You are on page 1of 10

አቀድም አኮቶቶ

አቀድም አእኮቶቶ ለእግዚአብሔር/፪/


በእንተ እግዚኢነ ኢየሱስ ክርስቶስ/፪/

*እመ ብርሃን*
ጥራዝ 3.ቁ.69
እመ ብርሃን ወእመ ሕይወት/፪/
ማርያም ዘበአማን/፪/እኽ
ትርጉም: -የብርሃን እናት የሕይወት በእውነት ድንግል ማርያም ናት።

ሐረገ ወይን
ሐረገ ወይንሐረገ ወይን /4/ እመብርሃን
የጸጋ ሁሉ ምንጭ የሕይወቴ ተስፋ
እስኪ ላመስግንሽ ሳላፍር በይፋ
ምርኩዜ ልበልሽ ጥላ ከለላዬ
የእኔ መመከቻ ዕንቁዋ ጋሻዬ ሐረገ ወይን
አዝ........
መልካሚቱ ሽቱ የሕሙማን ፈውስ
የአብ ቃል እናቱ ድንቅ ዕፀ ጳጦስ
መዓዛሽ ተስማሚ የሕይወት ምግብ የቅንነት መዝገብ የሰላም ርግብ ሐረገ ወይን
አዝ.........
የአቤል መሥዋዕት የዳዊት መዝሙር
የአሮን ክህነት ነሽ ፀአዳ ፀምር
የስደተኞች ቤት ማረፊያ ድንኳን
የልባችን ደስታ እመቤታችን ሐረገ ወይን
አዝ.........

እንደ ወይን /2/ እንደዘለላ


የጻድቃን እመቤት የጽድቃችን ጥላ
ስምሽ የጣፈጠ ግሩም ነው ወለላ
ማርያም ርግብየ ይቤላ
✞ንጽህተ ንጹሐን✞
ንጽህተ ንጹሐን ከዊና ከመታቦት ዘዶር ዘሲና
ውስተ ቤተ መቅደስ ነበረት በድንግልና ነበረት
ሲሳያ ህብስተ መና ወስቴ ሀኒ ስቴ ጽሙና
ስታድጊ በቤተመቅደስ
በቅዱስ እግዚአብሔር መንፈስ
አጊጠሽ በትህትና
ተውበሽ በቅድስና
ምግብሽ የሰማይ መና
ከምድር አደለምና
አካላዊው ቃል መርጦሻል
ትውልዱ ብፅዕት ይሉሻል
አዝ= = = = =
መልዐኩ ፋኑኤል ወርዶ
በክንፉ ለብቻሽ ጋርዶ
መገበሽ ህብስተ መና
አቅርቦ ስግደት ምስጋና
ምግብሽ የሰማይ መና
ከምድር አደለምና
አካላዊው ቃል መርጦሻል
ትውልዱ ብፅዕት ይሉሻል
አዝ= = = = =
ሐርና ወርቁ ተስማምቶ
አጌጠ በእጅሽ ተሰርቶ
በመቅደስ ያለው ማህሌት
አስረሳሽ የአባትሽን ቤት
ምግብሽ የሰማይ መና
ከምድር አደለምና
አካላዊው ቃል መርጦሻል
ትውልዱ ብፅዕት ይሉሻል
አዝ= = = = =
በአምላክ ሕሊና ታስበሽ
ከፍጥረት ሁሉ ተመርጠሽ
ዳግሚት ሰማይ ሆነሻል
መለኮት በአንቺ አድሮብሻል
ምግብሽ የሰማይ መና
ከምድር አደለምና
አካላዊው ቃል መርጦሻል
ትውልዱ ብፅዕት ይሉሻል

እልል በሉ በአንድነት ዘምሩ


አመስግኑ ለክብሩ ዘምሩለት
እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም በሉ
በኃጢአት ባርነት ስንኖር ተገዝተን
ከቤቱ ስንርቅ ትዕዛዙን አፍርሰን
አይቶ ዝም ላለን ጠላቶቹ ሳለን
ውለታው በዙ ነው ክብር ለእርሱ ይሁን(2*)
ራሱን አዋርዶ እኛን አከበረን
ስጋውና ደሙን ብሉ ጠጡ አለን
መልካም እረኛ ነው የሚያሳጣን የለም
ምስጋና ይድረሰው ለመድኃኔዓለም(2*)
ሕይወቱን የሰዋ እንደ አምላክ ማን አለ
ለሰው ልጆች ብሎ በመስቀል የዋለ
ፍቅሩ የማይለካ አያልቅም ቢወራ
ከሰማያት ወርዶ ሆነ ከኛ ጋራ(2*)
ስራውን እናድንቅ እንዲህ ለወደደን
ከማያልቀው ፍቅሩ በረከት ላደለን
ለማይነገረው ለአምላክ ስጦታ
ውዳሴን እናቅርብ እንዘምር በእልልታ(2*)
[09/03, 18:12] Helen Semi: የካቲት 24/6/2016
እግዚአብሔር ስራው ድቅ ነው
ለኔ ያደረገው ብዙ ነው
እግዚአብሔር ስራው ድቅ ነው
ለኔ ያረገልኝ ብዙ ነው
አዝ
እረዳቴ እርሱ ነው ከሰማያት
እግዚአብሔር ጠባቂ ለኔ ህይወት
ብራሃኑን በፊቴ የሚያበራ
አምላኬ ድንቅ ነው የእርሱ ስራ
አዝ
በመገዴ ሁሉ የሚመራኝ
ስነሳም ስወድቅም የሚያስበኝ
ማንም አልመጣልኝ ከወገኔ
ከሁሉም ይበልጣል እርሱ ለኔ
አዝ
የእዳዬን ደብዳቤ ውድቅ አድርጎ
ህይወቴን መራልኝ ወደ በጎ
ኧረ እንደ እግዚአብሔር ማን ይሁናል
እርሱን ለሚፈሩት ይታመናል
አዝ
አንድ ቀን አስቤ ተጨንቄ
ለመኖር አልቻልኩም ተጠንቅቄ
ሁሉን ነገር ለእርሱ ትቼዋለሁ
በምህረቱ ጥላ እኖራለሁ
[09/03, 18:12] Helen Semi: ኧኸ በመስቀልከ ኧኸ ጽልመተ አብራህከ
ኧኸ በመስቀልከ ኧኸ ሙታነ አንሣእከ
ኧኸ ወዘተኀጕለ ረዳእከ በመስቀልከ
ትርጉም፡ በመሰቀልህ/በመስቀልህ ጨለማን አበራህ ሙታንን አስነሳህ የጠፋውን ሰው ረዳ
[09/03, 18:12] Helen Semi: * ፀቃውዕ*
ጥራዝ 3.ቁ.79
ፀቃውዕ /፬/
ይውኅዝ እምከናፍሪሃ/፪/እኽ
ትርጉም፡- የማር ወለላ/ጣፋጭ ነገር /ከከንፈሮቿ ይፈሳል/ከእመቤታችን/
[09/03, 18:12] Helen Semi: #ብፁዕ_አባ
ብፁእ አባ (፪)ተክለሃይማኖት ዘዔለ ገዳማት
እም ኅበ እግዚኡ ይንሳእ ዕሤተ ቦአ ሀገረ ደብረሊባኖስ
ቅዱሱ አባ(፪) ተክለሃይማኖት ገዳማትን የሰራ
ከጌታው ዋጋውን ይቀበል ዘንድ ሄደ ደብረሊባኖስ
[09/03, 18:12] Helen Semi: *መጋቢት 1/7/2016
ዘይክል ኲሎ*
ጥራዝ 2.ቁ.58
ዘይክል ኲሎ ወአልቦ ዘይሰአኖ ለእግዚአብሔር
አምላከ ነዳያን ረዳኤ ምንዱባን
ንሕነ ሀቤከ\፪\ ተማኅፀነ
የድሆች አለኝታ ተስፋ ላጡ ተስፋ
ሁሉንም የሚችል ደራሽ ለተገፋ
ለኛም ድረስልን በኃጢአት ሳንጠፋ
አዝ............/ናዛዜ ኅዙናን/
ከገነት ሲባረር አዳም ተሳስቶ
ባለቀሰ ጊዜ ልጅነቱን አጥቶ
ትድናለህ ብለህ ያዳንከው በመስቀል
የቅዱሳን አምላክ አቤቱ ቸል አትበል
አዝ............/ወተስፋ ቅቡጻን/
ሕዝበ እስራኤልን ፈርኦን ሲገዛቸው
ጭንቅና መከራ እያጸናባቸው
በእነራሔል ለቅሶ ሙሴን ላከላቸው
አዝ............/ረዳኤ ምንዱባን/
እኛም ወገኖችህ ወደአንተ እንጮሃለን
ከጭንቅ ከመከራ እንድትታደገን
ጌታ አንተ ነህና ናዛዜ ኅዙናን
አዝ........../ናዛዜ ኅዙናን/
አዝ.........../ወተስፋ ቅቡጻን/
[09/03, 18:12] Helen Semi: አንቺ የወይን ሀረግ
አንቺ የወይን ሀረግ ድንግል ልምላሜሽ የበዛ
ምግብ ሆኖ/፪/ ተሰጠን ፍሬሽ ለኛ በዛ
አዝ
ባንቺ ሰማይነት ድንግል የወጣው ፀሀይ/፪/
ብርሀን ነው/፪/ ለፃድቃን ስሙም አዶናይ
አዝ
ፊደል ትመስያለሽ ድንግል ወንጌል ትወልጃለስ/፪/
ለመላእክ /፪/የማይቻል ነበልባሎን የቻልሽ
አዝ
የመሶብ ምሳሌ ድንግል የኮከብ መገኛ/፪/
በስጋችን በነፍሳችን እንዳንራብ አንቺ አለሽን ለኛ/፪/
[09/03, 18:12] Helen Semi: * ጾም ወጸሎት*
ጥራዝ 4.ቁ.209
ጾም ወጸሎት ወተፋቅሮት/፬/
ሃይማኖት ወምጽዋት ታድኅን እሞት/፪/
ታበጽህ መንግሥተ ሰማያት/፪/
ትርጉም፡- ጾም ጸሎትና መፈቃቀር ሃይማኖትና ምጽዋት ከሞት ታድናለች። ወደ መንግሥተ ሰማያት
ታደርሳለች።
[09/03, 18:12] Helen Semi: ✞የጸጋ ምስጋና✞
የጸጋ ምስጋና ለሰው አለውና
ለገብረ ሕይወት ይገባል ምስጋና
ገብረ መንፈስቅዱስ የዓለም ብርሃን(፪)
እኛንም እንደሱ አምላክ ይባርከን(፪)
ጊዜያችን እንደ ሳር መሆኑን አንርሳ
እንደ ገብረ ሕይወት ለጽድቅ እንነሳ
አዝ= = = = =
ማግኘት ካማረን የዘለዓለም ሕይወት
ለጽድቅ እንነሳ እንደ ገብረ ሕይወት
[09/03, 18:12] Helen Semi: መጋቢት 5/7/2016
ዝም አትበሉ እግዚአብሔርን አመስግኑ
ቅዱስ (፫) አምላካችን በሉ
የሰው ልጆች ሁሉ ምስጋናን ጀምሩ
ሥሉስ ቅዱስ በሉ
የሙሴ እህት ማርያም ከበሮውን አንሺው
በምስጋና መዝሙር እግዚአብሔርን ጥሪው
አምላክን እናክብር እንዘምር በእልልታ
ከእኛ ጋር ይሆናል የሠራዊት ጌታ (፪)
ፍጥረታትም ጩኹ ሰማያት ዘምሩ
ስለቅድስናው ሁላችሁ ዘምሩ
ዳዊት ሆይ ተነሳ ስለ ጽዮን ዘምር
ከበሮ ይመታ በገናው ይደርደር (፪)
ወገኖች እንዘምር ለእግዚአብሔር ክብር
ውለታው ብዙ ነው ለእኛ ያለው ፍቅር
ማዳኑን ያያችሁ ዘምሩ በእልልታ
ለልዑል እግዚአብሔር ለሰራዊት ጌታ (፪)
ባሕሩን ከፍሎ ለሚያሻግራችሁ
ተራራውን ሜዳ ላደረገላችሁ
በአውሎ ንፋስ መሐል መንገድ አለው ጌታ
ለንጉሥ ክርስቶስ እንዘምር በእልልታ (፪)
[09/03, 18:12] Helen Semi: *እመ ብርሃን*
ጥራዝ 3.ቁ.69
እመ ብርሃን ወእመ ሕይወት/፪/
ማርያም ዘበአማን/፪/እኽ
[09/03, 18:12] Helen Semi: መጋቢት 5/7/2016
አብ በዘባኑ ወልድ በዘባኑ
ገብረ መንፈስ ቅዱስ የአለም ብርሃን ናቸው
አባባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
የመላእክት እህት
ሶበሰ ኪዳንኪ
ቤቱ የሥላሴ አቡየ ፃድቁ አረጋዊ ሙሴ
******
ሰላም ለከ/፫/ኧኸ/ገብረ ሕይወት
ፅላት ዘሙሴ
አውጽም ሰማይ ብርሃንከ ከመንራእይ
ፀሐይ ፀሐይ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ዜና ውዳሴከ/ ፈጸምኩ/፪/ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ጼና አልባሲሁ
ግሩማን መላእክት
ለሀገሪትነ ሰላማ
#ያዕቆብ_ከቤርሳቤህ
ያዕቆብ ከቤርሳቤህ ወደካራን ሲሄድ
የለውም ነበረ አማካሪ ዘመድ
ፀሀይ ጠልቃ ነበር ከዛ እንደደረሰ
ከእራሱ በታች ድንጋይ ተንተራሰ
#አዝ
ህልምንም አለመ ታላቁን እራእይ
መሠላል ተተክሎ ከምድር እስከ ሠማይ
ሲወጡ ሲወርዱ መላእክት በሷላይ
እግዚአብሔርም ቆሞ ከላይ ከጫፋላይ
#አዝ
ያባቶችህ አምላክ እኔ እግዚአብሔር ነኝ
ይህን ምድር ለእርስትህ እሰጥሀለውኝ
ዘርህ እንደ አሸዋ በምድር ይዘራል
በአራቱ ማእዘን ህዝብህም ይሆናል
#አዝ
አበው በምሳሌ እንደ ተናገሩት
ከምድር እስከ ሰማይ አምላክ የዘረጋ
በላይ ተቀምጦ በግልፅ የታየባት
የያእቆብ መሰላል እመቤታትን ናት
#አዝ
ሰማይና ምድር የሚታረቁባት
ወልደ እጓለ እመሕያው የተወለደበት
መላእክት ከሰማይ ባንድ የዘመሩላት
ታላቋ መሰላል እመቤታትን ናት
ዝም አትበሉ እግዚአብሔርን አመስግኑ *እመ ብርሃን*
ቅዱስ (፫) አምላካችን በሉ ጥራዝ 3.ቁ.69
የሰው ልጆች ሁሉ ምስጋናን ጀምሩ እመ ብርሃን ወእመ ሕይወት/፪/
ሥሉስ ቅዱስ በሉ ማርያም ዘበአማን/፪/እኽ
ትርጉም: -የብርሃን እናት የሕይወት
የሙሴ እህት ማርያም ከበሮውን አንሺው በእውነት ድንግል ማርያም ናት።
በምስጋና መዝሙር እግዚአብሔርን ጥሪው
አምላክን እናክብር እንዘምር በእልልታ ✞የጸጋ ምስጋና✞
ከእኛ ጋር ይሆናል የሠራዊት ጌታ (፪) የጸጋ ምስጋና ለሰው አለውና
አዝ ለገብረ ሕይወት ይገባል ምስጋና
ፍጥረታትም ጩኹ ሰማያት ዘምሩ
ስለቅድስናው ሁላችሁ ዘምሩ ገብረ መንፈስቅዱስ የዓለም ብርሃን(፪)
ዳዊት ሆይ ተነሳ ስለ ጽዮን ዘምር እኛንም እንደሱ አምላክ ይባርከን(፪)
ከበሮ ይመታ በገናው ይደርደር (፪)
አዝ ጊዜያችን እንደ ሳር መሆኑን አንርሳ
ወገኖች እንዘምር ለእግዚአብሔር ክብር እንደ ገብረ ሕይወት ለጽድቅ እንነሳ
ውለታው ብዙ ነው ለእኛ ያለው ፍቅር አዝ= = = = =
ማዳኑን ያያችሁ ዘምሩ በእልልታ ማግኘት ካማረን የዘለዓለም ሕይወት
ለልዑል እግዚአብሔር ለሰራዊት ጌታ (፪) ለጽድቅ እንነሳ እንደ ገብረ ሕይወት
አዝ
ባሕሩን ከፍሎ ለሚያሻግራችሁ
ተራራውን ሜዳ ላደረገላችሁ
በአውሎ ንፋስ መሐል መንገድ አለው ጌታ
ለንጉሥ ክርስቶስ እንዘምር በእልልታ (፪)
መጋቢት 5/7/2016 ዝንቱ ኩሉ ኮነ በሐመረ ብርሃን

አብ በዘባኑ ወልድ በዘባኑ ኢትዮጵያ ታበፅህ

ገብረ መንፈስ ቅዱስ የአለም ብርሃን ናቸው ኖላዊ ትጉህ ዘኢትነውም

አባ አባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ

የመላእክት እህት

ሶበሰ ኪዳንኪ
ቤቱ የሥላሴ አቡየ ፃድቁ አረጋዊ ሙሴ

******
ሰላም ለከ/፫/ኧኸ/ገብረ ሕይወት

ፅላት ዘሙሴ

አውጽም ሰማይ ብርሃንከ ከመንራእይ

ፀሐይ ፀሐይ ገብረ መንፈስ ቅዱስ

ዜና ውዳሴከ/ ፈጸምኩ/፪/ገብረ መንፈስ


ቅዱስ

ጼና አልባሲሁ

ግሩማን መላእክት

ለሀገሪትነ ሰላማ
******
ታቦት በውስቴታ ኦሪት

እሰይ ተከበረ በዛሬው እለት ፃድቁ አባታችን


ገብረ
መንፈስ ቅዱስ/፪/
ዝንቱ ኩሉ ኮነ በሐመረ ብርሃን
ኢትዮጵያ ታበፅህ
ያዕቆብ ከቤርሳብህ
ኖላዊ ትጉህ ዘኢትነውም

You might also like