Professional Documents
Culture Documents
በ ሰኔ 3 የሚዘመር
አዝ__
ከኪዳንም በላይ•••••••••••••
አዝ____
ለኔ ኃጢአትስ የለውም ቦታ
አዝ=======
አዝ======
አዝ=====
ምን ይመልስ ይሆን በጌታ ፊት ሲቀርብ
4. ✞ በሰው ዘንድ ቢሟጠጥ ተስፋ እና ደስታ
ለዝች አጭር ዘመን የሚስገበገቡ
አዝ______________
መዝሙር
አዝ______________
እዝ------------
#አዝ
#አዝ
መዝሙር
በማኅበረ ቅዱሳን
ዮሐ ፲፬፥፰
7. እውነተኛ ሰላም
መሻቴን ብቻ ስላየህ
እኔ አንተ ቤት እኔ አንተ ፊት
ደካማ ልጅህን ጎበኘህ
የምቆም ሰው አይደለሁም
ብቃቴ መቼ ሆነና
ግን ፍቅር ነህ ለዘላለም
ያቆመኝ ላንተ ምስጋና
የሚመስልህ ማንም የለም
አንኳኩ ስላልክ አንኳኳሁ
ሰጠኸኝ ከፍ ያለ ወንበር
…አዝ……
ቃል ኪዳንህን አክባሪ
የማልከውን መሃላ
አትረሳም አትልም ችላ
ላንተ ነው ዜማ መዝሙሬ