Professional Documents
Culture Documents
ኮሪዶሮች ይፋ ተደረጉ
ethiofm107.com/2022/07/14/በመዲናዋ-ሊተገበሩ-የታሰቡ-የከተማ-ፈጣን
በአዲስ አበባ ከተማ ሊተገበሩ የታሰቡ የከተማ ፈጣን አዉቶቢስ ትራንስፖርት (Bus Rapid Transit)
ኮሪዶሮችን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ይፋ አድርጓል።
የከተማ ፈጣን አዉቶቢስ ትራንስፖርት (BRT) በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች እየተተገበረ ያለ ዘመናዊ
የትራንስፖርት ሲስተም ሲሆን፤ ራሱን የቻለ የተከለለ መንገድ፣ በቀላሉ የተሳፋሪን ፍሰት ማስተናገድ
የሚያስችሉ መጠበቂያዎች፣ ከአዉቶቢስ ዉጭ የሆነ የክፍያ ሥርዓት፣ ለአዉቶቢስ ጥገናና ስምሪት የሚያገልግል
ዴፓ ያለው፣ በመንገድ መጋጠሚያዎች ለአዉቶቡስ ቅድሚያ የሚሰጥ እና የኮሪዶር ልማትን የሚያበረታታ
የብዙሃን ትራንስፖርት ዓይነት ነዉ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለውን የብዙሃን የትራንስፖርት ችግር በመፍታት ፈጣን፣ አስተማማኝ፣ ደህንነቱ
የተጠበቀ፣ ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢ እና አካባቢያዊ ተስማሚነቱ የተረጋገጠ የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎትና
ሥርዓት እንዲኖር ታስቦ 15 የBRT ኮሪደሮች ተለይተዉ በመሪ እቅዱ ላይ መቀመጡን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት
ቢሮ አስታውቋል፡፡
መሥመር-1፡- ከዊንጌት ተነስቶ በሆላንድ ኤምባሲ 3 ቁጥር ማዞሪያ አድርጎ አለርት አየር ጤና
1/2
መሥመር-2፡- ከዊንጌት በመርካቶ አድርጎ ሜክሲኮ- ጎፋ ወደ ጀሞ የሚደርስ
መሥመር-10፡- ከቃሊቲ ቦሌ
መሥመር-11፡- ከካራሎ በሲኤምሲ ሰሚት አድርጎ በቦሌ ለሚ አይቲ ፓርክ የካ ቦሌ አራብሳ እስከ አያት
2/2