Professional Documents
Culture Documents
እኛ እዘምራለን
ፅዋ የያዘው
ፅዋ የያዘው በቀኝ እጁ
ሁሌ ይራራል ለወዳጁ
ኡራኤል መጣ እረዳቴ
ጋሻ መከታ ለኔ የሆነኝ
ጎኔ ይቆማል ሥጠራው/2/
ኡራኤል ብዬ ሥማፀን
የጌታዉን ደም የረጨው
ለዓለም ልዩ ነው ውለታው
በኡራኤል እጅ ተቀብቶ/2/
የ እውቀትን ፅዋ ያጠጣኸኝ
ሊቀ መልአክ
አይመረመርም
ጥልቅ ነው ምህረትህ
ማዳንህ ዘለዓለም
ቸርነትህ ብዙ
ምልጃህም ፈጣን ነው .
ሥምህን ጠርቼዓለሁ
አላሣፈርከኝም
ባንተኮርቻለሁ
መንገዴም አንተነህ
የግልህ አድርገኝ
እውቀትን አጠጠው
በፅዋ ብርሐን
ደሙን እደረጨው
ሠላምን ልታሠፍን
ዐዓለም ዕደዞርክ
እንደ እግዚአብሔር ያለ
እልል በሎ ቁሙ ለምስጋና/2/
ሐይለኞቹ ምቢበረታቱብን
የተወረወረው የጥላታችን ጦር
ሜዳ ላይ ወደቀ ጋሻ ሑኖ እግዚአብሔር
የድንግል ልጅ እኛ ምናመልከው
ተዋሕዶ ሃይማኖቴ
ማሕተቤን አልበጥሥም
ተኖራለች ለዘለዓለም
ለ እኛ ያላረገው ከቶ ምን አለ ና
ደስ ይበለን ሠማያትን ቀዶ
ታላቁ ዓባታችን
የዘመናት ንጉስ
ኢየሡሥ ጌታችን
የ ኤፍራታው ሕጻን
በዳዊት ከተማ
ተወልዶ ማደሩን
ምስራች ተሠማ
ሠላሙን ሊሰጠን
ብሎ ሊሠብክልን
በ መስቀል ተሠቅሎ
እኛን የተቤዤን
ከሲኦል እስራት
በ ፍቅሩ የፈታን
ሃሌ ሉያ ምስጋና በሠማይ
ምሥጋና በምድር
ሁሉን ቻይ ለሆነው
ለቸሩ እግዚአብሔር
ሃሌ ሉያ ለእርሡ
ለነፍሣቸን ጌታ
ዝማሬን እና ቅርብ
ከ ጧት እስከ ማታ
መራሒ ብርሐን
ደመ መለኮትን፡፡፡፡፡፡፡፡
በብርሐን ፅዋ፡፡፡፡፡፡፡፡
ተቀብለ ሕረጭተሕ፡፡፡
ዓለምን የቀደሰክ፡፡፡፡፡፡፡
ለምሥጋና አንቃን፡፡፡፡፡
በነግህ ና በሠርክ፡፡፡፡
ጧትና ማታ
ዑራኤል ብርሃና
ኡራኤል ብር ሐና
ኡራኤልብርሐና/4/ለኢትዮጲያ/2/ብርሐና ለኢትዮጲያ
ለኤትዮጺያ/2/ብርሐና ለኢትዮጲያ
ለኢትዮጽያ/2/ብርሐና ለኢትዮጲያ
ለኢትዮጲያ/2/ብርሀና ለኢትዮጺያ
ለኢትዮጲያ/2/ብርሐና ለኢትዮጲያ
ለኢትዮጲያ/2 /ብርሐናለኢትዮጲያ