Professional Documents
Culture Documents
1
1
የቅዱስዮሐንስወንጌልትርጓሜ (
ለሳልሣይክፍልየተዘጋጀ)
መግቢያ
1.የጸሐፊው ዜናመዋእልበአጭ ሩ፡
-
ብዙቅጽልስሞችም አሉት፡
-
የኢየሱስክርስቶስንአምላክነ
ትበመግለጡናለጌታችንባለው ቅን
ዓትባሳየውም የኃይልሥራ“
ወልደነ
ጐድጓድ”
/ማር.3፡
17/
፣
የእግዚአብሔርንአን
ድነትናሦስትነ
ትስለሚናገር“
ታዖሎጐስ-ነ
ባቤመለኰት”
፣
ኃላፍያትን
ናመጻእያትንስለሚናገር“
አቡቀለምሲስ-
ረአየኅቡአት-ባለራዕይ”
፣እን
ዲሁም
የጌታንጸዋትወመከራአይቶፊቱበኃዘንተቋጥሮይኖርስለነ
በር“
ቁጹረገጽ-ፊቱበኃዘንየተቋጠረ”ይባላል፡
፡
ጌታግርማ-
መንግሥቱንሲገልጥ /
ማቴ.
17፡
1/፣
የኢያኢሮስንልጅሲያነ
ሣ/ማር.
5፡37/
፣
በጌቴሴማኒየአታክልትቦታሲጸልይ/
ማቴ.
26፡
37/
፣
ስለኢየሩሳሌም መጥፋትትን
ቢትሲናገር/
ማር.
13፡
3/ዮሐን
ስአብሮስለነ
በር“
የምሥጢርልጅ”
ም ይባላል፡
፡
2.ወንጌሉየተጻፈበትቋንቋ፣ቦታናጊዜ፡
-
ቅዱስዮሐንስወንጌሉንከፍጥሞ ደሴትከግዞትሲመለስበኤፌሶንበ96ዓ.
ም አከባቢበዮኖናውያንቋን
ቋጽፎታል
/ቅዱስሄሬኔ
ዎስዘልዮን/
፡፡
3.ምክንያተጽሒፍ-መጽሐፉየተጻፈበትዋናዓላማ በአጭ ሩ፡
-
ኢየሱስእርሱክርስቶስየእግዚአብሔርአብየባሕርይልጅእን
ደሆነእናምንዘን
ድ፥አምነ
ንም በስሙ ሕይወትይሆን
ልን
ዘንድመጽሐፉተጽፎአል/ ዮሐ.
20፡
31/
፡፡