጠነቀቀው በሚለሲያዊው  «የምድርን የመንቀሳቀስ ሀሳብ የሚቃረን ሰማያዊ መረጃ
ታለስ ቀደም ብሎ ተነግሮ ነበር...” ታለስ ምናልባት ቀመሩን ከግብጻውያን ባይኖርም እንኳን ምድር ላይ ሊሆን ከሚችለው አንጻር ይህ
አግኝቶት ሊሆን እንደሚችል የናሳው ድረመዝገብ ይገልጣል። ሀሳብ እዚህ እንበልና ይህ ተፈጥሮዋዊ ያልሆነ ነገር ይሆናል ብለን

5 6
ቃሉ የተለመደ በመሆኑ ነው እንጅ ፣ እንዝርት የሚለው የተሻለ መዞሪያ (orbit) እንደማለት እንጠቀምበታለን በዐረብኛ ግን ምህዋር
የሚወክል ይመስለኛል። የእንግሊዝኛውን axis ይወክላል።
ብናምንላቸው ፣ ይህ የምድር መሾር እጅግ ትርምስ የሚፈጥር  በየዕለቱ የሚታየው የቀንና የሌሊት መፈራረቅ ምክንያቱ
በሆነ ነበር። የምድር በዛቢያዋ ላይ መሾር ነው ብለው የሚያምኑም ነበሩ።
 ምድር ባጭር ጊዜ አንድ ሙሉ ሹረት ከምዕራብ ወደ መስራቅ ከነዚህ ውስጥ አንዱ የፋርሱ የሒሳብና የኮኮብ ቆጠራ ባለሞያ
ስትሾር በምድር ላይ ያልቆሙት ነግሮች ሁሉ ፣ የሚበሩ ነገሮች ፣ የነበረው አቡ ሰኢድ አል­ሲጂስታኒ ነበር። ከሥነ­ፈለክ
ደመናዎች ወደ ምሥራቅ ሲሄዱ አይታይም ነበር። ምክንያቱም ትንብያ አንጻር በሰማያት መሾር ላይም ቢመሠረት በምድርም
ምድር በሹረቷ ስለምትደርስባቸው ሁሉም ቁሶች ወደ ምዕራብ መሾር ላይ ቢመሠረት ውጤቱ አንድ ዐይነት ነው።
በዞሩም ነበር።  የፕላኔቶች ምህዋር ክብ ነው የሚለውን በአሪስጣጣሊስ
 አየሩም በምድር ሹረት ፍጥነት እና አቅጣጫ ይዞራል ቢሉ ፣ በአየር የተቀነቀነ ፣ በበጦለሜዎስም ሥርዓተ ውቅር ውስጥ ግብአት
ውስጥ ያሉ ክቡድ ነገሮች ምንጊዜም ወደኋላ ይተው ነበር። ነገሮች የሆነውን ሀሳብ በመቃረን የሜርኩሪ ምህዋር ክበባዊ መሆኑን
ሁሉ አብረው ልክ እንደ አየሩ ከምድር ጋር የሚዞሩ ቢሆን ፣ ያቀረበ ሌላም የሥርዓተ ፈለክ ተመራማሪ ነበር። አቡ ኢሻቅ
የሚበሩም ሆነ የተወረወሩ ነገሮች ፣ ወደፊትም ወደኋላም ኢብራሂም አል­ዛርቅሊ ይባላል። በላቲን አርዛቸል ይሉታል።
እንቅስቃሴ ባልኖራቸው ነበር። ለክብሩም በጨረቃ ላይ ያለ ጉድጓድ በስሙ ተሰይሟል።
ነግር ግን በምንም ዐይነት የምድር እንቅስቃሴ ያለመታወክ ፣ እንደነዚህ
ዐይነት እንቅስቃሴዎችን ሁሉ በግልጽ እናያለን።»
በጦለሚዎስ ፣ ምድርን የማትንቀሳቀስ የዓለማት ሁሉ ማእከል እንደሆነች
በማሰብ እና ሉላዊ ሥነሥፍራን በማበልጸግ (ሥዕላዊ መግለጫ 6 እና
ሥዕላዊ መግለጫ 7ን ተመልከት) አልማጀስት የተሰኘ የፀሐይን ፣
የጨረቃን እና የፕላኔቶችን እንቅስቃሴ ለማስላትና ለመተንበይ የሚረዳ
መጽሐፍ ጻፈ። ይህ መጽሐፉ ፣ ከሱ በፊት የነበሩ የሥነ­ፈለክ ዕውቀቶችን
በማጠቃለል ያቀረበበት ነበር። ምንም እንኳን በዘመናዊ የሥነ­ፈለክ
አስተምህሮ የበጦለሜዎስ መነሻ ሀሳቦች የተፈረሱ ቢሆንም ፣
የበጦለሜዎስ ሥነ­ፈለክ ብዙ ጠቃሚ ሀሳባት ያሉት ናቸው። በተለይም
የስሌት መዋቅሩ ምድርን ማእከል ስለሚያደርግ ለምድራዊ ተመልካች
በቀላሉ ጥቅም ላይ ሊውል የሚችል ነው። የበጦለሜዎስ ቀመረ
መተንብይ የሚከተሉትን ግብአቶች በወስጡ ይይዛል።
 የሰማያዊ አካላት ጉዞ በወጥ በክብ ነው ፣ ፀሐይ ፣ ጨረቃ ፣
ፕላኔቶች ፣ ከዋክብቶች ሁሉ በምድር ዙሪያ ይዞራሉ።
 ሁለት ዐይነት እንቅስቃሴዎች አሉ አንዱ ሰማያት ምድርን
በ፳፬ ሰዓት አንዴ ይዞራሉ። ፀሐይ ፣ ጨረቃና ፕላኔቶች
ከሰማያት ጋር ከሚያደርጉት እንቅስቃሴ በተጨማሪ
የራሳጨውን ጉዞ በምድር ዙሪያ ያደርጋሉ።
 የሰማያዊ አካላት ቁሳዊ ይዘትና ውስጠ ባሕርይ
አይለዋወጥም። ሥዕላዊ መግለጫ 6: የበጦለሚዎስ ሰማያዊ የቅንብር ሥርዓት በሉላዊ
ምድር ሥነሥፍራ
 ድቡልቡል ናት ፣
 አትንቀሳቀስም ፣
 በሰማያት ማእከል ላይ ትገኛለች።
በበጦለሜዎስ ሥርዓተ መተንብይ ፕላኔቶች የሚንቀሳቀሱት በዋና
(deferent) እና በቅጥያ (epicycle) ክብ ምህዋራት ላይ ነው ፣ሥዕላዊ
መግለጫ 8። ዋና ምህዋሩ ክብ ሲሆን ማእከሉ ከምድር ማእከል ውጭ
ነው። የዋናው ምህዋር ማእከል ከምድር ማዕከል ያፈነገጠ በመሆኑ መሃል
ወጥ ይባላል። የመሃል ወጥ ሀሳብ ሲጸነስ ምድርን ከማእከልነት በመግፋት
በተለያየ የምህዋሩ ክፍል ያለውን የፕላኔቶች የፍጥነት ልዩነት ለመግለጽ
ነበር። ስለዚህ የአሪስጣጣሊስን የምድር ማእከላዊነት ሙሉ በሙበሙሉ
ተግባራዊ አያደርግም። ሆኖም ግን ምድር አማከል (geocentric) ሥርዓት
ይባላል። ቅጥያ ምህዋሩ ያስፈለገው ፕላኔቶች አልፎ አልፎ የኋልዮሽ ጉዞ
(retrogate motion) ስለሚያደጉ ያንን ለመግለጽ ነው። አንድ ፕላኔት
በቅጥያ ምህዋሩ ላይ ስትዞር ፣ ቅጥያ ምህዋሩ ደግሞ በዋናው ምህዋር ላይ
ይዞራል። በጦለሜዎስ ሥርዓቱን ሲቀርጽ ከአሪስጣጣሊስ ሀሳቦች
በተግባር ሰማያዊ አካላት በክብ ምህዋር ይዞራሉ የሚለውን ብቻ ነበር
ያስቀረው። የበጦለሚዎስን የሥርዓተ ፈለካት አደራደር በሥዕላዊ
መግለጫ 9 ላይ ተመልከት።
በኋላም የፋርስና የመካከለኛው ምሥራቅ የሥርዓተ ፈለክ
ተመራማሪዎች የበጦለሜዎስን ሥራ ተቀብለው ተጨማሪ ማሻሻያዎችን
አድርገውበት ነበር። ለመጥቀስ ያህል ሥዕላዊ መግለጫ 7: የበጦለሚዎስ የቅንብር ሥርዓት ውቅር በፍኖተ
ግርዶሽ
 በ፲፩ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የበጦለሜዎስን ሥራዎች
በመጠራጠር ማሻሻያ ካደረጉት አንዱ አቡ አሊ አል­ሃሰን
ኢብን አል­ሃሰን ኢብን አል­ሃይታም ነበር። አንዳንዶች
ዳግማዊ በጦለሜዎስ ይሉታል። አል­ሃሰን ከቀየራቸው አንድ
በጦለሜዎስ ከምድር ውጭ ያደረገውን የዋና ምህዋር ማእከል
ወደ ምድር ማእከል መመለስ ፣ በተጨማሪም በቅጥያ
መዞሪያው ላይ ተጨማሪ ቅጥያ መዞሪያ በማድረግ ፣ ቃሉ
እንደሚለው እውነተኛ ምድር አማከል ሥርዓተ ውቅር ቀምሮ
ነበር ይባላል።
ፕላኔት ከበጦለሜዎስ በኋላ ፣ ለብዙ ዘመናት ደብዝዞ (ጠፍቶ) ቢቀርም በኒኮላስ
ኮፐርኒከስ እንደገና አንሰራራ።
የኮፐርኒከስ ሞዴል ግብአቶች
 ፕላኔቶች በክብ ዙር በፀሐይ ዙሪያ ይዞራሉ።
 ፀሐይ ዕሩፍ ናት ፣ መገኛዋም በፕላኔቶቹ ከብ ምህዋር ማእከል
ቅጥያ መዞሪያ ላይ ነው።
 የፕላኔቶች ፍጥነት ያዊት ነው።
 ምድርም ከፕላኔቶች አንዷ ናት።
 ምድር በዛቢያዋ ላይ በ፳፬ ሰዓት አንድ ጊዜ ትሾራለች። ይህ
ማዕከል ሹረቷ የቀንና የሌሊትን መፈራረቅ ያስከትላል።
ኮፐርኒከስ ሄራክሊደስን እና ሂሳተስን ቀደምት የፀሐይ ማእከልነት እና
ምድር የምድር መሾር እና መዞር አቀንቃኝ መሆናቸውን በመጥቀሱ ፣ የጥንቱ
ዕውቀት ፈጽሞ ሳይጠፋ ፣ በወቅቱ ለነበረው የአውሮፓውያን የምድር
ቅኝት እና የሥነ­ፈለክ ማንሰራራት ታላቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። በወቅቱ
፣ የአሪስጣጣሊስ እና የበጦለሜዎስ ሥነ­ፈለክ እሳቤ ይከተሉ የነበሩ
የሃይማኖት መሪዎች እና የሥነ­ፈለክ ባለሞያዎች ይህ አስተሳሰብ
ዋና መዞሪያ አልተዋጠላቸውም። ኮፐርኒከስ የነበረነትን ማኅበረሰብ አስተሳሰብ
በመረዳቱ ይመስላል ፣ በመጽሐፉ መግቢያ ላይ ለሮማው ጳጳስ ጳውሎስ
ሥዕላዊ መግለጫ 8 የዋና እና ቅጥያ ምህዋራት አወቃቀር በበጦለሚዎስ ሦስተኛ እንዲህ ሲል ጽፏል።
ሥርዓተ ፈለክ
“ቅዱስ አባት ፣ ስለ ዓለማችን ፕላኔቶች መዞር ስጽፍ ፣ የምድርንም
የሆኑ እንቅስቃሴዎችን በነዚህ መጻሕፍት ውስጥ እንዳካተትኩ ሲያውቁ
አንዳንድ ሰዎች ወዲያውኑ እኔን እና ሀሳቤን ከመድረክ ለመወርወር
እንደሚጮሁ በቀላሉ ማሰብ እችላለሁ። …  ሀሳባቸው በዘመናት ፍርጃ
እንደተረጋገጠ ሁሉ ፣ ምድርን ፍጹም ዕሩፍና የሰማያት ማእከል ናት
የሚለውን እሳቤ የሚያውቁ ሁሉ ምድር ትንቀሳቀሳለች ብየ ብጠለስም
ይህን አስተምህሮ ምን ያህል እርባና ቢስ እንደሚያደርጉት ሳስብ ለረዥም
ጊዜ የምድርን እንቅስቃሴ ማስረጃ ጽሁፎቼን ወደ ብርሃን ለማምጣት
በጣም ተቸግሬ ፣ ምናልባትም የፍልስፍናቸውን ምስጢር በጽሑፍ
ሳይሆን በቃል እናም ለዘመዶቻቸውና ለጓደኞቻቸው የሚያስተላልፉ
የፓይታጎረሳውያንና የሌሎቹም ፣ ለምስክር ከልይሲስ ለሂፓራኮስ
ደብዳቤ ፣ በምሳሌነት መከተል ይሻል ይሆንን ስል ከራሴ ጋር ተሟግቸ
ነበር።…”
ኮፐርኒከስ በጦለሜዎስ የምድር መሾር ትርምስ ይፈጥራል ብሎ
መጨነቅ የለበትም ይላል ፣ ምክንያቱም የምድር እንቅስቃሴ ተፈጥሮሯዊ
እንጅ ትርምስ ያለው አይሆንም። “ስለምን በጦለሜዎስ በታላቅ ፍጥነት
ስለሚሾረው ሰማይ አይጨነቅም?” (በጦለሜዎስ ሰማያት በአንድ ዕለት
ሙሉ ዙር ይዞራሉ ስለሚል)። የምድር መሾር ፣ በውስጧ በሚኖሩት ላይ
ትርምስ እደማይፈጥር ሲያስረዳም እንዲህ ጽፏል። “መርከብ ፀጥ ባለ
ውቅያኖስ በሚቀዝፍበት ወቅት ፣ ለተጓዦቹ ከመርከቡ ውጭ ያሉ ነገሮች
ሥዕላዊ መግለጫ 9: የበጦለሚዎስ ሥርዓተ ፈለካት አሰዳደር የራሳቸው እንቅስቃሴ መስታይት [በተቃራኒ አቅጣጫ] እንደሚንቀሳቀሱና
ራሳቸው ደግሞ ዕሩፍ እንደሆኑ ያስባሉ። ስለዚህም እንደዚሁ በምድርም
ዓለም ሁሉ በክብ እንደሚንቀሳቀስ ይመስላል። ስለደማናትና ሌሎችም
6.8. ኒኮላስ ኮፐርኒከስ እና የፀሐይ አማከል ሥርዓተ ፈለክ ማንሰራራት በአየር ስለሚንሳፈፉ ፣ ስለሚጉኑና ስለሚወድቁ ነገሮችስ ምን እንላለን
ምድርና ፣ አብሯት ያለው ውኃማ አካል በዚህ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ብቻ
የበጦለሜዎስ ሥርዓተ ውቅር በፋርስ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ሳይሆን የአየሩም ትንሽ አካላት እና ሌሎቹም ከምድር መሠረተ ዝምድና
ተመራማሪዎች ነቀፋና ማሻሻያ ቢደረግበትም ፣ ለረዥም ዘመን በሥርዓተ ያላቸው ሁሉ ጭምር እንጅ?”
ፈለክ ተመራማሪዎች ዘንድ እንደ መሠረታዊ የሥነ­ፈለክ መረጃ ሆኖ ቆየ­ በኮፐርኒከስ የሥርዓተ ፈለክ ቅንብር የማርስን የኋልዮሽ ጉዞ አለ ቅጥያ
እስከ ፲፮ኛ መቶ ክፍለ ዘመን። የአሪስታርኪዎስ ፀሐይ አማከል ሥርዓተ መዞሪያ መገለፅ ተቻለ። በበጦለሜዎስ የሥርዓተ ፈለክ ቅንብር ተድርተው
ውቅር በታሪክ ማህደር ውስጥ ደብዝዞ ቆየ። ለዚህ ደግሞ የበጦለሜዎስ የነበሩ ቅጥያ ምህዋራት አላስፈላጊዎች ሆኑ። የአንዳንድ ፕላኔቶችን
ሥርዓተ ውቅር የአሪስጣጣሊስን አስተሳሰብ ፣ መተንበይ ወደሚችል እንቅስቃሴ ለመግለጽ ግን ኮፐርኒከስም ቢሆን ቅጥያ መዞሪያ አስፈልጎት
ሥርዓት በመቀየር እና ቀደምት ጥርጣሬዎችን በማክሰም የራሱን ድርሻ ነበር። የቅጥያ መዞሪያዎችን ብዛት ግን ለበጦለሜዎስ ሥርዓተ ፈለክ
ተወጥቷል ። ቅንብር ከሚያስፈልገው ያነሰ ነበር።
የአሪስታርኪዎስ ፅንሰ ሀሳብ እንደገና ያቆጠቆጠው በ፲፮ኛው መቶ
ክፍለ ዘመን በኒኮላ ኮፐርኒከስ ነው። ኒኮላስ ኮፐርኒከስ የ፲፮ኛው መቶ
ክፍለ ዘመን የኖረ ፖላንዳዊ ቄስ እና የሒሳብ ሊቅ ነበር። የዘመናዊ ሥነ­
ፈለክ መስራች እንደሆነ ይታሰባል። ኮፐርኒከስ ሕግና ህክምናንም
አጥንቷል። ፰፻ ጥርብ ድንጋዮችን በመግዛት ፣ መጋቢት ፲፭፻፲፫ እ.አ.አ.
ከዋክብትን የመመልከቻ ሰገነት ገነባ። በዚያም የሥነ­ፈለክ መለኪያዎችን
በመጠቀም የፀሐይን ፣ የጨረቃን ፣ የከዋክብትን እንቅስቃሴ አጠና።
በዚሁም ጥናቱ የአሪስጣጣሊስና የበጦለሜዎስ የሥነ­ፈለክ እሳቤ
የሚያረካ አለመሆኑን ተመለከተ። በምርምሩም ምድር ከፕላኔቶች አንዷ
እንደሆነችና ፀሐይም የዓለመዓለማት ማእከል እንደሆነች አመነ።
የምድር በዛቢያዋ ላይ መሾር እና በምህዋሯ ላይ መዞር ፣
በአሪስጣጣሊሳዊ እና ተከታዮቹ ሀሳብ ተኃይሎ ፣ በተለይም
 የኮፐርኒከስ የፀሐይ ሥርዓት መዋቅር በቫቲካን ቤተክርስቲያን
ተቀባይነትን አላገኘም ነበር ፤ ታይኮ በራሄ ደግሞ ጥሩ
ምዕመን ነበር።
 ምድር በፀሐይ ዙሪያ የምትዞር ከሆነ ትክል ከዋክብት
ተመሳሳይ እንቅስቃሴ (ከዋክብት እለ ጽኑአን) ማሳየት
ነበረባቸው።
በወቅቱ ጥሩ አጉይ መመልከቻ የነበረው ቢሆንም የትክል ከዋክብቱን
እንቅስቃሴ ልክ እንደ ፀሐይ አመታዊ እንቅስቃሴ (ውልብታ) ሲያደርጉ
አላስተዋለም (በዘመናዊ መሣሪያዎች መታየት ተችሏል።) ለዚህም
የኮፐርኒከስን ውቅር በመጣል ፣ ምድር ዕሩፍና የጠፈር ማእከል ናት ሲል
ደመደመ። ይታይኮ በራሄን ሥርዓተ ፈለካት አደራደር በሥዕላዊ መግለጫ
11 ተመልከት።
ኬፕለር ከበራሄ በተቀዳሚነት ያገኘው ልኬት የማርስን ነው። (በራሄ
ብዙ ልኬታዎችን ቢከትብም ፣ ሙሉውን ለኬፕለር አልሰጠውም ነበር።)
የበራሄን የማርስ ልኬት በጥንቃቄ በማስላት ፣ የማርስ ምህዋር ክበብ
መሆኑን ደመደመ።
ታይኮ በራሄ ከሞተ በኋላ ታይኮ በራሄ የሰበሰባቸውን ልኬቶች
በፕላኔቶች የጉዞ መርህ ላይ ላደረጋቸው መደምደሚያዎች ግብአት
አድርጓቸዋል።
ኬፕለር በግኝቱ እጅግ ደስ ብሎት እንደነበር ከጻፈው አንቀጽ መረዳት
ይቻላል። ስሜቱን እንደሚከተለው ይገልጸዋል።
«ከግብጽ እቅፍ ውጭ የአምላኬን ቤተ ፀሎት ለመግንባት የግብፆችን
ሥዕላዊ መግለጫ 10: የኮፐርኒከስ የሥርዓተ ፀሐይ አደራደር የወርቅ ፅዋ እንደሰረቅሁ በልበ ሙሉነት ለመናዘዝ እደፍራለሁ። ምህረት
ብታደርጉልኝ ደስ ይለኛል። ብትዘልፉኝም እታገሳለሁ። ቀለሙ
ተበጥብጧል ፣ አሁንም ይነበብ በመጭው ትውልድም ይነበብ ግድ
6.9. ዮሐንስ ኬፕለር እና የተሟላው ፀሐይ አማከል የሥርዓተ ፈለክ አይሰጠኝም መጽሐፉን እየጻፍኩት ነው። አንባቢ እስኪያገኝ ለምኢት
ቅንብር ዓመት መጠበቅ እችላለሁ ፣ እግዚአብሔርም ምስክሩን ለ፮ሺ ዓመታት
ጠብቋል።»
የአሪስጣጣሊስና የበጦለሜዎስ ሥርዓተ ፈለክ ቅንብር መሠረቶች የኬፕለር ሥርዓተ ፈለክ የቅጥያ መዞሪያዎችን አላስፈላጊነት
አብዛኞቹ ተፈርሰዋል። አንድ ግብአት ግን በቋሚነት ነበር። ይኸውም አረጋገጧል። የአሪስጣጣሊስ እና የበጦለሜዎስ ሥርዓተ ፈለክ ውቅር
ሰማያዊ አካላት በክብ ምህዋር ይዞራሉ የሚለው ነበር። ይኸ አስተሳሰብ ግብአቶች
ተግዳሮት ያጋጠመው ለመጀመሪያ ጊዜ በአቡ ኢሻቅ ኢብራሂም አል­  የምድር ዕሩፍነት 
ዛርቅሊ ነበር። እሱም የሜርኩሪ ምህዋር ክብ ሳይሆን ክበብ ነው የሚል  የምድር የሥርዓተ ፈለክ ማእከልነት 
ድምዳሜ ላይ በመድረሱ ነበር። በስተቀረ ኒኮላስ ኮፐርኒከስም ቢሆን ፣  የሰማያዊ አካላት ምህዋር ክብነት 
ከምድር አማከል ሥርዓተ ወደ ፀሐይ አማከል ሥርዓት የርዕዮተ ዓለም ሁሉም ተፈርሰዋል። የኮፐርኒከስን ይሁንታዎችንም እንደሚከተለው
ለውጥ ሲያደርግ ፣ የፕላኔቶች የጉዞ ምህዋር በክብ መሆኑን ተቀብሎ ነበር። አሻሽሏቸዋል።
ቀጣይ የእንቆቅልሹ ፍች ያሟላው ዮሐንስ ኬፕለር ነበር።
ዮሃንስ ኬፕለር ጀርመናዊ (፲፭፻፸፩ - ፲፮፻፴ እ.አ.አ.) የሥነ­ፈለክ  የፕላኔቶች ምህዋር ክብ ሳይሆን ክበብ ነው።
ተመራማሪ ነበር። ኬፕለር እ.አ.አ. በታኅሳስ ፳፯ ፲፭፻፸፩ በውርተምበርግ  ፀሐይ ማእከል ላይ ሳትሆን አንደኛው የምህዋሩ የትኩረት
(አሁን በጀርመን ውስጥ በምትገኝ) ቦታ ተወለደ። አባቱ ፣ ሄንሪች ኬፕለር ነጥብ ላይ ናት።
፣ ቤተሰቡን በመተው ፣ ሚሲዮናውያን ጋር በመሆን የፕሮቴስታንት  ፍጥነታቸውም ሆነ ፍጥነ­ዘዌያቸው ያዊት አይደሉም ነገር ግን
ሃይማኖትን መግነን ለመግታት በተለያዩ ወቅት ወደ ሆላንድ ይዘምት የሚያካልሉት ፍጥነ­ስፋት ያዊት ነው።
ነበር። ወጣቱ ኬፕለር ከእናቱ ጋር ይኖር ነበር። እናቱን ያሳደገቻት አክስቷ
በቡዳነት ተከሳ በቁም ተቃጥላ ነበር። እናቱም በቡዳነት ተከሳ ኬፕለር የታይኮ በራሄን ልኬቶች በጥንቃቄ በማጥናት ፣ አሁን በተለምዶ
ተሟግቶ ነጻ አድርጓታል። የኬፕለር የፕላኔቶች የእንቅስቃሴ ሕግ የሚባሉትን ለኒውተን የስበት ሕግ
ኬፕለር በማስላት አባዜ ከመያዙ የተነሳ የራሱን የእርግዝና ወራት መሠረት የሆኑ ሦስት ሕጎች አረቀቀ።
፪፻፳፬ ቀን ፣ ከ ፱ ሰዓት ፣ ከ ፶፫ ደቂቃ መሆኑን ያሰላ ነበር። ኬፕለር
የገንዘብ ችግር ነበረበት። ስለዚህ ባብዛኛው ኮከብ ቆጠራን (የጥንቆላ
ሥራን) እንደ ገቢ ማግኛ ይጠቀም ነበር። ብዙ ልጆችም ሞተውበታል።
በዚሁ ወቅት ፣ የከዋክብትን እንቅስቃሴ በአንክሮት ይከታተልና ፣ ሌሎች
ፕላኔቶች በፀሐይ ዙሪያ ቢዞሩም ፣ ምድር ግን በራሷ ዛቢያ ላይ ከመዞር
በቀር በፀሐይ ዙሪያ አትዞርም በሚል መነሻ ሀሳብ ብዙ ምልከታዎችን
ያደረገ የሥነ-ፈለክ ተመራመሪ ታይኮ በራሄ ፣ ለብዙ ጊዜ የሰበሰባቸውን
ልኬቶች እንዲመረምር በረዳትነት ተቀጠረ። ታይኮ ከዴንማርክ መሳፍንት
ወገን ነበር። ታይኮ በራሄ የኮፐርኒከስን ፀሐይ አማከል ሥርዓት ሊቀበል
ያልቻለባቸው ሁለት ምክንያቶች

ሥዕላዊ መግለጫ 12 የኬፕለር የፀሐይ እና የፕላኔቶች የአቀማመጥ


ሥርዓት በክበባዊ መህዋር

6.10. ጋሊሊዮ ጋሊሊ እና የፀሐይ አማከል ሥነፈለክ


ሥዕላዊ መግለጫ 11: የታይኮ በራሄ ሥርዓተ አፍላካት ጣሊያናዊ የሒሳብ ሊቅና የፊዚክስ ፣ የሥነፈለክ ተመራማሪ
ነበር። አቅርቦ መመልከቻ አጉይ መነጽር በመሥራት የጁፒተርን
አራት ጨረቃዎች ተመክልቷል። የምድርን ጨረቃ ገጾች በመቃኘት (የተፈጥሮ ፍልስፍና ሒሳባዊ መርሆች) የሚል ርዕስ ሰጠው።
ስዕላዊ መረጃ አቅርቧል። የፀሐይ ነቁጦችን በመመልከት ስዕላዊ የመጻሕፍቱን የህትመት ዋጋም ሃሊ ሸፈነ። ጋሊሊዮ ቁሶች በግደ
መግለጫ አቅርቧል። በመጨረሻም ሁለቱን ዋና የዓለም ሥርዓት ስበት ወደ ምድር ማእከል እንደሚሳቡ ሲያረጋግጥ ፣ ኒወተን ደግሞ
የተመለከተ ውይይት: የበጦለሚውስንና የኮፐርኒከስን (Dialogo ይኸው ግደት ፕላኔቶችን በምህዋራቸው ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ
sopra Ii due massimi sistemi del mondo: Ttolemaico, e  መሠረት መሆኑን አረጋገጠ።
Ccopernicono)  የተሰኘ መጽሐፍ በጣሊያንኛ አሳተመ። በዚሁ የኒውተን መጽሐፍ የመጀመሪያ ዕትም እንደወጣ ከሮበርት ሁክ
መጽሐፉ ፣ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን የኮፐርኒከስ መጽሐፍ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብቷል። ሁክ ግኝቱ የእኔ ነው ፤ ከኔ ጋር
እንዳይሰራጭ ያደረገችውን ዐዋጅ የሚሞግት ነበር። የፀሐይ በተጻጻፋቸው ደብዳቤዎች ተመርኩዞ ያገኘው ውጤት ነው
ማእከልነት ንድፈ ሀሳብ መላ ምት (ግምት) ብቻ ሳይሆን እውነት በማለት ደብዳቤዎቹን ይፋ እብደሚያወጣ ዛተ። ኒውተን ከሁክ
ነው የሚል ነበር። በተለይም የጁፒተር ጨረቃዎች ምድርን ሳይሆን ምን ያህል ሀሳብ አግኝቷል የሚለው አሁንም ድረስ ታሪኩን
ጁፒተርን ሲዞሩ በመመልከቱ ፣ ሁሉም ሰማያዊ አካላት ምድርን የሚመረምሩትን የሚያጨቃጭቅ ነው። በተለይም ሁክ ከሞተ
ይዞራሉ የሚለው የበጦለሚውስን ሀሳብ ሊቀበለው አልቻለም በኋላ ሁክን ተክቶ የትምህርት ክፍሉ የበላይ ኃላፊ የነበረው
ነበር። ይህ መጽሐፉ ግን ምስጋናን አላመጣለትም። በመናፍቅነት ኒውተን ሁክን አምርሮ በመጥላቱና የሁክን ሰነዶች እና ደብዳቤዎች
ክስ ተመሰረተበት። (በወቅቱ የካቶሊክ ሃይማኖት «የበላይ በማቃጠሉ ውዝግቡ የመረጃ እጦት እና መላ ምት የበዛበት
ጠባቂዎች» ፣ ምድር የዓለም ማእከል አይደለችም ፀሐይ እንጅ ፣ እንዲሆን አድርጓል።
ምድር እንደሌሎቹ ፕላኔቶች ትንቀሳቀሳለች የሚሉት ሀሳቦች የኒውተንን የተተኮሰ ጥይት እንቅስቃሴ ምሳሌ ከኒውተን
አልተዋጡላቸውም)። ፍርድ ለመስጠት ከተቀመጡት ፲፪ ዳኞች ፣ «መርሆች»  መጽሐፍ ላይ እንመልከት። እንዲህ ይላል። «… 
፲፪ቱም ምድር አትንቀሳቀስም የሚል አቋም ያዙ። በዚሁም ፍርድ ውንጭፍ (projectile) ፣ ስለ ምድር ግደ­ስበት ባይሆን ኖሮ ወደ
ጋሊሊዮ ጥፋተኛ ተብሎ ፣ መሳሳቱን እንዲያምን ተገደደ። ምድር አይወድቅም ነበር ደግሞም የአየር ተጋትሮ ቢወገድ በወጥ
በተጨማሪም የእስራት ፍርድ ተፈረደበት። በእስራትም ፣ በ፸፯ ቶሎታ ይጓዝ ነበር። በግደ­ስበቱ እና በሚንቀሳቀስበት ቶሎታ
ዓመቱ ከዚህ ዓለም እስከተለየበት ድረስ ለ፰ ዓመት ቆይቷል ። ተመስርቶ ፣ ይነስም ይብዛም፣ ከቀጥታ ፍኖቱ በመለየት
የቫቲካን ቤተክርስቲያን ይህ ፍርድ ትክክክል አለመሆኑን በቅርብ ያለማቋረጥ ወደ ምድር የሚጎትተው ስበት ነው። ለመጠነቁሱ
ከ፫፻፶ ዓመት በኋላ አምና ይቅርታ ጠይቃለች። ጋሊሊዮ ከዮሐንስ ያለው ስበት ያነሰ ሲሆን ወይንም የተወንጨፈበት ቶሎታ ትልቅ
ኬፕለር ጋርም የደብዳቤ ግንኙነት ነበረው። ምንም እንኳን ኬፕለር ሲሆን ከቀጥታ ፍኖቱ ያለው ልዩነትም ያነሰ ይሆናል ፣ ርቆም
ጋሊሊዮ የኮፐርኒከስን ንድፈ ሀሳብ ፣ የፀሐይን ማእከልነት ፣ ይሄዳል። ከተራራ ጫፍ ላይ በባሩድ ኃይል ለአድማስ ትይዩ በሆነ
በግልጽ እንዲደግፍ ቢፈልግም ፣ ጋሊሊዮ ወዲያውኑ ይህን አቅጣጫ በአንድ መነሻ ቶሎታ የተተኮሰ የመድፍ ጥይት ፣ ወደ
አላደረግም። ይልቁንም ሌሎች ፍላጎት ያሳደሩበት ዘርፎች ላይ ምድር ሳይወድቅ በኩርባ ፍኖት (curve) ለሁለት ማይል ቢጓዝ ፤
አትኩሮ ነበር። ይኸው ፣ የአየር ተጋትሮ ቢወገድ እና በሁለት ወይም በአሥር እጥፍ
ቶሎታ ቢተኮስ ሁለት ወይም አሥር እጥፍ ርቆ ይጓዛል።
6.11. ይስሐቅ ኔውተን እና የስበት ሕግ ከወደድንም ፣ ቶሎታውን በመጨመር የሚደርስበትን ርቀት
ኬፕለር የፕላኔቶችን የእንቅስቃሴ ሕግ ያገኘው በታይኮ በራሄ መጨመር እና ዙረተ­ፍኖቱን (የፍኖቱን ጉብጠት curvature) 
የተሰበሰቡ የፕላኔቶች እንቅስቃሴ የመረጃ እሴቶችን በጥንቃቄ በመጨረሻ በ፲ ፣ በ፴ ፣ በ፺ መዓርጋት እስኪወድቅ ድረስ ፤
በማጥናት ነበር። ፕላኔቶች ስለምን ክበብ ምህዋር እንደሚከተሉ ፣ ሳይወድቅም ሙሉውን ምድር እንዲዞር ማድረግ እንችላለን።
ስለምንስ ምህዋራቸውን ትተው በዘፈቀደ እንደማይጓዙ ፣ ስለምንስ በምጨረሻም ፣ ወደ ምድር ፈጽሞ ሳይወድቅ ፣ ወደ ጠፈር
በእኩል ጊዜ እኩል ሥፋት እንደሚያካልሉ የሰጠው ሒሳባዊ እንዲመጥቅ ጉዞውንም ያለማቋረጥ ለዘለዓለም እንዲቀጥል
ትንተና አልነበረም። ይኸን ተግባር ያከናወነ ይስሐቅ ኒውተን ነበር። ማድረግ እንችላለን። በዚህ አኳኋን አንድ የተመጠቀ ነገር ፣
ቀደም ብለን መሠረታዊ ሥነ­እንቅስቃሴን ስንመለከት በተለምዶ በምድር ዙሪያ በግደ­ስበት ምክንያት በምህዋር እንዲዞር ሊደረግ
የኒውተን የእንቅስቃሴ ሕጎች የሚባሉ ሦስት ሕጎችን ይችላል። ጨረቃም እንዲሁ ወይ በስበት አለበለዚያም በሌላ ወደ
ተመልክተናል። ከነዚህ ሕጎች በተጨማሪ የኬፕለር እና የጋሊሊዮ ምድር በሚስብ ግደት በተፈጥሯዋ ትከተል የነበረውን ቀጥታ
የምርምር ውጤቶች አሉት። ኒውተን ሥነ­ስበትን የጠነሰሰው የዛፍ መስመሯን በመተው ያለማቋረጥ ወደ ምድር በመሳብ አሁን
ፍሬ ስትወድቅ በመመልከት ነው የሚል የተለመደ ትርክት አለ። የያዘችውን ምህዋር ይዛ እንድትዞር ትደረጋለች። ያለዚህ ግደት
ነገር ግን የኒውተንን ሥራ በጥንቃቄ ስንመረምር ለሥራው መነሻ ጨረቃ በምህዋሯ ላይ አትዞርም ነበር። ይህ ግደት ትንሽ ቢሆን
የሆነው የኬፕለር የፕላኔት እንቅስቃሴ ሕጎች እና የጋሊሊዮ ጨረቃን ከቀጥታ መስመሯ ወደ ምድር አይስባትም ነበር ፣ በጣም
መሠረታዊ የምድር ስበት ጥናት እንደነበሩ ግልጽ ይሆንልናል። ትልቅ ቢሆን ፣ ከሚገባው በላይ ከምህዋሯ ወደ ምድር ይስባት
በ፲፮፻፹፬ ድልክ እ.አ.አ. የንጉሳዊ ማኅበረሰብ አባላት የነበሩት ነበር። ግደቱ ልክ መጠን ሊኖረው ይገባል። …»
ሮበርት ሁክ ፣ ኤድመንድ ሃሊ እና ክሪስቶፈር ሬን የፕላኔቶችን
እንቅስቃሴ ስለሚገዛ የስበት ሕግ አንድ ፕላኔት ከርቀቷ ካሬ ሃይል 7. ማጠቃለያ
ጋር ወዳር በሆነ ግደት ወደ ፀሐይ ብትሳብ የፕላኔቷ ምህዋር ምን
ዐይነት ትልም ይሆናል? በሚል ርዕስ በሞቀ ሙግት ላይ በነበሩበት በዚች ትንሽ ሰነድ ፣ ሐተታ ጊዜን፣ የኢትዮጵያውያንን የጊዜ አቆጣጠር
ወቅት ፣ ሮበርት ሁክ ከኬፕለር ሁለተኛ ሕግ በመነሳት የግደ­ስበት የስሌት ፍሰት በጥቂቱ ተመልክተናል። ከመጽሐፈ ሄኖክ እና ከአቡሻኽር
እና የርቀት ካሬ ግልባጭ ዝምድናን ማግኘቱን ነገር ግን ለሁለቱ የሚገኙ የሥነፈለክ እና የቀን አቆጣጠር መሠረቶችን ባጭሩ አቅርበናል።
ከመጻሕፍቱ ያገኘነውን ሀሳብ ማብራሪያ ሰጥተንበታል ፣ በሌሎች
ለጊዜው እንደማይገልጽላቸው ይነግራቸዋል። በዚሁ የሁክ አቋም ሊቃውንት ከተደረሱ ተመሳሳይ መደምደሚያውች ጋር አነጻጽረናቸዋል።
የተበሳጨው ሃሊ ፣ ካምብሪጅ በመሄድ ስለ ሁክ ሙግት (claim)  አስከትለንም የዘመናዊ የሥነፈለክ መንደርደሪያውች ናቸው ብለን
ለኒውተን ነገረው። ኒውተንም አንድ ፕላኔት ከርቀቷ ካሬ ጋር ያሰብናቸውን መርጠን አቅርበናል። ተጨማሪ ሀሳባት ፣ እንዲሁም
ውድር በሆነ ግደት ወደ ፀሐይ ብትሳብ የፕላኔቷ ምህዋር ክበብ የህንዶ­ዐረባዊ ቁጥሮችን ወደ ግእዝ ቁጥሮች መቀየሪያ እና
እንደሚሆን ከ፬ ዓመት በፊት እንዳረጋገጠ ፣ ማረርጋገጫውን የኢትዮጵያውያንን የቀን አቆጣጠር በመቀምር ኤክሴል ሠንጠረዥ ላይ
የጻፈበትን ወረቀት ቢሮው ውስጥ ለጊዜው የት እንዳስቀመጠው ለማስላት የሚጠቅሙ መተግበሪያዎች በአባሪነት ቀርበዋል። ውል ያለው
እንደማያስታውስ ነግሮታል። በሃሊ ጥያቄ ኒውተን ማረጋገጫውን ማረፊያ እንዳላደረስነው ብናውቅም ቅሉ፣ ሐተታችንን ለጊዜው በዚህ
በሦስት ወር ውስጥ አሻሽሎ መልሶ አቀረበ። ለሚቀጥሉት ፲፰ ቋጭተናል። የርእሱ ሥፋት እና ጥልቀት በዚች ትንሽ መጣጥፍ ዳሰሣ
ወራት ሀሳቦቹን በማዳጎስ አበለጸጋቸው። በዚህ ወቅት ኒውተን ሊሸፈን እንደማይችል አንባቢው ተረድቶ ፣ የጎደለውን ለመሙላት
ብዙ ጊዜ ምግብ መመግበ ይረሳ እንደነበር አንዳድ ጸሓፍት ይላሉ። የጠበበውን ለማስፋት እንዲተጋ ፣ በምሳሌነቷም ምሁራን በተለያዩ
ዘርፎች ላይ ጥናት እያደረጉ ለማኅበረሰባችን እውቀት ሁሉ ተደራሽ
ሀሳቦቹ በሦስት መጻሕፍት ተጠቃለው ቀረቡ። ለዚህ ሥራው እንዲሆን በአማርኛ ቋንቋ እንዲያሳትሙ አሳስባለሁ ፣ በራሳቸው ሞክረው
ኒውተን Philosophiae  Naturalis  Principia  Mathematica  ፈትሸው በህሊናቸው አመላልሰው ያልተረዱትን እንዲህ ነው እንዲያ ነው
በማለት ፣ ትንግርትንና ተዓምር እያስመሰሉ ለማኅበረሰባችን አቆጣጠር ለመቁጠር እቸገር ነበር። አንድ ጊዜ የመመረቂያ ጽሑፍ ሳዘጋጅ በአማካሪነት
እንዳያቀርቡም እለምናለሁ። ከተመደቡልኝ መምህር ጋር ቀጠሮ ያዝን። ዐሥር ሰዓት እንገናኝ አሉኝ። እኔ ከሰዓት በኋላ
ሄድሁ። ጠብቀውኝ ስቀር ለውይይት የተሰበሰቡት እንደተበተኑ ነገሩኝ። ምክንያቱን
አስረዳኋቸው። ከዚያ በኋላ ፣ ቀጠሮ ሲሰጡኝ ፣ እንደ እናንተ አቆጣጥር እንደዚህ ሰዓት
8. ዋቢ መጻሕፍት እንገናኝ ይሉኝ ነበር። እኔም የሰዓት አቆጣጠራችን ተፈጥሯዊ እና ምቹ እንደሆነ ስለማስብ
፣ እስካሁን ድረስ የሀገሬ ሰዎች ጋር ስገናኝ ፣ የእኛን የሰዓት አቆጣጥር እጠቀማለሁ። የቀን
አቆጣጠራችንን ለመከታተል ግን አስቸጋሪ ነው። እንደ ምዕራባውያኑ የቀን አቆጣጠር ፣
በላቲን ፣ በግሪክ እና በሌሎች ቋንቋዎች የተጻፉትን የእንግሊዝኛ በቅርብ አይገኝም። አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ድረ ገጽ ላይ ፈልጌ አገኛለሁ። ቢሆንም አዘውትሮ
ትርጉማቸውን ተጠቅሜያለሁ። ዓመተ ምህረቶቹ ለኢትዮጵያ መጻሕፍት ለማድረግ ያስቸግራል። የዘመን ቀመር ባለቤትነት ከስልጣኔ አውታሮች አንዱ ነውና ፣
እነደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ፣ ለሌሎቹ ደግሞ እንደ አውሮፓውያን ቀደምት የሀገራችን ሊቃውንት የመረመሯቸውን የዘመን አቅማራት በዚች ትንሽ ጽሑፍ
አቆጣጠር ናቸው። ላካፍላችሁ ወደድኩ። ርዕሱ ከሥነ ፈለክ ጋር የሚያያዝ በመሆኑ ፣ በጊዜ እጥረት
ካልታተመው መጽሕፌ ውስጥ የሥነ ፈለክ ሊቃውንት በዘመናት የደረሱባቸውን ቀንጭቤ
Hipparchus-Greek-astronomer. (u.d.). Hentet fra ጨመረሁበት። በመጨረሻም ፣ በመቀምራችሁ በኤክሴል ሰንጠረዥ ላይ ጭናችሁ ዕለትን
https://www.britannica.com/biography/Hipparc ፣ ዘመንን ፣ በዓላትን ፣ ለጥናት ከፈለጋችሁትም ፣ አበቅቴውን ፣ መጥቁን ፣ ወዘተ ለማወቅ
hus-Greek-astronomer/Other-scientific-work ልትጠቀሙባቸው የምትችሉ ማዘዣዎች ታገኛላችሁ። የሚታረም ነገር ወይም ጥያቄዎች
ቢኖራችሁ በ antenehbiru@gmail.com መልዕክት ልትልኩልኝ ትችላላችሁ።
The Timeaus of Plato. Edited with introduction and
notes. (፲፰፻፹፰). R. D. ARCHER-HIND (eds.).
ሐውኪንግ, ስ. (፲፱፻፹፰). The brief history of time. እነሆ ተጠየቅ
ራስን ብየና ፣
ሐውኪንግ, ስ. (፳፻፪). Standing on the shoulder of giants. ስንት ነገር ጻፈ ፣ ስንት ነገር ቀዳ፣
ሄሮዶቱስ. (u.d.). The History- English translation. መደቡ አንድ ዐይነት ነው? ወይስ ብዙ ዐይነት ነው? የሰው ልጅ
ሄዝ, ቶ. ሊ. (፲፰፻፺፯). The works of Archimedes. Cambridge ሰሌዳ።
University Press.
ሄዝ, ቶ. ሊ. (፲፱፻፲፫). Aristarchus, of Samos, the ancient
Copernicus ; a history of Greek astronomy to
Aristarchus, together with Aristarchus's
Treatise on the sizes and distances of the sun
and moon : a new Greek text with translation
and notes.
መጽሐፈ ሄኖክ. (u.d.).
መጽሐፈ አክሲማሮስ-ዘስድስቱ ዕለታት . (፲፱፻፺፱ ዕትም ). ባሕር ዳር:
አዘጋጅ እና አሳታሚ አባ ሰናይ ምስክር።.
ሪቻርድ, ፊ. (፳፻፲፫). A Modern Almagest.
ቅዱስ, ዘ. (፲፱፻፵፰). ሐተታ መናፍስት ወፍካሬ ከዋክብት. አዲስ አበባ:
ቀ.ኃ.ሥ. ማተሚያ ቤት.
በርገስ, ኢ. (፲፰፻፷). የሱርያ ሲድሃንታ ትርጉም A TEXT-BOOK
OF HINDU ASTRONOMY WITH NOTES AND
AN APPENDIX.
ኒውተን, ይ. (፲፮፻፹፯). Philosophiæ naturalis principia
mathematica.
ናሳ. (u.d.). Did ancient peoples really predict solar
eclipses? Hentet fra እማሆይ ጥሩወርቅ አስፋው ማሽሌ እኝህ ነበሩ።
https://image.gsfc.nasa.gov/poetry/ask/a11846.
html እናቴ ፣ በፍቅር ያስተማርሽኝ ፣
አሪስጣጣሊስ. (፲፱፻፹፬). The Complete Works of Aristotle, ሀቅን መፈለግን ፣ የህሊናን እውነት
Princeton. NJ: Princeton University Press. የሌላውን ችግር እንደራስ መመልከት ፣
አቡሻክር. (፲፱፻፷፪ የታተመ). የቀን መቁጠሪያ. አዲስ አበባ. የሰውን መብትና የራስን ቃል ማክበር፣
በእጅጉ ይልቃል ፣
አንስታይን, አ. (፲፱፻፭). ON THE ELECTRODYNAMICS ዐለም ካስተማረኝ ብዙ ብዙ ነገር።
OF MOVING BODIES. Annalen der Physik,
891-921.
ኪዳነወልድ, ክ. (፳ ወ ፭ ዓመተ መንግሥቱ ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ
ንጉሠ ነግሥት ዘኢትዮጵያ). መጽሐፈ ስዋስው ወግስ ፣
ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ.
ካህን አካዳሚ. (u.d.). Hentet fra
https://www.khanacademy.org/humanities/big-
history-project/solar-system-and-
earth/knowing-solar-system-
earth/a/eratosthenes-of-cyrene
ካንት, ኢ. (፲፯፻፹፩). Critique of Pure Reason.
ኬፕለር, ዮ. (፲፮፻፱). Astronomia nova .
ኮፐርኒከስ, ኒ. (፲፭፻፵፫). De revolutionibus orbium
coelestium.
ደስካርተስ, ሬ. (፲፮፻፵፬). Principia philosophiae .
ፊትዝጌራልድ, ኤ. (፲፰፻፹፱). Rubáiyát of Omar Khayyám.

ጸሐፊው፡ በኖርወይ እኖራለሁ። ከሀገሬ በመጀመሪያ የወጣሁት ወደ ኔዘርላንድ ለከፍተኛ


ትምህርት ነበር። እዚያ በነበርሁበት በመጀመሪያዎቹ ጊዜያት ሰዓት እንደ አውሮፓውያን
አባሪ 1: የቀን እና የሌሊት ርዝማኔ እና የኬክሮስ ዝምድና አባሪ 3: የሊቃውንተ ህንድ የጊዜ አለካክ
በአንድ የኬክሮስ መስመር ላይ የሚገኝን ቦታ የመዓልት እና የሌሊት ሊቃውንተ ሕንድ ስለ ጊዜ በቬዳንጋ የሥነ ፈለክ ጥናታቸው የደረሱት
ርዝማኔ ተቃረብ በሚከተለው ቀመር ልናገኘው እንቻላለን። እንደሚከተለው ነው። በቬዳንጋ የጊዜ አለካክ ዘይቤዎች ላይ ከተደረጉ
እንበልና ፣ 𝜏 የቦታው ኬክሮስ ይሁን ፣ 𝛿 ደግሞ የቦታው ዕርገት ጥናቶች እንደተረዳሁት ፣ የቬዳንጋ ሊቃውንት በጣም ትንሽም በጣም
ይሁን። የቦታው ዕርገት ከዓመቱ እለት ጋር እንደሚከተለው (በተቃረብ) ትልቅም የጊዜ መጠኖችን አሰላስለው ነበር። ከነዚህ ውስጥ ፣ በሱርያ
ሊዛመድ ይችላል። የዓመቱን የመጀመሪያ ዕለት ከበልግ ዕኩለት እንደ ሲድሃንታ የሥነፈለክ ጥናት ውስጥ የቀረበውን ቀንጭበን እንመልከት።
ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር መጋቢት ፲፩ ወይም መጋቢት ፲፪ ላይ “ጊዜ ሁለት ዐይነት ነው ፣ የመጀመሪያው ሁሉንም ፣ ሕያውንም ፣
ያርፋል። በዚህ የዕኩለት ቀን ፀሐይ ዐልቦ ዕረግት ተሆናለች። የበልግ በድኑንም የሚያሳልፍ ነው። ሁለተኛው ደግሞ መታወቅ የሚችል ነው።
ዕኩለት የሚውልበትን ቀን አንድ በለን በመቁጠር ፣ የፈለግ ነው የዕለት ይኸም (ሁለተኛው ዐይነት) በሁለት ይከፈላል። አንደኛው ሙርታ
ቁጥር በ𝑥 ብንወክለው ፣ የፀሐይ ዕርገት በሚከተለው ቀመር (አማናዊ፣ የሚለካ) ይባላል ፣ ሁለተኛው ደግሞ አሙርታ (ኢአማናዊ ፣
(በተቃረብ) ሊገኝ ይችላል። ተጨባጭ ያልሆነ ፣ በትሽነቱ ምክን ያት ወይም እጅግ ትልቅ በመሆኑ
𝑥 ምክን ያት የማይለካ) ይባላል።
𝛿 23.5 ሳንዘዌ 360 አማናዊው ሙርታ በአንድ አፍታ ቆይታ ይዠምራል (ይኸም አራት
365
የካልዒትን ስድስተኛ እጅ ያህል ቆይታ ያለው ነው።) ኢአማናዊው
የፀሐይ ዕርገት ከ፳፫ ከግማሽ ማዓርጋት አይበልጥም። ይኸም አሙርታ ደግሞ ከአቶምስ ወይም ከትሩቲ (በዐማርኛ ትርታ ጋር
የምድር የዋልታ ዛቢያ ከምድር የምህዋር ጠለል አንጻር ያለው ጋዳላነት የሚመሳሰል ይመስለኛል) የጊዜ ልኬት ይዠምራል (የ አንድ ካልዒት
ነው። የዕለቱ የፀሐይ ዕርገት ማዓርጋት በዚህ መልኩ ከተገኘ በኋላ ፣ 33750ኛ ክፍልፋይ ነው።)
የቀኑ ርዝማኔ (ተቃረብ) በሚከተለው ቀመር ሊገኝ ይችላል። ስድስት አፍታዎች ቪናዲ ይሆናሉ ፣ ስድሳ ቪናዲዎች ደግሞ ናዲ
ይሆናሉ። ስድሳ ናዲዎች አንድ ቀን ይሆናሉ(አንድ ቀን የሚባለው ፣
ምድር በራሷ ዛቢያ ላይ አንድ ሙሉ ሹረት የምታጠናቅቅበት የጊዜ ቆይታ
የቀን ርዝማኔ ነው።)” የጊዜ መለኪያዎቹን ከሚከተሉት ሠንጠረዦች ላይ ተመልከት።
ኮንዘዌ .
ℎ ዘዌኮን አሃድ መጠን በዘመናዊ መለኪያ
ኮንዘዌ ኮንዘዌ ታንዘዌ ታንዘዌ
ፐርማኑ 2.6 ማይክሮ ሰከንድ
(ብይን: ሳንዘዌ ­ sine(x), ታንዘዌ­ tan(x), ኮንዘዌ­cos(x) ዘዌኮን ­ አኑ 2 ፐርማኑ
cos­1(x)) ትሪስኑ 3 አኑ
በመጽሐፈ ሄኖክ የተሰጡትን የቀን እና የሌሊት ርዝማኔ ቀመሩን ትሩቲ 3 ትሪስረኡ
በመጠቀም ከምድር ወገብ በስተሰሜን ፵፭ መዓርጋት ላይ በአንድ ዕለት ቬድህ 100 ትሩቲ
ውስጥ ከሚኖረው የቀን እንና የሌሊት ርዝማኔ ጋር ተነጻጽሮ በሥዕላዊ ሎቨ 3 ቬድህ
መግለጫ 13 ላይ ተቀምጧል። (0.2 ሰኮንድ
ኒመሽ 3 ሎቨ
12
አካባቢ)
የሌሊት እና የቀን ርዝማኔ በ፲ ፰

11
ቸውን 3 ኒመሽ
10 ካሽታ 5 ቸውን (ችህሁን)
9 ላግሁ 15 ካሽታ = ግማሽ ካላ
እጅ

8 ናዲካ 15 ላግሁ
7 ማሁራት 2 ናዲካ = 30 ካላ
6 አሆራትራ (ዕለት) 30 ማሁራት
1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 ሳፕታህ (ሳምንት) 7 ቀናት
ወር
ሥዕላዊ መግለጫ 13፡ በመጽሐፈ ሄኖክ የሚገኘው የቀንና የሌሊት ፓክሽ 2 ሳፕታህ
ርዝማኔ ከ፲፰ እጅ። በኩርባ የተቀመጠው በቀመሩ ፵፭ ማዓርጋት ዕርገት ወርኅ 2 ፓክሽ
ላይ ከምናገኘው የቀን እና የሊሊት ርዝማኔ ጋር ሲነጻጸር። ለንጽጽር ሪቱ ወርኅ
እንዲያመች እንደ መጽሐፈ ሄኖክ ብያኔ ዕላቱን ወደ ፲፰ ክፍለ ጊዜዎች
ከፍለነዋል። አያን 3 ሪቱ
የጨረቃ ዓመት 2 አያን

አባሪ 2: አውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር አሃድ መጠን


1 የዴቫ ዕለት በሰው ሥርዓት 1 ዓመት
አውሮፓውያን ቀደም ብለው የጁሊየስን አቆጣጠር ይጠቀሙ ነበር።
ከዐሥራ ስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ግን የግሪጎሪን የዘመን 4800 ዴቫ ዓመታት ወይም 1728000
ሳትያ ዩጋ
አቆጣጠር ይጠቀሙ ጀመር። ከጁሊየስ አቆጣጠር ወደ ግሪጎሪ አቆጣጠር የሰው ዓመታት
የቀየሩት እንደ ኢትዮጵያን አቆጣጠር በጥቅምት ወር ፲፭፻፸፬ ነበር። 3600 ዴቫ ዓመታት (1296000 የሰው
የዘመን አቆጣጠሩ የሚከተለውን ሕግ ይከተላል። ትሬታ ዩጋ
ዓመታት)
ለአራት ሲካፈል ቀሪ የሌለው ዓመት ሁሉ 366 ዕለታት ይኖሩታል።
ነገር ግን ለዚህ ሕግ አንድ አፈንጋጭ አለው። ዓመቱ በ፻ ሲካፈል ቀሪ 2400 ዴቫ ዓመታት (864000 የሰው
ዴቫፓራ ዩጋ
የሌለው ከሆነ እና በ፬፻ ሲካፈል ቀሪ የሚኖረው ከሆነ እንደ ሌሎቹ ዓመታት)
ዘመናት ሁሉ ፫፻፷፭ ቀናት ይኖሩታል። ይህም በዓማካይ አንዱን ዓመት 1200 ዴቫ ዓመታት (432000 የሰው
፫፻፷፭ ዕለታት ከ፲፬ኬክ፴፫ካል ይኖረዋል ማለት ነው። ነገር ግን እንደ ካሊ ዩጋ
ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ጳጉሜን የላቸውም። ወሮቻቸው ባለ ፴ እና ዓመታት)
ባለ ፴፩ ናቸው። ፌብሯሪ የሚባለው ወራቸው ዓመቱ ፫፻፷፮ ዕለታት 4 ዩጋዎች (12000 ዴቫ ዓመታት ወይም
1 የዴቫ ዕድሜ
በሚሆንባቸው ዘመናት ፳፱ ዕለታት ሲኖረው በተቀረው ግን ፳፰ 4320000 የሰው ዓመታት)
ዕለታት ብቻ ይኖሩታል። 1000 ማሃ ዩጋዎች 1 ካልፓ (8.64 ቢሊዮን
ባሁኑ ጊዜ ይኸ የዘመን አቆጣጠር በሰፊው የዓለማችን ክፍል ጥቅም 1 የብራህማ ዕለት
ላይ በመዋል ይገኛል። ዓመታት)
30 የብራኅማ ቀናት (259.2 ቢሊዮን የሰው s = Application.WorksheetFunction.VLookup(y,
1 የብራኅማ ወር Sheet1.Range("$Z$2:$AA$22"), 2, False)
ዓመታት)
‘In the excel Sheet1 column z from row 2 down the
1 የብራኅማ ዓመት 3.1104 ትሪሊዮን የሰው ዓመታት
numbers 1, 2, 3, 4 ,6, 5, 6, 7, 8,9,10, 20, 30, 40, 50, 60,
50 የብራኅማ ዓመታት 70, 80, 90, 100, 10000 will be written and in front of each
ፓራርድሃ
(156764160000000 የሰው ዓመታት) number in column AA their Geez equivalent will be put.
2 ፓራርድሃዎች (100 የብራኅማ ዓመታት ፣ 'If y = 1 Then
313 528 320 000 000 የሰው ዓመታት) 'Z = m(i)
ፓራ ፣ ይኸ የብራኅማ ዕድሜ ይባላል ፣ ከዚህ 'Else
በኋላ ብራኅማ ያልፋል ሌላ ብራህማ z = s & m(i)
'End if
ይመጣል።
*የሰው ዓመታት የተባለው የፀሐይ ዓመታትን ነው። Hulqu = z & Hulqu
Next
End Function
አባሪ 4: የህንዶ ዐረባዉያን ቁርጥሮች ወደ ግእዝ ቁጥሮች Function Ametealem(Year As Integer)
መቀየሪያና እና የኢትዮጵያውያን የቀን አቅቆጣጠርን ‘This function returns the amete alem for a given year
ለማሰብ የሚውሉ ኤክሴል መተግበሪያ ትእዛዞች in amete mihret
Ametealem = Year + 5500
Function Hulqu(x As Variant) End Function
‘This function returns an input positive integer value in Function Wongelawi(Year As Integer)
the arguement up to 99 million in Geez number symbols. ‘This function returns the Wongelawi for a given year
Dim i As Integer in amete mihret
Dim imax As Integer Call Ametealem(Year)
Dim y As Integer Dim y As Integer
Dim s As Variant y = Ametealem(Year) Mod 4
Dim Digit() As Variant If y = 0 Then
Dim m(8) As Variant Wongelawi = 4
imax = Len(x) Else
ReDim Digit(1 To imax) As Variant Wongelawi = y
On Error Resume Next End if
For i = 1 To imax End Function
Digit(i) = Left(Right(x, i), 1)
If i < imax Then Function Metene_Rabit(Year As Integer)
Digit(i + 1) = Left(Right(x, i + 1), 1) ‘This function retrurns the number of metene rabit for
End if a given amete mihret
If i Mod 2 = 0 Then Call Ametealem(Year)
y = 10 * Digit(i) Metene_Rabit = Int(Ametealem(Year) / 4)
Else End Function
y = Digit(i)
End if Function Medeb(Year As Integer)
m(1) = "" ‘This function returns the number of full abekte cycles
If imax < 3 Then for the year in the argument
m(3) = "" Call Ametealem(Year)
ElseIf imax = 3 Then Medeb = Int(Ametealem(Year) / 19)
m(3) = Sheet1.Cells(21, 27) End Function
ElseIf imax > 3 And (Digit(3) > 0 Or Digit(4) > 0)
Then Function Medeb_keri(Year As Integer)
m(3) = Sheet1.Cells(21, 27) ‘This function returns the number of years remining
Else after the number of full abekte cycles for the amet mihret
m(3) = "" in the argument.
End if Call Medeb(Year)
m(4) = "" Medeb_keri = Ametealem(Year) - 19 * Medeb(Year)
If imax < 5 Then End Function
m(5) = ""
ElseIf imax = 5 Then Function Wonber(Year As Integer)
m(5) = Sheet1.Cells(22, 27) ‘This function returns one less the number of
ElseIf imax > 5 And (Digit(5) > 0 Or Digit(6) > 0) remaining years after the number of full abekte cycles for
Then the amete mihret in the argument.
m(5) = Sheet1.Cells(22, 27) Call Medeb_keri(Year)
End if Wonber = Medeb_keri(Year) - 1
m(6) = "" End Function
m(7) = Sheet1.Cells(21, 27) & Sheet1.Cells(22, 27)
m(8) = "" Function Abekti(Year As Integer)
‘This function returns the abekti for the amete mihret If days <= 13 Then
in the argument. The abekte is defined as the reminder wor = 2
after the total number of 11 days in the wonber are Else
divided by 30 days. 11 days are due to the differece in the wor = 1
solar year and moon year where the moon year is defined End if
for 12 cycles of moon. 12 cycles of moon is about 354
days while the solar year is about 365.25 years. Call Yelet_maucha(amet, wor, days)
Call Wonber(Year) y = Yelet_maucha(amet, wor, days)
Abekti = 11 * Wonber(Year) - 30 *
(Int(Wonber(Year) * 11 / 30)) If y > 4 Then
End Function Tewusake_elet = 7 + 6 - y
Else
Function Metk(Year As Integer) Tewusake_elet = 6 - y
‘This function returns the metk of the amete mihret in End if
the argument. The metk may be defined as the
complementary abekte. It considers the number of days End Function
for the 11 days shortage of the moon year to a full month. Function Mebaja_hamer(Year As Integer)
Call Wonber(Year) ‘This function returns the Mebaja_hamer for the
Metk = Int(Wonber(Year) * 19 / 30) amete mihret in the argument. Mebaja_hamer is defined
End Function as the sum of the Metk_keri and the Tewusake_elet. The
Function Metk_keri(Year As Integer) mebaja_hamer is used to decide particularly when the
‘This function returns the metk_keri for the amete Nenewe fasting begins. Other fasting periods will Then
mihret in the argument. Due to the complementarity of fall at a given number of days from the Nenewe. The need
abekte and metk_keri, the sum of the abekti and the for the Tewusake elet is also such that tinsae will not fall
metk_keri is exactly 30. Metk_keri can simply be defined any other day than Sunday.
as 30 – abekte. Call Metk_keri(Year)
Call Metk(Year) Call Tewusake_elet(Year)
Call Wonber(Year) Mebaja_hamer = Metk_keri(Year) +
Metk_keri = 19 * Wonber(Year) - 30 * Metk(Year) Tewusake_elet(Year)
End Function End Function

Function Mebacha(Year As Integer) Function Worh_kutr(i As Integer)


‘This function returns at what day (in Integer value) ‘This function returns the worh_kutr for the wor
the first day of the first month of the amete mihret in the number in the argument which is defined as one less the
argument falls. wor number. The wor number i is defined starting at 1
Dim y As Integer with the first month of the year (meskerem) with one
Call Ametealem(Year) increment.
Call Metene_Rabit(Year) Worh_kutr = i - 1
y = Ametealem(Year) + Metene_Rabit(Year) - 7 *
Int((Ametealem(Year) + Metene_Rabit(Year)) / 7) End Function
If y = 0 Then Function Terefe_ken(wor As Integer, days As
Mebacha = 7 Integer)
Else ‘This function returns the remaining days after n
Mebacha = y number of full day cycles (awude elet) for the or and the
End if number of days in the month input in the argument.
End Function Call Worh_kutr(wor)
Terefe_ken = Worh_kutr(wor) * 30 + days - 7 *
Function Tewusake_elet(Year As Integer) Int((Worh_kutr(wor) * 30 + days) / 7)
‘This function returns the days to be added on the End Function
Metk_keri for the amete mihret in the argument such that Function Yelet_maucha(amet As Integer, wor As
the number of days for the Mebaja_hamer is obtained. Integer, days As Integer)
The mebaja_hamer contains the number of days such that Call Terefe_ken(wor, days)
various holidays and fasting periods according to the Call Mebacha(amet)
Ethiopian Orthodox Tewahido for the amete mihret in the Yelet_maucha = Terefe_ken(wor, days) +
argument are decided. Mebacha(amet) - 1 - 7 * Int(((Terefe_ken(wor, days) +
Dim amet As Integer Mebacha(amet)) - 1) / 7)
Dim wor As Integer End Function
Dim days As Integer
Dim y As Integer Function Eletat_kutr(wor As Integer, elet As
Integer)
amet = Year ‘This function returns the number of days from the first
Call Metk_keri(Year) day of the year to the wor and elet in the argument.
days = Metk_keri(Year) Call Worh_kutr(wor)
eletat_kutr = Worh_kutr(wor) * 30 + elet Greg_Eth = Format(elet & "/" & wor & "/" &
End Function eth_amet, "Short Date")
Function Greg(amet As Integer, wor As Integer, elet End Function
As Integer) As Date
‘This function returns the Gregorian equivalent of the Function Metk_wer(Year As Integer)
amet, wor, elet in the argument. 'This function returns the month at which metk falls for
Dim Fromsept11 As Integer the amete mihret in the argument.
Dim Greg_amet As Variant Dim i As Integer
Call Eletat_kutr(wor, elet) Dim y As Integer
If amet Mod 4 = 0 Or Eletat_kutr(wor, elet) > 112 Call Metk_keri(Year)
Then i = Metk_keri(Year)
Fromsept11 = Eletat_kutr(wor, elet) + 11 If i <= 13 Then
Else Metk_wer = 2
Fromsept11 = Eletat_kutr(wor, elet) + 10 Else
End if Metk_wer = 1
StartDate = "10 / 9 /" & amet + 7 End if
Greg = DateAdd("d", Fromsept11 - 10, StartDate) End Function
End Function Function Nenewe(Year As Integer, Geez As
Boolean)
Function Greg_Eth(Greg_date As Date) As Date 'This function returns the the date in the Ethiopian
'This Function returns the date in the Ethiopian calEndar when Nenewe falls. If Geez is true, then the date
Calendar for the Gregorian date in the argument. is written in Geez if the inputs for the Function Hulqu are
Dim amet As Integer properly stored in the right cells in Sheet1 of the Excel
Dim wor As Integer spreadsheet. Otherwise only two bars appear.
Dim eth_amet As Integer Dim i As Integer
Dim elet As Integer Dim Nenewe_wer As Integer
Dim elet1 As Integer Dim Nenewe_ken As Integer
Dim Full_year As Integer Call Metk_wer(Year)
Dim Greg_amet As Variant Call Mebaja_hamer(Year)
amet = Year(Greg_date) If Metk_wer(Year) = 1 And Mebaja_hamer(Year) <=
If Month(Greg_date) < 9 Then 30 Then
StartDate = "11 / 9 /" & amet - 1 Nenewe_wer = 5
Else Else
StartDate = "11 / 9 /" & amet Nenewe_wer = 6
End If End if
If (amet Mod 4 = 0 And amet Mod 100 > 0) Or amet Call Mebaja_hamer(Year)
Mod 400 = 0 Then If Mebaja_hamer(Year) > 30 Then
Full_year = 366 Nenewe_ken = Mebaja_hamer(Year) - 30
Else Else
Full_year = 365 Nenewe_ken = Mebaja_hamer(Year)
End If End if
y = DateDiff("d", StartDate, Greg_date) If Geez = True Then
If y < 0 Then Call Hulqu(Year)
y = y + Full_year Nenewe = Hulqu(Nenewe_ken) & "/" &
Else Hulqu(Nenewe_wer) & "/" & Hulqu(Year)
y=y Else
End If Nenewe = Nenewe_ken & "/" & Nenewe_wer & "/" &
wor = Int((y - 1) / 30) + 1 Year
If DateDiff("d", "01 / 9 /" & amet - 1, Greg_date) <= End if
122 Or DateDiff("d", "01 / 9 /" & amet - 1, Greg_date) > End Function
Full_year Then
eth_amet = amet - 7 Function Nenewe_eletat(Year As Integer)
Else 'For the amete mihret in the argument, the function
eth_amet = amet - 8 returns the number of days from meskerem 1 to Nenewe.
End If If Geez is true, then the date is written in Geez if the
elet1 = y - 30 * Int((y - 1) / 30) inputs for the function Hulqu are properly stored in the
If eth_amet Mod 4 = 0 Then right cells in Sheet1 of the Excel spreadsheet. Otherwise
elet = elet1 only two bars appear.
ElseIf eth_amet Mod 4 > 0 And wor < 5 Then Call Metk_wer(Year)
elet = elet1 + 1 Call Mebaja_hamer(Year)
ElseIf eth_amet Mod 4 > 0 And wor >= 5 Then If Metk_wer(Year) = 1 And Mebaja_hamer(Year) <=
elet = elet1 30 Then
End If Nenewe_wer = 5
Else End if
Nenewe_wer = 6 If Geez = True Then
End if Hosaena = Hulqu(Hosaena_ken) & "/" &
Call Mebaja_hamer(Year) Hulqu(Hosaena_wer) & "/" & Hulqu(Year)
If Mebaja_hamer(Year) > 30 Then Else
Nenewe_ken = Mebaja_hamer(Year) - 30 Hosaena = Hosaena_ken & "/" & Hosaena_wer & "/"
Else & Year
Nenewe_ken = Mebaja_hamer(Year) End if
End if
Nenewe_eletat = (Nenewe_wer - 1) * 30 + End Function
Nenewe_ken
Function Siklet(Year As Integer, Geez As Boolean)
End Function 'For the amete mihret in the argument. Returns the the
date in the Ethiopian calendar when Siklet falls. If Geez
Function Debrezeit(Year As Integer, Geez As is true, then the date is written in Geez if the inputs for
Boolean) the Function Hulqu are properly stored in the right cells
'For the amete mihret in the argument, the function in Sheet1 of the Excel spreadsheet. Otherwise only two
returns the date in the Ethiopian calendar when bars appear.
Debrezeit falls. If Geez is true, then the date is written in Dim i As Integer
Geez if the inputs for the function Hulqu are properly Dim Siklet_wer As Integer
stored in the right cells in Sheet1 of the Excel Dim Siklet_ken As Integer
spreadsheet. Otherwise only two bars appear. Call Nenewe_eletat(Year)
Dim i As Integer Siklet_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 67
Dim Debrezeit_wer As Integer If Siklet_eletat Mod 30 = 0 Then
Dim Debrezeit_ken As Integer Siklet_wer = Int(Siklet_eletat / 30)
Call Nenewe_eletat(Year) Siklet_ken = 30
Debrezeit_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 41 Else
If Debrezeit_eletat Mod 30 = 0 Then Siklet_wer = Int(Siklet_eletat / 30) + 1
Debrezeit_wer = Int(Debrezeit_eletat / 30) Siklet_ken = Siklet_eletat Mod 30
Debrezeit_ken = 30 End if
Else If Geez = True Then
Debrezeit_wer = Int(Debrezeit_eletat / 30) + 1 Siklet = Hulqu(Siklet_ken) & "/" &
Debrezeit_ken = Debrezeit_eletat Mod 30 Hulqu(Siklet_wer) & "/" & Hulqu(Year)
End if Else
If Geez = True Then Siklet = Siklet_ken & "/" & Siklet_wer & "/" & Year
Debrezeit = Hulqu(Debrezeit_ken) & "/" & End if
Hulqu(Debrezeit_wer) & "/" & Hulqu(Year) End Function
Else
Debrezeit = Debrezeit_ken & "/" & Debrezeit_wer & Function Fasika(Year As Integer, Geez As Boolean)
"/" & Year 'This function returns the the date in the Ethiopian
End if calendar when Fasika falls
Dim i As Integer
End Function Dim Fasika_wer As Integer
Dim Fasika_ken As Integer
Function Hosaena(Year As Integer, Geez As Call Nenewe_eletat(Year)
Boolean) Fasika_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 69
'For the amete mihret in the argument, the function If Fasika_eletat Mod 30 = 0 Then
returns the date in the Ethiopian calender when Hosaena Fasika_wer = Int(Fasika_eletat / 30)
falls. If Geez is true, then the date is written in Geez if the Fasika_ken = 30
inputs for the function Hulqu are properly stored in the Else
right cells in Sheet1 of the Excel spreadsheet. Otherwise Fasika_wer = Int(Fasika_eletat / 30) + 1
only two bars appear. Fasika_ken = Fasika_eletat Mod 30
Dim i As Integer End if
Dim Hosaena_wer As Integer If Geez = True Then
Dim Hosaena_ken As Integer Fasika = Hulqu(Fasika_ken) & "/" &
Call Nenewe_eletat(Year) Hulqu(Fasika_wer) & "/" & Hulqu(Year)
Hosaena_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 62 Else
If Hosaena_eletat Mod 30 = 0 Then Fasika = Fasika_ken & "/" & Fasika_wer & "/" & Year
Hosaena_wer = Int(Hosaena_eletat / 30) End if
Hosaena_ken = 30 End Function
Else
Hosaena_wer = Int(Hosaena_eletat / 30) + 1 Function Rikbe_kahnat(Year As Integer, Geez As
Hosaena_ken = Hosaena_eletat Mod 30 Boolean)
'For the amete mihret in the argument, the function right cells in Sheet1 of the Excel spreadsheet. Otherwise
reurns the the date in the Ethiopian calendar when only two bars appear.
Rikbe_kahnat falls. If Geez is true, then the date is written Dim i As Integer
in Geez if the inputs for the Function Hulqu are properly Dim Buhe_wer As Integer
stored in the right cells in Sheet1 of the Excel Dim Buhe_ken As Integer
spreadsheet. Otherwise only two bars appear. Call Nenewe_eletat(Year)
Dim i As Integer Buhe_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 118 + 14
Dim Rikbe_kahnat_wer As Integer If Buhe_eletat Mod 30 = 0 Then
Dim Rikbe_kahnat_ken As Integer Buhe_wer = Int(Buhe_eletat / 30)
Call Nenewe_eletat(Year) Buhe_ken = 30
Rikbe_kahnat_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 93 Else
If Rikbe_kahnat_eletat Mod 30 = 0 Then Buhe_wer = Int(Buhe_eletat / 30) + 1
Rikbe_kahnat_wer = Int(Rikbe_kahnat_eletat / 30) Buhe_ken = Buhe_eletat Mod 30
Rikbe_kahnat_ken = 30 End if
Else If Geez = True Then
Rikbe_kahnat_wer = Int(Rikbe_kahnat_eletat / 30) + Buhe = Hulqu(Buhe_ken) & "/" & Hulqu(Buhe_wer)
1 & "/" & Hulqu(Year)
Rikbe_kahnat_ken = Rikbe_kahnat_eletat Mod 30 Else
End if Buhe = Buhe_ken & "/" & Buhe_wer & "/" & Year
If Geez = True Then End if
Rikbe_kahnat = Hulqu(Rikbe_kahnat_ken) & "/" & End Function
Hulqu(Rikbe_kahnat_wer) & "/" & Hulqu(Year)
Else Function Abiy_tsom(Year As Integer, Geez As
Rikbe_kahnat = Rikbe_kahnat_ken & "/" & Boolean)
Rikbe_kahnat_wer & "/" & Year 'For the amete mihre in the argument, the function
End if returns the the date in the Ethiopian calendar when
End Function Abit_tsom falls. If Geez is true, then the date is written in
Geez if the inputs for the Function Hulqu are properly
Function Peraklitos(Year As Integer, Geez As stored in the right cells in Sheet1 of the Excel
Boolean) spreadsheet. Otherwise only two bars appear.
'For the amete mihret in the argument returns the date Dim i As Integer
in the Ethiopian calendar when Peraklitos falls. If Geez Dim Abiy_tsom_wer As Integer
is true, then the date is written in Geez if the inputs for Dim Abiy_tsom_ken As Integer
the Function Hulqu are properly stored in the right cells Call Nenewe_eletat(Year)
in Sheet1 of the Excel spreadsheet. Otherwise only two Abiy_tsom_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 14
bars appear. If Abiy_tsom_eletat Mod 30 = 0 Then
Dim i As Integer Abiy_tsom_wer = Int(Abiy_tsom_eletat / 30)
Dim Peraklitos_wer As Integer Abiy_tsom_ken = 30
Dim Peraklitos_ken As Integer Else
Call Nenewe_eletat(Year) Abiy_tsom_wer = Int(Abiy_tsom_eletat / 30) + 1
Peraklitos_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 118 Abiy_tsom_ken = Abiy_tsom_eletat Mod 30
If Peraklitos_eletat Mod 30 = 0 Then End if
Peraklitos_wer = Int(Peraklitos_eletat / 30) If Geez = True Then
Peraklitos_ken = 30 Abiy_tsom = Hulqu(Abiy_tsom_ken) & "/" &
Else Hulqu(Abiy_tsom_wer) & "/" & Hulqu(Year)
Peraklitos_wer = Int(Peraklitos_eletat / 30) + 1 Else
Peraklitos_ken = Peraklitos_eletat Mod 30 Abiy_tsom = Abiy_tsom_ken & "/" &
End if Abiy_tsom_wer & "/" & Year
Peraklitos = Hulqu(Peraklitos_ken) & "/" & End if
Hulqu(Peraklitos_wer) & "/" & Hulqu(Year) End Function
If Geez = True Then
Peraklitos = Hulqu(Peraklitos_ken) & "/" & Function Tsome_hawaryat(Year As Integer, Geez
Hulqu(Peraklitos_wer) & "/" & Hulqu(Year) As Boolean)
Else 'For the amete mihret in the argument, the function
Peraklitos = Peraklitos_ken & "/" & Peraklitos_wer & returns the the date in the Ethiopian calendar when
"/" & Year Tsome_hawaryat falls. If Geez is true, then the date is
End if written in Geez if the inputs for the Function Hulqu are
End Function properly stored in the right cells in Sheet1 of the Excel
Function Buhe(Year As Integer, Geez As Boolean) spreadsheet. Otherwise only two bars appear.
'For the amete mihret in the argument, the function Dim i As Integer
returns the the date in the Ethiopian calendar when Buhe Dim Tsome_hawaryat_wer As Integer
falls. If Geez is true, then the date is written in Geez if the Dim Tsome_hawaryat_ken As Integer
inputs for the Function Hulqu are properly stored in the Call Nenewe_eletat(Year)
Tsome_hawaryat_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 119 Gena_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 121
If Tsome_hawaryat_eletat Mod 30 = 0 Then If Wongelawi(Year) = 4 Then
Tsome_hawaryat_wer = Int(Tsome_hawaryat_eletat / Gena_wer = 4
30) Gena_ken = 28
Tsome_hawaryat_ken = 30 Else
Else Gena_wer = 4
Tsome_hawaryat_wer = Int(Tsome_hawaryat_eletat / Gena_ken = 29
30) + 1 End if
Tsome_hawaryat_ken = Tsome_hawaryat_eletat Mod If Geez = True Then
30 Gena = Hulqu(Gena_ken) & "/" & Hulqu(Gena_wer)
End if & "/" & Hulqu(Year)
If Geez = True Then Else
Tsome_hawaryat = Hulqu(Tsome_hawaryat_ken) & Gena = Gena_ken & "/" & Gena_wer & "/" & Year
"/" & Hulqu(Tsome_hawaryat_wer) & "/" & End if
Hulqu(Year) End Function
Else
Tsome_hawaryat = Tsome_hawaryat_ken & "/" & Function Timket(Year As Integer, Geez As Boolean)
Tsome_hawaryat_wer & "/" & Year 'For the function in the argument, the function returns
End if the the date in the Ethiopian calendar when Timket falls.
End Function If Geez is true, then the date is written in Geez if the
inputs for the Function Hulqu are properly stored in the
Function Tsome_dihnet(Year As Integer, Geez As right cells in Sheet1 of the Excel spreadsheet. Otherwise
Boolean) only two bars appear.
'For the amete mihret in the argument, the function Dim i As Integer
returns the the date in the Ethiopian calendar when Dim Gena_wer As Integer
Tsome_dihnet falls. If Geez is true, then the date is Dim Gena_ken As Integer
written in Geez if the inputs for the Function Hulqu are Call Nenewe_eletat(Year)
properly stored in the right cells in Sheet1 of the Excel Call Wongelawi(Year)
spreadsheet. Otherwise only two bars appear. Timket_eletat = 30 * 5 + 11
Dim i As Integer Timket_wer = 5
Dim Tsome_dihnet_wer As Integer Timket_ken = 11
Dim Tsome_dihnet_ken As Integer If Geez = True Then
Call Nenewe_eletat(Year) Timket = Hulqu(Timket_ken) & "/" &
Tsome_dihnet_eletat = Nenewe_eletat(Year) + 121 Hulqu(Timket_wer) & "/" & Hulqu(Year)
If Tsome_dihnet_eletat Mod 30 = 0 Then Else
Tsome_dihnet_wer = Int(Tsome_dihnet_eletat / 30) Timket = Timket_ken & "/" & Timket_wer & "/" &
Tsome_dihnet_ken = 30 Year
Else End if
Tsome_dihnet_wer = Int(Tsome_dihnet_eletat / 30) + End Function
1
Tsome_dihnet_ken = Tsome_dihnet_eletat Mod 30 Function elet_syame(amet As Integer, wor As
End if Integer, elet As Integer, Amarigna As Boolean)
If Geez = True Then ‘For the amet, wor, elet in the argument, the function
Tsome_dihnet = Hulqu(Tsome_dihnet_ken) & "/" & returns the name of the day given the proper inputs are
Hulqu(Tsome_dihnet_wer) & "/" & Hulqu(Year) stored in the right cells if the Sheet1 of the spreadsheet.
Else Integers from 0 to 6 are to be stored from row 3 in column
Tsome_dihnet = Tsome_dihnet_ken & "/" & K and the names of the days from segno maksegno are
Tsome_dihnet_wer & "/" & Year stored in their right order on column L.
End if Dim z As Integer
End Function Call Yelet_maucha(amet, wor, elet)
z = Yelet_maucha(amet, wor, elet)
Function Gena(Year As Integer, Geez As Boolean) If Amarigna = True Then
'For the amete mihret in the argument, the function elet_syame =
returns the the date in the Ethiopian calendar when Gena Application.WorksheetFunction.VLookup(z,
falls. If Geez is true, then the date is written in Geez if the Sheet1.Range("$K$3:$L$9"), 2, False)
inputs for the Function Hulqu are properly stored in the Else
right cells in Sheet1 of the Excel spreadsheet. Otherwise Call Greg(amet, wor, elet)
only two bars appear. elet_syame = WeekdayName(Weekday(Greg(amet,
Dim i As Integer wor, elet)))
Dim Gena_wer As Integer End if
Dim Gena_ken As Integer End Function
Call Nenewe_eletat(Year)
Call Wongelawi(Year) Function Wongelawi_syame(Year As Integer)
'For the amete mihret in the argument, the function 9  ግንቦት 
returns the name of the Wongelawi given the inputs are
10  ሰኔ 
stored in right cells in Sheet1 of the spreadsheet. Integers
from 1 to 4 are to be stored from row 3 in column I and 11  ሀምሌ 
the names of the days from Matewos to Yohanis are 12  ነሐሴ 
stored in their right order on column J.
13  ጳጉሜ 
Dim z As Integer
Call Wongelawi(Year)
z = Wongelawi(Year)
Wongelawi_syame =
Application.WorksheetFunction.VLookup(z,
Sheet1.Range("$I$3:$J$6"), 2, False)
End Function Sheet1.Range ("$Z$2:$AA$22")
Function Worh_syame(Month As Integer) ህንዶ ዐረባዊ ቁጥሮች  የግእዝ ቁጥሮች  
'For the amete mihret in the argument, the function
returns the name of the name of the month in amharic 0    
given the inputs are stored in right cells in Sheet1 of the 1  ፩ 
spreadsheet. Integers from 1 to 13 are to be stored from 2  ፪ 
row 3 in column N and the names of the months from
3  ፫ 
meskerem to pagume are stored in their right order on
column O. 4  ፬ 
Worh_syame= 5  ፭ 
Application.WorksheetFunction.VLookup(Month,
Sheet1.Range("$N$3:$O$15"), 2, False) 6  ፮ 
End Function 7  ፯ 
8  ፰ 
9  ፱ 
Sheet1.Range ("$I$3:$J$6"),
10  ፲ 
የወንጌላዊ ማውጫ ቁጥር  ወንጌላዊ 
20  ፳ 
1  ማቴዎስ 
30  ፴ 
2  ማርቆስ 
40  ፵ 
3  ሉቃስ 
50  ፶ 
4  ዮሐንስ 
60  ፷ 
70  ፸ 
Sheet1.Range ("$K$3:$L$9")
80  ፹ 
ተራ ቁጥር  ዕለት 
90  ፺ 
0  ሰኞ 
1  ማግሰኞ  100  ፻ 

2  ረቡዕ  10000  ፼ 

3  ሐሙስ 
4  ዐርብ 
5  ቅዳሜ 
6  እኁድ 

Sheet1.Range ("$N$3:$O$15")
ተራ ቁጥር  ወር 
1  መስከረም 
2  ጥቅምት 
3  ኅዳር 

4  ታኅሣሥ 
5  ጥር 
6  የካቲት 
7  መጋቢት 
8  ሚያዝያ 

You might also like