Professional Documents
Culture Documents
2011 ዓ.ም
አዲስ አበባ
ይህንን ሪፖርት ለማዘጋጀት የተሳተፉ ተቋማት
ይዘት
ddddd
1. መልዕክት……………….……………………………………………………....... ii
3. የቃላት መፍቻ…..…………………………………………… iv
6. ስለ አዲስ አበባ…….…………………………………………………………….3
7. የሪፖርቱ ዓላማ……….…………………………………………………………4
8. የመረጃ ምንጭ………………..……………………………................. 5
12. ማጣቀሻ………………………………………………………………………….43
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት ii
በአለም ላይ በየቀኑ አማካኝ 3,700 ሰዎች በአመት ደግሞ 1.35 ሚንየን የሚሆኑ ሰዎችን መከላከል በሚቻለው የመንገድ ትራፊክ
አደጋ በሞት እናጣለን:: ከ 50 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ደግሞ የአካል ጉዳት ይደርስባቸዋል፡፡ በዚህ ሪፖርት መሠረት በአዲስ
አበባ በቀን አንድ ሰው በአመት ደግሞ በአማካኝ 480 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ይሞታሉ፡፡ ከሞት እና ጉዳቶች ጀርባ ከዚህ በጣም
ከ 2008 ዓ.ም ጀምሮ የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ትራፊክ አደጋዎችን ለመቀነስ በ 13 ዓመታት የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ
እና የ 3 ዓመት የመንገድ ደህንነት ትግበራ እቅድን በመቅረፅ የመንገድ ትራፊክ አደጋዎችን ለመቀነስ ልዩ ትኩረት ተሰቶ
እየተንቀሳቀሰ ሲሆን በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የመንገድ ደህንነት ትግበራ ውጤት ማየት እንደጀመረች መሆኑን ሪፖርቱ
ያሳያል ፡፡ ይህ ደግሞ አበረታች ለውጥ ነው ፡፡ እነዚህ አበረታች ለውጦች የባለሞያዎች ትብብር እና የተቋማት ጠንካራ ቅንጅት
ውጤት ነው።
ምስጋና
ይህ ሪፖርት የአዲስ አበባ ከተማ አራተኛ ዓመታዊ የመንገድ ደህንነት ሪፖርት ሲሆን የከተማውን የትራፊክ ደህንነት ሁኔታ ለማሻሻል
፣ ችግር ፈቺ ማሻሻያ ስራዎችን ለማቀድ እና ለመገምገም እንዲሁም ተከታታይ ዓመታዊ የመንገድ ደህንነት ሪፖርት እንዲኖረን ነው ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ፣ አዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ እና አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን
ብሉምበርግ ፊላንትሮፒ በBIGRS ላደረገው የገንዘብ እርዳታ ቫይታል ስትራቴጂ(VS) የመንገድ ደህንነት ሰርቬላንሲን በማስተባበር
ቀልፍ ድጋፎች ላደረጉ አጋር ድርጅቶች በጆን ሆፕኪንስ አለምአቀፍ የጉዳት ጥናት ክፍል የአለም ሪሶርስ ተቋም (ደብሊው አር አይ)
አለምአቀፍ የመንገድ ግምገማ ፕሮግራም (አይ ራፕ) የአለም ባንክ እና ብሔራዊ የከተማ ማጓጓዣ ኦፊሻሎች ማህበር - የግሎባል
ሜሮን ጌታቸው የብሉምበርግ ኢኒሼቲቭ ሰርቪላንስ አስተባባሪ የፖሊስ የትራፊክ አደጋ ሞት እና አካል ጉዳቶች መረጃ ማሰባሰብ ላይ
እና መረጃን ወደ ኮምፒውተር ማስገባት በትራንስፖርት ቢሮ መረጃ አስገቢዎች ጋር በመተባበር ሀላፊነት ነበራቸው፡፡ እንዲሁም በመረጃ
ትንታኔ እና ፅሁፍ ላይ ከሳራ ዋይቴድ ጋር በመተባበር የተከናወነ ሲሆን የአዲስ አበባ BIGRS ቢድን በህግ ማስከበር ፣ስትራቴጂክ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና የክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያዎች ፡- በመንገድ አደጋ መረጃን በማቅረብ ተባብሯል፡፡
የአዲስ አበባ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ፡- የገንዘብ ድጋፍ መረጃ አሰባሰብ ላይ በፖሊስ መምሪያዎች ፣መረጃን ወደ ኮምፒውተር
አዲስ አበባ የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ፡- በከተማዋ በ2011 ዓ.ም በመንገድ ደህንነት ላይ የተተገበሩ ስራዎችን መረጃ አቀናጅተው
አቅርበዋል፡፡
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት iV
የቃላት መፍቻ
DD ጠጥቶ ማሽከርከር
ትራንስፖርት በኢኮኖሚው ግብአት እያንዳንዱ መልካም አገልግሎት ውስጥ የተካተተ ሲሆን ለዕለት ተዕለት ኑሮ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው።
ነገር ግን ጥቅሞቹን በብር እንደሚገመተው ሁሉ ጉዳቱ በሞትና በአካል ጎዳት ይለካል (10)
30,427
480 3,440
የሞቱ ሰዎች ብዛት የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 2
መግቢያ
የመንገድ ትራፊክ ጉዳቶች ዋነኛ ግን የተዘነጉ የዓለም የጤና ችግሮች ናቸው፡፡ ውጤታማ እና ዘላቂነት ባለው መልኩ
ለመከላከል የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል፡፡ [1], በመንገድ ትራፊክ አደጋ ላይ የሚደርሰው ሞት እና የአካል ጉዳት አሁንም
ዋነኛው የህዝብ ጤና ችግር ነው ፡፡የዓለም የመንገድ ትራፊክ አደጋ በ 2018 እ.ኤ.አ የመንገድ ትራፊክ ሞት 1.35 ሚሊዮን
አካባቢ የደረሰ ሲሆን፣ 8 ኛ ዋነኛ በአለማችን ሞት የሚያስከትል የጤና ችግር ነው፡፡ችግሩን በጣም አስከፊ የሚያደርገው
አምራች እና ወጣት የማህበረሰብ ከ15 እስከ 29 እድሜ ክልል ውስጥ ያሉት ዋነኛ ገዳይ መሆኑ ነው፡፡
በኢትዮጵያ በትራፊክ አደጋ በየቀኑ በአማካይ 13 ሰዎች ሲሞቱ ፣ 37 ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት ሰለባዎች ይሆናሉ፡፡ ከዚህ
ውስጥ አዲስ አበባ 10% የሚሆነውን የሞት እና 26% የሚሆኑት የአካል ጉዳት ከሀገር አቀፍ ደረጃ ትሸፍናለች [2]
በአዲስ አበባ ውስጥ የትራፊክ አደጋ ሳይከሰት የሚውልበት ቀን የለም፡፡ ቢያንስ በአማካኝ በከተማዋ አንድ ሰው ይሞታል ፣
10 ሰው የአካል ጉዳት ይደርስበታል እንዲሁም 72 የንብረት ጉዳት በየቀኑ በከተማዋ መንገዶች ላይ ይከሰታል፡፡
እ.ኤ.አ 2016 የዓለም ጤና ድርጅን ግምት መሰረት በአጠቃላይ በኢትዩጵያ 27,326 ሰዎች ህይወታቸው ያልፋል [3], ነገር
ግን የፖሊስ መረጃ በዛው አመት 4,597 ያሳያል፡፡ ይህ ልዩነት የሚያሳየው የፖሊስ ሪፖርት በሀገር ውስጥ ምን ያህል ከግምት
በታች መሆኑን ነው፡፡ሁለት የቅርብ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ፖሊስ መረጃ 57 እና 82 በመቶ ከጠቅላላው ከሚደርሰው
ይህ ሪፖርት የአዲስ አበባ ከተማ አራተኛ ዓመታዊ የመንገድ ደህንነት ሪፖርት ሲሆን ፣ የቀደሙት ሪፖርቶች ከተማዋ የመንገድ
ደህንነት ስትራቴጂ እና የትግበራ ዕቅድን እንድትቀርፅ እና የመንገድ ደህንነት የተተገበሩ ተግባራትን ለማቀድ እና ለመከታተል
ረድተዋል፡፡
የሪፖርቱ ዋና አላማ በ2011ዓ.ም የፖሊስ መረጃ መሠረት የመንገድ ትራፊክ አደጋዎችን ፣ ጉዳቶችን እና የሞት ሁኔታዎችን
በአዲስ አበባ ለማሳየት ነው ፡፡ የሪፖርቱ ባለፈው ዓመት ውስጥ የተተገበሩ የመንገድ ደህንነት ትግበራ ውጤቶች ያሳዩትን
አደስ አበባ
አዲስ አበባ የኢትዮጲያ ዋና ከተማ እና በአገሪቱ ትልቋ ከተማ ስትሆን በ 2011 ዓ.ም ወደ 3.6 ሚሊዮን አማካኝ ህዝብ ብዛት
ያለው ነው ፡፡ ከተማዋ 596,938 የተመዘገቡ ተሽከርካሪዎች ያላት ሲሆን ከጠቅላላ የኢትዮጲያ ተሽከርካሪዎች (1,071,345 )
ሀምሳ ስድስት በመቶ ይይዛል ፡፡ ከተማዋ የቆዳ ስፋት በአማካኝ 540 ካሬ ኪ.ሜ.
.
ምስል 1 :- እስከ 2011 ዓ.ም የተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች ብዛት
ሌላOther
29,219
አንቡላንስ
Ambulance 253
ተሽከርካሪ በህዝብ ሪሾ
Construction
የኮንስትክሽን መኪናCar 2,235
1:6
Motorcycle
ሞተር ሳይክል 24,700
አውቶቡስBus 44,055
ከባድ ጭነት
Heavy Vehicle 195,509
የቤት መኪና
Car 300,110
0 50,000 100,000 150,000 200,000 250,000 300,000 350,000
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 4
የሪፖርቱ ዓላማ
የህብረተሰብ ሰርቬላንስ ሲስተም በተገቢው ጊዜ ከተተገበረ እንዲሁም ተአማኒነት ያለው መረጃን በመጠቀም ውጤታማ ፕሮግራሞችን
ለማቀድ ክትትልና ግምገማ ለማድረግ በጣም ጠቃሚ ነው [9].
ከዚህ በፊት በተከታታይ የተዘጋጁ ዓመታዊ የመንገድ ደህንነት ሪፖርቶች የአዲስ አበባ ከተማ አሥራ ሦስት ዓመት የመንገድ ደህንነት
ስትራቴጂዎችን እና የሦስት ዓመት የትግበራ ዕቅድ ለማዳበር፣ የመንገድ ትራፊክ አደጋን እና ጉዳቶችን አዝማሚያ ለመከታተል እና የመንገድ
ደህንነት ማሻሻያ ተግባራትን ለመቆጣጠር እና ለመገምገም ረድቷል፡፡
የመንገድ ትራፊክ
የመንገድ አደጋዎች
ትራፊክ ያስከተሉትን
አደጋዎች ሞት እና
ሞት እና የአካል የአካልሁኔታ
ጉዳቶችን ጉዳትለመከታተል
መከታተል
በትራፊክ አደጋአደጋ
ለትራፊክ በተደጋጋሚ ተጋላጭ
አደጋ ቦታን የሆኑይረዳል
ለመለየት ቦታዎች ለመለየት ይረዳል
5 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
የመረጃ ምንጭ
የፖሊስ ሪፖርት አሁንም የአዲስ አባባ ዋና የትራፊክ አደጋ የመረጃ ምንጭ ነው ፡፡
ይህንን ሪፖርት ለማዘጋጀት የፖሊስ የአደጋ መመዝገቢያ ፎርም በሰርቪላንስ አስተባባሪ
የትራፈክ ሞትና የአካል ጉዳት ተለይቶ፣ ምስል ተነስቶ በ ኢፒኢፎ በተዘጋጀ የመረጃ
ወደ ኮምፖውተር ማስገቢያ በትራንስፖርት ቢሮ መረጃ አስገቢዎች ወደ ኮምፒውተር
እንዲገባ ተደርጓል፡፡
ምዕራፍ 1
በአዲስ አበባ በተከታታይ እየጨመረ ሲሄድ የነበረው የመንገድ ትራፊክ ሞት ካለፈው ሶስት ዓመት ጋር ሲነፃፀር ቁጥሩ
ምንም እንኳን የሞት ቁጥር መረጋጋት ቢያሳይም የአካል ጉዳት ካለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር በ9 በመቶ ጨምሯል፡፡
200
2004
2012/13 2005
2013/14 2006
2014/15 2007
2015/16 2009
2016/17 2010
2017/18 2011
2018/19
ምስል 3:- የመንገድ ትራፊክ የአካል ጉዳት ሁኔታ በአዲስ አበባ
0
2004
2012/13 2005
2013/14 2006
2014/15 2007
2015/16 2009
2016/17 2010
2017/18 2011
2018/19
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 8
በ2011 ዓ.ም ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ስታቲስቲክስ ሪፖርት መሠረት በኢትዮጵያ የመንገድ ትራፊክ ሞት እና የአካል ጉዳቶች በመቶኛ ካለፈው
120
112.3 የአካል ጉዳት በ100,000 ህዝብ
106.7
100 96.6 95.8
91.5 89.1
80
60
ሞት 100,000 ህዘብ
40
13.5 13.5 13.8 13.9 13.6 13.3
20
0
2005
2013/14 2006
2014/15 2007
2015/16 2009
2016/17 2010
2017/18 2011
2018/19
160 150
128
120
የአካል ጉዳት በ10,000 የተመዘገቡ ተሽከርካሪዎች
79 ve
80 63
56 57
40
18 ሞት በ10,000 የተመዘገቡ ተሽከርካሪዎች
19 10
20 9 9 8
ve
2005
2013/14 2006
2014/15 2007
2015/16 2009
2016/17 2010
2017/18 2011
2018/19
0
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 10
በአዲስ አበባ ከተማ መንገድ ላይ አብዛኛውን የጉዳት መጠን የሚይዙት እግረኞች ሲሆኑ በአማካኝ ከጠቅላላ ሞት 84 በመቶ
ምንም እንኳን የመንገድ ደህንነት አብዛኛዎቹ መፍትሄ እርምጃዎች እግረኛ ላይ ቢያተኩሩም ፣ አሁንም የእግረኛ ሞት ከጠቅላላው የመንገድ
ትራፊክ አደጋ ከ5 ሞት አራቱን ይይዛል ፡፡
እግረኞች
84%
9% ተሳፋሪዎች
4% አሽከርካሪዎች
1% ሞተረኞች
67% እግረኞች
23% ተሳፋሪዎች
5% አሽከርካሪዎች
4% ሞተረኞች
11 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
500
401 እግረኛ ሞት
400 393
363
300
200
100
0
2009 ዓ.ም
2016/17 2010 ዓ.ም
2017/18 2011 ዓ.ም
2018/19
57
60 49
44 ተሳፊሪ ሞት
50
33
40 28
30 22 20 አሽከርካሪ ሞት
6
20 14 ሞተርሳይክል
1 3 1 ሳይክሊስት
10
2016/17
2009 ዓ.ም 2017/18
2010 ዓ.ም 2018/19
2011 ዓ.ም
0
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 12
2500
2000
2163 1958 እግረኛ ጉዳት
1500
1000
500
0
2010 ዓ.ም
2017/18 2011 ዓ.ም
2018/19
800
700 693 ተሳፋሪ ጉዳት
600 580
500
400
300
አሽከርካሪ ጉዳት
200
174 169
100 89 122 ሞተርሳይክል ጉዳት
0 12 17 ሳይክሊስት ጉዳት
2010 ዓ.ም
2017/18 2011 ዓ.ም
2018/19
13 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
አምራች እና ወጣቶች እድሜያቸው ከ18-59 ክልል ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች በ2011 ዓ.ም 60 በመቶ የሞት እና 80 በመቶ
የአካል ጉዳት ተጎጂዎች ናቸው ፡፡
ሞት ፡ 78% ወንዶች
60%
50% 48%
43% ሞት
40% 37%
31%
30% የአካል ጉዳት
20%
14%
9% 10%
10% 7%
0%
<17 18-29 30-59 >60
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 14
ምስል 13 እንደሚያሳየው ሞት እና የአካል ጉዳት ጠዎት ማለዳ 12 ሰዓት ጀምሮ መጨመር ሲያሳይ ወደ እኩለ ለሊት ሲደርስ
መውረድ ያሳያል፡፡ ይህ መረጃ ባለፊት 3 አመታት ተመሳሳይ ሂደት ነበረው፡፡ በሳምንቱ ቀናት ደግሞ ሲታይ ብዙ ሞት
ቅዳሜ እና የአካል ጉዳት ደግሞ ሀሙስ ቀን በ2011 ዓ.ም መብዛቱን ያሳያል፡፡
400
373
350 337
300 305 321
280 289 የአካል ጉዳት
250 252 266
200
150
109 119
100
81 80 66 77 ሞት
50 44
18 17 30 31 28 30 28 31 32
0 Deaths
የአካል ጉዳት ከሞት አደጋ ጋር በሰአት እና በቀናት ሲነፃፀር የተወሰነ ልዩነት ያሳያል ፡፡ ብዙ ያካል ጉዳት የደረሰው ሀሙስ ሲሆን በሰዓት
ደግሞ ጠዋት ከ2 እስከ 4 እና ምሽት 12 – 4 ሰእት መጨመር ያሳያል፡፡
ቦሌ እና ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የትራፊክ አደጋ ሞት ጉዳትን 32 በመቶ ይይዛሉ፡፡
19 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
60%
54%
50% 47%
40%
32%
30% 26% አካል ጉዳት
21% 20%
20%
10%
ሞት
0%
አንደኛ primery
ደረጃ
Primary ሁለተኛ ደረጃ
secondary ከሁለተኛ ደረጃ በላይ
post secondary
60%
44%
38%
40%
24% 26%
20% 18%
20% 17%
11%
0%
ሞት
Death የአካል ጉዳት
Injuries
<1
< 1year
ዓመት 1 to
1 – 55ዓመት
year 6 6to 10ዓመት
– 10 year >10
> 10 year
ዓመት
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 20
ለሞት እና የአካል ጉዳት በተደጋጋሚ የሚያስከትሉ የመኪና አይነቶች ታክሲዎች ናቸው (27 በመቶ ሞት እና 31 በመቶ አካል ጉዳት
ሲያስከትሉ የቤት መኪና በተከታይነት አደጋ አድራሽ ነው) ፡፡ ይህ የሚያሳየው የታክሲ ብዛት መጨመሩን እና የታክሲ አሽከርካሪዎች
በማሽከርከር ረጅም ሰዓት ማሳለፋቸውን ነው፡፡
35% 35%
31%
29% 29% 30%
30% 27% 26%
ሞት አካል ጉዳት
25% 25%
20% 20%
?
ሞት 68% 26% 6% 1%
ከታች ያለው ምስል እንደሚያሳየው የእግረኛ ሞትን በአብዛኛው ያስከተለው ታክሲ(ላዳና ሚኒባስ) ሲሆን ከባድ ጭነት እና የቤት መኪናዎች
በተከታይ የሞት ጉዳት ያደርሳሉ፡፡ በእግረኛ አካል ጉዳት ሲታይ ደግሞ ታክሲ የመጀመሪያው ጉዳት አድራሽ ሲሆን የቤት መኪና በመከተል
በተደጋጋሚ ጉዳት ያደርሳል፡፡
ባጃጅ 105 93 12 0 0
ሳይክል 16 0 0 0 5
ባስ 37 7 2 1 0
ከባድ ጭነት 125 55 21 2 1
ሌላ 25 5 1 0 0
1432 384 111 73 17
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 22
ማሳሰቢያ:- በካርታው ላይ ስማቸው የተሰየመው የአደጋ ቦታዎች በ2011 ዓ.ም ከ4 ሞት በላይ ያስከተሉ ናቸው፡፡
23 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
ማሳሰቢያ:- በካርታው ላይ ስማቸው የተሰየመው የአደጋ ቦታዎች በ2011 ዓ.ም ከ4 በላይ የእግረኛ ሞት ያስከተሉ
ናቸው፡፡
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 24
ማሳሰቢያ:- በካርታው ላይ ስማቸው የተሰየመው የአደጋ ቦታዎች በ2009-2011 ዓ.ም ከ 10 ሞት በላይ ያስከተሉ
ናቸው፡፡
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 26
ምዕራፍ 2
ይህ ሪፖርት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር በ JHU-IIRU የተዘጋጀ ነው፡፡. የሪፖርቱ አጠቃላይ አላማ በሰኔ 2007
እስከ መጋቢት 2011 መካከል አዲስ አበባ ውስጥ የተስተዋሉ የሄልሜት አጠቃቀምን ፣ ደህንነት ቀበቶ እና የሕፃናትን
ደህንነት መጠበቂያ ወንበር ፣ ፍጥነት እና ጠጥቶ ማሽከርከር ሂደት ነው፡፡
ይህ ሪፖርት የ BIGRS የእይታ ጥናት በዝርዝር ያሳያል፡፡እንዲሁም ከ 8 ዙር የጥናት ውጤቶች በአደጋኛ የመንገድ አጠቃቀም
በአዲስ አበባ ያለውን ሁኔታ ያሳያል፡፡
የጥናቱ ጊዜ ማጣቀሻ
ዙር 1 ዙር 2 ዙር 3 ዙር 4 ዙር 5 ዙር 6 ዙር 7 ዙር 8
ሰኔ -ሀምሌ /2007 የካቲት - ሚያዚያ/2008 ሀምሌ-ነሀሴ/2008 ጥር- የካቲት/2009 ነሀሴ - መስከ/2010 መጋቢት- ሚያዚያ ነሀሴ- የካቲት -
/ 2011 መስከ/2011 መጋቢት/ 2011
ጠጥቶ ማሽከርከር
ምስል 25 :- አሽከርካሪዎች ከአልኮል መጠን በላይ በመፈተሻ ቦታዎች
5.9%
6.0%
3.3%
4.0% 4.5% 2.7% 2.7%
2.4%
2.0% 1.1%
0.0%
ዙር 1 1 Round
Round ዙር 22 Round
ዙር 33 Round
ዙር 44 Round
ዙር 55 Round
ዙር 66 Round
ዙር 77 Round
ዙር88
ጠጥቶ ማሽከርከር ቋሚ እና ቀጣይነት ያለው የመቀነስ ሁኔታ ነበረው፡፡ በ8ኛው ዙር 1.1 % አሽከርካሪዎች ጠጥተው ያሽከረከሩ ሲሆን 1 %
የሚሆኑት ከተፈቀደው የአልኮል መጠን በላይ 0.04g/dL ነበር፡፡ወንዶች ከሴቶች ጋር ሲነፃፀር የበለጠ ጠጥቶ ሲያሽከረክሩ ተገኝተዋል፡፡
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 28
ፍጥነት 50
ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር የተለመደ እና በጥናቱ አነስተኛ መሻሻል እያሳየ የመጣ አደገኛ የመንገድ አጠቃቀም ባህሪ ነው፡፡ በአጠቃላይ 43%
የሚሆኑ ተሽከርካሪዎች ከፍጥነት ወሰን በላይ እንዳሽከረከሩ መረጃው ያሳያል፡፡
29 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
ሔልሜት
በአጠቃላይ በ8ኛው ዙር ጥናት በአዲስ አበባ የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በትክክል ሔልሜት ያደረጉት 24% ነበሩ፡፡.
ከመጀመሪያው ዙር ጋር ሲነፃፀር ሔልሜት በትክክል ያደረጉት ቋሚ የሆነ ለውጥ ያሳያል፡፡ (28% in ዙር 8 vs. 41% in ዙር 1). በሁሉም ዙር ላይ ትክክለኛ
የተሳፋሪዎች ሔልሚት ያደረጉ ተሳፋሪዎች ቀስ በቀስ ጭማሪ አሳይቷል፡፡
(13% in ዙር 8, ከዙር 1 2% ).
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 30
110%
97% 99% 100% 99% 99% 99% 99%
100%
98%
90%
80% የደህንነት ቀበቶ ያሰሩ አሽከርካሪዎች
70%
60%
50%
40% ‹5 አመት በታች የሆኑ ተሳፋሪዎች በህፃናት የደህንነት መቀመጫ የተጠቀሙ
30% 13%
8% 9%
20% 5% 7% 7% 3% 6%
10% 6% 14%
6% 7% 7% 6% 5% 7%
0%
ዙር 1 1 Round
Round ዙር 2 2 Round
ዙር 3 3 Round
ዙር 44 Round
ዙር 55 Round
ዙር 66 Round
ዙር 7 7 ዙር 8 8
Round
የደህንነት ቀበቶ ያሰሩ ተሳፋሪዎች
ምንም እንኳን አብዛኛዎቹ አሽከርካሪዎች የደህንነት ቀበቶ ቢጠቀሙም የፊት መቀመጫ የሚቀመጡ ተሳፋሪዎች የደህንነት
ቀበቶ ለብሰው የታዩት በጣም አነስተኛ ነበሩ (9%) የጀርባ መቀመጫ ላይ የሚቀመጡ ተሳፋሪዎች በአጠቃላይ የደህንነት
ቀበቶ አርገው አልታየም ነበር (1%):: የህፃናት የደህንነት መቀመጫ ቀበቶ አጠቃቀምን በተመለከተ , 6% የሚሆኑት ከ5
አመት በታች እና 2% የሚሆኑት ከ12 አመት በታች የልጆች የደህንት ቀበቶ ተጠቅመዋል፡፡
x
31 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
ምዕራፍ 3
ስትራቴጂክ ኮሚኒዩኬሽን
2011 ዓ.ም
ከዚህ ቀደም በተካሄደው የመገናኛ ብዙሃን ዘመቻ እና የተጠናከረ የህግ ማስከበር ስራ የጠጥቶ ማሽከርከር የአደጋ መንስኤ በከፍተኛ
ደረጃ በመቀነሱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋውን መንስኤ መቀነሱን እንዲቀጥል ለሶስተኛ ጊዜ የመገናኛ ብዙሃን ዘመቻ
አካሂዷል:: ከተማውም ከዚህ በፊት የተሰራውን እና የአደጋ መንስኤውን ጉዳት አጉልቶ በማሳየት እና የህዝቡን ግንዛቤ ከመጨመር አንፃር
ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበውን “ እናትዬዋ” የተሰኘውን እና የህግ ማስከበሩን የስራ ሂደት የሚያሳየውን “ህግ ማስከበር” የተሰኘውን
የህዝብ አገልግሎት ማስታወቂያዎች እንደገና በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እንዲተላለፍ ሰርቷል:: ወደ 3 ሚልዮን ብር በመመደብም የህዝብ
አገልግሎት ማስታወቂያዎቹ በተለያዩ ዋና ዋና በሚባሉ የቴሌቭዥን እና የሬድዮ ጣቢያዎች ለተከታታይ 4 ሳምንታት እንዲተላለፉ
ተደርጓል:: በአማካኝ በከተማዋ ብቻ ወደ 4 ሚልዮን የሚሆን ህዝብ እና በአገራችን የሚገኙ ብዙ ሚልዮኖች ተደራሽ ተደርገዋል ተብሎ
ይገመታል:: በተጨማሪም በተለያዩ ሚድያዎች የሚዘጋጁ የተለያዩ የመንገድ ደህንነት ፕሮግራሞች ስለጠጥቶ ማሽከርከር የአደጋ መንስኤ
ውይይት እንዲያደርጉበት በመስራት መንገድ ተጠቃሚው ተጨማሪ መረጃዎችን እንዲያገኝ በማድረግ የባህሪ ለውጥ እንዲመጣ ለማስቻል
ተሰርቷል::
ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር የአደጋ መንስኤ በከተማዋ በአደጋ መንስኤነቱ አሁንም ከፍተኛውን ደረጃ ይዟል:: የከተማዋ አስተዳደር፣
በብሉምበርግ ፊላንትሮፒስ ኢንሽዬቲቭ ፎር ግሎባል ሮድ ሴፍቲ ቫይታል ስትራቴጂስ እና ፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን በመተባበር ከዚህ
ቀደም የተሰራውን እና ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር የአደጋ መንስኤ ላይ ግንዛቤ ከመፍጠር አንፃር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበውን “ ዶክተሩ”
የተሰኘውን የህዝብ አገልግሎት ማስታወቂያ በኦሮምኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህዝቡ ተደረሽ እንዲሆን ሰርተዋል:: የህዝብ አገልግሎት ማስታወቂያው
በዋና ዋና አገር አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን እና በተለያዩ በትምህርት ቤት ውስጥ በሚገኙ ስክሪኖች ላይ እንዲተላለፉ ተደርጓል:: ከመገናኛ ብዙሃኑ
ዘመቻ በተጓዳኝ ሀገር አቀፍ የተጠናከረ የህግ ማስከበር ስራ ተከናውኗል::
በተጨማሪም በከተማ አስተዳደሩ የመንገድ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ የሚገኙ 45 የህግ አስከባሪዎችን በማሰልጠን ለተማሪዎች የመንገድ
ደህንነት ስልጠና እንዲሰጧቸው ተደርጓል::
ህግ ማስከበር
2011ዓ.ም M&E Round
45 የትራፊክ ማኔጅመንት ኢጀንሲ ህግ ማስከበር ባለሞያዎች በአደገኛ የመንገድ ባህሪያት ላይ ስልጠና ወስደዋል፡፡
ፍጥነት
ጠጥቶ ማሽከርከር
የደህንነት ቀበቶ
የህጻናት የደህንነት መቀመጫ
የሞተር ሳይክል ሔልሜት
ትኩረት ሳይሰጡ ማሽከርከር
የህግ ጥሰቶች
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 34
70 ትራፊክ ፖሊሶች በሔልሜት አደራረግ ህግ ማስከበር ላይ ስልጠና ወስደዋል (ግንቦት 23 እና 24 2011 ዓ.ም)
ክትትል እና ቁጥጥር
35 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
ይህ ሪፖርት 4ኛው የመንገድ ደህንነት ሪፖርት ሲሆን የበፊቶቹ ሪፖርቶች የተዘጋጁት በከተማዋ እና BIGRS
ኢኒሼቲቭ ትብብር ነው ፡፡
BIGRS ኢኒሼቲቭ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመቀናጀት የትራፊክ አደጋ መመዝገቢያ ቅጹን ተገምግሞ
መመዝገቢያው እንዲቀል እና ከኤሌክትሮኒክ መመዝገቢያው ጋር እንዲናበብ ተደርጏል፡፡
አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት 36
120 የትራፊክ አደጋ መርማሪ ፖሊሶች በተሻሻለ የትራፊክ አደጋ መመዝገቢያ ቅፅ ላይ ስልጠና ተሰቷል፡፡
ሴቶች እና ትራንስፖርት የውይይት መድረክ ምስል 37:- ሴቶች እና ትራንስፖርት የውይይት መድረክ
WRI ከትራንስፖርትና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ሴቶች እና ትራንስፖርት
በአፍሪካ በሚል ርዕስ የ3 ቀናት የውይይት መድረክ አዘጋጅተዋል።
በመድረኩ ከ 150 በላይ ፖሊሶች ፣ ተመራማሪዎችን ፣ ባለሙያዎችን እና
ሌሎች ቁልፍ ባለድርሻ አካላትን ተሳትፈዋል። ተሳታፊዎች ሴቶች እና
ሌሎች ተጋላጭ የሆኑ የመንገድ ተጠቃሚዎች የሚያጋጥሟቸውን
CS
የትራንስፖርት ችግሮች ለመቅረፍ አዳዲስ መፍትሄዎችን ለማቅረብ በሦስት
ዋና ዋና ዘርፎች ላይ መክረዋል። እናዚህም 1) ተደራሽነት እና ደህንነት ፣
2) የስራ እድል እና 3) አካባቢ ጥበቃ ናቸው ፡፡ WRI በሥርዓተ-ፆታ ላይ
የተመሠረተ የትራንስፖርት ፖሊሲዎችን እና ፕሮጄክቶችን ለማሳወቅ
በስብሰባው ላይ የቀረቡትን ምርምርና ጥናቶችን አጠናቅሮ የሚያቀርብ
ይሆናል፡፡
የተሻሻሉ መጋጠሚያዎች
2011 ዓ.ም
አንበሳ ግቢ
ለገሀር
18 ማዞሪያ
39 አዲስ አበባ መንገድ ደህንነት ሪፖርት
References
[1] World Health Organization (WHO), "World report on road traffic injury prevention," WHO, Geneva,
2004.
[2] Federal Police commission, "Police Annual crash statistics report," Federal Police Commission,
Ethiopia, 2018-2019.
[3] World Health Organization (WHO), "Global Status Report on Road Safety, 2018" Geneva, 2019.
[4] Transport Programs Management Office (TPMO), "Annual Road Safety Report," TPMO, Addis
Ababa, 2017-2018.
[5] Abegaz T, Berhane Y, Worku A, Assrat A, Assefa A,, "Road Traffic Deaths and Injuries Are Under-
Reported in Ethiopia: A Capture-Recapture Method," PlosOne 97(7).
doi:10.1371/journal.pone.0103001, 2014
[6] World Health Organization (WHO), "Fatal injury surveillance in mortuaries and hospitals," WHO,
Geneva, 2012.
[7] Central Statistics Agency (CSA), "Population Projection of Ethiopia for all woreda levels," CSA,
Ethiopia, 2013.
[8] Fedreral Transport Authority, "Registered vehicles in Ethiopia," FTA, Ethiopia, 2019.
[9] World Health Organization (WHO), "Fatal injuries Surveillance in mortualities and hospital," WHO,
Geneva, 2012.
[10] Greene DL, Jones, DW. "The full costs and benefits of transportation: Contributions to theory,
method and measurement" Springer Science and Business Media, p. 1, 1997.
ግራፊክስ ዲዛይን እና ሌይአውት
በሜሮን ጌታቸው