Professional Documents
Culture Documents
የኛ ጌታ
የአብርሃም አምላክ ቅኝት-
ቅኝት-
የኛ ጌታ የኛ መድኀን
የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ቤዛ በቸርነትህ ታደገን
ወገኖቹን ሁሉ በራሱ ደም ገዛ እኛ እንደሆነ ኃይል የለን
የሐሰት ምስክር አቁመው ከሰሱት
በሞት እንዲቀጣ ሁሉም ፈረዱበት ጠዋት ለምልማ ማታ ጠፋች
ጲላጦስ ከሰሰው በሰንሰለት አስሮ የሰው ህሊና እያባባች
ከሮማዊው መንግስት እንዲኖር ተባብሮ ዓለም ምኗ ነው የጣፈጠን
ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ እያሳሳቀ የወሰደን
እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ ዛሬ አለች ሲሏት ትጠፋለች
ከነተንኮሏ ዓለም ሟች ነች
በብርሃን ዙፋን ላይ የቆሙት እግሮቹ እሾህ በቅሎባት እሾኅ ሆና
በችንካር ላይ ሆነው ምንም ሳይሰለቹ በመተላለፍ ሰው ሊያልቅ ነው
የብርሃን አክሊል ለሰማዕት ያደለ ከእኛ ጋራ ያለው ሃያል ነው
የሾህ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ በሥጋዊ ዓይን ባናየው
የጦሯ ብዛት መች አድኗት
በህይወቴ ዓለምን ትምክህት ተዋህዷት