You are on page 1of 12

ለ Save Your Land Association (SYHLA)

ባህር ዳር

ጉዳዩ፡- መገጣጠሚያ ስለመላክ

ቅድስት ምድርህን አድን ማህበር በከተማ አስተዳደራችን ስር በሚገኙ ፋሲሎና ግሽአባይ ክፍለከተማዎች
እንዲሁም በፋሲሎ እና ሽምአቦ 2 ኛ ደረጃ እና ከፍተኛ ትህርት መሰናዶ ትምህርት ቤቶች የወጣቶች አመራር
እና ተሳትፎ ለልማት ተደራሽነት የሚል ፕሮጀክት እየተገበረ እንደሚገኝ እና ከዚህ ፕሮጀክት ተግባራት
መካከል የአደንዛዥ ዕጽ መከላከል ኮሚቴ ማቋቋም እና ማጠናከር አንዱ እንደሆነ እና ይህን
የተቋቋመ ኮሚቴ ለማጠናከር እና ወደስራ ለመግባት የዩኒቨርሲቲዉ ኤች.አይቪ /ኤድስ መከላከያ እና
መቆጣጠሪያ ዳይሬክቶሬት የካቲት 12/2014 ዓ.ም በሌክ ማርክ ሆቴል ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው
ውይይት ላይ ተሳታፊ እንድንሆን በስልክ በተነገረን መሰረት የኤች.አይ.ቪ./ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ
ዳይሬክተር የሆኑት ሲ/ር ምህረት ጌታቸው ወክለን የላክናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የፀረ-ኤች.አይ.ቪ አገልግሎቶችን ለተጠቃሚዎች በእኩልነት


ተደራሽ እናድርግ ወረሽኙን እንግታ!!!

ለአብክመ የሴቶች፣ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ


ባህር ዳር
ጉዳዩ፡- መገጣጠሚያ መላክን ይመለከታል
በደብዳቤ ቁጥር ሴ/ህ/ወ/ጉ/373/0012 በቀን 3/7/2012 ዓ.ም በአክብመ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በኩል በተላልን ደብዳቤ መሰረት
መጤ ልማዶችና የአደንዛዥ እፅ ዝውውር እና የስፖርት ውድድር/ቁማር ይበልጥ ወጣቶችን ከትምህርት ገበታቸው የመፈናቀል እድል
እየገጠማቸው በመሄዱ በምክክር መድረኩ እዲገኙ መጋቢት 6/2012 ዓ.ም 3 ሰዎች ከዩኒቨርሲቲያችን እድንልክ በተጠየቅነው መሰረት የኤች አይ
ቪ ኤድስ መከ/መቆ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሲ/ር መጠንቀቅ ጌታቸው የወር ደመወዝ 8647/ስምንት ሽ ስድስት መቶ አርባ ሰባት ብር /
፣የማህበረሰብ አገልግሎት የባር ዳር ከተማ ሳይት አስተባባሪ መምህርት ሰላማዊት ፈንታ የወር ደመወዝ 13140/አስራ ሶስትሽ አንድ መቶ አርባ
ብር/

ለ Save Your Land Association (SYHLA)


ባህር ዳር

ጉዳዩ፡- መገጣጠሚያ ስለመላክ

ቅድስት ምድርህን አድን ማህበር በከተማ አስተዳደራችን ስር በሚገኙ ፋሲሎና ግሽአባይ ክፍለከተማዎች
እንዲሁም በፋሲሎ እና ሽምአቦ 2 ኛ ደረጃ እና ከፍተኛ ትህርት መሰናዶ ትምህርት ቤቶች የወጣቶች አመራር
እና ተሳትፎ ለልማት ተደራሽነት የሚል ፕሮጀክት እየተገበረ እንደሚገኝ እና ከዚህ ፕሮጀክት ተግባራት
መካከል የአደንዛዥ ዕጽ መከላከል ኮሚቴ ማቋቋም እና ማጠናከር አንዱ እንደሆነ እና ይህን
የተቋቋመ ኮሚቴ ለማጠናከር እና ወደስራ ለመግባት የዩኒቨርሲቲዉ ኤች.አይቪ /ኤድስ መከላከያ እና
መቆጣጠሪያ ዳይሬክቶሬት የካቲት 12/2014 ዓ.ም በሌክ ማርክ ሆቴል ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው
ውይይት ላይ ተሳታፊ እንድንሆን በስልክ በተነገረን መሰረት የኤች.አይ.ቪ./ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ
ዳይሬክተር የሆኑት ሲ/ር ምህረት ጌታቸው ወክለን የላክናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የፀረ-ኤች.አይ.ቪ አገልግሎቶችን ለተጠቃሚዎች በእኩልነት


ተደራሽ እናድርግ !!!

ለአብክመ የሴቶች፣ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ


ባህር ዳር
ጉዳዩ፡- መገጣጠሚያ መላክን ይመለከታል

በደብዳቤ ቁጥር ሴ/ህ/ወ/ጉ/373/0012 በቀን 3/7/2012 ዓ.ም በአክብመ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በኩል በተላልን ደብዳቤ መሰረት
መጤ ልማዶችና የአደንዛዥ እፅ ዝውውር እና የስፖርት ውድድር/ቁማር ይበልጥ ወጣቶችን ከትምህርት ገበታቸው የመፈናቀል እድል
እየገጠማቸው በመሄዱ በምክክር መድረኩ እዲገኙ መጋቢት 6/2012 ዓ.ም 3 ሰዎች ከዩኒቨርሲቲያችን እድንልክ በተጠየቅነው መሰረት የኤች አይ
ቪ ኤድስ መከ/መቆ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሲ/ር መጠንቀቅ ጌታቸው የወር ደመወዝ 8647/ስምንት ሽ ስድስት መቶ አርባ ሰባት ብር /
፣የማህበረሰብ አገልግሎት የባር ዳር ከተማ ሳይት አስተባባሪ መምህርት ሰላማዊት ፈንታ የወር ደመወዝ 13140/አስራ ሶስትሽ አንድ መቶ አርባ
ብር/
ለአ.ብ.ክ.መ. ስፖርት እና መዝነናኛ ቢሮ
ባህር ዳር

ጉዳዩ፡- መገጣጠሚያ መላክን ይመለከታል

የአ.ብ.ክ.መ. ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ከፌድራል ሴቶች እና ማሀበራዊ ጉዳ ሚኒስተር ጋር በመተባበር አሉታዊ መጤ ልማዶችን እና አደንዛዢ

እጾችን በመከላከል የወጣቶችን እና ታዳጊዎችን ስብዕና ለመገንባት የተቋቋመዉን ግብረሀይል እቅድ አፈጻጸም ለመገምገም በእንጅባራ ከተማ

የዉይይት መድረክ ግንቦት 30 ቀን 2014 ዓ.ም አዘጋጅቷል፡፡ ስለሆነም ከዩኒቨርሲቲዉ አንድ የስርአተ-ፆታ አስተባበሪ እንዲላክ ቢጠየቅም
አሉታዊ መጤ ልማዶችን እና አደንዛዢ እጾችን በመከላከል ላይ የሚሰራዉ አሁንም ሆነ ከአሁን በፊት በኤች.ኤ.ቪ /ኤድስ መከላከያ እና

መቆጣጠሪ ዳይሬክቶሬት ክፍል ስለሆነ እና የአ.ብ.ክ.መ. ወጣቶች ና ስፖርት ቢሮ ጋር በስልክ በተነጋገርነዉ መሰረት ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት

ጀምሮ በሚካሄደው ውይይት ላይ ተሳታፊ እንድንሆኑ የኤች.አይ.ቪ./ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ


ዳይሬክተር የሆኑትን ሲ/ር ምህረት ጌታቸው የወር ደመወዝ 9054/ዘጠኝ ሽ ሀምሳ አራት ብር/ የላክን

መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የፀረ-ኤች.አይ.ቪ አገልግሎቶችን ለተጠቃሚዎች በእኩልነት


ተደራሽ እናድርግ ወረሽኙን እንግታ!!!

ግልባጭ//

 ለኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ

ለአ.ብ.ክ.መ. ስፖርት እና መዝነናኛ ቢሮ

ባህር ዳር

ጉዳዩ፡- መገጣጠሚያ መላክን ይመለከታል

የአ.ብ.ክ.መ. ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ከፌድራል ሴቶች እና ማሀበራዊ ጉዳ ሚኒስተር ጋር በመተባበር አሉታዊ

መጤ ልማዶችን እና አደንዛዢ እጾችን በመከላከል የወጣቶችን እና ታዳጊዎችን ስብዕና ለመገንባት


የተቋቋመዉን ግብረሀይል እቅድ አፈጻጸም ለመገምገም በእንጅባራ ከተማ የዉይይት መድረክ ግንቦት 30 ቀን

2014 ዓ.ም አዘጋጅቷል፡፡ ስለሆነም ከዩኒቨርሲቲዉ አንድ የስርአተ-ፆታ አስተባበሪ እንዲላክ ቢጠየቅም

አሉታዊ መጤ ልማዶችን እና አደንዛዢ እጾችን በመከላከል ላይ የሚሰራዉ አሁንም ሆነ ከአሁን በፊት

በኤች.ኤ.ቪ /ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪ ዳይሬክቶሬት ክፍል ስለሆነ እና የአ.ብ.ክ.መ. ወጣቶች ና ስፖርት

ቢሮ ጋር በስልክ በተነጋገርነዉ መሰረት ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው ውይይት ላይ ተሳታፊ

እንድንሆኑ የኤች.አይ.ቪ./ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ዳይሬክተር የሆኑትን ሲ/ር ምህረት ጌታቸው የወር

ደመወዝ 9054/ዘጠኝ ሽ ሀምሳ አራት ብር/ የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡


ለስልጠና ዳይሬክቶሬት
ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ

ጉዳዩ፡- ስልጠናን ይመለከታል

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኤች አይ ቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ዳይሬክቶሬት ከ 14-02-2012 ዓ.ም እስከ 16-02-2012 ዓ.ም ድረስ ከባህር ዳር

ከተማ አስተዳደር ዞን ጤና መምሪያ ጋር በመተባር ለ 20 ሴት ተማሪዎች እና ለ 10 ለዳይሬክቶሬቱ ሰራተኞች የእህቶች ለእህቶች ስልጠና

ለማሰጠት ስላቀድን ለዚህ ፕሮግራም የሚውል ለ 32 ሰው ሻይ ቡና ለሁለት አሰልጣኝ የአበል ክፍያ በመሸፈን ስልጠናውን እንድታሰጡልን ስንል
እንጠይቃለን፡፡

ለአቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የስልጠና ፍላጎት ስለማሳወቅ

በቁጥር 222 በቀን 17/102011 ዓ.ም ከአቅም ግንባታ በተፃፈ ደብዳቤ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
የኤች አይ ቪ ኤድስ መከ/መቆ ዳይሬክቶሬት የ 2012 ዓ.ም የስልጠና ፍላጎት እቅድ ፎረሙን
ሞልተን እንድንልክ በተጠየቅነው መሰረት ከዚህ በታች 1 ገፅ አባሪ አድርገን የላክነው
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለአቅም ግንባታ ፕሮግራም ማእከል
ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ

ጉዳዩ፡- የስልጠና ቀን ማሳወቅን ይመለከታል፡-

በቀን 03/05/09 በቁጥር አቅግ/86/2009 በዩኒቨርስቲዉ ላሉ አመራሮች ስለ “stress management” ስልጠና


ለመስጠት የታቀደና የስልጠና ቀናት ለማመቻቸት ሲባል ቀናትን እንድንመርጥ በተጠየቅነዉ መሰረት በእኛ
በኩል ለስልጠና የሚያመቸንን ቀን እንዲሁም የተሳታፊን ስም እና አድራሻ አባሪ በተደረገዉ ደብዳቤ
አመልክተን የላክን መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

ለ------------------------------------------------
ባህርዳር

ጉዳዩ፡- ስልጠናን ይመለከታል

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ዳይሬክቶሬት በዩኒቨርስቲው ውስጥ የሚሰሩ


የክሊኒክ ባለሙያዎች እስካሁን ድረስ ሪፖርት የሚያቀርቡት ወረቀትን መሰረት ያደረገ እና አሁን የሀገራችን ጤና
ተቋማት እየተጠቀሙበት ያለውን የ DHIS ሶፍት ዌር ያላካተተ ስለሆነ ባለሙያወች ስለ ሶፍት ዌሩ በቂ ግንዛቤ ኑሯቸው
ጥራት ያለው እና ደረጃውን የጠበቀ ሪፖርት እንዲያዘጋጁ እና እንዲልኩ ለማድረግ DHIS (District health
information system) በኛ በኩል ኮምፒውተር እና ማሰልጠኛ አዳራሽ ስለምናመቻቸን ሌሎች ግብአቶች በእናንተ
በኩል ተሟልተው ስልጠናው እንዲሰጥልን ስንል በትህትና እንጠይቃን፡፡

ለቴክኖሎጅ ኢንስቲቲዩት ለዉጥና አቅም ግንባታ ዳይሬክተር


ባህርዳር ዩኒቭርሲቲ

ጉዳዩ፡-የስልጠና ክፍያን ይመለከታል

የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የኤች አይ ቪ ኤድስ መከ/መቆ ዳይሬክቶሬት ከኢትዮጵያ ምግብ ና መድኃኒት ቁጥጥር
ባለስልጣን ባህር ዳር ቅርንጫፍ ጋር በመተባበር በአደንዛዥ እጽ፣በስነልቦና፣ በስነ አእምሮና በማኅበራዊ
ህይወት የሚያስከትለዉን አሉታዊ ተጽኖ በሚል ርዕስ በአምስቱ ግቢዎች ለ 250 ለአደንዛዥ እጽ ተጠቃሚ
ተማሪዎች ስልጠናዉን የሚሰጡልን አሰልጣኝ እንዲመደቡልን በቀን 04/06/2012 በቁጥር 03/301/2012
በጠየቅነዉ መሰረት ከሳይካትሪ ትምህርት ክፍል ደ/ር ሚካኤል በቃ፣ከሳይኮሎጅ ትምህርት ክፍል
መምህር መስረት አያሌዉን እና ከኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አቶ ዮናስ መኬን
የላኩልን ሲሆን በቀን 07/06 -08/06/2012 ከላይ ስማቸዉ የተጠቀሱ መምህራን ለእናንተ ኢንስቲቲዩት
ተማሪዎች ስልጠናዉን እንዲሰጡ የላክን ስለሆነ በሚይዙት ዉል መሰረት ክፍያዉ በእናንተ በኩል እንዲፈጸም
እናሳስባለን፡፡

ለፓስፋይል ኢንተርናሽናል
ባህር ዳር

ጉዳዩ፡- የስብሰባ ተሳታፊዎችን ስለማሳወቅ


በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና አካባቢው የሚገኘውን ማህበረሰብ በአደንዥ እፅ እና በመጤ ልማዳዊ ድርጊቶች ዙሪያ ስልጠና
እንዲሳተፉ የተመረጡ ስም ዝርዝር እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የመኪና አገልግሎት እንዲፈቀድልን ስለመጠየቅ

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኤች/አይ/ቪኡድስ መከ/መቆ ዳይሬክቶሬት በዩኒቨርሲቲያችን ባሉት


ተማሪዎች የኤች አይ ቪ ኤድስ ተጋላጭነት ለመዳሰስ መጠየቅ ለማስሞላት
ወደኮሌጆች/ፋኩሊቲያዎች/አካዳሚ/ ት/ቤቶች ለመሄድ የሚያስፈልግ 1 መኪና ከ 3/6/20112
ጀምሮ ለ 10 ተከታታይ ቀናት እዲመደብልን በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የትራንስፖርት መኪና ስለመጠየቅ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኤች አይ ቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ዳይሬክቶሬት ከባህር ዳር ከተማ ጤና መምሪያ ጋር በጋራ በመሆን በኤች አይ ቪ ኤድስና

አደንዛዥ እፅ ዙሪያ በቀን 22/9/2011 ዓ.ም በወረታ ከተማ ውይይት ስለሚካሄድ 10 ሰው የሚይዝ መኪና እንዲፈቀድልን ሰንል እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የትራንስፖርት መኪና ስለመጠየቅ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኤች አይ ቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ዳይሬክቶሬት በአደንዛዝ እፅ እና በመጤ ልማዶች ዙሪያ ከዩኒቨርሲ ተማሪዎችና ከአጋር አካላት

ጋር በመሆን ይባብ ካምፓስ ስልጠና ለማሰጠት 14-15/2011 ዓ.ም ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በመሆኑም አሰልጣኞችን የሚወስድ የትራንስፖርት
አገልግሎት እንዲፈቀድልን ስንል እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የትራንስፖርት መኪና ስለመጠየቅ

የባሕር ዳር ጤና መምሪያ ኤች አይ ቪ/ኤድስ ከመ/መቆ/ረገድ የሚታይባቸውን የቅንጅት ክፍተት ለመሙላት በዞኑ የሚገኙ የሚመለከታቸውን

አካላት የሚሳተፉበት ስብሰባ ጥር 25/2011 ዓ.ም በወረታ ከተማ አዘጋጅቷል፡፡ ስለዚህ ዩኒቨርሲቲያችንን ወክለው በኤች.አይ.ቪ ዳይሬክቶሬት
ስር የሚገኙ 9 ተሳታፊዎችን እንድንልክ ስለተጠየቅን ጥር 25/2011 ዓ.ም ተሳታፊዎችን ወረታ ከተማ የሚያደርስና የሚመልስ መኪና
ይመደብልን ዘንድ የተለመደ ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የመኪና አገልግሎት እንዲፈቀድልን ስለመጠየቅ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ዳይሬክተር የሆኑት ወ/ሮ ጤናየ ደጀኔ እና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የበጀት ክፍል

ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አንዱአለም ዘለቀ በ 25/11/2010 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲውን ወክለው አዳማ በሚካሄደው ጉባኤ ስለሚሳተፍ ዛሬ ከቀኑ በ 4፡

00 ሰዓት አየር መንገድ የሚያደርሳቸው መኪና ይመደብልን ዘንድ የተለመደ ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የመኪና አገልግሎት እንዲፈቀድልን ስለመጠየቅ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ዳይሬክቶሬት ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር በመተባበር በአሉታዊ መጤ ልማዶችና

አደንዛዥ እፆች ዙሪያ በ 17/10/2010 ዓ.ም በሙሉ አለም አዳራሽ ከወጣቶች ጋር ውይይት ለማካሄድ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡

ስለሆነም ከቅዳሜ (16/10/2010) ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ቀስቃሽ ፒክ አፕ መኪና እንዲፈቀድልን እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የትራንስፖርት መኪና ስለመጠየቅ


የአብክመ ጤና ቢሮ በክልሉ ያሉ ዩኒቨርስቲዎች ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ከመ/መቆ/ረገድ የሚታይባቸዉን
የቅንጅት ክፍተት ለመሙላት በክልሉ የሚገኙ ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች የሚሳተፉበት ስብሰባ ጥር 2-3
2009 ዓ.ም በእንጅባራ ከተማ አዘጋጅቷል፡፡ ለዚህም ዩኒቨርስቲያችን ወክለዉ በኤች.አይ.ቪ
ዳይሬክቶሬት ስር የሚገኙ 9 ተሳታፊዎች እንድንልክ ስለተጠየቅን ጥር 2 እና 3 2009 ዓ.ም
ተሳታፊዎችን የሚያደርስና የሚመልስ መኪና ይመደብልን ዘንድ የተለመደ ትብብራችሁን
እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የትራንስፖርት መኪና ስለመጠየቅ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኤች አይ ቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ዳይሬክቶሬት ከባህር ዳር ከተማ ጤና መምሪያ ጋር በጋራ በመሆን በኤች አይ ቪ ኤድስና

አደንዛዥ እፅ ዙሪያ በቀን 22/9/2011 ዓ.ም በወረታ ከተማ ውይይት ስለሚካሄድ 10 ሰው የሚይዝ መኪና እንዲፈቀድልን ሰንል እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የትራንስፖርት መኪና ስለመጠየቅ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኤች አይ ቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ዳይሬክቶሬት በአደንዛዝ እፅ እና በመጤ ልማዶች ዙሪያ ከዩኒቨርሲ ተማሪዎችና ከአጋር አካላት

ጋር በመሆን ይባብ ካምፓስ ስልጠና ለማሰጠት 14-15/2011 ዓ.ም ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በመሆኑም አሰልጣኞችን የሚወስድ የትራንስፖርት
አገልግሎት እንዲፈቀድልን ስንል እንጠይቃለን፡፡

ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

ጉዳዩ፡- የመኪና አገልግሎት እንዲፈቀድልን ስለመጠየቅ

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ዳይሬክቶሬት ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር በመተባበር በአሉታዊ መጤ ልማዶችና

አደንዛዥ እፆች ዙሪያ በ 17/10/2010 ዓ.ም በሙሉ አለም አዳራሽ ከወጣቶች ጋር ውይይት ለማካሄድ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡

ስለሆነም ከቅዳሜ (16/10/2010) ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ቀስቃሽ ፒክ አፕ መኪና እንዲፈቀድልን እንጠይቃለን፡፡
ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ባሕርዳር ዩኒቨርስቲ

ጉዳዩ፡- የመኪና አገልግሎት እንዲፈቀድልን ስለመጠይቅ

እኔ ሲ/ር ማርታ አስማረ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኤች አይቪ ኤድስ መከ/መቆ ዳይሬክቶሬት

ዳይሬክተር ስሆን ለስራ ጉዳይ ወደ አዲስ አበባ ስለምሄድ ሰኞ በ 8/8/2010 ዓ.ም ከቀኑ 5.30

ከቀበሌ 14 ወደ አየር ማረፊያ የሚያደርሰኝ መኪና እንዲፈቀድልኝ ስል በትህትና

እጠይቃለሁ፡፡

You might also like