You are on page 1of 319

በእርሱ ቁስል እኛ

ተፈወሰን (ትንቢተ ኢሳያስ 53÷5)

(የእግዙአብሓር ጸጋ እና የሞት መዴሏኒት)

ቢንያም መስፍን

2010 ዓ.ም

አዱስ አበባ ኢትዮጵያ


በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ምስጋና

ከሁለ በፊት ቅደስ እግዙአብሓር የሰው ሌጆች ሁለ


እንዱዴኑ ቅዴመ አሇም በነበረ አሇማቱን ሁለ በፈጠረበት
የጌቶች ጌታ የነገስታት ንጉስ በሆነው በአንዴ ሌጁ በኢየሱስ
ክርስቶስ የከበረ የተስፋ እና የሔይወት ቃለን የምስራች
ብል ስሇ ሰበከን እንዱሁም ስሇ እርሱም መሌካም ስራ እንዯ
እግዙአብሓር ቃሌና ፈቃዴ መንፈሳዊ መጽሏፉን አስጀምሮ
ሊስፈጸመኝ ኃይሌ ፣ብርታት እና መንገዴ ሆኖ ሇረዲኝ
ሇገናናው የመናፍስት ጌታ ቅደስ እግዙአብሓር ኃይሌ
፣ክብር ፣አምሌኮ እና ምስጋና በቅደስ ሌጁ በጌታችን እና
በመዴኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ከ዗ሊሇም እስከ
዗ሊሇም ዴረስ ይሁን !!! አሜን፡፡

በመቀጠሌም መንፈሳዊ መጽሏፉ እንዱታም አስተዋጽኦ


ሊረጋችሁት ምእመናን ሁለ በሰራዊት ጌታ በሌኡሌ
እግዙአብሓር ስም ሊመሰግናችሁ እወዲሇሁ፡፡

i
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 1÷8 እኛ ብንሆን ወይም


ከሰማይ መሌአክ ከሰበክንሊችሁ ወንጌሌ የሚሇይ
ወንጌሌን ቢሰብክሊችሁ የተረገመ ይሁን፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 20÷31 ኢየሱስን እርሱም


ክርስቶስ የእግዙአብሓር ሌጅ እንዯሆነ ታምኑ
዗ንዴ፤አምናችሁም በስሙ ሔይወት ይሆንሊችሁ
዗ንዴ ይህ ተጽፏሌ፡፡

ii
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ማውጫ
ምስጋና ...................................................................... i
ቅዴመ ..................................................................... 1
ከመጽሏፍ ቅደስ የተወሰዯ እንዯ መግቢያ .................. 2
ቃሌህ እውነት ነው................................................. 27
ስሇ ክርስቶስ ትንቢት (ከብለ ኪዲን እስከ አዱስ ኪዲን)28
የጽዴቅ ጸሏፊ ሓኖክ ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ ትንቢት
ተናግሯሌ .............................................................. 35
ብርሃነ ጥምቀት ..................................................... 39
ኢትዮጲያዊው ጃንዯረባ ሲጠመቅ ......................... 45
የፈውስ ጥምቀት .................................................... 46
ቅደስ ቁርባን ......................................................... 47
የጌታ እራት ......................................................... 51
የኢየሱስ ክርስቶስ የሔይወት ውሃ ወንዜ .......... 52
በኢየሱስ ክርስቶስ የሚያምን የ዗ሊሇም ህይወት አሇው
............................................................................ 54
በእስራኤሌ እንዯዙህ ያሇ እምነት አሊገኘሁም እስኪሌ ዴረስ
ኢየሱስ ያስዯነቀው የመቶ አሇቃው እምነት .............. 73
ሃይማኖታችን እና እምነታችን ................................. 74
መሌካም እረኛ እኔ ነኝ............................................ 76
የእግዙአብሓር ጽዴቅ አቆጣጠር .............................. 80

iii
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከጸጋ እንጂ ከሔግ በታች አይዯሊችሁም .................... 84


እግዙአብሓር በኢየሱስ ክርስቶስ ዓሇምን ከራሱ ጋር
አስታረቀ ................................................................ 93
ሉቀ ካህናት............................................................ 99
የጌታችን የመዴሏኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የባህሪ
዗ሊሇማዊ ክህነት ............................................... 100
የእግዙአብሓር ትእዚዜ .......................................... 105
የእግዙአብሓር ትእዚዜ በአዱስ ኪዲን .................. 106
ታሊቂቱና ፊተኛይቱ ትእዚዜ ................................ 108
በእግዙአብሓር መንግስት የስራ ታሊቅ ዋጋው ........ 109
አክሉሌ ................................................................ 110
የጽዴቅ አክሉሌ .................................................. 110
የህይወት አክሉሌ................................................ 110
የክብር አክሉሌ ................................................... 111
ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን ዜቅ በማዴረግ ትህትና
ሲያስተምር .......................................................... 121
አትከራከሩ ........................................................... 121
እግዙአብሓርን ዯስ የሚያሰኘው መስዋት ............... 123
ንጹህ የሆነ ነውርም የላሇበት አምሌኮ ............ 124
ከቶ አትማለ ...................................................... 124
የኢየሱስ ክርስቶስ የባህሪ አምሊክነት ...................... 126

iv
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የዮሏንስ ምስክርነት .............................................. 133


አብ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ .................................... 133
የመጻህፍት ምስክርነት ........................................ 134
የመንፈስ ቅደስ ምስክርነት ................................... 134
የሏዋሪያት ምስክርነት .......................................... 135
ኢየሱስ የሔያው እግዙአብሓር ሌጅ ....................... 135
ክርስቶስ ነው ኢየሱስ ክርስቶስና መሊእክቱ ......... 138
የእግዙአብሓር አንዴነቱ እና ሶስትነቱ .................... 140
የእግዙአብሓር የባህሪ ሶስትነት ............................. 142
መንፈስ ቅደስ .................................................... 144
እግዙአብሓርን በምን ትመስለታሊችው .................. 147
ቅደስ መንፈስ እና የስህተት መንፈስ..................... 149
በእምነት በኩሌ ሁሊችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ
የእግዙአብሓር ሌጆች ናችሁ ................................. 151
እግዙአብሓር ይወዯናሌ ........................................ 154
ጌታችንና መ ዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአብ
ፍቃዴን የሚፈጽመውን እህቱና ወንዴሞቹ ሇማረግ
ወስኖዋሌ ............................................................. 159
ከቅዴስናው እንዴንካፈሌ ሇጥቅማችን ይቀጣናሌ ...... 160
በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው ........................ 161
ኢየሱስ ክርስቶስን የመካዴ ውጤት .................. 162

v
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዲይፈረዴባችሁ አትፍረደ ............................... 164


የእግዙአብሓር ቤተ መቅዯስ ናችሁ ....................... 165
ኢየሱስ ክርስቶስ የቤተክርስቲያን ራስ እና አካሌ ነው
እኛ የአካለ ብሌቶች (ክፍልች) ነን ........................ 169
ሌዩ ሌዩ የጸጋ ስጦታዎች እና አገሌግልት ............. 170
የአገሌግልት መሌክ .............................................. 173
አዱስ ኪዲን እና ብለ ኪዲን መሰረታዊ ሌዩነት ....... 174
እግዙአብሓር የ዗ሊሇሙን ስሙን ተናግሯሌ............ 177
የባሪያይቱ እና የጨዋይቱ ሌጆች ....................... 178
የምእመናን እና የአብያት ክርስቲያን የኑሮ ሥርአት
(ሇወንዴሞችም ሇእህቶችም) .................................. 182
ዱየቆናት .............................................................. 182
የቤተክርስቲያን የባሌና ሚስት ሥርአት ................. 185
ያሊመነ ካመነ ጋር ይጋባ (አይተዋት/አትተወው) ..... 187
ሴቶች አይሽብረቀረቁ ........................................... 187
ባሇስሌጣናት በእግዙአብሓር የተሾሙ ናቸው ......... 189
የመስቀለ ቃሌ ሇሚጠፉት ሞኝነት፤ሇእኛ ሇምንዴን ግን
የእግዙአብሓር ኃይሌ ነውና .................................. 191
ይህ አሇም............................................................ 194
ከኛ የተሇየው ን ወንጌሌ የሚሰብክሊችሁ የተረገመ ይሁን
እና ስሇ ወንጌሌ የቅደሳን ምስክርነት ..................... 202

vi
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጳውልስ ሊሌተገዘት(አሔዚብ) ሏዋሪያ እንዱሆን እና 12ቱ


ሏዋሪያት ዯግሞ ሇተገረዘት(እስራኤሌ) ሏዋሪያ እንዱሆኑ
ወንጌለ አዯራ ተሰጥቶአሌ ..................................... 207
የአስራ ሁሇቱ ሏዋሪያት ስም እና በምዴር ሊይ
የተሰጣቸው ስሌጣን.............................................. 208
መብሌ እና መጠጥ ............................................... 210
በብለ ኪዲን ጊዛ የሚበለ እና የማይበለ ................ 211
በኖህ ዗መን .......................................................... 211
በሙሴ ዗መን ....................................................... 211
በአዱስ ኪዲን (አሁን) ............................................ 213
ስግዯት ................................................................ 219
መሊእክት ............................................................. 221
ቀን ...................................................................... 222
የአሇም እና የሙስሉሞች የጊዛ አቆጣጠር ሌክ
እንዲልነ እግዙአብሓር አስቀዴሞ በራዕይ በሙሴ በኩሌ
ተናግሯሌ ............................................................ 223
በአመት ያለትን ቀኖች እና ወራቶች እግዙአብሓር
አስቀዴሞ በሙሴ በኩሌ ተናግሯሌ ........................ 224
ትክክሇኛው የሰንበት ቀን ....................................... 224
እግዙአብሓር እስማኤሌንና ኤሳውን አሌመረጥኩም
የያእቆብ (የእስራኤሌ) እንጂ ብል አስቀዴሞ ሇአብርሀም
ተናግሯሌ ............................................................ 226

vii
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጦም .................................................................. 227
አስራት ................................................................ 228
መንፈሳዊ ጸልት................................................. 229
መንፈሳዊ መዜሙር ........................................... 234
ጣኦት .................................................................. 235
አሇም የክርስቶስ የሆኑትን ይጠሊሌ ፤በአሇም ያሇው
መከራ እና በመንፈስ ቅደስ መጽናናት ............... 240
የመጨረሻው የኢየሱስ ክርስቶስ ጸልተ ኑዚዛ በዯብረ
ታቦር ተራራ ሊይ ሏሙስ ከህማመ መስቅለ አንዴ ቀን
አስቀዴሞ ስሇ ራሱ ሇአብ ጸሇየ .............................. 247
ስሇ ሏዋሪያቱ ሇአብ ጸሇየ .................................. 247
በስሙ ስሇሚያምኑ ክርስቲያኖች ጸሇየ.................... 248
ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን ዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ ጋር
ተቀበረን ትንሳኤውን በሚመስሌ ትንሳኤ ዯግሞ
ከእርሱ ጋር እንተባበራሇን ................................... 250
ብርሃነ ትንሳኤ ..................................................... 255
የሙታን ትንሳኤ ................................................ 259
የመጨረሻው ፍርዴ .............................................. 266
የአሔዚብ ሥጋ እንዱበለ በሰማይም መካከሌ ሇሚበሩ
ወፎች በእግዙአብሓር የተዯረገ የእራት ግብዣ ጥሪ 273
የነጩ ዘፋን ፍርዴ ........................................... 274

viii
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ኢየሱስ ክርስቶስ በአብ ፊት በፍርዴ ቀን ሊመኑበት እና


ሊሊመኑበት ይመሰክራሌ ........................................ 275
መንግስተ ሰማያት የተሰጠን የተስፋው ቃሌ ........... 277
እግዙአብሓር ምዴርን ዲግመኛ በውሃ ሊሇማጥፋት ቃሌ
ኪዲን ሇኖህ ገብቷሌ .............................................. 284
ሌጆች ሆይ የመጨረሻው ሰአት ነው...................... 285
ኢትዮጵያ የሚሇው ቃሌ በብለ እና በአዱስ ኪዲን
በመጽሏፍ ቅደስ ውስጥ 42 ጊዛ በሊይ መጻፉን
ያውቃለ? ............................................................ 296
መዯምዯሚያ ........................................................ 303
ዋቢ መጽሏፍ ...................................................... 307

ix
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቅዴመ
በመጀመሪያ በዙህ መንፈሳዊ መጽሏፍ ውስጥ
የተወሰዯው ሙለ በሙለ ማሇት ይቻሊሌ ከመጽሏፍ
ቅደሱ ከእግዙአብሓር ቃሌ ነው፡፡ምክንያቱም በ
ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷34 ሊይ ጌታችን መዴሃኒታችን
ኢየሱስ ክርስቶስ እንዱህ ብል እንዯ አስተማረን÷
እግዙአብሓር የሊከው የእግዙአብሓርን ቃሌ ይናገራሌና
፤እግዙአብሓር መንፈሱን ሰፍሮ አይሰጥምና፡፡31 ከምዴር
የሆነው የምዴር ነው የምዴርኑንም ይናገራሌ ፡፡ ዮሏንስ
ወንጌሌ 7÷18 ከራሱ የሚናገር የራሱን ክብር
ይፈሌጋሌ፤የሊከውን ክብር የሚፈሌግ ግን እርሱ
እውነተኛ ነው በእርሱም ዓመፃ የሇበትም፡፡1 ጴጥሮስ
መሌእክት 4÷11 ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን ፤ እንዯ
እግዙአብሓር ቃሌ ይናገር ፤ 2 ጴጥሮስ መሌእክት 1
÷ 20 - 21 ይህን መጀመሪያ እወቁ ፤ በመጽሏፍ
ያሇውን ትንቢት ሁለ ማንም ሇገዚ ራሱ ሉተረጉመው
አሌተፈቀዯሇትም ፤ ትንቢት ከቶ በሰው ፍቃዴ
አሌመጣምና ፤ ዲሩ ግን በእግዙአብሓር ተሌከው
ቅደሳን ሰዎች በመንፈስ ቅደስ ተነዴተው ተናገሩ፤
1
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከመጽሏፍ ቅደስ የተወሰዯ እንዯ


መግቢያ
1ኛ ዩሏንስ መሌእክት 5÷1 ክርስቶስ ነው ብል
በኢየሱስ የሚያምን ሁለ ከእግዙአብሓር ተወሌድአሌ ፤
ወሊጁን የሚወዴ ዯግሞ የተወሇዯውን ይወዲሌ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 13÷20 እውነት እውነት እሊችኃሇሁ፤


ማናቸውን የምሌከውን የሚቀበሌ እኔን ይቀበሊሌ፤
እኔንም የሚቀበሌ የሊከኝን ይቀበሊሌ:: ትንቢተ ኤርሚያስ
1÷17 አንተ ግን ወገብህን ታጠቅ ÷ተነስም ያ዗ዜሁትን
ሁለ ንገራቸው፤በፊታቸውም ሁለ እንዲሊስፈራህ
አትፍራቸው ፡፡19 ከአንተ ጋር ይዋጋለ አዴንህ ዗ንዴ
እኔ ከአንተ ጋር ነኝና ዴሌ አይነሱህም÷ይሊሌ
እግዙአብሓር፡፡2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷17
የእግዙአብሓርን ቃሌ ቀሊቅሇው እንዯሚሸቃቅጡት እንዯ
ብዘዎቹ አይዯሇንምና ፤ በቅንነት ግን በእግዙአብሓር
እንዯተሊከን በእግዙአብሓር ፊት በክርስቶስ ሆነን
እንናገራሇን፡፡

2
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች 1÷27 ነገር ግን ምናሌባት


የመጣሁ እንዯ ሆነ÷ሳሌኖርም ቢሆን በወንጌሌ
ሃይማኖት እየተጋዯሊችሁ በአንዴ መንፈስና በአንዴ
አካሌ ጸንታችሁ እንዯምትኖሩ አይና እሰማ ዗ንዴ
ኑሮአችሁ ሇክርስቶስ ትምህርት እንዯሚገባ ኑሩ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷4 ነገር ግን በክርስቶስ


በኩሌ ወዯ እግዙአብሓር እንዱህ ያሇ እምነት አሇን፡፡

ቅደስ ጳውልስ አይሁዴ እንዱ ብሇው ከሰውታሌ፡-


ሏዋሪያት ሥራ፡-24÷5-6 ይህ ሰው በሽታ ሆኖ በዓሇም
ባለት አይሁዴ ሁለ ሁከት ሲስነሳ÷መናፍቃን
የናዜራዊያንን ወገን መሪ ሆኖ አግኝተነዋሌና
፤መቅዯስንም ዯግሞ ሉረክስ ሲሞክር ያዜነው÷እንዯ
ሔጋችንም እንፈርዴበት ዗ንዴ ወዯዴን፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷12 እኔ እንዯ ወዯዴኳቸሁ እርስ


በእርሳችሁ ትዋዯደ ዗ንዴ ትእዚዛ ይህች ናት፡፡ዮሏንስ
ወንጌሌ 15÷9 አብ እንዯ ወዯዯኝ እኔ ዯግሞ
ወዯዴኳችሁ፤በፍቅሬ ኑሩ፡፡1 ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷22-23
ትእዚዘን የምንጠብቅና በፊቱ ዯስ የሚያሰኘውን

3
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የምናዯርግ ስሇሆነን የምንሇምነውን ሁለ ከእርሱ


እናገኛሇን፡፡ ትእዚዙቱም ይህች ናት፤ በሌጁ በኢየሱስ
ክርስቶስ ስም እናምን ዗ንዴ፤ትእዚዜንም እንዯ ሰጠን
እርስ በእርሳችን እንዋዯዴ ዗ንዴ ፡፡ ወዯ ገሊቲያ ሰዎች
5÷14 ሔግ ሁለ በአንዴ ቃሌ ይፈጸማሌና ፤ እርሱም
ባሌንጀራህን እንዯ ራስህ አርገህ ውዯዴ የሚሌ ነው፡፡
1 ጴጥሮስ መሌእክት 4÷8 ፍቅር የኃጢያት ብዚት
ይሸፍናሌና ከሁለ በፊት እርስ በእርሳችሁ አጥብቃችሁ
ተዋዯደ፡፡

ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 5 ÷ 15 ነገር ግን እርስ በእርሳችሁ


ብትነካከሱ ብትበሊለ እርስ በርሳችሁ እንዲትጠፋፉ
ተጠንቀቁ ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷8 እርስ በእርሳችሁ


ከመዋዯዴ በቀር ሇማንም እዲ አይሁንባችሁ፤ላሊውን
የሚወዴ ህጉን ፈጽሞታሌና፡፡10 ፍቅር ሇባሌንጀራው ክፉ
አያዯርግም ፤ ስሇዙህ ፍቅር የህግ ፍፃሜ ነው ፡፡ 1 ወዯ
ቆሮንጦስ ሰዎች 13 ÷ 13 እምነት ተስፋ ፍቅር እነዙህ
ሦስቱ ጸንተው ይኖራለ፤ከእነዙህ የሚበሌጥ ፍቅር
ነው፡፡

4
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 4÷19 ሌጆች ሆይ፤ክርስቶስ


በእናንተ እስኪሳሌ ዴረስ ዲግመኛ ስሇ እናንተ ምጥ
ይዝኛሌ ፡፡ ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 6÷14 ነገር ግን አሇም
ስሇ እኔ የተሰቀሇበት እኔ ዯግሞ ሇአሇም የተሰቀሌኩበት
ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀሌ በቀር ላሊትህም
ከት ከኔ ይራቅ፡፡ወዯ ገሊቲያን ሰዎች3÷1 የማታስተውለ
የገሊቲያን ሰዎች ሆይ በአይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ
እንዯ ተሰቀሇ ሆኖ ተስል ነበር፤ሇእውነት እንዲትዚዘ
አዙም ያዯረገባችሁ ማነው?6 እንዱሁ አብርሃም አመነ
ጽዴቅ ሆኖ ተቆጠረሇት፡፡8 መጽሏፍም እግዙአብሓርን
አሔዚብን በእምነት እንዱያጸዴቅ አስቀዴሞ አይቶ፡፡
በአንተ አሔዚብ ሁለ ይባረካለ ብል ወንጌሌን አስቀዴሞ
ሇአብርሃም ሰበከ፡፡እንዱያስ በእምነት የሆኑት ከአመነው
ከአብርሃም ጋር ይባረካለ፡፡

1ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷2 በመካከሊችሁ ሳሇሁ


ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱ እንዯ ተሰቀሇ ላሊ ነገር
እንዲሊውቅ ቆርጬ ነበር ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6÷1 ወንዴሞች ሆይ፤ሰው


በማናቸውም አይነት በዯሌ እንኳ ቢገኘ፤መንፈሳውያን

5
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሆናችሁ እናንተ እንዯዙህ ያሇውን ሰው በየውሃት


መንፈስ አቅኑት፤አንተ ዯግሞ እንዲትፈተን እራስህን
ጠብቅ ፡፡ 2 ከእናንተ እያንዲንደ የአንደን ሸክም ይሸከም
እንዱሁም የክርስቶስን ሔግ ፈጽሙ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1÷18 የመስቀለ ቃሌ


ሇሚጠፉት ሞኝነት እኛ ሇምንዴን ግን የእግዙብሓር
ኃይሌ ነው ፡፡ 2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷16 ሇማንም
ሰው ሞኝ የሆንኩ አሌምሰሇው ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ
ሰዎች 2÷2 በመካከሊችሁ ሳሇሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ
በቀር እርሱ እንዯ ተሰቀሇ ላሊ ነገር እንዲሊውቅ ቆርጬ
ነበርና ፡፡ 21 በእግዙአብሓር ጥበብ ምክንያት ዓሇም
እግዙአብሓርን በጥበብዋ ስሊሊወቀች ፤ በስብከት ሞኝነት
የሚያምኑትን ሉያዴን የእግዙአብሓር በጎ ፈቃዴ
ሆኖአሌና ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷13 የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ


ይዴናሌ ፡፡ ሏዋርያት ሥራ 4÷12 መዲን በላሊ
በማንም የሇም ፤ እንዴንበት ዗ንዴ የሚገባን ሇሰዎች
የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ላሊ የሇምና ፡፡

6
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷3-4 ሰዎች ሁለ ሉዴኑና


እውነቱን ወዯ ማወቅ ሉዯርሱ በሚወዴ በእግዙአብሓር
በመዴኃኒታችን ፊት ዯስ የሚያሰኝ ይህ ነው፡፡1-2
እንግዱህ እግዙአብሓርን በመምሰሌና በጭምትነት ሁለ
ጸጥና ዜግ ብሇንእንዴንኖር÷ሌመናንና ጸልትን ምሌጃን
ምስጋናም ስሇ ሰዎች ሁለ ስሇ ነገስታትና ስሇ
መኳንንትም ሁለ እንዱዴኑ ከሁለ በፊት እመክራሇሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷18 አሇም ቢጠሊችሁ ከእናንተ


በፊት እኔን እንዯጠሊ እወቁ፡፡ለቃስ ወንጌሌ 6÷22-23
ሰዎች ስሇ ሰው ሌጅ ሲጠለአቸሁ ሲሇይዋችሁም
ስማችሁንም እንዯ ክፉ ሲያወጡ ብጹሀን ናችሁ፡፡
እነሆ፤ዋጋችሁ በሰማይ ታሊቅ ነውና በዙያ ቀን ዯስ
ይበሊችሁ ዜሇለም ፤ አባቶቻቸው ነቢያትን እንዱህ
ያዯርጉባቸው ነበርና ፡፡ ማርቆስ ወንጌሌ 13÷13-12
በሁለ ዗ንዴ ስሇ ስሜ የተጠሊችሁ ትሆናሊችሁ፡፡ማቲዮስ
ወንጌሌ 5 ÷11 ሲያሳዴደአችሁና ሲነቅፉአችሁ በእኔም
ምክንያት ክፉውን ሁለ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብጹአን
ናችሁ፡፡ዋጋችሁ በሰማይ ታሊቅ ነውና ዯስ
ይበሊችሁ፤ሏሴትም አዴርጉ፤ከእናንተ በፊት የነበሩትን
ነቢያትንም ያዯርጉባቸው ነበርና ፡፡ ትንቢተ ኢሳይያስ 5
÷20 ክፉውን መሌካም መሌካሙን ክፉ ሇሚለ ፤

7
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጨሇማውን ብርሃን ብርሃኑን ጨሇማ ሇሚያርጉ ፤


ጣፋጩንም መራራውንም ጣፋጭ ሇሚያዯርጉ
ወዮሊቸው !

ያዕቆብ መሌዕክት 4 ÷13-15 አሁንም ፤ ዚሬ ወይም


ነገ ወዯ ዙህ ከተማ እንሄዲሇን በዙያም ዓመት እንኖራሇን
እንነግዴማሇን እናተርፋሇንም የምትለ እናንተ፤ተመሌከቱ
፤ነገ የሚሆነውን አታውቁም፡፡ሔይወታችሁ ምንዴነው
? ጥቂት ጊዛ ታይቶ ኋሊ እንዯ ሚጠፋ
እንፍዋሇትናችሁና ፤ በዙ ፋንታ፤ጌታ ቢፈቅዴ ብንኖርም
ይህን ወይም ያን እናዯርጋሇን ማሇት ይገባቸዋሌ ፡፡
ለቃስ ወንጌሌ 16÷10 ከሁለ በሚያንስ የታመነ በብዘ
ዯግሞ የታመነ ነው ፤ ከሁለ በሚያንስ የሚያምጽ
በብዘ ዯግሞ አመጸኛ ነው ፡፡

2 ተኛ ወዯ ጢሞቴዎስ 1÷12 ያመንኩትን


አውቀዋሇሁና ፤ አሊፍርበትም፤ወዯ ፊሉፒስዮስ ሰዎች
1÷21 ሇኔ ሔይወት ክርስቶስ ነው ፡፡ ወዯ ፊሉፕስዮስ
ሰዎች 4÷13 ኃይሌ በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁለን
እችሊሇሁ ፡፡

8
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1ኛ የዮሏንስ መሌእክት 3÷9 የዱያቢልስ ሥራ እንዱፈርስ


የእግዙአብሓር ሌጅ ተገሇጠ ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2 ÷11 በሰይጣን እንዲትታሇሌ ፤


የእርሱን አሳብ አንስተውምና ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 6÷9-11 (ወዯ ገሊቲያን ሰዎች


5÷18) ወይስ አመጸኞች የእግዙአብሓርን መንግስት
እንዲይወርሱ አታውቁምን ፤ አትሳቱ ፤ ሴሴኞች ቢሆኑ
ወይም ጣኦትን የሚያመሌኩ ወይስ አመንዜሮች ወይስ
ቀሊጮች ወይስ ከወንዴ ጋር ዜሙት የሚሰሩ ወይስ
ላቦች ወይስ ገን዗ብን የሚመኙ ወይስ ስካሮች ወይም
ተሳዲቢዎች ወይስ ነጣቂዎች የእግዙአሓርን መንግስት
አይወርሱም፡፡ከእናንተም አንዲንድቹ እንዯ እነዙ
ነበራችሁ፤ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም
በአምሊካችን መንፈስ ታጥባችኃሌ ፤ ተቀዴሳችኃሌ ፤
ጸዴቃችኃሌ ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 3 ÷ 11 ጻዱቅ የሇም አንዴ ስንኳ


፤ 23 ሀለ ኃጢያትን ሠርተዋሌና የእግዙአብሓርም
ክብር ጎዴልአቸዋሌ ፤ 21 አሁን ግን በነቢያትም

9
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የተመሰከረሇት የእግዙአብሓር ጽዴቅ ያሇ ሔግ


ተገሌጦአሌ ፡፡ 24 በኢየሱስ ክርስቶስ በሆነው ቤዚነት
በኩሌ እንዱያው በጸጋው ይጸዴቃለ ፡፡
ማቲዎስ ወንጌሌ 5 ÷ 17 - 19 እኔ ህግና ነቢያትን
ሇመሻር የመጣሁ አይምሰሊችሁ ፤ ሌፈጽም እንጂ
ሌሽር አሌመጣሁም ፡፡ እውነት እሊቸዋሇሁ፤ሰማይና
ምዴር እስከሚያሌፍ ዴረስ፤ከሔግ አንዱት የውጣ
ወይም አንዱት ነጥብ አታሌፍም ፤ ሁለ እስሚፈጸም
ዴረስ ፡፡እንግዱህ ከነዙህ ከሁለ ካነሱት ትእዚዚት
አንዱቱን የሚሽር ሇሰውም እንዱሁ የሚያስተምር
ማንም ሰው በመንግስተ ሰማያት ከሁለ ታናሽ
ይባሊሌ ፤ የሚያዯርግ ግን የሚያስተምርም ማንም
ቢሆን እርሱ በመንግስተ ሰማያት ታሊቅ ይባሊሌ ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 5÷10 መሌካም ቢሆን ወይም


ክፉ እንዲዯረገ ፤ እያንዲንደ በሥጋው የተሰራውን
በብዴራት ይቀበሌ ዗ንዴ ሁሊችንም በክርስቶስ ወንበር
ፊት ሌንገሇጥ ይገባናሌ ፡፡

1 ጴጥሮስ መሌእክት 1÷17 ሇሰው ፊትም ሳያዯሊ


በእያንዲንደ ሊይ እንዯ ስራው የሚፈርዯውን አባት

10
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ብሊችሁ ብትየሩ በእንግዴነታችሁ ዗መን በፍርሃት ኑሩ


፡፡ ወዯ ኤፌሶን መሌእክት 6÷8 ባሪያ ቢሆን ወይም
ጨዋ ሰው፤እያንዲንደ የሚያዯርገውን መሌካም ነገር
ሁለ በጌታ በብዴራት እንዱቀበሇው ታውቃሊችሁና ፡፡
ወዯ ሮሜ ሰዎች 14 ÷ 10 አንተ በወንዴምህ ሊይ ስሇ
ምን ትፈርዲሇህ?ወይስ አንተ ዯግሞ ወንዴምህን
ስሇምን ትንቃሇህ ? ሁሊችንም በክርስቶስ ወንበር ፊት
እንቆማሇንና ፡፡ 12 እንዱያስ እያንዲንዲችን ስሇ ራሳችን
ሇእግዙአብሓር መሌስ እንሰጣሇን፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 2 ÷ 6 እርሱ ሇእያንዲንደ


እንዯ የስራው ያስረክበዋሌ ፤ 11 እግዙአብሓር
ሇሰው ፊት አያዯሊምና ፡፡መዜሙር 7÷ 11እግዙአብሓር
የእውነት ዲኛ ነው ፡፡

ማቴዎስ ወንጌሌ 7 ÷12 እንዲይፈረዴባችሁ


አትፍረደ ፤በምትፈርደበት ፍርዴ ይፈረዴባችኃሌና፤
በምሰፍሩበት መስፈሪያ ይሰፈርባቸዋሌ ፡፡ ወዯ ኤፌሶን
ሰዎች 2÷14 -16 እርሱ ሰሊማችን ነውና ፤ ሁሇቱንም
ያዋሀዯ በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዚዚትን ሔግ ሽሮ
በመካከሌ ያሇከውን የጥሌ ግዴግዲ በሥጋው ያፈረሰ ፤

11
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይህም ከሁሇታቸው አንዴን አዱስ ሰው በራሱ ይፈጥር


዗ንዴ ሰሊምንም ያዯርግ ዗ንዴ፤ ጥሌን በመስቀለ ገዴል
በእርሱ ሁሇታቸውን በአንዴ አካሌ ከእግዙአብሓር ጋር
ያስታርቅ ዗ንዴ ነው ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3 ÷ 10 የእግዙአብሓርን ጸጋ


እንዯተሰጠኝ መጠን እንዯ ብሌሏተኛ የአናጺ አሇቃ
መሠረትን መሰረትኩ ፤ ላሊውም በሊዩ ያንጻሌ ፡፡
እያንዲንደ ግን በእርሱ ሊይ እንዳት እንዱያንጽ
ይጠንቀቅ ( ሲያስተምር / ሲሰብክ) ፡፡ 11 ከመሰረተው
በቀር ማንም ላሊ መሰረት ሉመሰርት አይችሌምና፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 2÷16 ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ


በማመን እንዱጸዴቅ እንጂ በህግ ስራ እንዲይሆን
አውቀን ፤ ስጋን የሇበሰ ሁለ በህግ ስራ ስሇማይጸዴቅ ፤
እኛ እራሳችን በህግ ስራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት
እንጸዴቅ ዗ንዴ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናሌ፡፡20
ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬያሇሁ ፡፡ 21 የእግዙአብሓርን ጸጋ
አሌጥሌም ፤ ጽዴቅስ በህግ በኩሌ ከሆነ እንዱያስ
ክርስቶስ በከንቱ ሞተ ፡፡ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷8

12
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጸጋው በእምነት አዴኖአቸዋሌ ይህም የእግዙአብሓር


ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይዯሇም ፡፡

ወዯ ኤፊሶን ሰዎች 2÷8-9 ጸጋው በእምነት


አዴኖአችኃሌና ፤ ይህም የእግዙአብሓር ስጦታ ነው
እንጂ ከእናንተ አይዯሇም ፤ ማንም እንዲይመካ ከስራ
አይዯሇም ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷23 የኃጢያት ዯሞዜ ሞት ነውና


የእግዙአብሓር ስጦታ ግን በኢየሱስ ክርስቶስ የ዗ሊሇም
ህይወት ነው ፡፡

1 ዮሏንስ መሌክት 2 ÷ 12 ሌጆች ፤ ኃጢአታችሁ


ስሇ ስሙ ተሰርዮሊችኃሌና፡፡ 1 ዮሏንስ መሌእክት 2 ÷
2 ሌጆቼ ሆይ፤ኃጢያትን እንዲታረጉ ይህን
እጽፍሊቸዋሇሁ፤ማንም ኃጢያትን ቢያዯርግ ከአብ ዗ንዴ
ጠበቃ አሇን እርሱም ፃዴቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ
ነው፡፡እርሱም የኃጢያታችን ማስተሰርያ ነው ፤
ሇኃጢያታችን ብቻ አይዯሇም ፤ ነገር ግን ሇዓሇሙ ሁለ
ኃጢያት እንጂ፡፡

13
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሏዋርያት ሥራ 2 ÷ 21 የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ


ይዴናሌ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷3-4 የእግዙአብሓርን
ጽዴቅ ሳያውቁ የራሳቸውን ጽዴቅ ሉያቆሙ ሲፈሌጉ ፤
ሇእግዙአብሓር ጽዴቅ አሌተገዘም ፡፡የሚያምኑ ሁለ
ይጸዴቁ ዗ንዴ ክርስቶስ የሔግ ፍፃሜ ነውና ፡፡ ወዯ ወዯ
ሮሜ ሰዎች 13 ÷10 ፍቅር የሔግ ፍፃሜ ነው ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10 ÷ 9-11 ኢየሱስ ጌታ እንዯ ሆነ


በአፍህ ብትመሰክር እግዙአብሓርም ከሙታን
እንዲስነሣው በሌብህ ብታምን ትዴናሇህ ፤ ሰው በሌቡ
አምኖ ይጸዴቃሌና በአፉም መስክሮ ይዴናሌና፡፡
11መጽሏፍ በእርሱ የሚያምን አያፍርም ይሊሌና ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 4 ÷ 4-5 ሇሚሰራ ዯመወዜ እንዯ ዕዲ


ነው እንጂ እንዯ ጸጋ አይቶረጥሇትም፤ ነገር ግን
ሇማይሠራ ፤ ኃጢያተኛውንም በሚያጸዴቅ ሇሚያምን
ሰው እምነቱ ጽዴቅ ሆኖ ይቆጠርሇትሌ ፡፡

ቲቶ 3÷5 እንዯ ምህረቱ መጠን ሇአዱስ ሌዯት


በሚሆነው መታጠብና በአዱስ ሌዯት በሚሆነው

14
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መታጠብና በመንፈስ ቅደስ በመታዯስ አዲነን እንጂ ፤


እኛ ስሊዯረግነው በጽዴቅ ስሇነበረው ሥራ አይዯሇም ፤

1 ዮሏንስ መሌእክት 1 ÷ 7 የሌጁም የኢየሱስ


ክርስቶስ ዯም ከሀጢያት ሁለ ያነፃናሌ ፡፡ ወዯ ኤፌሶን
ሰዎች 2 ÷13 አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ
የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ዯም
ቀርባችኃሌ ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 6÷54 ሥጋዬንም የሚበሊ ዯሜንም


የሚጠጣ የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው ፤ እኔም
በመጨረሻው ቀን አስነስዋሇሁ፡፡56 ሥጋዬም የሚበሊ
ዯሜንም የሚጠጣ፤በእኔ ይኖራሌ እኔም በእሱ እኖራሇሁ
፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷20 -21 ኢሳይአስም ዯፍሮ፡፡


ሊሌፈሇጉኝ ተነኝሁ ፤ ሊሌጠየቁኝም ተገሇጥኩ አሇ ፡፡ ስሇ
እስራኤሌ ግን ፡፡ ቀኑን ሙለ ወዯ ማይታ዗ዜ ህዜብ
እጆቼን ዗ረጋሁ ይሊሌ ፡፡ ( በዚን ወቅት የእግዙአብሓር
ሔዜብ እስራኤሊውያን ስሇነበሩ )

15
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሏዋርያት ስራ 2 ÷38 ጴጥሮስም ፡፡ ንስሀ ግቡ ፤


ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዗ንዴ እያንዲንዲችሁ በኢየሱስ
ክርስቶስ ስም ተጠመቁ ፤ የመንፈስቅደስ ስጦታም
ትቀበሊሊችሁ፡፡

2 ተኛ ጢሞቴዎስ 2 ÷ 3 እንዯ ኢየሱስ ክርስቶስ በጎ


ወታዯር ሆነህ ፤ አብረኸኝ መከራ ተቀበሌ ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 1÷11-13 የእርሱ ወዯ ሆኑት


መጣ የገዚ ወገኖቹም አሌተቀበለትም፤ሇተቀበለት ሁለ
ግን፤በስሙ ሇሚያምኑት ሇእነሱ የእግዙአብሓር ሌጆች
ይሆኑ ዗ንዴ ሥሌጣን ሰጣቸው፤እነሱም ከእግዙአብሓር
ተወሇደ እንጂ ከዯም ወይም ከሥጋ ፈቃዴ ወይም
ከወንዴ ፈቃዴ አሌተወሇደም ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷27-28 ከክርስቶስ ጋር አንዴ


ትሆኑ ዗ንዴ የተጠመቃችሁ ሁለ ክርስቶስን
ሇብሳችኃሌ፡፡አይሁዲዊ ወይም የግሪክ ሰው የሇም ፤
ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የሇም ወንዴም ሴትም የሇም
ሁሊችሁም በክርስቶስ ኢየሱስ አንዴ ሰው ናችሁ ፡፡

16
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷5 ሰው ከውሃና ከመንፈስ


ካሌተወሇዯ በቀር ወዯ እግዙአብሓር መንግስት ሉገባ
አይችሌም፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 6÷37-40 አብ የሚሰጠኝ ሁለ ወዯ


እኔ ይመጣሌ ፤ ወዯ እኔ የሚመጣውንም ከቶ ወዯ
ውጭ አሊወጣውም ፤ፈቃዳን ሇማዴረግ አይዯሇም እንጂ
የሊከኝ ፈቃዴ ሇማዴረግ ከሰማይ ወርጃሇሁና፡፡የሰጠኝም
ሁለ አንዴስ እንኳ እንዲሊጠፋ በመጨረሻው ቀን
እንዲስነሳው እንጂ የሊከኝ የአብ ፈቃዴ ይህ ነው፡፡
ሌጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም
ህይወትን እንዱያገኝ የአባቴ ፈቃዴ ይህ ነው ፤ እኔም
በመጨረሻው ቀን አስነሳዋሇሁ፡፡

ዮሏንስ ወንገሌ 6 ÷ 27-29 ሇሚጠፋ መብሌ


አትስሩ ፤ ነገር ግን ሇ዗ሊሇም ህይወት ሇሚኖር መብሌ
የሰው ሌጅ ሇሚሰጣችሁ ስሩ ፤ እርሱም እግዙአብሓር
አብ አትሞታሌና ፡፡ እንግዱህ የእግዙአብሓርን ሥራ
እንዴንሰራ ምን እናዴርግ አለት ፡፡ ኢየሱስ መሌሶ ፡፡ይህ
የእግዙአብሓር ስራ እርሱ በሊከው እንዴታምኑ ነው
አሊቸው፡፡

17
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሏዋሪያት ስራ 8÷27-28 ተነስቶም ሄዯ ፤ እነሆም ፤


ህንዯኬ የተባሇች የኢትዮጵያ ንግስት አዚዥና ጃንዯረባ
የነበረ በገን዗ብዋም ሁለ የሰሇጠነ አንዴ የኢትዮጵያ ሰው
ሉሰግዴ ወዯ ኢየሩሳላም መጥቶ ነበር፤ሲመሇስም
በሰረገሊ ተቀምጦ የነብዩን የኢሳያስን መጽሏፍ ያነብ
ነበር ፡፡ 36-39 በመንገዴም ሲሄደ ወዯ ውሃ ዯረሱ ፤
ጃንዯረባውም ፡፡እነሆ ውኃ፤እንዲሌጠመቅ የሚከሇክሇኝ
ምንዴነው አሇው፡፡ወዯ ፊሌጶስም ሰዎች ፡፡በፍጹም ሌብህ
ብታምን፤ተፈቅድሌሀሌ አሇው ፡፡ መሌሶም ኢየሱስ
ክርስቶስ የእግዙአብሓር ሌጅ እንዯሆነ አምናሇሁ አሇ፡፡
ሰረገሊውም ይቆም ዗ንዴ አ዗዗ ፤ ፊሌጶስና ጃንዯረባው
ሁሇቱም ወዯ ውኃ ወረደ ፤ አጠመቀውም፡፡ ከውሃውም
ከወጡ በኃሊ የጌታ መንፈስ ፊሉጶስን ነጠቀው ፤ ኦሪት
዗ኁሌቁ 12 ፤ 1 ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቶአሌና
ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን
በእርሱ ሊይ ተናገሩ ፤

(ኦሪት ዗ዲግም 33÷26) እንዯ እግዙአብሓር ያሇ ማንም


የሇም፡፡(ሏዋ21÷14) የጌታ ፍቃዴ ይሁን ብሇን ዜም
አሇን(ትንቢተ ናሆም1÷7) እግዙአብሓር መሌካም ነው

18
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በመከራም ቀንም መሸሸጊያ ነው ፤ ( መጽሏፈ መክብብ


3÷11)ነገርን ሁለ በጊዛው ውብ አዴርጎ ሰራው ፤ (
ኦሪት ዗ፍጥረት18÷14) በውኑ ሇእግዙአብሓር
የሚሳነው ነገር አሇን ?

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 12÷3 ስሇዙህ በእግዙአብሓር


መንፈስ ሲናገር ፡፡ ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚሌ
እንዯላሇ፤በመንፈስ ቅደስ ካሌሆነ በቀር ፡፡ ኢየሱስ ጌታ
ነው ሉሌ አንዴ እንኳ እንዲይችሌ አስታውቃቸዋሇሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷24 እውነት እውነት እሊችኃሇሁ ፤


ቃላን የሚሰማ የሊከኝንም የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት
አሇው ፤ ከሞት ወዯ ሔይወት ተሻገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ
አይመጣም ፡፡

ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 3÷2 በሊይ ያሇውን አስቡ እንጂ


በምዴር ያሇውን አይዯሇም፡፡1 ቆሮንጦስ 15÷19 በዙች
ህይወት ብቻ ክርስቶስን ተስፋ ያዯረገን ከሆነ ፤ ከሰው
ሁለ ይሌቅ ሚስኪኖች ነን ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
7÷31 የዙች ዓሇም መሌክ አሊፊ ነውና ፡፡

19
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ፊሌጽስዮስ ሰዎች 3÷18-20 ብዘዎች ሇክርስቶስ


መስቀሌ ጠሊቶቹ ሆነው ይመሊሇሳለና ፤ ብዘ ጊዛ ስሇ
እነርሱ አሌኃችሁ፤አሁን እንኳ እያሇቀስኩ እሊሇሁ
፡፡ መጨረሻቸው ጥፋት ነው ፤ ሆዲቸው አምሊካቸው
ነው ፤ ክብራቸው በነውራቸው ነው ፤ አሳባቸው
ምዴራዊ ነው፡፡እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፤ከዙያ ዯግሞ
የሚመጣ መዴኃኒት እርሱም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን
እንጠባበቃሇን ፤

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4 ÷ 17-18 የማይታየውን


እንጂ የሚታየውን ባንመሇከት ፤ ቀሊሌ የሆነ የጊዛ
መከራችን የክብርን የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ መጠን
ይሌቅ ያዯርግሌናሌ ፤ የሚታየው የጊዛው
ነውና፤የማይታየው ግን የ዗ሊሇም ነው ፡፡

ወዯ ዕብራዊውያን ሰዎች 3÷4 እያንዲንደ ቤት በአንዴ


ሰው ተ዗ጋጅቶአሌና፤ሁለን ያ዗ጋጀ ግን እግዙአብሓር
ነው ፡፡

20
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 4÷14 እንግዱህ በሰማያት ያሇፈ


ትሌቅ ሉቀ ካህናት የእግዙአብሓር ሌጅ ኢየሱስ
ስሊሇን፤ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷16 በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም


ሔይወት እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፋ እግዙአብሓር
አንዴያ ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇምን እንደሁ
ወድአሌና ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷18 በእርሱ በሚያምን


አይፈረዴበትም በእርሱ በማያምን ግን በአንደ
በእግዙአብሓር ሌጅ ስሊሊመነ አሁን ተፈርድበታሌ ፡፡
36 በሌጁ የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው ፤ በሌጁ
የማያምን ግን የእግዙአብሓር ቁጣ በእርሱ ሊይ ይኖራሌ
እንጂ ሔይወትን አያይም ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷11 በእርሱ የሚያምን ሁለ


አያፍርም ይሊሌና ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷11 በሰይጣን


እንዲንታሇሌ፤የእርሱን አሳብ አንስተውምና ፡፡

21
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷4 ወንጌሌ የተከዯነ ቢሆን


እንኳ የተከዯነው ሇሚጠፉ ነው ፡፡ ሇእነርሱም
የእግዙአብሓር ምሳላ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌሌ
ብርሃን እንዲያበራሊቸው፤የዙህ አሇም አምሊክ
የማያምኑት አይምሮ አሳወረ፡፡2 ቆሊሲየስ ÷17፣18
የማይታየውን እንጂ የሚታየውን ባንመሇከት ፤ ቀሊሌ
የሆነ የጊዛው መከራችን የክብር የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ
መጠን ይሌቅ ያዯርገናሌና ፤ የሚታየው የጊዛ ነውና
የማይታየው ግን የ዗ሊሇም ነው ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1÷18 የመስቀለ ቃሌ


ሇሚጠፉት ሞኝነት እኛ ሇምንዴን ግን የእግዙአብሓር
ኃይሌ ነው ፡፡2 ቆሮንጦስ 11÷16 ሇማንም ሰው ሞኝ
የሆንኩ አሌምሰሇው፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷4-5 እንግዱህ ክርስቶስን በአብ


ክብር ከሙታን እንዯተነሳ እንዱሁ እኛም በአዱስ
ህይወት እንዴንመሊሇስ ፤ ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን
዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ ጋር ተቀበረን፡፡ሞቱን ከሚመስሌ
ሞት ከሱ ጋር ከተባበረን ትንሳኤውን በሚመስሌ
ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራሇን፤ቆሊሲስ

22
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

3÷1፣2 እንግዱህ ከክርስቶስ ጋር ከተነሳችሁ ፤


ክርስቶስ በእግዙአብሓር ቀኝ ተቀምጦ ባሇበት በሊይ
ያሇውን እሹ ፡ ፡በሊይ ያሇውን አስቡ እንጂ በምዴር
ያሇውን አይዯሇም ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷19-21 ሙሴ አስቀዴሞ፡፡እኔ


ሔዜብ በማይሆን አስቀናችኃሇሁ በማያስተውሌም ሔዜብ
አስቆጣችኃሇሁ ብልአሌ ፡፡ ኢሳያስም ዯፍሮ ፤ሊሌፈሇጉኝ
ተገኘሁ ፤ ሊሌጠየቁኝ ተገሇጥኩ አሇ፡፡ 21ስሇ እስራኤሌ
ግን ፡፡ ቀኑን ሙለ ወዯ ማይታ዗ዘ እና
ወዯሚቃወም ሔዜብ እጆቼን ዗ረጋሁ ይሊሌ ፡፡

ኦሪት ዗ፍጥረት5÷24 ሄኖክም አክሄደን ከእግዙአብሓር


ጋር ስሊዯረገ አሌተገኘም፤እግዙአብሓር ወስድታሌና ፡፡

ቲቶ 3÷8 ቃለ የታመነ ነው ፡፡ ዮኃንስ ወንጌሌ 17÷17


ቃሌህ እውነት ነው ፡፡ 2 ጢሞቲዮስ 2÷11-13 ቃለ
የታመነ ነው እንዱህ የሚሇው፤ከእርሱ ጋር ከሞተን ፤
ከእርሱ ጋር በሔይወት እንኖራሇን ፤ ብንጸና ፤ ከእርሱ
ጋር ዯግሞ እንነግሳሇን ፤ ብንክዯውም ፤ እርሱ ዯግሞ
ይክዯናሌ ፤ ባናምነው እርሱ የታመነ ሆኖ ይኖራሌ ፤

23
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እራሱን ሉክዴ አይችሌምና ፡፡ ማቲዮስ ወንጌሌ 10÷36-


38 ሇሰውም ቤተሰቦቹ ጠሊቶች ይሆኑበታሌ ፡፡ከእኔ
ይሌቅ አባቱን ወይም አናቱን የሚወዴ ሇእኔ ሉሆን
አይባውም ፤ ከእኔም ይሌቅ ወንዴ ሌጁን ወይም ሴት
ሌጁን የሚወዴ ሇእኔ ሉሆን አይገባውም ፤ መስቀለን
የማይዜ በኃሊዬም የማይከተሇኝ ሇእኔ ሉሆን አይገባውም
፡፡

ማቲዮስ ወንጌሌ 10÷32-33 ስሇዙህ በሰው ፊት


ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በአባቴ ፊት
እመሰክርሇታሇሁ፤ዮኃንስ ወንጌሌ በሰው ፊት የሚክዯኝ
ሁለ እኔ ዯግሞ በሰማይ ባሇው በአባቴ ፊት በአባቴ
ፊት እክዯዋሇሁ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷34 እኔ ግን ከሰው
ምስክር አሌቀበሌም እናንተ እንዴትዴኑ ይሄን እሊሇሁ
እንጂ ፡፡ ዮሏንስ ራእይ 22÷18 በዙህ መጽሏፍ
የተጻፈውን የትንቢት ቃሌ ሇሚሰማ እኔ እመሰክራሇሁ

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 15÷19 በዙች ህይወት ብቻ


ክርስቶስን ተስፋ ያዯረገን ከሆነ፤ከሰው ሁለ ይሌቅ

24
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሚስኪኖች ነን ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 7÷31 የዙች


ዓሇም መሌክ አሊፊ ነውና ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ዎች 3÷27-28 ከክርስቶስ ጋር አንዴ


ትሆኑ ዗ንዴ የተጠመቃችሁ ሁለ ክርስቶስን ሇብሳችኃሌ
፡፡አይሁዲዊ ወይም የግሪክ ሰው የሇም፤ባሪያ ወይም
ጨዋ ሰው የሇም ወንዴም ሴትም የሇም ሁሊችሁም
በክርስቶስ ኢየሱስ አንዴ ሰው ናችሁ ፡፡

ማርቆስ ወንጌሌ 16÷16 ያመነ የተጠመቀም ይዴናሌ


ያሊመነ ግን ይፈረዴበታሌ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷5
ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካሌተወሇዯ በቀር ወዯ
እግዙአብሓር መንግስት ሉገባ አይችሌም ፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 1÷13-14 እርሱ ከጨሇማ ስሌጣን


አዲነን ፤1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 15÷19 በዙች
ሔይወት ብቻ ክርስቶስን ተስፋ ያዯረገን ከሆነ፤ከሰው
ሁለ ይሌቅ ሚስኪኖች ነን፡፡

ማርቆስ ወንጌሌ 13 ÷31 ሰማይና ምዴር ያሌፋለ ቃላ


ግን አያሌፍም፡፡

25
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷17 ኢየሱስ ግን፡፡አባቴ እስከ ዚሬ


ይሰራሌ እኔም ዯግሞ እሰራሇሁ፡፡

ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 13÷8 ኢየሱስ ክርስቶስ


ትናንትና ዚሬ እስከ዗ሊሇም ያው ነው፡፡

26
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቃሌህ እውነት ነው
(ዮሏንስ ወንጌሌ 17÷17)

ቲቶ 3÷8 ቃለ የታመነ ነው፤2 ወዯ ጢሞቲዮስ


2÷11-13 ቃለ የታመነ ነው እንዱህ የሚሇው ፤
ከእርሱ ጋር ከሞተን፤ከእርሱ ጋር በሔይወት እንኖራሇን
፤ብንጸና፤ከእርሱ ጋር ዯግሞ እንነግሳሇን፤ ብንክዯውም
፤እርሱ ዯግሞ ይክዯናሌ፤ባናምነው እርሱ የታመነ ሆኖ
ይኖራሌ፤እራሱን ሉክዴ አይችሌምና፡፡ወዯ ገሊቲያ ሰዎች
1÷20 ስሇምጽፍሊችሁ ነገር፤እንሆ በእግዙአብሓር ፊት
ሏሰት አሌናገርም፡፡ 2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷31
ሇ዗ሊሇም የተባረከ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምሊክና
አባት እንዲሌዋሽ ያውቃሌ ፡፡1 ወዯ ጢሞቲዮስ 1÷15
ኃጢያተኞችን ሉያዴን ክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ አሇም
መጣ የሚሇው ቃሌ የታመነና ሁለ እንዱቀበለት የተገባ
ነው፤ዮሏንስ ወንጌሌ 17÷17 በእውነትህ ቀዴሳቸው
ቃሌህ እውነት ነው፡፡ዮሏንስ ራዕይ 21÷5 በዘፋን
የተቀመጠው፡፡ እንሆ ሁለን አዱስ አዯርጋሇሁ አሇ ፡፡
ሇእኔም ፡፡ እነዙህ ቃልች የታመኑና እውነተኛዎች
ናቸው ጻፍ አሇኝ ፡፡

27
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ስሇ ክርስቶስ ትንቢት
(ከብለ ኪዲን እስከ አዱስ
ኪዲን)

28
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ስሇ ክርስቶስ ትንቢት (ከብለ ኪዲን እስከ አዱስ


ኪዲን)ስሇ ክርስቶስ ተወሌድ አሇምን ስሊማዲን
ትንቢት

ትንቢተ ኢሳያስ 7÷14 ጌታ ራሱ ምሌክት ይሰጣችኃሌ፤እንሆ


ዴንግሌ ትጸንሳሇች ወንዴ ሌጅም ትወሌዲሇች ስሙንም
አማኑኤሌ (ትርጉሙ-እግዙአብሓር ከኛ ጋር ነው ማሇት ነው)
ብሊ ትጠረዋሇች ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 52÷13-15 እነሆ፤ባሪያዬ በማስተዋሌ


ያዯርጋሌ፤ይከብራሌ ከፍ ከፍም ይሊሌ፤እጅግም ታሊቅ ይሆናሌ፡፡
ፊቱ ከሰዎች ሁለ ይሌቅ ፤መሌኩም ከሰዎች ሌጆች ይሌቅ
ተጎሳቁልአሌና ብዘ ሰዎች ስሇ አንተ እንዯ ተዯነቁ፤ እንዱሁ ብዘ
አሔዚብን ያስዯንቃሌ፤ያሌተነገረሊቸውንም ያያለና፤ያሌሰሙትንም
ያስተውሊለና ነገስታት ስሇ እርሱ አፋቸውን ይ዗ጋለ፡፡ ትንቢተ
ኢሳያስ 53÷1-12 የሰማነውን ነገር ማን አምኖናሌ፤የእግዙአብሄር
ክንዴ ሇማን ተገሌጧሌ.መሌክና ውበት የሇውም፤ባየነውም ጊዛ
እንወዯው ዗ንዴ ዯም ግባት የሇውም .የተናቀም ከሰውም የተጠሊ
የህመም ሰው ዯዌንም የሚያውቅ ነው፤ሰውም ፊቱን
እዯሚሰውርበት የተናቀነው፤ እኛም አሊከበርነውም፡፡በእውነት
ዯዌአችንን ተቀበሇ ህመማችንንም ተሸክሟሌ፤እኛ ግን እንዯ ተመታ
በእግዙአብሓርም እንዯተቀሰፈ እንዯተቸገረም ቆጠር ነው፡፡እርሱ ግን
ስሇመተሊሇፋችን ቆሰሇ ፤ስሇበዯሊችንም ዯቀቀ፤የዴህነታችንም ተግፃጽ
በሱ ሊይ ነበረ፤በእሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን፡፡እኛ ሁሊችን እንዯበጎች

29
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ተቅበዜብ዗ን ጠፋን ፤ከእኛ እያንዲንደ ወዯ ገዚ መንገደ አ዗ነበሇ


፤እግዙአብሄርም የሁሊችንም በዯሌ በእሱ ሊይ አኖረ፡፡ተጨነቀ
ተሰቃየም አፉንም አሌከፈተም ፤ሇመታረዴ እንዯሚነዲ
ጠቦት፤በሸሊቶቹም ፊት ዜም እንዯ ሚሌ በግ እንዱሁም አፉንም
አሌከፈተም፡፡ በማስጨነቅና በፍርዴ ተወሰዯ ፤ስሇ ህዜብ ኃጢያት
ተመትቶ ከህያውን ምዴር እንዯ ተወገዯ ከትውሌደ ማን አስተዋሇ
ከክፉዎች ጋር መቃብሩን አዯረጉ ፤ከባሇጠጎችምጋር በሞቱ ሆኖም
ግፍን አሊዯረገም ነበረ፡፡እግዙአብሓር በዯዌ ያዯቀቀው ዗ንዴ
ፈቀዯ፤ነፍስኑንም ስሇሀጢያት መስዋዕት ካዯረገ በኃሊ ዗ሩን
ያያሌ፤ዕዴሜውም ይረዜማሌ፤የእግዙአብሓርም ፈቃዴ በእጁ
ይከናወናሌ፡፡ከነፍሱ ዴካም ብርሀን ያያሌ ዯስም ይሇዋሌ፤ጻዱቅ
ባሪያዬም በእውቀቱ ብዘ ሰዎችን ያጸዴቃሌ፡፡ ኃጢያታቸውን
ይከስማሌ፡፡ስሇዙህ እሱ ብዘዎችን ይወርሳሌ፤ከሀያሊን ጋር ምርኮውን
ይከፋፈሊሌ ፤ ነፍሱንም ሇሞት አሳሌፎ ሰቶአሌና ፤ ከአመጸኞች ጋር
ተቆጥሮአሌና እርሱ ግን የብዘ ሰዎችን ሀጢያት ተሸከመ ፤
ስሇአመጸኞችም ማሇዯ፡፡

ትንቢ ኢሳይያስ 61÷1-3 የእግዙአብሓር መንፈስ በእኔ ሊይ


ነው፤ሇዴሆች ምስራች እሰብክ ዗ንዴ እግዙአብሓር
ቀብቶኛሌና፤ሌባቸውን የተሰበረውን እጠግን ዗ንዴ ÷ሇተማረኩትም
ነፃነትም ÷ሇታሰሩትም መፈታትን÷ሇእውራንም ማትም እናገር
዗ንዴ ሌኮኛሌ፡፡የተወዯዯችውንም የእግዙአብሓር አመት የተመረተች
ብዬ እጠራት ዗ንዴ÷አምሊካችንም የሚበቀሌበትን ቀን እናገር ዗ንዴ
÷የሚያሇቅሱትም አጽናና ዗ንዴ÷እግዙአብሄር ሇክብሩ የተከተሊቸው

30
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የጸዴቅ ዚፎች እንዱባለ ሇጽዮን አሌቃሾች አዯርግሊቸው ዗ንዴ


÷በአመዴም ፈንታ አክሉሌን ÷በሇቅሶም ፋንታ ዯሰታን
዗ይት÷በኃ዗ንም መንፈስ ፋንታ ምስጋናን መጎናጸፊያ እሰጣቸው
዗ንዴ ሌኮኛሌ፡፡

ትንቢተ ሚሌኪያስ 3÷1-2 እነሆ ፤መሌእክተኛዬን እሌካሇሁ፤


መንገዴንም በፊቴ ያስተካክሊሌ ፤ እናንተም የምትፈሌጉት ጌታ
በዴንገት ወዯ መቅዯሱ ይመጣሌ ፤ የምትወደትን የቃሌ ኪዲን
መሌእክተኛ ፤እነሆ ይመጣሌ ፤ ይሊሌ የሰራዊት ጌታ
እግዜአብሓር፡፡ነገር ግን እርሱ እንዯ አንጥረኛ እሳትና እንዯ አጣቢ
ሳሙና የሚመጣበትን ቀን መታገሥ የሚችሌ ማን ነው? እርሱስ
በተገሇጠ ጊዛ የሚቆም ማን ነው?

ኦሪት ዗ዲግም (ሙሴ) ፡- 18÷16-19 አምሊክህ እግዙአብሓር


ከአንተ መካከሌ ከወንዴሞችህ እንዯ እኔ ያሇ ነቢይ ያስሣሌሃሌ ፤
እርሱም ታዯምጣሇህ፡፡እግዙአብሓርም አሇም፡፡የተናገሩት መሌካም
ነው፤ከወንዴሞችህ መካከሌ እንዲተ ያሇ ነቢይ አስነሳሊችኃሇሁ
፤ቃላንም በአፉ አዯርጋሇሁ÷ያ዗ዜኩትንም ቃሌ ይነግራቸዋሌ ፤
በስሜም የሚናገረውን ቃላን የማይሰማውን እኔ እበቀሌሇታሇሁ ፡፡

ትንቢተ ዗ካሪያስ 9÷9 አንቺ የጽዮን ሌጅ ሆይ÷እጅግ ዯስ ይበሌሽ


፤ አንቺ የእየሩሳላም ሌጅ ሆይ ፤እሌሌ በይ ፤እንሆ ንጉስሽ ፃዴቅና
አዲኝ ነው፤ትሐሁትም ሆኖ በአሔያም፤ በአህያም÷በአህያይቱም
ግሌገሌ በውርጫይቱ ሊይ ተቀምጦ ወዯ አንቺ ይመጣሌ፡፡

31
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ትንቢተ ሚኪያስ 5÷2-4 አንቺም ቤተሌሓም ኤፍራታ ሆይ÷አንቺ


በይሁዲ አእሊፍት መካከሌ ትሆኚ ዗ንዴ ታናሽ ፤ከአንቺ ግን
አወጣጡ ከቀዴሞ ጀምሮ ከ዗ሊሇም የሆነ÷በእስራኤሌ ሊይ ገዢ
የሚሆን ይወጣሌኛሌ፡፡ስሇዙህ ወሊጂቱ እስክትወሌዴበት ጊዛ ዴረስ
አሳሌፎ ይሰጣቸዋሌ ፤የቀሩትም ወንዴሞቹ ወዯ እስራኤሌ ሌጆች
ይመሌሳለ፡፡እርሱ ይቆማሌ÷በእግዙአብሓርም ኃይሌ በአምሊኩ
በእግዙአብሓር ስም ግርማ መንጋውን ይጠብቃሌ፤እነርሱም
ይኖራለ፤እርሱ አሁን እስከምዴር ዲርቻ ዴረስ ታሊቅ ይሆናሌና፡፡

ትንቢተ ዗ካሪያስ 13÷7 እረኛውን እገዴሊሇሁ ፤በጎቹም ይበተናለ ፤

ትንቢተ ኢሳያስ 64፤1 ሰማዮች ቀዯህ ምነው ብትወርዴ ፤ተራሮች


ምነው ቢናወጡ፡፡ኢሳ1፤2 ሌጆች ወሇዴኩ አሳዯኩም እነሱም
አመጹብኝ ፡፡ ሏዋሪት ሥራ 13÷40-41 እናንተ የምትንቁ ፤እዩ
ተዯነቁም ጥፋት አንዴስንኳ ቢተርክሊችሁ የማታምኑትን ሥራ
በ዗መናችሁ እኔ እሰራሇሁና ተብል በነቢያት የተነገረው
እንዲይዯርስባችሁ ተጠንቀቁ፡፡ ሏዋርያት ሥራ 10፤43 በእርሱ
የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት
ይመሰክሩሇታሌ፡፡

ትንቢተ ኤርምያስ 23÷5 እነሆ ፤ ሇዲዊት ጽዴቅ ቁጥቋጥ


የማስነሣበት ዗መን ይመጣሌ፤ ይሊሌ እግዙአብሓር ፤እርሱም እንዯ
ንጉሥ ይነግሣሌ፤ ይከናወንሇታሌም ፤በምዴርም ፍርዴንና ጽዴቅን
ያዯርጋሌ ፡፡መዜሙረ ዲዊት 2፤6-9 እኔ ግን ንጉሴን ሾምኩ
በተቀዯሰው ተራራዬ በጽዮን ሊይ፡፡ትእዚዘን እናገራሇሁ

32
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

፤እግዙአብሓር አሇኝ፡፡አንተ ሌጄ ነህ፤እኔ ዚሬ ወሇዴኩህ፡፡ሇምነኝ


፤አሔዚብን ሇርስትህ የምዴርን ዲርቻ ሇግዚትህ እሰጥሀሇሁ፡፡በብረት
በትር ትጠብቃቸዋሇህ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 66÷15-22 እነሆ እግዙአብሓር መዓቱን


በቁጣ፤዗ሇፋውንም በእሳት ነበሌባሌ ይመሌስ ዗ንዴ ከእሳት ጋር
ይመጣሌ ሰረገልቹም እንዯአውል፤ ነፋስ ይሆናለ፡፡እግዙአብሓር
በስጋ ሇባሽ ሁለ በእሳትና በሰይፉ ይፈርዲሌ፤በእግዙአብሓርም
ተወግተው የሞቱት ይበዚለ፡፡በመካከሊቸው አንደን ተከትሇው
ወዯገነቱ ይገቡ ዗ንዴ ሰውነታቸውን የሚቀዴሱና የሚያነጹ፤የእሪያን
ስጋ አጸያፊ ነገርንም አይጥንም የሚበለ በአንዴነት ይጠፋለ ይሊሌ
እግዙአብሓር፡፡ስራቸውና አሳባቸውን አውቄያሇሁ ፤አሔዚብንና
ሌሳናትን ሁለ የምሰበስብበት ጊዛ ይዯርሳሌ ፤ እነርሱም ይመጣለ
ክብሬንም ያያለ፡፡19በመካከሊቸው ምሌክትን አዯርጋሇሁ፤ከእነርሱም
የዲኑት ዜናዬን ወዲሌሰሙ፤ክብሬንም ወዲሊዩ ወዯ አሔዚብ ወዯ
ተረሴስ ወዯ ፉጥ ወዯ ለዴ ወዯ ሞሳህ ወዯ ቶቤሌ ወዯ ያዋን
በሩቅ ወዲለ ዯሴቶች እሌካችዋሇሁ ፤በአሳብም መካከሌ ክብሬን
ይናገራለ፡፡የእስራኤሌ ሌጆች ቁርባናቸውን በጥሩ እቃ አዴርገው
ወዯ እግዜአብሓር ቤት እንዱያመጡ ፤እንዱሁ ሇእግዜአብሓር
ቁርባን ይሆን ዗ንዴ ወንዴሞቻችሁን ሁለ በፈረሰኞችና በሰረገልች
፤ በአሌጋዎችና በበቅልዎች በጠሪያም ግመልችም ሊይ አዴርገው
፤ ከአሔዚብ ሁለ ወዯ ተቀዯሰው ተራራዬ ወዯ እየሩሳላም
ያመጡዋችኃሌ፤ይሊሌ እግዜአብሓር፡፡ካህናትና ላዋውያን እንዱሆኑ
እወስዲሇሁ ይሊሌ እግዙአብሓር፡፡እኔ የምሰራቸው አዱስ ሰማይና

33
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አዱስ ምዴር ከፊቴ ጸንተው እንዯሚኖሩ ፤ እንዱሁ ዗ራችሁና


ስማችሁ ጸንተው ይኖራለ፤ይሊሌ እግዙአብሓር፡፡ ሏዋ.ሥ 13÷40-
41 እናንተ የምትንቁ ፤ እየተዯነቁም ጥፋት አንዴ ስንኳ
ቢተርክሊችሁ የማታምኑትን ሥራ በ዗መናችሁ እኔ እሰራሇሁና
ተብል በነቢያት የተነገረው እንዲይዯርስባችሁ ተጠንቀቁ ፡፡ ትንቢተ
ኢሳያስ 7÷14 ጌታ ራሱ ምሌክት ይሰጣችኃሌ ፤ እንሆ ዴንግሌ
ትጸንሳሇች ፤ወንዴ ሌጅም ትወሌዲሇች ስሙንም አማኑኤሌ ብሊ
ትጠራዋሇች ፡፡16፡ህጻኑ ክፉን ሇመጥሊት መሌካሙን ሇመምረጥ
ሳያውቅ የፈረሀቸው የሁሇቱ ነገስታት አገር ባዴማ
ትሆናሇች፡፡ትንቢተ ኢሳያስ 55÷3 ጆሮአችሁን አ዗ንብለ ወዯ እኔ
ምቅረቡ ፤ስሙ ሰውነታችሁ በህይወታችሁ፤የታመነችሁትም
የዲዊትን ምህረት፤የ዗ሊሇም ቃሌ ኪዲን ከእናተ ጋር
አዯርጋሇሁ፤4.እንሆ ሇአሀዜብ ምስክር፤ ሇወገኖቹም አሇቃና አዚዥ
እንዱሆን ሰጥቼዋሇሁ፡፡

ለቃስ ወንጌሌ 1÷26 በስዴስተኛው ወር መሌአኩ ገብርኤሌ


ናዜሬት ወዯምትባሌ ወዯ ገሉሊ ከተማ 1፤27 ከዲዊት ወገን
ሇሆነው ዮሴፍ ሇሚባሌ ሰው ወዯታጨች ወዯ አንዱት ዴንግሌ
ከእግዜአብሓር ዗ንዴ ተሊከ፤የዴንግሉቱም ስምማርያም ነበር፡፡
1፤28 መሌአኩም ወዯ እሷ ገብቶ፡፡ዯስ ይበሌሽ ፤ ጸጋ የሞሊብሽ
ሆይ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤አንቺ ከሴቶች መካከሌ የተባረክሽ ነሽ
አሊት፡፡ 1፤29 እርስዋም ባየችው ጊዛ ከንግግሩ በጣም ዯነገጠችና
ይህ እንዳት ያሇ ሰሊምታ ነው፤ብሊ አሰበች ፡፡ 1÷30 መሊኩም
እንዱ አሊት ፡፡ማርያም ሆይ፤በእግዙአብሓር ፊት ጸጋ አግኝተሻሌና

34
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አትፍሪ፡፡1፤31 እንሆ፤ትጸንሻሇሽ ስሙንምእየሱስ ትይዋሇሽ፡፡


1፤32 እርሱ ታሊቅ ይሆናሌ የሌኡሌ ሌጅም ይባሊሌ፤ጌታ አምሊክም
የአባቱን የዲዊት ዘፋን ይሰጠዋሌ ፤1፤33 በያቆብም ቤትም
ሇ዗ሊሇም ይነግሳሌ ሇመንግስቱም መጨረሻ የሇውም፡፡1፤34
ማርያምም መሌአኩን ፡፡ ወንዴ ስሇማሊውቅ ይህ እንዳት ይሆናሌ
አሇችው1፤35.መንፈስ ቅደስ በአንቺ ሊይ ይመጣሌ፤የሌኡሌም
ሀይሌ የጸሌሌሻሌ ስሇዙህ ዯግሞ ከአንቺ የሚወሇዯው ቅደስ
የእግዙአብሓር በሌጅ ይባሊሌ፡፡1፤36 ዗መዴሽ ኤሌሳቤጥ በእርጅናዋ
ወንዴ ሌጅ ትጸንሳሇች፤ 1፤37 ሇእግዙአብሓር የሚሳነው ነገር
የሇምና፡፡ 1÷77፤80 እንዯዙህም የሀጢያታቸው ስርየት የሆነውን
የመዲን እውቀት ሇህዜቡ ትሰጣሇህ፡፡

የጽዴቅ ጸሏፊ ሓኖክ

ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ ትንቢት ተናግሯሌ

ስለመሲሁ ክርስቶስ ከጻፈው መሐከል

መጽሏፍ ሓኖክ ፡- 13 ÷4 -12 በዙያችም ሰአት ያ የሰው ሌጅ

በመናፍስት ጌታ ፊት ተጠራ ፡፡ ስሙም ከእሇታት መጀመሪያ


የቀዯመ ነው ፡፡ ፀሏይ ÷ ምሌክትም ÷ ሳፈጠር ÷ የሰማይ
ከዋክብትም ሳይፈጠር ÷ የሰማይ ከዋክብትም ሳይፈጠሩ
በመናፍስት ጌታ ፊት ስሙ ተጠራ ፡፡ እንዲይወዴቁም

35
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እርሱን ይመርጎዘ ዗ንዴ ሇጻዴቃን እና ሇቅደሳን በትር


ይሆናሌ፡፡እርሱም የአሔዚብ ብርሃን ፤ በሌቦናቸው ሊ዗ኑም
እርሱ ተስፋ ይሆናሌ ፡፡ በምዴር ሊይ የሚኖሩ ሁለ በፊቱ
ወዴቀው ይሰግዲለ ፤ ያመሰግኑታሌ ÷ ያከብሩታሌም÷
ሇመናፍስት ጌታ ስምም ይ዗ምራለ፡፡ስሇዙህም አስታራቂ ሆነን
፤ይህም በመናፍስት ጌታ ፊት ከጥንት ጀምሮ እስከ ዗ሊሇም
ዴረስ የተሰወረ ሆነ፡፡እርሱንም የመናፍስት ጌታ ጥበቡ
ሇጻዴቃንና ሇተመረጡት ገሇጠው ፡፡የጻዴቃንን እዴሌ ፋንታ
ጠብቋሌና፤ይህን የአመጽ አሇም ጠሌተው ንቀውታሌና፤
ስራውንና መንገደንም በመናፍስት ጌታ ስም ጠሌተውታሌና
፡፡ በስሙ ይዴናለና፤ዴህንነታቸውንም ወዯዯ፡፡

መጽሏፈ ሓኖክ 13÷17 በፊቱም ይወዴቃለ ÷ አይነሱምም


፤እጁንም ሰጥቶ የሚያነሳቸው የሇም ፤የመናፍስት ጌታን ÷
መሲሐንም ክዯውታሌና÷የመናፍስት ጌታ ስሙ ይመሰገናሌ
፡፡ጥበብ እንዯ ውኃ ፈሶአሌና ፤ክብርም በፊቱ ሇ዗ሊሇም
አትፈጸምም ፡፡ በጽዴቅ ሚስጥር ሁለ ኃያሌ ነውና ፡፡
አስታራቂው በመናፍስት ጌታ ፊት ቆሞአሌና÷አመጽ እንዯ
ጥሊ ያሌፋሌ÷መቆሚያም ቦታ የሇም፡፡ጌትነቱ ሇ዗ሊሇም ነው
÷ኃይለም ሇሌጅ ሌጅ ዗መን ነው፡፡የጥበብ መንፈስ ÷
የማስተዋሌ መንፈስ ÷ የትምህርት የኃይሌ መንፈስ÷በጽዴቅ
የሞቱትን ሰዎች በእውነት የሚያስነሳቸው መንፈስም በእርሱ

36
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይኖራሌ፡፡እርሱም የተሰወሩትን ይፈርዲሌ÷ከንቱ ነገርንም


በፊቱ መናገር ሚችሌ የሇም፤እርሱ እንዯ ወዯዯ በመናፍስት
ጌታ ፊት አስታራቂ ነውና፡፡

መጽሏፈ ሓኖክ 14÷5 ሇመሲሁ ስሌጣን ይሆናለ፡፡

መጽሏፈ ሓኖክ 15÷6 የመናፍስት ጌታ እግዙአብሓርም


በምዴር የሚኖሩ ኃይሇኞች ነገስታት!እኔ የመረጥኩትን
በጌትነቱ ዘፋን በሚቀመጥበት ጊዛ ታዩት ዗ንዴ አሊችሁ አሇ
እርሱም በአዚዜኤሌና(ሰይጣን) በማህበሩ ሁለ÷በሠራዊቱም
ሁለ ሊይ በመናፍስት ጌታ ስም ይፈርዲሌ፡፡

ስሇ መጥምቁ ይሏንስ ትንቢት

ትንቢተ ኢሳያስ 40÷3 የአዋጅ ነጋሪ ቃሌ፡፡የእግዙአብሓርን


መንገዴ በምዴረ በዲ ጥረጉ ፤ሇአምሊካችንም ጎዲና በበረሀ
አስተካክለ፡፡

ትንቢተ ሚሌኪያ 3÷1 እነሆ ፤ መሌእክተኛዬን እሌካሇሁ፤


መንገዴንም በፊቴ ያስተካክሊሌ፤

ለቃስ ወንጌሌ 1÷11-13 የጌታም መሌአክ በዕጣኑ መሠዊያ


ቀኝ ቆሞታየው፡፡ ዗ካሪያስ ባየው ጊዛ ዯነገጠ ፤ፍርሃትም
ወዯቀበት፡፡መሌአኩም እንዱህ አሇው ፤዗ካሪያስ ሆይ ፤

37
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጸልትህ ተሳምቶሌሃሇሌ አትፍራ ሚስትህ ኤሌሳቤት ወንዴ


ሌጅም ትወሌዲሇች ስሙንም ዮሃንስ ትሇዋሇህ፡፡16
ከእስራኤሌም ሌጆች ብዘዎችን ወዯ አምሊካቸው ወዯ
እግዜአብሓር ይመሌሳሌ፤ለቃ 17-20 እርሱም የተ዗ጋጁትን
ሔዜብ ሇጌታ እንዱያሰናዲ ፤የአባቶችን ሌብ ወዯ ሌጆች
የማይታ዗ዘትንም ወዯ ፃዴቃን ጥበብ ይመሌስ ዗ንዴ
በኤሌያስ መንፈስና ኃይሌ፡፡መሌአሁም እኔ በእግዙአብሄር
ፊት የምቆመው ገብርኤሌ እነሆም በጊዛውን የመፈጸመውን
ቃላን ስሊሊመንህ ፤ይህን ነገር እስከሚሆን ዴረስ ዱዲ
ትሆናሇህ መናገርም አትችሌም አሇው፡፡

38
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ብርሃነ ጥምቀት

39
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ብርሃነ ጥምቀት
ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷27-28 ከክርስቶስ ጋር
አንዴ ትሆኑ ዗ንዴ የተጠመቃችሁሁለ ክርስቶስን
ሇብሳችኃሌ፡፡አይሁዲዊ ወይም የግሪክ ሰው የሇም ፤ባሪያ
ወይም ጨዋ ሰው የሇም ወንዴም ሴትም የሇም
ሁሊችሁም በክርስቶስ ኢየሱስ አንዴ ሰው ናችሁ ፡፡

ማርቆስ ወንጌሌ 16÷16 ያመነ የተጠመቀም


ይዴናሌ ያሊመነ ግን ይፈረዴበታሌ፡፡1ቆሮ12÷13
አይሁዴ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም ብንሆን ባሪያዎችም
ብንሆን ጨዋዎችም ብንሆን እኛ ሁሊችንም በአንዴ
መንፈስ አንዴ አካሌ እንዴንሆን ተጠምቀናሌና
ሁሊችንም አንደን መንፈስ ጠጥተናሌ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷3-6 ኢየሱስም መሌሶ ፡፡


እውነት እውነት እሌሃሇሁ÷ሰው ዲግመኛ ካሌተወሇዯ
በቀር የእግዙአብሓርን መንግስት ሉያይ አይችሌም
አሇው፡፡ኒቆዱሞስም፡፤ሰው ከሸመገሇ በኃሊ እንዳት
ሉወሇዴ ይችሊሌ? ሁሇተኛ ወዯ እናቱ ማህጸን ገብቶ
ይወሇዴ ዗ንዴ ይችሊሌን? አሇው ፡፡ ኢየሱስም መሇሰ
እንዱ ሲሌ፡፡እውነት እውነት እሌሃሇሁ ፤ ሰው ከውሃና
ከመንፈስ ካሌተወሇዯ በቀር ወዯ እግዙአብሓር
መንግስት ሉገባ አይችሌም፡፡ከስጋ የተወሇዯ ስጋ ነው
÷ከመንፈስ የተወሇዯ መንፈስ ነው፡፡(የተጠመቀ
በመንፈስ ነው ያሇው ነገር ግን ያሌተጠመቀ በስጋ ነው
ያሇው ) ፡፡

40
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ጴጥሮስ መሌእክት1÷23-25 ዲግመኛ የተወሇዲችሁት


ከሚጠፋ ዗ር አይዯሇም ፤ በሔያውና ሇ዗ሊሇም በሚኖር
በእግዙአብሓር ቃሌ ከማይጠፋ ዗ር ነው እንጂ፡፡ሥጋ
ሁለ እንዯሳር ክብሩም ሁለ እንዯ ሣር አበባ ነውና ፤
ሣሩ ይጠወሌጋሌ አበባውም ይረግፋሌ፤የጌታ ቃሌ ግን
ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ፡፡

ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 3÷3 ሞታችኃሌና ፤


ሔይወታችሁም በእግዙአብሓር ከክርስቶስ ጋር
ተሰውሮአሇሌና ፡፡ 9 እርስ በርሳችሁ ውሸት አትነጋገሩ
አሮጌውን ሰውነት ከስራው ጋር ገፋችሁታሌና ፡፡ 10
የፈጠረውንም ምሳላ እንዱመስሌ እውቀትን ሇማግኘት
የሚታዯሰውን አዱሱን ሰውነት ሇብሳችሁታሌ ፡፡ ወዯ
ቆሊሲስ ሰዎች 2÷11-15 በጥምቀት ከእሱ ጋር
ተቀበራችሁ፤በጥምቀት ዯግሞ ከሙታን ባስነሳው
በእግዙአብሓር አሰራር በማመናችሁ ከእርሱ ጋር
ተነሳችሁ ፡፡ማርቆስ ወንጌሌ 16÷16 ያመነ የተጠመቀም
ይዴናሌ ያሊመነ ግን ይፈረዴበታሌ ፡፡1 ወዯ ቆሮንጦስ
12÷13 አይሁዴ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም ብንሆን
ባሪያዎችም ብንሆን ጨዋዎችም ብንሆን እኛ ሁሊችንም
በአንዴ መንፈስ አንዴ አካሌ እንዴንሆን ተጠምቀናሌና
ሁሊችንም አንደን መንፈስ ጠጥተናሌ፡፡ሏዋሪት ስራ
11÷16- ዮሏንስ በውሀ አጠመቀ እናንተ ግን በመንፈስ
ቅደስ ትጠመቃሊችሁ ሏዋሪት ሥራ 2 ÷ 38
ጴጥሮስም፡፡ንስሀ ግቡ፤ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዗ንዴ

41
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እያንዲንዲችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ ፤


የመንፈስ ቅደስ ስጦታም ትቀበሊሊችሁ፡፡

1 ዮሏንስ መሌእክት 5÷6-9 በውሀና በዯም የመጣ ይህ


ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ፤በውሃው እና በዯሙ
እንጂ በውሃው ብቻ አይዯሇም፡፡መንፈስ እውነት ነውና
የሚመሰክረው መንፈስ ነው የሚመሰክሩት መንፈሱና
ውሃ ዯሙም ናቸውና ፤ሦስቱም በአንዴ ይስማማለ
የሰውን ምስክር ብንቀበሌ የእግዙአብሓር ምስክር
ከእርሱ ይሌቅ ይበሌጣሌ ፤ ስሇ ሌጁ የመሰከረው
የእግዜአብሓር ምስክር ይህ ነውና ፡፡

ቲቶ 3÷5-7 እንዯምህረቱ መጠን ሇአዱስ ሌዯት


በሚሆነው መታጠብና በአዱስ ሌዯት በሚሆነው
መታጠብና በመንፈስ ቅደስ በመታዯስ አዲነን እንጂ ፤
እኛ ስሊዯረግነው በጽዴቅ ስሇነበረውሥራአይዯሇም ፤
ያንመንፈስ፤በጸጋው ጽዴቅን በ዗ሊሇም ሔይወት ተስፋ
ወራሾች እንዴንሆን፤በመዴሀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ
በእኛ ሊይ አትረፍርፎ አፈሰሰው፡፡

ማቴዎስ ወንጌሌ 3÷11-17 እኔ ስሇ ንስሏ በውኃ


አጠምቃችኃሇሁ፤ጫማውን እንኳ ሌሸከም ዗ንዴ
የማይገባኝ ከእኔ በኃሊ የሚመጣው ግን ከእኔ ይሌቅ
ይበረታሌ፤እርሱ በመንፈስ ቅደስ በእሳት ያጠምቃችኃሌ
፤መንሹንም በእጁ ነው ፤ አውዴማውንም ፈጥሞ
ያጠራሌ፤ገሇባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥሇዋሌ ፡፡
ያን ጊዛ ኢየሱስ ሉጠምቅ ከገሉሊ ወዯ ዮርዲኖስ መጣ ፡፡

42
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ያን ጊዛ ኢየሱስ በዮሀንስ ሉጠመቅ ከገሉሊ ወዯ ዮርዲኖስ


መጣ፡፡ዮሏንስ ግን እኔ በአንተ ሌጠመቅ ያስፈሌገኛሌ
አንተም ወዯ እኔ ትመጣሇህን ብል ይከሇክሇው ነበር
ኢየሱስም መሌሶ፡፡አሁን ስፍቀዴሌኝ፤እንግዱህ ጽዴቅን
ሁለ መፈጸምይገባናሌናሌ አሇው፡፡ያንጊዛም ፈቀዯሇት፡፡
ኢየሱስ(ወሌዴ) ከተጠመቀ በኃሊ ወዱያው ከውሀ ወጣ ፤
እነሆም ሰማያት ተከፈቱ የእግዙአብሓር መንፈስ
(መንፈስቅደስ) እንዯ እርግብ ሲወርዴ በእርሱ ሊይም
ሲመጣ አየ፤እነሆም፤ዴምጽ ከሰማያት መጥቶ፡፡በእርሱ
ዯስ የሚሇኝ የምወዯው ሌጄ ይህ ነው(አብ) አሇ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 1÷26-36 እኔ በውኃ አጠምቃሇሁ፤ዲሩ


ግን እናንተ የማታቁት በመካከሊችው ቆሟሌ፤እኔ
የጫማን ጠፍር ሌፈታ፤ከእኔ ይሌቅ የሚከብር ይህ
ነውአሊቸው፡፡ይህ ነገር ዮሏንስ ያጠምቅበት በነበረው
በዮርዲኖስ ማድ በቢታንያ በቤተራባ ሆነ፡፡በነገው ዮሏንስ
ኢየሱስን ወዯ እሱ ሲመጣ አይቶ እንዱ አሇ፡፡እንሆ
የአሇምን ሀጢያት የሚያሶግዴ የእግዜአብሓር በግ፡፡
አንዴ ሰው ከእኔ በኃሊ ይመጣሌ ከእኔም በፊት ነበርና
ከእኔ በፊት የከበረ ሆኖአሌ ብዬ ስሇእርሱ ያሌሁ ይህ
ነው፡፡እኔም አሊውቀውም ነበር፤ዲሩ ግን ሇእስራኤሌ
ይገሇጥ ዗ንዴ ስሇዙህ በውሀ እያጠመኩሁ እኔ መጣሁ፡፡
ዮሀንስእንዱህ ብል መሰከረ መንፈስ ከሰማይ እንዯ
እርግብ ሆኖ ሲወርዴ አየሁ ፤ በእርሱ ሊይም ኖረ፡፡
እኔምአሊውቀውም ነበር፤ዲሩ ግን በውሀ አጠምቅ ዗ንዴ
የሊኝ እርሱ፡፡ መንፈስ ሲወርዴበትና ሲኖርበት

43
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የምታየው፤ በመንፈስ የሚያጠምቅ እርሱ ነው አሇኝ ፡፡


እኔም አይቻሇሁ እርሱም የእግዙአብሄር ሌጅ እንዯሆነ
መስክሬያሇሁ ፡፡ ኢየሱስም ሲሄዴ ተመሌክቶ፤እንሆ
የእግዜአብሓር በግ አሇ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 10÷1-4 ወንዴሞች ሆይ ፤


ይህን ታውቁ ዗ንዴ እወዲሇሁ ፡፡ አባቶቻችሁ ሁለ
ከዯመና በታች ነበሩ ሁለም በባሔር መካከሌ
ተሸገሩ፤ሁለም ሙሴን ይተባበሩ ዗ንዴ በዯመናና
ባባሔር ተጠመቁ ፤ ሁለም ያን መንፈሳዊ መብሌ በለ
ሁለም ያን መንፈሳዊ መጠጥ ጠጡ፤ይከተሊቸው
ከነበረው ከመንፈሳዊ ዓሇት ጠጥተዋሌና ፤ ያም አሇት
ክርስቶስ ነበረ፡፡

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1÷9-17 ወዯ ሌጁ ወዯ ኢየሱስ


ክርስቶስ የጠራችሁ እግዙአብሓር የታመነ ነው፡፡ነገር
ግን ወንዴሞች ሆይ፤ሁሊችሁ አንዴ ንግግር
እንዴትናገሩ በአንዴ ሌብ በአንዴ አሳብ የተባበራችሁ
እንዴትሆኑ እንጂ መሇያትን በመካከሊችሁ እንዲይሆን
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እሇምናችኃሇሁ፡፡
ወንዴሞቼ ሆይ ክርክር እንዲሇ ስሇ እናንተ የቀልዔ
ሰዎች አስታውቀውኛሌና፡፡ይህን እሊሇሁ፡፡እያንዲንዲችሁ
፡፡ እኔ የጳውልስ ነኝ፤እኔስ የአጵልስነኝ ፤እኔ ግን
የኬፋነኝ ፤እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትሊሊችሁ ፡፡ ክርስቶስ
ተከፍልአሌን? ጳውልስ ስሇ እናንተ ተሰቀሇሌን ? ወይስ
በጳውልስ ስም ተጠመቃችሁን?በስሜ እንዯተጠመቃችሁ
ማንም እንዲይሌ ከቀርስጶስና ከጋዮስ በቀር ከእናንተ

44
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አንዴስ እንኳ ስሊሇጠመሁ እግዙአብሓርን አመሰግናሇሁ


፡፡ የእስጠፋኖስ ቤተሰቦችን ዯግሞ አጥምቆአሇሁ፤ጨምሬ
ላሊ አጥምቄ እንዯሆነ አሊውቅም፡፡ሇማጥመቅ ክርስቶስ
አሊከኝምና፤ወንጌሌን ሌሰብክ እንጂ፤የክርስቶስ መስቀሌ
ከንቱ እንዲይሆን በቃሌ ጥበብ አይዯሇም፡፡

ኢትዮጲያዊው ጃንዯረባ ሲጠመቅ


ሏዋሪያት ሥራ 8÷26-39 የጌታ መሌአክ ፊሉጶስን ፡፡
ተነስተህ በዯቡብ በኩሌ ከእየሩሳላም ወዯ ጋዚ
ወዯሚያወርዯው ምዴረ በዲ ወዯ ሆነ መንገዴ ሂዴ
አሇው፡፡ተነስቶም ሄዯ ፡፡ እነሆም፤ህንዯኬ የተባሇች
የኢትዮጵያ ንግስት አዚዥና ጃንዯረባ የነበረ በገን዗ብዋም
ሁለ የሰሇጠነ አንዴ የኢትዮጵያ ሰው ሉሰግዴ ወዯ
ኢየሩሳላም መጥቶነበር ፤ ሲመሇስምበሰረገሊ ተቀምጦ
የነብዩን የኢሳያስን መጽሏፍ ያነብ ነበር ፡፡መንፈስም
ፊሉጶስን ፡፡ ወዯ እዙ ሰረገሊ ቅረብና አግኘው አሇው ፡፡
ፊሉጶስም ሮጦ የነብዩን የኢሳይያስን መጽሏፍ ሲያነብ
ሰማና ፡፡ በውኑ የምታነበውን ታስተውሇዋሇህን አሇው
፡፡ እርሱም የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዳት ይቻሇኛሌ
አሇው፡፡ወጥቶም ከእርሱ ጋር ይቀመጥ ዗ንዴ ፊሌጶስን
ሇመነው፡፡ያነበውም የነበረው የመጽሏፍ ክፍሌ ይህ
ነበር፤እንዯ በግ ወዯ መታረዴ ተነዲ፤የበግ ጠቦትም
በሸሊቶቹ ፊት ዜም እንዯሚሌ ፤ እንዱሁ አፉን
አሌከፈተም ፡፡ በውርዯቱ ፍርደ ተወገዯ ፤ ሔይወቱ
ከምዴር ተወግዲሇችና ትውሌደንስ ማን ይናገራሌ ፤

45
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጃንዯረባውም ሇፊሌጶስ መሌሶ ፡፡ እባክህ ፤ ነብዩ ይሄንን


ስሇማን ይናገራሌ ስሇ ራሱ ነውን ወይስ ስሇ ላሊ
አሇው፡፡ፊሉጶስም አፉን ከፈተ፤ከዙህም መጽሏፍ ጀምሮ
ስሇ ኢየሱስ ወንጌሌ ሰበከሇት ፡፡ በመንገዴም ሲሄደ ወዯ
ውሃዯረሱ፤ጃንዯረባውም፡፡እነሆ ውኃ ፤ እንዲሌጠመቅ
የሚከሇክሇኝ ምንዴነው አሇው ፡፡ፊሌጶስም ፡፡በፍጹም
ሌብህ ብታምን፤ተፈቅድሌሀሌ አሇው፡፡መሌሶም ኢየሱስ
ክርስቶስ የእግዙአብሓር ሌጅ እንዯ ሆነ አምናሇሁ
አሇ፡፡ሰረገሊውም ይቆም ዗ንዴ አ዗዗፤ፊሌጶስና ጃንዯረባው
ሁሇቱም ወዯ ውኃ ወረደ፤አጠመቀውም ፡፡ ከውሃውም
ከወጡ በኃሊ የጌታ መንፈስ ፊሉጶስን ነጠቀው ፤
ጃንዯረባውም ሁሇተኛ አሊየውም ፤ ዯስ ብልት
መንገደን ይሄዴ ነበርና፡፡

የፈውስ ጥምቀት
ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷2-4 በኢየሩሳላም በበጎች በር
አጠገብ በዕብራይስጥ ቤተሳይዲ የምትባሌ አንዱት
መጠመቂ ያነበረች፤አምስት ምመመሊሇሻ ነበረባት፡፡በእነዙ
ውስጥ የውኃውን መንቀሳቀስ እየጠበቁ በሽተኞችና
ዕውሮች አንካሶችም ሰውነታቸውም የሰሇሇ ብዘ ሔዜብ
ይተኙ ነበር፡፡አንዲንዴጊዛ የጌታ መሌአክ ወዯ
መጠመቂያቱ ወርድ ውኃውን ያናውጥ ነበርና፤እንግዱህ
ከውኃው መናወጥ በኃሊ በመጀመሪያ የገባ ከማናቸውም
ካሇበት ዯዌ ጤናማ ይሆን ነበር፡፡

46
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቅደስ ቁርባን

47
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቅደስ ቁርባን
ዮሏንስ ወንጌሌ 6÷54 ሥጋዬንም የሚበሊ ዯሜንም
የሚጠጣ የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው ፤ እኔምበ
መጨረሻው ቀን አስነስዋሇሁ ፡፡ 6፤56 ሥጋዬም
የሚበሊ ዯሜንም የሚጠጣ፤ በእኔ ይኖራሌ እኔም በእሱ
እኖራሇሁ፡፡1ዮሏንስ መሌእክት 5÷6 በውኃና በዯም
የመጣ ይህ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ፤ በውሃው
እና በዯሙ እንጂ በውሃው ብቻ አይዯሇም፡፡8
የሚመሰክሩት መንፈሱና ፤ ውሃ ፤ ዯሙም ናቸውና ፤
ሦስቱም በአንዴ ይስማማለ፡፡ 5፤7 መንፈስ እውነት
ነውና የሚመሰክረው መንፈስ ነው (መንፈስቅደስ)
1ዮሏንስ መሌእክት 1÷7 የሌጁም የኢየሱስ ክርስቶስ
ዯም ከሀጢያት ሁለ ያነፃሌ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 6÷32-58 ኢየሱስም እውነት አውነት


እሊችኃሇሁ አውነተኛ እንጀራ ከሰማይ የሰጣችሁ አባቴ
ነው እንጂ ከሰማይ እንጀራ የሰጣችሁ ሙሴ
አይዯሇም፡፡እግዙአብሓር እንጀራ ከሰማይ የሚያወርዴ
ሇአሇም ሔይወት የሚሰጥ ነውና አሊቸው ፡፡ስሇዙህ ጌታ
ሆይ ይህን እንጀራ ዗ወትር ስጠን አለት ፡፡የህይወት
እንጀራ እኔ ነኝ ፤ ወዯ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም
በእኔ የሚያምንም ሁሌጊዛ ከቶ አይጠማም፡፡ነገር ግን
አይታችሁኝ እንዲሊመናችሁ አሌኃችሁ፡፡አብ የሚሰጠኝ
ሁለ ወዯ እኔም የሚመጣውን ከቶ ወዯ ውጪ

48
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አሊውጠውም ፈቃዳን ሇማዴረግ አይዯሇም እንጂ


የሊከኝን ፈቃዴ ሇማዴረግ ከሰማይ ወረጅያሇሁና፤6፤41
እንግዱ አይሁዴ ከሰማይ የወረዴኩ እንጀራ እኔ ነኝ
ስሊሇ ስሇ እርሱ አንጎራጎሩና ፡፡የህይወት እንጀራ እኔ
ነኝ፡፡ አባቶቻችሁ በምዴረ በዲ መና በለ ሞቱም፤ ሰው
ከሱ በሌቶ እንዲይሞት ከሰማይ የወረዯ እንጀራ ይህ
ነው፡፡ከሰማይ የወረዯ እንጀራ እኔ ነኝ፡፡ሰው ከዙ እንጀራ
ቢበሊ ሇ዗ሊሇም ይኖረሌ ፤ እኔም ስሇ አሇም ሔይወት
የምሰጠው እንጀራ ሥጋዬ ነው፡፡እንግዱህ አይሁዴ
፡፡ይህ ሰው ስጋውን ሌንበሊ የሰጠን ዗ንዴ እንዳት
ይችሊሌ ብሇው እርስ በእርስ ተከራከሩ፤ስሇዙህ ኢየሱስ
እንዱ አሊቸው ፡፡ እውነት እውነት እሊቸዋሇሁ ፤
የሰውን ሌጅ ስጋ ካሌበሊችሁ ዯሙንም ካሌጠጣችሁ
በራሳችሁ ሔይወት የሊችሁም፡፡6÷54 ሥጋዬንም
የሚበሊ ዯሜንም የሚጠጣ የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው ፤
እኔም በመጨረሻው ቀን አስነስዋሇሁ ፡፡ሥጋዬ እውነተኛ
መብሌ ፤ ዯሜም እውነተኛ መጠጥ ነውና፡፡ሔያው አብ
እንዯሊከኝ እኔም ከአብ የተነሳ ሔያው እንዯምሆን
እንዱሁ የሚበሊኝ ዯግሞ ከእኔ የተነሳ ሔያው ይሆናሌ
፡፡ከሰማይ የወረዯ እንጀራ ይህ ነው አባቶቻችሁ መና
በሌተው እንዯሞቱ አይዯሇምና ፤ ይህን እንጀራ የሚበሊ
ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ፡፡ሔይወት የሚሰጥ መንፈስ ነው፤ሥጋ
ግን አንዲች አይጠቅምም፤ይህም እኔ የምነግራችሁ ቃሌ
መንፈስ ነው፤ሔይወትም ነው፡፡

49
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ማርቆስ ወንጌሌ 14÷22-26 ሲበለም ኢየሱስ እንጀራን


አንስቶ ባረከ ቆርሶም ሰጣቸውና ፡፡ እንካችሁ ፤ ይህ
ስጋዬ ነው አሇ ፡፡ ጽዋንም አንስቶ አመስግኖም ሰጣቸው
፤ ሁለም ከእርሱ ጠጡ ፡፡እርሱም ፡፡ ይህ ስሇ ብዘዎች
የሚፈስ የአዱስ ኪዲን ዯሜ ነው አሊቸው ፡፡ እውነት
እሊችኃሇሁ ፤ በእግዙአብሓር መንግስት ከወይኑ ፍሬ
አዱሱን እስክምጠጣበት እስከዙያ ቀን ዴረስ ዯግሞ
አሌጠጣውም አሊቸው፡፡መዜሙርም ከ዗መሩ በኃሊ ወዯ
ዯብረ ዗ይት ወጡ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 4÷14 እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ


ሁለ ግን ሇ዗ሊሇም አይጠማም ፤ እኔ ከምሰጠው ውኃ
የሚጠጣ ሁለ ግን ሇ዗ሊሇም አይጠማም ፤ እኔ
የምሰጠው ውኃ በእርሱ ውስጥ ሇ዗ሊሇም ህይወት
የሚፈሌቅ የውኃ ምንጭ ይሆናሌ እንጂ አሊት ፡፡1 ወዯ
ቆሮንጦስ 10÷16-17 የምንባርከው የበረከት ጽዋ
ከክርስቶስ ጋር ኀብረት ያሇው አይዯሇምን አንዴ እንጀራ
ስሇሆነ ፤ እኛ ብዘዎች ስንሆን አንዴ ስጋ ነን ፤
ሁሊችን ያን አንደን እንጀራ እንካፈሊሇንና፡፡

50
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የጌታ እራት
1ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11 ÷20-34 እንግዱህ
አብራችሁ ስትሰበሰቡ የምትበለት የጌታ እራት
አይዯሇምን ፤ በመብሊት ጊዛ እያንዲንደ የራሱን አራት
ይበሊሌና ፤ አንደ ይራባሌ አንደ ግን ይሰክራሌ ፡፡
የምትበለባችሁ የምትጠጡባቸው ቤቶች የሊችሁምን ፤
ወይስ የእግዙአብሓርን ማህበር ትንቃሊችሁን አንዲችም
የላሊቸውን ታሳፍራሊችሁን፤ምንሌበሊችሁ ፤በዙ ነገር
ሊመስግናችሁን፤አሊመሰግናችሁም ፡፡ ሇእናንተ ዯግሞ
አሳሌፊ የሰጠሁትን እኔ ከጌታ ተቀብያሇሁና ፤ጌታ
ኢየሱስ አሌፎ በተሰጠበት በዙያች ሇሉት እንጀራን
አንስቶ አመሰገነ ፤ ቆርሶም ይህ ስሇእናንተ የሚሆን
ስዬነው፤ይህን ሇመታሰቢያዬ አዴርጉት አሇ ፡፡
እንዱሁም ከእራት በኃሊ ጽዋውን አንስቶ ፡፡ ይህ ጽዋ
በዯሜ የሚሆን አዱስ ኪዲን ነው ፤ በጠጣችሁት ጊዛ
ሁለ ይሄን ሇመታሰቢያነት አዴርጉት አሇ ፡፡ይህን
እንጀራ በበሊችሁ ጊዛ ሁለ ፤ ይህንም ጽዋ በጠጣችሁ
ጊዛ ሁለ ጌታ እስኪመጣ ዴረስ ሞቱን ትናገራሊችሁ
፤ስሇዙህ ሳይገባው ይህን እንጀራ የሚበሊ ወይም የጌታን
ጽዋ የሚጠጣ ሁለ የጌታ ሥጋና ዯም እዲ አሇበት፡፡ሰው
ግን እራሱን ይፈትን ፤ እንዱሁም ከእንጀራው ይብሊ
ከጽዋውም ይጠጣ ፤ ሳይገባው የሚበሊና የሚጠጣ
የጌታን ስጋ ስሇ ማይሇይ ሇራሱ ፍርዴ ይቀበሊሌና ፡፡
ስሇዙህ በእናንተ ዗ንዴ የዯከሙና የታመሙ ብዘዎች
አለ አያላዎችም አንቀሊፍተዋሌ ፡፡ ራሳችንን

51
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ብንመረምር ግን ባሌተፈረዯብን ነበር ፤ ስሇዙህ


ወንዴሞቼ ሆይ ፤ ሇመብሊት በተሰበሰባችሁ ጊዛ እርስ
በርሳችሁ ተጠባበቁ ፡፡ ማንም የራበው ቢኖር ሇፍርዴ
እንዲትሰበሰብ በቤቱ ይብሊ ፡፡ የቀረውን ነገር በመጣሁ
ጊዛ እዯነግጋሇሁ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 10÷16-17 የምንባርከው


የበረከት ጽዋ ከክርስቶስ ዯም ጋር ኅብረት ያሇው
አይዯሇምን? የምንቆርሰውስ እንጀራ ከክርስቶስ ስጋ ጋር
ኅብረት ያሇው አይዯሇምን?አንዴ እንጀራ ስሇሆነ ፤እኛ
ብዘዎች ስንሆን አንዴ ሥጋ ነን ፤ሁሊችን ያን አንደን
እንጀራ እንካፈሊሇንና፡፡

የኢየሱስ ክርስቶስ የሔይወት


ውሃ ወንዜ
ዮሏንስ 7÷37-38 ከበዓለም በታሊቁም በኃሇኛው
ቀን ኢየሱስ ቆሞ፡፡ማንም ቢኖር ወዯ እኔ ይምጣና
ይጠጣ፡፡በእኔ የሚያምን መጽሏፍ እንዲሇ፤የሔይወት
ውሃ ወንዜ ከሆደ ያፈሌቃሌ ብል ጮኸ፡፡

ዮሏንስ ራእይ 21÷6 ተፈጽምዋሌ ፡፡አሌፋና


ኦሜጋ እኔ ነኝ ፡፡መጀመሪያም መጨረሻም እኔ ነኝ
፡፡ሇተጠማም ከሔይወት ውሃ ምንጭ እንዱያው እኔ
እሰጣሇሁ፡፡

52
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዮሏንስ ወንጌሌ 4÷13-14 ኢየሱስ መሌሶ፡፡ከዙ


ውሃ የሚጠጣ ሁለ እንዯገና ይጠማሌ፤እኔ ከምሰጠው
ውሃ የሚጠጣ ሁለ ግን ሇ዗ሊሇም አይጠማም ፤ከዙህ
ውሃ የሚጠጣ ሁለ ግን ሇ዗ሇአሇም አይጠማም ፤እኔ
የምሰጠው ውሃ በእርሱ ውስጥ ሇ዗ሊሇም ሔይወት
የሚፈሌቅ የውሃ ምንጭ ይሆናሌ እንጂ አሊት፡፡

53
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በኢየሱስ ክርስቶስ
የሚያምን የ዗ሊሇም
ህይወት አሇው

54
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በኢየሱስ ክርስቶስ የሚያምን

የ዗ሊሇም ህይወት አሇው

(የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷54)


ዮሏንስ ወንጌሌ 20÷31 ኢየሱስን እርሱም ክርስቶስ
የእግዙአብሓር ሌጅ እንዯ ሆነ ታምኑ ዗ንዴ ፤
አምናችሁም በስሙ ሔይወት ይሆንሊችሁ ዗ንዴ ይህ
ተጽፏሌ፡፡1ዮሏንስ 5÷1 ክርስቶስ ነው ብል በኢየሱስ
የሚያምን ከእግዙአብሓር ተወሌዶሌ፡፡4 ከእግዙአብሓር
የተወሇዯ ሁለ ዓሇምን ያሸንፋሌና፤ዓሇምን የሚያሸንፈው
እምነታችን ነው፡፡ኢየሱስ የእግዙአብሓር ሌጅ እንዯሆነ
ከሚያምን በቀር ዓሇምን የሚያሸንፍ ማነው?1 ዮሏንስ
መሌእክት 5÷10 በእግዙአብሓር ሌጅ (በኢየሱስ
ክርስቶስ) የሚያምን በነፍሱ ምስክር አሇው፤ 1ዮሏንስ
መሌእክት 5÷12 ሌጁ ያሇው ሔይወት አሇው ፤
የእግዙአብሓር ሌጅ የላሇው ሔይወት የሇውም፡፡ዮሏንስ
ወንጌሌ 6÷47 በእኔ የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው
፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷16 በእርሱ የሚያምን ሁለ
የ዗ሊሇም ሔይወት እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፋ
እግዙአብሓር አንዴያ ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇሙን
እንዱሁ ወድአሌና፡፡17 አሇም በሌጁ እንዱዴን ነው
እንጂ በአሇም እንዱፈርዴ እግዙአብሓር ወዯ አሇም
አሊከውምና ፡፡18 በእርሱ በሚያምን አይፈረዴበትም ፤

55
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በማያምን ግን በአንደ በእግዙአብሓር ሌጅ ስሊሊመነ


አሁን ተፈርድበታሌ፡፡36 በሌጁ የሚያምን የ዗ሊሇም
ሔይወት አሇው፤በሌጁ የማያምን ግን የእግዙአብሓር
ቁጣ በእርሱ ሊይ ይኖራሌ እንጂ ሔይወትን አያይም፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 2÷16-21 ሰው በኢየሱስ


ክርስቶስ በማመን እንዱጸዴቅ እንጂ በህግ ስራ
እንዲይሆን አውቀን፤ስጋን የሇበሰ ሁለ በህግ ስራ
ስሇማይጸዴቅ፤እኛ እራሳችን በህግ ስራ ሳይሆን
በክርስቶስ እምነት እንጸዴቅ ዗ንዴ በክርስቶስ ኢየሱስ
አምነናሌ፡፡ነገር ግን በክርስቶስ ሌንጸዴቅ የምንፈሌግ
ስንሆን ራሳችን ዯግሞ ኃጢያተኞች ሆነን
ከተገኘን፤እንዱያስ ክርስቶስ የሀጢያት አገሌጋይ ነዋ?
አይዯሇም፡፡ ያፈረስኩትን ይህን እንዯገና የማንጽ ከሆንሁ
ራሴ ህግ ተሊሊፊ እንዴሆን አስረዲሇሁና ፡፡እኔ
ሇእግዙአብሓር ሔያው ሆኜ እኖር ዗ንዴ በሔግ በኩሌ
ሇሔግ ሞቼ ነበርና፡፡ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬያሇሁ ፡፡እኔም
አሁን ህያው ሆኜ አሌኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ
ይኖራሌ ፤ አሁን በስጋ የምኖርበት ኑሮ በወዯዯኝና ስሇ
እኔ እራሱን በሰጠው በእግዙአብሓር ሌጅ ሊይ ባሇ
እምነት የምኖረው ነው፡፡የእግዙአብሓር ጸጋ አሌጥሌም
፤ ጽዴቅስ በህግ በኩሌ ከሆነ እንዱያስ ክርስቶስ በከንቱ
ሞተ፡፡ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 2÷14 በእኛ ሊይ የነበረውን
የሚቃወመንንም በትዕዚዚት የተፃፈውን የዕዲ ጽሔፈት
ዯመሰሰው፡፡እርሱንም በመስቀሌ ጠርቆ ከመንገዴ
አስወግድታሌ፡፡ 1 የጴጥሮስ መሌእከት 2÷24-25

56
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሇኃጢያት ሞተን ሇጽዴቅ እንዴንኖር፤እርሱ ራሱ


በሥጋው ኃጢያታችንን በእንጨት ሊይ ተሸከመ ፤
በመገረፉ ቁስሌ ተፈወሳችሁ ፡፡

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷8 ጸጋው በእምነት


አዴኖዋችዋሌ ይህም የእግዙአብሓር ስጦታ ነው እንጂ
ከእናንተ አይዯሇም ፤ 9 ማንም እንዲይመካ ከስራ
አይዯሇም ፡፡ 18 በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ
ወዯ አብ መግባት አሇንና፡፡18 ቲቶ3÷5 እንዯ ምህረቱ
መጠን ሇአዱስ ሌዯት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ
ቅደስ በመታዯስ አዲነን እንጂ፤እኛ ስሊዯረግነው በጽዴቅ
ስሇነበረው ሥራ አይዯሇም፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 6÷9-10 ወይስ አመጸኞች


የእግዙአብሓርን መንግስት እንዲይወርሱ አታውቁምን ፤
አትሳቱ ፤ ሴሰኞች ቢሆኑ ወይም ጣኦትን የሚያመሌኩ
ወይስ አመንዜሮች ወይስ ቀሊጮች ወይስ ከወንዴ ጋር
ዜሙት የሚሰሩወይስ ላቦች ወይስ ገን዗ብን የሚመኙ
ወይስ ስካሮች ወይም ተሳዲቢዎች ወይስ ነጣቂዎች
የእግዙአብሓርን መንግስት አይወርሱም:: ገሊቲያን
5÷18-20 በመንፈስ ብትመሩ ግን ከህግ በታች
አይዯሊችሁም፡፡የስጋ ስራም የተገሇጠ ነው እርኩሰት፤ 5
እርሱም ዜሙት፤መዲራት ጣኦትን ማምሇክ፤ጥሌ
ክርክር፤ቅንአት፤ቁጣ፤አዴመኝነት፤1 ወዯ ቆሮንጦስ
ሰዎች 6÷21 መሇያየት ፤ መናፍቅነት ፤ ምቀኝነት ፤
መግዯሌ ፤ ስካር ፤ ዗ፋኝተት ፤ ይህን የሚመስሌ ነው
፡፡አስቀዴሜ እንዲሌሁ እንዯነዙ ያለትን የሚያዯርጉ

57
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓርን መንግስት አይወርሱም፡፡ 1 ወዯ


ቆሮንጦስ ሰዎች6÷11 ከእናንተም አንዲንድቹ እንዯእነዙ
ነበራችሁ ፤ ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም
በአምሊካችን መንፈስ ታጥባችኃሌ፤ተቀዴሳችኃሌ ፤
ጸዴቃችኃሌ፡፡ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 10 ÷ 17
ኃጢያታቸውንና ዓመፃቸውንም ዯግሜ አሊስብም ይሊሌ
፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 16 ÷9-10 ስሇ ኃጢያት በእኔ
ስሇማያምኑ ነው፤ስሇ ጽዴቅም ወዯ አብ ስሇሚሄዴ ከዙህ
በኃሊ ስሇማታዩኝ ነው፤ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6÷22-26
የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር ፤ ዯስታ፤ ሰሊም፤ ትዕግስት
፤ቸርነት፤ በጎነት፤ እምነት፤ የውሃነትና ራስን መግዚት
ናቸው፡፡እንዯዙህ ያለትን የሚከሇክሌ የሇም፡፡የክርስቶስ
ኢየሱስ የሆኑት ክፉን ከመሻቱና ከምኞቱ ጋር
ሰቀለ፡፡በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ዯግሞ እንመሊሇስ ፡፡
እርስ በእርሳችን እየተነሳሳንና እየተቀናናን በከንቱ
አንመካ፡፡

1ዮሏንስ መሌእክት 4÷15 ኢየሱስ የእግዙአብሓር


ሌጅ እንዯ ሆነ በሚታመን ሁለ እግዙአብሓር በሱ
ይኖራሌ እርሱም በእግዙአብሓር ይኖራሌ፡፡ሏዋርያት
ስራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት
ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ፡፡ ማቲዎስ
ወንጌሌ 12÷31 ስሇዙህ እሊችኃሇሁ ፤ ኃጢያትና ስዴብ
ሁለ ሇሰዎች ይሰረይሊቸዋሌ ፤ ነገር ግን መንፈስ
ቅደስን የተሳዯበ አይሰረይሇትም፡፡

58
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷3-12 የእግዙአብሓርን ጽዴቅ


ሳያውቁ የራሳቸውንም ጽዴቅ ሉያቆሙ ሲፈሌጉ
፤ሇእግዙአብሓር ጽዴቅ አሌተገዘም፡፡የሚያምኑ ሁለ
ይጸዴቁ ዗ንዴ ክርስቶስ የሔግ ፍጻሜ ነውና፡፡ሙሴ ከህግ
የሆነውን ጽዴቅ የሚያዯርው ሰው በእርሱ በሔይወት
እንዱኖር ጽፎአሌና ፡፡ ከእምነት የሆነ ጽዴቅ ግን
እንዱህ ይሊሌ ፡፡ በሌብህ ፡፡ ማን ወዯ ሰማይ ይወጣሌ?
አትበሌ፤ይህ ክርስቶስን ሇማውረዴ ነው፤ ወይም ፡፡
በሌብህ፡፡ወዯ ጥሌቁ ማን ይወርዲሌ?አትበሌ ፤ ይህ
ክርስቶስን ሇማውረዴ ነው ፡፡ ነገር ግን ምን ይሊሌ ?
በአፍህ በሌብህም ሆኖ ቃለ ቀርቦሌሃሌ ፤ይህም
የምንሰብከው የእምነት ቃሌ ነው ፡፡ ኢየሱስ ጌታ እንዯ
ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዙአብሓር ከሙታን
እንዲስነሳው በሌብህ ብታመን ትዴናሇህና ፤ ሰው በሌቡ
አምኖ ይጸዴቃሌና በአፉም መስክሮ ይዴናሌና፤መጽሀፍ
፡፡ በእርሱ የሚያምን ሁለ አያፍርም ይሊሌና፡፡
በአይሁዲዊና በግሪክ ሰው መካከሌ ሌዩነት የሇምና፤
አንደ ጌታ የሁለ ጌታ ነውና ፤ ሇሚጠሩትም ሁለ
ባሇጠጋ ነው ፤ ዮሏንስ ወንጌሌ 14÷12 እውነት
እውነት እሊችኋሇሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማዯርገውን
እሱ ዯግሞ ያዯርጋሌ ፤ከዙህ የሚበሌጥም ያዯርጋሌ ፤

ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 1÷3 እርሱም የክብሩ


መንጸባረቅና የባህርዩ ምሳላ ሆኖ ፤ ሁለን በስሌጣኑ
ቃሌ እየዯገፈ ፤ኃጢያታችን በራሱ ካነፃ በኃሊ በሰማይ
በግርማው ቀኝ ተቀመጠ ፤ ሏዋርያት ስራ 2÷21

59
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ፡፡1 ዮሏንስ


መሌእክት 2÷12 ሌጆች ፤ ኃጢአታችሁ ስሇ ስሙ
ተሰርዮሊችኃሌና እጽፍሊችኃሇሁ፡፡ዮሏንስ መሌእክት
1÷8-10 ኃጢያት የሇብንም ብንሌ ራሳችንን እናስታሇን
፤ እውነትም በእኛ ውስጥ የሇም በኃጢአታችን ብንና዗ዜ
ኃጢአታችንን ይቅር ሉሇን ከዓመፃም ሁለ ሉያነፃን
የታመነና ፃዱቅ ነው፡፡ኃጢያት አሊዯረግንም ብንሌ
ሏሰተኛ እናዯርገዋሇን ቃለም በእኛ ውስጥ የሇም ፡፡
1ዮሏንስ መሌእክት 2÷2 ሌጆቼ ሆይ፤ኃጢያትን
እንዲታረጉ ይህን እጽፍሊቸዋሇሁ ፤ ማንም ኃጢያትን
ቢያዯርግ ከአብ ዗ንዴ ጠበቃ አሇን እርሱም ፃዴቅ የሆነ
ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡እርሱም የኃጢያታችን
ማስተሰርያ ነው፤ሇኃጢያታችን ብቻ አይዯሇም ፤ ነገር
ግን ሇዓሇሙ ሁለ ኃጢያት እንጂ፡፡ማቲዮስ ወንጌሌ
9÷11-12 ፈሪሳውያን አይተው ዯቀመዚሙርቱን፡፡
መምህራችሁ ከቀራጮችና ከኃጢያተኞች ጋር አብሮ ስሇ
ምን ይበሊሌ?አለዋቸው፡፡ኢየሱስ ሰምቶ፡፡ ሔመምተኞች
እንጂ ባሇጤናዎች ባሇመዴኃኒት አያስፈሌጋቸውም ፤
ነገር ግን ሄዲችሁ፡፡ምሔረትን እወዲሇሁ መሥዋትንም
አይዯሇም ያሇው ምን እንዯሆነ ሆነ ተማሩ፤
ኃጢያተኞች ወዯ ንሰኃ እንጂ ጻዴቃንን ሌጠራ
አሌመጣሁምና አሊቸው፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 6÷27-29 ሇሚጠፋ መብሌ


አትስሩ ፤ ነገር ግን የ዗ሊሇም ህይወት ሇሚሆን መብሌ
የሰው ሌጅ ሇሚሰጣችሁ ስሩ፤እርሱም እግዙአብሓር

60
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አብ አትሞታሌና፡፡እንግዱህ የእግዙአብሓርን ሥራ
እንዴሰራምን አናዴርግአለት ፡፡ ይህ የእግዙአብሓር ስራ
እርሱ በሊከው እንዴታምኑ ነው አሊቸው ፡፡ ኤፌሶን
2÷18 በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ ወዯ አብ
መግባት አሇንና ፡፡ (ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷24) ቃላን
የሚሰማ የሊከኝን የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት
አሇው፤ከሞት ወዯ ሔይወት ተሻገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ
አይመጣም፡፡

ሏዋሪያት ስራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን ሁለ


በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት
ይመሰክሩሇታሌ፡፡ ማርቆስ ወንጌሌ 3÷28-35 እውነት
አውነት አሊችኃሇሁ ፤ ሇሰው ሌጆች ኃጢያት ሁለ
የሚሳዯቡትም ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ ፤ በመንፈስ
ቅደስ ሊይ የሚሳዯብ ሁለ ግን የ዗ሊሇም ሀጢያት
ይሆንበታሌ እንጂ ሇ዗ሊሇም አይሰረይሇትም ፡፡ርኩስ
መንፈስ አሇበት ይለ ነበርና፡፡እናቱም ወንዴሞቹም
መጡ በውጭም ቆመው ወዯ እርሱም ቆመው
አስጠሩት፡፡ብዘ ሰዎችም በዘሪያው ተቀምጠው
ነበሩና፡፡እነሆ፤እናትና ወንዴሞችህም በውጭ ቆመው
ይፈሌጉሃሌ አለት፡፡መሌሶም እናቴ ማናት? ወንዴሞቼስ
እነማን ናቸው ? አሊቸው ፡፡ በዘሪያው ወዯ ተቀመጡት
ተመሇከተና፡፡እነሆ እናቴ ወንዴሞቼም፡፡የእግዜአብሓርን
ፈቃዴ የሚያዯርግ ሁለ ፤እርሱ ወንዴሜ ነው እህቴም
እናቴም አሇ፡፡

61
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6÷1-2 ወንዴሞች ሆይ ፤ ሰው


በማናቸውም አይነት በዯሌ እንኳ ቢገኘ ፤ መንፈሳውያን
የሆናችሁ እናንተ እንዯዙህ ያሇውን ሰው በየውሃት
መንፈስ አቅኑት ፤ አንተ ዯግሞ እንዲትፈተን እራስህን
ጠብቅ ፡፡ ከእናንተ እያንዲንደ የአንደን ሸክም ይሸከም
እንዱሁም የክርስቶስን ሔግ ፈጽሙ፡፡

ትምቢተ ኢሳይያስ 64÷6-8 ሁሊችን እንዯ ርኩስ ሰው


ሆነናሌ÷ጽዴቃችንም ሁለ እንዯ መርገምት ጨርቅ
ነው፤ሁሊችን እንዯቅጠሌ ረግፈናሌ፤በዯሊችን እንዯንፋስ
ወስድናሌ፡፡ስምህንም የሚጠራ፤አንተንም ሉይዜ የሚስብ
የሇም ፤ፊትህም ከእኛ ሰውረሃሌ ÷በሃጢያታችንም
አጥፍተኸናሌ፡፡አሁን ግን አቤቱ÷አንተ አባታችን ነህ
፤እኛ ጭቃ ነን አንተ ሰሪያችን ነህ ፤እኛ ሁሊችን የእጅህ
ስራ ነን ፡፡አቤቱ እጅግ አትቆጣ ÷ ሇ዗ሊሇም ኃጢያትን
አታስብ ÷እንሆ÷እባክህ ተመሌከት÷ እኛ ሁሊችን
ህዜብህ ነን፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 3÷11-24 ጻዱቅ የሇም አንዴ


ስንኳ፤አስተዋይ የሇም፤እግዙአብሓርን የሚፈሌግ የሇም
፤ሁለ ተሳስተዋሌ፤በአንዴነትም የማይጠቅሙ ሆነዋሌ
፤ ቸርነት የሚያዯርግ የሇም ፤ አንዴስ እንኳ የሇም ፡፡
ጉሮሮአቸው እንዯተከፈተ መቃብር ነው ፤
በምሊሳቸውም ሸንግሇዋሌ ፤ የእባብ መርዜ
ከከንፈሮቻቸው በታች አሇ ፤ አፋቸውም እርግማንና
መራራነት ሞሌቶበታሌ ፤ እግሮቻቸው ዯምን ሇማፍሰስ
ፈጣኖች ናቸው ፤ ጥፋትና ጉስቁሌና በመንገዲቸው

62
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይገኛሌ ፤ የሰሊምን መንገዴ አያቁም ፡፡ በዓይኖቻቸው


ፊት እግዜአብሓርን መፍራት የሇም ፡፡ ይህም የሔግ
ስራ በመሥራት ሥጋ የሇበሰ ሁለ በእርሱ ፊት
ስሇማይጸዴቅ ነው፤ኃጢአት በሔግ ይታወቃሌና ፡፡ አሁን
ግን በነቢያትም የተመሰከረሇት የእግዙአብሓር ጽዴቅ
ያሇ ሔግ ተገሌጦአሌ፤ እርሱም ፤ሇሚያምኑ ሁለ
የሆነ፤በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው
የእግዙአብሓር ጽዴቅ ነው፤ሌዩነት የሇምና ፤ሀለ
ኃጢያትን ሠርተዋሌና የእግዜአብሓርም ክብር
ጎዴልአቸዋሌ ፡፡በኢየሱስ ክርስቶስ በሆነው ቤዚነት በኩሌ
እንዱያው በጸጋው ይጸዴቃለ ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 3÷28
ሰው ያሇ ህግ ስራ በእምነት እንዱጸዴቅ እንቆጥራሌ፡፡
ወዯ ሮሜ 6÷6 ከእንግዱስ ወዱያ ሇሀጢያት እንዲንገዚ
የሀጢያት ስጋ ይሻር ዗ንዴ አሮጌው ሰዎች ከእርሱ ጋር
እንዯተሰቀሇ እናውቃሇን፤የሞተስ ከሀጢያቱ ጸዴቋሌና ፡፡
23 የኃጢያት ዯመወዜ ሞት ነውና፤የእግዙአብሓር
የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የ዗ሊሇም
ሔይወት ነው፡፡

1ጢሞቲዮስ መሌእክት 2÷3-4 ሰዎች ሁለ ሉዴኑና


እውነቱን ወዯ ማወቅ ሉዯርሱ በሚወዴ በእግዙአብሓር
በመዴኃኒታችን ፊት ዯስ የሚያሰኝ ይህ ነው፡፡1-
2እንግዱህ እግዙአብሓርን በመምሰሌና በጭምትነት
ሁለ ጸጥና ዜግ ብሇንእንዴንኖር÷ሌመናንና ጸልትን
ምሌጃን ምስጋናም ስሇ ሰዎች ሁለ ስሇ ነገስታትና ስሇ
መኳንትም ሁለ እንዱዴኑ ከሁለ በፊት እመክራሇሁ፡፡

63
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1ጢሞቲዮስ መሌእክት 1÷15-16 ቅደስ ጳውልስ፡-


ኃጢያተኞችን ሉያዴን ክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ አሇም
መጣ የሚሇው ቃሌ የታመነና ሁለ እንዱቀበለት የተገባ
ነው፤ከኃጢያተኞቹም ዋንኛ እኔ ነኝ ፤ስሇዙህ ግን
÷የ዗ሊሇም ሔይወት ሇማግኘት በእርሱ ያምኑ ዗ንዴ
ሊሊቸው ሰዎች ምሳላ እንዴሆን ÷ኢየሱስ ክርስቶስን
ዋና በምሆን በእኔ ሊይ ትእግስቱን ሁለ ያሳይ
዗ንዴ÷ምህረትን አገኘሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 20÷19-29 ያን ቀን እነርሱም


ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዛ፤ዯቀመዚሙርቱ
ተሰብስበው በነበሩበት ፤አይሁዴን ስሇ ፈሩ ዯጆቹ
ተ዗ግተው ሳለ ፤ ኢየሱስ መጣ፤በመሃከሊቸውም
ቆሞ፡፡ሰሊም ሇእናንተ ይሁን አሊቸው ፡፡ይህንም ብል
እጆቹን ምጎኑንም አሳያቸው ፡፤ዯቀ መዚሙርቱንም
ጌታን ባዩ ጊዛ ዯስ አሊቸው፡፡ኢየሱስም ዲግመኛ ፡፡ሰሊም
ሇእናንተ ይሁን፤አብ እንዯሊከኝ እኔ ዯግሞ እሌካችኃሇሁ
አሊቸው፡፡ይህንንም ብል እፍ አሇባቸውና፡፡መንፈስ
ቅደስን ተቀበለ፡፡ነገር ግን ከአስራ ሁሇቱ አንደ ዱዱሞስ
የሚለት ቶማስ ኢየሱስ በመጣ ጊዛ ከእነርሱ ጋር
አሌነበረም ፡፡ላልቹ ዯቀ መዚሙርቱ ግን፡፤ጌታን
አይተነዋሌ አለት፡፡እርሱ ግን ፡፡ የችንካሩን ምሌክት
በእጆቹ ካሊየሁ ጣቱንም በችንካሩ ምሌክት ካሊገባሁ
እጄንም በጎኑ ካሊገባሁ አሊምንም አሊቸው ፡፡ ከስምንት
ቀንም በኃሊ ዯቀ መዚሙርቱ ዯግመው በውስጥ
ነበሩ፤ቶማስም ከእነርሱ ጋር ነበረ ፡፡ ዯጆች ተ዗ግተው

64
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሳለ ኢየሱስ መጣ ፤በመሃከሊቸውም ቆሞ፡፡ሰሊም


ሇእናንተ ይሁን አሊቸው፡፡ከዙህም በኃሊ ቶማስን፤ጣትህን
ወዯዙህ አምጣና እጆቼን እይ፤እጅህንም አምጣና በጎኔ
አግባው ፤ ያመንህ እንጂ ያሊመንህ አትሁን አሇው ፡፡
ቶማስም ጌታዬ አምሊኬም ብል መሇሰሇት፤ኢየሱስ ስሇ
አየህኝ አምነሃሌ ፤ ሳያዩኝ የሚያምኑ ብጹሃን ናቸው
አሇው፡፡ነህ፡፡(ማቴዎስ5÷10-11 ስሇ ጽዴቅ የሚሰዯደ
ብጹሀን ናቸው ፤ መንግስተ ሰማያት የእነሱ ናትና ፡፡
ሲነቅፏችሁ ሲያስዲዴኃችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን
ሁለ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብጽሀን ናችሁ ፡፡ ማቲዮስ
ወንጌሌ 16÷15-17 እርሱም ፡፡ እናንተስ እኔን ማን
እንዯሆንሁ ትሊሊችሁ አሊቸው?ስምኦን ጴጥሮስም
መሌሶ፡፡አንተ ክርስቶስ የሔያው የእግዙአብሓር ሌጅ ነህ
አሇ፡፡ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ አሇው፡፡በሰማይ ያሇው
አባቴ እንጂ ሥጋንና ዯም ይህን አሌገሇጥሌህም ብጹህ
ነህ፡፡) ዮሏንስ ወንጌሌ 20÷30-31 ኢየሱስም በዙ
መጻህፍት ያሌተጻፈ ብዘ ምሌክት ሇዯቀመዚሙርቱ ፊት
አዯረገ፤ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የእግዙአብሓር
ሌጅ እንዯ ሆነ ታምኑ ዗ንዴ፤አምናችሁም በስሙ
ሔይወት ይሆንሊችሁ ዗ንዴ ይህ ተጽፏሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷30 አስቀዴሞ የወሰናቸውን


እነዙህን ጠራቸው፤የጠራቸውን እነዙህን ዯግሞ
አጸዯቃቸው፤ያጸዯቃቸውንም እነዙህን ዯግሞ አከበራቸው
፡፡8÷33 እግዙአብሓርን የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋሌ
የሚያጸዴቅ እግዙአብሓር ነው የሚኮንንስ ማን ነው?

65
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷24 አውነት እውነት እሊችኃሇሁ ፤


ቃላን የሚሰማ የሊከኝንም የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት
አሇው ፤ ከሞት ወዯ ሔይወት ተሻገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ
አይመጣም፡፡ዮኃንስ 3÷36 በሌጁ የሚያምን የ዗ሊሇም
ሔይወት አሇው፤በሌጁ የማያምን ግን የእግዙአብሓር
ቁጣ በእርሱ ሊይ ይኖራሌ እንጂ ሔይወትን አያይም፡፡

1ጴጥሮስ መሌእክት 2÷21-25 የተጠራችሁሇት ሇዙህ


ነውና ፤ ክርስቶስ ዯግሞ ፍሇጋውን እንዴትከተለ ምሳላ
ትቶሊችሁ ስሇእናንተ መከራን ተቀብልአሌና ፡፡ እርሱም
ኃጢያት አሊዯረገም ፤ ተንኮሌም በአፉ አሌተገኘበትም ፤
ሲሰዴቡት መሌሶ አሌተሳዯበም መከራንም ሲቀበሌ
አሌዚተም፤ነገር ግን ሇጽዴቅ ሇሚፈርዯው ራሱን አሳሌፎ
ሰጠ ፤ ሇኃጢያት ሞተን ሇጽዴቅ እንዴንኖር፤እርሱ ራሱ
በስጋው ኃጢያታችንን በእንጨት ሊይ ተሸከመ ፤
በመገረፉ ቁስሌ ተፈወሳችሁ ፡፡እንዯ በጎች ትቅዜበ዗በዘ
ነበርና ፤ አሁን ግን ወዯ ነፍሳችሁ እረኛ ጠባቂ
ተመሌሳችኃሌ፡፡1ጴጥሮስ መሌእክት 3÷18 ክርስቶስ
ዯግሞ ወዯ እግዙአብሓር እንዱያቀርበን እርሱ ጻዱቅ
ሆኖ ስሇ አመጸኞች አንዴ ጊዛ በኃጢያት ምክንያት
ሞቶአሌና በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሔያው ሆነ÷

ዮሏንስ ወንጌሌ 6÷37-40 አብ የሚሰጠኝ ሁለ ወዯ


እኔ ይመጣሌ ፤ ወዯ እኔ የሚመጣውንም ከቶ ወዯ
ውጭ አሊወጣውም ፤ፈቃዳን ሇማዴረግ አይዯሇም እንጂ
የሊከኝ ፈቃዴ ሇማዴረግ ከሰማ ወርጃሇሁና፡፡የሰጠኝም
ሁለ አንዴ ስእንኳ እንዲሊጠፋ በመጨረሻው ቀን

66
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዲስነሳው የሊከኝ የአብ ፈቃዴ ይህ ነው፡፡ሌጅንም


አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም ህይወትን
እንዱያገኝ የአባቴ ፈቃዴ ይህ ነው፤እኔም በመጨረሻው
ቀን አስነሳዋሇሁ፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 4÷34 ኢየሱስም
እንዱህ አሊቸው፡፡የእኔስ መብሌ የሊከኝን ፈቃዴ አዯርግ
዗ንዴ ሥራውን እፈጽም ዗ንዴ ነው፡፡ማቲዎስ ወንጌሌ
7÷21-23 በሰማይ ያሇውን የአባቴን ፍቃዴ የሚያዯርግ
እንጂ ፤ ጌታ ሆይ ፤ ጌታ ሆይ የሚሇኝ ሁለ መንግስተ
ሰምያት የሚገባ አይዯሇም፡፡በዙያች ቀን ብዘዎች፡፡ጌታ
ሆይ ጌታ ሆይ በስምህ ትንቢትን አሌተናገርንምን ፤
በስምህስ አጋንትን አሊወጣንምን ፤ በስምህስ ብዘ
ተአምራትን አሊዯረግንምን ይለኛሌ፡፡ የዙያን ጊዛም ከቶ
አሊውቃችሁም፤እናንተ አመጸኞች፤ከኔ እራቁ ብዬ
እመሰክርባቸዋሇሁ፡፡ማቲዮስ ወንጌሌ 7÷15-17 የበግ
ሇምዴ ሇብሰው ከሚመጡባችሁ በውስጣቸው ግን
ነጣቂዎች ተኩሊዎች ከሆኑ ከሏሰተኛ ነቢያት ተጠንቀቁ
፡፡ከፍሬያቸው ታውቋቸዋዋሊችሁ ፡፡ ከእሾህ ወይም
ከኩርንችትስ በሇስ ይሇቀማሌን ? መሌካም ዚፍ ሁለ
መሌካምን ፍሬ ያፈራሌ፤ክፉ ዚፍም ክፉ ፍሬ
ያፈራሌ፡፡20 ስሇዙህ ከፍሬያቸው ታውቋቸዋሊችሁ፡፡24-
27 ስሇዙህ ይህንን ቃላን ሰምቶ የሚያዯርገው ሁለ
ቤቱን በአሇት ሊይ የሰራ ሰውን ይመስሊሌ ፡፡ ዜናብም
ወረዯ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንንም ቤት ገፋው
፤በአሇት ሊይም ስሇተመሰረተ አሌወዯቀም ፡፡ይህንም
ቃላን ሰምቶ የማያዯርገው ሰው ሁለ ቤቱን በአሸዋ ሊይ
የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስሊሌ፡፡ዜናብ ወረዯ ጎርፍም

67
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መጣ ነፋስም ነፈሰ የንም ቤት መታው ፤


ወዯቀም፤አወዲዯቁምታሊቅ ሆነ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷24
እውነት እውነት እሊችኃሇሁ፤ቃላን የሚሰማ የሊከኝንም
የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው፤ከሞት ወዯ
ሔይወት ተሻገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ አይመጣም ፡፡
ሏዋርያት ስራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን ሁለ በስሙ
የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ
፡፡ማርቆስ ወንጌሌ 3÷28-35 እውነት እውነት
አሊችኃሇሁ ፤ ሇሰው ሌጆች ኃጢያት ሁለየሚሳዯቡትም
ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ ፤ በመንፈስ ቅደስ ሊይ
የሚሳዯብ ሁለ ግን የ዗ሊሇም ሀጢያት ይሆንበታሌ
እንጂ ሇ዗ሊሇም አይሰረይሇትም ፡፡ ርኩስ መንፈስ አሇበት
ይለ ነበርና ፡፡ እናቱም ወንዴሞቹም መጡ በውጭም
ቆመው ወዯ እርሱም ቆመው አስጠሩት ፡፡ ብዘ
ሰዎችም በዘሪያው ተቀምጠው ነበሩና ፡፡ እነሆ ፤
እናትና ወንዴሞችህም በውጭ ቆመው ይፈሌጉሃሌ
አለት፡፡መሌሶም እናቴ ማናት ? ወንዴሞቼስ እነማን
ናቸው?አሊቸው፡፡በዘሪያው ወዯ ተቀመጡት ተመሇከተና
፡፡ እነሆ እናቴ ወንዴሞቼም፡፡የእግዙአብሓርን ፈቃዴ
የሚያዯርግ ሁለ፤እርሱ ወንዴሜነው እህቴም እናቴም
አሇ፡፡

ትንቢተ ኢዮኤሌ 2÷32 የእግዙአብሓርን ስም የሚጠራ


ሁለ ይዴናሌ ፤ እግዙአብሓርም እንዯ ተናገረ፤በጽዮን
ተራራና በኢየሩሳላም መዴኃኒት ይገኛሌ፡፡ወዯ ሮሜ
ሰዎች 10÷13 የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌና፡፡

68
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ትንቢተ ኢሳያስ 43÷11-12 እኔ እግዙአብሓር


ነኝ፤ከእኔ ላሊ የሚያዴን የሇም ፡፡ ተናግሪያሇሁ
አዴኜማሇሁ አሳይቼማሇሁ፤ማቲዮስ ወንጌሌ 5÷17 እኔ
ሔግና ነቢያትን ሌሽር የመጣሁ አይምሰሊችሁ፤ሌፈጽም
እንጂ ሇመሻር አሌመጣሁም የሏዋርያት ሥራ 16÷30-
31 ወዯ ውጭ አውጥቶ፡፡ጌቶች ሆይ፤እዴን ዗ንዴ ምን
ማዴረግ ይገባኛሌ?አሊቸው፡፡እነርሱም፡፡በጌታ በኢየሱስ
ክርሰቶስ እመን አንተና ቤተሰቦችህ ትዴናናሊችሁ
አለት፡፡ ሏዋርያት ሥራ 4÷8-12 ጴጥሮስም መንፈስ
ቅደስ ሞሊበትና እንዱህ አሊቸው ÷እናንተ የህዜብ
አሇቆችና ሽማግላዎች ሆይ÷ስሙ፤ዚሬ ሇበሽተኛው
በተዯረገው ረዴኤት ምክንያት በእናንተ ዗ንዴ እኛ
የሚፈረዴብን ከሆነ እንግዱያ ይህ ሰው በምን
ዲነ?እንግዱህ እናንተ ሁሊችሁ ÷የእስራኤሌንም ወገን
ሁለ ÷እናንተ በሰቀሊችሁት ÷እግዙአብሓርም ከሙታን
ሇይቶ በአስነሳው በናዜሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይህ
ሰው እንዯዲነ በፊታችሁም እንዯቆመ በእርግጥ እወቁ
፡፡ይህ አናንተ ግንበኞች የናቃችሁት ዴንጋይ ነውና
፤እርሱም የማእ዗ን ራስ ሆነ፡፡ መዲን በላሊ በማንም
የሇም፤ከሰማይ በታች እንዴንበት ዗ንዴ የሚገባን ሇሰው
የተሰጠ ላሊ ስም የሇምና፡፡

ሏዋርያት ሥራ 8÷22 ስሇዙህ ሇዙህ ክፋትህ ንሰሏ ግባ


÷ምናሌባትም የሌብህን አሳብ ይቅር ይሌህ እንዯሆነ
ወዯ እግዙአብሓር ሇምን ፤ በመራራ መርዜና በአመጽ
እስራት እስራት እንዲሇህ አይሃሇሁና፡፡

69
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ትንቢተ ኢሳያስ 66÷15-22 እነሆ እግዙአብሓር


መዓቱን በቁጣ፤዗ሇፋውንም በእሳት ነበሌባሌ ይመሌስ
዗ንዴ ከእሳት ጋር ይመጣሌ ሰረገልቹም እንዯ
አውሇ፤ነፋስ ይሆናለ፡፡እግዙአብሓር በስጋ ሇባሽ ሁለ
በእሳትና በሰይፉ ይፈርዲሌ፤በእግዙአብሓርም ተወግተው
የሞቱት ይበዚለ፡፡በመካከሊቸው አንደን ተከትሇው ወዯ
ገነቱ ይገቡ ዗ንዴ ሰውነታቸውን የሚቀዴሱና
የሚያነጹ፤የእሪያን ስጋ አጸያፊ ነገርንም አይጥንም
የሚበለ በአንዴነት ይጠፋለ ይሊሌ፤ይሊሌ እግዙአብሓር
፡፡ ስራቸውና አሳባቸውን አውቄያሇሁ ፤ አሔዚብንና
ሌሳናትን ሁለ የምሰበስብበት ጊዛ ይዯርሳሌ ፤ እነርሱም
ይመጣለ ክብሬንም ያያለ ፡፡ በመካከሊቸው ምሌክትን
አዯርጋሇሁ ፤ ከእነርሱም የዲኑት ዜናዬን ወዲሌሰሙ ፤
ክብሬንም ወዲሊዩ ወዯ አሔዚብ ወዯ ተረሴስ ወዯ ፉጥ
ወዯ ለዴ ወዯ ሞሳህ ወዯ ቶቤሌ ወዯ ያዋን በሩቅ
ወዲለ ዯሴቶች እሌካችዋሇሁ፤በአሳብም መካከሌ ክብሬን
ይናገራለ፡፡የእስራኤሌ ሌጆች ቁርባናቸውን በጥሩ እቃ
አዴርገው ወዯ እግዜአብሓር ቤት እንዱያመጡ፤እንዱሁ
ሇእግዜአብሓር ቁርባን ይሆን ዗ንዴ ወንዴሞቻችሁን
ሁለ በፈረሰኞችና በሰረገልች፤በአሌጋዎችና በበቅልዎች
በጠሪያም ግመልችም ሊይ አዴርገው፤ከአሔዚብ ሁለ
ወዯ ተቀዯሰው ተራራዬ ወዯ እየሩሳላም
ያመጡዋችኃሌ፤ይሊሌ እግዙአብሓር፡፡ካህናትና ላዋውያን
እንዱሆኑ እወስዲሇሁ ይሊሌ እግዙአብሓር፡፡እኔ
የምሰራቸው አዱስ ሰማይና አዱስ ምዴር ከፊቴ ጸንተው

70
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዯሚኖሩ ፤ እንዱሁ ዗ራችሁና ስማችሁ ጸንተው


ይኖራለ፤ይሊሌ እግዙአብሓር፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 12÷36-46 የብርሃን ሌጆች እንዴትሆኑ


ብርሃን ሳሊችሁ በብርሃኑ እመኑ አሊቸው፡፡ኢየሱስም
ይህን ተናግሮ ሄዯና ተሰወረባቸው ፡፡ ነገር ግን ይህን
ያህሌ ምሌክት በፊታቸው ምንም ቢያዯርግ ነቢዩ ኢሳያስ
፡፡ጌታ ሆይ÷ ማን ምስክርነታችንን አመነ?
የእግዙአብሓርስ ክንዴ ሇማን ተገሇጠ?ብል የተናገረው
ቃሌ ይፈጸም ዗ንዴ በእርሱ አሊመኑም ፡፡ ኢሳይያስ
ዯግሞ ፡፡ በአይኖቻቸው እንዲያዩ ÷ በሌባቸውም
እንዲያስተውለ ÷ እንዲይመሇሱም ÷ እኔም
እንዲሌፈውሳቸው ዓይኖቻቸውን አሳወረ ሌባቸውንም
አዯነዯነ ብልአሌና ስሇዙህ ስሇዙህ ማመን አቃታቸው ፡፡
ክብሩን ስሊየ ኢሳይያስ ይሔህንን ይሓን አሇ ÷ ስሇ
እርሱም ተናገረ ፡፡ ከዙህም ጋር አሇቆች ዯግሞ ብዘዎች
በእርሱ አመኑ ፤ ነገር ግን ከሙክራብ እንዲያሶጡአቸው
በፈሪሳውን ምክንያት አሌመሰከሩም ፤ ከእግዙአብሓር
ክብር ይሌቅ የሰውን ክብር ወዯዋሌና ፡፡ ኢየሱስ ጮኸ
÷ እንዱህም አሇ ፡፡ በእኔ የሚያምን በሊከኝ ማመኑ ነው
እንጂ በእኔ አይዯሇም ፡፡ በእኔም የሚያይ የሊከኝን ያያሌ
፡፡በእኔ የሚያምን ሁለ በጨሇማ እንዲይኖር እኔ ብርሃን
ሆኜ ወዯ ዓሇም መጥቻሇሁ፡፡

ወዯ ቆሊሲስ ሰዎች 3÷17 እግዙአብሓር አብን በእርሱ


እያመሰገናችሁ ፤ በቃሌ ቢሆን ወይም በሥራ
የምታዯርጉትን ሁለ በጌታ በኢየሱስ ስም አዴርጉት ፡፡

71
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1ቆሮ 13፤13 እምነት ተስፋ ፍቅር እነዙህ ሦስቱ


ጸንተው ይኖራለ፤ከእነዙህ የሚበሌጥ ፍቅር ነው፡፡

ትንቢተ ሔዜቅኤሌ 14÷19 በዙያች ምዴር ሊይ ቸነፈር


ብሰዴዴ ሰውንና እንስሳውንም ከእርስዋ አጠፋ ዗ንዴ
መዓቱን በዯም ባፈሰሰባት÷20 ኖኀና ዲንኤሌ ኢዮብም
ቢኖሩባት÷እኔ ሔያው ነኝና በጽዴቃቸው ነፍሳቸውን
ብቻ ያዴናለ እንጂ ወንድችና ሴቶች ሌጆቻቸውን
አያዴኑም÷ይሊሌ ጌታ እግዙአብሓር፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ
10÷9 በሩ እኔ ነኝ ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይዴናሌ ÷
ዮሏንስ 14÷6 ኢየሱስም ፡፡ እኔ መንገዴና እውነት
ሔይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወዯ አብ የሚመጣ የሇም
፡፡7 እኔስ ብታውቁኝ አባቴን ዯግሞ ባወቃችሁት ነበር ፡፡
ከአሁን ጀምራችሁ ታው ቁታሊችሁ አይታችሁትማሌ
አሇው ፡፡ 8 ፊሉጶስ ፡፡ ጌታ ሆይ ÷ ጌታን አሳየንና
ይበቃንሌ አሇው ፡፡ 9 ኢየሱስም አሇው ፡፡ አንተ ፊሉጶስ
ሆይ÷ይህን ያህሌ ዗መን ከእናንተ ጋር ስኖር
አታውቀኝምን ? አኔን ያ አብን አይቶአሌ ፤እንዳትስ
አንተ፤አብን አሳየን ትሊሇህ ? 10 እኔ በአብ እንዲሇሁ
አብም በእኔ እንዲሇ አታመንምን እኔ የምነግራችሁን
ቃሌ ከራሴ አሌናገረውም ፤ነገር ግን በእኔ የሚኖር አብ
ስራውን እርሱ ሥራውን ይሰራሌ፡፤11 እኔ በአብ
እንዲሇሁ አብም በእኔ እንዲሇ እመኑኝ ፤ባይሆንስ ስሇ
ራሱ ስሇ ስራው እመኑኝ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 65÷1 ያሌፈሇጉኝ አገኙኝ፤


ሊሌጠየቁኝም ተገኘሁ፤ስሜን ሊሌጠራ ሔዜብ÷‹‹ እነሆኝ

72
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

›› አሌሁት ፡፡ በጽዴቅ መንገዴ ወዯማይሄደ÷


ኃጢያታቸው ወዯሚከተለ ዏመጸኞች ሔዜብ ቀኑን
ሙለ እጆቼን ዗ረጋሁ ፡፡ 3 እኚህ ሔዜብ ዗ወትር
የሚያስቆጡኝ ናቸው፡፡

በእስራኤሌ እንዯዙህ ያሇ እምነት አሊገኘሁም


እስኪሌ ዴረስ ኢየሱስ ያስዯነቀው የመቶ
አሇቃው እምነት
ለቃስ ወንጌሌ 7÷2 አንዴ የመቶ አሇቃም
ነበረ፤የሚወዯው ባሪያው ሉሞት ቀርቦ ነበረ፡፡3 ስሇ
ኢየሱስም በሰማ ጊዛ የአይሁዴን ሽማግላዎች ወዯ
እርሱ ሊከና መጥቶ ባሪያውን እንዱያዴን ሇመነው ፡፡ 4
እርሱም ወዯ እየሱስ መጥተው፡፡ይህን ሌታዯርግ
ይገባዋሌ፤5 ሔዜባችንን ይወዲሌና ምኩራብም ራሱ
ሠርቶሌናሌ ብሇው አጽንተው ሇመኑት፡፡6 ኢየሱስም
ከእነርሱ ጋር ሄዯ ፡፡ አሁንም ከእየሱስ ጋር በቀረበ ጊዛ
የመቶ አሇቃው ወዲጆቹን ወዯ እርሱ ሊከ፤አሇውም፡፡ጌታ
ሆይ በቤቴ ጣራ በታች ሌትገባ አይገባኝምና አትክዴም
፡፡7 ስሇዙህ ወዯ አንተ ሌመጣ እንዱገባኝ ሰውነቴን
አሌቆጠርሁትም፤ነገር ግን ቃሌ ተናገር ፤ ብሊቴናዬም
ይፈወሳሌ፡፡8 እኔ ዯግሞ ከላልች በታች የምገዚሰውነኝ
፤ከእኔም በታች ወታዯሮች አለኝ፤አንደንም ሂዴ ብሇው
ይሄዲሌ፤ላሊውንም ና ብሇው ይመጣሌ፡፡ ባሪያዬን ይህን
አዴርግ ብሇው ያዯርጋሌ፡፡9 ኢየሱስ ይሄን አይቶ
በእርሱ ተዯነቀ፤዗ወርም ብል ሇተከተለት ህዜብ፡፡

73
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እሊችኃሇሁ በእስራኤሌ ስእንኳ እንዱህ ያሇ ትሌቅ


እምነት አሊገኘሁም አሊቸው ፡፡10 የተሊኩትም ወዯ ቤት
ተመሌሰው ባሪያውን ባሇ ጤና ሆኖ አገኙት፡፡

ሃይማኖታችን እና እምነታችን
ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች 1÷27 ነገር ግን ምናሌባት
የመጣሁ እንዯ ሆነ÷ሳሌኖርም ቢሆን በወንጌሌ
ሃይማኖት እየተጋዯሊችሁ በአንዴ መንፈስና በአንዴ
አካሌ ጸንታችሁ እንዯምትኖሩ አይና እሰማ ዗ንዴ
ኑሮአችሁ ሇክርስቶስ ትምህርት እንዯሚገባ ኑሩ፡፡ ወዯ
ቆሊሲይስ 1÷23 እንግዱህ ከሰማችሁት ከሰማይ በታች
በመሊው አሇም ከተሰበከው እኔ ጳውልስም አዋጅ ነጋሪና
መሌክተና ሆኜ ከተሾምኩበት ÷ ከወንጌሌ ሀይማኖት /
ትምህርት የመሰረታችሁ አቅዋም ሳይናወጥ ጨክናችሁ
በሀይማኖት ብትጸኑ÷አሁን ዯስ ይሇኛሌ……ለቃስ
ወንጌሌ 4÷43 እርሱ ግን ÷ ስሇ እዙ ተሌኬያሇሁና
ሇላልች ከተሞች ዯግሞ ስሇ እግዙአብሓር መንግስት
ወንጌሌ እነግራቸው ዗ንዴ ይገባኛሌ አሊቸው፡፡በገሉሊ
ምኩራቦችም ይሰብክ ነበር፡፡ዮሏንስ ራዕይ ከዙህም በኃሊ
ላሊ መሌአክ በሰማይና በምዴር መካከሌ እየበረረ

74
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መጣ፤በምዴር ሇሚኖሩ አሔዚብና ሔዜብ ÷ በየሀገሩ


ሇሚኖሩ ወገን ሁለ ይሰብክ ዗ንዴ የ዗ሊሇም ወንጌሌ
ይዝአሌ፡፡

2ቆሮንቶስ 3÷4 ነገር ግን በክርስቶስ በኩሌ ወዯ


እግዙአብሓር እንዱህ ያሇ እምነት አሇን፡፡

1 ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷1….5 ኢየሱስ የእግዙአብሄር ሌጅ


እንዯሆነ ከሚያንም በቀር አሇምን የሚያሸንፍ ማን ነው
? ዮሏንስ 6÷47፣29

75
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መሌካም እረኛ እኔ ነኝ

76
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መሌካም እረኛ እኔ ነኝ

መሌካም እረኛ ነፍሱን ስሇ በጎቹ ያኖራሌ


(ዮሏ 10÷11)
ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷24-39 አይሁዴም እርሱን
ከበው፡፡እስከ መቼ ዴረስ በጥርጣሬ ታቆየናሇህ፤አንተ
ክርስቶስ እንዯሆንክ ገሌጠህ ንገረን አለት ፡፡ኢየሱስ
መሇሰሊቸው፤አንዱህ ሲሌ ፡፡ ነገርኳችሁ አታምኑምም
እኔ በአባቴ ስም የማዯርገው ስራ ይህ ስሇ እኔ
ይመሰክራሌ ፤እናንተ ግን እንዯ ነገርኳችሁ ከበጎቼ
ስሊሌሆናችሁ አታምኑም ፡፡በጎቼ ዴምጼን ይሰማለ
እኔም አውቃቸዋሇሁ ይከተለኛሌም ፤እኔም የ዗ሊሇም
ህይወትን እሰጣችኃሇሁ ፤ ሇ዗ሊሇም አይጠፉም ፤ ከእጄ
ማንም አይነጥቃቸውም፡፡የሰጠኝ አባቴ ከሁለ ይበሌጣሌ
፤ ከአባቴ እጅ ሉነጥቃቸው ማንም አይችሌም ፡፡ እኔና
አብ አንዴ ነን፡፡.አይሁዴም ሉወግሩት ዯግመው ዴንጋይ
አነሱ፡፡ኢየሱስ፡፡ከአባቴ ብዘ መሌካም ስራ አሳይኃችሁ፤
ከእነሱ ስሇማናቸው ስራ ትወግሩኛሊችሁ ፤ብል
መሇሰሊቸው ፡፡ አይሁዴም ፡፡ ስሇ መሌካም ስራህ
አንወግርህም ፤ ስሇ ስዴብ ፤ አንተም ሰው ስትሆን
ራስህን አምሊክ ስሇማዴረግህ ነው እንጂ ብሇው
መሇሱሇት ፡፡ ኢየሱስ እንዱህ ብል መሇሰሊቸው ፡፡ እኔ
፡፡ አማሌእክት ናችሁ ተብል በህጋችሁ የተፃፈ
አይዯሇምን፤መጽሏፉ ሉሻር አይቻሌምና እነዙያን
የእግዙአብሓር ቃሌ የመጣሊቸውን አማሌእክት ካሊቸው
77
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓር ሌጅ ነኝ ስሊሌኩ እናንተን አብ


የቀዯሰውን ወዯ አሇም የሊከውን፡፡ትሳዯባሇህ
ትለታሊችሁን፤እኔ የአባቴን ስራ ባሊዯርግ አትመኑኝ፤38
ባዯርገው ግን፤እኔንስ እንኳ ባታምኑ አብ በእኔ እንዯሆነ
እኔም በአብ እንሆንኩ ታውቁና ታስተውለ ዗ንዴ
ሥራውን እመኑ እንግዱህ ዯግመው ሉወግሩት ፈሇጉ
ከእጃቸው ወጣ ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷1-16 እውነት
እውነት እሊችኃሇሁ፤ወዯ በጎች በረት በበሩ የማይገባ
በላሊ መንገዴ ግን የሚወጣ ላባ ወንበዳ ነው፤በበሩ
የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው፡፡ሇእርሱ በረኛው
ይከፍትሇታሌ ፤ በጎቹም ዴምፁን ይሰሙታሌ፤የራሱን
በጎች በየስማቸው ጠርቶ ይወስዲችኃሌ ፡፡የራሱን ሁለ
ካወጣቸው በኃሊ በፊታቸው ይሄዲሌ ፤ በጎቹም ዴምፁን
ያውቃለና ይከተለታሌ ፤ከላሊው ግን ይሸሻለ እንጂ
አይከተለትም፤የላልችን ዴምጽ አያውቁምና፡፡ ኢየሱስ
ይህን ምሳላነገራቸው፤እነርሱ ግን የነገራቸው ምን
እንዯሆነ አሊስተዋለም ፡፡ ኢየሱስም ዯግሞ
አሊቸው፡፡እውነት እውነት እሊቸዋሇሁ እኔ የበጎች በር
ነኝ፡፡8. ከእኔ በፊት የመጡ ሁለ ላቦችና ወንበዳዎች
ናቸው፤ዲሩ ግን በጎቹ አሌሰሙዋቸውም፡፡በሩ እኔ
ነኝ፤በእኔ የሚገባ ቢኖር ይዴናሌ፤ይገባሌም ይወጣሌም
መሠማሪያም ያገኛሌ፡፡ላባው ሉሰርቅና ሉያርዴ
ሉያጠፋም እንጂ ስሇ ላሊ አይመጣም፤እኔ ሔይወት
እንዱሆንሊቸው እንዱበዚሊቸው መጣሁ፡፡መሌካም እረኛ
እኔ ነኝ፡፡መሌካም እረኛ ነፍሱን ስሇ በጎቹ ያኖራሌ፡፡
.እረኛ ያሌሆነው በጎቹም የእርሱ ያሌሆኑ ሞያተኛ ግን

78
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ተኩሊ ሲመጣ ባየ ጊዛ በጎቹን ትቶ ይሸሻሌ፤ተኩሊም


ይነጥቃቸዋሌ በጎቹን ይበትናቸዋሌ ሞያተኛ ስሇሆነ
ሇበጎቹ ስሇማይገዯው ሞያተኛ ይሸሻሌ፡፡መሌካም እረኛ
እኔ ነኝ ፤አብም እንዯሚያውቀኝ እኔም አብን
እንዯማውቀው የራሴን በጎች አውቃሇሁ የራሴም በጎች
ያውቁኛሌ፤ ነፍሴንም ስሇ በጎች አኖራሇሁ፡፡ከዙህም
በረት ያሌሆኑ ላልች በጎች አለኝ ፤ እነርሱን ዯግሞ
ሊመጣ ይገባኛሌ ዴምጼንም ይሰማለ፤አንዴም መንጋ
ይሆናለ እረኛውም አንዴ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 40÷11 መንጋውን እንዯ እረኛ


ያሰማራሌ÷ጠቦቶቹን በክንደ ሰብስቦ በብብቱ
ይሸከማሌ÷የሚያጠቡትንም በቀስታ ይመራሌ፡፡

79
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓር ጽዴቅ
አቆጣጠር

80
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓር ጽዴቅ አቆጣጠር


ወዯ ሮሜ ሰዎች 4÷1-25 እንግዱህ በስጋ
አባታችን የሆነ አብርሏም ምን አገኘ እንሊሇን ፤
አብርሃም በሥራ ጸዴቆ ቢሆን የሚመካበት አሇውና፤
ነገር ግን በእግዙአብሓር ዗ንዴ አይዯሇም ፡፡ መጽሏፍስ
ምን አሇ፤አብርሏምም እግዙአብሓርን አመነ ጽዴቅም
ሆኖ ተቆጠረሇት፡፡ሇሚሰራ ዯመወዜ እንዯ ዕዲ ነው
እንጂ እንዯ ጸጋ አይቶረጥሇትም ፤ ነገር ግን ሇማይሠራ
፤ ኃጢያተኛውንም በሚያጸዴቅ ሇሚያምን ሰው እምነቱ
ጽዴቅ ሆኖ ይቆጠርሇትሌ፡፡እንዯዙህ ዲዊት ዯግሞ
እግዙአብሓር ያሇ ስራ ጽዴቅን ስሇሚቆጥርበት ስሇ ሰው
ብጽእና ይናገራሌ እንዱህ ሲሌ፡፡ ዓመጻቸው
የተሰረየሊቸው ኃጢአታቸውም የተከዯነሊቸው ብጹኣን
ናቸው፤8 ጌታ ኃጢያቱን የማይቆጥርበት ሰው ብጹኅ
ነው፡፡የዓሇምም ወራሽ እንዱሆን ሇአብርሃምና ሇ዗ሩ
የተሰጠው የተስፋ ቃሌ በእምነት ጽዴቅ ነው እንጂ
በሔግ አይዯሇም፡፡14 ከህግ የሆኑት ወራሾች ከሆኑ
እምነት ከንቱ ሆኖአሌ የተስፋውም ቃሌ ተሽሮአሌ፤ሔጉ
መቅሰፍት ያዯርጋሌና፤ነገር ግን ሔግ በላሇበት
መተሊሇፍ የሇም፡፡ስሇዙህ ከህግ ብቻ ሳይሆን ከአብርሃም
እምነት ዯግሞ ሇሆነ ሇ዗ሩ ሁለ የተስፋው ቃሌ
እንዱጸና እንዯ ጸጋ ይሆን ዗ንዴ በእምነት ነው ፤
እርሱም ፡፡ ሇብዘ አሔዚብ አባት አዯረኩት ተብል እንዯ
ተጻፈ ፤ ሇሙታሌ ሔይወት በሚሰጥ የላሇውንም
እንዲሇ አዴርጎ በሚጠራ ባመነበት አምሊክ ፊት የሁሊችን
አባት ነው፡፡ ዗ርህ እንዱሁ ሉሆን ነው እንዯ ተባሇ ፤
81
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ተስፋ ባሊሆነው ጊዛ የብዘ አህዚብ አባት እንዱሆን


ተስፋ ይዝ አመነ፡፡የመቶ አመት ሽማግላ ስሇሆነ እንዯ
ምውት የሆነውን የራሱን ሥጋና የሳራ ማህጸን ምውት
መሆኑን በእምነቱ ሳይዯክም ተመሇከተ፤ሇእግዙአብሓር
ክብር እየሰጠ፤የሰጠውንም ተስፋ ዯግሞ ሉፈጽም
እንዱችሌ አጥብቆእ የተረዲ ፤ በእምነት በረታ እንጂ
በአሇማመን ምክንያት በእግዙአብሓር ተስፋ ቃሌ
አሌተጠራጠረም፡፡ስሇዙህ ዯግሞ ጽዴቅ ሆኖ ተቆጠረሇ
፡፡ነገር ግን ተቆጠረሇት የሚሇው ቃሌ ስሇ እርሱ ብቻ
የተፃፈ አይዯሇም፤ስሇ እኛም ነው እንጂ፤ስሇበዯሊችን
አሌፎ የተሰጠውን እኛን ስሇማጽዯቅም የተነሳውን
ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ሇምናምን ሇእኛ
ይቆጠርሌን ዗ንዴ አሇው፡፡ ኦሪት ዗ፍጥረት 15÷6
አብራምም በእግዙአብሓር አመነ ፤ ጽዴቅም ሆኖ
ተቆጠረሇት፡፡ ትንቢተ ሔዜቅኤሌ 14÷19 በዙያች
ምዴር ሊይ ቸነፈር ብሰዴዴ ሰውንና እንስሳውንም
ከእርስዋ አጠፋ ዗ንዴ መዓቱን በዯም ባፈሰሰባት÷20
ኖኀና ዲንኤሌ ኢዮብም ቢኖሩባት÷እኔ ሔያው ነኝና
በጽዴቃቸው ነፍሳቸውን ብቻ ያዴናለ እንጂ ወንድችና
ሴቶች ሌጆቻቸውን አያዴኑም÷ይሊሌ ጌታ እግዙአብሓር
፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ10÷9 በሩ እኔ ነኝ ፤በእኔ የሚገባ
ቢኖር ይዴናሌ÷ዮሏንስ14÷6 ኢየሱስም፡፡እኔ መንገዴና
እውነት ሔይወትም ነኝ፤በእኔ በቀር ወዯ አብ የሚመጣ
የሇም ፡፡ ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷8 ጸጋው በእምነት
አድኖአችኃሌና ፤ ይህም የእግዙአብሓር ስጦታ ነው
እንጂ ከእናንተ አይዯሇም፡፡ 9 ማንም እንዲይመካ ከስራ

82
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አይዯሇም፡፡18 በእርሱሰ ራ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ ወዯ


አብ መግባት አሇንና፡፡

ወዯ ገሊቲያን ዎች 3÷1 የማታስተውለ የጋሊቲያን


ሰዎች ሆይ ፤ በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንዯ
ተሰቀሇ ሆኖ ተሥል ነበር፤ሇእውነት እንዲትዚ዗ዘ አዙም
ያዯረገባችሁ ማን ነው?6 እንዱሁም አብርሃም
በእግዙአብሓር አመነ ጽዴቅ ሆኖ ተቆጠረሇት፡፡7
እንኪያስ ከእምነት የሆኑት እነዙህ የአብርሃም ሌጆች
እንዯሆኑ እወቁ ፡፡ 8-9 መጽሏፍም እግዙአብሓር
አሔዚብን በእምነት እንዱያጸዴቅ አስቀዴሞ
አይቶ፤በአንተ አሔዚብ ሁለ ይባረካለ ብል ወንጌሌን
ሇአብርሃም አስቀዴሞ ሰበከ ፡፡ እንዯዙ ከእምነት የሆኑት
ካመነው ከእግዜአብሓር ጋር ይባረካለ፡፡ከሔግ ስራ
የሆኑት ከእርግማት በታች ናቸውና፤በሔግ መጻሔፍት
የተጻፉት ሁለ ጸንቶ የማይኖር የማያዯርግም ሁለ
የተረገመ ነው ተብል ተጽፎአሌና፡፡11-13 ጻዱቅ
በእምነት ይኖራሌ ተብል ተጽፎአሌና ማንም
በእግዙአብሓር ፊት በሔግ እንዲይጸዴቅ ግሌጥ
ነው፡፡ሔግም ከእምነት አይዯሇም ነገር ግን ፡፡
የሚያዯርገው ይኖራሌ ተብልአሌና፡፡ በእንጨት
የሚሰቀሌ የተረገመ ነው ተብል ተጽፎአሌና ክርስቶስ
ስሇ እኛ እርግማን ሆኖ ከሔግ እርግማን ዋጀን?

83
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከጸጋ እንጂ

ከሔግ በታች አይዯሊችሁም

84
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከጸጋ እንጂ ከሔግ በታች አይዯሊችሁም

(ሮሜ6 ÷ 14)
ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷14-15 ሃጢያት አይገዚችሁምና ፤
ከጸጋ በታች እንጂ ከሔግ በታች አይዯሊችሁምና ፡፡
እንግዱህ ምን ይሁን ? ከጸጋ በታች እንጂ ከሔግ በታች
ስሊይዯሇን ኃጢያትን እንስራን? አይዯሇም ፡፡ወዯ ሮሜ
ሰዎች 6÷20 የኃጢት ባሪዎች ሳሊችሁ ከጽዴቅ ነፃ
ነበራችሁ፡፡22-23 አሁን ግን ከኃጢያት አርነት
ወጥታችሁ ሇእግዙአብሓርም ተገስታችሁ፤ሌትቀዯሱ
ፍሬ አሊችሁ፤መጨረሻችሁም የ዗ሊሇም ሔይወት ነው ፡፡
የኃጢያት ዯመወዜ ሞት ነውና ፤ የእግዙአብሓር የጸጋ
ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የ዗ሊሇም
ሔይወት ነው፡፡

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷13-17 አሁን ግን እናንተ በፊት


ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ
በክርስቶስ ዯም ቀርባችኃሌ ፡፡እርሱ ሰሊማችን ነውና
ሁሇቱን ያዋሀዯ በአዋጅ የተነገሩትንም የትዕዚዜ ህግ
ሽሮ በመካከሌ ያሇውን የጥሌ ግዴግዲን በስጋው
ያፈረሰ፤ይህንም ከሁሇታቸው አንዴን አዱስን ሰው
በራሱ ይፈጥር ዗ንዴ ሰሊምንም ያዯርግ ዗ንዴ ፤ጥሌንም
በመስቀለ ገዴል በእርሱ ሁሇታችንም በአንዴ አካሌ
ከእግዙአብሓር ጋር ያስታርቅ ዗ንዴ ነው፡፡መጥቶም

85
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ርቃችሁ ሇነበራችሁ ሇእናንተ ሰሊምን፤ቀርበውም


ሇነበሩትም ሰሊምን የምስራች ብል ሰበከ ፤

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷22-26 በኢየሱስ ክርስቶስ


በማመን የሆነውን የተስፋ ቃሌ ሇሚያምኑ ይሰጥ ዗ንዴ
መጽሏፍ ከኃጢያት በታች ሁለን ዗ግቶታሌ፡፡ እምነትም
ሳይመጣ ሉገሇጥ ሊሇው እምነት ተ዗ግተን ከሔግ በታች
እንጠብቅ ነበር ፡፡እንግዱህ በእምነት እንጸዴቅ ዗ንዴ ሔግ
ወዯ ክርስቶስ የሚያመጣ ሞግዙታችን ሆኖአሌ፤ እምነት
ግን መቶአሌና ከእንግዱህ ከእምነት በታች
አይዯሇንም፡፡በእምነት በኩሌ ሁሊችሁም የእግዙአብሓር
ሌጆች ናችሁና ፤ወዯ ገሊቲን ሰዎች 4÷4-5 በ዗መኑ
ፍጻሜ በዯረሰ ግዛ እግዙአብሓር ከሴት የተወሇዯውን
ከህግም በታች የተወሇዯውን ሌጁን ሊከ ፤እንዯ ሌጆች
እንሆን ዗ንዴ፤በታች ያለትን ይዋጅ ዗ንዴ፡፡ገሊቲያ
4÷21 እናንተ ከሔግ በታች ሌትኖሩ የምትወደ፤

2ተኛ ወዯ ጢሞቴዎስ 1÷10-11 አሁን ግን


በመዲህኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መገሇጥ
ታይቶአሌ፡፡እርሱ ሞትን ሽሮአሌና እኔ ሰባኪና ሏዋሪያ
አሔዚብን አስተማሪ እንዴሆን በተሸምኩበት በወንጌሌ
ሔይወትንና አሇመጥፋትን ወዯ ብርሃን አውጥቶአሌ፡፡
ቆሊሲስ 2፤14 በእኛ ሊይ የነበረውን የሚቃወመንንም
በትዕዚዚት የተፃፈውን የዕዲ ጽሔፈት
ዯመሰሰው፡፡እርሱንም በመስቀሌ ጠርቆ ከመንገዴ
አስወግድታሌ፡፡

86
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ሮሜ ሰዎች 7÷6 አሁን ግን ሇእርሱ ሇታሰርንበት


ስሇ ሞትን ፤ከሔግ ተፈተናሌ ፤ስሇዙህ በአዱሱ
በመንፈስ ኑሮ እንገዚሇን እነጂ በአሮጌው በፊዯሌ ኑሮ
አይዯሇም፡፡7፤7 እንግዱህ ምን እንሊሇን?ሔግ ኃጢያት
ነውን? አይዯሇም ፤ ነገር ግን በሔግ ባይሆን ኃጢያትን
ባሊወኩ ነበር ፤ሔጉ አትመኝ ባሊሇ መመኘትን
ባሊወኩሁም ነበርና፤8 ኃጢያት በትእዚዜ ምክንያት
አግኝቶ ምኞትን ሁለ በትእዚዜ ሰራብኝ ፤ኃጢያት ያሇ
ሔግ ሙውት ነውና ፡፡9 እኔም ደሮ ያሇ ህግ ሔያው
ነበርሁ 8፤ ትእዚዜ በመጣች ጊዛ ግን ኃጢያት ሔያው
ሆኖ እኔም ሞትሁ፤10 ሇሔይወት የተሰጠችው ትእዚዜ
እርስዋ ሞት ሆኖ አገኘዋት ፤12 ስሇዙህ ሔጉ ቅደስ
ነው ትእዚዙቱም ቅዴስትና ጻዱቅ በጎም
ናት፡፡13እንግዱህ በጎ የሆነው ነገር ሇእኔ ሞት ሆነብኝ
?አይዯሇም÷ነገር ግን ኃጢያት ሆነ÷ኃጢያትም በትእዚዜ
ምክንያት ያሇ ሌክ ኃጢያተኛ ይሆን ዗ንዴ ÷ኃጢያትም
እንዱሆን ይገሇጽ ዗ንዴ በጎ ሇሆነው ነገር ሇኔ ሞት
ይሰራ ነበር፡፡14ሔግ መንፈሳዊ እንዯ ሆነ እናውቃሇንና
፤እኔግን ከኃጢያት በታች ሌሆን የተሸጥኩ የስጋ
ነኝ፡፡15የማዯርገውን አሊውቅምና፤የምጠሊውን ያንን
አዯርጋሇሁና ዲሩ ግን የምወዯውን እሱን አሊዯርገውም
፡፡16የማሌወዯውን የማዯርግ ከሆንኩሁ ሔግ መሌካም
እንዯሆነ እመሰክራሇሁ ፡፡17 እንዯዙ ከሆነ ያን
የማዯርገው አሁን እኔ አይዯሇሁም÷በእኔ የሚያዴር
ኃጢያት እንጂ፡፡18በእኔ ማሇትበስጋዬ በጎ ነገር
እንዲይኖር አውቃሇሁና፤ፈቃዴ አሇኝና÷መሌካሙን

87
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ማዴረግ ግን የሇኝም ፡፡19የማሌወዯው ክፉን


አዯርጋሇሁና ዲሩ ግን የምወዯውን በጎ ነገር
አሊዯርገውም ፡፡ 20
የማሌወዯውን የማዯርግ ከሆንኩ ግን ያን የማዯርገው
እኔ አይዯሇሁም ÷በእኔ የሚኖር ኃጢያት ነው
እንጂ፡፡21እንዱያስ መሌካሙን አዯርግ ዗ንዴስወዴ በእኔ
ክፉ እንዱያዴርብኝ ሔግን አገኛሇሁ ፡፡22በውስጡ
ሰውነቴ በእግዙአብሓር ሔግ ዯስ ይሇኛሌ ÷23ነገር ግን
በብሌቶቼ ባሇ በኃጢያት ሔግ የሚማርከኝን ላሊ ሔግ
አያሇሁ፡፡24 እኔ ምነኛ ጎስቋ ሰው ነኝ!ሇዙህ ሞት
ከተሰጠ ሰውነት ማን ያዴነኛሌ ?25በኢየሱስ ክርስቶስ
በጌታችን ሇእግዜአብሓር ምስጋና ይሁን ፡፡እንግዱያስ
እኔ በአይምሮዬ ሇእግዙአብሓር ሔግ÷በሥጋዬ ግን
ሇኃጢያት ሔግ እገዚሇሁ፡፡ሮሜ 8÷1 እንግዱህ
በክርስቶስ ኢየሱስ ሊለት አሁን ኩነኔ የሇባቸውም፡፡2
በክርስቶስ ኢየሱስ ያሇው የሔይወት መንፈስ ሔግ
ከኃጢያትና ከሞት ሔግ አርነት አውጥቶኛሌና፡፡3-4
ከሥጋ የተነሳ ስሇዯከመ ሇሔግ ያሌተቻሇውን
፤እግዙአብሓር የገዚ ሌጁን በኃጢያተኛ ሥጋ ምሳላ
በኃጢያትም ምክንያት ሌኮ አዴርጎታሌና ፤እንዯ መንፈስ
ፈቃዴ እንጂ እንዯ ስጋ ፈቃዴ ባንመሊሇስ በእኛ የሔግ
ትእዚዜ ይፈጸም ዗ንዴ ኃጢያትን በሥጋ ኮነነ፡፡7ስሇ
ሥጋ ማሰብ በእግዙአብሓር ዗ንዴ ጥሌ ነውና
፤ሇእግዙአብሓር ሔግ አይገዚምና ፤መገዚትም
ተስኖታሌ፤8 በሥጋ ያለትም እግዙአብሓርን ዯስ
ሉያሰኙ አይችለም ፡፡9 እናንተ ግን የእግዙአብሓር

88
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መንፈስ በእናንተ ዗ንዴ ቢኖር ፤በመንፈስ እንጂ በስጋ


አይዯሊችሁም ፡፡ክርስቶስ የላሇው ከሆነ ግን ይሓው የሱ
ወገን አይዯሇም፡፡ዮሏንስ 3÷5 ሰው ከውሃና ከመንፈስ
ካሌተወሇዯ በቀር ወዯ እግዙአብሓር መንግስት ሉገባ
አይችሌም፡፤6 ከስጋ የተወሇዯ ስጋ ነው ፤ከመንፈስም
የተወሇዯ መንፈስ ነው፡፡) (ገሊቲ5፤18 በመንፈስ
ብትመሩ ግን ከሔግ በታች ይዯሊችሁም፡፡)10 ክርስቶስ
በእናንተ ውስጥ ቢኖር ሰውነታችሁ በኃጢያት ምክንያት
የሞተ ነው፤መንፈሳችሁ ግን በጽዴቅ ምክንያት ሔያው
ነው፡፡11 ነገር ግን ኢየሱስን ከሙታን ያስነሳው የእርሱ
መንፈስ በእናንተ ቢኖር ፤ክርስቶስ ኢየሱስን ከሙታን
ያስነሳው እርሱ በእናንተ በሚኖረው መንፈሱ
፤ሇሚሞተው ሰውነታችሁ ዯግሞ ሔይወትን
ይሰጠዋሌ፡፡12 እንግዱህ ወንዴሞች ሆይ እዲ
አሇብን፤እንዯ ሥጋ ፈቃዴ እንዴትኖሩ ዗ንዴ አይዯሇም፡፡

ወዯ ገሊቲያን መሌእክት 2÷16 ሰው በእየሱስ ክርስቶስ


በማመን እንዱጸዴቅ እንጂ በህግ ስራ እንዲይሆን
አውቀን ፤ስጋን የሇበሰ ሁለ በህግ ስራ ስሇማይጸዴቅ ፤
እኛ እራሳችን በህግ ስራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት
እንጸዴቅ ዗ንዴ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናሌ፡፡2፤17 ነገር
ግን በክርስቶስ ሌንጸዴቅ የምንፈሌግ ስንሆን ራሳችን
ዯግሞ ኃጢያተኞች ሆነን ከተገኘን፤ እንዱያስ ክርስቶስ
የሀጢያት አገሌጋይነዋ ?አይዯሇም 2፤18 ያፈረስኩትን
ይህን እንዯገና የማንጽ ከሆንሁ ራሴ ህግ ተሊሊፊ
እንዴሆን አስረዲሇሁና፡፡2፤18 እኔ ሇእግዜአብሓር

89
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሔያው ሆኜ እኖር ዗ንዴ በሔግ በኩሌ ሇሔግ ሞቼ


ነበርና፡፡ 2፤20 ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬያሇሁ፡፡እኔም
አሁን ህያው ሆኜ አሌኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ
ይኖራሌ ፤አሁን በስጋ የምኖርበት ኑሮ በወዯዯኝና ስሇ
እኔ እራሱን በሰጠው በእግዜአብሓር ሌጅ ሊይ ባሇ
እምነት የምኖረው ነው፡፡2፤21 የእግዙአብሓርን ጸጋ
አሌጥሌም፤ ጽዴቅስ በህግ በኩሌ ከሆነ እንዱያስ
ክርስቶስ በከንቱ ሞተ፡፡ ቆሊሲስ 2÷14 በእኛ ሊይ
የነበረውን የሚቃወመንንም በትዕዚዚት የተፃፈውን የዕዲ
ጽሔፈት ዯመሰሰው፡፡እርሱንም በመስቀሌ ጠርቆ
ከመንገዴ አስወግድታሌ፡፡ሏዋርያት ስራ 10÷43 በእርሱ
የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ
ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ ማርቆስ 3÷28 እውነት አውነት
አሊችኃሇሁ ፤ሇሰው ሌጆች ኃጢያት ሁለ የሚሳዯቡትም
ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ ፤29 በመንፈስ ቅደስ ሊይ
የሚሳዯብ ሁለ ግን የ዗ሊሇም ሀጢያት ይሆንበታሌ
እንጂ ሇ዗ሊሇም አይሰረይሇትም፡፡30 ርኩስ መንፈስ
አሇበት ይለ ነበርና፡፡

ወዯ ገሊቲያ መሌእክት 5÷1 በነጻነት ሌንኖር ክርስቶስ


ነጻ አወጣን ፤እንግዱህ ጸንታችሁ ቁሙ እነዯገናም
በባርነት ቀንበር አትያዘ፡፡2 እነሆ ፤እኔ ጳውልስ
እሊችኃሇሁ፡፡ብትገረዘ ክርስቶስ ምንም
አይጠቅማችሁም፡፡3 ሔግም ሁለ እንዱፈጸም ግዴ
አሇበት ብዬ ሇሚገረዘት ሁለ ሇእያንዲንድች ዯግሜ
እመሰክራሇሁ፡፡4 በሔግ ሌትጸዴቁ የምትፈሌጉ

90
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከክርስቶስ ተሇይታችሁ ከጸጋው ወዴቃችኃሌ፡፡5እኛ


በመንፈስ በእምነት የጽዴቅን ተስፋ እንጠባበቃሇንና፡፡6
በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ ፤ በፍቅር የሚሰራ እምነት እንጂ
መገረዜ4 ቢሆን ወይም አሇመገረዜ
አይጠቅምምና፡፤7በመሌካም ትሮጡ ነበር ፤ሇእውነት
እንዲትታ዗ዘ ማን ከሇከሊችሁ?8 ይህ ማባበሌ ከሚጠራችሁ
አሌወጣም፡፡ጥቂት እርሾ ሉጡን ሁለ ያቦካሌ ፡፡9-10 የተሇየ
ነገር ከቶ እንዲታስቡ እኔ በጌታ ስሇ እናንተ ታምኜአሇሁ
፤የሚያናውጡአችሁ ማንም ቢኖር ፍርደን ሉሸከም
ነው፡፡11ነገር ግን ወንዴሞች ሆይ ፤እኔ ገና እስከ አሁን
መገረዜን ብሰብክ እስከ አሁን ዴረስ ሇምን ያሳዴደኛሌ ?
እንዱያስ የመስቀሌ እንቅፋት ተወግድአሌ ፡፡ 12
የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ ፡፡ 13 ወንዴሞቼ ሆይ እናንተ
ሇአርነት ተጠርታችኃሌና ፤ ብቻ አርነታችሁ ብቻ ሇስጋ
አርነት አይስጥ ፤ ነገር ግን በፍቅር እንዯ ባሪያዎች ሁኑ፡፡14
ሔግ ሁለ በአንዴ ቃሌ ይፈጸማሌና ፤እርሱም ባሌንጀራህን
እንዯ ራስህ አርገህ ውዯዴ የሚሌ ነው፡፡15 ነገር ግን እርስ
በእርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበሊለ እርስ በእርሳችሁ
አዜንዲትጠፋፉ ተጠንቀቁ፡፡ነገር ግን እሊሇሁ በመንፈስ
ተመሊሇሱ ፤የሥጋን ምኞት ከቶ አትፈጽሙ፡፡17 ስጋ
በመንፈስ ሊይ መንፈስም በስጋ ሊይ ይመኛሌና፤እነዙህም
እርስ በእርሳቸው ይቀዋወማለ፤ስሇዙህ የምትወደትን
ሌታዯርጉ አትችለም፡፡18 በመንፈስ ብትኖሩ ግን ከሔግ
በታች አይዯሊችሁም፡፡22 የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር ፤ ዯስ ፤
ሰሊም ፤ ትእግስት ፤ አርነት ፤ በጎነት ፤እምነት፤
የዋህነት፤ራስን መግዚት ነው ፡፡ 23 እንዯዙ ያለትን
የሚከሇክሌ ሔግ የሇም ፡፡ 24 ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር የሆኑት
ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀለ ፡፡25 በመንፈስ

91
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ብንኖር በመንፈስ ዯግሞ እንመሊሇስ ፡፡26 እርስ በእርሳችን


እየተነሳሳንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ፡፡

92
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር በኢየሱስ ክርስቶስ


ዓሇምን ከራሱ ጋር አስታረቀ

93
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር ከራሱ ጋር አሇምን


በክርስቶስ አስታረቀ
2ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 5÷14-21 ይህን ስሇ
ቆረጠና የክርስቶስ ፍቅር ግዴ ይሇናሌና ፤ አንደ ስሇ
ሁለ ሞተ ፤ እንግዱያስ ሁለ ሞቱ ፤ በሔይወትም
ያለት ስሇ እነርሱ ሇሞተውና ሇተነሳው እንጂ ወዯ ፊት
ሇራሳቸው እንዲይኖሩ ስሇ ሁለ ሞተ፡፡ ስሇዙህ እኛ
ከአሁን ጀምሮ ማንንም በሥጋ እንዯሚሆን አናውቅም
፤ ክርስቶስንም በስጋ እንዯሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ
፤ አሁን ግን ከእንግዱህ ወዱህ እንዯዙ አናውቀውም
፡፡ስሇዙህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዱስ ፍጥረት
ነው፤አሮጌው ነገር አሌፏሌ ፤ እንሆ ሁለ አዱስ
ሆኖአሌ ፡፡ነገር ግን የሆነው ሁለ ፤ በክርስቶስ ከራሱ
ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገሌግልት ከሰጠን ፤
ከእግዙአብሓር ነው፡፡እግዙአብሓር በክርስቶስ ሆኖ
ዓሇሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፤በዯሊቸውንም
አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃሌ
አኖረ፡፡እንግዱህ እግዙአብሓር በእኛ እንዯሚማሌዴ
ስሇክርስቶስ መሌእክተኞችነን፤ ከእግዙአብሓር ጋር
ታረቁ ብሇን ስሇክርስቶስ እንሇምናሇን፡፡እኛ በእርሱ ሆነን
የእግዙአብሓር ጽዴቅ እንሆን ዗ንዴ ኃጢያት
ያሊወቀውን እርሱን ስሇ እኛ ኃጢያት አዯረገው፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3÷3-4 ሞታችኃሌና፤


ሔይወታችሁም በእግዙአብሓር ከክርስቶስ ጋር
ተሰውሮአሌና፡፡ሔይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ በሚገሇጥበት

94
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጊዛ ፤ በዙያን ግዛ እናንተ ዯግሞ ከእርሱ ጋር በክብር


ትገሇጣሊችሁ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷6 ከእንግዱስ ወዱያ
ሇሀጢያት እንዲንገዚ የሀጢያት ስጋ ይሻር ዗ንዴ አሮጌው
ሰዎች ከእርሱ ጋር እንዯ ተሰቀሇ እናውቃሇን፤የሞተስ
ከሀጢያቱ ጸዴቋሌና ፡፡2ቆሮንጦስ 5÷14 ይህን
ስሇቆረጠን የክርስቶስ ፍቅር ግዴ ይሇናሌና፤አንደ ስሇ
ሁለ ሞተ፡፡እንዱያስ ሁለ ሞቱ፤15 .በህይወት ያለት
ስሇ እርሱ ሇሞተውና ሇተነሳው እንጂ ወዯፊት
ሇራሳቸው እንዲይኖሩ ስሇ ሁለ ሞተ፡፡ 17 ስሇዙህ
ማንም በክርስቶስ አዱስ ፍጥረት ነው ፤ አሮጌው ነገር
አሌፏሌ ፤ እንሆ ሁለም አዱስ ሆኖአሌ፡፡

ወዯ ሮሜ 8÷10-12 ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ ቢኖር


ሰውነታችሁ በሀጢያት ምክንያት የሞተነው ፤
መንፈሳችሁ ግን በጽዴቅ ምክንያት ህያው ነው ፡፡ ነገር
ግን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሳው የእርሱ መንፈስ
በእናንተ ቢኖር፤ክርስቶስ ኢየሱስ ከሙታን ያስነሳው
እርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ፤ሇሚሞተው
ሰውነታችሁ ዯግሞ ህይወትን ይሰጠዋሌ ፡፡እንግዱህ
ወንዴሞች ሆይ፤ እዲ አሇብን እንዯ ፍቃዴ ግን እንኖር
዗ንዴ ሇሥጋ አይዯሇም፡፡ሮሜ 6÷4-12 እንግዱህ
ክርስቶስን በአብ ክብር ከሙታን እንዯተነሳ እንዱሁ
እኛም በአዱስ ህይወት እንዴንመሊሇስ ፤ ከሞቱ ጋር
አንዴ እሆን ዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ ጋር ተቀበረን፡፡
ሞቱን ከሚመስሌ ሞት ከሱ ጋር ከተባበረን ትንሳኤውን
በሚመስሌ ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራሇን

95
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

፤ከእንግዱስ ወዱያ ሇሀጢያት እንዲንገዚ የሀጢያትስ


ሥጋ ይሻር ዗ንዴ አሮጌው ሰዎች ከእርሱ ጋር
እንዯተሰቀሇ እናውቃሇን፤ የሞተስ ከሀጢያቱ ጸዴቋሌና፡፡
ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞተን ከእርሱ ጋር ዯግሞ
በህይወት እንዴንኖር እናምናሇን፡፡ ክርስቶስ ከሙታን
ተነስቶ ወዯፊት እንዲይሞት ሞትንም ወዯፊት
እንዲይገዚው እናውቃሇንና፡፡መሞትን አንዴ ጊዛ ፈጽሞ
ሇሀጢያት ሞቶአሌና ፤በህይወት መኖር ንግን
ሇእግዜአብሓር ይኖራሌ፡፡እንግዱ እናንተ ዯግሞ
ሇሀጢያት እንዯሞታችሁ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታ
ሆናችሁ ሇእግዙአብሓር ሔያዋን እንዯሆናችሁ
እራሳችሁን ቁጠሩ፡፡እንግዱህ ሇምኞቱ እንዴትታ዗ዘ
በሚሞት ሥጋችሁ ኃጢያት አይንገሥ፤

2 ወዯ ቆሮንጦስ መሌእክት 4÷10-12 የኢየሱስ


ሔይወት ዯግሞ በሥጋችን ይገሇጥ ዗ንዴ ሁሌጊዛ
የእየሱስን መሞት በሥጋችን ተሸክመን
እንዝራሇን፡፡የኢየሱስ ህይወት ዯግሞ በሚሞት ሥጋችን
ይገሇጥ ዗ንዴ እኛ ሔያዋናን የሆነን ከኢየሱስ የተነሣ
዗ወትር ሇሞት አሌፈን እንሰጣሇንና፡፡ስሇዙህ ሞቱ በእኛ
ሔይወቱን በእናንተ ይሰራሌ፡፡

ወዯ ሮሜ 14÷15 ወንዴምህን በመብሌ ምክንያት


የምታሳዜን ከሆንክ እንግዱህ በፍቅር አሌተመሊሇስክም
፡፡ ክርስቶስ ስሇ እርሱ የሞተሇትን እርሱን በመብሌ
አታጥፋው ፡፡እግዜአብሄር ከራሱ ጋር በክርስቶስ
አስታርቆናሌ፡፡ ኤፌ 2÷13-17 አሁን ግን እናንተ በፊት

96
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ


በክርስቶስ ዯም ቀርባችኃሌ፡፡እርሱ ሰሊማችን ነውና
ሁሇቱን ያዋሀዯ በአዋጅ የተነገሩትንም የትዕዚዜ ህግ
ሽሮ በመካከሌ ያሇውን የጥሌ ግዴግዲን በስጋው ያፈረሰ፤
ይህንም ከሁሇታቸው አንዴን አዱስን ሰው በራሱ
ይፈጥር ዗ንዴ ሰሊምንም ያዯርግ ዗ንዴ ፤ጥሌንም
በመስቀለ ገዴል በእርሱ ሁሇታችንም በአንዴ አካሌ
ከእግዜአብሓር ጋር ያስታርቅ ዗ንዴ ነው፡፡መጥቶም
ርቃችሁ ሇነበራችሁ ሇእናንተ ሰሊምን፤ቀርበውም
ሇነበሩትም ሰሊምን የምስራች ብል ሰበከ ፤

ወዯ ሮሜ ሰዎች 5÷6-11 ገና ዯካሞች ሳሇን ክርስቶስ


዗መኑ ሲዯርስ ስሇሀጢያተኞች ሞቶአሌና ፡፡ስሇ ጻዴቅ
የሚሞት በጭንቅ ይገኛሌና፤ስሇ ቸር ሰው ግን ሉሞት
እንኳ የሚዯፍር ምናሌባት ይገኝ ይሆናሌ ፡፡ነገር ግን
ገና ሀጢያተኞች ሳሇን ክርስቶስ ስሇ እኛ ሞቷሌና
እግዙአብሓር ስሇ እኛ ያሇውን የራሱን ፍቅር ያስረዲሌ
፡፡ 9 ይሌቁንስ እንግዱህ አሁን በዯሙ ከጸዯቀን በእርሱ
ከቁጣው እንዴናሇሌ ፡፡ጠሊቶች ሳሇን ከእግዙአብሓር ጋር
በሌጁ ሞት ከታረቀን ፤ ይሌቁንም ከታረቀን በኃሊ
በሔይወቱ እንዴናሇን ፤ይህም ብቻ አይዯሇም፤ነገር ግን
አሁን መታረቁን ባገኘንበት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ
በኩሌ በእግዙአብሓር ዯግሞ እንመካሇን፡፡

ትንቢተ ሚሌክያ 3÷3-4 እርሱም ብርን


እንዯሚያነጥርና እንዯ ሚጠራ ሰው ይቀመጣሌ ፤የላዊን
ሌጆች ያጠራሌ ፤እንዯ ወርቅም እንዯብር ያጠራችዋሌ

97
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

፤እነርሱም ሇእግዙአብሓር በጽዴቅ ቁርባንን የሚያቀርቡ


ይሆናለ፡፡እግዙአብሓር እንዯ ቀዯሙት ዓመታት
በይሁዲና በኢየሩሳላም ቁርባን ዯስ ይሇዋሌ፡፡

98
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሉቀ ካህናት

99
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የጌታችን የመዴሏኒታችን የኢየሱስ


ክርስቶስ የባህሪ ዗ሊሇማዊ ክህነት
ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 7፥3 አባትና እናት የትውሌዴም
ቁጥር የለትም፡፡ ሇ዗መኑም ጥንት ሇህይወቱም ፍፃሜ
የሇውም፤ዲሩ ግን በእግዙአብሓር ሌጅ ተመስል ሇ዗ሊሇም ካህን
ሆኖ ይኖራሌ፡፡ ዕብራዊያን 4 ፥ 13 እኛን በመቆጣጠር በእርሱ
አይኖቹ ፊት ሁለ ነገር የተራቆተና የተገሇጠ ነው
እንጂ፤በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት የሇም፡፡14 እንግዱህ
በሰማይ ያሇ ትሌቅ ሉቀ ካህናት የእግዙአብሓር ሌጅ
ኢየሱስ ስሊሇን ፤ ጸንተን ሀይማኖታችንን እንጠብቅ ፡፡15
ከኃጢያት በቀር በነገር ሁለ እንዯ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ
በዴካማችን ሉራራሌን የማይችሌ ሉቀ ካህናት የሇንም ፡፡ ወዯ
ዕብራዊያን ሰዎች 7÷1 የሳላም ንጉስ የሌዐሌ እግዙአብሓር
ካህን የሆነ ይህ መሌከ ጼዱቅ አብርሀም ነገስታትን ገዴል
ሲመሇስ ከእርሱ ጋር ተገናኝቶ ባረከው፡፡ወዯ ዕብራዊያን 7 ፥17
አንተ እንዯ መሌከ ጸዱቅ ሹመት ሇ዗ሊሇም ካህን ነህ ብል
ይመሰክርሇታሌና፡፡18 ህጉ ምንም ፍጹም አሊዯረገምና፥ስሇዙህም
የምታዯክም የማትጠቅም ስሇሆነች የቀዯመች ትእዚዜ ተሽራሇች ፥
ወዯ እግዙአብሓር የምንቀርብበት የሚሻሌ ተስፋ ገብቶአሌ ፡፡
ዕብ 7÷20-21 እርሱም ያሇ መሏሊ ካህናት ሆነዋሌና፤እርሱ
ግን፡፡ ጌታ፡፡አንተ እንዯ መሌከ ጼዳቅ ሹመት ሇ዗ሊሇም
ካህንነህ ብል ማሇ አይጸጸትም ብል በተናገረሇት ከመሏሊ
ጋር ካህን ሆኖ አሌና ያሇ መሏሊ ካህን እንዲሌሆነ መጠን
፤22 እንዱሁም ኢየሱስ ሇሚሻሌ ኪዲን ዋስ ሆኖአሌ ፡፡ 24
እርሱ ግን ሇ዗ሊሇም የሚኖር ስሇሆነ የማይሇወጥ ክህነት
አሇው፤25 ስሇ እነርሱም ሉያማሌዴ ዗ወትር በሔይወት ይኖራሌና

100
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ስሇዙህ ዯግሞ በእርሱ ወዯ እግዙአብሓር የሚመጡትን ፍጹም


ሉያማሌዲቸው ይችሊሌ ፡፡ 26 ቅደስና ነውር የላሇበት
ከኃጢያተኞችም የተሇየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያሇ ፥ እንዯዙህ ያሇ
ሉቀ ካህናት ይገባናሌ፥ወዯ ዕብራውያን 8 ፥ 2 እርሱም
የመቅዯስና የእውነተኛይቱ ዴንኳን አገሌጋይ ነው ÷ እርሷም
በሰው ሳይሆን በጌታ የተተከሇች ናት ፡፡ ዕብራዊያን 5 ÷1 ሉቀ
ካህናት ሁለ ስሇ ኃጢያት መባንና መስዋትን ሉያቀርብ
ከሰው ተመርጦ ሇእግዙአብሓር በሆነው ነገር ሁለ ስሇሰው
ይሾማሌ ፤2 እርሱም እራሱም ዯግሞ ዴካምን ስሇሚሇብስ
፤ሊሌተማሩትና ሇሚስቱት ሉራራሊቸው ይችሊሌ ፤ 3
በዙህም ምክንያት ስሇ ህዜብ እንዯሚያቀርብ እንዱሁስ
ሇራሱ ዯግሞ መስዋትን ስሇ ኃጢያት ሉያቀርብ ይገባዋሌ፡፡5
እንዱሁ ክርስቶስ ዯግሞ ሉቀካህናት ሉሆን ራሱን አሊከበረም
ነገር ግን ፡፡ አንተ ሌጄ ነህ እኔ ዚሬ ወሌጄሀሇሁ ያሇው እርሱ
ነው ፤ 6 አንተ እንዯመሌከ ጸዱቅ የ዗ሊሇም ካህን ነህ ይሊሌ
፡፡ 7 እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሉያዴነው ወዯ ሚችሌ
ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸልትና ምሌጃን አቀረበ ፤
እግዙአብሓርንም ስሇ መፍራቱ ተሰማሇት፤8 ምንም ሌጅ
ቢሆን፤ከተቀበሇው መከራ መታ዗ዜን ተማረ፤9-10
ከተፈፀመም በኃሊ በእግዙአብሓር እንዯመሌከ ጼዱቅ
ሹመት ሉቀ ካህናት ተብል ስሇ ተጠራ፤ ሇሚታ዗ዘት ሁለ
የ዗ሊሇም መዲን ምክንያት ሆነሊቸው፤ ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷9
በሩ እኔ ነኝ ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይዴናሌ ÷ ዮሏንስ 14 ÷ 6
ኢየሱስም ፡፡ እኔ መንገዴና እውነት ሔይወትም ነኝ ፤ በእኔ
በቀር ወዯ አብ የሚመጣ የሇም ፡፡ ሏዋርያት ሥራ 4 ÷12
መዲን በላሊ በማንም የሇም ፤ እንዴንበት ዗ንዴ የሚገባን ሇሰዎች
የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ላሊ የሇምና፡፡

101
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዮሏንስ ወንጌሌ 5፤34 እኔ ግን ከሰው ምስክር


አሌቀበሌም እናንተ እንዴትዴኑ ይሄን እሊሇሁ እንጂ፡፡ዮሏንስ
ራእይ 22÷18 በዙህ መጽሏፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃሌ
ሇሚሰማ ሁለ እኔ እመሰክራሇሁ ፤

ሏዋሪያት ስራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን ሁለ


በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት
ይመሰክሩሇታሌ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷1 በክርስቶስ ኢየሱስ
ያለት ኩነኔ (ፍርዴ) የሇባቸውም ፡፡ ማርቆስ 3÷28 እውነት
አውነት አሊችኃሇሁ ፤ ሇሰው ሌጆች ኃጢያት ሁለ
የሚሳዯቡትም ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ ፤ 29 በመንፈስ
ቅደስ ሊይ የሚሳዯብ ሁለ ግን የ዗ሊሇም ሀጢያት ይሆንበታሌ
እንጂ ሇ዗ሊሇም አይሰረይሇትም ፡፡ 30 ርኩስ መንፈስ አሇበት
ይለ ነበርና ፡፡ 31 እናቱም ወንዴሞቹም መጡ በውጭም
ቆመው ወዯ እርሱም ቆመው አስጠሩት ፡፡ 32 ብዘ ሰዎችም
በዘሪያው ተቀምጠው ነበሩና ፡፡ እነሆ ፤ እናትና ወንዴሞችህም
በውጭ ቆመው ይፈሌጉሃሌ አለት ፡፡ 33 መሌሶም እናቴ
ማናት ? ወንዴሞቼስ እነማን ናቸው? አሊቸው፡፡34 በዘሪያው
ወዯ ተቀመጡት ተመሇከተና፡፡እነሆ እናቴ ወንዴሞቼም ፡፡ 35
የእግዙአብሓርን ፈቃዴ የሚያዯርግ ሁለ ፤ እርሱ ወንዴሜ
ነው እህቴም እናቴም አሇ፡፡
ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷1 እውነት እውነት እሊችኃሇሁ፤ወዯ
በጎች በረት በበሩ የማይገባ በላሊ መንገዴ ግን የሚወጣ ላባ
ወንበዳ ነው፤ 2 በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው፡፡ 3
ሇእርሱ በረኛው ይከፍትሇታሌ ፤ በጎቹም ዴምፁን
ይሰሙታሌ፤የራሱን በጎች በየስማቸው ጠርቶ ይወስዲችኃሌ ፡፡ 4
የራሱን ሁለ ካወጣቸው በኃሊ በፊታቸው ይሄዲሌ፤በጎቹም
ዴምፁን ያውቃለና ይከተለታሌ፤5.ከላሊው ግን ይሸሻለ እንጂ

102
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አይከተለትም ፤ የላልችን ዴምጽ አያውቁምና ፡፡ 6 .ኢየሱስ


ይህን ምሳላ ነገራቸው፤ እነርሱ ግን የነገራቸው ምን እንዯሆነ
አሊስተዋለም፡፡ 7.ኢየሱስም ዯግሞ አሊቸው ፡፡ እውነት እውነት
እሊቸዋሇሁ እኔ የበጎች በር ነኝ ፡፡ 8. ከእኔ በፊት የመጡ ሁለ
ላቦችና ወንበዳዎች ናቸው ፤ ዲሩ ግን በጎቹ አሌሰሙዋቸውም
፡፡ 9.በሩ እኔ ነኝ ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይዴናሌ፤ይገባሌም
ይወጣሌም መሠማሪያም ያገኛሌ፡፡ 10.ላባው ሉሰርቅና ሉያርዴ
ሉያጠፋም እንጂ ስሇ ላሊ አይመጣም፤እኔ ሔይወት
እንዱሆንሊቸው እንዱበዚሊቸው መጣሁ፡፡11.መሌካም እረኛ እኔ
ነኝ፡፡መሌካም እረኛ ነፍሱን ስሇ በጎቹ ያኖራሌ፡፡ 12.እረኛ
ያሌሆነው በጎቹም የእርሱ ያሌሆኑ ሞያተኛ ግን ተኩሊ ሲመጣ
ባየ ጊዛ በጎቹን ትቶ ይሸሻሌ፤ተኩሊም ይነጥቃቸዋሌ በጎቹን
ይበትናቸዋሌ 13 ሞያተኛ ስሇሆነ ሇበጎቹ ስሇማይገዯው ሞያተኛ
ይሸሻሌ፡፡14-15 መሌካም እረኛ እኔ ነኝ ፤አብም እንዯሚያውቀኝ
እኔም አብን እንዯማውቀው የራሴን በጎች አውቃሇሁ የራሴም
በጎች ያውቁኛሌ፤ ነፍሴንም ስሇ በጎች አኖራሇሁ፡፡16ከዙህም
በረት ያሌሆኑ ላልች በጎች አለኝ ፤ እነርሱን ዯግሞ ሊመጣ
ይገባኛሌ ዴምጼንም ይሰማለ፤አንዴም መንጋ ይሆናለ
እረኛውም አንዴ፡፡

ወዯ ገሊቲያ መሌእክት 4 ÷19 ሌጆች ሆይ ፤ክርስቶስ


በእናንተ እስኪሳሌ ዴረስ ዲግመኛ ስሇ እናንተ ምጥ ይዝኛሌ ፡፡
ገሊቲያ 6÷14 ነገር ግን አሇም ስሇ እኔ የተሰቀሇበት እኔ ዯግሞ
ሇአሇም የተሰቀሌኩበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀሌ
በቀር ላሊ ምህከት ከኔ ይራቅ ፡፡ 1ኛ ቆሮንጦስ 2 የዮሏንስ
ራዕይ 2 በመካከሊችሁ ሳሇሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱ
እንዯተሰቀሇ ላሊ ነገር እንዲሊውቅ ቆርጬ ነበር ፡፡ ገሊቲያን 3
÷ 1 የማታስተውለ የገሊቲያን ሰዎች ሆይ በአይናችሁ ፊት
ኢየሱስ ክርስቶስ እንዯተሰቀሇ ሆኖ ተስል ነበር ፤ ሇእውነት

103
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዲትዚዘ አዙም ያዯረገባችሁ ማነው ?


ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 10 ÷ 21 በእግዙአብሓር ቤት ታሊቅ
ካህን አሇን ፡፡ ዕብራዊያን 4÷14 እንግዱህ ወዯ ሰማያት የወጣ
ታሊቅ ሉቀ ካህናት የእግዙአብሓር ሌጅ ኢየሱስ ክርስቶስ
አሇን፤በእርሱ ጸንተን በማመን እንኑር ፡፡ ዕብራዊያን 7÷28
ሔጉ ዴካም ያሊቸውን ሰዎች ሉቀ ካህናት አዴርጎ
ይሾማሌና፤ከሔግ በኋሊ የመጣው የመሃሌ ቃሌ ግን ሇ዗ሊሇም
ፍጹም ሆነውን ሌጅ ይሾማሌ ፡፡ ዕብራዊያን 4 ÷15 ከሀጢያት
በቀር በነገር ሁለ እንዯ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ ፤ በዴካማችን
ሉራራሌን የማይችሌ ሉቀ ካህን የሇንም ፡፡ ዕብራዊያን 10 ፥
39 እኛ ነፍሳቸውን ሉያዴኑ ከሚያምኑት ነን እንጂ ወዯ
ጥፋት ከሚያፈገፍጉት አይዯሇንም ፡፡
ዮሏንስ ራዕይ 1÷5 ……ሇወዯዯን ÷ ከኃጢታችንም
በዯሙ ሊጠበን ÷ 6 ሇአባቱም ሇእግዙአብሓር ነገስታትና
ካህናት ሇአዯረገን ሇእርሱ ከ዗ሊሇም እስከ዗ሊሇም ዴረስ ክብርና
ኃይሌ ይሁን ፤ አሜን ፡፡

104
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓር ትእዚዜ

በአዱስ ኪዲን

105
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓር ትእዚዜ በአዱስ ኪዲን


ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷12 እኔ እንዯ ወዯዴኳቸሁ
እርስ በእርሳችሁ ትዋዯደ ዗ንዴ ትእዚዛ ይህች ናት ፡፡
ዮሏንስ ወንጌሌ 13 ÷34-35 እንዯ ወዯዴኳችሁ እናንተ
ዯግሞ እርስ በእርስ ትዋዯደ ዗ንዴ አዱስ ትአዚዜ
እሰጣችኃሇሁ ፡፡ እርስ በእርስ ፍቅር ቢኖራችሁ፤ዯቀ
መዜሙርቴ አንዯ ሆናችሁ ሰዎች ሁለ በዙህ ያውቃለ
፡፡1ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷22 ትእዚዘን የምንጠብቅና በፊቱ
ዯስ የምናሰኘውን የምናዯርግ ስሇሆነን የምንሇምነውን
ሁለ ከእርሱ እናገኛሇን፡፡23 ትእዚዙቱም ይህች ናት ፤
በሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናምን ዗ንዴ
፤ትእዚዜንም እንዯሰጠን እርስ በእርሳችን እንዋዯዴ ዗ንዴ
፡፡ወዯ ሮሜ 13÷8 ሔግ ሁለ በአንዴ ቃሌ ይፈጸማሌና
፤እርሱም ባሌንጀራህን እንዯራስህ አርገህ ውዯዴ የሚሌ
ነው፡፡1ጴጥሮስ መሌእክት 4÷8 ፍቅር የኃጢያት ብዚት
ይሸፍናሌና ከሁለ በፊት እርስ በእርሳችሁ አጥብቃችሁ
ተዋዯደ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 5÷15 እርስ በእርሳችሁ ብትነካከሱ


ብትበሊለ እርስ በርሳችሁ እንዲትጠፋፉ ተጠንቀቁ
፡፡1ዮሏንስ መሌእክት 5፤3 ትእዚዚቱን ሌንጠብቅ
የእግዙአብሓር ፍቅር ይህ ነውና፤ትእዚዚቱም ከባድች
አይዯለም፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷13 ነፍሱን ስሇ ወዲጆቹ
ከመስጠት ይሌቅ ከዙህ የሚበሌጥ ፍቅር ሇማንም
የሇውም፡፡እኔ ያ዗ዜኳችሁን ብታዯርጉ ወዲጆቼ ናችሁ፡፡

106
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷8 እርስ በእርሳችሁ ከመዋዯዴ


በቀር ሇማንም እዲ አይሁንባችሁ፤ላሊውን የሚወዴ
ህጉን ፈጽሞታሌና ፡፡ 9 አታመንዜር ፣ አትግዯሌ ፣
አትስረቅ ፣ በውሸት አትመስክር፤አትመኝ አትመኝ
የሚሇው ከላሊይቱ ትእዚዜሁለ ጋር በዙህ ፡፡
ባሌንጀራህን እንዯነፍስህ በሚሇው ቃሌ ተጠቅሌልአሌ
፡፡ 10 ፍቅር ሇባሌንጀራው ክፉ አያዯርግም፤ስሇዙህ
ፍቅር የህግ ፍፃሜ ነው ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 14÷21 ትእዚዛ በእርሱ ዗ንዴ ያሇችው


የሚጠብቃትም የሚወዯኝ እረሱ ነው፤የሚወዯኝም አባቴ
ይወዯዋሌ እኔም እወዯዋሇሁ፤ራሴንም እገሌጥሇታሇሁ፡፡
22 የአስቆሮቱ ያይዯሇ ይሁዲ፡፡ጌታ ሆይ ሇአሇም ሳይሆን
ራስህን ሇእኛ ሌትገሌጥ ያሇህ እንዳት ነው አሇው፡፡
23 እየሱስም መሇሰ አሇውም፡፡የሚወዯኝ ቢኖር ቃላን
ይጠብቃሌ ፤አባቴም ይወዯዋሌ ወዯ እርሱም
እንመጣሇን በእርሱም ዗ንዴ መኖሪያ እናረጋሇን፡፡24
የማይወዯኝ ቃላን አይጠብቅም ፤የምትሰሙት ቃሌ
የሊከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይዯሇም፡፡

ለቃስ ወንጌሌ 6÷46 ስሇ ምን ፡፡ጌታ ሆይ ፤ጌታ ሆይ


ትለኛሊችሁ ፤የምሇውን አታዯርጉምን 47 ወዯ እኔ
የሚመጣ ሁለ ቃላን ሰምቶ የማያዯርገው ፤ማንን
እንዯሚመስሌ አሳያችኃሇሁ፡፡48 ቤትም ሲሰራ አጥሌቆ
የቆፈረ በአሇት ሊይም የመሰረተ ሰውን ይመስሊሌ

107
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

፤ጎርፍም በመጣ ጊዛ ወንዘ ያን ቤት ገፋው ፤ በዓሇት


ሊይም ስሇተመሰረተ ሉያናውጠው አሌቻሇም ፡፡ 49
ሰምቶም የማያዯርገው ግን ያሇ መሰረት በምዴር ሊይ
ቤቱን የሰራ ሰውን ይመስሊሌ፡፡

ታሊቂቱና ፊተኛይቱ ትእዚዜ


ማቲዮስ 22÷35 ከእነርሱም አንዴ ህግ አዋቂ
ሉፈትነው ፡፡36 መምህር ሆይ ፤ከሔግ ማናቸይቱ
ትእዚዜ ታሊቅ ናት?ብል ጠየቀው፡፡37 ኢየሱስም እንዱህ
አሇው፡፡ጌታ አምሊክህን በፍጹም ሌብህ በፍጹም
ነፍስህም አሳብህም ውዯዴ፡፤38 ታሊቂቱና ፊተኛይቱ
ትእዚዜ ይሔች ናት ፡፤39 ሁሇተኛይቱ ይህን
ትመስሊሇች ፤እርስዋም ፡፡ባሌንጀራህን እንዯ ነፍስህ
ውዯዴ የምትሇው ናት፡፡40 በእነዙህ በሁሇቱ ትእዚዚት
ሔጉም ሁለ ነቢያትም ተሰቅሇዋሌ፡፡

108
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በእግዙአብሓር መንግስት የስራ ታሊቅ ዋጋው

ማቲዮስ ወንጌሌ 5÷17 እኔ ሔግና ነቢያትን


ሇመሻር የመጣሁ አይምሰሊችሁ፤ሌፈጽም እንጂሌሽር
አሌመጣሁም ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 4÷31 መምህር ሆይ
ብሊ ብሇው ሇመኑት ፡፡ 32 እርሱ ግን እናንተ
የማታውቁት የምበሊው መብሌ ሇእኔ አሇኝ አሊቸው ፡፡
33 ስሇዙህ ዯቀ መዚሙርቱ የሚበሊው አንዲች ሰው
አምጥቶሇት ይሆን ተባባለ ፡፡ 34 ኢየሱስም እንዱህ
አሊቸው የእኔስ መብሌ የሊከኝንን ፈቃዴ አዯርግ ዗ንዴ
ሥራውን እንዴፈጽም ዗ንዴ ነው፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ
17÷4 እኔ ሊዯርገው የሰጠህኝን ስራ ፈጽሜ በምዴር
አከበርኩህ፤18እውነት እሊችኃሇሁ ፤ሰማይና ምዴር
እስኪያሌፍ ዴረስ ፤ከሔግ አንዱት የውጣ ወይም
አንዱት ነጥብ ነጥብከቶ አታሌፍም፤ሁለ እስኪፈጸም
ዴረስ፡፡ 19 እንግዱህ ከሁለ ካነሱት ትእዚዚት አንዱቱን
የሚሽር ሇሰውም እንዱሁ የሚያስተምር ማንም ሰው
በመንግስተ ሰማያት ከሁለታናሽ ይባሊሌ፤የሚያዯርግ
ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግስተ
ሰማያት ታሊቅ ይባሊሌ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች መሌእክት 9÷25 የሚታገሌም


ሁለ በነገር ሁለ ሰውነቱን ይገዚሌ፤እነዙያም
የሚጠፋውን አክሉላ ሉያገኙ ነው፤እኛ ግን
የማይጠፋውን፡፡26 ስሇዙህ እኔ ያሇ ሃሳብ እንዱሮጥ
ሁለ እንዱሁ አሌሮጥም ፤ነፋስን እንዯሚጎስም ሁለ

109
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዱሁ አሌጋዯሌም፤27ነገር ግን ሇላልች ከሰበኩ በኃሊ


ራሴ የተጣሌሁ እንዲሌሆን ሥጋዬን እያስጎሰምሁ
አስገዚዋሇሁ፡፡

አክሉሌ

የጽዴቅ አክሉሌ
2ጢሞቲዮስ 4÷7 መሌካሙን ገዴሌ ተዲዴያሇሁ
ሩጫውንም ጨርሻሇሁ ፤ሀይማኖቴንም ተብቄያሇሁ፤8
ወዯ ፊት የጽዴቅ አክሉሌ ተ዗ጋጅቶሌኛሌ ፤ህንም ጻዱቅ
ፈራጅ የሆነውጌታ ያኔ ሇኔ ያስረክባሌ፤ዯግሞም
መገሇጡን ሇሚወደ እንጂ ሇእኔ ብቻ አይዯሇም፡፡9
በቶል ወዯ እኔ እንዴትመጣ ትጋ፤

የህይወት አክሉሌ
ያዕቆብ መሌዕክት1÷12 በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ
ነው ፤ከተፈተነ በኃሊ ሇሚወደት ተስፋ ስሇ እርሱ
የሰጣቸውን የሔይወት አክሉሌ ይቀበሊሌና ፡፡13 ማንም
ሲፈተን ፡፡ በእግዙአብሓር እፈተናሇሁ አይበሌ
፤እግዙአብሓር በክፉ አይፈትንምና ፤እርሱ አራሱ
ማንንም አይፈትንም ፡፡14 ነገር ግን እያንዲንደ በራሱ
ምኞት ሲሳብና ሲታሇሌ ይፈተናሌ ፡፡

110
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዮሏንስ ወንጌሌ ራዕ 2÷10 ሌትቀበሇው ያሇህን መከራ


አትፍራ ፡፡ እነሆ ፤ እንዴትፈተኑ ዱያቢልስ ከእናንተ
አንዲንድዲችሁን በወይኒ ሉያገባችሁ አሇው ፤አስር ቀንም
መከራ ትቀበሊሊችሁ እስከሞት ዴረስ የታመንህ ሁን
የህይወትም አክሉሌ እሰጠሀሇሁ፡፡

የክብር አክሉሌ
1 ጴጥሮስ መሌእክት 5÷1 እንግዱህ እኔ፤ከእነርሱም
ሉገሇጥ ካሇው ክብር ተካፋይ የሆንሁ፤በመካከሊቸው
የለትን ሽማግላዎች እመክራችኃሇሁ ፤2 በእናንተ ዗ንዴ
ያሇውን የእግዙአብሄር መንጋ ጠብቁ ፤ እንዯ
እግዙአብሄር ፈቃዴ በውዴ እንጂ በግዴ ሳይሆን ፤በበጎ
ፈቃዴ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን
ጎብኙት፤3 ሇመንጋው ምሳላ ሁኑ እንጂ ማህበራችሁን
በኃይሌ አትግዘ፤4 የእረኞች አሇቃ በሚገሇጥበት ጊዛ
የማያሌፈውን የክብር አክሉሌ ትቀበሊሊችሁ፡፡

2 ጢሞቲዮስ 2÷11-13 ቃለ የታመነ ነው እንዱህ


የሚሇው፤ከእርሱ ጋር ከሞተን፤ከእርሱ ጋር በሔይወት
እንኖራሇን፤ብንጸና ፤ከእርሱ ጋር ዯግሞ እንነግሳሇን
፤ብንክዯውም፤እርሱ ዯግሞ ይክዯናሌ፤1ባናምነው እርሱ
የታመነ ሆኖ ይኖራሌ፤እራሱን ሉክዴ አይችሌምና ፡፡

ገሊቲያን 6÷7-9 አትሳቱ፤እግዙአብሓር አይ዗በትበትም


፡፡ ሰው የ዗ራውን ያኑኑ ዯግሞ ያጭዲሌና፡፡ በገዚ ስጋው
የሚ዗ራ መበስበስን ያጭዲሌና (ሇስጋው የሚሰራ/

111
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሚዯክም)፤በመንፈስ ግን የሚ዗ራው ከመንፈስ


የ዗ሊሇምን ሔይወት ያጭዲሌ (ሇነፍሱ የሚሰራ /
የሚዯክም)፡፡ባንዜሌም በጊዛው እናጭዲሇንና መሌካም
ሥራን ሇመስራት አንታክት ፡፡ 2ቆሮንጦስ ሰዎች 5፤10
መሌካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዲዯረገ ፤እያንዲንደ
በሥጋው የተሰራውን በብዴራት ይቀበሌ ዗ንዴ
ሁሊችንም በክርስቶስ ወንበር ፊት ሌንገሇጥ ይገባናሌ ፡፡

1ጴጥሮስ መሌእክት 1÷17 ሇሰው ፊት ሳያዯሊ


በእያንዲንደ ሊይ እንዯ ስራው የሚፈርዯውን አባት
ብሊችሁ ብትጠሩ በእንግዴነታችሁ ዗መን በፍርሀት
ኑሩ፡፡

2 ወዯ ጢሞቴዎስ 2÷6 የሚዯክመው ገበሬ ፍሬውን


ከሚበለት መጀመሪያ እንዱሆን ይገባዋሌ ፡፡1ቆሮንጦስ
ሰዎች 9÷13-14 በመቅዯስ ነገር የሚያገሇግለ ከመቅዯስ
የሆነውን ነገርን እንዱመገቡ፤በመሰዊያውም የሚጸኑ
ከመሰዊያው እንዱካፈለ አታውቁምን?ወንጌሌን
የሚሰብኩ ከወንጌሌ ቀሇብ እንዯሚቀበለ ጌታ
ዯንግጎአሌ፡፡

ማቲዎስ ወንጌሌ 6÷19-21 ብሌና ዜገት በሚያጠፉት


ላቦችም ቆፍረው በሚሰርቁት ዗ንዴ ሇእናንተ በምዴር
ሊይ መዜገብ አትሰብስቡ፤ነገር ግን ብሌም ዜገትም
በማያጠፉት ላቦችም ቆፍረው በማይሰርቁት ዗ንዴ
ሇእናንተ በሰማይ መዜገብ ሰብስቡ፤መዜገብህ ባሇበት
ሌብህ በዙያ ይሆናሌና ፡፡

112
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ማርቆስ ወንጌሌ 10÷28-31 ጴጥሮስም፡፡እነሆ፤እኛ


ሁለን ትተን ተከተሌንህ ይሇው ጀመር ፡፡እየሱስም
መሌሶ እንዱህ አሇ፡፡እውነት አሊቸዋሇሁ፤ስሇ እኔና ስሇ
ወንጌሌ ቤትን ወይም ወንዴሞችን ወይም አባትህን
ወይም እናትህን ወይም ሚስትህንወይም ሌጆችን ወይም
እርሻን የተወ ፤አሁን በዙህ ዗መን ከስዯት ጋር ቤቶችን
ወንዴሞችንና እህቶችንም እናቶችንም ሌጆችንም
እርሻንም መቶ እጥፍ፤በሚመጣውም ዓሇም የ዗ሊሇም
ሔይወት የማይቀበሌ ማንም የሇም አሊቸው፡፡ግን ብዘ
ፊተኞች ኃሇኞች ኃሇኞችም ፊተኞች ይሆናለ፡፡

ማቲዎስ ወንጌሌ 5÷17-19 እኔ ህግና ነቢያትን ሇመሻር


የመጣሁ አይምሰሊችሁ ፤ሌፈጽም እንጂ ሌሽር
አሌመጣሁም፡፡እውነት እሊቸዋሇሁ፤ሰማይና ምዴር
እስከሚያሌፍ ዴረስ ፤ከሔግ አንዱት የውጣ ወይም
አንዱት ነጥብ አታሌፍም ፤ሁለ እስሚፈጸም ዴረስ፡፡
እንግዱህ ከነዙህ ከሁለ ካነሱት ትእዚዚት አንዱቱን
የሚሽር ሇሰውም እንዱሁ የሚያስተምር ማንም ሰው
በመንግስተ ሰማያት ከሁለ ታናሽ ይባሊሌ፤የሚያዯርግ
ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግስተ
ሰማያት ታሊቅ ይባሊሌ ፡፡39 እኔ ግን እሊችኃሇሁ
ክፉውን አትቃወሙ ፤ዲሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ
ሇሚመታህ ሁለ ሁሇተኛውን ሁለ አዘርሇት
፤40እንዱከስህም እጀ ጠባብንም እንዱወሰወዴ
መጎናጸፊያህን ተውሇት፤41ማንም ሰው አንዴ ምእራፍ
ትሄዴ ዗ንዴ ቢያስገዴዴህ ሁሇተኛውንም ከእርሱ ጋር

113
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሂዴ፡፡42 ሇሚሇምንህ ሁ ስጥ ፤የሚወስዴ እንዱመሌስ


አትጠይቀው፡፡44-45 እኔ ግን እሊችኀሇሁ ፤በሰማያት ሊሇ
አባታችሁ ሌጆች ትሆኑ ዗ንዴ ጠሊቶቻችሁን ውዯደ
፤የሚረግሟችሁን መርቁ ፤ሇሚጠለዋችሁም መሌካም
አዴርጉ ፤ስሇሚያሳደዲችሁም ጸሌዩ ፤እርሱ በክፉዎችና
ሇበጎዎች ሊይ ፀሏይን ያወጣሌና ፤ በፃዴቃንና
በሀጢያተኞችም ሊይ ዜናቡን ያ዗ንባሌና፡፡ 46
የሚወደዋችሁን ብትወደ ምን ዋጋ አሇሁ ቀራጮችስ
ያንኑ ያዯርጉ የሇምን፤48 እንዱህ የሰማዩ አባታችን
ፍጹም እንዯሆነ እናንተም ፍጹምን ሁኑ፡፡ማቲዎስ
6የዮሏንስ ራዕይ 1 ሇሰዎች ትታዩ ዗ንዴ ምጽዋታችሁን
በፊታቸው እንዲታዯርርጉ ተጠንቀቁ፤ያሇዙያ በሰማያት
ባሇው አባታችሁ ዗ንዴ ዋጋ የሊችሁም ፡፡2 እንግዱህ
ምጽዋት ስታዯርግ ፤ግብዝች በሰው ዗ንዴ ሉከበሩ
በምኩራብ በመንገዴም እንዯሚዯርጉ በፊትህ መሇከት
አታስነፋ፤እውነት እሊቸዋሇሁ ፤ዋጋቸውን ተቀብሇዋሌ፡፡
3-4 አንተ ግን ምጽዋት ስታዯርግ ምጽዋትህ በስውር
እንዱሆን ቀኝህ የምትሰራውን ግራህ አትወቅ፤በስውር
የሚያይ አባትህም በግሌጥ ይከፍሌሃሌ፡፡24 ሇሁሇት
ጌቶች መገዚት የሚቻሇው ማንም ፤ወይም አንደን
ይጠሊሌ ሁሇተኛውን ይወዲሌ ፤ወይም ወዯ አንደ
ይጠጋሌ ሁሇተኛውን ይንቃሌ ፤ሇእግዜአብሏየርና
ሇገን዗ብ መገዚት አትችለም፡፡31እንግዱህ ምን እንበሊሇን
?ምንስ እንጠጣሇን? ምንስ እንሇብሳሇን ብሊችሁ
አትጨነቁ ፤32 ይህን ሁለ አህዚብ ይፈሌጋለ ?ይሔን
ሁለ እንዯሚያስፈሌጋችሁ የሰማዩ አባታችሁ ያውቃሌና

114
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

፡፡33 ነገር ግን አስቀዴማችሁ የእግዜአብሓርን


መንግስት ጽዴቁንም ፈሌጉ፤ይህም ሁለ
ይጨመርሊችኃሌ፡፡34 ነገ ሇራሱ ይጨነቃሌና ሇነገ
አትጨነቁ ፤ሇቀኑ ክፋቱ ይበቃዋሌ፡፡ለቃስ ወንጌሌ
6÷35 ጠሊቶቻችሁንውዯደ ፤መሌካም አዴርጉ ፤ምንም
ተስፋ ሳታዯርጉም አበዴሩ፤ዋጋችሁ ታሊቅ ይሆናሌ
፤የሌኡሌም ሌጆች ትሆናሊችሁ ፤እርሱ ሇማያመሰግኑ
ሇክፉዎች ቸር ነውና፡፡36 አባታችሁ ርሁሩህ እንዯሆነ
እሩህሩሆች ሁኑ፡፡37 አትፍረደ አይፈረዴባችሁምም ፤
አትኮንኑ አትኮነኑምም ፡፡ ይቅር በለ ይቅር ትባሊሊችሁ
፡፡ ይቅር በለ ይቅር ትባሊሊችሁ ፡፡ 38 ስጡ ይሰጣችኃሌ
፤ በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ተመሌሶ ይሰፈርሊችኃሌና
፤የተጨቆነና የተነቀነቀ የተትረፈረፈም መሌካም
መስፈሪያ በእቅፋችሁ ይሰጣችኃሌ፡፡ኤፌሶን ሰዎች
2÷18 በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ ወዯ አብ
መግባት አሇንና፡፡19 እንግዱህ ወዱህ ከቅደሳን ጋር
ባሊገሮችና የእግዙአብሓር ቤተሰቦች ናችሁ እንጂ
እንግድችና መጻጸኞ አይዯሊችሁም፡፡7÷12 እንግዱህ
ሰዎች ሉያዯርጉሊችሁ የምትወደትን ሁለ እናንተ
ዯግሞ እንዱሁ አዴርጉሊቸው ፤ሔግም ነቢያትም እንዱህ
ነውና፡፡24 ስሇዙህ ይህን ቃላን ሰምቶ የሚያዯርገው
ሁለ ቤቱን በአሇት ሊይ የሠራ ሌባም ሰው
ይመስሊሌ፡፡25 ዜናብም ወረዯ ጎርፍም መጣ ነፋስም
ነፈሰ ያንን ቤት ገፋው ፤በዓሇት ሊይም ስሇተመሰረተ
አሌወዯቀም ፡፡ 26 ይህን ቃላን ሰምቶ የማያዯርገው
ሰው ሁለ ቤቱን በአሸዋ ሊይ የሠራ ሰመፍ ሰውን

115
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይመስሊሌ ፡፡ 27 ዜናብም ወረዯ ጎርፍም መጣ ነፋስም


ነፈሰ ያንም ቤት መታው ፤ ወዯቀም አወዲዯቁም ታሊቅ
ሆነ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷9-20 ፍቅራችሁ ያሇ ግብዜነት


ይሁን ፡፡ ክፉውን ነገር ተጸየፉት ፤ከበጎ ነገር ጋር
ተባበሩ፤በወንዴማማች መዋዯዴ እርስ በርሳችሁ ተዋዯደ
፤እርስ በእርሳችሁ ተከባበሩ፤ሇሥራ ከመስራት
አትሇግሙ፤በመንፈስ የምትቃጠለ ሁኑ፤ሇጌታ
ተገዘ፤ሇጌታ ተገዘ፤በተስፋ ዯስ ይበሊችሁ፤በመከራ
ታገሱ ፤በጸልት ጽኑ፤ቅደሳንን በሚያስፈሌጋቸው እርደ
፤እንግድችን ሇመቀበሌ ትጉ፡፡የሚያሳዴደአችሁን
መርቁ፤መርቁ እንጂ አትርገሙ፡፡ዯስ ከሚሊቸው ጋር
ዯስ ይበሊችሁ ፤ከሚያሇቅሱም ጋር አሌቅሱ፡፡እርስ
በእርሳችሁ በአንዴ አሳብ ተስማሙ ፤የትዕቢትን ነገር
አታስቡ ፤ነገር ግን የትህትናን ነገር ሇመስራት
ትጉ፤ሌባሞች የሆናችሁ አይምሰሊችሁ ፡፡ሇማንም ስሇ
ክፉ ፈንታ ክፉ አትመሌሱ፤በሰው ፊት ፤በሰው ፊት
መሌካም የሆነውን አስቡ ፡፤ቢቻሊችሁስ በእናንተ በኩሌ
ከሰው ሁለ ጋር በሰሊም ኑሩ፡፡ተወዲጆች ወይ፤ራሳችሁ
አትበቀለ፤ሇቁጣው ፈንታ ስጡ እንጂ ፤በቀሌ የኔ ነው
፤እኔ ብዴራቱን እመሌሳሇሁ ይሊሌ ጌታ ተብል
ተጽፎአሌና፡፡ጠሊትህ ግን ቢራብ አብሊው ፤ቢጠማ
አጠጣው ፤ይህን በማረግህ በራሱ ሊይ የእሳትን ፍም
ትከምራሇህና፡፡ክፉውን በመሌካም አሸንፍ እንጂ በክፉ
አትሸነፍ፡፡

116
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 6÷8-17 ባሪያ ቢሆን ወይም ጨዋ


ሰው ፤እያንዲንደ የሚያዯርገውን መሌካም ነገር ሁለ
በጌታ በብዴራት እንዱቀበሇው ታውቃሊችሁና፡፡እናነተም
ጌቶች ሆይ ፤ዚቻውን ትታችሁ እንዱሁ አዴርጉሊቸው
፤በእነርሱና በእናንተ ሊይ የሚገዚው ጌታ በሰማይ እንዲሇ
ሇሰውም ፊት እንዲያዯሊ ታውቃሊችሁና፡፡በቀረውስ
በጌታና በሀይለ ችልት የበረታችሁ ሁኑ፡፡ የዱያቢልስ
ሽንገሊ ትቃወሙ ዗ንዴ እንዱቻሊችሁ የእግዜአብሄርን
ዕቃ ጦር ሁለ ሌበሱ፡፡መጋዯሊችን ከዯምና ከስጋ ጋር
አይዯሇምና ፤ከአሇቆችና ከስሌጣናት ጋር ከዙህ ከጨሇማ
አሇም ገዢዎች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካሇ ከክፋት
መንፈሳዊያን ሰራዊት ጋር ነው እንጂ፡፡አንግዱህ በክፉ
ቀን ሇመቃወም፤ሁለን ፈጽማችሁ ሇመቆም እንዴትችለ
የእግዚብሄር ዕቃ ጦር ሁለ አንሱ፡፡እንግዱህ ወገባችሁን
በእውነት ታጥቃችሁ ፤የጽዴቅንም ጥሩር ሇብሳችሁ
፤በሰሊም ወንጌሌን በመ዗ጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው
ቁሙ፤እንግዱህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ
፤የጽዴቅንም ጥሩር ሇብሳችሁ ፤በሰሊም ወንጌሌም
በመ዗ጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤በሁለም
ሊይ ጨምራችሁ የሚንበለትን የክፉ ፈሊጻዎች ሁለ
ሌታጠፉ የምትችለበትን የእምነት ጋሻ አንሱ፤
የመዲንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዘ እርሱም
የእግዚብሄር ቃሌ ነው፡፡

ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 3÷23-25 ሇሰው ሳይሆን ሇጌታ


እንዯምታረጉ፤የምታዯርጉትን ሁለ በትጋት አዴርጉት ፤

117
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከጌታ የርስትን ብዴራት እንዴትቀበለ ታውቃሊችሁና


፡፡የምታገሇግለት ጌታ ክርስቶስ ነውና፡፡የሚበዴሌም
የበዯሇውን በብዴራት ይቀበሊሌ፤ሇሰው ፊትም አዴሌዎ
የሇም፡፡ሮሜ 14፤9-13 ሙታንንም ህይዋንንም ይገዚ
዗ንዴ ክርስቶስ ሞተቶአሌና ሔያውም ሆኖአሌና፡፡
አንተም ሇምን በወንዴምህ ሊይ ሇምን ትፈርዲሇህ፡ወይ
አንተ ዯግሞ ወንዴምህን ስሇምን ትንቃሇህ፤ሁሊችን
በክርስቶስ ወንበር ፊት እንቆማሇንና፡፡ እኔ ሔያው ነኝ፤
ይሊሌ ጌታ፤ጉሌበት ሁለ ሇኔ ይንበረከካሌ ምሊስም
ሁለ እግዜአብሓርን ያመሰግናሌ ተብል ተጽፎአሌና፡፡
እንግዱስ እያንዲንዲችን ስሇ እራሳችን ሇእግዙአብሓር
መሌስ እንሰጣሇን፡፡እንግዱህ ከዚሬ ጀምሮ እርስ
በእርሳችን አንፈራረዴ፤2 ጢሞቲዮስ 2÷12-13 ብንጸና
፤ከእርሱ ጋር ዯግሞ እንነግሳሇን፤ብንክዯው፤እረሱ ዯግሞ
ይክዯናሌ፤ባናምነው፤እርሱ የታመነ ሆኖ ይኖራሌ ፤
ራሱን ሉክዴ አይችሌምና፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷12 እኔ እንዯ ወዯዴኳቸሁ እርስ


በእርሳችሁ ትዋዯደ ዗ንዴ ትእዚዛ ይህች ናት ፡፡

ሮሜ ሰዎች 8÷1 በክርስቶስ ኢየሱስ ያለት ኩነኔ


(ፍርዴ) የሇባቸውም፡፡

ማቲዎስ ወንጌሌ 25÷31 የሰው ሌጅ በክብሩ


በሚመጣበት ጊዛ ከእርሱም ጋር ቅደሳን መሊእክቱን
ሁለ፤በዙያን ጊዛ ይቀመጣሌ፤32 አሔዚብን ሁለ
ይሰበስባለ ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየልች እንዯሚሇይ

118
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እርስ በእርሳቸው ይሇያያቸዋሌ፤በጎቹን በቀኙ ፍየልቹን


በግራው ያቆማቸዋሌ፡፡34 ንጉሱም በቀኙ ያለቱን
ንንዱህ ይሊቸዋሌ፡፡ እናንተ የአባቴ ብሩካን ፤ ኑ ፤
አሇም ከተፈጠረበት ጊዛ ጀምሮ የተ዗ጋጀሊችሁን
መንግስት ውረሱ፡፡ 35 ተርቤ አብሌታችሁኛሌ ፤
ተጠምቼ አጠጥታችሁኛሌ፤ እንግዲ ሆኜ ተቀብሊችሁኛሌ
፤ ታርዤ አሌብሳችሁኛሌና ፤ 36 ታምሜ
ጠይቃችሁኛሌና ፤ ታስሬ ወዯ እኔ መጥታችኃሌና፡፡37
ጻዴቃን መሌሰው ይለታሌ፡፡ጌታ ሆይ፤ተርበህ
አይተንህስ መቼ አበሊንህስ፤ወይስ ተጠምተህ መቼ
አጠጣንህ፤እንግዲህ ሆነህስ መቼ ተቀበሌንህስ፤ወይስ
ታር዗ህ አይተን መቼ አበሊንህ፤39ወይስ ታመህ ወይስ
ታስረህ አይተን መቼ ወዯ አንተ መጣን፤40ንጉሱም
መሌሶ ፡፡እውነት እሊችኃሇሁ ከሁለ ከሚያንሱ ከእነዙህ
ወንዴሞቼ ሇአንደ እንኳ ስሊዯረጋችሁት ሇእኔ
አዯረጋችሁስ ይሊቸዋሌ፡፡41 በግራው ያለትን ዯግሞ
ይሊቸዋሌ ፡፡እናንተ ርጉማን ሇሰይጣንና ሇመሊእክቱ
ወዯተ዗ጋጀው ወዯ ዗ሊሇም ዜሳት ከእኔ ሂደ ፡፡ 42
ተርቤ አበሌታችሁኛሌ ፤ ተጠምቼ አሊጠጣችሁኝምና
፤ እንግዲ ሆኜ እሌተቀበሊችሁኝምና፤43 ታርዤ
አሊሇበሳችሁኝምና ፡፡ ታምሜም ታስሬም
አሌጠየቃችሁኝምና ፡፡ 44 እነርሱ ዯግሞ ይመሌሱና ፡፡
ጌታ ሆይ ፤ ተርበህ ወይስ ተጠምተህ ወይስ እንግዲ
ሆነህ ወይስ ታር዗ህ ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ መቼ
አይተን አሊገሇገሌንህም ይለታሌ ፡፡ 45 ያን ጊዛ
እውነት እውነት እሊችኃሇሁ፤ ከሁለ ከሚያንሱ ከእነዙህ

119
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አንደ ስሊረጋችሁት ሇእኔ ዯግሞ አሊረጋችሁትመም


ብል ይመሇረስሊችኃሌ ፡፡ 46 እነዙያም ወዯ ዗ሊሇም
ቅጣት ፤ጻዴቃን ግን ወዯ ዗ሊሇም ሔይወት ይሄዲለ ፡፡

እግዙአብሓር የሚጠሊቸው 6 ነገሮች (መጽሀፈ ምሳላ


6÷16፣17፣18፣19)

1 ቲቢተኛ አይን

2 ሏሰተኛ ምሊስ

3ንጹህን ዯም የምታፈስ እጅ

4 ክፉ አሳብ የምታበቅሌ ሌብ ፤ወዯ ክፉ የምትሮጥ


እግር፤

6 በሀሰት የሚናገር ሀሰተኛ ምስክር በወንዴማማች


መካከሌ ጠብን የሚ዗ራ፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 7÷15 ከሰው የሚወጡት ሰውን


የሚያረክሱ ናቸው እንጂ ከሰው ውጭ የሚገባውስ
ሉያረክሰው የሚችሌ ማንም የሇም፡፡19ወዯ ሆዴ ገብቶ
ወዯ እዲሪ ይወጣሌ እንጂ ወዯ ሌብ አይገባምና
፤መብሌን ሁለ እያጠራ አሊቸው፡፡ 20 እርሱም አሇ
፡፡ከሰው የሚወጣው ሰውን የሚያረክስ ያ ነው ፡፡21
ከውስጥ ከሰው ሌብ የሚወጣ ከክፉ አሳብ
፤22ዜሙት፣መስረቅ፣መግዯሌ፣ምንዜርነት ፣መጎምጀት
፤ ክፋት ፤ ተንኮሌ ፣ መዲራት ፣ ምቀኝነት ፣ ስዴብ ፤
ትዕቢት ፤ ስንፍና ናቸውና፤

120
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን ዜቅ


በማዴረግ ትህትና ሲያስተምር
ዮሏንስ ወንጌሌ 13÷4 ከእራት ተነሣ ሌብሱንም አኖረ
፤ማበሻም ጨርቅ ወስድ ታጠቀ ፤ በኃሊም
በመታጠቢያው ውሃ ጨመረ ፤የዯቀ መዚሙርቱን እግር
ሉያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሉያብስ ጀመረ
፡፡12እግራቸውንም አጥቦ ፤ ሌብሱንም አንስቶዲግመኛ
ተቀመጠ ፤ እንዱህም አሊቸው ፡፡ ያዯረግሁሊችሁን
ታስተውሊሊችሁን?13 እናንተ መምህርና ጌታ
ትለኛሊችሁ ፤ እንዱሁም ነኝና መሌካም ትሊሊችሁ ፡፡
14 እንግዱህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን
ካጠብሁ ፤ እናንተ ዯግሞ እርስ በእርሳችሁ እግራችሁን
ትተጣጠቡ ዗ንዴ ይገባችኃሌ ፡፡ እኔ ሇእናንተ እንዲዯረኩ
እናንተ ዯግሞ ታዯርጉ ዗ንዴ ምሳላ ሰጥቻችኃሇሁና
፡፡(በእግር መታጣጠብ ምሳላ መስጠቱ የሚያመሇክተው
እርስ በእርሳችሁዜቅ ብሊችሁ በማንኛውም መሌካም
ነገር ተከባበሩ እና ተዋዯደ ብል ማስተማሩ ነው)
16እውነት እውነት እሊችኀሇሁ ፤ባሪያ ከጌታው
አይበሌጥም መሌእክተኛም ከሊከው አይበሌጥም፡፡

አትከራከሩ
2 ወዯ ጢሞቲዮስ መሌእክት 2 ÷ 12 ይህን
አሳስባችኃሇሁ ፤በቃሌም እንዲይጣለ በእግዙአብሓር
ፊት ምከራቸው ፤ ይህ ምንም የማይረባ የሚሰሙትንም

121
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሚያፈርስ ነውና ፡፡ 15 የእውነትን ቃሌ በቅንነት


የሚናገር የማያሳፍር ሰራተኛ ሆነህ ፤የተፈተነውን
ራስህን ሇእግዙአብሓር ሌታቀርብ ትጋ፡፡16 ነገር ግን
ሇአሇም ከሚመች ከከንቱ መሇፍሇፍ ራቅ ፤
ኃጢያታቸውንም ከፊት ይሌቅ ይጨምራለና
፤ቃሊቸውም እንዯ ጭንቁር ይባሊሌ ፤ 22 ከክፉ
የጎሌማስነት ምኞት ግን ሽሽ ፤ በንጹህ ሌብ ጌታን
ከሚጠሩ ጋር ጽዴቅን እምነትንም ሰሊምንም አጥብቀህ
ተከተሌ፡፡23 ነገር ግን ጠብን እንዱያመጣ አውቀህ
ከሰነፎችና ካሌተማሩ ምርመራ ራቅ ፤ 24 የጌታ ባሪያ
ሇሰው ሁለ ገር ሇማስተማርም የሚበቃ ሇትግስት
የሚጸና ሉሆን እንጂ ሉጣሊ አይገባውም፡፡

ቲቶ 3÷9 ነገር ግን ሞኝነት ካሇው ምርመራና


ከትውሌድች ታሪክ ከክርክርም ስሇ ሔግም ከሚሆን ጠብ
ራቅ ፤የማይጠቅሙና ከንቱዎች ናቸው ፤10-11
መሇያየትን የሚያነሳ ሰው ጠማማ እንዱሆን በራሱም
ሊይ ፈርድ ኃጢያትን እንዱያዯርግ አውቀህ ፤አንዴ
ጊዛም ሁሇት ጊዛምከገጸጽከው በኃሊ እንዱህ ከሚመስሌ
ሰው እራቅ፡፡

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1÷9 ወዯ ሌጁ ወዯ ኢየሱስ


ክርስቶስ የጠራችሁ እግዙአብሓር የታመነ ነው፡፡10
ነገር ግን ወንዴሞች ሆይ ፤ሁሊችሁ አንዴ ንግግር
እንዴትናገሩ በአንዴ ሌብን በአንዴ አሳብ የተባበራችሁ
እንዴትሆኑ እንጂ መሇያትን በመካከሊችሁ እንዲይሆን
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም

122
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እሇምናችኃሇሁ፡፡11ወንዴዴሞቼ ሆይ ክርክር እንዲሇ ስሇ


እናንተ የቀልዔ ሰዎች አስታውቀውኛሌ ና፡፡12 ይህን
እሊሇሁ፡፡ እያንዲንዲችሁ ፡፡እኔ የጳውልስ ነኝ ፤እኔስ
የአጵልስ ነኝ ፤እኔ ግን የኬፋ ነኝ ፤እኔስ የክርስቶስ ነኝ
ትሊሊች፡፡13 ክርስቶስ ተከፍልአሌን?ጳውልስስ ስሇ
እናንተ ተሰቀሇሌን?ወይስ በጳውልስ ስም
ተጠመቃችሁን?14-15 በስሜ እንዯተጠመቃችሁ ማንም
እንዲይሌ ከቀርስጶስና ከጋዮስ በቀር ከእናንተ አንዴስ
እንኳ ስሊሇጠመሁ እግዜአብሓርን አመሰግናሇሁ፡፡
የእስጠፋኖስ ቤተሰቦችን ዯግሞ አጥምቆአሇሁ፤ጨምሬ
ላሊ አጥምቄ እንዯሆነ አሊውቅም ፡፤17 ሇማጥመቅ
ክርስቶስ አሊከኝምና ፤ወንጌሌን ሌሰብክ እንጂ፤የክርስቶስ
መስቀሌ ከንቱ አንዲይሆን በቃሌ ጥበብ አይዯሇም ፡፡

እግዙአብሓርን ዯስ የሚያሰኘው
መስዋት
ዕብራዊያን 13÷15 እንግዱህ ዗ወትር ሇእግዙአብሓር
የምስጋናን መስዋት ፤ማሇት ሇስሙ የሚመሰክሩ
የከንፈሮች ፍሬ ፤ በእርሱ እናቅርብሇት ፡፡ 16 ነገር ግን
መሌካም ማዴረግን ሇላልች ማካፈሌን
አትርሱ፤እንግዱህ ያሇው መስዋት እግዜአብሓርን ዯስ
ያሰኘዋሌና፡፡

123
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ንጹህ የሆነ ነውርም የላሇበት


አምሌኮ
ያዕቆብ ምሌዕክት 1÷27 ንጹህ የሆነ ነውርም የላሇበት
አምሌኮ በእግዙአብሓር አብ ዗ንዴ ይህ ነው፤ወሊጆች
የላሊቸው ሌጆች ባሌቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ
፤በዓሇምም ከሚገኝ እዴፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው፡፡

ከቶ አትማለ
ማቲዮስ ወንጌሌ 5÷33 እኔ ግን እሊችኃሇሁ ፡፡ከቶ
አትማለ፤በሰማይ አይሆንም የእግዚብሄር ዘፋን ነውና
፤35 በምዴርም አይሆንም የእግሩ መረገጫ ናትና
በኢየሩሳላም አይሆንም የታሊቁ ንጉስ ከተማ ናትና
፤36በራስህ አትማሌ ፤ አንዱቱን ጠጉር ነጭ ወይም
ጥቁር ሌታዯርግ አትችሌምና፡፡37ነገር ግን ቃሊችሁ
አዎን አዎን ወይም አይዯሇም አይዯሇም ይሁን፤ከእነዙ
የወጣ ሇክፉ ነው፡፡

ምሳላ፡- ለቃስ ወንጌሌ 16÷19 ቀይ ሌብስና ቀጭን


የተሌባ እግር የሇበሰ አንዴ ባሇ ጠጋ ሰው ነበረ፤ዕሇት ዕሇትም
እየተመቸው በዯስታ ይሮር ነበር፡፡20 አሌዓዜር የሚባሌ
አንዴ ዴሃ በቁስሌ ተወርሶ በዯጁ ተኝቶ ነበር፤21 ከባሇ
ጠጋውም ማዕዴ ከሚወዴቀው ፍርፋሪ ሉጠግብ ይመኝ
ነበር፤ውሾች እንኳ መጥተው ቁስልቹን ይሌሱ
ነበር፡፡22ዴሃውም ሞተ፤መሊእክትም ወዯ አብርሃም እቅፍ
ወሰደት ፤ባሇጠጋው ዯግሞ ሞተና ተቀበረ፡፡23 በሲኦሌም

124
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በሥቃይ ሳሇ አሻቅቦ አብርሃምን በሩቅ አየ


አሌዓዚርንምበእቅፉ ፡፡24 እርሱም እየጮኸ ፡፡አብርሃም አባት
ሆይ፤ማረኝ፤በዙህ ነበሌባሌ እየተሰቃየሁና የጣቱን ጫፍ
በውሃ ነክሮ መሊሴን እንዱያበርዴሌኝ አሌአዚርን ስዯዴሌኝ
አሇ፡፡25 አብርሃም ግን3 ሌጄ ሆይ ፤አንተ በሔይወት ሳሇህ
መሌካም እንዯተቀበሌህ አስብ አሌአዚር እንዱሁ ክፉ፤አሁን
ግን እርሱ በዙ ይጽናናሌ አንተም ትሰቃያሇህ ፡፡26 ከዙህም
ሁለ ጋር ከዙህ ወዯ እናንተ ሉያሌፉ የሚችለ እንዲይችለ
፤ወዱያ ያለ ዯግሞ ወዯ እኛ እንዲይናገሩ በእኛና በእናንተ
መካከሌ ታሊቅ ገዯሌ ተዯርጓሌ አሇ፡፡27እርሱም እንዱያስ
፤አባት ሆይ፤ወዯ አባቴ ቤት እንዴትሰዯው እሇምንሃሇው
፤አምስት ወንዴሞች አለኝና ፤28 እነርሱ ወዯ እዙ ስቃይ
ስፍራ እንዲይመጡ ይመሰክርሊቸዋሌ አሇ ፡፡29 አብርሃም ግን
፡፡ሙሴንና ነቢያት አለዋቸው፤እነርሱን ይስሙ አሇው
፡፡30አይዯሇም አባት ሆይ፤ነገር ግን ከሙታን አንደ
ቢሄዴሊቸው ንስሃ ይገባለ አሇ፡፡31 ሙሴንና ነቢያትን
የማይሰሙ ከሆነ ከሙታን እንኳ አንዴ ቢነሳ አያምኑም
አሇው፡፡

125
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የኢየሱስ ክርስቶስ
የባህሪ አምሊክነት
እኔና አብ አንድ ነን ‹‹ ዮሐንስ 10÷ 30 ››

126
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የኢየሱስ ክርስቶስ የባሔሪ አምሊክነት

ትንቢተ ኢሳያስ 9÷6 ሔፃን ተወሌድሌናሌና ፤


ወንዴ ሌጅም ተሰቶናሌና ፤ አሇቅነትም በጫንቃው ሊይ
ይሆናሌ ፤ ስሙም ዴንቅ መካር ፤ኃያሌ አምሊክ ፤
የ዗ሊሇም አባት ፤ የሰሊም አሇቃ ተብል ይጠራሌ፡፡ወዯ
ዕብራዊያን 7÷3 አባትና እናት የትውሌዴም ቁጥር
የለትም÷ሇ዗መኑም ጥንት ሇህይወቱም ፍጻሜ የሇውም
÷ዲሩ ግን በእግዙአብሓር ሌጅ ተመስል ሇ዗ሊሇም ካህን
ሆኖ ይኖራሌ፡፡ ሮሜ 9፤5 አባቶች ሇእነርሱ ናቸውና ፤
ከእነርሱም ክርስቶስ በስጋ መጣ፤እርሱም ከሁለ በሊይ
ሆኖ ሇ዗ሊሇም የተባረከ አምሊክ ነው ፤ አሜን፡፡ኤፌሶን
2፤10 እንመሊሇስበት ዗ንዴ እግዙአብሓር አስቀዴሞ
ያ዗ጋጀውን መሌካሙን ስራ ሇማዴረግ በክርስቶስ
ኢየሱስ ተፈጠረን ፡፡2፤12 በዙህ አሇም ተስፋን አታችሁ
ከእግዙአብሓርም ተሇይታችሁ ያሇ ክርስቶስ
ነበራችሁ፡፡ዕብራውያን 13÷8 ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና
ዚሬ እስከ ሇ዗ሊሇም ያው ነው፡፡1ኛዮሏ5÷20 እርሱ ሌጁ
ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡እርሱ እውነተኛ አምሊክና
የ዗ሊሇም ህይወት ነው፡፡2ኛ ጴጥሮስመሌእክት 1፤1
በአምሊካችን እና በመዴሀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ
ጽዴቅ ካገኘነው ጋር የተስተካከሇ የክብር እምነት
ሊገኙ፤ዮሏ 6፤38 ፈቃዳን ሇማዴረግ አይዯሇም እንጂ
የሊከኝን ፈቃዴ ሇማዴረግ ከሰማይ ወርጃሇሁና፡፡ኢሳ
64የዮሏንስ ራዕይ 1 ሰማዮችን ቀዯህ ምነው
ብትወርዴ!ተራሮችስ ምነው ቢናወጡ!ዮሏ ራእይ 1÷17
አትፍራ ፤ ፊተኛውና መጨረሻው ሔያውም እኔ ነኝ ፤
1 ፤ 18 ሞቼም ነበርሁ እነሆም ፤ ከ዗ሊሇም እስከ
዗ሊሇም ዴረስ ሔያው ነኝ፤የሞትና የህይወት መክፈቻ
127
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አሇኝ፡፡ዕብራዊያን 13÷8 ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዚሬ


እስከ ዗ሊሇም ያው ነው፡፡

ወዯ ቆሊስይስ ሰዎች 1÷13-16 እርሱ ከጨሇማ


ሥሌጣን አዲነን ÷ ቤዚነቱንም እርሱንም የኃጢያትን
ስርት ወዲገኘንበት ወዯ ፍቅሩ ሌጅ አፈሇሰን፡፡
እርሱም የማይታይ አምሊክ ምሳላ ነው፡፡የሚታዩትና
የማይታዩትም÷ዘፋናትም ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም
አሇቅነት ወይም ሥሌጣናት÷ በሰማይና በምዴር ያለት
ሁለ በእርሱ ተፈጥረዋሌና ከፍጥረት ሁለ በፊት በኩር
ነው ፡፡ ሁለ በእርሱና ሇእርሱ ተፈጥሮአሌ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 43÷15 የእስራኤሌ ፈጣሪ ፤ንጉሳችሁ


እግዙአብሓር እኔ ነኝ፡፡16 እግዙአብሓር በባሔር ውስጥ
መንገዴን በኃይሇኛም ውኃ ውስጥ መንገዴ
ያዯርጋሌ፡፡ትንቢተ ኢሳያስ 45÷12 እኔ ምዴርን
ሠርቻሇሁ ሰውንም በእርስዋ ሊይ ፈጥሬያሇሁ፤እኔ በእጄ
ሰማያትን ዗ርግቻሇሁ፤ሠራዊታቸውንም ሁለ አዜዣሇሁ
፡፡ዕብ 1፤2 ሁለን ወራሽ ባዯረገው ዯግሞም ዓሇማትን
በፈጠረበት በሌጁ በዙህ ዗መን መጨረሻ ሇእኛ ተናገረን
፤ኢሳያስ 48÷13 እጄም ምዴርን መስርታሇች ቀኜም
ሰማይን ዗ርግታሇች፤በጠራኃቸው ጊዛ በአንዴነት
ይቆማለ፡፡ማርቆስ ወንጌሌ 16÷19 ወዯ ሰማይ አረገ
በእግዙአብሓር ቀኝ ተቀመጠ ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ
1÷1፣በመጀመሪያ ቃሌ ነበር፤ ቃሌም በእግዙአብሓር
዗ንዴ ነበረ፤ቃሌም እግዙአብሓር ነበር ፡፡1÷14 ቃሌም
ስጋ ሆነ ፤ ይጠራሌ፡፡ ሮሜ ሰዎች 9 ÷ 5 አባቶች
ሇእነርሱ ናቸውና ፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በስጋ መጣ ፤

128
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እርሱም ከሁለ በሊይ ሆኖ ሇ዗ሊሇም የተባረከ አምሊክ


ነው፤ አሜን፡፡ ዕብራዊያን ሰዎች 11÷3 አሇሞች
በእግዙአብሓር ቃሌ እንዯ ተ዗ጋጁ፤ስሇዙህም የሚታየው
ነገር ከሚታዩት እንዲልነ በእምነት እናስተውሊሇን ፡፡
ዕብራውያን ሰዎች 4÷12 የእግዙአብሓር ቃሌ ሔያው
ነውና ፤ የሚሰራም ሁሇትም አፍ ካሇው ሰይፍ ሁለ
ይሌቅ የተሳሇ ነው ፤ነ ፍስና መንፈስን ምጅማትም
ቅሌጥምንም እስኪሇይ ዴረስ ይዋጋሌ ፤ የሌብንም
ስሜት ሀሳብንም ይመረምራሌ ፤ 13 እኛን በሚቆጣጠር
በአይኖቹ ፊት ሁለ ነገር የተራቆ ተናየተገሇጠ ነው
እንጂ ፤ በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት የሇም ዮሏንስ
፤ 46 አብን ያየ ማንም የሇም ፤ ከእግዙአብሓር ከሆነ
በቀርእርሱም አብን አይቷሌ ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷30
እኔና አብ አንዴ ነን ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 14፤9 እኔን ያየ
አብን አይቷሌ ፤እንዳትስ አንተ አብን አሳየኝ ትሊሇህ
?11እኔ በአብ እንዲሇሁ እኔም አብም በእኔ እንዲሇ
እመኑኝ ፤ባይሆንስ ስሇ ራሱ ስሇ ሥራው እመኑኝ ፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 13÷12 እግራቸውን አጥቦ ሌብሱንም
አንሥቶ ዲግመኛ ተቀመጠ÷እንዱህም
አሊቸው፡፡ያዯረግሁሊችሁን ተስተውሊችሁን?13 እናንተ
መምህርህና ጌታ ትለኛሊችሁ እንሁም ነኝና መሌካም
ትሊሊችሁ፡፡ 14 እንግዱህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን
እግራችሁን ካጠብኩ ÷ እናንተ ዯግሞ እርስ በእርሳችሁ
እግራችሁን ትጣቡ ዗ንዴ ይገባችኃሌ፡፡14 እኔ ጌታና
መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብኩ ÷ እናንተ ዯግሞ
እርስ በእርሳችሁ እግራችሁን ትጠጠቡ ዗ንዴ

129
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይገባችኋሌ፡፡ ኢዮኤሌ 2÷32 የእግዙአብሓርን ስም


የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ፤ ሮሜ ሰዎች 10÷13 የጌታን
ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌና ፡፡ 2 ተሰልንቄ2÷1-2ስ
ሇጌታችን ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ ፤ ኢሳያስ 43÷10 ከእኔ
በፊት አምሊክ አሌተሰራም ከእኔም በኃሊ አይሆንም ፡፡
11 እኔ እግዙአብሓር ነኝ፤ ከእኔ ላሊ የሚያዴን
የሇም፡፡12 ተናግሪያሇሁ አዴኜማሇሁ አሳይቼማሇሁ
፤44፤24 ከማኃጸን የሠራህ፤ የሚቤዥህ እግዙአብሓር
እንዱህ ይሊሌ ፡፡ ሁለን የፈጠርሁ ፤ ሰማያትን ሇብቻዬ
የ዗ረጋሁ ምዴርንም ያጸናሁ ምዴርንም ያጸናሁ
እግዙአብሓር እኔ ነኝ፤ከእኔ ጋር ማን ነበረ?

ዮሏንስ ወንጌሌ1÷2 ይህ በመጀመሪያ በእግዙአብሓር


዗ንዴ ነበረ፡፡ 1፤3 ሁለ በእርሱ ሆነ፤ከሆነውም አንዲች
ስንኳ ያሇ እርሱ አሌሆነም፡፡ዮሏ5÷5 በዙያም ከሠሊሳ
ስምንት አመት ጀምሮ የታመመ አንዴ ሰው ነበረ፤5፤8
ተነሳና አሌጋህን ተሸክመህ ሂዴ አሇው፡፡5፤9 ወዱያውም
ሰውዬው ዲነ አሌጋውንም ተሸክሞ ሄዯ፡፡5፤16 ስሇዙህም
በሰንበት ይህንን ስሊዯረገ አይሁዴ ኢየሱስን ያሳዴደት
ነበር ሉገዴለትም ይፈሌጉ ነበር፡፡5፤17 ኢየሱስ
ግን፡፡አባቴ እስከ ዚሬ ይሰራሌ እኔም ዯግሞ እሰራሇሁ
ብል መሇሰሊቸው፡፡

ቲቶ 2÷12-13 የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም


የታሊቁን የአምሊካችንና የመዴሀኒታችንን የእየሱስ
ክርስቶስ ክብር መገሇጥ እየጠበቅን፤ቲቶ 3፤4 ነገር ግን
የመዴኃኒታኝ የእግዙአብሓር ቸርነትና ሰውን መውዯደ

130
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በተገሇጠ ጊዛ ፤ትንቢተ ኢሳያስ 43 ÷ 3 እኔ የእስራሌ


ቅደስ አምሊክህ እግዙአብሓር መዴኃኒትህ
ነኝ፤ግብጽንም ሊንተ ቤዚ አዴርጌ ፤ ኢትዮጵያንና ሳባንም
ሇአንተ ፋንታ ሰጥቻቸዋሇሁ ፡፡ እመኑኝ ፡፡ ኢዮኤሌ 2
÷ 32 የእግዙአብሓርን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ ፤
እግዙአብሓርም እንዯ ተናገረ ፤ በጽዮን ተራራና
በኢየሩሳላም መዴኃኒት ይገኛሌ ፡፡ ሮሜ10÷13 የጌታን
ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌና ፡፡ ኢሳያስ 45÷15
የእስራኤሌ አምሊክ መዴኃኒት ሆይ፤በእውነት አንተ
ራስህን የምትሰውር አምሊክ ነህ፡፡16 ሁለም ያፍራለ
ይዋረዲለ ጣኦታትን የሚሰሩ ሁለ ወዯ ውርዯት
ይሄዲለ ፡፡17 እግዙአብሓር ግን እስራኤሌን በ዗ሊሇማዊ
መዴኃኒት ያዴነዋሌ ፤ ይሁዲ መሌእክት 1÷25 ፣ 4
ብቻውም ሇሆነ አምሊክና መዴኃኒታችን ከ዗መን ሁለ
በፊት አሁንም እስከ ዗ሊሇምም ዴረስ በጌትነት በኢየሱስ
ክርቶስ ክብርና ግርማ ኃይሌም ሥሌጣንም ይሁን ፤
አሜን ፡፡ ፊሌጵስዩስ 2÷6 እርሱ በእግዙአብሓር መሌክ
ሲኖር ሳሇ ከእግዙአብሓር ጋር መተካከሌን መቀማት
ነገር እንዯሚገባ አሌቆጠረውም፤2÷7 ነገር ግን የባሪያ
መሌክ ይዝ በሰውም ምሳላ ሆኖ እራሱን ባድ
አዯረገ፡፡2፤8 በምስለም እንዯሰው ተገኝቶ እራሱን
አዋረዯ፤ሇሞትም ይህውም የመስቀሌ ሞት እንኳ የታ዗዗
ሆነ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 17÷5 አሁንም አባት ሆይ፤አሇም
ሳይፈጠር በአንተ ዗ንዴ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ
዗ንዴ አክብረኝ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 17÷8 ከአንተ ዗ንዴ
እንዯ ወጣው በእውነት አወቁ፤ዮሏንስ 15÷26 ዲሩ ግን

131
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እኔ ከአብ ዗ንዴ የምሌክሊችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ


የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ፤ እርሱ ስሇ እኔ
ይመሰክራሌ፤

መዜሙረ ዲዊት 23÷1 እግዙአብሓር እረኛዬ


ነው፤የሚያሳጣኝም የሇም፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷11
መሌካም እረኛ እኔ ነኝ ፡፡ መሌካም እኛ ነፍሱን ስሇ
በጎቹ ያኖራሌ (ኢየሱስ ክርስቶስ)፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷30 እኔና አብ አንዴ ነን፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷24 አይሁዴም እርሱን ከበው፡፡እስከ


መቼ ዴረስ በጥርጣሬ ታቆየናሇህ፤አንተ ክርስቶስ
እንዯሆንክ ገሌጠህ ንገረን አለት፡፡25 ኢየሱስ
መሇሰሊቸው ፤ አንዱህ ሲሌ፡፡ነገርኳችሁ አታምኑምም
እኔ በአባቴ ስም የማዯርገው ስራ ይህ ስሇ እኔ
ይመሰክራሌ፤ 26 እናንተ ግን እንዯነገርኳችሁ ከበጎቼ
ስሊሌሆናችሁ አታምኑም፡፡ 27 በጎቼ ዴምጼን ይሰማለ
እኔም አውቃቸዋሇሁ ይከተለኛሌም፤28 እኔም የ዗ሊሇም
ህይወትን እሰጣችኃሇሁ፤ሇ዗ሊሇም አይጠፉም፤ ከእጄ
ማንም አይነጥቃቸውም ፡፡ 29 የሰጠኝ አባቴ ከሁለ
ይበሌጣሌ ፤ ከአባቴ እጅሉነጥቃቸው ማንም አይችሌም
፡፡ 30 እኔና አብ አንዴ ነን ፡፡

2 ዮሏንስ መሌእክት 1÷7 ብዘ አሳቾች ወዯ አሇም


ገብተዋሌና እነርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ እንዯመጣ
የማያምኑ ናቸው፤ይህ አሳቹና የክርስቶስ ተቃዋሚው
መንፈስ ነው፡፡1፤9 ሇሚወጣ ሁለ በክርስቶስ ትምህርት
132
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሇማይኖር ሰው አምሊክ የሇውም፤በክርስቶስ ትምህርት


ሇሚኖር አብና ወሌዴ አለት፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 10 ÷
33 አይሁዴም ፡፡ ስሇ መሌካም ስራህ አንወግርህም
፤ስሇ ስዴብ ፤ አንተም ሰው ስትሆን ራስህን አምሊክ
ስሇማዴረግህ ነው እንጂ ብሇው መሇሱሇት ፡፡ 10 ፤ 36
የእግዙአብሓር ሌጅ ነኝ ስሊሌኩ እናንተ አብ የቀዯሰውን
ወዯ አሇም የሊከውን፡ዕብራዊያን 4÷15 ከሀጢያት በቀር
እኛን የመሰሇ፤

ዮሏንስ ምስክርነት
ዮሏንስ ወንጌሌ 1÷15 ዮሏንስ ስሇ እርሱ መሰከረ
እንዱ ብል ተናገረ፡፡ከእኔ በኋሊ የሚመጣው እርሱ ከእኔ
በፊት ነበርና ከእኔ ይሌቅ የከበረ ሆኖአሌ፤

አብ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ
ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷37 የሊከኝ አብም እርሱ ስሇ እኔ
መስክሮአሌ ፡፡ዴምጹንም ከቶ አሌሰማችሁም፤መሌኩንም
አሊያችሁም፡፡38 እርሱም የሊከውን እናንተ አታምኑምና
በእናንተ ዗ንዴ የሚኖር ቃለ የሊችሁም፡፡ማቴዎስ 17÷1
ከስዴስት ቀንም በኃሊ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን
ወንዴሙንም ዮሀንስን ይዝ ወዯ ረጅም ተራራ
ብቻቸውን አወጣቸው፡፡2በፊታቸው ተሇወጠ፤ፊቱም
እንዯ ፀሏይ በራ ፤ ሌብሱም እንዯ ብርሀን ነጭ ሆነ፡፡3
እነሆም ሙሴና ኤሌያስ ከእነሱ ጋር ሲነጋገሩ

133
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ታዩአቸው፡፡4 ጴጥሮስም መሌሶ ኢየሱስን፡፡ጌታ ሆይ በዙ


መሆን ሇኛ መሌካም ነው ፤ ብትወዴስ ፤ በዙህ ሶስት
ዲስ አንደን ሇአንተ አንደን ሇሙሴ አንደን ሇኤሌያስ
እንስራአሇ ፡፡5እርሱም ገና ሲናገር ብሩህ ዯመና
ጋረዲቸው፤እነሆም፤ከዯመናው፡፡በእርሱ ዯስ የሚሇው
የምወዯው ሌጄ ይህ ነው፤እርሱን ስሙት የሚሌ ዴምጽ
መጣ፡፡

የመጻህፍት ምስክርነት
ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷39 እናንተ በመጻህፍት የ዗ሊሇም
ሔይወት እንዲሊችሁ ይመስሊችኃሌና እነርሱን
ትመረምራሊችሁ፤እነርሱም ስሇ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው
45 እኔ በአብ ዗ንዴ የምከሳችሁ አይምሰሊችሁ ፤
የሚከሳችሁ አሇ፤እርሱም ተስፋ የምታረጉት ሙሴ
ነው፡፡ 46 ሙሴንስ ብታምኑ እኔን ባመናችሁ ነበር ፤
እርሱ ስሇ እኔ ጽፎአሌና፡፡47 መጻህፍት ካሊመናችሁ
እንዳት ቃላን ታምናሊችሁ? ዮሏንስ 5፤40ነገር ግን
ሔይወት እንዱሆንሊችሁ ወዯ እኔ ሌትመጡ
አትወደም፡፡

የመንፈስ ቅደስ ምስክርነት


ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷26 ዲሩ ግን እኔ ከአብ ዗ንዴ
የምሌክሊችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት
መንፈስ በመጣ ጊዛ እርሱ፤እርሱ ስሇ እኔ ይመሰክራሌ፤

134
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሏዋሪያት ምስክርነት
ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷27 እናንተም ዯግሞ
ከመጀመሪያም ከኔ ጋር ኖራችኃሌ ትመሰክራሊችሁ ፡፡
ማቲዮስ16÷16 ስምኦን ጴጥሮስም መሌሶ ፡፡ አንተ
ክርስቶስ የሔያው የእግዙአብሓር ሌጅ ነህ አሇ፡፡1ዮሏንስ
ወንጌሌ 4÷14 እኛም አይተናሌ አባትም ሌጁን የአሇም
መዴሀኒት ሉሆን እንዯሊከው እንመሰክራሇን ፡፡ 15
ኢየሱስም የእግዙአብሓር ሌጅ እንዯ ሆነ በሚታመን
ሁለ እግዙአብሓር በእርሱ ይኖራሌ እርሱም
በእግዙአብሓር ይኖራሌ፡፡

ኢየሱስ የሔያው እግዙአብሓር ሌጅ

ክርስቶስ ነው
ማቴዎስ ወንጌሌ 3÷16 ኢየሱስ ከተጠመቀ በኃሊ
ወዱያው ከውሀ ወጣ፤እንሆም ሰማያት ተከፈቱ
የእግዙአብሓር መንፈስ እንዯ እርግብ ሲወርዴ በእርሱ
ሊይም ሲመጣ አየ፤7፤17 እነሆም ፤ ዴምጽ ከሰማያት
መጥቶ፡፡በእርሱ ዯስ የሚሇኝ የምወዯው ሌጄ ይህ ነው
አሇ፡፡ማርቆስ ወንጌሌ 9፤2 ኢየሱስ ጴጥሮስና ያዕቆብን
ዮሏንስንም ይዝ ወዯ ረጅም ተራራ ብቻቸውን
አወጣቸው፡፤በፊታቸው ተሇወጠ፤ሌብሱም አንጸባረቀ ፤
3አጣበውም በምዴር ሊይ እንዯዙያ ሉያነጣው
እስከማችሌ በጣም ነጭ ሆነ፡፡4ኤሌያስና ሙሴም

135
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ታዩአቸው፤ከኢየሱስም ጋር ይነጋገሩ ነበር፡፡5ጴጥሮስም


መሌሶ ኢየሱስን፤መምህር ሆይ ፤ በዙህ መሆን ሇኛ
መሌካም ነውና አንዴ ሇአንተ አንዴም ሇሙሴ አንዴም
ሇኤሌያስ ሦስት ዲሶች እንስራ አሇው፡፡6እጅግ ስሇፈሩ
የሚሇውን አያውቅም ነበርና፡፡7ዯመናውም መቶ
ጋረዲቸው ፤ ከዯመናውም የምወዯው ሌጄ ይህ ነው
እርሱንም ስሙት የሚሌ ዴምጽ መጣ፡፡8ዴንገትም
ዝረው ሲመሇከቱ ከእርሱ ጋር ከኢየሱስ ብቻ በቀር
ማንንም አሊዩም፡፡9 ከተራራው ሲወርደ የሰው ሌጅ
ከሙታን እስኪ ነሳ ዴረስ ያያችሁትን ሇማንም
እንዲይናገሩ አ዗ዚቸው፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 4÷25 ሴቲቱ፡፡ ክርስቶስ የሚባሌ


መሲሔ እንዱመጣ አውቃሇሁ ፤ እርሱ ሲመጣ ሁለን
ይነግረናሌ አሇችው፡፡26 የምነግርሽ እኔ እርሱ ነኝ
አሊት፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷24 አይሁዴም እርሱን


ከበው፡፡እስከ መቼ ዴረስ በጥርጣሬ ታቆየናሇህ፤ አንተ
ክርስቶስ እንዯሆንክ ገሌጠህ ንገረን አለት፡፡25እየሱስ
መሇሰሊቸው፤አንዱህ ሲሌ፡፡ነገርኳችሁ አታምኑምም እኔ
በአባቴ ስም የማዯርገው ስራ ይህ ስሇ እኔ ይመሰክራሌ፤
26 እናንተ ግን እንዯነገርኳችሁ ከበጎቼ ስሊሌሆናችሁ
አታምኑም፡፡ዮሏንስ 10፤33 አይሁዴም፡፡ስሇመሌካም
ስራህ አንወግርህም፤ስሇ ስዴብ፤አንተም ሰው ስትሆን
ራስህን አምሊክ ስሇ ማዴረግህ ነው እንጂ ብሇው
መሇሱሇት፡፡10፤36 የእግዜብሓር ሌጅ ነኝ ስሊሌኩ

136
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እናንተ አብ የቀዯሰውን ወዯ አሇም የሊከውን፡1ዮሏንስ


4÷14 እኛም አይተናሌ አባትም ሌጁን የአሇም
መዴሀኒት ሉሆን እንዯ ሊከው እንመሰክራሇን፡፡

ማቲዮስ ወንጌሌ 16÷13 ኢየሱስም ወዯ ፊሌጶስ


ቂጣርያ አገር በዯረሰ ጊዛ ዯቀመዚሙርቱን፡፡ሰዎች የሰው
ሌጅ ማን እንዯሆነ የለታሌ ብል ጠየቀ 14 እነርሱም ፡፡
አንዲንደ መጥምቀ ዮሀንስ፤ላልችም ኤሌያስ፤ላልችም
ኤርሚያስ ወይም ከነቢያት አንደ ነው ይሊለ አለት፡፡
14 እርሱም አንዲንደ መጥምቀ ዮሀንስ፤ላልችም
ኤሌያስ፤ላልችም ኤርሚያስ ወይም ከነቢያት አንደነው
ይሊለ አለት፡፡ 15 እርሱም፡፡እናንተስ እኔን ማን
እንዯሆንሁ ትሊሊችሁ አሊቸው 16 ስምኦን ጴጥሮስም
መሌሶ፡፡አንተ ክርስቶስ የሔያው የእግዙአብሓር ሌጅ ነህ
አሇ፡፡ 17 ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ አሇው፡፡በሰማይ
ያሇው አባቴ እንጂ ሥጋንና ዯም ይህን አሌገሇጥሌህም
ብጹህ ነህ፡፡18 እኔም እሌሃሇሁ፤አንተ ጴጥሮስ
ነህ፤በዙች ዓሇት ሊይ ቤተክርስቲያኔን እሰራሇሁ፤የገሃነም
ዯጆችም አይችለአትም፡፡19 የመንግስተ ሰማያትም
መክፈቻዎች እሰጥሀሇው፤በምዴር የምታስረው ሁለ
በሰማይ የታሰረ ይሆናሌ በምዴርም የምትፈታው ሁለ
በሰማይ የተፈታ ይሆናሌ፡፡(ጴጥሮስ አንተ ኢየሱስ
የሔያው የእግዙአብሓር ሌጅ ክርስቶስ ነህ ብል
ስሊመነበት ስሌጣን ሰጠው)

(ዮሏንስ ወንጌሌ 1÷12 ሇተቀበለት ሁለ ግን ፤ በስሙ


ሇሚያምኑት ሇእነርሱ የእግዙአብሓር ሌጆች ይሆኑ

137
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

዗ንዴ ስሌጣን ተሰጣቸው፤ዮሏ1፤13 እነርሱም


ከእግዙአብሄር ተወሇደ እንጂ ከሴት ወይም ከወንዴ
ፍቃዴ አሌተወሇደም)ዮሏንስ 1፤20 ያንጊዛም እርሱ
ክርስቶስ እንዯሆነ ሇማንም እንዲይነግሩ ዯቀመዚሙርቱን
አ዗ዚቸው፡፡ (ትንቢቱ እንዱፈጸም ዗ንዴ)

ማቲዮስ ወንጌሌ 22÷41-42 ዲዊትስ ጌታ ብል


ከጠራው፤እንዳት ሌጁ ይሆናሌ?አሊቸው፡፡ ፈሪሳውያንም
ተሰብስበው ሳለ፤ኢየሱስ ፡፡ስሇ ክርስቶስ ምን
ይመስሊቸወኃሌ ? የማን ሌጅ ነው ? ብል ጠየቃቸው ፤
የዲዊት ሌጅ ነው አለት፡፡43-44 እርሱም፡፤እንግዱስ
ዲዊት ፡፡ ጌታ ጌታዬን፡፡ጠሊቶችህን የእግርህ መረገጫ
እስካዯርግሌህ ዴረስ በቀኜ ተቀመጥ አሇው ሲሌ እንዳት
በመንፈስ ጌታ ብል ይጠራዋሌ ?45 ዲዊትስ ጌታ ብል
ከጠራው ፤ እንዳት ሌጁ ይሆናሌ ?አሊቸው፡፤46
አንዴም ቃሌ ስንኳ ይመሌስሇት ዗ንዴ የተቻሇው የሇም
፤ ከዙህ ቀንም ጀምሮ ወዯፊት ማንም ሉጠይቀው
አሌዯፈረም፡፡

ኢየሱስ ክርስቶስና መሊእክቱ


ወዯ ዕብራዊን ሰዎች 1÷2 ሁለን ወራሽ
ባዯረገው ዯግሞም ዓሇማትን በፈጠረበት በሌጁ በዙህ
዗መን መጨረሻ ሇእኛ ተናገረን ፤ 3እርሱም የክብሩ
መንጸባረቅና የባሪሁ ምሳላ ሁኖ፤ሁለን በስሌጣኑ ቃሌ
እየዯገፈ ፤ ኃጢአታችንን በራሱ ካነፃ በኃሊ በሰማያት

138
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤4ከመሊእክት ይሌቅ እጅግ


የሚበሌጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዱሁ ከእነርሱ
አብዜቶ ይበሌጣሌ ፡፡ 5 ከመሊእክትስ ፡፡ አንተ ሌጄ ነህ
፤ እኔ ዚሬ ወሌጄሃሇሁ፤ዯግሞም ፡፡ እኔ አባት
እሆነዋሇሁ እርሱም ሌጅ ይሆነኛሌ 6 ያሇው ከቶ
ሇማንነው?ዯግሞም በኩርን ወዯ አሇም
ሲያገባ፡፡የእግዙአብሓር መሊእክት ሁለም ሇእርሱ
ይስገደይሊሌ፡፡7 ስሇ መሊእክትም፡፡መሊእቱን መናፍስት
አገሌጋዮቹንም የእሳት ነበሌባሌ የሚያዯርግ 8 ይሊሌ ፤
ስሇ ሌጁ ግን፡፡አምሊክ ሆይ ፤ ዘፋንህ እስከ ዗ሊሇም
ዴረስ ይኖራሌ ፤ የመንግስትህ በትር የቅንነት በትር
ነው፡፡9 ጽዴቅን ወዯዴህ ዓመጽንም ጠሊትህ፤ስሇዙህ
እግዙአብሓር አምሊክህ ከጓዯኞችህ ይሌቅ በዯስታ ዗ይት
ቀባህ 10 ይሊሌ፡፡ዯግሞ፡፡ጌታ ሆይ፤አንተ ከጥንት
ምዴርን መሠረትህ ፤ ሰማዮችህም የእጆችህ ስራ
ናቸው፤11 እነርሱም ይጠፋለ አንተ ግን ጸንተህ
ትኖራሇህ፤ሁለም እንዯ ሌብስ ያረጃለ፤12እንዯ
መጎናጸፊያም ትጠቀሌሊቸዋሇህ ይሇወጡማሌ ፤ አንተ
ግን አንተ ነህ፤ ዓመቶችህም ከቶ አያሌቁም 13 ይሊሌ
፡፡ ነገር ግን ከመሊእክት ፡፡ ጠሊቶችህን የእግርህ
መረገጫ እስካረግሌህ ዴረስ በቀኜ ተቀመጥ 14 ከቶ
ሇማን ብልአሌ?ሁለ መዲንን ይወርሱ ዗ንዴ ስሊሊቸው
ሇማገዜ የሚሊኩ የሚያገሇግለም መናፍስት
አይዯለምን?2፤1 ስሇዙህ ከሰማነው ነገር ምናሌባት
እንዲንወሰዴ፤ሇእርሱ አብሌጠን ሌንጠነቀቅ ያስፈሌጋሌ፡፡

139
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር አንዴነቱ እና
ሶስትነቱ የእግዙአብሓር አንዴነት
ኦሪት ዗ዲግም 6÷4 አምሊካችን እግዙአብሓር አንዴ
እግዙአብሓር ነው፤ኢሳይያስ 45÷5 እኔ እግዙአብሓር
አምሊክ ነኝ ፤ከእኔ በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤1 ቆሮንጦስ
8÷4 እንግዱህ ሇጣኦት የተሰዋውን ሥጋ ስሇ መብሊት
÷ጣኦት ሁለ በዓሇም ከንቱ እንዯ ሆነ ከአንደ በቀር
ማንም አምሊክ እንዯላሇ እናውቃሇን፡፡6 ሇእኛስ ነገር
ሁለ ከእርሱ የሆነ እኛም ሇእርሱ የሆነን አንዴ አምሊክ
አብ አሇንና÷ነገር ሁለም በእርሱ በኩሌ የሆነ እኛም
በእርሱ በኩሌ የሆንን አንዴ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ
አሇን፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷30 እኔና አብ አንዴ ነን ፡፡
ዮሏንስ ወንጌሌ 14፤9 እኔን ያየ አብን አይቷሌ
፤እንዳትስ አንተ አብን አሳየኝ ትሊሇህ ?11እኔ በአብ
እንዲሇሁ እኔም አብም በእኔ እንዲሇ እመኑኝ ፤ባይሆንስ
ስሇ ራሱ ስሇ ሥራው እመኑኝ ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ
17÷5 አሁንም አባት ሆይ፤አሇም ሳይፈጠር በአንተ
዗ንዴ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዗ንዴ አክብረኝ፡፡11
ቅደስ አባት ሆይ ፤ እነዙህን የሰጠህኝን እንዯ እኛ
አንዴ እንዱሆኑ በስምህ ጠብቃቸው፡፡20-21አንተ አባት
ሆይ በእኔ እንዲሇህ እኔም በአንተ፤እነርሱም ዯግሞ በእኛ
አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ እሇምናሇሁ፡፡22-23 እኛም አንዴ
አንዯሆነን አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ፤እኔም በእነርሱ አንተም
በእኔ ስትሆን፤በአንዴ ፍጹማን እንዱሆኑ፤የሰጠህኝን
ክብር እኔ ሰጥቻቸዋሇሁ፤እንዱሁም ዓሇም አንተ
140
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዯሊከኝ በወዯዴህኝም መጠን እነርሱን


እንዯወዯዴሀቸው ያውቃሌ፡፡7፤ 24አሇም ሳይፈጠር
ስሇወዯዴህኝ የሰጠህኝም ክብሬን እንዱያዪ እኔ ባሇሁበት
የሰጠህኝ እነርሱ ዯግሞ ከእኔ ጋር ይሆኑ ዗ንዴ
እወዲሇሁ፡፡ዮሏንስ ዮሏ ራእይ 1፤17 አትፍራ ፤
ፊተኛውና መጨረሻው ሔያውም እኔ ነኝ፤ 1፤18
ሞቼም ነበርሁ እነሆም ፤ ከ዗ሊሇም እስከ ዗ሊሇም ዴረስ
ሔያው ነኝ፤የሞትና የህይወት መክፈቻ አሇኝ፡፡ኢሳ
48÷12 እኔምፊተኛም ነኝ እኔም ኃሇኛም ነኝ፡፡48÷13
እጄም ምዴርን መስርታሇች ቀኜም ሰማይን ዗ርግታሇች
፤ በጠራኃቸው ጊዛ በአንዴነት ይቆማለ፡፡ኢሳ 46÷9
እኔ አምሊክ ነኝና፤ላሊም የሇምና የቀዴሞውን የጥንቱን
ነገር አስቡ፤እኔ እግዙአብሓር ነኝ እንዯኔም ያሇ ማንም
የሇም፡፡

141
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓር የባህሪ ሶስትነት

ማቲዎስ ወንጌሌ 28÷19-20 እንግዱህ ሂደና


አሔዚብን ሁለ በአብ በወሌዴና በመንፈስ ቅደስ ስም
እያጠመቃችኃቸው ፤ ያ዗ዜኃችሁን ሁለ እንዱጠብቁ
እያስተማራችኃቸው ዯቀመዚሙርት አዴርጓቸው ፤
እነሆም እኔ እስከ ዓሇም ፍጻሜ ዴረስ ሁላ ጊዛ
ከእናንተ ጋር ነኝ ፡፡ 2ቆሮንጦስ ሰዎች 13÷14 የጌታ
የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዙአብሓርም ፍቅር
የመንፈስ ቅደስም ኅብረት ከሁሊችሁ ጋር
ይሁን፡፡አሜን፡፡ማቴዎስ ወንጌሌ 3÷11 እኔ ስሇ ንስሏ
በውኃ አጠምቃችኃሇሁ ፤ጫማውን እንኳሌሸከም ዗ንዴ
የማይገባኝ ከእኔ በኃሊ የሚመጣው ግን ከእኔ ይሌቅ
ይበረታሌ፤እርሱ በመንፈስ ቅደስ በእሳት
ያጠምቃችኃሌ፤ማቴዎስ ወንጌሌ 3÷16 ኢየሱስ
(ወሌዴ) ከተጠመቀ በኃሊ ወዱያው ከውሀ ወጣ ፤
እነሆም ሰማያት ተከፈቱ የእግዙአብሓር መንፈስ
(መንፈስ ቅደስ)እንዯ እርግብ ሲወርዴ በእርሱ ሊይም
ሲመጣ አየ፤7፤17 እነሆም ፤ ዴምጽ ከሰማያት
መጥቶ፡፡በእርሱ ዯስ የሚሇኝ የምወዯው ሌጄ ይህ
ነው(አብ)አሇ፡፡ማቲዮስ ወንጌሌ 9÷2-10 በዯብረ ታቦር
ክብሩን ስሇመግሇጡ፡፡ ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 16÷7 እኔ
ግን እውነት እነግራቸዋሇሁ ፤እኔ እንዴሄዴ
ይሻሊችኃሌ፡፡እኔ ባሌሄዴ አጽናኙ ወዯ እናንተ
አይመጣምና፤እኔ ብሄዴ ግን እርሱ እሌክሊችኃሇሁ፡፡ዮሀ

142
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

16፤13 ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ወዯ


እውነት ይመራችኃሌ ፤ የሚሰማውን ሁለ ይናገራሌ
እንጂ ከራሱ አይናገርምና ፤የሚመጣውንም
ይነግራችኃሌ፡፡14 እርሱ ያከብረኛሌ ፤ሇእኔም ካሇኝ
ወስድ ይነግራችኃሌና፡፡ 15 ሇአብ ያሇው ሁለ የኔ ነው
ስሇዙህ ሇእኔ ካሇው ወስድ ይነግራችኃሌ አሌሁ፡፡ዮሏ17
፤ 18 ወዯ ዓሇም እንዯሊክህኝ እንዱሁ ወዯ አሇም
ሊክኃቸው ፤ ዮሏ 16÷13 ግን እርሱ የእውነት መንፈስ
በመጣ ጊዛ ወዯ እውነት ሁለ ይመራችኃሌ ፤
የሚሰማውን ሁለ ይናገራሌ እንጂ ከራሱ አይናገርም ፤
የሚመጣውንም ይነግራችኃሌና፡፡ 14 እርሱ
ያከብረኛሌ፤ሇእኔ ካሇው ወስድ ይነግራችዋሌና፡፡15 ሇአብ
ያሇው ሁለ የእኔ ነው፤ስሇዙህ ፡፡ከእኔ ካሇኝ ወስድ
ይነግራችኃሌ አሌሁ ፡፡ዮሏንስ5÷37 የሊከኝ አብም እርሱ
ስሇ እኔ መስክሮአሌ፡፡ ዴምጹንም ከቶ አሌሰማችሁም ፤
መሌኩንም አሊያችሁም ፡፡ 38 እርሱም የሊከውን እናንተ
አታምኑምና በእናንተ ዗ንዴ የሚኖር ቃለ የሊችሁም፡፡
ዮሏንስ 5÷39 እናንተ በመጻህፍት የ዗ሊሇም ሔይወት
እንዲሊችሁ ይመስሊችኃሌና እነርሱን ትመረምራሊችሁ ፤
እነርሱም ስሇ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ5÷19 እውነት አውነት እሊችኃሇሁ


አብ ሲያዯርግ ያየውን ነው እንጂ ወሌዴ ከራሱ
ሉያዯርግ ምንም አይችሌም፤ያ የሚያዯርገውን ሁለ
ወሌዴ ዯግሞ ይህን እንዱሁ ያዯርጋሌና፡፡20 አብ
ወሌዴን ይወዲሌና ፤የሚያዯርገውንም ሁለ ያሳየዋሌ ፤

143
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እናንተም ትዯነቁ ዗ንዴ ከዙህ የሚበሌጥ ስራ


ያሳየዋሌ፡፡21 አብ ሙታንን እንዯሚያስነሣ ሔይወትን
እንዯሚሰጣቸው፤እንዱሁ ወሌዴ ዯግሞ ሇሚወዲቸው
ሔይወትን ይሰጣቸዋሌ፡፡22-23 ሰዎች ሁለ አብን
እንዯሚያከብሩት ወሌዴን ያከብሩት ዗ንዴ ፤ ፍርዴን
ሁለ ሇወሌዴ ሰጠው እንጂ አብ በአንዴ ሰው እንኳ
አይፈረዴም፡፡ወሌዴን የማያከብር የሊከውን አብን
አያከብርም፡፡26 አብ በራሱ ሔይወት እንዲሇው እንዱሁ
ዯግሞ ሇወሌዴ በራሱ ህይወት እንዱኖረው
ሰቶታሌና፡፡ቲቶ 3-4 የመዴሀኒታችን የእግዙአብሓር
ቸርነት ሰውን መውዯደ በተገሇጸ ጊዛ ፤6-7 ያን
መንፈስም ፤ በጸጋው ጸዴቀን በ዗ሊሇም ህይወት ተስፋ
ወራሾች እንዴንሆን፤በመዴሀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ
በእኛ ሊይ አትረፍርፎ አፈሰሰው፡፡

መንፈስ ቅደስ
ኦሪት ዗ፍጥረት 6÷3 መንፈሴ በሰው ሊይ ሇ዗ሊሇም
አይኖርም÷እርሱ ስጋ ነውና፤ሏዋሪያት ስራ 2÷16 ይህ
በነብዩ እዩኤሌ የተባሇው ነው፡፡17 እግዙአብሓር
ይሊሌ፡፡በመጨረሻው ቀን እንዱህ ይሆናሌ፤ስጋ በሇበሰ
ሁለ ሊይ ከመንፈሴ አፈሳሇሁ ፤ወንድችና ሴቶች ሌጆች
ትንቢት ይናገራለ ÷ጎበዝችም ራእይ ያያለ
÷ሽማግላዎችም ሔሌም ያሌማለ ፤ዯግሞ በዙያች
ወራት በወንድችና በሴቶች ባሪያዎቼ ከመንፈሴ
አፈሳሇሁ ትንቢትም ይናገራለ ፡፡19 ዴንቆችም በሊይ

144
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በሰማይ ÷ምሌክቶችም በታች በምዴር እሰጣሇሁ


፤ዯምም እሳትም ጭጋግም በሰማይ ይሆናሌ፤20ታሊቅ
የሆነ የጌታ ቀን ሳይመጣ ፀሏይ ወዯ ጨሇማ ጨረቃም
ወዯ ዯም ይሇወጣለ፡፡21የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ
ይዴናሌ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 16÷7 እኔ ግን እውነት እሊችኃሇሁ


፤እኔ እንዴሓዴ ይሻሊችኋሌ ፡፡እኔ ባሌሓዴ አጽናኙ
ወዯ እናንተ አይመጣም ና፤እኔ ብሄዴ ግን እርሱን
እሌክሊችኋሇሁ፡፡8እርሱ መጥቶ ስሇ ኋጢያት ስሇ ጽዴቅ
ስሇ ፍርዴ አሇምን ይወቅሳሌ ፤9-10ስሇ ኃጢያት÷በእኔ
ስሇማያምኑ ነው፤ስሇ ጽዴቅም ÷ወዯ አብ ስሇምሄዴ
ከዙህ በኋሊ ስሇማታዩኝ ነው፤11ስሇ ፍርዴም የዙህ
አሇም ገዥ ስሇተፈረዯበት ነው፡፡12የምነግራችሁ ብዘ
አሇኝ አሁን ግን ሌትሸከሙት አትችለም፡፡13ግን እርሱ
የእነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ወዯ እውነት ሁለ
ይራችኋሌ ፤የሚሰማውን ሁለ ይናገራሌ እንጂ ከራሱ
አይናገርምና፤የሚመጣውንም ይነግራችኋሌ፡፡እሱ
ያከብረኛሌ ከእኔም ወስድ ይነግራችኋሌና፡፡15ሇአብ
ካሇው ሁለ የእኔ ነው ፤ስሇዙህ፡፡ሇእኔ ካሇኝ ወስድ
ይነግራችኋሌ አሌሁ ፡፡ዮሏ15÷16 ዲሩ ግን እኔ ከአብ
዗ንዴ የምሌክሊችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ
የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ÷እርሱ ስሇ እኔ
ይመሰክራሌ፤27እናንተ ዯግሞ ከመጀመሪያ ጀምሮ ከእኔ
ጋር ኖራችጓሌና ትመሰክራሊችሁ፡፡ዮሏ 14÷26 አብ
በስሜ የሚሌከው ግን መንፈስ ቅደስ የሆነው አጽናኝ

145
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እርሱ ሁለን ያስተምራችኋሌ እኔም የነገርኳችሁን


ያሳስባችኋሌ፡፡

ለቃስ ወንጌሌ 11÷13 እንግዱህስ እናንተ ክፉዎች


ስትሆኑ ሇሌጆቻችሁ መሌካም ስጦታ መስጠት
ካሊወቃችሁ÷በሰማይ ያሇው አባት ሇሚሇምኑት እንዳት
አብሌጦ መንፈስ ቅደስ ይሰጣቸው?

ኦሪት ዗ፍጥረት 2÷7 እግዙአብሓር አምሊክም ሰውን


ከምዴር አፈር አበጀው፤በአፍንጫውም የሔይወት
አስትንፋስ እፍ አሇበት፤ሰውም ሔያው እስትንፋስ ያሇው
ሆነ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 4÷24 እግዙአብሓር መንፈስ ነው


÷የሚሰግደሇትም በመንፈስና በእውነት ሉሰግደሇት
ያስፈሌጋቸዋሌ፡፡ዮሏ14÷26 አብ በስሜ የሚሌከው ግን
መንፈስ ቅደስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁለን
ስተምራችኃሌ እኔም ነገርኃችሁን ሁለ ያሳስባችኃሌ፡፡

ቲቶ 3 ÷5 እንዯ ምሔረቱ መጠን ሇአዱስ ሌዯት


በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅደስ በመታዯስ አዲነን
እንጂ ÷ እኛ ስሊዯረግነው ስሇ ጽዴቅ ሥራ አሌነበረም
፤6-7 ያን መንፈስም በጸጋው ጸዴቀን በ዗ሊሇም ሔይወት
ተስፋ ወራሾች እንዴንሆን ÷ በመዴኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ በእኛ ሊይ አትረፍርፎ አፈሰሰው፡፡

መዜሙረ ዲዊት 104÷29 (105÷30) ፊትህን


ስትሰውር ይዯነግጣለ ፤ ነፍሳቸውንም ታወጣሇህ

146
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይሞታለም÷ወዯ አፈራቸውም ይመሇሳለ ፡፡ 30


መንፈስህንም ትሌካሇህ ይፈጠራለም ÷ የምዴር ፊት
ታዴሳሇህ፡፡31 የእግዙአብሓር ክብር ሇ዗ሊሇም
ይሁን፤እግዙአብሓር በስራው ዯስ ይሇዋሌ፡፡

እግዙአብሓርን በምን ትመሱለታሊችው


ትንቢተ ኢሳይያስ 40 ÷ 12-23 ውኆችን በእሌፍኙ የሰፈረ
÷ ሰማይንም በስንዜሩ የሇካ ÷ ምዴርንም ሁለ ሰብስቦ በእጁ
የያ዗ ÷ ተራሮችን በሚዚን ÷ ኮረብቶቹንም በሚዚን ÷
ኮረብቶችንም በሚዚኖች የመ዗ነ ማነው ?የእግዙአብሓርን
ሔሉና ያወቀ ወይስ አማካሪ ኖሮት ያማካረው ማን ነው?
ወይስ ከማን ጋራ ተመካከረ ? ወይስ ማን መከረው?ፍርዴንስ
ማን አስተማረው ? የጥበብንስ መንገዴ ማን አሳየው ? እነሆ
÷ አሔዚብ በገንቦ እንዲሇች ጠብታ ናቸው ፤ እንዯ ሚዚንም
ውሌብሌቢት ተቇትረዋሌ፤እንዯ ኢምንትም ናቸው፡፡ሉባኖስ
ሇማንዯጃ እንስሶችም ሇሚቃጠሌ መስዋት አይበቁም፡፡ አሔዚብ
ሁለ በፊቱ እንዲሌነበሩ ናቸው፤እንዯ ከንቱ ነገርም ይመስሊለ
፡፡ እንግዱህ እግዙአብሓርን በማን ትመስለታሊችሁ?ወይስ
በምን ምሳላ ታስተያዩታሊችሁ?እንጨት ጠራቢው በሰራው
ምስሌ ÷ወይስ አንጥረኛ መትቶ በሰራው ወርቅ ÷ በወርቅም
ሇብጦ በሰራው ምስሌ ትመስለታሊችሁን?ጠራቢው
ማይነቅ዗ው እንጨት ይመርጣሌ፤ምስለም እንዲናወጥ
ያቆመው ዗ንዴ ብሌህ ሰራተኛን ይፈሌጋሌ ፡፡ አሊወቃችሁምን
?ወይስ አሌሰማችሁምን ? ከጥንትስ አሌተወራሊችሁምን ?
ወይስ ምዴር ከተመሰረተች ጀምሮ አሊስተዋሊችሁምን?እርሱ
ምዴርን ክበብ ያጸናሌ፤በእርስዋም የሚኖሩት እንዯ አንበጣ
ናቸው፤ሰማያትን እንዯ መጋረጃ የሚ዗ረጋቸው ÷ እንዯ
ዴንኳንም ሇመኖሪያ የሚ዗ረጋቸው ፤ 23 አሇቆችንም
የሚገዚሊቸው እንዲይኖር የሚያዯርግ ምዴርንም እንዯ
ኢምንት የሚያዯርጋት እርሱ ነው ፡፡ (24-31)

147
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ኢሳይያስ 45÷5-13 እኔ እግዙአብሓር አምሊክ ነኝ


፤ከእኔ በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤አጸናሁ ፤አንተ ግን
አሊወከኝም፡፡በፀሀይ መውጫና በምእራብ ያለ ከእኔ በቀር
ላሊ አምሊክ እንዯላሇ ያውቁ ዗ንዴ እኔ እግዙአብሓር
አምሊክህ ነኝ፤ከእኔም ላሊ አምሊክ የሇም፡፡ብርሃንን
ፈጠርኩ ፤ሰሊምንም አዯርጋሇሁ፤ክፋትንም አመጣሇሁ
፤እነዙህን ሁለ ያዯረኩ እግዙአብሓር እኔ ነኝ፡፡ሰማይ
በሊይ ዯስ ይበሇው ፤ዯመናትም ጽዴቅን ያዜንቡ
፤ምዴርም መዴሏኒትም ታብቅሌ፤ጽዴቅም በአንዴነት
ይብቀሌ፤እኔ አምሊክ እግዙአብሓር ፈጥሬሃሇሁ ፡፡ 9
እንዯ ሸክሊ ሠሪ ሥራ ውብ አዴርጌ ሰራሁህ ፤ ምዴርን
የሚያርስ ሁሌጊዛ ያርሳሌን?ጭቃ ሰሪውን፡-ምን
ትሰራሇህ ? እጅ የሇህምና መሥራት አትችሌም
ይሇዋሌን ? ጭቃ ሰሪውን ከራከረዋሌን ? አባቱን ፡ -
ሇምን ወሇዴኸኝ ? እናቱንም ÷ ሇምን አምተሸ
ወሇዴሽን ? ሇሚሌ ወዮ! የእስራኤሌ ቅደስ
የሚመጣውንም የፈጠረ እግዙአብሓር አምሊክ እንዱ
ይሊሌ ፡- ስሇ ወንድችና ሴቶች ሌጆቼ ጠይቁኝ ፤ ስሇ
እጄም ስራ እ዗ዘኝ ፡፡ እኔ ምዴርን ሰርቻሇሁ ፤ ሰውንም
በእርስዋ ሊይ ፈጥሬአሇሁ፤እኔ በእጄ ሰመያትን
አጽንቼያሇሁ፤ከዋክብቶቻቸውንም አዜዤአሇሁ ፤ እኔ
ቂሮስን በጽዴቅ አስነስቼዋሇሁ፤ መንገደንም ሁለ
አቀናሇሁ ፤ እርሱ ከተማዬን ይሠራሌ ፤ በዋጋም ዌም
በጉቦ ይሆን ምርኮቼን ያወጣሌ÷ይሊሌ የሰራዊት ጌታ
እግዙአብሓር፡፡

148
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቅደስ መንፈስ እና
የስህተት መንፈስ

149
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቅደስ መንፈስ እና የስህተት መንፈስ


1 ዮሏንስ መሌእክት 4 ÷1 ወዲጆች ሆይ መንፈስን ሁለ
አትመኑ፤ነገር ግን መናፍስት ከእግዙአብሓር እንዯሆኑ
መርምሩ ፤ ብዘዎች ሏሰተኞች ነቢያት ወዯ አሇም ወተዋሌና
፡፡ 2 የእግዙአብሓርን መንፈስ በዙህ ታውቃሊችሁ፤ኢየሱስ
ክርስቶስ በስጋ እንዯመጣ የሚታመን መንፈስ ሁለ
ከእግዙአብሓር ነው፡፡ 3 እየሱስ ክርስቶስ በስጋ እንዲሌመጣ
በማይታመን መንፈስ ሁለ ከእግዙአብሓር አይዯሇም ፤ይህም
የክርስቶስ ተቋዋሚው መንፈስ ነው ፤ ይህ እንዱመጣ
ሰምታችኃሌ ፤ አሁንም እንኳ በአሇም አሇ ፡፡ 4 ሌጆች ሆይ
እናንተ ከእግዙአብሓር ናችሁ አሸንፋችኃቸውማሌ ፤በአሇም
ካሇው ይሌቅ በእናንተ ያሇው ታሊቅ ነውና ፡፡ 5 እነርሱ
ከአሇም ናቸው ከአሇም የሆነውን ይናገራለ አሇሙም
ይሰማቸዋሌ ፡፡ 6 እኛ ከእግዙአብሓር ነን ፤ እግዙአብሓር
የሚያውቅ ይሠማናሌ ፤ ከእግዙአብሓር ያሌሆነ አይሰማንም
፡፡ የእውነት መንፈስና የስህተት መንፈስ በዙህ
እናውቃሇን፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 8÷47 ከእግዙአብሓር የሆነ
የእግዙአብሓርን ቃሌ ይሰማሌ ፤ እናንተ ከእግዙአብሓር
አይዯሊችሁምና ስሇዙህ አትሰሙም ፡፡

150
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በእምነት በኩሌ ሁሊችሁ


በክርስቶስ ኢየሱስ
የእግዙአብሓር ሌጆች
ናችሁ

151
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በእምነት በኩሌ ሁሊችሁ በክርስቶስ


ኢየሱስ የእግዙአብሓር ሌጆች ናችሁ
(ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷26)
ዮሏንስ ወንጌሌ 1 ÷11 የእርሱ ወዯ ሆነው መጣ ፤
የገዚ ወገኖቹም አሌተቀበለትም ፡፡ 12 ሇተቀበለት ሁለ
ግን ፤ በስሙ ሇሚያምኑት ሇእነርሱ የእግዙአብሓር
ሌጆች ይሆኑ ዗ንዴ ሥሌጣን ሰጣቸው፡፡13 እነርሱም
ከእግዙአብሓር ተወሇደ እንጂ (በጥምቀት ከውሀና
ከመንፈስ) ከዯም ወይም ከስጋ ፈቃዴ ወይም ከወንዴ
ፈቃዴ አሌተወሇደም፡፡

1ዮሏንስ መሌእክት 3÷1 የእግዙአብሓር ሌጆች


ተብሇን ሌንጠራ አብ እንዳት ያሇውን ፍቅር እንዯ ሰጠን
እዩ ፤ እንዱሁም ነን፡፡ስሇዙህም ክንያት ዓሇም እርሱን
ስሊሊወቀው እኛን አያውቀንም፡፡2 ወዲጆች ሆይ አሁን
የእግዙአብሓር ሌጆች ነን፡፡ምንም እንዯሆነን ምንም
አሌተገሇጥንም ፡፡ዲሩ ግን ቢገሇጥ እርሱ እንዲሇ
እናየዋሇንና እርሱን እንዴንመስሌ እናውቃሇን፡፡

1 የጴጥሮስ መሌእክት 1÷23 ዲግመኛ


የወሇዲችሁት ከሚጠፋ ዗ር አይዯሇም ፤ በሔያውና
ሇ዗ሊሇም በሚኖር በእግዙአብሓር ቃሌ ከማይጠፋ ዗ር
ነው እንጂ፡፡24 ሥጋ ሁለ እንዯ ሳር ክብሩም ሁለ
እንዯሳር አበባ ነውና ፤ሣሩ ይጠወሌጋሌ አበባውም
ይረግፋሌ፤25 የጌታ ቃሌ ግን ሇሊሇም ይኖራሌ
፡፡በወንጌሌ የተሰበከሊችሁ ቃሌ ይሄ ነው፡፡

152
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወዯ ገሊቲን ሰዎች 3÷26 በእምነት በኩሌ ሁሊችን


በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዙአብሓር ሌጆች ናችሁና ፡፡ 27
ከክርስቶስ ጋር አንዴ ትሆኑ የተጠመቃችሁ ክርስቶስን
ሇብሳችሁታሌና፡፡28አይሁዲዊ ወይም የግሪክ ሰው የሇም ፤
ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የሇም ፤ወንዴም ሴትም
የሇም፤ሁሊችሁ በእየሱስ አንዴ ሰው ናችሁና፡፡29 እናንተስ
የክርስቶስ ከሆናችሁ እንዱያስ የአብርሃም ዗ር እንዯ
ተስፋውም ቃሌ ወራሾች ናችሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷15 ከእንግዱህ ወዱህ ባሮች አሌሊችሁም


፤ባሪያ የሚያዯርገውን አያውቀምና ፤ ወዲጆች ግን ብዬ
ያችኃሇሁ ፤ከአባቴ የሰማሁትን ሁለ ሇእናንተ
አስታውቄአችኃሇሁና፡፡

1ዮሏንስ መሌእክት 5÷1ክርስቶስ ነው ብል በኢየሱስ


የሚያምን ሁለ ከእግዙአብሓር ተወሌድአሌ፤

ወዯ ገሊቲያን 4÷6 ሌጆች ስሇሆናችሁ እግዙአብሓር አባ


አባት ብል የሚጮህ የሌጁን መንፈስ በሌባችሁ ውስጥ ሊከ፡፡
7ስሇዙህ ከእንግዱህ ወዱህ ሌጅ እንጂ ባሪያ አይዯሇህም ፤
ሌጅም ከሆንህ ዯግሞ በክርስቶስ የእግዙአብሓር ወራሽ ነህ

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷18 በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ


መንፈስ ወዯ አብ መግባት አሇንና ፡፡19 ከእንግዱህስ
ወዱህ ከቅደሳን ጋር ባሊገሮችና የእግዙአብሓር
ቤተሰቦች ናችሁ እንጂ እንግድችና መጻተኞች
አይዯሊችሁም

153
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር ይወዯናሌ

154
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር ይወዯናሌ
ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷13 ነፍሱን ስሇወዲጆቹ
ከመስጠት ይሌቅ ከዙህ የሚበሌጥ ፍቅር ሇማንም
የሇውም ፡፡ ኤፌሶን 2፤5 ከወዯዯን ከትሌቅ ፍቅሩ
የተነሳ የበዯሊችን ሙታን እንኳ በሆነን ጊዛ ከክርስቶስ
ጋር ሔይወትን ሰጠን ፤በጸጋው ዴናችሃሌና፤

ዮሏንስ ወንጌሌ 17÷22-19 እነርሱም ዯግሞ በእውነት


የተቀዯሱ እንዱሆኑ እኔ ራሴን ስሇ እነርሱ
እቀዴሳሇሁ፡፡20-21 ሁለም አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ ፤
ከቃሊቸው የተነሳ በእኔ ስሇሚያምኑ ዯግሞ እንጂ ስሇ
እነኚህ ብቻ አሇምንህን ፤ አንተ እንዯሊከኝ አሇም ያምን
዗ንዴ ፤አንተ ፤አባት ሆይ ፤በእኔ እንዲሇህ እኔም በአንተ
፤እነርሱ ዯግሞ በእኛ አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ እሇምንሀሇሁ፡፡
23 እኛም አንዴ እንዯሆንን አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ ፤ እኔም
በእነርሱ አንተም በእኔስ ትሆን ፤በአንዴ ፍጹማን
እንዱሆኑ ፤የሰጠህኝ ክብር እኔ
ሰጥቼአቸዋሇሁ፤እንዱሁም አሇም አንተ እንዯሊክህኝ
በወዯዴከኝም መጠን እነርሱን እንዯ ወዴካቸው ያቃሌ
፡፡24አባት ሆይ፤ዓሇም ሳይፈጠርስ ስሇወዯዴከኝ እነርሱ
ዯግሞ ከኔ ጋር ይሆኑ ዗ንዴ እወዲሇሁ፡፡26 እኔን
የወዯዴክባት ፍቅር በእነርሱ እንዴትሆን እኔም በእነርሱ
፤ ስምህን አስታወቅኃቸው አስታውቃችዋሇሁ፡፡የሏንስ
ወንጌሌ 15÷9 አብ እንዯወዯዯኝ እኔ ዯግሞ
ወዯዴኳችሁ፤በፍቅሬ ኑሩ፡፡

155
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷16 በእርሱ የሚያም ሁለ የ዗ሊሇም


ሔይወት እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፋ እግዙአብሓር
አንዴያ ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇሙን እንዱሁ
ወድአሌና፡፡1ጴጥሮስ መሌእክት 5÷7 እርሱ ስሇእናንተ
ያስባሌና የሚያስጨንቃችሁን ሁለ በእርሱ ሊይ
ጣለት፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 14፤÷18 ወሊጆች እንዯ ላሊቸው ሌጆች


አሌተዋችሁም ፤ወዯ እናንተ እመጣሇሁ፡፡20 እኔ በአባቴ
እንዲሇሁ እናንተም በእኔ እንዲሊችሁ እኔም በእናንተ
እንዲሇሁ በዙያን ቀን ታውቃሊችሁ ፡፡21 ትእዚዛን
በእርሱ ዗ንዴ ያሇችው የሚጠብቃትም የሚወዯኝ እርሱ
ነው፤የሚወዯኝንም አባቴ ይወዯዋሌ እኔም እወዯዋሇሁ
ራሴንም እገሌጥሇታሇሁ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷12 እኔ
እንዯወዯዴኳቸሁ እርስ በእርሳችሁት ዋዯደ ዗ንዴ
ትእዚዛ ይህች ናት ፡፡1 ዮሀ 3፤22 ትእዚዘን
የምንጠብቅና በፊቱ ዯስ የምናሰኘውን የምናዯርግ
ስሇሆነን የምንሇምነውን ሁለ ከእርሱ እናገኛሇን፡፡ 23
ትእዚዙቱም ይህች ናት፤በሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም
እናምን዗ንዴ ፤ትእዚዜንም እንዯ ሰጠን እርስ በእርሳችን
እንዋዯዴ ዗ንዴ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷9 አብ
እንዯወዯዯኝ እኔ ዯግሞ ወዯዴኳችሁ ፤ በፍቅሬ ኑሩ ፡፡
10 እኔ የአባቴን ትእዚዜ እንዯ ጠበኩ በፍቅሩም
እንዯምኖር ፤ትእዚዛን ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራሊችሁ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 5÷5በተሰጠንም የመንፈስ ቅደስ


የእግዙአብሓር ፍቅር በሌባችን ስሇፈሰሰ ተስፋ

156
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አያሳፍርም፡፡ 6ገና ዯካሞች ሳሇን ክርስቶስ ዗መኑ


ሲዯርስ ስሇሀጢያተኞች ሞቶአሌና፡፡7ስሇ ጸዴቅ የሚሞት
በጭንቅ ይገኛሌና፤ስሇ ቸር ሰው ግን ሉሞት እንኳ
የሚዯፍር ምናሌባት ይገኝ ይሆናሌ፡፡8ነገር ግን ገና
ሃጢያተኞች ሳሇን ክርስቶስ ስሇ እኛ ሞቶአሌን
እግዙአብሓር ሇኛ ያሇውን የራሱን ፍቅር ያስረዲሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች10÷20 ኢሳያስም ዯፍሮ፡፡ ሊሌፈሇጉኝ


ተነኝሁ ፤ ሊሌጠየቁኝም ተገሇጥኩ አሇ፡፡ 21 ስሇ
እስራኤሌ ግን ፡፡ ቀኑን ሙለ ወዯ ማይታ዗ዜ ህዜብ
እጆቼን ዗ረጋሁ ይሊሌ ፡፡ (በዚን ወቅት የእግዙአብሓር
ሔዜብ እስራኤሊውያን ስሇነበሩ)

ትንቢተ ኢሳያስ 48÷9 ስሇ ስሜ ቁጣዬን አ዗ገያሇሁ


፤እንዲሊጠፋህም ስሇ ምስጋናዬ እታገሳሇሁ፡፡

2 ጴጥሮስ መሌእክት 1÷4 ስሇ ክፉ ምኞት በዓሇም


ካሇው ጥፋት አምሌጣችሁ ከመሇኮት ባሔሪ ተካፋዮች
በተስፋው ቃሌ እንዴትሆኑ፤በእነዙያ ክብርና በጎነት
የከበረና እጅግ ታሊቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን፡፡ዮኃንስ
12፤23 የሰው ሌጅ ይከብር ዗ንዴ ሰአቱ ዯርሷሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷29 ሌጁ በብዘ ወንዴሞች መካከሌ


በኩር ይሆን ዗ንዴ ÷ አስቀዴሞ ያወቃቸውን የሌጁን
መሌክ እንዱመስለ አስቀዴሞ ዯግሞ ወስኖአሌና ፤ 30
አስቀዴሞ የወሰናቸውን እነዙህን ዯግሞ ጠራቸው ፤
የጠራቸውን እነዙህን ዯግሞአጸዯቃቸው ፤ ያጸዯቃቸወን
እነዙህን ዯግሞ አከበራቸው ፡፡ 31 እንግዱህ ስሇዙህ

157
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ነገር ምን እንሊሇን ? እግዙአብሓር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን


ይቃወናሌ ? 32 ሇገዚ ሌጁ ያሌራራሇት ነገር ግን ስሇ ሁሊችን
አሳሌፎ የሰጠው ያው ከእርሱ ጋር ዯግሞ ሁለን ነገር
እንዱያው እንዳት አይሰጠንም? 34 የሞተው ÷ ይሌቁንም
ከሙታን የተነሳው ÷ በእግዙአብሓር ቀኝ ያሇው ÷ዯግሞ
ስሇ እኛ የሚማሌዯው ክርስቶስ ነው፡፡35 ከክርስቶስ ፍቅር
ማን ይሇየናሌ? መከራ÷ወይስ ጭንቀት ÷ ወይስ ጭንቀት
÷ ወይስ ስዯት ፤ ወይስ ራብ ÷ ወይስ ራቁትነት ÷ ወይስ
ፍርሃት ÷ ወይስ ሰይፍ ነውን ? 36 ስሇ አንተ ቀኑን ሁለ
እንገዯሊሇን ÷ እንዯሚታረደ ጠቦቶች ተቆጥረን ተብል
እንዯተጻፈ ነው ፡፡ 37 በዙህ ሁለ ግን በወዯዯን አሸናፊዎች
እኛ እንበሌጣሇን ፡፡ 38 ሞት ቢሆን ÷ ህይወትም ቢሆን ÷
መሊእክትም ቢሆኑ ÷ ግዚትም ቢሆን ÷ ያሇውም ቢሆን ÷
የሚመጣውም ቢሆን ÷ ሀያሊትም ቢሆኑ ÷ ከፍታም ቢሆን
÷ ዜቅታም ቢሆን ÷ ሌዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ
ኢየሱስ በጌታችን ባሇ ከእግዙአብሓር ፍቅር ሉሇየን
እንዲይችሌ ተረዴቻሇሁ፡፡

158
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጌታችንና መ ዴኃኒታችን ኢየሱስ


ክርስቶስ የአብ ፍቃዴን
የሚፈጽመውን እህቱና ወንዴሞቹ
ሇማረግ ወስኖዋሌ
ማርቆስ ወንጌሌ 3÷28 እውነት አውነት አሊችኃሇሁ
፤ሇሰው ሌጆች ኃጢያት ሁለ የሚሳዯቡትም ስዴብ ሁለ
ይሰረይሊቸዋሌ፤29 በመንፈስ ቅደስ ሊይ የሚሳዯብ ሁለ
ግን የ዗ሊሇም ሀጢያት ይሆንበታሌ እንጂ ሇ዗ሊሇም
አይሰረይሇትም፡፡30 ርኩስ መንፈስ አሇበት ይለ ነበርና
፡፡31 እናቱም ወንዴሞቹም መጡ በውጭም ቆመው
ወዯ እርሱም ቆመው አስጠሩት፡፡32 ብዘ ሰዎችም
በዘሪያው ተቀምጠው ነበሩና፡፡እነሆ ፤ እናትና
ወንዴሞችህም በውጭ ቆመው ይፈሌጉሃሌ አለት፡፡ 33
መሌሶም እናቴ ማናት?ወንዴሞቼስ እነማን ናቸው ?
አሊቸው፡፡34 በዘሪያው ወዯ ተቀመጡት ተመሇከተና ፡፡
እነሆ እናቴ ወንዴሞቼም ፡፡ 35 የእግዙአብሓርን ፈቃዴ
የሚያዯርግ ሁለ ፤ እርሱ ወንዴሜ ነው እህቴም
እናቴም አሇ፡፡

159
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከቅዴስናው እንዴንካፈሌ ሇጥቅማችን


ይቀጣናሌ(ዕብ12÷10)
ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 12÷1-2 እንግዱህ እነዙህን
የሚያህለ ምስክሮች እንዯ ዯመና በዘሪያችን ካለን ፤እኛ
ዯግሞ ሸክምን ሁለ ቶልም የሚከብዯንን ሀጢያት
አስወግዯን ፤የእምነታችንእ ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን
ተመሌክተን ፤በፊታችን ያሇውን ሩጫ በትግስት
እንሩጥ፤እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱ ስሊሇው ዯስታ
በመስቀሌ ታግሦ በእግዙአብሓር ዘፋን ቀኝ
ተቀምጦአሌና፡፡3በነፍሳችሁ ዜሊችሁ እንዲትዯክሙ ፤
ከኃጢያተኞች በዯረሰበት እንግዱህ ባሇመቃወም
የጸናውን አስቡ ፡፡ 4ከኃጢያት ጋር እየተጋዯሊችሁ ገና
ዯምን እስከማፍሰስ ዴረስ አሌተቃወማችሁም 5-6 እንዯ
ሌጆችም ከእናንተ ጋር ፡፡ ሌጄ ሆይ ፤የጌታ ቅጣት
አታቅሌሌ፤በሚገጽጽህም ጊዛ አትዴከም ፤ጌታ
የሚወዯውን ይቀጣዋሌና ፤ የሚቀበሇውን ሌጅ ሁለ
ይገርፈዋሌ ብል የሚነጋገረውን ምክር ረስታችሁታሌ፡፡7
ሇመቀጣት በታገሱ ፤ እግዙአብሓር እንዯሌጆች
ያዯርጋችኃሌና ፤ አባቱ የማይቀጣው ሌጅማ ነው 8
ነገር ግን ሁለ የቅጣት ተካፋይ ሆንዋሌና ያሇ ቅጣት
ብትኖሩ ዱቃሊዎች እንጂ ሌጆች አይዯሊችሁም ፡፡9
ከዙህም በሊይ የቀጡን የሥጋችን አባቶች ነበሩን
እንፈራቸው ነበር፤እንዳትስ ይሌቅ ሇመናፍስት አባት
አብሌጠን ሌንገዚና በሔይወት ሌንኖር በተገባን
ዕብራውያን 12÷10 እርሱ ግን ከቅዴስናው እንዴንካፈሌ

160
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሇጥቅማችን ይቀጣናሌ፡፡11ቅጣት ሁለ ሇጊዛው


የሚያሳዜን እንጂ ዯስ የሚያሰኝ አይመስሌም ፤ዲሩ ግን
በኃሊ ሇሇመደት የሰሊም ፍሬ እርሱን ጽዴቅን
ያፈራሊችኃሌ፡፡12ስሇዙህ ያለትን እጆች የሰሇለትም
ጉሌበቶች አቅኑ ፤13 ያነከሰውም እንዱፈወስ እንጂ
እንዲይናጋ ፤ሇእግራችሁ ቅን መንገዴ አዴርጉ፡፡

በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው

(ያዕቆብ መሌእክት1÷12)
ያዕቆብ መሌዕክት 1÷12 በፈተና የሚጸና ሰው
የተባረከ ነው፤ከተፈተነ በኃሊ ሇሚወደት ስሇእርሱ
የተሰጣቸውን የሔይወት አክሉሌ ይቀበሊሌና ፡፡13
ማንም ሲፈተን ፡፡ በእግዙአብሓር እፈተናሇሁ
አይበሌ፤እግዙአብሓር በክፉ አይፈትንምና ፤ እርሱ
ራሱስ ማንንም አይፈትንም ፡፡ 14 ነገር ግን እያንዲንደ
በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታሇሌ ይፈተናሌ ፡፡15 ከዙህ
በኃሊ ምኞት ጸንሳ ሀጢያትን ትወሌዲሇች፡፡

161
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ኢየሱስ ክርስቶስን የመካዴ ውጤት


ወ ዕብራዊያን ሰዎች 6÷4 አንዴ ጊዛ ብርሃን
የበራሊቸውን ሰማያውያንም ስጦታ የቀመሱትን
ከመንፈስ ቅደስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን 5
መሌካሙንም የእግዙአብሓር ቃሌና ሉመጣ ያሇውን
የዓሇም ኃይሌ የቀመሱትን 6 ኋሊም የካደትን እንዯገና
ሇንስሏ እነርሱን ማዯስ የማይቻሌ ነው ፤ ሇራሳቸው
የእግዙአብሓርን ሌጅ ይሰቅለታሌና ያዋርደትማሌና፡፡7
ብዘ ጊዛ በእርስዋ ሊይ የሚወርዯውን ዜናብ የምትጠጣ
መሬት ፤ሇሚያርሱዋትም ዯግሞ የምትጠቅምን
አትክሌት የምታበቅሌ ፤ ከእግዙአብሓር በረከትን
ታገኛሇችና ፤8 እሾክና ኩርንችትን ግንብ ታወጣሇች
፤የተጣሇች ናት ሇመረገምም ትቀርባሇች ፤መጨረሻዋም
መቃጠሌ ነው ፡፡9 ስሇ እናንተ ግን ፤ ወዲጆች ሆይ ፤
ምንም እንኳ እንዱሁ ብንናገር ፤ አብሌጦ የሚሻሇውና
ሇመዲን የሚሆነውን እንዱሆንሊችሁ ተረዴተናሌ ፡፡ 10
እግዙአብሓር ፤ ቅደሳንን ስሊገሇገሊችሁ እስከ አሁንም
ስሇምታገሇግለዋቸው ፤ ያዯረጋችሁትን ስራ ሇስሙም
ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዗ንዴ ዓመፀኛ አይዯሇምና፡፡
2ተኛ የዮኃንስ መሌእክት 1፤7 ብዘ አሳቾች ወዯ አሇም
ገብተዋሌና እነርሱም እየሱስ ክርስቶስ በስጋ እንዯመጣ
የማያምኑ ናቸው ፤ ይህ አሳቹና የክርስቶስ ተቃዋሚው
ነው ፡፡8 ሙለ ዯመወዜ እንዴትቀበለ እንጂ
የሰራችሁት እንዲይጠፋ ሇራሳችሁ ተጠንቀቁ ፡፡9
ሇሚወጣ ሁለ በክርስቶስ ትምህርት ሇማይመኖር ሰው
አምሊክ የሇውም ፤በክርስቶስ ትምህርት ሇሚኖር አብና
162
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወሌዴ አለት ፡፤10 ማንም ወዯ እናንተ ቢመጣ ይህንን


ትምህርት ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበለት ሰሊምም
አትበለት፤11 ሰሊም የሚሇው ሰው በክፉ ስራው
ይካፈሊሌና፡፡ሮሜ 10÷20 ኢሳይያስም ዯፍሮ፡፡ሊሌፈሇጉኝ
ተገኘሁ፤ሊሌጠየቁኝም ተገሇጥሁ አሇ፡፡21 ስሇ እስራኤሌ
ግን፡፡ቀኑን ሁለ ወዯ ማይታ዗ዜና ወዯ ሚቃወም ሔዜብ
እጆቼን ዗ረጋሁ ይሊሌ፡፡

163
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዲይፈረዴባችሁ አትፍረደ
ማቴዎስ ወንጌሌ 7÷1-2 እንዲይፈረዴባችሁ
አትፍረደ ፤ በምትፈርደበት ፍርዴ ይፈረዴባችኃሌና ፤
በምሰፍሩበት መስፈሪያ ይሰፈርባቸዋሌ ፡፡ 3 በወንዴምህ
ያሇውን ጉዴፍ ስሇምን ታያሇህ ፤ በአይንህ ግን ያሇውን
ምሶሶ ስሇምን አትመሇከትም 4 ወይም ወንዴምህን ፡፡
ከአይንህ ጉዴፍ ሊውጣ ፍቀዴሌኝ እንዳት ስትሇዋሇህ
፤እነሆም በአይንህ ምሶሶ አሇ፡፡5 አንተ ግን አስቀዴመህ
ከአይንህ ምሶሶውን አውጣ ፤ ከዙያ በኃሊ ከወንዴም
አይን ጉዴፍን ታወጣ ዗ንዴ አጥርተህ ታያሇህ፡፡ ያዕቆብ
መሌዕክት 4፤11 ወንዴሞች ሆይ ፤እርስ በእርሳችሁ
አትተማሙ ፡፤ወንዴሙን የሚያማ በወንደሙን
የሚፈርዴ ሔግን ያማሌ በሔግም ይፈርዲሌ ፤ በሔግም
ብትፈርዴ ፈራጅ ነህ እንጂ ሔግን አዴራጊ
አይዯሇህም፡፡12 ሔግን የሚሰጥና የሚፈርዴ አንዴ ነው
፤ እርሱም ሉያዴን ሉያጠፋ ምየሚችሌ ነው ፤ በላሊው
የምትፈርዴ አንተ ማን ነህ?

ወዯ ሮሜ ሰዎች13÷8 እርስ በእርሳችሁ ከመዋዯዴ


በቀር ሇማንም ዕዲ አይሁናባችሁ ÷ላሊውን የሚወዴ
ሔግን ፈጽሞታሌና፡፡10ፍቅር ሇባሌንጀራው ክፉ
አያዯርግም ፤ስሇዙህ ፍቅር የሔግ ፍጻሜ ነው፡፡

164
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓር ቤተ
መቅዯስ ናችሁ

165
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዙአብሓር ቤተ መቅዯስ ናችሁ


1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷16 የእግዙአብሓር ቤተ
መቅዯስ እንዯ ሆናችሁ የእግዙአብሓርም መንፈስ
እንዱኖርባችሁ አታውቁምን 17 ማንም የእግዙአብሓርን
ቤተ መቅዯስ ቢያፈርስ እግዙአብሓር እርሱን
ያፈርሰዋሌ ፤ የእግዙአብሓር ቤተ መቅዯስ ቅደስ
ነውና፤ያውም እናንተ ናችሁ ፡፡ 18 ማንም እራሱን
አያታሌሌ ፤9የእግዙአብሓር እርሻ ናችሁ
፤የእግዙአብሓር ሔንፃ ናችሁ ፤ ከእርሱ ጋር አብረን
የምንሰራ ነንና፡፡

2 ቆሮንጦስ 13÷5 በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን


መርምሩ ፤ ራሳችሁንም ፈትኑ ፤ ወይስ ምናሌባትም
የማትበቁ ብትሆኑ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ
እንዲሇ ስሇ ስናንተ አታውቁምን?

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷20 በሏዋሪያትና በነቢያት


መሰረት ሊይ ታንፃችኃሌ ፤ የማዕ዗ኑም እራስ ዴንጋይ
ክርስቶስ ነው ፤21 በእርሱም ሔንፃ ሁለ እየተጋጠመ
በጌታ ቅደስ ቤተ መቅዯስ እንዱሆን ያዯርጋሌ ፤22
በእርሱም እናንተ ዯግሞ ሇእግዙአብሓር መኖሪያ
ሇመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሰራሊችሁ፡፡ የሏዋሪያት
ሥራ 16፤5 አብያተ ክርስቲያናትም በሃያማኖት ይበረቱ
ነበር ፤ በቁጥርም እሇት እሇት ይበዘ ነበር ፡፡ 2 ቆሮ
11÷28 የቀረውንም ነገር ሳሌቆጥር ፤ ዕሇት ዕሇት
የሚከብዯኝ የአብያተ ክርስቲያናት ሁለ ሃሳብ ነው፡፡

166
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች11÷16 ዲሩ ግን ማንም


ሉከራከር ቢፈቅዴ ፤ እኛ ወይም የእግዙአብሓር አብያተ
ክርስቲያናት እንዱህ ያሇ ሌማዴ የሇንም፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 1÷13 በአይሁዴ ሥርዓት በፊት


እንዳት እንዯኖርኩ ሰምታችኃሌና ፤ የእግዙአብሓርን
ቤተ ክርስቲያን (ክርስቲያኖችን) ያሇ ሌክ አሳዴዴና
አጠፋ ነበር፤22 በክርስቶስም ያለት የይሁዲ
ማኅበርተኞች ፌቴን አያውቁም ነበርና፤ 23 ነገር ግን
፡፤ቀዴሞ እኛን ያሳዴዴ የነበረ ፤ እርሱ በፊት ያጠፋውን
የነበረውን ሃይማኖት አሁን ይሰብካሌ ተብል ሲነገር
ይሰሙ ነበር፤24 ስሇ እኔም እግዙአብሓርን ያከብሩ
ነበር፡፡1ቆሮንጦስ 15፤9 እኔ ከሏዋሪያት ሁለ የማንስ
ነኝና ፤የእግዙአብሓርን ቤተክርስቲያን ስሊሳዯዴኩ
(ክርስቲያኖችን) ሏዋርያ ተብዬ ሌጠራ የማይገባኝ ፤ 10
ነገር ግን በእግዙአብሓር ጸጋ የሆንኩ እኔ ነኝ፤ሏዋሪያት
ሥራ 22፤4 ወንድችንም ሴቶችንም እያሰርሁ ወዯ
ወይኒ አሳሌፊ እየሰጠሁ ይህን መንገዴ አሳዯዴሁ
(ጳውልስ)፡፡6 ስሄዴም ወዯ ዯማስቆስ በቀረብሁ ጊዛ
፤ቀትር ሲሆን ዴንገት ከሠማይ ታሊቅ ብርሃን በዘሪየዬ
አንጸባረቀ ፤ 7በምዴር ሊይ ወዴቄ ሳውሌ ሳውሌ
፤ስሇምን ታሳዴዯኛሇህ ?የሚሌ ዴምጽ ሰማሁ፡፤8 እኔም
መሌሼ ጌታ ሆይ ፤ አንተ ማን ነህ ? አሌሁ፡፡እርሱም
፡፡አንተ የምታሳዴዯኝ የናዜሬቱ ኢየሱስ እኔ ነኝ አሇኝ
(ክርስቲያኖችን የሚያሳደ ክርስቶስን ነው የሚያሳደት
ምክንያቱም እርሱ በእኛ መንፈስ / ነፍስ ውስጥ

167
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ስሇሚኖር) ፡፡ 2 ቆሮንጦስ 13÷5 በሃይማኖት ብትኖሩ


ራሳችሁን መርምሩ ፤ራሳችሁን ፈትኑ ፤ ወይስ
ምናሌባት የማትበቁ ባትሆኑ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ
በእናንተ ውስጥ እንዲሇ ስሇ እናንተ አታውቁምን?
ዮሏንስ ወንጌሌ 6÷56 ሥጋዬም የሚበሊ ዯሜንም
የሚጠጣ ፤ በእኔ ይኖራሌ እኔም በእሱ እኖራሇሁ፡፡

ሏዋሪያት ሥራ 16÷5 አብያተ ክርስቲያናትም


በሃይማኖት ይበረቱ ነበር ፤ በቁጥርም ዕሇት ዕሇት
ይበዘ ነበር፡፡

ሏዋሪያት ሥራ 17÷24 ዓሇሙንና በእርሱ ያሇውን


ሁለ የፈጠረ አምሊክ እርሱ የሰማይና የምዴር ጌታ
ነውና እጅ በሠራው መቅዯስ አይኖርም፤25 እርሱም
ሔይወትንና እስትንፋስን ሁለንም ሇሁለ ይሠጣሌና
አንዲች እንዯሚጎዴሇው በሰው እጅ አይገሇገሌም፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 66÷1 እግዙአብሓር እንዱህ ይሊሌ


÷‹‹ሰማይ ዘፋኔ ነው ፤ምዴርም የእግሬ መረገጫ ናት
፤የምትሰሩሌኝ ቤት ምን አይነት ነው?የማርፍበት ስፍራ
ምን አይነት ነው ?2 ይህ ሁለ የእጄ ስራ ነው ፤ይህም
ሁለ የእኔ ነው ÷››ይሊሌ እግዙአብሓር ፤‹‹ወዯ የዋሁና
ወዯ ጸጥተኛ ÷ከቃላም የተነሳ ወዯሚንቀጠቀጥ ሰው
ከአሌሆነ በቀር ወዯ ማን እመሇከታሇሁ?

168
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ኢየሱስ ክርስቶስ የቤተክርስቲያን ራስ እና


አካሌ ነው
እኛ የአካለ ብሌቶች (ክፍልች) ነን
1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 12÷12 አካሌ አንዴ እንዯ ሆነ
ብዘም ብሌቶች እንዲለበት ነገር ግን የአካሌ ብሌቶች
ሁለ ብዘዎች ሳለ አንዴ አካሌ እንዯ ሆኑ፤ክርስቶስ
ዯግሞ እንዱሁ ነው ፤ 13 አይሁዴ ብንሆን የግሪክ
ሰዎችም ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን ጨዋዎችም
ብንሆን እኛ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ አንዴ አካሌ
እንዴንሆን ተጠምቀናሌና ፡፡ ሁሊችንም አንደን
መንረፈስ ጠጥተናሌ ፡፡ 14 አካሌ ብዘ ብሌቶች እንጂ
አንዴ ብሌት አይዯሇምና ፡፡ 15 እግር እኔ እጅ
አይዯሇሁምና የአካሌ ክፍሌ አይዯሇሁም ብትሌ ፤ይህን
በማሇትዋ የአካሌ ክፍሌ መሆኟ ይቀራሌን 16 በጆሮም
፡፡ እኔ አይን አይዯሇሁምና የአካሌ ክፍሌ አይውዯሇሁም
ቢሌ ፤ ይህን በማሇቱ የአካሌ ክፍሌ መሆኑ ይቀራሌን
17 አካሌ ሁለ አይን ቢሆን መስማት ወዳት በተገኘ18
አሁን ግን እግዙአብሓር እንዯ ወዯዯ ብሌቶችን
እያንዲዲቸው በአካሌ አዴርጓሌ፡፡19 ሁለም አንዯ ብሌት
ቢሆንስ አካሌ ወዳት በሆነ 20 ዲሩ ግን አሁን ብሌቶች
ብዘዎች ናቸው አካሌ ግን አንዴ ነው፡፡21 አይን እጅን
አታስፈሌገኝም ሌትሇው አትችሌም ፤ ወይም እራስ
ዯግሞ እግሮችን ፡፡አታስፈሌጉኝም ሉሊቸው አይችሌም
፡፡22 ነገር ግን ዯካሞች የሚመስለ የአካሌ ብሌቶች
ይሌቁን የሚያስፈሌጉ ናቸው ፤23 ከአካሌ ብሌቶች

169
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ያሌከበሩ ሆነው የሚመስለ በሚበዚ ክብር


እናሇብሳችኃሇን ፤ በምናፍርባቸው ብሌቶቻችን ክብር
ይጨመርሊቸዋሌ፤24-25 ክብር ያሊቸው ብሌቶቻችን ግን
ይህ አያስፈሌጋቸውም ፡፡ነገር ግን ብሌቶች እርስ
በእርሳቸው በትክክሌ ይተሳሰቡ ዗ንዴ እንጂ በአካሌ
መሇያየት እንዲይሆን ፤ሇጎዯሇው ብሌት የሚበሌጥ ክብር
እየሰጠ እግዙአብሓር አካሌን አገጣጠመው፡፡26 አንዴ
ብሌት ቢሰቃይ ብሌቶች ሁለ ከእርሱ ጋር ይሰቃያለ
፤አንዴ ብሌትም ቢከብር ብሌቶች ሁለ ከእርሱ ጋር ዯስ
ይሊቸዋሌ፡፡27 እናንተም የክርስቶስ አካሌ ናችሁ
እያንዲንዲችሁም ብሌቶች ናችሁ፡፡

ሌዩ ሌዩ የጸጋ ስጦታዎች እና አገሌግልት


ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷4 በአንዴ አካሌ ብዘ ብሌቶች
እንዲለን ፤ የብሌቶቹም ስራ አንዴ እንዲይዯሇ፤
5እንዱሁም ብዘዎች ስንሆን በክርስቶስ አንዴ አካሌ ነን
፤ እርስ በእርሳችን እያንዲዲችን የላሊው ብሌቶች ነን፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 12÷4 የጸጋ ስጦታ ሌዩ ሌዩ


ነው መንፈስ ግን አንዴ ነው ፤5 አገሌግልት ሌዩ ሌዩ
ነው ጌታም አንዴ ነው ፤ 6 አሰራር ሌዩ ሌዩ ነው
ሁለን በሁለ የሚያዯርግ እግዙአብሓር ግን አንዴ ነው
፤ 7 ነገር ግን መንፈስ ቅደስን መግሇጥ ሇእያንዲንደ
ሇጥቅም ይሰጠዋሌ ፡፡ 8 ሇአንደም ጥበብን መናገር
በመንፈስ ይሰጠዋሌና ፤ ሇአንደም በዙያው መንፈስ
እውቀትን መናገር ይሰጠዋሌ ፤ 9 ሇአንደም በዙያው
170
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እምነት ፤ ሇአንደም በአንደ መንፈስ የመፈወስ ስጦታ


፤ ሇአንደ ተአምራትን ማዴረግ ፤ ሇአንደም ትንቢትን
መናገር ፤ ሇአንደም መናፍስትን መሇየት ፤ ሇአንደም
በሌዩ አይነት ሌሳን መናገር ሇአንደም በሌሳኖች
የተነገረውን መተርጎም ይሰጠዋሌ ፤ ይህ ሁለ ግን ያ
አንደ መንፈስ እንዯ ሚፈቅዴ ሇእያንዲንደ እያካፈሇ
ያዯርጋሌ ፡፡ 1ቆሮ 14÷26 እንግዱህ ወንዴሞች ሆይ
ምንዴን ነው ? በምትሰበሰቡበት ጊዛ ሇእያንዲንደ
መዜሙር አሇው ፤ ትምህርት አሇው ፤ መግሇጥ አሇው
፤ በሌሳን መናገር አሇው ፤ መተርጎም አሇው ፤ ሁለ
ሇማነጽ ይሁን ፡፡ 27 በሌሳን የሚናገር ቢኖር ሁሇት
ወይም ቢበዚ ሶስት ሆነው በተራቸው ይናገሩ አንደም
ይተርጉም ፤የሚተረጉም ባይኖር ግን በማህበር መሃከሌ
ዜም ይበሌና ሇራሱ ሇእግዜአብሓር ይናገር፡፡29ነቢያትም
ሁሇት ወይም ሶስት ሆነው ይናገሩ ላልችም ይለአቸው
፤ በዙያ ሇሚቀመጥ ሇላሊ ግን አንዴ ነገር ቢገሇጥሇት
ፊተኛው ዜም ይበሌ፡፡31ሁለም እንዱማሩ ሁለም
እንዱመከሩ ሁሊችሁ በእያንዲዲችሁ በትንቢት ሌትናገሩ
ትችሊሊችሁ፡፡32 የነቢያት መናፍስት ሇነቢያት ይገዚለና፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷ 6 እንዯ ተሰጠን ጸጋ ሌዩ ሌዩ


ስጦታ አሇን ፤ትንቢት ቢሆን እንዯእምነታችን መጠን
ትንቢት እንናገር ፤7 አገሌግልት ቢሆን
በአገሌግልታችን ፤ የሚያስተምርም ቢሆን በማስተማሩ
ይትጋ ፤ 8 የሚመክርም ቢሆን በመምከሩ ይትጋ ፤
የሚሰጥ በሌግስና ይስጥ ፤ የሚገዚ በትጋት ይግዚ ፤

171
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሚምር በዯስታ ይማር፡፡ለቃስ ወንጌሌ የሓሮድስ


አዚዥ የኩዚ ሚስት የሏናም ብዘዎች ላልችም ሆነው
በገን዗ባቸው ያገሇግለት ነበር ፡፡ ሏዋርያት ሥራ 2÷38
ጴጥሮስም ፡፡ንስሀ ግቡ ፤ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዗ንዴ
እያንዲንዲችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ ፤
የመንፈስ ቅደስ ስጦታም ትቀበሊሊችሁ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 12÷28 እግዙአብሓር


አስቀዴሞ አንዲንድቹን ሏዋሪያትን ፤ ሁሇተኛም
ነቢያትን ፤ ሦስተኛም አስተማሪዎችን ፤ ቀጥልም
ተአምራት ማዴረግን ፤ ቀጥልም የመፈወስ ስጦታ ፤
እርዲታንም ፤ አገዚዜንም ፤ የሌዩ ሌዩ ዓይነት ሌሳኖች
አዴርጓሌ ፡፡29 ሁለ ሏዋሪያት ናቸውን ፤ሁለስ ነቢያት
ናቸውን ፤ሁለስ አስተማሪዎች ናቸውን ሁለስ
ተአምራትን ይሰራለን ናቸውን 30 ሁለስ የመንፈስ
ስጦታ አሊቸውን ሁለስ በሌሳን ይናገራለን ሁለስ
ይተረጉማለን፤31 ነገር ግን የሚበሌጠውን የጸጋ ስጦታ
በብርቱ ፈሌጉ፡፡ዯግሞም ከሁለ የሚበሌጥ መንገዴ
አሳያችኃሇሁ፡፡1ቆሮ14÷39 ስሇዙህ ፤ወንዴሞች
ሆይ፤ትንቢት ሇመናገር በብርቱ ፈሌጉ ፤በሌሳኖችም
ከመናገር አትከሌክለ፤40 ነገር ግን ሁለ በአግባብና
በስርአት ይሁን፡፡

172
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የአገሌግልት መሌክ
ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷6 ስሇዙህ ዯግሞ ትገብራሊችሁ ፤
በእዙህ ነገር የሚተጉ የእግዙአብሓር አገሌጋዮች
ናቸውና፡፡7ሇሁለ የሚገባውን አስረክቡ ግብር ሇሚገባው
ግብርን ፤ቀረጥ ሇሚገባው ቀረጥን ፤ መፈራት
ሇሚገባው መፈራትን ፤ክብር ሇሚገባው ክብርን ስጡ፡፡
(ሁለም በየአሇበት በሥራው እግዙአብሓርን ማገሌገሌ
ይችሊሌ)፡፡ሮሜ 12÷9 ክፉውን ነገር ተጸየፉት
ፍቅራችሁ ያሇግብዜነት ይሁን፤ከበጎ ነገር ጋር
ተባበሩ፤10 በወንዴማማችነት መዋዯዴ እርስ በእርስ
ተዋዯደ ፤እርስ በእርሳችሁ ተከባበሩ፤ በመንፈስ
የምትቃጠለ ሁኑ ፤ ሇስራ ከመትጋት አትሇግሙ
፤በመከራ ታገሱ ፤በጸልት ጽኑ፤13 ቅደሳን
በሚያስፈሌጋቸው እርደ ፤እንግድችን ከመቀበሌ
ትጉ፡፡14 የሚያሳደዲችሁን መርቁ እንጂ አትርገሙ፡፡
ቢቻሊችሁስ በእናንተ በኩሌ ከሰው ሁለ ጋር በሰሊም
ኑሩ ፤ ራሳችሁ አትበቀለ ሇቁጣው ፈንታ ስጡ እንጂ ፤
በቀሌ የኔ ነው እኔ ብዴራቱን እመሌሳሇሁ ይሊሌ ጌታ
ተብል ተጽፎአሌና ፡፡20 ጠሊት ግን ቢራብ አብሊው
ቢጠማ አጠጣው ፤ ይህን በማረግህ በራሱ ሊይ የራስ
ፍም ትከምራሇህና ፡፡ 21 ክፉውን በመሌካም አሸንፍ
እንጂ በክፉ አትሸነፍ፡፡

173
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አዱስ ኪዲንና ብለ ኪዲን መሰረታዊ


ሌዩነት
2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷2 ሰዎች ሁለ
የሚያውቁትና የሚያነቡት በሌባችን የተፃፈ
መሌእክታችን እናንተ ናችሁ ፡፡ 3 እናንተም በሔያው
እግዙአብሓር መንፈስ እንጂ በቀሇም አይዯሇም፤ሥጋ
በሆነ በሌብ ጽሊት እንጂ በዴንጋይ ጽሊት ያሌተጻፈ ፤
በእኛም የተገሇጠ የክርስቶስ መሌእክት እንዯሆናችሁ
የተገሇጠ ነው፡፡4 በክርስቶስም በኩሌ ወዯ እግዙአብሓር
እንዱህ ያሇ እምነት አሇን ፡፡ 5 ብቃታችን
ከእግዙአብሓር ነው እንጂ ፤ በገዚ እጃችን እንዯሚሆን
አንዲችን እንኳ ሌናስብ ራሳችን የበቃን አይዯሇንም ፤6
እርሱን ዯግሞ በመንፈስ እንጂ በፊዯሌ ሇማይሆን
ሇአዱስ ኪዲን አገሌጋዮች እንሆን ዗ንዴ አበቃን ፤ፊዯሌ
ይገዴሊሌና መጽሏፍ ግን ሔይወትን ይሰጣሌ፡፡7 ዲሩ
ግን የእግዙአብሓር ሌጆች ስሇዙያ ስሇ ፊቱ ክብር
የሙሴን ፊት ትኩር ብሇው መመሌከት እስከሚሳናቸው
ዴረስ፤ያበፊዯሊት በዴንጋዮች ሊይ የተቀረጸ የሞት
አገሌግልት በክብር ከሆነ፤8 የመንፈስ አገሌግልት
እንዳት ይሌቅ በክብር አይሆንም ?9 የኩነኔ አገሌግልት
ክብር ከሆነ ፤ይህ የጽዴቅ አገሌግልት በክብር አብዜቶ
ይበሌጣሌና፡፡ 10 ያ የከበረ እንኳ እጅግ ይሌቅ በክብር
ሆኖአሌና ፡፡12 እንግዱህ እንዱህ ያሇ ተስፋ ካሇን እጅግ
ገሌጠን እንናገራሇን፤13 የዙያን ይሻር የነበረውን
መጨረሻ ትኩር ብሇው የእስራኤሌን ሌጆች

174
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዲመሇከቱ ፤በፊቱ መጋረጃ እንዲዯረገ እንዯ ሙሴ


አይዯሇንም፡፡ 14 ነገር ግን አሳባቸው ዯነ዗዗ ፡፡ብለይ
ኪዲን ሲነበብ ያ መጋረጃ ሳይወሰዴ እስከ ዚሬ ዴረስ
ይኖራሌና፤በክርስቶስ ብቻ የተሻረ ነውና፡፡15 እስከ ዚሬ
ዴረስ የሙሴ መጽሏፍት በተነበቡ ጊዛ ያ መጋረጃ
በሌባቸው ይኖራሌ፡፡16 ወዯ ጌታ ግን ዗ወር ባለ ጊዛ
ሁለ መጋረጃውን ይወስዲሌ፡፡17 ጌታ ግን መንፈስ
ነው፤የጌታም መንፈስ ባሇበት በዙያ አርነት አሇ፡፡18 እኛ
ሁሊችን በመጋረጃ በማይከዯን ፊት የጌታን ክብር እንዯ
መስታዋት እያብሇጨሇጨን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እስከ
ሚያዯርግ ያን መሌክ እስክንመስሌ ዴረስ ከክብር ወዯ
ክብር እንሇወጣሇን፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 8÷1 ከተናገርነውም ዋና ነገሩ


ያህ ነው ፤በሰማያት ግርማው ዘፋን ቀኝ የተቀመጠ
እንዱህ ያሇ ሉቀ ካህን ካሇን ፤ 2 እርሱም የመቅዯስና
የእውነተኛይቱ ዴንኳን አገሌጋይ ነው ፤ እርሷም በሰው
ሳይሆን በጌታ የተተከሇች ናት ፡፡ 3 ሉቀ ካህናት ሁለ
መባንና መሥዋትን ሉያቀርብ ይሾማሌና ፤ስሇዙህ ሇዙች
ዯግሞ ሉያቀርበው ሉኖረው የግዴ ነው ፡፡4 እንግዱህ
በምዴር ቢኖረውስ፤እንዯ ሔግ መባን የሚያቀርቡበት
ስሊለ፤ካህን እንኳ ባሌሆነም፤5 እርሱም ዴንኳኒቱም
ሉሰራ ሳሇ እንዯ ተረዲ ፤ ሇሰማያዊ ነገር ምሳላና ጥሊ
የሚሆነውን ያገሇግሊለ ፡፡ በተራራ ወቅት እንዯ
ተገሇጠሌህ ምሳላ ሁለን ታዯርግ ዗ንዴ ተጠንቀቅ
ብልት ነበርና ፡፡6 አሁን ግን በሚሻሌ ተስፋ ቃሌ

175
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በተመሰረተ በሚሻሌ ኪዲን ዯግሞ መካከከሇኛ


እንዯሚሆን በዙያ ሌክ እጅግ የሚሻሌ አገሌግልት
አግኝቷሌ፡፡7 ፊተኛው ኪዲን ነቀፋ ባይኖረው፤
ሇሁሇተኛው ስፍራ ባሌተገኘም ነበር፡፡8 እርሱም እርሱም
እየነቀፈ ይሊቸዋሌና፡፡እነሆ፤ከእስራኤሌ ቤትና ከይሁዲ
ቤትጋር አዱስ ኪዲን የምንገባበት ወራት ይመጣሌ ይሊሌ
ጌታ፤9 ከግብጽ አገር አወጣቸው ዗ንዴ እጃቸውን
በያስኩበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንዯገባሁት ኪዲን
አይዯሇም፤እነርሱ በኪዲኔ አሌጸኑምና፤እኔም ቸሌ
አሌኃቸው ይሊሌ ጌታ፡፡10 ከዙህ ወራት በኃሊ
ከእስራኤሌ ቤት ጋር የምንገባው ቃሌ ኪዲን ይህ ነውና
ይሊሌ ጌታ፤ሔጌን በሌቦናቸው አኖራሇሁ በሌባቸው
አኖራሇሁ በሌባቸውም እጽፈዋሇሁ፤እኔም አምሊክ
እሆንሊቸዋሇሁ እንረሱም ሔዜብ
ይሆኑኛሌ፡፡11እያንዲንደም ጎረቤቶን እያንዲንደም
ወንዴሙን ፡፡ጌታን እወቅ ብል አያስተምርም ከታናሹ
ጀምሮ እስከ ታሊቁ ዴረስ ያውቁኛሌና፡፡ 12 ዓመፃቸውን
እምርሊቸዋሇሁና ፤ ኃጢያታቸውንም ዯግሜ
አሊስብም፡፡13 አዱስ በማሇቱ ፊተኛውን
አስረጅቶታሌ፤አሮጌው ውራጅ የሆነውስ ሉጠፋ ቀርቧሌ
፡፡

176
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር የ዗ሊሇሙን ስሙን


ተናግሯሌ
ኦሪት ዗ጸአት 3÷13 ሙሴም እግዙአብሓርን
፡፡እነሆ፤እኔ ወዯ እስራኤሌ ሌጆች በወጣሁ ጊዛ ፤
የአባቶቻችሁ አምሊክ ወዯ እናንተ ሊከኝ ባሌሁም
ጊዛ፡፡ስሙስ ማን ነው? ባለኝ ጊዛ ፤ ምን እሊቸዋሇሁ ?
አሇው ፡፡14 እግዜአብሓርም ሙሴን፡፡ ‹‹ያሇና የሚኖር››
እኔ ነኝ አሇው ፤ እንግዱህ ሇእስራኤሌ ሌጆች ፡፡‹‹ያሇና
የሚኖር ››ወዯ እናንተ ሊከኝ ትሊሇህ
አሇው፡፡15እግዜአብሓርም ዯግሞ ሙሴን አሇው ፡፡
ሇእስራኤሌ ሌጆች እንግዱህ ትሊሇህ ፡፡የአባቶቻችሁ
አምሊክ ፤የአብርሃም አምሊክ የይስአቅም አምሊክ
የያቆብም አምሊክ እግዙአብሓር ወዯ እናንተ ሊከኝ ፤ይሔ
ሇ዗ሊሇሙ ስሜ ነው፤ እስከ ሌጅ ሌጅ ዴረስ መታሰቢያዬ
ይህ ነው፡፡

በኦሪት ዗ፍጥረት 17÷1 እግዙአብሓር


ሇአብራም ተገሇጠሇትና ፡፡እኔ ኤሌሻዲይ ነኝ፤

177
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የባሪያይቱ እና የጨዋይቱ ሌጆች

ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 4÷22 አንደም ከባሪያይቱ


አንደም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁሇት ሌጆች ሇአብርሀም
እንዯነበሩት ተጽፏሌና፡፡23 ነገር ግን የባሪያይቱ ሌጅ
እንዯ ስጋ ተወሌድአሌ፤የጨዋይቱ ዯግሞ በተስፋው
ቃሌ ተወሌድአሌ፡፡ይህም ነገር ምሳላ ነው፤እነዙህ ሴቶች
እንዯ ሁሇቱ ኪዲኖች ናቸው፡፡ከዯብረ ሲና የሆነችው
አንዱቱ ሇባርነት ሌጆችን ትወሌዲሇች ፤ እርሷም አጋር
ናት፡፡25 ይህችም አጋር በአረብ ምዴር ያሇችው ዯብረ
ሲና ናት፤አሁንም ያሇችውን ኢየሩሳላምን ትመስሊሇች
፤ከሌጆችዋም ጋር በባርነት ናትና፡፡26 የሊይኛይቱ
እየሩሳላም ግን በነፃነት የምትኖር ናት እርሷም
እናታችን ናት፡፡27 አንቺ የማትወሌጂ መካን፤ዯስ
ይበሌሽ፤አንቺ አምጠሽ የማታውቂ ፤ እሌሌ በይና
ጩሂ፤ ባሌ ካሊቱ ይሌቅ የብቸኛይቱ ሌጆች በዜተዋሌና
ተብል ተጽፎአሌ፡፡28እኛም ወንዴሞች እንዯይስአቅ
የተስፋ ቃሌ ሌጆች ነን፡፡29 ነገር ግን እንዯስጋ
የተወሇዯው እንዯ መንፈስ የተወሇዯውን በዙያን ጊዛ
እንዲሳዯዯው ዚሬም እንዱሁ ነው፡፡ 30 ነገር ግን
መጽሀፍ ምን አሇ፤የባሪያይቱ ሌጅ ከጨዋይቱ ሌጅ ጋር
አይወርስምና ባሪያይቱን ከሌጇ ጋር አውጣት ፡፡ 31
ስሇዙህ ወንዴሞች ሆይ ፤ የጨዋይቱ እንጂ የባሪያይቱ
ሌጆች አይዯሇንም፡፡

178
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ኦሪት ዗ፍጥረት21÷6 ሣራም ፡፡እግዙአብሓር ሳቅ


አዴርጎሌኛሌ ፤ ይሔም የሚሰማ ሁለ በእኔ ምክንያት
ይስቃሌ አሇች፡፡7ዯግሞም ሣራ ሌጆችን እንዴታጠባ
ሇአብርሃም ማን በነገረው? በእርጅናው ሌጅን
ወሌጄሇታሇሁና አሇች፡፡8 ህፃኑም አዯገ፤ጡትንም
ከመጥባት ተቋረጠ ፤አብርሃምም ይስሏቅን ጡት
ባስጠባበት ቀን ትሌቅ ግብዣን አዯረገ፡፡9 ሣራም
ግብፃዊቷ አጋር ሇአብርሃም የወሇዯችሇትን ሌጅ ሲስቅ
አየችው፡፡10 አብርሃምም ይህን ባሪያ ከነሌጅዋ አሳዴዴ
፤የዙች ባሪያ ሌጅ ከሌጄ ከይስአቅ ጋር አይወርስምና
አሇችው፡፡11 ይህም ነገር በአብርሃም ዗ንዴ ስሇ ሌጁ
እጅግ ችግር ሆነበት ፡፡12 እግዙአብሓርም አብርሃምን
አሇው፡፡ስሇ ባሪያህና ስሇ ብሊቴናው አት዗ን፤ሣራም
የምትነግርህን ቃሌ ሁለ ስማ ፤ በይስአቅ ዗ር
ይጠራሌሃሌና፡፡13 የባሪያይቱን ሌጅ ዯግሞ ሔዜብ
አዯርገዋሇሁ ፤ ዗ርህ ነውና ፡፡ኦሪት ዗ፍጥረት 25÷23
እግዜአብሓርም አሊት፡፡ሁሇት ወገኖች በማህጸንሽ ናቸው
፤ሁሇቱም ሔዜብ በማሔጸንሽ ይከፈሊለ ፤ ሔዜብም
ከህዜብ ይበረታሌ ፤ታሊቁ ሇታናሹ ይገዚሌ ይስአቅ እና
ኤሳው)፡፡

ኦሪት ዗ፍጥረት16÷1 የአብርራም ሚስት ሦራ ግን


ሇአብርሀም ሌጅ አሌወሇዯችሇትም ነበር ፤ ስምዋም
አጋር የተባሇ ግብፃዊት ባሪያም ነበረቻት፡፡2 ሦራም
አብርሀምን ፤እነሆ፤እንዲሌወሌዴ እግዙአብሓር ዗ጋኝ
፤ምናሌባት ከእርስዋ በሌጅ እታነጽ እንዯሆነ ወዯ

179
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እርስዋ ግባ አሇችው፡፡3 አብርሏምን የሦራን ቃሌ ሰማ


፡፡ አብራምም በከነዓን ምዴር አሥር ዓመት ከተቀመጠ
በኃሊ ፤የአብራም ሚስት ትሆነው ዗ንዴ ሰጠችው ፡፡ 4
እርሱም ወዯ አጋር ገባ፤አረገ዗ችም፤እንዲረገ዗ችም ባየች
ጊዛ እመቤትዋን ባየች ጊዛ እመቤትዋን በዓይንዋ
አቃሇሇች፡፡5 መገፋቴ ባንተ ሊይ ይሁን ፤ እኔ ባሪያዬን
በብብትህ ሰጠሁህ፤እንዲረገ዗ችም ባየች ጊዛ እኔን
በአይንዋ አቃሇሇችኝ፤እግኢአብሓር በእኔና በአንተ
መካከሌ ይፍረዴ አሇችው፡፡6 አብራም ምሦራን፡፡ እንሆ
ባሪያሽ በእጅሽ ናት ፤ እንዯ ወዯዴሽ አዴርጊባት አሊት
፡፡ ሦራም ባሠቃየቻት ጊዛ አጋር ከፊትዋ ኮበሇሇች ፡፡ 7
የእግዙአብሓርም መሌአክም በውሃ ምንጭ አጠገብ
በበርሃ አገኛት፤ምንጩም ወዯ ሱር በምትወስዯው
መንገዴ አጠገብ ነው፡፡8 እርሱም ፡፡ የሦራ ባሪያ አጋር
ሆይ ፤ከወዳት መጣሽ ? ወዳትስ ትሄጃሇሽ?አሊት ፡፡
እርስዋም፡፡እኔ ከእመቤቴ ከሶራ የኮበሇሌኩ ነኝ አሇች ፡፡
9 የእግዙአብሓርም መሌአክ ወዯ ቤትሽም ተመሇሺ ፤
ከእጅዋም በታች ሆነሽ ተገዢአሊት፡፡10 የእግዙአብሓር
መሌአክም ዗ርሽ ምእጅግ አበ዗ዋሇሁ ፤ከመብዚቱም
የተነሳ አይቆጠርም አሊት፡፡11 እንሆ አንቺ ጸንሳሇች
፤ወንዴ ሌጅም ትወሌጃሇች፤ ስሙንም እስማኤሌ ብሇሽ
ትጠሪዋሇሽ ፤ እግዙአብሓር መቸገርሽን ሰምቶአሌና ፡፡
15 አጋርም ሇአብራም ወንዴ ሌጅን ወሇዯችሇት ፤
አብራምም አጋር የወሇዯችሇትን የሌጁን ስም እስማኤሌ
ብል ጠራው ፡፡ 16 አጋር እስማኤሌን ሇአብራም
በወሇዯችሇት ጊዛ አብራም የሰማንያ ስዴስት ዓመት ሰው

180
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ነበረ፡፡ 19 እግዙአብሓርም አሇ፡፡በእውነት ሚስትህ ሣራ


ወንዴ ሌጅን ትወሌዲሇች ፤ስሙንም ይስአቅ ብሇህ
ትጠራዋሇህ፤ከእርሱም በኃሊ ሇ዗ሩ ዗ሊሇም ቃሌኪዲን
እንዱሆን ቃሌ ኪዲን ከእርሱ ጋር አቆማሇሁ፡፡20 ስሇ
እስማኤሌም ሰምቼሃሇሁ፤እነሆ ባርኬዋሇሁ ፤
ፍሬያምም አዯርገዋሇሁ፤ እጅግም አበዚዋሇሁ ፤ አስራ
ሁሇት አሇቆችንም ይወሌዲሌ ፤ታሊቅ ሔዜብም እንዱሆን
አዯርገዋሇሁ፡፡21 ቃሌ ኪዲኔን ግን በሚመጣው ዓመት
በዙሁ ጊዛ ሣራ ከምትወሌዴሌህ ከይስሏቅ ጋር
አቆማሇሁ፡፡

181
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የምእመናን እና የአብያት ክርስቲያን የኑሮ


ሥርአት

(ሇወንዴሞችም ሇእህቶችም)

ዱየቆናት
1 ወዯ ጢሞቲዮስ 3÷8 እንዱሁም ዱያቆናት
ጭምቶች፤ በሁሇት ቃሌ የማይናገሩ፤ሇብዘ ወይን ጠጅ
የማይጎመጁ ፤9 ነውረኛ ረብ የማይወደ፤በንጹሔ ሔሉና
የኃይማኖትን ምሥጢር የሚዘ ሉሆኑ ይገባቸዋሌ ፡፡
10 እነዙህን ዯግሞ አስቀዴሞ ይፈተኑ፤ከዙህ በኃሊ
ያሇነቀፋ ቢሆኑ በደቁና ስራ ያገሌግለ፡፡12 ዱያቆናት
ሌጆቻቸውንና የራሳቸውን ቤቶች በመሌካም እየገዘ
እያንዲንዲቸው የአንዱት ሴት ባሌ ይሁኑ፡፡13 በዴቁና
ስራ እራሳቸውን ያገሇገለ ሇራሳቸው ትሌቅ ማዕርግና
በክርስቶስ ኢየሱስ ባሇው እምነት ብዘ ዴፍረት
ያገኛለ፡፡1 ቆሮ 9÷13 በመቅዯስ ነገር የሚያገሇግለ
ከመቀዯስ የሆነውን ነገርን እንዱመገቡ ፤
በመሠዊያውም የሚጸኑ ከመሰዊያውም እንዱካፈለ
አታውቁምን፤14 እንዱሁ ዯግሞ ወንጌሌን የሚሰብኩ
ከወንጌሌ ቀሇብ እንዱቀበለ ጌታ ዯንግጎአሌ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷3 ነገር ግን የወንዴ ሁለ


ራስ ክርስቶስ ፤የሴትም ራስ ወንዴ ፤ የክርስቶስም ራስ

182
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር እንዯሆነ ሌታቁ እወዲሇሁ፡፡ራሱን ተከናንቦ


የሚጸሌይ ወይም ትንቢት የሚናገር ወንዴ ሁለ ራሱን
ያዋርዲሌ ፡፡ 5 ራስዋን ሳትሸፈን ግን የምትጸሌይ ወይም
ትንቢት የምትናገር ሴት ግን ራስዋን ታዋርዲሇች ፤
እንዯ ተሊጨች ያህሌ አንዴ ነውና ፡፡ ሴትም ራስዋን
ባትሸፍን ጠጉሩዋን ዯግሞ ትቆረጥ፤ሇሴት ግን
ጠጉሩዋን መቆረጥ ወይም መሊጨት የሚያሳፍር ከሆነ
ራስዋን ትሸፍን ፡፡ 7 ወንዴ የእግዙአብሓር ምሳላ
ክብር ስሇሆነ ራሱን መክናነብ አይገባውም ፤ሴት ግን
የወንዴ ክብር ናት ፡፡ 8 ሴት ከወንዴ ናት እንጂ ወንዴ
ከሴት አይዯሇም፡፡9 ስሇ ወንዴ ተፈጠረች እንጂ ወንዴ
ስሇ ሴት አሌተፈጠረምና፡፡16 ዲሩ ግን ማንም ሉከራከር
ቢፈቅዴ ፤እኛ ወይም የእግዙአብሓር አብያተ
ክርስቲያናት እንዱህ ያሇ ሌማዴ የሇንም ፡፡

1 ቆሮንጦስ 3÷20 ሌጆች ሆይ ይህ ሇጌታ ዯስ


የሚያሰኘነውና በሁለ ሇወሊጆቻችሁ ታ዗ዘ፡፡21 አባቶች
ሆይ ሌባቸው እንዲይዜሌ ሌጆቻችሁን
አታበሳጩአቸው፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ 14÷34 ሴቶች በማህበር ዜም ይበለ


፤ህግ ዯግሞ እንዯሚሌ እንዱገዘ እነጂ እንዱናገሩ
አሌተፈቀዯሊቸውምና፡፡35ሇሴት በማህበር መካከሌ
መናገር ነውር ነውና፤ምንም ሉማሩ ቢወደ በቤታቸው
ባልቻቸው ይጠይቁ፡፡

183
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ወዯ ጢሞቲዎስ 2÷11 ሴት በነገር ሁለ እየተገዚች


በዜግታ ትማር፤12 ሴት ግን በዜግታ ትኑር እንጂ
ሌታስተምር ወይም በወንዴ ሊይ ሌትሰሇጥን
አሌተፈቀዯም፡፡13 አዲም ቀዴሞ ተፈጥሮአሌ በኃሊም
ሓዋን ተፈጠረች፡፡14 የተታሇሇም አዲም አይዯሇም ፤
ሴቲቱ ግን ተታሊ በመተሊሇፍ ወዯቀች፤15 ነገር ግን
በእምነትና በፍቅር በቅዴስናም ራሳቸውን እየገዘ ቢኖሩ
በመውሇዴ ትጸናሇች፡፡1 ጢሞ 3÷11 እንዱሁም ሴቶች
ጭምቶች ፤ የማያሙ ሌከኞች ፤ በነገር ሁለ የታመኑ
ሉሆኑ ይገባቸዋሌ ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 7÷1 ስሇጻፋችሁሌኝ ነገር


ከሴት ጋር አሇመገናኘት መሌካም ነው፡፡7 ሰው ሁለ
እንዯ እኔ ሉሆን እወዲሇሁና ፤ነገር ግን እያንዲንደ
ከእግዙአብሓር ሇራሱ የጸጋ ስጦታ አሇው ፤ አንደ
እንዯዙ ሁሇተኛው እንዯዙያ፡፡8ሊሊገቡና ሇመበሇቶች ግን
እሊሇሁ፡፡እንዯ እኔ ቢኖሩ ሇእነርሱ መሌካም ነው፤32
ነገር ግን ያሇ ሀሳብ ሌትኖሩ እወዲሇሁ፡፡ ያሊገባው ጌታን
ዯስ እንዯሚያሰኘው የጌታን ነገር ያስባሌ፤ያገባው ግን
ሚስቱን እንዳት ዯስ እንዯሚያሰኛት የአሇምን ነገር
ያስባሌ፤34ያሊገባች ሴትና ዴንግሌ በሥጋ እንዱቀዯሱ
የጌታን ነገር ታስባሇች ፡፡ 35 ይህን ሇራሳችሁ ጥቅም
እሊሇሁ ፤በአገባብ እንዴትኖሩ ሳትባክኑም በጌታ
እንዴትጸኑ ነው እንጂ ሊጠምዲችሁ ብዬ አይዯሇም፡፡36
ዲሩ ግን ማግባት ወዯ ሚገባው ዕዴሜ በዯረሰ ጊዛ
ስሇዴንግሌናው ያፈረሰው ቢኖር፤የወዯዯውን ያዴርግ

184
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

፤ኃጢያት የሇበትም ይጋቡ ፡፡ 37 ሳይናወጥ በሌቡ የጸና


ግን ግዴ የሇበትም ፤ የወዯዯውን እንዱያዯርግ
ተፈቅድሇታሌ ፤ዴንግሌናውንም በሌቡ ይጠብቅ ዗ንዴ
ቢጸና ፤መሌካም አዯረገ ፡፡ 38 እንዱሁም ዴንግሌ ያገባ
መሌካም አዯረገ ያሊገባም የተሻሇ አዯረገ፡፡9ነገር ግን
በምኞት ከመቃጠሌ መጋባት ይሻሊሌና ራሳቸውን
መግዚት ባይችለ ያግቡ፡፡39 ሴት ባሌዋ በሔይወት ሳሇ
የታሰረች ናት ፤ባሌዋ ቢሞት ግን በጌታ ይሁን እንጂ
የወዯዯችውን ሌታገባ ነፃነት አሊት፡፡40 እንዯ ምክሬ ግን
እንዲሇች ብትኖር ዯስተኛ ናት ፤እኔም ዯግሞ
የእግዙአብሓር መንፈስ በእኔ ያሇ ይመስሇኛሌ፡፡

የቤተክርስቲያን የባሌና ሚስት ሥርአት


ማርቆስ ወንጌሌ 10÷11 እርሱ ሚስቱን ፈቶ ላሊ
የሚያገባ ሁለ በርሷ ሊይ ያመነዜራሌ ፤ 12 አሷም
ባሎን ፈታ ላሊ ብታገባ ታመነዜራሇች አሊቸው፡፡ ማቲ
19፤9እኔ ግን እሊችኃሇሁ ፤ያሇ ዜሙት ምክንያት
ሚስቱን የሚፈታ ሁለ አመንዜራ ያዯርጋታሌ ፤
የተፈታችሁንም የሚያገባ ሁለ ያመነዜራሌ፡፡10 ባሌና
ሚስት እንዱ ከሆነ መጋባት አይጠቅምም አለት ፡፡11
እርሱ ግን ይህ ነገር ሇተሰጣቸው ነው እንጂ ሇሁለ
አይዯሇም ፤12 በእናት ማህጸን ጃንዯረቦች ሆነው
የተወሇደ አለ፤ሰውም የሰሇበባቸው ጃንዯረቦች አለ ፤ስሇ
መንግስተ ሰማያት ራሳቸውን የሰሇቡ ጃንዯረቦች
አለ፡፤ሉቀበሇው የሚችሌ ይቀበሇው አሊቸው፡፡፡

185
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 7÷2ነገር ግን ስሇ ዜሙት


ጠንቅ ሇእያንዲንደ ሇራሱ ሚስት ትኑረው ሇእያንዲንዱቱ
ዯግሞ ሇራስዋ ባሌ ይኑራት፡፡3ባሌ ሇሚስቱ የሚገባትን
ያዴርግሊት ፤እንዱሁ ዯግሞ ሚስት ሇባሌዋ፡፡4ሚስት
በገዚዋ ስጋ ሊይ ስሌጣን የሊትም ሥሌጣን ሇባሌዋ ነው
እንጂ፤እንዱሁም ባሌ በገዚ ስጋው ሊይ ስሌጣን የሇውም
፤ስሌጠን ሇሚሲቱ ነው እንጂ ፡፡5ሇጸልት ትተጉ ዗ንዴ
ተስማምታችሁ ሇጊዛው ካሌሆነ በቀር ፤ እርስ
በእርሳችሁ አትከሊከለ ፤ እራሳችሁን ስሇ አሇመግዚት
ሰይጣን እንዲይፈትናችሁ ዯግሞ አብራችሁ ሁኑ፡፡6ዲሩ
ግን ይህን እንዯፈቃዴ እሊሇሁ እንጂ እንዯትእዚዜ
አይዯሇም፡፡9ነገር ግን በምኞት ከመቃጠሌ መጋባት
ይሻሊሌና ራሳቸውን መግዚት ባይችለ ያግቡ ፡፡10-11
ሚስት ከባሌዋ አትሇያይ፤ ብትሇያይ ግን ሳታገባ ትኑር
ወይም ከባሌዋ ትታረቅ ፤ባሌ ሚስቱን አይተዋት ብዬ
የተጋቡትን አዚችኃሇሁ ፤እኔ ግን አሊዜም ፤ጌታ
እንጂ፡፡25ስሇ ዴንግሌናም የጌታ ትእዚዜ የሇኝም ፤ነገር
ግን የታመንሁ እሆን ዗ንዴ ከጌታ ምህረትን የተቀበሌሁ
እንዯ መሆኔ ምክር እመክራሇሁ፡፡26እንግዱህ ስሇ አሁኑ
ችግር ይህ መሌካም ይመስሇኛሌ፤ሰው እንዱህ ሆኖ
ቢኖር መሌካም ፡፡27በሚስትህ ታስረህ እንዯሆንህ
መፋታትን አትሻ ፤በሚስትህ የታሰርህ እንዯሆንህ
ሚስትህን አትሻ፡፡28ብታገባ ግን ሀጢያት አትሰራም
ዴንግሉቱም ብታገባ ሀጢያት አትጠራም ፤ነገር ግን
እንዱህ በሚያዯርጉ በሥጋቸው ሊይ መከራ
ይሆንባቸዋሌ፤እኔም እራራሊቸው ነበር፡፡ቆሊ3፤18

186
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሚስቶች ሆይ በጌታ እንዯሚገባ ሇባልቻችሁ


ተገዘ፡፡19ባልች ሆይ ሚስቶቻችሁን ውዯደ መራራም
አትሁኑባቸው፡፡

ያሊመነ ካመነ ጋር ይጋባ (አይተዋት


/ አትተወው)
1ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 7÷12 ላልችን ግን እሊሇሁ
፤ጌታም አይዯሇም፤ከወንዴማማቾች ወገን ያሊመነች
ሚስት ያሇችው ቢኖር እርሷም ከእርሱ ጋር ሌትቀመጥ
ብትስማማ ፤አትተወው፡፡ያሊመነ ሚስት ያሇችውም
ቢኖር አትተወው 14 ያሊመነ ባሌ በሚስቱ ተቀዴሷሌና
፤ያሊመነች ሚስት በባሌዋ ተቀዴሳሇች ፤ አሇዙያ
ሌጆቻችሁ እርኩሳን ናቸው፤አሁን ግን የተቀዯሱ
ናቸው፡፡

ሴቶች አይሽብረቀረቁ
1ጢሞቲዮስ 2÷9-10 እንዱሁም ዯግሞ ሴቶች በሚገባ
ሌብስ ከእፍረትና ራሳቸውን ከመግዚት ጋር
ሰውነታቸውን ይሸሌሙ ፤እግዙአብሓርን እንፈራሇን
ሇሚለ ሴቶች እንዯሚገባ ፤መሌካም በማዴረግ እንጂ
በሽሩባና በወርቅ ወይም በእንቁ ወይም ዋጋው እጅግ
በከበረ ሌብስ አይሸሇሙ፡፡11ሴት በነገር ሁለ እየተገዚች
በዜግታ ትማር፤

187
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ጴጥሮስ መሌእክት 3÷3 ሇእናንተም ጠጉርን


በመሸረብና ወርቅን በማንጠሌጠሌ ወይም ሌብስን
በማጎናጸፍ በውጭ የሆነ ሽሌማት አይሁንሊችሁ፤4ነገር
ግን በእግዙአብሓር ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዜቅተኛ
መንፈስ ያሇውን የማይጠፋውን ሌብስ ሇብሶ የተሰወረ
የሌብስ ሰው ይሁንሊችሁ፡፡5እንግዱህ በቀዴሞ ዗መን
በእግዙአብሓር ተስፋ ያዯረጉት ቅደሳት ሴቶች ዯግሞ
ሇባልቻቸው ሲገዘ ተሸሌመው ነበርና ፤6 እንግዱህ ሳራ
ሇአብርሃም ፡፡ጌታ ብሊ እየጠራችው ታ዗዗ችሇት
፤እናንተም ከሚያስዯነግጥ ነገር አንዲች እንኳ ሳትፈሩ
መሌካም ብታዯርጉ ሌጆችዋ ናችሁ፡፡7እንዱሁም
ነ፤እናንተ ባልች ሆይ ፤ዯካማ ፍጥረት ስሇሆኑ
ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋሌ አብራችሁ ኑሩ ፤
ጸልታችሁ እንዲይከሇከሌ አብረው ዯግሞ የሔይወት ጸጋ
እንዯሚወርሱ አዴርጋችሁ አክብሩአቸው፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷16 እንግዱህ በመብሌ ወይም


በመጠጥ ወይም ስሇ ወር መባቻ ወይም ስሇ ሰንበት
ማንም አይፍረዴባችሁ፤18ትህትና የመሇአክትን አምሌኮ
እየወዯዯ ፤ባሊየውም ያሇፈቃዴ እየገባ ፤በስጋዊ አይምሮ
በከንቱ እየታበየ ምንም አይፍረዴባችሁ ፡፡19እንዯዙህ
ያሇ ሰው ራስ ወዯ ሚሆነው አይጠጋም ፤20-21
ከአሇማዊ ከመጀመሪያ ትምህርት ርቃችሁ ከክርስቶስ
ጋር ከሞታችሁ፤22እንዯ ሰው ስርአትና ትምህርት
፡፡አትያዜ ፤አትቅመስ ፤አትንካ ሇሚለት ትእዚዚት
በዓሇም እንዯምትኖሩ ስሇምን ትገዚሊችሁ?እነዙህ ሁለ

188
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በመዯረግ ሉጠፉ ተወስነዋሌ፡፤23 ይህ እንዯ ገዚ ፈቃዴህ


በማምሇክና በትህትና ሥጋንም በመጨቆን ጥበብ ያሇው
ይመስሊሌ ፤ነገር ግን ሥጋ ያሇ ሌክ እንዲይጠግብ
ሇመከከሊከሌ ምንም አይጠቅምም፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 4÷9 የሰንበት እረፍት


ሇእግዙአብሓር ህዜብ ቀርቶሊቸዋሌ

ህጻናት
ማርቆስ ወንጌሌ 10÷13 እንዱዲስሳቸውም ሔፃናትን
ወዯ እርሱ አመጡ፤ዯቀ መዚሙርቱም ያመጡአቸውን
ገጸጹዋቸው ፡፡14 እየሱስ ግን አይቶተቆጣና ፡፡ሔፃናትን
ወዯ እኔ ይምጡ አትከሌክሎቸው ፤ የእግዙአብሓርም
መንግስት እንዯዙ ሊለት ናትና፡፡14 እውነት እሊችኃሇሁ
፤የእግዜአብሓር መንግስት እንዯ ህፃናት የማይቀበሊት
ሁለ ከቶ አይገባባትም አሊቸው፡፡16 አቅፏቸውም እጁን
ጭኖ ባረካቸው፡፡

ባሇስሌጣናት በእግዙአብሓር የተሾሙ


ናቸው
ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷1 ነፍስ ሁለ ሇበሊይ ሊለ
ባሇ ስሌጣናት ይገዚ ፡፡ ከእግዙአብሓር ካሌተገኘ በቀር
ሥሌጣን የሇምና ፤ ያለትም ባሇስሌጣኖች
በእግዙአብሓር የተሸሙ ናቸው፡፡2 ስሇዙህ ባሇስሌጣንን
የሚቃወም የእግዙአብሓርን ሥርአት ይቃወማሌ ፤

189
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሚቃወሙትም በራሳቸው ሊይ ፍርዴን ይቀበሊለ ፡፡3


ገዢዎች ሇክፉ አዴራጊዎች እንጂ መሌካም ሇሚያዯርጉ
የሚያስፈሩ አይዯለምና፡፡ባሇስሌጣንን እንዲትፈራ
ትወዲሇህን ፤ መሌካሙን አዴርግ ከእነርሱም ምስጋና
ይሆንሇሀሌ ፤ 4 ሇመሌካም ነገር ሊንተ የእግዙአብሓር
አገሌጋይ ነውና ፡፡ በከንቱ ግን ሰይፍ አይታጠቅምና ክፉ
ብታረግ ፍራ ፤ ቁጣውን ሇማሳየት የሚበቀሌ
የእግዙአብሓር አገሌጋይ ነውና ፡፡5 ስሇዙህ ስሇቁጣው
ብቻ አይዯሇምና ነገር ግን ስሇ ህሉና መገዚት ግዴ ነው፡፡
6 ስሇዙህ ዯግሞ ትገብራሊችሁና ፤ በዙህ ነገር የሚተጉ
የእግዙአብሓር አገሌጋዮች ናቸውና ፡(ሁለም ሰው
በሚሰራው ስራ በመሌካምነት ካገሇገሇ የእግዙአብሓር
አገሌጋይ ነው) ፡ 7 ሇሁለ የሚገባውን አስረክቡ ፤
ግብር ሇሚገባው ግብርን ፤ ቀረጥን ሇሚገባው ቀረጥን
፤ መፈራት ሇሚገባው መፈራትን ፤ ክብር ሇሚገባው
ክብርን ስጡ፡፡

190
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የመስቀለ ቃሌ ሇሚጠፉት ሞኝነት፤

ሇእኛ ሇምንዴን ግን የእግዙአብሓር ኃይሌ

ነውና(1ቆሮ1፤18)
1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1÷19 የጥበበኞችን ጥበብ
አጠፋሇሁ የአስተዋዮችንም ማስተዋሌ እጥሊሇሁ ተብል
ተጽፏሌና ፡፡ 20 ጥበበኛ የት አሇ ፤ ጻፊስ የት አሇ ፤
እግዙአብሓር የዙችን አሇም ጥበብ ሞኝነት እንዱሆን
አሊዯርግምን 21 በእግዙአብሓር ጥበብ ምክንያት ዓሇም
እግዙአሓር አብሓርን በጥበብዋ ስሊሊወቀች ፤በስብከት
ሞኝነት የሚያምኑትን ሉያዴን የእግዙአብሓር በጎ
ፈቃዴ ሆኖ አሌና ፡፡ 22.መቼም አይሁዴ ምሌክትን
ይሇምናለ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻለ ፤23 እኛ ግን
የተሰቀሇውን ክርስቶስን እንሰብካሇን ፤ ይህም ሇአይሁዴ
ማሰናከያ ሇአሔዚብ ሞኝነት ነው ፤ 24 ሇተጠሩት ግን
አይሁዴ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ ፤
የእግዙአብሓር ሀይሌና የእግዙአብሓር ጥበብ የሆነው
ክርስቶስ ነው፡፡25 ከሰው ይሌቅ የእግዙአብሓር ሞኝነት
ይጠበባሌና ፤የእግዙአብሓር ዴካም ከሰው ይሌቅ
ይበረታሌና ፡፡ 26 ወንዴሞች ሆይ መጠራታችሁን
ተመሌከቱ ፤ እንዯ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑት
ብዘዎች ፤ ኃያሊን የሆኑ ብዘዎች ፤ ባሊባቶች የሆኑ
ብዘዎች አሌተጠሩም ፡፡ 27 ነገር ግን እግዙአብሓር

191
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጥበበኞችን እንዱያሳፍር የአሇም ሞኝ ነገር መረጠ ፤


ብርቱም ነገር እንዱያሳፍር እግዙአብሓር የአሇምን
ዯካማ ነገር መረጠ ፤28 እግዙአብሓርም የሆነውን ነገር
እንዱያጠፋ የዓሇምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር
ያሌሆነውንም ነገር መረጠ ፡፡ 29 ሥጋን የሇበሰ ሁለ
በእግዙአብሓር ፊት እንዲይመካ ፡፡ 30-31 ነገር ግን
የሚመካ በእግዙአብሓር ይመካ ተብል እንዯተፃፈው
ይሆን ዗ንዴ ጥበብና ጽዴቅን ቅዴስናንም ቤዚነትም
በተዯረገሌን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷1 እኔም ፤ ወንዴሞች


ሆይ ፤ ወዯ እናንተ በመጣሁ ጊዛ በቃሌ በጥበብ ብሌጫ
ሇእግዙአብሓር ምስክርነቴን ሇእናንተ እየነገርኩ
አሌመጣሁም ፡፡ 2 በመካከሊችሁ ሳሇሁ ከኢየሱስ
ክርስቶስ በቀር እርሱ እንዯ ተሰቀሇ ላሊ ነገር እንዲሊውቅ
ቆርጬ ነበርና ፡፡ 3 እኔም በዴካም በፍርሀት በብዘ
መንቀጥቀጥም በእናንተ ዗ንዴ ነበርኩ ፤ 4-
5እምነታችሁም በእግዙአብሓር ኃይሌ እንጂ በሰው
ጥበብ እንዲይሆን ፤ ቃላም ስብከቴም መንፈስና ሀይሌን
በመግሇጥ ነበር እንጂ ፤ በሚያባብሌ የጥበብ ቃሌ
አሌነበረም ፡፡ 6 በበሰለት መካከሌጥበብን እንናገራሇን
፤ነገር ግን የዙች አሇም ጥበብ አይዯሇም የሚሻሩትንም
የዙች አሇም ዛጎች ጥበብ አይዯሌም፤7ነገር ግን
እግዙአብሓር አስቀዴሞ ከ዗መናት በፊት ሇክብራቸውን
የወሰነውን ፤ተሰውሮም የነበረውን የእግዙአብሓርን
ጥበብ በሚስጥር እንናገራሇን፡፡8 ከዙህ አሇም ገዢዎች

192
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አንደ እንኳ ይህን ጥበብ አሊወቀውም ፤አውቆውትስ


ቢሆኑ የክብርን ጌታ ባሌሰቀለት ነበር፤9ነገር ግን አይን
ያሊየችው ጆሮም ያሌሰማው በሰውም ሌብ ያሌታሰበው
እግዙአብሓር ሇሚወደት ያ዗ጋጀው ተብል እንዯ ተፃፈ
፤እንግዱህ እንናገራሇን፡፡ 10መንፈስም የእግዜብሄር
ጥሌቅ ነገር ስንኳ ሳይቀር ሁለን ይመረምራሌና ሇእኛ
አግዜአብሓር በመንፈሱ በኩሌ ገሇጠው፡፡11ከሱ ውስጥ
ካሇው ከሰው መንፈስ በቀር ሇሰው ያሇውን የሚያውቅ
ሰው ማን ነው፤እንዱሁም ከእግዚብሓር መንፈስ በቀር
ሇእግዙአብሓር ያሇውን ማንም አያውቅም ፡፡ 12 እኛ
ግን ከእግዙአብሓር የተሰጠንን እናውቅ ዗ንዴ
ከእግዙአብሓር የሆነውን መንፈስ እንጂ የአሇምን
መንፈስ አሌተቀበሌንም ፡፡ 13 መንፈሳዊ ነገር
ከመንፈሳዊ ነገር ጋር አስተያይተን መንፈስ
በሚያስተምረን ቃሌ ይህን ዯግሞ እንናገራሇን እንጂ
የሰው ጥበብ በሚያስተምረን ቃሌ አይዯሇም ፡፡ 14
ሇፍጥረታዊ ሰው የእግዙአብሓር መንፈስ ነገር ሞኝነት
ነውና አይቀበሇውም ፤ በመንፈስ የሚመረመር ስሇሆነ
ሉያውቀው አይችሌም ፡፡ 15 መንፈሳዊ ሰው ግን ሁለን
ይመረምራሌ እርሱ ግን በማንም አይመረመርም ፡፡ 16
እንዱያስተምረው የጌታን ሌብ ማን አውቆት እኛ ግን
የክርስቶስ ሌብ አሇን፡፡

193
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይህ አሇም
1ኛ የዮሏንስ መሌእክት 5÷19 ከእግዙአብሓር
እንዯሆነን ዓሇምም በሞሊው በክፉው እንዯተያ዗
እናውቃሇን፡፡ገሊቲያን 1፤4 ክፉ ከሆነ ከአሁኑ አሇም
ያዴነን ዗ንዴ እንዯ አምሊካችንና እንዯ አባታችን ፈቃዴ
ስሇ ኃጢያት እራሱን ሰጠ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷4 ወንጌሌ የተከዯነ ቢሆን


እንኳ የተከዯነው ሇሚጠፉ ነው ፡፡ ሇእነርሱም
የእግዜአብሓር ምሳላ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌሌ
ብርሃን እንዲያበራሊቸው ÷ የዙህ አሇም አምሊክ
የማያምኑት አሳብ አሳወረ ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 12÷31
አሁን የዙህ አሇም ፍርዴ ዯርሶአሌ ፤ አሁን የዙህ
ዓሇም ገዥ ወዯ ውጭ ይጣሊሌ ፤የሏንስ ወንጌሌ
16÷11 ስሇፍርዴም ÷የዙህ አሇም ገዥ ስሇተፈረዯበት
ነው፡፡

1ኛ የዮሏንስ መሌእክት 3÷9 የዱያቢልስ ሥራ


እንዱፈርስ የእግዙአብሓር ሌጅ ተገሇጠ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦንስ ሰዎች 11÷3 ነገር ግን እባብ


በተንኮለ ሓዋንን እንዲሳታት፤አሳባችሁ ተበሊሽቶ
ሇክርስቶስ ከሚሆን ቅንአትና ንጽህናምና ሌባት
እንዲይሇወጥ ብዬ እፈራሇሁ ፡፡

194
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷10 የክርስቶስ እውነት


በእኔ እንዲሇ÷ይህ ትምህክት በእኔ በአካይያ አገር
አይከሇከሌም ፡፡11 ስሇ ምን ? ስሇ ማሌወዲችሁ ነውን
?እግዙአብሓር ያውቃሌ፡፡12 ነገር ግን በዙያ
በሚመኩበት እንዯ እኛ ሆነው ሉገኙ ÷ምክንያትን
ከሚፈሌጉ ምክንያትን እቆጥር ዗ንዴ አሁን
የማዯርገውን ከዙህ ዱህ ዯግሞ አዯርጋሇሁ ፡፡13
እንዯዙህ ያለ ሰዎች የክርስቶስ ሏዋሪያት እንዱመስለ
ራሳቸውን እየሇወጡ÷ውሸተኞች ሏዋሪያትና ተንኮሇኞች
ጨራተኞች ናቸውና፡፡14ይህም ዴንቅ አይዯሇም
፤ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መሌአክ እንዱመስሌ እራሱን
ይሇውጣሌና ፡፡15እንግዱህ አገሌጋዮቹ ዯግሞ የጽዴቅን
አገሌጋዮች እንዱመስለ ራሳቸውን ቢሇውጡ ታሊቅ ነገር
አይዯሇም ፤ፍጻሜያቸውም እንዯ ሥራቸው ይሆናሌ፡፡

1 ወዯ ጢሞቲዮስ 4÷ሇዙች ዓሇም ከሚመችና


የአሮጊቶች ጨዋታ ከሚመስሇው ተረት
ራቅ፡፡እግዙአብሓርን ሇመምሰሌ ግን እራስህን
አስመስሌ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 8 ÷ 42 ኢየሱስም አሊቸው ፡፡


እግዙአብሓርስ አባታችሁ ከሆነ በወዯዲችሁኝ ነበር፤እኔ
ከእግዙአብሓር ወጥቼ መጥቻሇሁና፤እርሱ ሊከኝ እንጂ
ከራሴ አሌመጣሁምና፡፡43 ንግግሬን የማታስተውለ
ስሇምንዴን ነው? ቃላን ሌትሰሙ ስሇማትችለ ነው፡፡44
እናንተ ከአባታችሁ ከዱያቢልስ ናችሁ የአባታችሁንም
የዱያቢልስ ምኞት ሌታዯርጉ ትወዲሊችሁ ፡፡እርሱ

195
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዲይ ነበረ ፤እውነትም በሱ ስሇላሇ


በእውነት አሌቆመም ፡፡ሏሰት ሲናገር ከራሱ በይናገራሌ
፤ሏሰተኛም የሏሰትም አባት ነውና፡፡45እኔ ግን
እውነትን የምናገር ስሇሆንሁ አታምኑኝም፡፡46 ከእናንተ
ስሇ ሀጢያት የሚወቅሰኝ ማን ነው?እውነት የምናገር
ከሆንሁ እናንተ ስሇ ምን አታምኑኝም?47
ከእግዙአብሓር የሆነ የእግዙአብሓርን ቃሌ ይሰማሌ
፤እናንተ ከእግዙአብሓር አይዯሊችሁምና ስሇዙህ
አትሰሙም፡፡

የያቆብ መሌእክት 4÷7 እንግዱህ እግዙአብሓርን እሺ


በለት ፤ ሰይጣንን ግን እንቢ በለት ፤ ከእናንተ ይሸሻሌ
፡፡

1 ወዯ ቆሮንጠስ 7÷31 በዙህችም አሇም የሚጠቀሙ


በሙለ እንዯማይጠቀሙ ይሁኑ፤የዙች አሇም መሌክ
ሀሊፊ ነውና፡፡2ቆሮንስ4÷17-18 የማይታየውን እንጂ
የሚታየውን ባንመሇከት÷ቀሊሌ የሆነ የጊዛው መከራችን
የክብር የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ መጠን ይሌቅ
ያዯርግሌናሌና፤የሚታየው የጊዛው ነውና÷ የማይታየው
ግን የ዗ሊሇም ነው፡፡

1ኛ የዮሏንስ መሌእክት 2÷15-16 አሇምን ወይም


በአሇም ያለትን አትውዯደ ፤ በዓሇም ያሇው ሁለ
እርሱም የስጋ ምኞትና የአይን አምሮት ስሇገን዗ብም
መመካት ከዓሇም ስሇ ሆነ እንጂ ከአባት ስሊሌሆነ
፤ማንም ዓሇምን ቢወዴ የአባት ፍቅር በሱ ውስጥ

196
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሇም፡፡17አሇምም ምኞቱም ያሌፋለ ፤የእግዙአብሓር


ቃሌ የሚያዯርግ ግን ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ፡፡

1 ጴጥሮስ መሌእክት 5÷8 በመጠን ኑሩም ንቁም


፤ባሊገራችን ዱያቢልስ የሚውጠውን ፈሌጎ እንዯሚያገሳ
አንበሳ ይዝራሌና፤9 በአሇም ያለት ወንዴሞቻችሁ ያን
መከራ በሙለ እንዱቀበለ እያወቃችሁ በእምነት
ጸንታችሁ ተቃወሙት ፡፡ 10 በክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ
዗ሊሇም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁለ አምሊክ ሇጥቂት
ጊዛ መከራን ከተቀበሊችሁ በኃሊ ራሱ ፍጹማን
ያዯርጋችኃሌ ያጸናችሁማሌ ያበረታችሁማሌ፡፡

ወዯ ቆሊሲስ ሰዎች 1÷13-14 እርሱ ከጨሇማ ስሌጣን


አዲነን ፤ቤዚነቱንም እርሱም የኃጢያት ስርየት
ወዲገኘንበት ወዯ ፍቅሩ ሌጅ መንግስት አፈሇሰን፡፡

ዮሏንስ ራዕይ 3÷9 የሠይጣን ማህበርተኞች

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷17-18 የማይታየውን እንጂ


የሚታየውን ባንመሇከት ፤ቀሊሌ የሆነ የጊዛ መከራችን
የክብርን የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ መጠን ይሌቅ
ያዯርግሌናሌና ፤የሚታየው የጊዛው ነውና
፤የማይታየው ግን የ዗ሊሇም ነው፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷2 ይህን አሇም አትምሰለ፡፡

197
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ትንቢተ ኢሳያስ 14÷7 ዱያቢልስ ሲዋረዴ ፡-14÷7


ምዴርም ሁለ ዏርፋ በጸጥታ ተቀምጣሇች እሌሌም
ብሊሇች፡፤8ጥዴና የሉባኖስ ዜግባ ፡፤አንተ ከተዋረዴክ
ጀምሮ ማንም ይቆርጠን ዗ንዴ አሌወጣብንም ብሇው
በአንተ ዯስ አሊቸው፡፡9ሲኦሌ በመምጣትህ ሌትገናኝህ
በታች ታወከች፤የሞቱትም÷የምዴርን ታሊሊቆች ሁለ
÷ሇአንተ አንቀሳቀሰች÷የአሃዚብን ነገስታት ሁለ
ከዘፋኖቻቸው አስነሳች፡፡10 እነዙህ ሁለ ፡፡አንተ ዯግሞ
እንዯኛ ዯክመሃሌን?ጌጥህና የበገናህ ዴምጽ ወዯ ሲኦሌ
ወረዯ፤በበታችህም ብል ተነጥፎአሌ ፤ትሌም መዯረቢያህ
ሆኖአሌ ብሇው ይመሌሱሌሃሌ፡፡12 አንተ የንጋት ሌጅ
አጥቢያ ኮኮብ ሆይ÷እንዳት ከሰማይ ወዯቅህ!አሔዚብን
ያዋረዴህ አንተ ሆይ÷እንዳት አስከምዴር ዴረስ
ተቆረጥህ!13 አንተ በሌብሔ ወዯ ሰማይ አርጋሇሁ
ዘፋኔንም ከእግዙአብሓር ከዋክብት በሊይ ከፍ ከፍ
አዯርጋሇሁ!በሰሜን ዲርቻ በመሰብሰቢያ ተራራ ሊይ
እቀመጣሇሁ፤ከዲመናዎችም ከፍታዎች በሊይ
አርጋሇሁ÷በሌኡሌም እመሰሊሇሁ አሌህ ፡፡ 15 ነገር ግን
ወዯ ሲኦሌ ወዯ ጉዴጓደም ጥሌቅ ትወርዲሇህ ፡፡ 16
የሚያዩህም ይመሇከቱሃሌና ፡፡ በውኑ ምዴርን
ያንቀጠቀጠ ÷መንግስታትንም ያናወጠ ÷17አሇሙን
ሁለ ባዴማ ያዯረገ÷ከተሞችንም ያፈረሰ ምርኮኞቹንም
ወዯ ቤታቸው ያሌሰዯዯ ሰው ይህ ነውን?ብሇው
ያስተውለሃሌ፡፡ 18 የአህዚብ ነገስታት ሁለ በየቤታቸው
በክብር አንቀሊፍተዋሌ፡፡19 አንተ ግን እንዯተጠሊ
ቅርንጫፍ ከመቃብር ተጥሇሃሌ ፤በሰይፍም የተወጉት

198
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

÷ ተገዴሇውም ወዯ ጉዴጓደ ዴንጋዮች የወረደት


ከዴነውሃሌ፤እንዯተረገጠም እሬሳ ሆነሃሌ ፡፡20ምዴርን
አጥፍተሃሌና ÷ሔዜብህንም ገዴሇሃሌና ከእነሱ ጋር
በመቃብር በአንዴነት አትሆንም ፤የክፍዎች ዗ር
ሇ዗ሊሇም የተጠራ አይሆንም፡፡21አይነሱም÷ምዴርንም
እንዲይወርሱ ÷የዓሇሙም ፊት በከተማዎቻቸው
እንዲይሞለ ስሇ አባቶቻቸው በዯሌሇሌጆቹ ሞትን
አ዗ጋጁሊቸው፡፡22በእነሱ ሊይ እነሳሇሁ ይሊሌ የሰራዊት
ጌታ እግዙአብሓር ፡፡ 24የሰራዊት ጌታ እግዙአብሓር
እንዱህ ብል ምልአሌ ፡፡እንዯተናገርኩ በእርግጥ
ይሆናሌ ÷እንዯአሰብኩም እንዱሁ ይቆማሌ፡፡

(ዮሏንስ 8÷44) ፤ ሔዜቅየሌ 28 ÷ 12-17 ፤ ዲንኤሌ


7÷24 ፤ 11÷15

ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 2÷14-15 እንግዱህ ሌጆቹ


(የእግዙአብሓር) በሥጋና በዯም ስሇሚካፈለ ፤ እርሱ
ዯግሞ በሞት ሊይ ሥሌጣን ያሇውን በሞት እንዱሽር
፤ይኸውም ዱያብልስ ነው፤በሔይወታቸውም ሁለ
ስሇሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁለ ነፃ
እንዱያወጣ ፤ በሥጋና በዯም እንዱሁ ተካፈሇ፡፡

2 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷22 ከክፉ የጎሌማሳነት


ምኞት ግን ሽሽ ፤ መጽሏፈ ምሳላ 6÷24ከክፉ ሴት
ትጠብቅህ ዗ንዴ ÷ ከላሊይቱም ሴት ምሊስ
ጥፍጥነት፡፡ 25ውበትዋንም በሌብህ
አትመኘው፤ሽፋሽፍትዋም አያጥምዴህ፡፡26የጋሇሞታ

199
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዋጋ እስከ አንዱትእንጀራ ነው፤አመንዜራም ሴት


የሰውን ሔይወት ታጠምዲሇች ፡፡ 27 በጉያው እሳትን
የሚታቀፍ ሌብሶቹም የማይቃጠለ ማን ነው
?28በፍም ሊይ የሚሄዴ እግሮቹ የማይቃጠለ ማን
ነው ?29ወዯ ሰው ሚስት የሚገባም እንዱሁ ነው
ሳይቀጣ አይቀርም ፡፡ መጽ.ምሳ 6 ÷12 ምናምንቴ
ሰው የበዯሇኛም ሌጅ በጠማማ አፍ ይሄዲሌ ፤13
በአይኑም ይጠቅሳሌ ÷በእግሩ ይናገራሌ ÷በጣቱ
ያስተምራሌ፤14ጠማማነት በሌቡ አሇ÷ሁላጊዛ ክፋትን
ያስባሌ ፤ጠብንም ይ዗ራሌ ፡፡15ስሇዙህ ጥፋቱ ዴንገት
ይዯርስበታሌ፤ዴንገት ይዯቅቃሌ÷ፈውስም ዴንገት
የሇውም ፡፡

ወዯ ኤፊሶን ሰዎች 6÷10 እንግዱህስ ወዱህ


በእግዙአብሓር በኃይለ ጽናት በርቱ(እግዙአብሓር
ኢየሱስ ክርስቶስን ባስነሳበት የትንሳኤ
ኃይሌ)፡፡የሰይጣንን ተንኮሌ መቋቋም እንዴትችለ
የእግዙአብሓርን ጋሻ ሌበሱ(እምነት)፡፡12 ሰሌፋችሁ
ከጨሇማ ገዢዎች ጋርና ከሰማይ በታች ካለ ከክፉዎች
አጋንት ጋር ነው እንጂ ከሥጋዊ እና ከዯማዊ ጋር
አይዯሇም ና፡፡13 ስሇዙህ በክፉ ቀን መቃወም
እንዴትችለ የእግዜአብሓርን ጋሻ ያዘ እንዴትጸኑም
በሁለ የተ዗ጋጃችሁ ሁኑ፡፡14 እንግዱህ ወገባችሁን
በእውነት ታጥቃችሁ ቁሙ ፤የጽዴቅንም ጥሩር
ሌበሱ(መሌካም ስራ) ፡፡15 የሰሊም ወንጌሌ ኃይሌ
ተጫምታችሁ ቁሙ፡፡ 16ከዙህም ጋር የሚንበሇበለ

200
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የክፉን ፍሊጻዎች(ቀስት) ሁለ ማጥፋት እንዴትችለ


የእምነት ጋሻ አንሱ ፡፡ 17 የመዲንንም የራስ ቁር
በራሳችሁ ሊይ ጫኑ ፤የመንፈስ ቅደስንም ሰይፍ ያዘ
፤ይኸውም የእግዙአብሓር ቃሌ ነው(ኢየሱስ ክርስቶስ
የእግዙአብሓር ቃሌ ነው) ፡፡ 18 በጸልትና በምሌጃ
ሁለ ዗ወትር በመንፈስ ጸሌዩ ፤ከዙህም ጋር ሇቅደሳን
ሁለ ሇመጸሇይ ሁሌጊዛ ትጉ ፤ 19 ሇእኔም ቃሌን
እንዱሰጠኝ ÷ አፊንም ከፍቼ የወንጌሌ ምስጢር
በግሌጥ እንዴናገር ጸሌዩሌኝ ፡፡ስሇ ወንጌሌም በእስራት
መሌእክተኛ የሆንሁ ÷መናገር የሚገባኝ ስሇ እርሱ
በግሌጥ እናገር ዗ንዴ ጸሌዩ፡፡

1 ወዯ ጢሞቴዎስ 1÷15 ኃጢያተኞችን ሉያዴን


ክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ አሇም መጣ የሚሇው ቃሌ
የታመነና ሁለ እንዱቀበለት የተገባ ነው
፤ከኃጢያተኞች ዋንኛ እኔ ነኝ ፤16ስሇዙህ ግን
÷የ዗ሊሇም ሔይወት ሇማግኘት በእርሱ ያምኑ ዗ንዴ
ሊሊቸው ሰዎች ምሳላ እንዴሆን ÷ኢየሱስ ክርስቶስ
ዋና በምሆን በእኔ ሊይ ትእግስቱን ሁለ ያሳይ ዗ንዴ
÷ምህረትን አገኘሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 17÷6 ከዓሇም ሇሰጠህኝ ሰዎች


ስምህን ገሇጥኩሊቸው፡፡የአንተም ነበሩ ሇእኔም
ሰጠሃቸው፤9እኔ ስሇ እነኚህ እሇምናሇሁ ፤ስሇ ዓሇም
አሇምንህም ስሇ ሰጠህኝ እንጂ፤የአንተ ናቸውና፤14እኔ
ቃሌህን ሰጥቼአቸዋሇሁ ፤እኔም ከአሇም እንዲይዯሇሁ

201
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከዓሇም አይዯለምና ዓሇም ጠሊቸው ፡፡16 እኔ ከዓሇም


እንዲይዯሇሁ ከዓሇም አይዯለም፡፡

ከኛ የተሇየው ን ወንጌሌ የሚሰብክሊችሁ


የተረገመ ይሁን (1ቆሮንጦስ ሰዎች 7÷1)
እና ስሇ ወንጌሌ ቅደሳን ምስክርነት
ወዯ ገሊትያ ሰዎች 1÷6 በክርስቶስ ጸጋ እናንተን
ከተጠራችሁ በእርሱ ወዯ ሌዩ ወንጌሌ ፈጥናችሁ
እንዳት እንዲሇፋችሁ እዯነቃሇሁ፤ 1፤7 እርሱ ግን ላሊ
ወንጌሌ አይዯሇም የሚያናውጧችሁ የክርስቶስ ወንጌሌ
ሉያጣጥሙ የሚወደ አንዲንድች አለ እንጂ 1÷8 ነገር
ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መሌአክ ፡ከሰበክንሊችሁ
ወንጌሌ የሚሇይ ወንጌሌን ቢሰብክሊችሁ ፡የተረገመ
ይሁን፡፡ 9አስቀዴመን እንዲሇን አሁን ሁሇተኛ እሊሇሁ
፤ከተቀበሊችሁት የተሇየውን ማንም ቢሰብክሊችሁ
፤የተረገመ ይሁን፡፡10ሰውን ወይስ እግዜአብሓርን እሺ
አሰኛሇሁን?ወይም ሰውን ዯስ ሊሰኝ እፈሌጋሇሁን
?አሁን ሰውን ዯስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባሌሆንሁም ፡፡
11 በእኔ የተሰበከ ወንጌሌ በሰው እንዲይዯሇ
አስታውቃቸዋሇሁ ፤ 12 እየሱስ ክርስቶስ ገሌጦሌኛሌ
እንጂ እኔ ከሰው አሌተማርኩትምም ፡፡ 2 ቆሮንጦስ
4÷5 ክርስቶስ ኢየሱስ ጌታ እንዯሆነ እንጂ ራሳችንን
አንሰብክምና፤ስሇ ኢየሱስም ራሳችንን ሇእናንተ ባሪያዎች
እናዯርጋሇን፡፡

202
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷2 በመካከሊችሁ ሳሇሁ


ከእየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱ እንዯተሰቀሇ ላሊ ነገር
እንዲሊውቅ ቆርጬ ነበር፡፡6 በበሰለት መሀከሌ ግን
ጥበብን እንናገራሇን፤ነገር ግን የዙችን አሇም ጥበብ
አይዯሇም የሚሻሩትንመ የዙችን አሇም ገዦች ጥበብ
አይዯሇም ፤7 ነገር ግን እግዜአብሓረ አስቀዴሞ
ከ዗መናት በፊት ሇክብራችን የወሰነውን ፤ተሰውሮም
የነበረውን የእግዜአብሓርን ጥበብ በሚስጢር
እንናገራሇን ፡፤8 ከዙች አሇም ገዦች አንደ እንኳ ይህን
ይህን ጥበብ አሊወቀም ፤አው/ቀውስ ቢሆኑ የክብርን
ጌታ ባሌሰቀለት ነበር፤1ዮኃንስ መሌእክት 1÷1 ስሇ
ሔይወት ቃሌ ከመጀመሪያው የነበረውንና የሰማነውን
በዓይኖቻችንም ያየነውን የተመሇከትነውንም እጆቻችንም
የዲሰሱትን እናወራራሇን ፤2 ሔይወትም ተገሇጠ
አይተንማሌ እንመሰክራሇንም ፤ከአብ ዗ንዴ
የነበረውንም ሇእኛም የተገሇጠውን የ዗ሊሇም ሔይወት
እናወራሊችኃሇን፤3እናንተ ዯግሞ ከእኛ ጋር ህብረት
እንዱኖራችሁ ያየነውንና የሠማነውን ሇእናንተ ዯግሞ
እናወራሊችኃሇን ፡፡ኅብረታቸሁ ከአባት ጋር ከሌጁም
ከእየሱስ ክርቶስ ነው፡፡

ሏዋሪያት ሥራ 5÷42 ዕሇት ዕሇትም በመቅዯስና


በቤታቸው ስሇ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስም እንዯሆነ
ማስተማርና መስበክን አይተውም ነበር፡፡
1ቆሮ1፤17ሇማጥመቅ ክርስቶስ አሊከኝምኛ ፤ወንጌሌን
ሌሰብክ እንጂ፤የክርስቶስ መስቀሌ ከንቱ እንዲይሆን

203
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በቃሌ ጥበብ አይዯሇም፡፡1ጢሞ4፤7 ከዙች አሇም


ከሚመችና የአሮጊቶች ሴቶች ጨዋታ ከሚመስሇው
ተረት ራቅ፡፡እግዙአብሓርን ሇመምሰሌ ግን ራስሔን
አስሇምዴ፡፡8 ሰውነትን ሇሥጋዊ ነገር ማስሇመዴ
ሇጥቂት ይጠቅመሌ ና ፡፡እግዙአብሓርን መምሰሌ ግን
የአሁንም የሚመጣው ሔይወት ተስፋ ስሊሇው፤ሇነገር
ሁለ ይጠቅማሌ፡፡9 ይህ ቃሌ የታመነ ነው ሁለም
እንዱቀበለት የተገባ ነው፡፡ማንም ሲያስተምር፤ሲሰብክ ፤
ሲያንጽ ይጠንቀቅ ፡፡ ገሊቲያን 6÷6 ነገር ግን ቃለን
የሚማር ከሚያስተምረው ጋር መሌካምን ነገር ሁለ
ይከፋፈሊሌ፡፡

ሏዋሪያት ሥራ 3÷15፡- የሔይወትን ራስ


ገዯሊችሁት፤እርሱን ግን እግዙአብሓር ከሙታን
አስነሳው፡፡ሇዙህም ነገር እኛ ምስክሮች ነን ፡፡ 1ቆሮንጦስ
9፤14 ወንጌሌን የሚሰብኩ ከወንጌሌ ቀሇብ እንዯሚቀበለ
ጌታ ዯንግጎአሌ፡፡

2ተኛ ጢሞቴዎስ 2÷3 እንዯ እየሱስ ክርስቶስ በጎ


ወታዯር ሆነህ ፤ አብረኸኝ መከራ ተቀበሌ፡፡8በወንጌሌ
እንዯምሰብከው ፤ከሙታን የተነሳውን ፤ከዲዊትም ዗ር
የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን አስብ፤9ይህንም በመስበክ
እንዯ ክፉ አዴራጊ እስክታሰር ዴረስ መከራ እቀበሊሇሁ
፤የእግዙአብሓር ቃሌ ግን አይታሰርም፡፡ 2ቆሮ10÷5
የሰውን ዗ሳብ በእግዙአብሓር ም አውቀት ሊይ
የሚነሳውን ከፍ ያሇውን ነገር ሁለ እናፈርሳሇን
ሇክርስቶስ ሇመታ዗ዜ አእምሮን ሁለ እንማርካሇን

204
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

÷6መታ዗ዚችሁም በተፈጸመች ጊዛ አሇመታ዗ዜን ሁለ


ሌንቀበሌ ተ዗ጋጅተናሌ፡፡7 በፊታችሁም ያሇውን
ተመሌከቱ ፡፡ ማንም የክርስቶስ መሆኑን ተረዴቶ ቢሆን
÷ይህንን እንዯገና በራሱ ይቅጠረው፤ እርሱ የክርስቶስ
እንዯሆነ እኛ ዯግሞ እንዱሁ ነን፡፡ 1ቆሮንጦስ
3÷10የእግዙአብሓር ጸጋ እንዯተሰጠኝ መጠን እንዯ
ብሌሀተኛ የአናጺ አሇቃ መሠረትኩ ፤ላሊው በሊዩ
ያንፃር ፡፡እያንዲንደ ግን በእርሱ ሊይ እንዳት
እንዯሚያንጽ ይጠንቀቅ ፡፡11ከተመሰረተው በቀር ማንም
ላሊ መሠረት ሉመሠርት አይችሌምና ፤እርሱ እየሱስ
ክርስቴስ ነው፡፡12ማንም ግን በዙ መሠረት ሊይ በወርቅ
ቢሆን በብርም በከበረም ዴንጋይም በእንጨትም በሳርም
ወይም በአገዲ ቢያንጽ የእያንዲንደ ስራ
ይገሇጣሌ፡፡13በእሳት ስሇሚገሇጥ ያ ቀን ያሳያሌና
የእያንዲንደ ስራ እንዳት መሆኑን አሳቱ ይፈትነዋሌ
፡፡14ማንም በእርሱ ሊይ ያነጸው ሥራ ቢጸናሇት ዯሞዘን
ይቀበሌ፡፡15 የማንም ስራ የተቃጠሇበት ቢሄን
ይጎዲበታሌ ፤እርሱ እራሱ ግን ይዴናሌ ነገር ግን በእሳት
እንዯሚዴን ይሆናሌ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷12 ስሇ ክርስቶስም ወንጌሌ


13ወዯ መቄድንያ ወጣሁ ነገር ግን 14 በክርስቶስ ሁላ
ዴሌ በመንሳቱ ሇሚያዝረን በእኛም በየስፍራው ሁለ
የእውቀቱን ሽታ ሇሚገሌጥ ሇአምሊክ ምስጋና
ይሁን፤በሚዴኑትና በሚጠፉት ዗ንዴ ሇእግዙአብሓር
የክርስቶስ መአዚ ነንና ፤ሇእነዙህ ሇሞት የሚሆን የሞት

205
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሽታ ሇነዙያም ሇሔይወት የሚሆን የሔይወት ሽታ


ነን፡፡ሇዙህም ነገር የሚያበቃ ማነው?17 የእግዙአብሓርን
ቃሌ ቀሊቅሇው እንዯሚሸቃቅጡት እንዯ ብዘዎች
አይዯሇንምና፤በቅንነት ግን ከእግዙአብሓር እንዯተሊከን
በእግዙአብሓር ፊት በክርስቶስ ሆነን እንናገራሇን
፡፡1ጢሞ÷3-4 ወዯ መቆድኒያ በሄዴኩ ጊዛ ÷አንዲንድች
ሌዩ ትምህርትን እንዲያስተምሩና ወዯ ተረት መጨረሻም
ወዯላሇው ወዯ ትውሌድች ታሪክ እዲያጠምደ
ሌታዚቸው በኤፌዝን ትቀመጥ ዗ንዴ ሇመንሁህ፤እንዯነዙ
ያለ ነገሮች ክርክርን ያመጣለና በእምነት ሊሇ ግን
ሇእግዙአብሓር መጋቢነት አይጠቅሙም፡፡5 የትእዚዜ
ፍጻሜ ግን ከንጹህ ሌብና ከበጎ ህሉና ግብዜነትም
ከላሇበት እምነት የሚወጣ ፍቅር ነው፤6-7 ከእነዙህም
አንዲድች ስተው ÷የሚለትን ወይም ስሇእነሱ
አስረግጠው የሚናገሩትን ሳያስተውለ÷የሔግ
አስተማሪዎች ሉሆኑ እየወዯደ ÷ወዯ ከንቱ ንግግር
ፈቀቅ ብሇዋሌ፡፡8ነገር ግን ሰው እንዯሚገባ ቢሰራበት
ሔግ መሌካም እንዯሆነ እናውቃሇን፤1 ጴጥሮስ
መሌእክት 2÷7 እንግዱህ ክብሩ ሇእናንተ ሇምታምኑት
ነው፤ሇማያምኑ ግን አናጢዎች የጣለት ዴንጋይ እርሱ
የማእ዗ን ራስ የዕንቅፋትም ዴንጋይ የማሰናከያም አሇት
ሆነ፤8የማያምኑ ስሇ ሆኑ በቃለ ይሰናከለበታሌና ፤ ሇዙ
ዯግሞ የተመዯቡ ናቸው፡፤9 እናንተ ግን ከጨሇማ
ወዯሚዯነቅ ብርሃንኑ የተጠራችሁ የእርሱን በጎነት
እንዴትናገሩ የተመረጠ ትውሌዴ፤የንጉስም ካህናት
፤ቅደስ ህዜብ ፤ሇርስቱ የተሇየ ወገን ናችሁ፤10እናንተ

206
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቀዴሞ ወገን አሌነበራችሁም አሁን ግን የእግዙአብሓር


ወገን ናችሁ ፤እናንተ ምህረት ያገኛችሁ አሌነበራችሁም
አሁን ግን ምህረትን አግኝታችኃሌ፡፡

ጳውልስ ሊሌተገዘት(አሔዚብ) ሏዋሪያ


እንዱሆን እና 12ቱ ሏዋሪያት ዯግሞ
ሇተገረዘት(እስራኤሌ) ሏዋሪያ እንዱሆኑ
ወንጌለ አዯራ ተሰጥቶአሌ
2ተኛ ጢሞቴዎስ 1 ÷10 - 11 አሁን ግን
በመዲህኒታችን በእየሱስ ክርስቶስ መገሇጥ ታይቶአሌ
፡፡ እርሱ ሞትን ሽሮአሌና እኔ ሰባኪና ሏዋሪያ
አሔዚብን አስተማሪ እንዴሆን በተሸምኩበት በወንጌሌ
ሔይወትንና አሇመጥፋትን ወዯ ብርሃን አውጥቶአሌ ፡፡
ገሊትያ ሰዎች 2÷7 ተመሌሰው ግን ጴጥሮስ ሇተገረዘት
የሆነውን ወንጌሌ አዯራ እንዯ ተሰጠው እንዱሁ ሇእኔ
ሊሌተገረዘት የሆነውን ወንጌሌ አዯራ እንዯተሰጠ እዩ
፤8 ሇተገረዘት ሏዋሪያ እንዱሆን ሇጴጥሮስ የሰራሇት
፤ሇእኔ ዯግሞ ሇአሔዚብ ሏዋሪያ እንዴሆን ሰርቶአሌና ፡፡
9 ዯግሞ የጠሰጠኝን ጸጋ አውቀው ፤አዕማዴ መስሇው
የሚታዩ ያዕቆብና ኬፋ ዮሏንስም እኛ ወዯ አሔዚብ
ሇእኔና ሇበርናባስ ቀኝ እጃቸውን ሰጡን፤10 ዴሆችን
እናስብ ዗ንዴ ባቻ ሇመኑን፤ይህንም ሊዯርግ
ተጋሁ፡፡ገሊቲያን 1፤14 ሇአባቶችም ወግ ከመጠን ይሌቅ
እየቀናሁ በወገኔ ዗ንዴ በ዗መኔ ካለት ብዘዎች

207
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በአይሁዴ ስርአት እበሌጥ ነበር፡፤15-16 ነገር ግን


በእናቴ ማህጸን ሳሇሁ የሇየኝ በጸጋውም የጠራኝ
እግዙአብሓር በአሔዚብ መካከሌ ስሇ እርሱ ወንጌሌም
ስሇ እርሱ ወንጌሌን እሰብክ ዗ንዴ ሌጁን በእኔ ሁኔታ
ሉገሌጥ በወዯዯ ጊዛ ፤ ወዱያው ከሥጋና ከዯም ጋር
አሌተማከርሁም፤17 ከኔም በፊት ሏዋሪያት ወዯነበሩት
ወዯ ነበሩት ወዯ ኢየሩሳላም አሌወጣሁም ፤ነገር በግን
ወዯ አረብ አገር ሄዴኩ እንዯ ገናም ወዯ ዯማስቆስ
ተመሇስሁ፡፡ገሊቲ 1-2 በኢየሱስ ክርስቶስን ከሙታን
ባስነሳው በእግዙአብሓር አብ ሒዋሪያ የሆነ እንጂ
ከሰዎች ወይም በሰው ያሌሆነ ጳውልስ ፤ሮሜ 1-2
ሏዋሪያ ሉሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ
ጳውልስ በነቢያቱ አፍ በቅደሳን መጽሏፍት አስቀዴሞ
ተስፋ ሇተሰጠው ሇእግዙአብሓር ወንጌሌ
ተሇየ፡፡1ጢሞቴስ 1፤1 መዴኃኒታችን እግዙአብሓር
ተስፋችንም ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲ዗዗ው ትእዚዜ
የኢየሱስ ክርስቶስ ሏዋሪያ የሆነ ጳውልስ፤

የአስራ ሁሇቱ ሏዋሪያት ስም እና በምዴር


ሊይ የተሰጣቸው ስሌጣን
ማቲዮስ ወንጌሌ10÷1አሥራ ሁሇቱን ዯቀ መዚሙርት
ወዯ እርሱ ጠርቶ፤እንዱያወጡአቸው በእርኩሳን
መናፍስት ሊይ ዯዌንና ሔማምን ሁለ እንዱፈውሱ
ሥሌጣን ሰጣቸው፡፡2 አስራ ሁሇቱም ሏዋሪያት ስም
ይህ ነው፤መጀመሪያ ጴጥሮስ የተባሇው ስምኦን

208
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ወንዴሙ እንዴሪያስ፤የ዗ብዱዮስ ሌጅ ያዕቆብም


ወንዴሙ ዮኃንስም፤3 ፊሉጶስም በርተልላዎስም ፤
ቶማስም ቀራጩ ማቴዎስም ፤ የእሌፍዮስ ሌጅ
ያዕቆብም ታዳዎስም የተባሇው ሌብዴዮስ ፤4
ቀናተኛውም ስምዖን ዯግሞም አሳሌፎ የሰጠው
የአስቆረቱ ይሁዲ ፡፡ 5 እነዙህን አሥራ ሁሇቱን ኢየሱስ
ሊካቸው ፤ አ዗ዚቸውም ፤ እንዱህም አሇ፡፡በአሔዚብ
መንገዴ አትሑደ ፤ወዯ ሳምራዊንም ከተማ አትግቡ፤6
ይሌቅስ የእስራኤሌ ቤት ወዯሚሆኑ ወዯ ጠፉት በጎች
ሑደ እንጂ ፡፡ 7 ሄዲችሁ መንግስተ ሰማየት ቀርባሇች
ብሊችሁ ስበኩ ፡፡ 8 ዴውዮችን ፈውሱ ፤ሙታንን
አስነሡ፤ሇምፃሞችን አንደ ፤ አጋንንትን አወጡ፤በከንቱ
ተቀበሊችሁ፤ በከንቱ ስጡ፡፡

209
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መብሌ እና መጠጥ

210
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መብሌ እና መጠጥ

በብለ ኪዲን ጊዛ የሚበለ እና የማይበለ

በኖህ ዗መን
ኦሪት ዗ፍጥረት 9÷1 እግዙአብሓር ኖህና ሌጆቹን
ባረካቸው እንዱህም አሊቸው ፡፡ ብዘ ተባዘ ፤ ምዴርንም
ሙለአት ፡፡ 2 አስፈሪነታችሁና አስዯንጋጭነታችሁ
በምዴር አራዊት ፤ በሰማይ ወፎች ፤ በምዴር ሊይ
በሚንቀሳቀሱትም ፤ በባህር አሶችም ሁለ ሊይ ይሁን
፤እነርሱም በእጃችሁ ተሰጥተዋሌ ፡፡ 3 ሔይወት
ያሊቸውን ተንቀሳቃሾች መብሌ ይሁናችሁ ፤ ሁለም
እንዯሇመሇመ ቡቃያ ሰጠኃችሁ ፡፡ 4 ነገር ግን ዯሙ
ያሇችበት ስጋ አትብለ፤

በሙሴ ዗መን
ኦሪት ዗ዲግም 14÷3-4 ርኩስን ነገር ሁለ አትብሊ ፡፡
የምትበለአቸው እንስሶች እነዙህ ናቸው ፤ በሬ ፤ በግ ፤
ፍየሌ ፤ ዋሊ ፤ ሚዲቋ ፤ የበርሃ ፍየሌ ፤ አጋ዗ን ፤
አጭ ፤ በራይላ ፤ ዴኩሊ ፡፡ 6 ከእንስሶች ሰኮናው
የተሰነጠቀውን ፤ ጥፍሩም ከሁሇት የተከፈሇውን
፤የሚያመሰኳውንም እንስሳ ሁለ ትበሊሇህ ፡፡ 7 ነገር
ግን ከሚያመሰኩ ወይም ሰኮናቸው የተሰነጠቀ እነዙህን
አትበለም ፡፡ ያመሰኳሌና ፤ ነገር ግን ሰኮናቸው

211
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አሌተሰነጠቀምና እነዙህ ሇእናንተ ርኩሶች ናቸው ፡፡ 8


እርያም ሰኮናው ስሇተሰነጠቀ ነገር ግን ስሊሊመሰንኳ
እርሱ ሇእናንተ ርኩስ ነው፤ሥጋውን አትብለ
፤በዴኑንም አትንኩ ፡፡ 9 በውኖቹ ውስጥ ከሚኖሩት
ሁለ የምትበለአቸው እነዙህ ናቸው ፤ ክንፍና
ቅርፊትም ያሊቸውን ትበሊሊችሁ ፡፡10 ክንፍና
ቅርፊትም የላሊቸውን አትበለም ፤ ሇእናንተ ርኩስ
ናቸው፡፡ 11 ንጹህ የሆኑትን ወፎች ሁለ ብለ፡፡12
ሉበለ የማይገባቸው ግን እነዙህ ናቸው ፤13 ንስር፤
ገዳ፤ዓሣ አውጭ፤ጭሌፊት ፤ ጭሊት በየወገኑ፤14፤15
ቁራም ሁለ በየወገኑ ፤ሰጎን፤16 ጠሊቋ፤ዜዬ፤በቋሌ
በየወገኑ፤ጉጉት፤17 ጋጋኖ፤የውሃ ድሮ፤ይብራ ፤ጥንብ
አንሳ አሞራ፤እርኩም፤ሽምሊ ፤ሳቢሳ በየወገኑ፤ጅንጅሊቴ
ወፍ ፤የላሉት ወፍ፡፡19 የሚበር ተንቀሳቃሽ ሁለ
ሇእናንተ ርኩስ ነው አይበሊም ፡፤20 ንጹህ የሆኑትን
ወፎች ሁለ ብለ ፡፡21 አንተ ሇአምሊክህ ሇእግዜአብሓር
የተቀዯሰ ሔዜብና የበከተውን ሁለ አትብሊ ፤ይበሊው
዗ንዴ በአገርህ ዯጅ ሇተቀመጠ መጻተኛ ትሰጠዋሇህ
፤ወይም ሇእንግዲ ትሸጠዋሇህ፡፡የፍየለንም ወተት ሇእናቱ
አትቀሌቅሌ ፡፡ 22 ከእርሻህ በየአመቱ ከምታገኘው ከ዗ር
ፍሬ ሁለ አስራት ታወጣሇህ፡፡

212
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በአዱስ ኪዲን (አሁን)


እግዙአብሓር ሁለ መብሌ የተባሇ እንዱበሊ አንጽቶታሌ

ሇጠዋት ከተሰዋ በቀር(ከህሉና የተነሳ እንዲያረክስ)

ሏዋሪያት ሥራ 11÷2ጴጥሮስ ወዯ እየሩሳላም በመጣ


ጊዛ ከተገረዘት ወገን የሆኑት ሰዎች ከእርሱ ጋር
ተከራክረው ፡፡3ወዲሌተገረዘት ሰዎች ገብተህ ከነሱ ጋር
በሊህ አለት ፡፡4ጴጥሮስ ግን ከመጀመሪያ ጀምሮ በተራ
ገሇጠሊቸው እንዱህም አሇ፡፡5 እኔ በእዮጴ ከተማ ስጸሌይ
ሳሇው ተመስጬ እራይ አየሁ ፤ታሊቅ ሻማ የመሰሇ እቃ
በአራት ማእ዗ን ተይዝ ከሰማይ ወረዯና ወዯ እኔ
መጣ፤6 ይህን ትኩር ብዬ ስመሇከት አራት እግር
ያሊቸው የምዴር እንስሶች አራዊትም ተንቀሳቃሾችም
የሰማይ ወፎችም አየሁ ፡፡ጴጥሮስ ሆይ ተነሳና አርዯህ
ብሊ የሚሌ ዴምጽ ሰማሁ፡፡8እኔም ጌታ ሆይ፤አይሆንም
እርኩስ ወይም የሚያጸይፍ ከቶ ወዯ አፊ ገብቶ
አያቅምና አሌሁ፡፡9ሁሇተኛም እግዙአብሓር ያነፃውን
አንተ አታረክሰውም የሚሌ ዴምጽ ከሰማይ
መሇሰሌኝ፡፡10ይህም ሶስት ጊዛ ሆነ እንዯገናም ሁለ
ወዯ ሰማይ ተሳበ፡፡11 እንሆም ያን ጊዛ ሶስት ሰዎች
ከቄሳርያ ወዯ እኔ ተሌከው ወዲሇሁበት ቤት ቀረቡ
፡፤12መንፈስም ሳሌጠራጠር ከእነሱ ጋረር እሄዴ ዗ንዴ
ነገረኝ፡፡እነዙህም ስዴስቱ ወንዴሞች ዯግሞ ከእኔ ጋር
መጡ ወዯዙያ ሰው ቤትም ገባን፡፡13እርሱም መሌአክ
በቤቱ ቆሞ እንዲየና ፡፤ወዯ ኢዮጴ ሰዎች ሌከህ

213
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጴጥሮስን የተባሇውን ስምኦንን አስመጣ ፤14እርሱም


አንተንና የቤትህን ሰዎች ሁለ የምትዴኑበትን ነገር
ይነግርሀሌ እንዲሇው ነገረን፡፡15ሇመናገርም በጀመርኩ
ጊዛ መንፈስ ቅደስ ሇእኛ ዯግሞ መጀመሪያ እንዯወረዯ
ሇእነርሱ ወረዯሊቸው፡፡16 ዮሀንስ በውሀ አጠመቀ
እናንተ በመንፈስ ቅደስ ትጠመቃሊችሁ ያሇው ቃሌ
ትዜ አሇኝ፡፡እንግዱህ እግዜአብሏር በጌታ በአየሱስ
ክርስቶስ ሊመነው ሇእኛ ዯግሞ እንዯሰጠ
፤እግዜአብሓርን ሇመከሌከሌ እችሌ ዗ን እኔ ማን
ነበርኩ18ይህን በሰሙ ጊዛ ዜም አለና ፡፡እንግዱያስ
እግዜአብሓር ሇአሔዚብ ዯግሞ ሇሔይወት የሚሆን ንሰሔ
ሰጣቸው አያለ እግዜአብሓርን አከበሩ፡፡ማቲዮስ ወንጌሌ
15÷9 የሰው ሥርአት የሆነ ትምህርት እያስተማሩ
በከንቱ ያመሌኩኛሌ ብል በእውነት እንቢት
ተነገረ፡፡ሔዜቡንም ጠርቶ፡፡ስሙ አስተውለም ፤11
ሰውን የሚያረክሰው ወዯ አፍ የሚገባ አይዯሇም ፤ከአፍ
የሚወጣው ግን ሰውን የሚያረክሰው ይህ ነው አሊቸው፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች14÷1 በእምነት የዯከመውን


ተቀበለት ሀሳቡ ሊይ አትፍረደ፡፡2ሁለ ይበሊ ዗ንዴ
እንዯተፈቀዯሇት የሚያምን አሇ፤ዯካማው ግን አትክሌት
ይበሊሌ ፡፡ 3 የሚበሊ የማይበሊውም አይናቀው
የማይበሊውም በሚበሊው አይፍረዴ ፤እግዙአብሓር
ተቀብልታሌና ፡፡ 4 አንተ በላሊው ልላ የምትፈርዴ
እንተ ማን ነህ ፤ እርሱ ቢቆም ወይም ቢወዴቅ ሇገዚ
ጌታው ነው ነገርግን እግዜአብሓር ሉያቆመው ይችሊሌና

214
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይቆማሌ፡፡5 ይህ ሰው አንዴ ቀን ከላሊ ሰው እንዱሻሌ


ያስባሌ ፤ያ ግን ቀን አንዴ እንዯሆነ ያስባሌ ፤እያንዲንደ
በገዚ አይምሮው አጥብቆ ይረዲ ፡፡ 6ቀንን የሚያከብር
ሇጌታ ብል ያከብራሌ ፤የሚበሊም እግዙአብሓርን
ያመሰግናሌና ሇጌታ ብል ይበሊሌ፤የማይበሊም ሇጌታ
ብል አይበሊም እግኢአብሓርን ያመሰግናሌ፡፡14በራሱ
ርኩስ ነገር እንዯላሇ በጌታ በእየሱስ ሆኜ አውቄያሇሁ
ተረዴቼአሇሁም፤ነገር ግን ምንም እርኩስ እንዱሆን
ሇሚቆጥረት ሇእረሱ እርኩስ ነው፡፡ወንዴምህን በመብሌ
ምክንያት የምታሳዜን ከሆንክ እንግዱህ በፍቅር
አሌተመሊሇስህም ፡፡ ክርስቶስ ስሇ እርሱ የሞተሇትን
እርሱን በመብሌ አታጥፋው፡፡16እንግዱህ ሊንተ ያሇው
መሌካም ነገር አይሰዯብ፤17የእግዙአብሓየር መንግስት
ጽዴቅና ሰሊም በመንፈስ ቅደስ የሆነ ዯስታ ናት እንጂ
መብሌና መጠት አይዯሇችምና ፡፡18እንዯዙህ አዴርጎ
ሇክርስቶስ የሚገዚ እግዜአብሓርን ዯስ ያሰኛሌና ፤በሰው
዗ንዴ የተመሰገነ ነው፡፡19እንግዱያስ ሰሊም የሚቆምበትን
እርስ በእርሳችንም የምንታነጽበትን እንከተሌ ፡፡ 20
በመብሌ ምክንየት የእግዙአብሓርን ስራ አታፍርስ
፡፤ሁለ ንጹህ ነው፤በመጠራጠር የተበሊ እንዯሆነ ግን
ሇዙያ ሰው ክፉ ነው፡፡21ሥጋን አሇመብሊት ወይንም
አሇመጠጣት ወንዴምህን የማያሰናክሌ ማዴረግ መሌካም
ነው ፡፡ 22 ሇአንተ ያሇህ እምነት በእግዙአብሓር ፊት
ሇራስህ ይሁንሌህ ፡፡ ፈትኖ መሌካም እንዱሆን
በሚቆጥረው ነገር በራሱ ሊይ የማይፈርዴ ብጹ ነው

215
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

፡፡23 የሚጠራጠረው ግን ቢበሊ በእምነት ስሊሌሆነ


ተኮንኖአሌ፤በእምነት ያሌሆነ ነገር ሁለ ሀጢያት ነው፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷16 እንግዱህ በመብሌ ወይም


በመጠጥ ወይም ስሇ በዓሌ ወይም ስሇ ወር መባቻ
ወይም ስሇ ሰንበት ማንም አይፍረዴባችሁ፡፡17 እነዙህ
ሉመጡ ያለት ነገሮች ጥሊ ናቸውና፤አካለ ግን
የክርስቶስ ነው ፡፡1 ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 2÷18
ትህትናና የመሊእክትን አምሌኮ እየወዯዯ፤ባሊየውም ያሇ
ፈቃዴ እየገባ፤በሥጋዊም አእምሮ በከንቱ እየታበየ
ማንም አይፍረዴባችሁ ፡፡19 እንዯዙህ ያሇው ሰው ራስ
ወዯሚሆነው አይጠጋም ፤ በማሰሪያ ምግብን እየተቀበሇ
እየተጋጠመም ፤እግዙአብሓር በሚሰጠው ማዯግ
ያዴጋሌ ፡፡ 20-21 ከአሇማዊ የመጀመሪያ ትምህርት
ርቃችሁ ከክርስቶስ ጋር ከሞታችሁ፤22 እንዯ ሰው
ስርአትና ትምህርት ፡፡ አትያዜ ፤ አትቅመስ ፤ አትንካ
ሇሚለት ትእዚዚት በምን እንዯምትኖሩ ስሇ ምን
ትገዚሊችሁ፤እነዙህ ሁለ በመዯረግ ሉጠፉ ተወስነዋሌና፡፡
23ይህ እንዯ ገዚ ፍቃዴህ በማምሇክና በትህትና
ሥጋንም በመጨቆን ጥበብ ያው ይመስሊሌ፤ነገር ግን
ስጋ ያሇ ሌክ እንዲይጠግብ ሇመከሌከሌ ምንም
አይጠቅምም፡፡

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 8÷1 ሇጣኦት ስሇተሰዋ ስጋም


፤ሁሊችን እውቀት እንዲሇን እናውቃሇን ፡፡እውቀት
ያስተብያሌ ፍቅር ግን ያነፃሌ፡፡2ማንምአንዲች
እንዱያውቅ ቢመስሇው ሉያውቅ እንዯሚገባው ገና

216
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አሊወቀም፤3ማንም ግን እግዜአብሏየርን ቢወዴ እርሱ


በእርሱ ዗ንዴ የታወቀ ነው፡፡4እንግዱህ ሇጣዎት
የተሰዋውን ስጋ ስሇ መብሊት ፤ጣኦት ሁለ በአሇም
ከንቱ እንዯሆነ ከአንደ በቀር ማንም አምሊክ እንዯላሇ
እናውቃሇን፡፡5መቼስ ብዘ አማሌክትና ብዘ ጌቶች አለ
፤ነገር ግን በሰማይ ሆነ በምዴርም ሆነ አማሌእክት
የተባለት ምንም ቢኖሩ፤66ሇእኛስ ነገር ሁለ ከእርሱ
የሆነ እኛም ሇእርሱ የሆነን አንዴ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ
አሇን፡፡7ነገር ግን ይህ እውቀት በሁለ ዗ንዴ አይገኝም
፤አንዲድች ግን ጣኦትን እስከ አሁን ዴረስ ስሇሇመደ
ሇጣኦት የተሰዋ ነው ብሇው ይበሊለና ሔሉናቸው ዯካማ
ስሇሆነ ይረክሳሌ ፡፡8መብሌ ግን ወዯ እግዙአብሓር
አያቀርበንም ፤ባንበሊ ምንም አይጎዴሌብንም ብንበሊም
ምንም አይተርፈንም፡፡9 ዲሩ ግን ይህ መብታችሁ
ሇዯካሞች እንቅፋት እንዲይሆን ተጠንቀቁ ፡፡ 10 አንተ
ግን እውቀት ያሇህ በጣኦት ቤት በማእዴ ስትቀመጥ
አንዴ ሰው ቢያይህ፤ዯካማ ሰው ቢሆን ሇጣኦት
የተሰዋውን ሇመብሊት ሔሉናው አይታነጽበትምን ፡፡ 11
በአንተ እውቀትህ ይህ ዯካማ ይጠፋሌ እርሱም ክርስቶስ
የሞተሇት ወንዴምህ ነው ፡፡ 12 እንግዱህ ወንዴሞችን
እየበዯሊችሁ ዯካማም የሆነውን ህሉናቸውን እያቆሰሊችሁ
ክርስቶስን ትበዴሊሊችሁ ፡፡ 13 መብሌ ወንዴሜን
የሚያሰናክሇው ከሆነ ፤ ወንዴሜን እንዲያሰናክሇው
ሇ዗ሊሇም ከቶ ስጋ አሌበሊም ፡፡

217
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ጢሞቲዮስ 4÷3 እነዙህ ውሸተኞች መጋባትን


የከሇክሊለ፤አምነውም እውነትን የሚያውቁ ከምስጋና
ጋር ያውቁ ዗ንዴ እግዜአብሓር ከፈጠረው መብሌ
እንዱርቁ ያዜዚለ፡፡4እግዜአብሓር የፈጠረው ሁለ
መሌካም ነው ፤ከምስጋናም ጋር ቢቀበለት የሚጣሌ
ምንም የሇም፡፡5በእግዙአብሓር ቃሌና ጸልት የተቀዯሰ
ነውና፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 10÷25 በሥጋ ገበያ


የሚሸጠውን ሁለ ከህሉና የተነሳ ሳትመራመሩ
ብለ፤ምዴር በሷ የሞሊባት ሁለ የጌታ ነውና
፡፡ከማያምኑ ሰዎች አንደ ቢጠራችሁ ሌትሄደም
ብትሄደም ከህሉና የተነሳ ሳትመረምሩ
የሚያቀርቡሊችሁን ሁለ ብለ፤29 ስሇ ባሌንጀራህ ህሉና
እንጂ ስሇ ገዚ ህሉናህ አሌናገርም ፡፤አርነቴ በላሊ
ሰውሔሉና የሚፈርዴ ስሇ ምንዴን ነው ? 30 እኔም
በጸጋ ብበሊ ፤በነገሩ ስሇማመሰግንበት ስሇ ምን
እሰዯባሇሁ ?31 እንግዱህ የምትበለ የምትጠጡ
ብትሆኑ ወይም ማናቸውንም ነገር ብታዯርጉ ሁለን
ሇእግዙአብሓር ክብር አዴርጉት ፡፡32-33 እኔ ዯግሞ
ብዘዎች ይዴኑ ዗ንዴ ሇጥቅማቸው እንጂ የራሴን
ጥቅም ሳሌፈሌግ በሁለ ነገር ሰውን ሁለ ዯስ
እንዯማሰኝ ፤ሇአይሁዴም ሇግሪክም ሰዎች
ሇእግዙአብሓር ቤተ ክርስቲያንም ማሰናከያ አትሁኑ፡፤

የማርቆስ ወንጌሌ 7÷15 ከሰው የሚወጡት ሰውን


የሚያረክሱ ናቸው እንጂ ከሰው ውጭ የሚገባውስ

218
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሉያረክሰው የሚችሌ ማንም የሇም፡፡19ወዯ ሆዴ ገብቶ


ወዯ እዲሪ ይወጣሌ እንጂ ወዯ ሌብ አይገባምና
፤መብሌን ሁለ እያጠራ አሊቸው፡፡20እርሱም አሇ
፡፡ከሰው የሚወጣው ሰውን የሚያረክስ ያ ነው ፡፡21
ከውስጥ ከሰው ሌብ የሚወጣ ከክፉ
አሳብ፤22ዜሙት፣መስረቅ፣መግዯሌ፣ምንዜርነት፣መጎምጀ
ት፤ክፋት፤ተንኮሌ፣መዲራት፣ምቀኝነት፣ስዴብ፤ትዕቢት፤ስ
ንፍና ናቸውና፤

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 13÷9 ሌዩ ሌዩ ዕይነት በሆነ


እንግዲ ትምህርት አትወሰደ ፤ሌባችሁ በጸጋ ቢጸና
መሌካም ነው እንጂ በመብሌ አይዯሇም፤በዙህ
የሚሰሩባት አሌተጠቀሙባትም፡፡

ስግዯት
ዮሏንስ ወንጌሌ 4÷20 ሴቲቱ ፡፡ጌታ ሆይ ፤አንተ
ነቢይ እንዯሆንክ አያሇሁ፡፡20 አባቶቻችን በዙህ ተራራ
ሰገደ፤እናንተም፡፡ሰው ሉሰግዴበት የሚገባው ስፍራ
በኢየሩሳላም ነው ትሊሊችሁ አሇችው፡፡21 ኢየሱስም
እንዱ አሊት ፡፡አንቺ ሴት ፤እመኚኝ፤ በዙህ ተራራ
ወይም በኢየሩሳላም ሇአብ የምትሰግደበት ጊዛ
ይመጣሌ፡፡22 እናንተስ ሇማታውቁት ትሰግዲሊችሁ፤እኛ
መዲን ከአይሁዴ ነውና ሇምናውቀው እንሰግዲሇን፡፡23
ነገር ግን በእውነት የሚሰግደ ሇአብ በመንፈስና
በእውነት የሚሰግደበት ጊዛ ይመጣሌ አሁንም
ሆኖአሌ፤አብ ሉሰግደሇት እንዯዙ ያለትን ይሻሌና፤24

219
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር መንፈስ ነው ፤የሚሰግደሇትም


በመንፈስና በእውነት ሉሰግደሇት ያስፈሌጋቸዋሌ፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 1÷4 ከመሊእክት ይሌቅ


እጅግ የሚበሌጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዱሁ በእርሱ
አብዜቶ ይበሌጣሌ፡፡5 ከመሊእክት አንተ ሌጄ ነህ ፤እኔ
ዚሬ ወሌጄሃሇሁ ፤ዯግሞም ፡፡ እኔ አባት እሆንሃሇሁ
እርሱም ሌጅ ይሆነኛሌ 6 ያሇው ከቶ ሇማን ነው?
ዯግሞም በኩርን ወዯ ዓሇም ሲያገባ ፡፡ የእግዙአብሓር
መሊእክት ሁለም ሇእርሱ ይስገደ ይሊሌ፡፡

ዮሏንስ ራእይ 19÷10 ሌሰግዴሇትም በእግሩ ፊት


ተዯፋው ፡፡እርሱም ፡፡እንዲታረገው ተጠንቀቅ ፤ ከአንተ
ጋር የኢየሱስም ምስክር ካሊቸው ከወንዴሞችህ ጋር
አብሬ ባሪያ ነኝ ፤ሇእግዙአብሓር ስገዴ ፤ የኢየሱስ
ምስክር የትንቢት መንፈስ ነውና አሇኝ፡፡

ትንቢተ ኤርሚያስ 1÷16 ስሇ ክፋታቸው ሁለ


እኔን ስሇ ተው ሇላልችም አማሌእክት ስሊጠኑ
ሇእጃቸው ስራ ስሇሰገደ÷ፍርዳም በእነሱ ሊይ
እናገራሇሁ፡፡

ማቴዮስ ወንጌሌ 4÷8 ዯግሞ ዱያቢልስ ረጅም ወዯ ሆነ


ተራራ ወሰዯው፤የአሇምንም መንግስታት ሁለ
ክብራቸውን አሳይቶ ፡፡9ወዴቀህ ብትሰግዴሌኝ ይሄን
ሁለ እሰጠሃሇሁ አሇው፡፡10 ያን ግዛ ኢየሱስ ፡፡ሂዴ
፡፡አንተ ሰይጣን ሇጌታህ ሇአምሊክህ ስገዴ እርሱን ብቻ
አምሌክ ተብል ተጽፎአሌና አሇው፡፡
220
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መሊእክት
ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 12÷22 ነገር ግን ወዯ ጽዮን
ተራራና ወዯ ሔያው እግዙአብሓር ከተማ
ዯርሳችኃሌ፤ወዯ ሰማይቱም ኢየሩሳላም ፤በዯስታ ወዯ
ተሰበሰቡት ወዯ አእሊፋት መሊእክት፤(ስፍር ቁጥር
የሊቸውም)

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 12÷22 ነገር ግን ወዯ ጽዮን


ተራራና ወዯ ሔያው እግዙአብሓር ከተማ ዯርሳችኃሌ ፤
ወዯ ሰማይቱም ኢየሩሳላም ፤በዯስታ ወዯ ተሰበሰቡት
ወዯ አእሊፋት መሊእክት ፤ (ስፍር ቁጥር የሊቸውም)

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች2÷18 ትህትናና የመሊእክትን


አምሌኮ እየወዯዯ ፤ ባሊየውም ያሇፈቃዴ እየገባ ፤
በሥጋዊም አእምሮ በከንቱ እየታበየ ማንም
አይፍረዴባችሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ ራዕ 8÷2 በእግዙአብሓርም ፊት


የሚቆሙትን ሰባቱን መሊአክት አየሁ፤ሰባት መሇከትም
ተሰጣቸው፡፡

መጽሀፈ ሄኖክ 20÷10 ኪሩቤሌና ሱራፌሌ አፍኒንም


የዙህ ቤት ዘሪያውን ከበውታሌ እነዙህም የማያርፉ
ናቸው የጌትነቱም ዘፋን ይጠብቃለ፡፡ የማይቆጠሩ የብዘ
ብዘ የሚሆኑ መሊእክትን አየሁ፡፡ገብርኤሌና ሚካኤሌ
ፋኑኤሌ ሩፋኤሌ የንን ቤት ይከቡታሌ በሰማይ ያለ
የከበሩ መሊእክት በዙያ ቤት ይወጡ ይገቡ ነበር፡፡ከዙያ

221
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቤት ገብርኤሌና ሚካኤሌ ፋኑኤሌና ሩፋኤሌ ብዘ የሆኑ


ቁጥር የላሊቸው ላልች መሊእክት የከበሩ ወጡ፡፡(ስፍር
ቁጥር የሊቸውም)

ቀን
ወዯ ሮሜ ሰዎች 14÷5 ይህ ሰው አንዴ ቀን ከላሊ
ቀን እንዱሻሌ ያስባሌ ያ ግን ቀን ሁለ አንዴ እንዯሆነ
ያስባሌ፤እያንዲንደ በገዚ አይምሮው አጥብቆ ይረዲ፡፡
ቀንን የሚያከብር ሇጌታ ብል ያከብራሌ

ገሊቲያን ሰዎች4÷9 አሁን ግን እግዙአብሓርን


ስታውቁ ይሌቅስ በእግዙአብሓር ስትታወቁ እንዯገና
ወዯ ዯካማ ወዯሚናቅም ወዯ መጀመሪያ ትምህርት
እንዳት ትመሇሳሊችሁ ፤እንዯ ገና ባሪያዎች ሆናችሁ
ዲግመኛ ሇዙያ ሌትገዘ ትወዲሊችሁን?10ቀንና ወርን
዗መናትንም አመትንም በጥንቃቄ ትጠብቃሊችሁ፡፡11
ምናሌባት በከንቱ ሇእናንተ ዯክሜያሇሁ ብዬ
እፈራችኃሇሁ፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷16 እንግዱህ በመብሌ


ወይም በመጠጥ ወይም ስሇ በዓሌ ወይም ስሇ ወር
መባቻ ወይም ስሇ ሰንበት ማንም አይፍረዴባችሁ፡፡17
እነዙህ ሉመጡ ያለት ነገሮች ጥሊ ናቸውና፤አካለ ግን
የክርስቶስ ነው፡፡ማርቆስ ወንጌሌ 2÷27 ዯግሞ ፡፡ሰንበት
ስሇሰው ተፈጥሮአሌ እንጂ ሰው ስሇ፤ ሰንበት
አሌተፈጠረም ፤28 እንዱሁም የሰው ሌጅ ሇሰንበት

222
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንኳ ጌታዋ ነው አሊቸው፡፡ቆሊስየስ 2÷18 ትህትናና


የመሊእክትን አምሌኮ እየወዯዯ፤ባሊየውም ያሇፈቃዴ
እየገባ፤ በሥጋዊም አእምሮ በከንቱ እየታበየ ማንም
አይፍረዴባችሁ፡፡19 እንዯዙህ ያሇው ሰው ራስ
ወዯሚሆነው አይጠጋም ፤በማሰሪያ ምግብን እየተቀበሇ
እየተጋጠመም ፤እግዙአብሓር በሚሰጠው ማዯግ
ያዴጋሌ፡፡20-21 ከአሇማዊ የመጀመሪያ ትምህርት
ርቃችሁ ከክርስቶስ ጋር ከሞታችሁ፤22እንዯ ሰው
ስርአትና ትምህርት ፡፡አትያዜ፤አትቅመስ፤አትንካሇ
ሚለት ትእዚዚት ሇምን እንዯምትኖሩ ስሇምን
ትገዚሊችሁ፤እነዙህ ሁለ በመዯረግ ሉጠፉ ተወስነዋሌና
፡፡ይህ እንዯ ገዚ ፍቃዴህ በማምሇክና በትህትና ሥጋንም
በመጨቆን ጥበብ ያሇው ይመስሊሌ፤ነገር ግን ስጋ
ያሇሌክ እንዲይጠግብ በመከሌከሌ ምንም አይጠቅምም፡፡

የአሇም እና የሙስሉሞች የጊዛ


አቆጣጠር ሌክ እንዲልነ

እግዙአብሓር አስቀዴሞ በራዕይ በሙሴ


በኩሌ ተናግሯሌ
መጽሏፈ ኩፋላ 7(፯)÷24(፳፬) እርሷ ጊዛያትን
ትሇውጣሇች÷ከአመታትም ሇአመት ሇአስር ቀን
ትቀዴማሇችና÷በጨረቃ አጎዲዯሌ ጨረቃን የሚመሇከቱ
ይሆናለ፡፡ስሇዙህ ሥርአትን ከሇወጡ በኋሊ ዓመታት

223
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይመጡሊችዋሌ ፤ ምስክር የምትሆን ቀንንም የተናቀች


ያዯርጋለ፡፡የረከሰችውንም ቀን በአሌ ያዯርጋለ፤
ሁለንም ይቀሊቅሊለ፤የተቀዯሱትን ቀናት የረከሱ÷
የረከሱትንም ቀናት ሇቅዴስና ያዯርጋለ÷ወራቶችንም
ሱባዮችን ÷በዓሊቱንና ኢዮቤሊቱን ይስታለና ፡፡

በአመት ያለትን ቀኖች እና ወራቶች


እግዙአብሓር አስቀዴሞበሙሴ በኩሌ
ተናግሯሌ
መጽሏፈ ኩፋላ 7(፯) ÷ 36(፴፮)ስሇዙህ እኔ አዜዚሇሁ
፤ሌጆችህ አንተ ከሞትክ በኋሊ ሦስት መቶ ስሌሳ
አራቱን(364) ቀን ብቻ ዓመትን እንዲያዯርጉ ሥርአትን
ይሇውጣለና ታዲኝባቸው ዗ንዴ አዲኝባሀሇሁ፡፡ስሇዙህ
የወሩን መባቻና÷ጊዛና በአሊቱን ይስታለ ፤ከሰው ሁለ
ጋር ብርንድውን(ዯም) ይበሊለ፡፡

መጽሏፈ ኩፋላ19(፩፱)÷12(፩፪) ፡-የአመቱ ወሮች


ቁጥር 12 ነው፡፡

ትክክሇኛው የሰንበት ቀን
ለቃስ ወንጌሌ 23÷56 (23÷52-24፤24÷1 ጀምሮ)
23÷56 በሰንበት እንዯ ትእዚዘ አረፉ፡፡…..ስሇዙህ ፋሲካ
እሁዴ ከሆነ ሰንበት ቀን ቅዲሜ ነው (በእግዙአብሓር

224
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የተቀዯሰችው ቀን/እግዙአብሓር ሰማይና ምዴርን ፈጥሮ


ከስራው ያረፈበት ቀን)፡፡

መጽሏፈ ኩፋላ 13(፩፫)÷16(፩፮) ሇ዗ሊሇም ትውሌዴ


የጽዴቅ ተክሌ ከእርሱ እንዯሚሆን ስሊወቀና ስሇ ተረዲ
ሇፈቃደ ፈጥሮታሌና የፈጠረውን አምሊኩን
አመሰገነው፡፡ሁለን እንዲዯረገ እንዯ እርሱም ይሆን ዗ንዴ
ከእርሱ ቅደስ ዗ር ይሆናሌ፡፡

ኦሪት ዗ ዲግም 18÷15 አምሊክ እግዙአብሓር


ከወንዴሞችህ እንዯ እኔ ያሇ ነብይ ያስነሳሊሀሌ ፤
እርሱንም ስሙት፡፡18 ከወንዴሞቻቸው እንዲንተ ያሇ
ነብይ አስነሳሊችኃሇሁ፤ ቃላንም በአፉ አኖራሇሁ፤
እንዯአ዗ዜኩትም ይነግራችዋሌ፤በስሜም በሚናገረው
ሁለ ያን ነቢይ የማይሰማውን ሰው እኔ እበቀሇዋሇሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷45 እኔ በአብ ዗ንዴ የምከሳችሁ


አይምሰሊችሁ፤የሚከሳችሁ አሇ፤ እርሱም ተስፋ
የምታረጉት ሙሴ ነው፡፡46 ሙሴንስ ብታምኑት እኔን
ባመናችሁ ነበር፤እርሱ ስሇ እኔ ጽፎአሌና፡፡47
መጽሏፍትን ካሊመናችሁ ግን ቃላን እንዳት
ታምናሊችሁ?

225
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር እስማኤሌንና ኤሳውን


አሌመረጥኩም የያእቆብ (የእስራኤሌ)
እንጂ ብል አስቀዴሞ ሇአብርሀም
ተናግሯሌ
መጽሏፈ ኩፋላ 12(፩፪) ÷ 43(፬፫) አንተ የእስራኤሌን
ሌጆች እ዗ዜ፤የዙህን ቃሌ ኪዲን ምሌክት ይጠብቁ
፤ሇሌጆቻቸውም የ዗ሊሇም ስርአት ይሁን፤ሇ዗ሊሇም
ሇእስራኤሌ ሌጆች ሊይ ይጠብቁት ዗ንዴ ሇቃሌ ኪዲን
ሠርቶአሌና ከምዴር እንዲይጠፉ ይሁኑ ፡፡ ይስማኤሌና
ሌጆቹን ÷ወንዴሞቹንና ዔሳውንም እግዙአብሓር ወዯ
እርሱ አሊቀረባቸውም፤ ምንም የአብርሃም ሌጆች
ቢሆኑና ቢወዲቸውም እነርሱን አሌመረጠም ፡፡ ሔዜብ
ይሆኑት ዗ንዴ እስራኤሌን ሇይቶ መረጠ ፡፡ ብዘ
አሔዚብና ብዘ ሔዜብ ሁለ የእርሱ ናቸውና÷ ሁለ
ሇእርሱ ይገባሌና ከሰው ሌጆች ሁለ ሇይቶ ሠበሰበው፡፡

መጽሏፈ ኩፋላ 14(፩፬)÷54 (፭፬) ሇሌጁ ሇይስማኤሌና


ሇኬጡራ ሌጆች ስጦታን ሰጥቶ ከሌጁ ከይስአቅ ሇይቶ
አሰናበታቸው፡፡ሁለን ግን ሇሌጁ ሇይስአቅ ሰጠው፡፡ 55
ይስማኤሌና ሌጆቹንም÷የኬጡራ ሌጆችንም የሌጅ
ሌጆቻቸውንም በአንዴነት ሄደ፡፡ከፋራን ጀምሮ በምዴረ
በዲ አንፃር በምዴረ በዲ በምስራቅ በኩሌ እስከ ባቢልን
መግቢያ ዴረስ በሀገሩ ሁለ ኖሩ፤እነዙህም ከእነዙህ
ጋር አንዴ ሆኑ፡፡ስማቸውም አረብና ይስማኤሊውያን
ተብል ተጠራ፡፡

226
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጦም እና አስራት
ጦም

ማቲዮስ ወንጌሌ 6÷16 ስትጦሙም እንዯ ግብዝች


አትጠውሌጉ ፤ሇሰዎች እንዯ ጦመኛ ሉታዩ ፊታቸውን
ያጠፋለና ፤እውነት እውነት እሊችኃሇሁ ዋጋቸውን
ተቀብሇዋሌ፡፡17-18አንተ ግን ስትጦም ፤በስውር ሊሇው
አባትህ እንጂ እንዯ ጦመኛ ሇሰዎች እንዲትታይ እራስን
ተቀባ ፊትህንም ታጠብ ፤በስውር የሚያይህም አባትህ
በግሌጥ ይከፍሌሀሌ፡፡ሉያዯርጉሊችሁ የምትወደትን ሁለ
እናንተ ዯግሞ እንዱሁ አዴርጉሊቸው ፤ ሔግም
ነቢያትም ይህ ነውና ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 58÷5-8 ይሔን ጾም የመረጥኩ


አይዯሇሁምን፤እንዯዙች ባሇች ቀን ሰው እራሱን
ቢያሳዜን ፤አንገቱንም እንዯቀሇበት ቢያቀጥን ፤ማቅ
ሇብሶ በአመዴ ሊይ ቢተኛም፤ይህ ጾም በእግዙአብሓር
዗ንዴ የተመረጠ አይዯሇም፤ይሔን ጾም የመረጥኩ
አይዯሇም ይሊሌ እግዙአብሓር ፤ነገር ግን የበዯሌን
እስራት ፍታ፤ጠማማውን ሁለ አቅና ፤የተጨነቀውን
ሁለ አዴን የዏመጻን ዯብዲቤ ተው፡፡ሇተራበውም
እንጀራን አጥግበው፤ዴሆችን ወዯ ቤትህ አስገብተህ
አሳዴራቸው፤ተራቆተውን ብታይ አሌብሰው፤ከስጋ
዗መዴህ አትሸሸግ፡፡ያን ጊዛ ብርሃን እንዯብርሃን
ይበራሌ፤ፈውስም ፈጥኖ ይወጣሌ፤ጽዴቅህም በፊትህ
ይሄዲሌ፤የእግዙአብሓርም ክብር ይጋርዴሀሌ፡፡

227
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ማቴዎስ ወንጌሌ 17÷18 ኢየሱስም ገጸጸው ጋኔኑም


ከእርሱ ወጣ ፤ብሊቴናውን ከዙያች ሰአት ጀምሮ
ተፈወሰ፡፡19 ከዙህ በኃሊ ዯቀ መዚሙርቱ ብቻቸውን ወዯ
ኢየሱስ ቀረቡና ፡፡እኛ ሌናወጣው ያሌቻሇውን ስሇምን
ነው አለት? አለት ፡፡20 እየሱስም ስሇ እምነታችሁ
ማነስ ነው፤እውነት እሊችኃሇሁ ፤የሰናፍ ጭቅንጣት
የሚያህሌ እምነት ቢኖራችሁ ፤ይህንን ተራራ ፡፤ከዙህ
ወዯ አዙያ እሇፍ ብትለት ያሌፋሌ ፤የሚሳናችሁም ነገር
የሇም፡፡21 ይህ አይነቱ ግን ከጸልትና ከጦም በቀር
አይወጣም አሊቸው፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷22 እንዯ ሰው ስርአትና


ትምህርት፡፡ አትያዜ ፤ አትቅመስ ፤አትንካሇ ሚለት
ትእዚዚት ሇምን እንዯምትኖሩ ስሇምን ትገዚሊችሁ፤እነዙህ
ሁለ በመዯረግ ሉጠፉ ተወስነዋሌና፡፡ይህ እንዯ ገዚ
ፍቃዴህ በማምሇክና በትህትና ሥጋንም በመጨቆን
ጥበብ ያሇው ይመስሊሌ ፤ነገር ግን ስጋ ያሇሌክ
እንዲይጠግብ በመከሌከሌ ምንም አይጠቅምም፡፡

አስራት
ኦሪት ዗ዲግም 14 ÷22 ከእርሻህ በየአመቱ ከምታገኘው
ከ዗ር ፍሬ ሁለ አስራት ታወጣሇህ፡፡ ግብር፡-ማቴዎስ
17÷24 ወዯ ቅርናፍም በወጡ ጊዛ ግብር የሚቀበለት
ሰዎች ወዯ ጴጥሮስ ቀረቡና ፡፡መምህራችሁ ሁሇቱን
ዱናር አይገብርምን?አለት፡፡25 አዎን ይገብራሌ
አሇ፡፡ወዯ ቤትም በገባ ግዛ ኢየሱስ አስቀዴሞ ፡፡ስምኦን

228
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሆይ÷ምን ይመስሌሃሌ?የምዴር ነገስታት ቀረጥና ግብር


ከማን ይቀበሊለ?ከሌጆቻቸው ወይስ ከእንግድቻቸው
አሇው፡፡26ጴጥሮስም ፡፤ከእንግድች ባሇው ጊዛ ኢየሱስ
፡፤እንኪያስ ሌጆቻቸው ነፃ ናቸዋ፡፡27ነገር ግን
እንዲናሰናክሊቸው ÷ወዯ ባህር ሂዴና መቃጥን ጣሌ÷ያን
ወስዯህ ስሇኔና ስሇ አንተ ስጣቸው፡፡

መንፈሳዊ ጸልት
ማርቆስ ወንጌሌ 11÷22 ኢየሱስም እንዱህ አሊቸው ፡፡
በእግዙአብሓር እመኑ ፡፡እውነት እሊችኃሇሁ ፤ማንም
ያሇው ነገር እንዱዯረግሇት ቢያምን በሌቡ ሳይጠራጠር
፤ ይህን ተራራ ፡፡ተነቅሇህ ወዯ ባህር ተወርወር ቢሌ
ይሆንሇታሌ፡፡24 ስሇዙህ እሊችኃሇሁ፤የጸሇያችሁትን
የሇመናችሁትን ሁለ እንዲገኛችሁት እመኑ ፤
ይሆንሊችሁማሌ፡፡25 ሇጸልትም በቆማችሁ ጊዛ፤በሰማይ
ያሇው አባታችሁ ዯግሞ ኃጢታችሁን ይቅር
እንዱሊችሁ፤በማንም ሊይ አንዲች ቢኖርባችሁ ይቅር
በለት፡፡26 እናንተ ግን ይቅር ባትለበ ሰማይ ያሇው
አባታችሁ ይቅር አይሊችሁም፡፡

ማቲዮስ ወንጌሌ6÷5 ስትጸሌዩም እንዯ ግብዝች አትሁኑ


፤ሇሰው ይታዩ ዗ንዴ በምኩራብና በመንገዴ ማዕ዗ን
ቆመው መጸሇይን ይወዲለና ፤እውነት እውነት
እሊቸዋሇሁ ዋጋቸውን ተቀብሇዋሌ፡፡6አንተ ግን
ስትጸሌይ ፤ወዯ እሌፍኝ ግባ መዜጊያህንም ዗ግተህ
በስውር ሊሇው አባትህ ጸሌይ ፤በስውር የሚያይህ

229
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አባትህ በግሌጥ ይከፍሌሀሌ፡፡7 አሔዚብመ በመናገራቸው


ብዚት እንዱሰሙ ይመስሊቸዋሌና ስትጸሌዩ እንዯ እነርሱ
አትዴከሙ፡፡8ስሇዙህ አትምሰለዋቸው ፤ሳትሇምኑት
አባታችሁ የሚያስፈሌጋችሁን ያውቃሌና ፡፡9እንግዱስ
እናንተ እንዱ ጸሌዩ ፡፡በሰማይ የምትኖር አባታችን ሆይ
፤ስምህ ይቀዯስ ፤ መንግስትህ ትምጣ፤ፈቃዴህ በሰማይ
እንዯሆነች እንዱሁ በምዴር ትሁን ፤የዕሇት እንጀራችንን
ዚሬ ስጠን፤12እኛም ዴሞ የበዯለንን፤ይቅር እንዯምንሌ
በዯሊችንን ይቅር በሇን፤13 ከክፉ አዴነን እንጂ ወዯ
ፈተና አታግባን፤መንግስት ያንተ ናትና ኃይሌም
ክብርም ሇ዗ሇአሇሙ አሜን፡፡32እንግዱህ፡፤ምንስ
እንበሊሇን ፤ምን ስእንጠጣሇን ፤ምን ስእንሇብሳሇን
ብሊችሁ አትጨነቁ ፤32ይህንስ ሁለ አህዚብ ይፈሌጋለ
የሰማይ አባታችሁ ያውቃሌና ፡፡ 33 ነገር ግን
አስቀዴማችሁ የእግኢአብሓርን መንግስት ጽዴቁንም
ፈሌጉ ፤ይህም ሁለ ይጨምራሊቸዋሇሌ ፡፡ነገ ሇራሱ
ይጨነቃሌና ሇነገ አትጨነቁ፤ሇቀኑ ክፋቱ
ይበቃዋሌ፡፡ማቲዮስ ወንጌሌ 7÷7 ሇምኑ ይሰጣችኃሌ ፤
ፈሌጉ ታገኙማሊችሁ፤መዜግያው ይከፈትሊቸዋሌ፡፡8
የሚሇምነው ሁለ ይቀበሊሌና፤የሚፈሌገውን
ያገኛሌ፤መዜጊያውን ሇሚያንኳኳ ይከፈትሇታሌ፡፡9ወይስ
ከናንተ ሌጁ እንጀራ ቢሇምነው ፤ዴንጋይን የሚሰጠው
ከእናንተ ማን ሰው ነው 10 አሳስ ቢሇምነው እባብን
ይሰጠዋሌን 11እንጊዱያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ
ሇሌጆቻችሁ መሌካም ስጦታ መስጠትን
ካወቃችሁ፤በሰማየት ያሇው አባታችሁ ሇሚሇምኑት

230
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዳት አብሌጦ መሌካም ነገር ይሰጣቸው 12እንግዱህ


ሰዎች ሉያዯርጉሊችሁ የምትወደትን ሁለ እናንተ
ዯግሞ እንዱሁ አዴርጉሊቸው፤ሔግም ነቢያትም ይህ
ነውና ፡፡

1ጢሞቲዮስ 2÷1-2 እንግዱህ እግዙአብሓርን


በመምሰሌና በጭምትነት ሁለ ጸጥና ዜግ ብሇን
እንዴንኖር÷ሌመናንና ጸልትን ምሌጃን ምስጋናም ስሇ
ሰዎች ሁለ ስሇ ነገስታትና ስሇ መኳንንጽም ኁለ
እንዱዴኑ ከሁለ በፊት እመክራሇሁ፡፡3-4 ሰዎች ሁለ
ሉዴኑና እውነቱን ወዯ ማወቅ ሉዯርሱ በሚወዴ
በእግዙአብሓር በመዴኃኒታችን ፊት ዯስ የሚያሰኝ ይህ
ነው፡፡

ማቴዎስ ወስጌሌ 17÷18 ኢየሱስም ገጸጸው ጋኔኑም


ከእርሱ ወጣ ፤ብሊቴናውን ከዙያች ሰአት ጀምሮ
ተፈወሰ፡፡19 ከዙህ በኃሊ ዯቀመዚሙርቱ ብቻቸውን ወዯ
ኢየሱስ ቀረቡና ፡፡እኛ ሌናወጣው ያሌቻሇውን ስሇምን
ነው አለት ? አለት ፡፡20 ኢየሱስም ስሇ እምነታችሁ
ማነስ ነው፤እውነት እሊችኃሇሁ ፤የሰናፍጭ ቅንጣት
የሚያህሌ እምነት ቢኖራችሁ ፤ይህንን ተራራ ፡፤ከዙህ
ወዯ እዙያ እሇፍ ብትለት ያሌፋሌ ፤የሚሳናችሁም ነገር
የሇም፡፡21 ይህ አይነቱ ግን ከጸልትና ከጦም በቀር
አይወጣም አሊቸው፡፡

1ዮሏንስ መሌዕክት 5÷14 በእርሱ ዗ንዴ ያሇን ዴፍረት


ይህ ነው፤እንዯፈቃደ አንዲች ብንሇምን ይሰማናሌ፡፡15

231
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የምንሇምነውን ሁለ እንዱሰማን ብናውቅ ከእርሱ


የተቀበሌነውን ሌመና እንዯተቀበሌነው እናውቃሇን
፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 14፤13 እኔ ወዯ አብ እሄዲሇሁና
፤አብም ስሇ ወሌዴ እንዱከብር በስሜ የምትሇምኑትን
ሁለ አዯርገዋሇሁ ፡፡14 ማናቸውንም ነገር በስሜ
ብትሇምኑ አዯርገዋሇሁ፡፡

የያዕቆብ መሌእክት 5፤13 ከእናንተ መከራን የሚቀበሌ


ማንም ቢኖር እርሱ ይጸሌይ ፤ዯስ የሚሇውም ማንም
ቢኖር እርሱ ይ዗ምር፡፡14 ከእናንተም የታመመ ማንም
ቢኖር እርሱ ይጸሌይ ፤ዯስ የሚሇውም ማንም ቢኖር
እርሱ ይ዗ምር፡፡14 ከእናንተ የታመመ ማንም ቢኖር
የቤተክርስቲያንን ሽማግላዎች ወዯ እርሱ
ይጥራ፤በጌታም ስም እርሱን ዗ይት ቀብተው ይጸሌዩሇት
፡፡15 የእምነትም ጸልት ዴውይን ያዴናሌ ጌታም
ያስነሳዋሌ ፤ኃጢያትም ሰርቶ እንዯሆነ
ይሰረይሇታሌ፡፡እርስ በእርሳችሁ በኃጢያታችሁ ተና዗ዘ
፡፡ትፈወሱም ዗ንዴ እያንዲንደ ስሇ ላሊው ይጸሌይ
፤የጻዱቅ ሰው ጸልት በሥራዋ እጅግ ኃይሌ
ታዯርጋሇች፡፡17ኤሉያስም እንዯኛ የሆነ ሰው
ነበረ፤ዜናብም እንዲይ዗ንብ አጥብቆ ጸሇየ ፤በምዴር ሊይ
ሶስት አመት ከስዴስት ወር ወር አሌ዗ነበም ፤ሁሇተኛም
ጸሇየ፤18 ሰማዩም ዜናብን ሰጠም ምዴሪቱም ፍሬዋን
አበቀሇች፡፡19 ወንዴሞቼ ሆይ ፤ከእናንተ ማንም
ከእውነት ቢስት አንደም ቢመሌሰው፤20 ኃጢያተኛ

232
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከተሳሳተበት መንገዴ የሚመሌሰው ነፍሱን ከሞት


እንዱያዴን ፤የኃጢያትንም ብዚት እንዱሸፍን ይወቅ፡፡

ኤፊሶን 6÷10 እንግዱህስ ወዱህ በእግዙአብሓር


በኃይለ ጽናት በርቱ(እግዙአብሓር ኢየሱስ ክርስቶስን
ባስነሳበት የትንሳኤ ኃይሌ)፡፡የሰይጣንን ተንኮሌ
መቋቋም እንዴትችለ የእግዙአብሓርን ጋሻ
ሌበሱ(እምነት)፡፡12 ሰሌፋችሁ ከጨሇማ ገዢዎች
ጋርና ከሰማይ በታች ካለ ከክፉዎች አጋንት ጋር ነው
እንጂ ከሥጋዊ እና ከዯማዊ ጋር አይዯሇም ና፡፡13
ስሇዙህ በክፉ ቀን መቃወም እንዴትችለ
የእግዜአብሓርን ጋሻ ያዘ እንዴትጸኑም በሁለ
የተ዗ጋጃችሁ ሁኑ፡፡14 እንግዱህ ወገባችሁን በእውነት
ታጥቃችሁ ቁሙ ፤የጽዴቅንም ጥሩር ሌበሱ(መሌካም
ስራ) ፡፡ 15 የሰሊም ወንጌሌ ኃይሌ ተጫምታችሁ
ቁሙ ፡፡ 16ከዙህም ጋር የሚንበሇበለ የክፉን
ፍሊጻዎች(ቀስት) ሁለ ማጥፋት እንዴትችለ የእምነት
ጋሻ አንሱ ፡፡17 የመዲንንም የራስ ቁር በራሳችሁ ሊይ
ጫኑ ፤የመንፈስ ቅደስንም ሰይፍ ያዘ ፤ይኸውም
የእግዚብሓር ቃሌ ነው(ኢየሱስ ክርስቶስ
የእግዙአብሓር ቃሌ ነው ) ፡፡18 በጸልትና በምሌጃ
ሁለ ዗ወትር በመንፈስ ጸሌዩ ፤ከዙህም ጋር ሇቅደሳን
ሁለ ሇመጸሇይ ሁሌጊዛ ትጉ ፤19 ሇእኔም ቃሌን
እንዱሰጠኝ ÷ አፊንም ከፍቼ የወንጌሌ ምስጢር
በግሌጥ እንዴናገር ጸሌዩሌኝ ፡፡ስሇ ወንጌሌም በእስራት

233
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መሌእክተኛ የሆንሁ ÷መናገር የሚገባኝ ስሇ እርሱ


በግሌጥ እናገር ዗ንዴ ጸሌዩ፡፡

መንፈሳዊ መዜሙር
ወዯ ቆሊሲይስ ሰዎች 3÷16 የእግዙአብሓር ቃሌ
በሙሊት ይኑርባችሁ ፡፡በጥበብ ሁለ እርስ በእርሳችሁ
አስተምሩና ገጽጹ፡፡በመዜሙርና በዜማሬ በመንፈሳዊ
ቅኔ በጸጋው በሌባችሁ ሇእግዙአብሓር ዗ምሩ፡፡17
እግዙአብሓር አብን በእርሱ እያመሰገናችሁ ፤ በቃሌ
ቢሆን ወይም በሥራ የምታዯርጉትን ሁለ በጌታ
በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አዴርጉት፡፡

ዕብራውያን 2÷13 ስሇዙህ ምክንያት፡፡ስምህን


ሇወንዴሞቼ እነግራቸዋሇሁ በማህበርም መካከሌ በዛማ
አመሰግንሃሇሁ፤

ሏዋርያት ስራ 16÷25 በመንፍቀ ላሉት ግን ጳውልስና


ሲሊስ እየፀሇዩ እግዙአብሓርን በዛማ ያመሰግኑ ነበር፤

ኦሪት ዗ፍጥረት 31÷27 ስሇ ምን በስውር ሸሸህ ከእኔም


ከዴተህ ስሇ ምን ኮበሇሌህ? በዯስታና በ዗ፈን በከበሮና
በበገና እንዴሰዴዴህ ሇምን አሌነገርህኝም?

የያዕቆብ መሌእክት 5÷13 ከእናንተ መከራን የሚቀበሌ


ማንም ቢኖር እርሱ ይጸሌይ፤ዯስ የሚሇውም ማንም
ቢኖር እርሱ ይ዗ምር፡፡14 ከእናንተም የታመመ ማንም

234
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቢኖር እርሱ ይጸሌይ ፤ዯስ የሚሇውም ማንም ቢኖር


እርሱ ይ዗ምር፡፡

መዜሙረ ዲዊት 150÷1 ሃላ ለያ፡፡እግዙአብሓርን


በመቅዯሱ አመሰግኑት ፤በኃይለ ጠፍር አመስግኑት
፡፡2በችልቱ አመስግኑት ፤በታሊቅነቱ ብዚት አመስግኑት
፡፡3በመሇከት ዴምጽ አመስግኑት ፤በበገና በመሰንቆ
አመስግኑት ፡፡4በከበሮና ዗ፈንአመስግኑት ፤በአውታርና
በእምቢሌታ አመስግኑት ፡፡5ዴምጹ መሌካም በሆነ
ጽናጽሌ አመስግኑት ፤እሌሌታ ባሇው ጽናጽሌ
አመስግኑት ፡፡6አስትንፋስ ያሇው ሁለ አግዙአብሓርን
ያመስግን ሃላ ለያ፡፡

ጣኦት
ኦሪት ዗ ዲግም 4÷15 እግዙአብሓር በኮሬብ ተራራ
በእሳት መካከሌ ሆኖ በተናገራችሁ ቀን መሌኩን ከቶ
አሊያጭሁትምና ሰውነታችሁን እጅግ ተጠበቁ፤16
እንግዲትበዴለ÷የተቀረጸውን ምስሌ÷የማናቸውንም ነገር
ምሳላ÷በወንዴ ወይም በሴት መሌክ የተሰራውን÷
በምዴር ሊይ ያሇውን÷17 የእንስሳትን ሁለ ምሳላ÷
ከሰማይም በታች የሚበረውን የወፍ ሁለ ምሳላ18
በምዴርም ሁለ የሚሽከረከረውን ሁለ ምሳላ÷
ከምዴርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዏሣኝ
ሁለ ምሳላ አታዴርጉ፤19 ወዯ ሰማይ አትመሌከት
፤አምሊክህ እግዙአብሓር ከሰማይ ሁለ በታች ሊለት
አሔዚብ የሰጣቸውን ፀሀይና ጨረቃን÷ከዋክብትና
235
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሰማይ ሠራዊት ሁለ አይተህ÷ሰገዴክሊቸው÷


አምሌከሃቸውም÷እንዲትስት ተጠንቀቅ ፡፡ 23 ከእናንተ
ጋር የተማማሇውን የእግዙአብሓርን ቃሌ ኪዲን
እንዲትረሱ÷አምሊክህ እግዙአብሓር የከሇከሇውን÷
በማናቸውም ቅርጽ የተቀረጸውን ምስሌ እንዲታዯርጉ
እንግዱህ ተጠንቀቁ፡፡አምሊክህ እግዙአብሓር የሚበሊ
እሳት÷ቀናተኛም አምሊክ ነውና፡፡(዗ጸአት 20÷1-7)

ኦሪት ዗ላዋውያውን 26÷1 ሇእናንተ በእጅ የተሠራ


ጣኦት አታዴርጉ ፤ የተቀረጸም ምስሌ ወይም ሏውሌት
አታቁሙ፤ትሰግደሇትም ዗ንዴ በምዴራችሁ ሊይ
የተቀረጸ ዴንጋይ አታኑሩ ፡፡ እኔ እግዙአብሓር
አምሊካችሁ ነኝና ፡፡
ትንቢተ ኢሳይያስ 42÷8 እኔ እግዙአብሓር አምሊክህ
ነኝ ፤ ስሜ ይህ ነው ክብሬን ሇላሊ ÷ ምስጋናዬንም
ሇተቀረጹ ምስልች አሌሰጥም፡፡
ኦሪት ዗ዲግም 5÷6 ……..ከግብጽ ምዴር ከባርነት ቤት
ያወጣሁህ እግዙአብሓር አምሊክህ እኔ ነኝ፡፡7ከእኔ በቀር
ላልች አማሌእክት አይሁኑሌህ፡፡8 በሊይ በሰማይ ካሇው
፤ከታችም በምዴር ካሇው ፤ከምዴርም በታች በውሃ ካሇው
ነገር የማናቸውንም ምሳላ የተቀረጸውንም ምስሌ ሇአንተ
አታዴርግ ፤9፤10 በሚጠለኝ እስከ ሦስተኛና አስከ አራተኛ
ትውሌዴ ዴረስ የአባቶችን ኃጢያት በሌጆች ሊይ
የማመጣ፤ሇሚወደኝ ትእዚዛንም ሇሚጠብቁ እስከ ሺህ
ትውሌዴም ሔረትን የማዯርግ እኔ እግዙአብሓር አምሊክህ
ቀናተኛ አምሊክ ነኝና አትስገዴሊቸው ፤አታምሊካቸውም፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 40÷25 እተካከሇው ዗ንዴ በማን


መሰሊችሁኝ ?ይሊሌ እግዙአብሓር ፡፡26 አይናችሁን ወዯ

236
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሰማይ አንስታችሁ ተመሌከቱ ፤ ይህን ሁለ የፈጠረ


ማን ነው?ከዋክብትን ሁለ የሚቆጥራቸው እርሱ
ነው፤በየጊዛያቸውም ያመጣችኃሌ ፤ ሁለንም
በየስማቸው ይጠራቸዋሌ ፤ በክብሩ ብዚትና በችልቱ
ብርታት አንዴስ እንኳ አይታጣውም፡፡
ትንቢተ ኢሳይያስ 44 ÷9-20 ;- 9 ጣኦትን የሚቀርጹ
ያንግዛም አይኖሩም ፤የተቀረጸውን ምስሌ የሚሠሩት
ሁለ ከንቱዎች ናቸው ፤የማይረባባቸውንም
የራሳቸውንም ፍሊጎት የሚያዯርጉ ሁለ ያፍራለ፡፡10
ጣኦትን የሚሠሩ ÷የማይጠቅማቸውን ምስሌ
የሚቀርጹና በእነርሱም የተሰሩ ሁለ ይዯርቃለ፡፡
17የተቀረጸውንም እንጨት ጣኦት አዴርጎ ምስሌ
ይቀርጽበታሌ፤በፊቱም ተጎንብሶ ይሠግዲሌ፤ወዯ እርሱም
እየጸሇየ ÷‹‹አምሊኬ ነህና አዴነኝ ››ይሊሌ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 45÷5 እኔ እግዙአብሓር አምሊክ


ነኝ፤ከእኔም በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤አጸናሁ ፤አንተ
ግን አሊወከኝም፡፡

዗ጸአት 20÷4፤ኢሳያስ 48፤5 የተቀረጸውን ምስሌ ሇራስ


አታርግ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 47 ÷12 ከአስማተኞችሽና ከሔፃንነትሽ


ጀምረሽ ከዯከምሽበት ከመተቶችሽ ብዚት ጋር ቁሚ፡፡13
አሁንም የሰማይ ከዋክብት የሚቆጥሩ፤ከዋክብትን
የሚመሇከቱ ፤በየመባቻው የሚመጣውን ነገር የሚናገሩ
ተነስተው ከሚመጣብሽ ነገር ያዴኑሽ ፡፡

237
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሏዋሪያት ሥራ 7÷43 ትሰግደሊቸውም ዗ንዴ


የሠራችኃቸውን ምስልች እነርሱም የሞልክን ዴንኳንና
ሬምፉም የሚለትን የአምሊካችሁን ኮከብ አነሣችሁ፤እኔም
ከባቢልን ወዱያ እሰዲችኃሇሁ ተብል እንዱህ ተጽፏሌ፡፡

ቆሊሲየስ 3÷5 በምዴር ያለትን ብሌቶቻችሁን ሁለ


ግዯለ እነዙህም ዜሙትና ርኩሰት ፍትወትም ክፉ
ምኖትም ጣዖትን ማምሇክ የሆነ መጎምዠት ነው፡፡6
በእነርሱም ሊይ በማይታ዗ዘት ሌጆች ሊይ
የእግዙአብሓር መቅሰፍት ይመጣሌ፡፡

ኦሪት ዗ዲግም 7÷25 የተቀረጸውንም የአምሊኮቻቸውን


ምስሌ በእሳት ታቃጥሊሇህ፤የተሰራባቸውን ብርና ወርቅ
አትመኝ ፤በአምሊክህም በእግዙአብሓር ዗ንዴ ርኩስ ነውና
እንዲትጠመዴበት ከእርሱ ምንም አትውሰዴ፡፡26 እንዯ
እርሱም እርጉም እንዲትሆን ርኩስ ነገርን ወዯ ቤትህ አታግባ
፤ርጉም ነውና ተጸየፈው፤ጥሊውም፡፡

ትንቢተ ሔዜቅየሌ 36 ÷25-27 ጥሩ ውኃንም


እረጭባችኃሇሁ ፤ እናንተም ከርኩሰታችሁ ሁለ
ትነጻሊችሁ ፤ ከጣኦታችሁ ሁለ አነጻችኋሇሁ ፡፡ አዱስ
ሌብንም እሰጣችኋሇሁ፤ አዱስ መንፈስንም በውስጣችሁ
አኖራሇሁ ፤ የዴንጋዩንም ሌብ ከሥጋችሁ አወጣሇሁ ፤
የሥጋኝም ሌብ እሰጣችኋሇሁ፡፡ መንፈሴንም
በውስጣችሁ አኖራሇሁ ፤ በትእዚዛም እንዴትሄደ
አዯርጋችኋሇሁ ፤ ፍርዳንም ትጠብቃሊችሁ
ታዯርጉታሊችሁም፡፡
1 ዮሏንስ መሌእክት 5÷21 ሌጆቼ ሆይ ÷

238
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ጣኦትን ከማምሇክ ራሳችሁን ጠብቁ ፡፡

239
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አሇም የክርስቶስ የሆኑትን ይጠሊሌ


፤በአሇም ያሇው መከራ እና በመንፈስ
ቅደስ መጽናናት
ማርቆስ ወንጌሌ 13÷13 በሁለ ዗ንዴ ስሇ ስሜ
የተጠሊችሁ ትሆናሊችሁ ፡፡ ለቃ ወንጌሌ 6÷22ሰዎች
ስሇ ሰው ሌጅ ሲጠለአቸሁ ሲሇይዋችሁም ስማችሁንም
እንዯ ክፉ ሲያወጡ ብጹሀን ናችሁ፡፡ 23 እነሆ፤ዋጋችሁ
በሰማይ ታሊቅ ነውና በዙያ ቀን ዯስ ይበሊችሁ
ዜሇለም፤አባቶቻቸው ነቢያትን እንዱህ ያዯርጉባቸው
ነበርና፡፡ማርቆስ ወንጌሌ 13÷13 በሁለ ዗ንዴ ስሇ ስሜ
የተጠሊችሁ ትሆናሊችሁ፤

ፊሌጵስዮስ ሰዎች 1÷28-29 በአንዴም ነገር


እንኳበተቋሚዎች አትዯንግጡ፤ይህም ሇነሱ የጥፋት
÷ሇእናንተ ግን የመዲን ምሌክት ነው÷ይህም
ከእግዙአብሓር ነው፤ይህ ስሇ ክርስቶስ ተሰቶአችኃሌና
፤ስሇ እርሱ መከራ ዯግሞ ሌትቀበለ እንጂ በእርሱ
ሌታምኑ ብቻ አይዯሇም፤በእኔ ያያችሁት አሁንም በእኔ
እንዲሇ የምትሰሙት÷ያው መጋዯሌ ዯርሶባችኃሌ፡፡

መዜሙረ ዲዊት 72÷1-23(መጽሏፍ ቅደስ በወረቀት


በተ዗ጋጀው) ፤መዜሙረ ዲዊት 73÷1-23መጽሏፍ
ቅደስ በሞባይሌ በተ዗ጋጀው)፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷16 ስሇዙህም በሰንበት ይህንስ ሊዯረገ


አይሁዴ ኢየሱስን ያሳዴደት ነበር ሉገዴለትም ይፈሌጉ

240
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ነበር፡፡ ማቲዮስ ወንጌሌ 5÷10 ስሇ ጽዴቅ የሚሰዯደ


ብጹኃን ናቸው መንግስተ ሰማያት የነሱ ናትና፡፡5፤12
ዋጋቸው በሰማይ ታሊቅ ናትና ዯስ ይበሊችሁ ፤ሏሴትም
አዴርጉ ፤ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዱሁ
አሳዯዋችኃሌና፡፡

ቅደስ ጳውልስ አይሁዴ እንዱ ብሇው ከሰውታሌ፡-


ሏዋሪያት ሥራ፡-24÷5-6 ይህ ሰው በሽታ ሆኖ በዓሇም
ባለት አይሁዴ ሁለ ሁከት ሲስነሳ÷መናፍቃን
የናዜራዊያንን ወገን መሪ ሆኖ አግኝተነዋሌና
፤መቅዯስንም ዯግሞ ሉረክስ ሲሞክር ያዜነው÷እንዯ
ሔጋችንም እንፈርዴበት ዗ንዴ ወዯዴን፡፡
ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷18 ዓሇም ቢጠሊችሁ ከእናንተ
በፊት አኔን እንዯጠሊ እወቁ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 15፤19
ከአሇም ብትሆኑ አሇም የራሱ የሆነውን ይወዴ ነበር
፤ነገር ግን እኔ ከአሇም መረጥኳችሁ እንጂ ከአሇም
ስሇአይዯሊችሁ ስሇዙህ አሇም ይጠሊችዋሌ፡፡ 15፤20
ባሪያ ከጌታው አይበሌጥም ብዬ የነገርኳችሁን ቃሌ
አስቡ፡፡እኔን አሳዯውኝ እንዯሆኑ እናንተንም
ያሳዴደአችኋሌ፤ ቃላን ጠብቀው እንዯሆኑ ቃሊቸውን
ዯግሞ ይጠብቃለ፡፡ 22 እኔ መጥቼ ባሌነግራቸውስ
ኃጢያት ባሌሆንባቸው ነበር ፤አሁን ግን እኔንም
አባቴንም አይተውማሌ ጠሌተውማሌ ፡፡25 ነገር ግን
በህጋቸው፡፡ በከንቱ ጠለኝ ተብል የተፃፈው ቃሌ

241
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይፈጸም ዗ንዴ ነው፡፡26 ዲሩ ግን እኔ ከአብ ዗ንዴ


የምሌክሊችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት
መንፈስ በመጣ ጊዛ እርሱ፤እርሱ ስሇ እኔ ይመሰክራሌ፤
27 እናንተም ዯግሞ ከመጀመሪያም ከኔ ጋር ኖራችኃሌ
ትመሰክራሊችሁ ፡፡ ዩሏንስ ወንጌሌ 16፤1 እንዲትሰናከለ
ይሄንን ነግሬአችኋሇሁ፡፡16፤2 ከሙክራባቸው
ያወጣችኋሌ፤ከዙህ በሊይ ዯግሞ የሚገዴሊችሁ ሁለ
እግዜአብሄሓን የሚያገሇግሌ የሚመስሌበት ጊዛም
ይመጣሌ፡፡16፤3 ይሄንም የሚያዯርጉባችሁ አብና እኔን
ስሊሊወቁ ነው፡፡4 ነገር ግን ጊዛው ሲዯርስ እኔ
እንዯነገርኋችሁ ታስቡ ዗ንዴ ይህን ተናግሬያችኋሇሁ፡፡
ከእናንተ ጋር ስሇነበርሁ በመጀመሪያ ይህንን
አሌነገርኃችሁም፡፡ 16፤5 አሁን ግን ወዯ ሊከኝ እሄዲሇሁ
ከእናንተም ፡፡ ወዳት ትሄዲሇህ ብል የሚጠይቀኝ የሇም
፡፡ 16 ፤ 6 ነገር ግን ይህን ስሇተናገርኳችሁ ኃ዗ን
በሌባችሁ ሞሌቶአሌ፡፡16፤7 እኔ ግን እውነት
እነግራችኋሇሁ፤ እኔ እንዱሄዴ ይሻሊችኃሌ፡፡እኔ ባሌሄዴ
አጽናኙ ወዯ እናንተ አይመጣምና፤እኔ ብሄዴ ግን
፤እርሱን እሌካችኃሇሁ ፡፡ 16፤8 እርሱ መጥቶ
ስሇሀጢያት ስሇጽዴቅም ስሇ ፍርዴም አሇምን
ይወቅሳሌ፡፡ዩሏንስ ወንጌሌ 16፤9-10 ስሇ ሀጢያት በእኔ
ስሇማያምኑ ነው፤ስሇ ጽዴቅም፡ወዯ አሇም ስሇምሄዴ
ከዙህም በኋሊ ስሇማያዩኝ ነው፤16፤11 ስሇ ፍርዴም የዙ
አሇም ገዥ ስሇተፈረዯበት ነው፡፡ 16፤12 የምነግራችሁ
ገና ብዘ አሇኝ፤ነገር ግን አሁን ሌትሸከሙት አትችለም
፡፡ 16፤13 ግን እሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ወዯ

242
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እውነት ሁለ ይመራችኋሌ፤የሚሰማውም ሁለ
ይናገራሌ እንጂ ከራሱ አይናገርምና፤ የሚመጣውም
ይነግራችኋሌ፡፡ 16፤14 እርሱ ያከብረኛሌ ፤ሇእኔም
ካሇኝ ወስድ ይነግራችኋሌና፡፡16፤15 ሇአብ ያሇው ሁለ
የእኔ ነው ፤ስሇዙህ ፡፡ሇእኔ ካሇኝ ወስድ ይነግራችኋሌ
አሌሁ፡፡16፤20 እውነት እውነት እሊችኋሇሁ፤ እናንተ
ታሇቅሳሊችሁ፤ሙሾም ታወጣሊችሁ፤ዓሇም ግን ዯስ
ይሇዋሌ፤እናንተ ታዜናሊችሁ፤ነገር ግን ሀ዗ናችሁ ወዯ
ዯስታ ይሇወጣሌ፡16፤21 ሴት በምትወሌዴበት ጊዛ
ወራትዋ ስሇዯረሰ ታዜናሇች፤ነገር ግን ህፃን ከወሇዯች
በኋሊ ፤ሰው በአሇም ተወሌድአሌና ስሇ ዯስታዋ
መከራዋን በኋሊ አታስበውም ፡፡ 16፤22 እንግዱህ
እናንተ ዯግሞ አሁን ታዜናሊችሁ ፤ነገር ግን እንዯ ገና
አያችኋሇሁ ሌባችሁም ዯስ ይሇዋሌ ፤ዯስታችሁን
የሚወስዴባችሁ የሇም ፡፡6፤23 በዙያን ቀንም ከእኔ
አንዲች አትሇምኑም ፡፡እውነት እውነት እሊችኋሇሁ ፤አብ
በስሜ የምትሇምኑትን ሁለ ይሰጣችኋሌ፡፡ 16፤24 አስከ
አሁን በስሜ ምንም አሇመናችሁም ፤ዯስታችሁ ፍጹም
እንዱሆን ሇምኑ ትቀበሊሊችሁ፡፡16፤25 ይህን በምሳላ
ነግሬያችኋሇሁ ፤ነገር ግን ስሇ አብ ሇእናንተ በግሌጥ
የምናገርበት እንጂ ከዙያ ወዱያ በምሳላ የማሌናገርበት
ሰአት ይመጣሌ፡፡ 1ኛ የዮሏንስ 3፤13 ወንዴሞች ሆይ
አሇም ቢጠሊችሁ አትዯነቁ፤2ቆሮ11፤23እኔ
እበሌጣሇሁ፤በዴካም አብዜቼ ÷በመገረፍ አብዜቼ
÷በመታሰር አትርፌ÷በመሞት ብዘ ጊዛ ሆንሁ
፡፤24አይሁዴ አንዴ ሲጎዴሌ አርባ ግርፋት አምስት ጊዛ

243
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ገረፉኝ፡፡25ሶስት ጊዛ በበትር ተመታው ፤አንዴ ጊዛ


በዴንጋይ ተወገርሁ፤መርከቤ ሶስት ጊዛ ተሰበረ፤ሇሉትና
ቀን በባህር ውስጥ ኖርሁ፡፡26 ብዘ ጊዛ በመንገዴ ሄዴኩ
፤በወንዜ ፍርሃት÷በወንበዳዎች ፍርሃት ÷በወገኔ
በኩሌ ፍርሃት ÷ በአሔዚብ በኩሌ ፍርሃት ÷ በከተማ
ፍርሃት ÷ በምዴረ በዲ ፍርሃት ÷ በባሔር ፍርሃት ÷
በውሸተኞች ወንዴሞች በኩሌ ፍርሃት ነበረብኝ
፤27በዴካምና በጥረት ብዘ ጊዛ እንቅሌፍ በማጣት
÷በራብና በጥም እንዱሁም ዯግሞ በመጦም ÷በብርዴና
በራቁትነት ነበርኩ፡፡28 የቀረውን ነገር ሳሌቆጥር እሇት
እሇት የሚከብዴብኝ አብያተ ክርስትያናት ሁለ አሳብ
ነው ፡፡ 29 የሚዯክም ማን ነው ÷ እኔምአሌዯክምምን
? የሚሰናከሌ ማን ነው ÷ እኔምአሌናዯዴምን ? 30
ትምህክት የሚያስፈሌግ ከሆነ÷ከዴካሜ ከሚሆን ነገር
እመካሇሁ ፡፡ 31 ሇ዗ሊሇም የተባረከ የጌታችን የኢየሱስ
ክርስቶስ አምሊክና አባት እንዲሌዋሽ ያውቃሌ፡፡32
በዯማስቆስ አርስጦስዮስ ከተባሇ ንጉሥ በታች የሆነ
የሔዜብ ገዥ ሉይ዗ኝ እየወዯዯ የዯማስቆስ ሰዎችን
ከተማ ያስጠብቅ ነበር፡፡33በቅጥሩም ባሇ መስኮት
በቅርጫት አወረደኝ ከእጁ አመሇጥሁ፡፡

ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ መከራ እና ፈተና አይሁዴ ኢየሱስ


ክርስቶስን ከተጸነሰ ጀምሮ እስከ ሞቱ ዴረስ አሳዯው
ገሇውታሌ (የትንቢቱ ቃሌ ይፈጸም ዗ንዴ)

ማቴዎስ ወንጌሌ 2÷13-18 የጌታ መሌአክ በሔሌም


ሇዮሴፍ ታይቶ፡፡ሄድስ ሔፃኑ ሉገዴሇው ይፈሌገዋሌና

244
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ተነሳ ሔፃኑንና እናቱንም ይ዗ህ ወዯ ግብ ጽሽሽ


፤እስክነግርህም ዴረስ በዙያ ተቀመጥ አሇው፡፡እርሱም
ተነስቶ ሔፃኑንና እናቱን በላሉት ያዜና ከጌታ ዗ንዴ
በነብይ፡፡ሌጄን ከግብጽ ጠራሁት የተባሇው እንዱፈጸም
ወዯ ግብጽ ሄዯ፤ሄሮድስም እስኪሞት ዴረስ በዙያ
ኖረ፡፡16ከዙህ በኃሊ ሄሮድስ ሰብአሰገሌ እንዯ ተሳሇቁበት
ሊየ ጊዛ እጅግ ተቆጣና ሌኮ ከሰበአ ሰገሌ እንዯተረዲው
዗መን በቤተሌሄምና በአውራጃው የነበሩትን ፤ሁሇት
አመት የሆናቸውን ከእዙያ የሚያንሱትን ሔፃናት ሁለ
አስገተዯሇ፡፡ያን ጊዛ በነብዩ ኤርሚያስ ፤ዴምጽ በራማ
ተሰማ ሇቅሶና ብዘ ዋይታ ፤ራሄሌም ስሇ ሌጆችዋ
አሇቀሰችም ፤የለምና የተባሇው ተፈጸመ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷17 ነፍሴን ዯግሞ አነሳት ዗ንዴ


አኖራታሇሁ ስሇዙህ አብ ይወዯኛሌ፡፡18 እኔ በፈቃዳ
አኖራታሇሁ እንጂ ከእኔ ማንም አይወስዲትም ፡፡ሊኖራት
ሥሌጣን አሇኝ ዯግሞም ሊነሳት ሥሌጣን አሇኝ ይህችን
ትእዚዜ ከአባቴ ተቀበሌኩ፡፡ 20 ከእነሱም ብዘዎች፡፡ጋኔን
አሇበት አብዶሌም፤ስሇምንስ ትሰሙታሊችሁ አለ፡፡ 21
ላልችም፡፡ይህ ጋኔን ያሇበት ሰው ቃሌ አይዯሇም፤ጋኔን
የእውሮችን ዓይኖች ሉከፍት ይችሊሌን አለ፡፡ማርቆስ
ወንጌሌ 3÷28-30 እውነት አውነት አሊችኃሇሁ ፤ሇሰው
ሌጆች ኃጢያት ሁለ የሚሳዯቡትም ስዴብ ሁለ
ይሰረይሊቸዋሌ ፤በመንፈስ ቅደስ ሊይ የሚሳዯብ ሁለ
ግን የ዗ሊሇም ሀጢያት ይሆንበታሌ እንጂ ሇ዗ሊሇም
አይሰረይሇትም፡፡ ርኩስ መንፈስ አሇበት ይለ ነበርና

245
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ማቲዮስ ወንጌሌ 4÷1 -11(ኢየሱስ ክርስቶስ በዱያቢልስ


ሲፈተን)፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 18÷1-19፤42) (የኢየሱስ ክርስቶስ


ህማማተ መስቀሌ )

 ከ 3 ሰአት እስከ 9 ሰአት በአጠቃሊይ


ሇ6 ሰአታት በመስቀሌ ሊይ ሰቅሇው ሇኛ
ሇ዗ሊሇም ሔይወት ተሰቃይቶዋሌ

ሏዋሪያቶቹ በወንጌለ ምክንያት የተቀበለት


መከራ ጥቂቶቹ

2ተኛ ጢሞቴዎስ 1÷10-11 አሁን ግን በመዲህኒታችን


በእየሱስ ክርስቶስ መገሇጥ ታይቶአሌ፡፡እርሱ ሞትን
ሽሮአሌና እኔ ሰባኪና ሏዋሪያ አሔዚብን አስተማሪ
እንዴሆን በተሸምኩበት በወንጌሌ ሔይወትንና
አሇመጥፋትን ወዯ ብርሃን አውጥቶአሌ፡፡ 12 ስሇዙህ
ምክንያት ይህን መከራ ዯግሞ ተቀብያሇሁ ፤ ነገር ግን
አሊፍርበትም፤ያመንኩትን አውቀዋሇሁና ፤የሰጠሁትንም
አዯራ አስከዙያ ቀን ዴረስ ሉጠብቅ እንዱችሌ
ተረዴቼአሇሁ፡፡

2ተኛ ጢሞቴዎስ 2÷3 እንዯ ኢየሱስ ክርስቶስ በጎ


ወታዯር ሆነህ፤አብረኸኝ መከራ ተቀበሌ፡፡8በወንጌሌ
እንዯምሰብከው፤ከሙታን የተነሳውን ፤ከዲዊትም ዗ር
የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን አስብ፤9ይህንም በመስበክ

246
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዯ ክፉ አዴራጊ እስክታሰር ዴረስ መከራ እቀበሊሇሁ


፤የእግዙአብሓር ቃሌ ግን አይታሰርም ፡፡

የመጨረሻው የኢየሱስ ክርስቶስ


ጸልተ ኑዚዛ በዯብረ ታቦር ተራራ
ሊይ ሏሙስ ከህማመ መስቅለ
አንዴ ቀን አስቀዴሞ ስሇ ራሱ ሇአብ
ጸሇየ
ዮኃንስ ወንጌሌ 17÷4 እኔ ሊዯርገው የሰጠኸኝን
ስራ ፈጽሜ በምዴር አከበርኩህ ፤ 5 አሁንም አባት
ሆይ ፤ዓሇም ሳይፈጠር በአንተ ዗ንዴ በነበረኝ ክብር
አንተ በራስህ ዗ንዴ አክብረኝ፡፡

ስሇ ሏዋሪያቱ ሇአብ ጸሇየ


ዮሏንስ ወንጌሌ 17÷6-19 ከዓሇም ሇሰጠኸኝ
ሰዎች ስምህን ገሇጥኩሊቸው፡፡የአንተም ነበሩ ሇእኔም
ሰጥሃቸው፤ቃሌህን ጠብቀዋሌ ፡፡የሰጠኸኝ ሁለ ከአንተ
እንዯሆነ አሁን ያውቃለ፤የሰጠኸኝ ቃሌ ሰጥቼአቸዋሌና
፤እነርሱም ተቀበለት፤ከአንተም ዗ንዴ እንዯወጣሁ
በእውነት አወቁ ፤አንተም እንዯሊከኝ አመኑ፡፡እኔስ
ሇእነዙህ እሇምናሇሁ፤ስሇ አሇም አሇምንም ፤ስሇ ሰጠኸኝ
እንጂ ፤ የአንተ ናቸውና፤የእኔም የሆነው የአንተ ነው

247
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የአንተውም የእኔ ነው ፤እኔም ስሇ እነርሱ ከብሬአሇሁ


፡፡ ከዙም በኃሊ በዓሇም አይዯሇሁም፤እነርሱ በአሇም
ናቸው ፤እኔም ወዯ አንተ እመጣሇሁ ፡፡ ቅደስ አባት
ሆይ ፤እነዙህ የሰጠህኝን እንዯ እኛ አንዴ እንዱሆኑ
በስምህ ጠብቃቸው፡፡ከእነርሱም ጋር በዓሇም ሳሇሁ
የሰጠህኝን በስምህ እኔ እጠብቃቸው ነበር፤ጠበቅኃቸውም
መጽሏፉም እንዱፈጸም ከጥፋት ሌጅ በቀር ከእነርሱ
ማንም አሌጠፋም ፡፡ አሁንም ወዯ አንተ
እመጣሇሁ፤በእነርሱም ዗ንዴ ዯስታዬ የተፈጸመ
እንዱሆንሊቸው ይህን በአሇም እንገራሇሁ ፡፡ እኔ ቃሌህን
ሰጥቻቸዋሇሁ ፤ እኔም ከዓሇም እንዲይዯሇሁ ከዓሇም
አይዯለምና ዓሇም ጠሊቸው ፡፡ ከክፉ እንዴጠብቃቸው
እንጂ ከዓሇም እንዴታወጣቸው አሇምንህም፡፡እኔ ከአሇም
እንዲይዯሇሁ ከዓሇም አይዯለም፡፡በእውነት ቀዴሳቸው
፤ቃሌህ እውነት ነው፡፡ወዯ ዓሇም እንዯሊከኸኝ እንዱሁ
ዯግሞ እኔ ወዯ አሇም ሊክኃቸው፤እነርሱ ዯግሞ
በእውነት የተቀዯሱ እንዱሆኑ እኔ እራሴን ስሇ እነርሱ
እቀዴሳሇሁ ፡፡

በስሙ ስሇሚያምኑ ክርስቲያኖች ጸሇየ


ዮሏንስ ወንጌሌ 17÷20-26 ሁለም አንዴ ይሆኑ
዗ንዴ ፤ከቃሊቸውም የተነሳ በእኔ ስሇሚያምኑ ዯግሞ
እንጂ ስሇእነዙህ ብቻ አሇምንህም ፤አንተ ፤አባት ሆይ
፤በእኔ እንዲሇህ እኔም በአንተ ፤እነርሱም ዯግሞ በእኛ
አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ እሇምናሇሁ፡፡እኛም አንዴ እንዯሆነን

248
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ ፤እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ


ስትሆን ፤በአንዴ ፍጹማን እንዱሆኑ ፤የሰጠኸኝን ክብር
እኔ ሰጥቻቸዋሇሁ፤እንዱሁ አሇም አንተ እንዯሊከኸኝ
በወዯዴኸኝም መጠን እንዯወዯዴሃቸው ያውቃሌ፡፡ አባት
ሆይ አሇም ሳይፈጠር ስሇወዯዴኸኝ የሰጠህኝን ክብሬን
እንዱያዩ እኔ ባሇሁበት የሰጠኸኝ እነርሱ ዯግሞ ከእኔ
ጋር ይሆኑ ዗ንዴ እወዲሇሁ ፡፡ ጻዴቅ አባት ሆይ ፤
ዓሇም አሊወቀህም ፤እኔ ግን አወቅሁህ እነዙህም አንተ
እንዯሊክኸኝ አወቁ፤እኔን የወዯዴህባት ፍቅር በእነርሱ
እንዴሆን እኔም በእነርሱ ፤ ስምህን
አስታውቃቸውማሇሁ፡፡

249
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን ዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ

ጋር ተቀበረን ትንሳኤውን በሚመስሌ ትንሳኤ

ዯግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራሇን (ሮሜ


6÷4፣5)
ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 3÷3-4 ሞታችኃሌና ፤
ሔይወታችሁም በእግዙአብሓር ከክርስቶስ ጋር ተሰውሮ
አሌና፡፡ሔይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ በሚገሇጥበት
ጊዛ፤በዙያን ግዛ እናንተ ዯግሞ ከእርሱ ጋር በክብር
ትገሇጣሊችሁ፡፡2 ቆሮንጦስ 5÷14 ይህን ስሇቆረጠን
የክርስቶስ ፍቅር ግዴ ይሇናሌና፤አንደ ስሇ ሁለ
ሞተ፡፡እንዱያስ ሁለ ሞቱ፤15.በህይወት ያለት ስሇ
እርሱ ሇሞተውና ሇተነሳው እንጂ ወዯ ፊት ሇራሳቸው
እንዲይኖሩ ስሇ ሁለ ሞተ፡፡ 17 ስሇዙህ ማንም
በክርስቶስ አዱስ ፍጥረት ነው ፤አሮጌው ነገር
አሌፏሌ፤እንሆ ሁለም አዱስ ሆኖአሌ፡፡ወዯ ሮሜ
8÷10-12 ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ ቢኖር ሰውነታችሁ
በሀጢያት ምክንያት የሞተ ነው ፤መንፈሳችሁ ግን
በጽዴቅ ምክንያት ህያው ነው ፡፡ነገር ግን ኢየሱስን
ከሙታን ባስነሳው የእርሱ መንፈስ በእናንተ ቢኖር ፤
ክርስቶስ ኢየሱስ ከሙታን ያስነሳው አርሱ በእናንተ
በሚኖረው በመንፈሱ ፤ሇሚሞተው ሰውነታችሁ ዯግሞ
ህይወትን ይሰጠዋሌ፡፡እንግዱህ ወንዴሞች ሆይ፤ እዲ

250
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

አሇብን እንዯ ፍቃዴ ግን እንኖር ዗ንዴ ሇሥጋ


አይዯሇም፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷4-12 እንግዱህ ክርስቶስን በአብ


ክብር ከሙታን እንዯተነሳ እንዱሁ እኛም በአዱስ
ህይወት እንዴንመሊሇስ ፤ ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን
዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ ጋር ተቀበረን፡፡ሞቱን ከሚመስሌ
ሞት ከሱ ጋር ከተባበረን ትንሳኤውን በሚመስሌ
ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራሇን ፤ ከእንግዱስ
ወዱያ ሇሀጢያት እንዲንገዚ የሀጢያት ስሥጋ ይሻር
዗ንዴ አሮጌው ሰዎች ከእርሱ ጋር እንዯተሰቀሇ
እናውቃሇን፤የሞተስ ከሀጢያቱ ጸዴቋሌና፡፡ነገር ግን
ከክርስቶስ ጋር ከሞተን ከእርሱ ጋር ዯግሞ በህይወት
እንዴንኖር እናምናሇን፡፡ክርስቶሰ ከሙታን ተነስቶ
ወዯፊት እንዲይሞት ሞትንም ወዯ ፊት እንዲይገዚው
እናውቃሇንና፡፡መሞትን አንዴ ጊዛ ፈጽሞ ሇሀጢያት
ሞቶአሌና ፤በህይወት መኖርን ግን ሇእግዙአብሓር
ይኖራሌ፡፡እንግዱ እናንተ ዯግሞ ሇሀጢያት
እንዯሞታችሁ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታ ሆናችሁ
ሇእግዙአብሓር ሔያዋን እንዯሆናችሁ እራሳችሁን
ቁጠሩ፡፡.እንግዱህ ሇምኞቱ እንዴትታ዗ዘ በሚሞት
ሥጋችሁ ኃጢያት አይንገሥ፤

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷10-12 የኢየሱስ ሔይወት


ዯግሞ በሥጋችን ይገሇጥ ዗ንዴ ሁሌጊዛ የኢየሱስን
መሞት በሥጋችን ተሸክመን እንዝራሇን፡፡የኢየሱስ
ህይወት ዯግሞ በሚሞት ሥጋችን ይገሇጥ ዗ንዴ እኛ

251
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሔያዋናን የሆነን ከኢየሱስ የተነሣ ዗ወትር ሇሞት


አሌፈን እንሰጣሇንና፡፡ስሇዙህሞቱ በእኛ ሔይወቱን
በእናንተ ይሰራሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 14÷15 ወንዴምህን በመብሌ


ምክንያት የምታሳዜን ከሆንክ እንግዱህ በፍቅር
አሌተመሊሇስክም፡፡ክርስቶስ ስሇ እርሱ የሞተሇትን
እርሱን በመብሌ አታጥፋው፡፡እግዙአብሓር ከራሱ ጋር
በክርስቶስ አስታርቆናሌ፡፡

ኤፌሶን 2÷13-17 አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ


የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ዯም
ቀርባችኃሌ፡፡እርሱ ሰሊማችን ነውና ሁሇቱን ያዋሀዯ
በአዋጅ የተነገሩትንም የትዕዚዜ ህግ ሽሮ በመካከሌ
ያሇውን የጥሌ ግዴግዲን በስጋው ያፈረሰ፤ይህንም
ከሁሇታቸው አንዴን አዱስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዗ንዴ
ሰሊምንም ያዯርግ ዗ንዴ፤ጥሌንም በመስቀለ ገዴል
በእርሱ ሁሇታችንም በአንዴ አካሌ ከእግዙብሓር ጋር
ያስታርቅ ዗ንዴ ነው፡፡መጥቶም ርቃችሁ ሇነበራችሁ
ሇእናንተ ሰሊምን፤ቀርበውም ሇነበሩትም ሰሊምን
የምስራች ብል ሰበከ ፤

ወዯ ሮሜ ሰዎች 5÷6-11 ገና ዯካሞች ሳሇን ክርስቶስ


዗መኑ ሲዯርስ ስሇሀጢያተኞች ሞቶአሌና ፡፡ስሇ ጻዴቅ
የሚሞት በጭንቅ ይገኛሌና ፤ስሇ ቸር ሰው ግን ሉሞት
እንኳ የሚዯፍር ምናሌባት ይገኝ ይሆናሌ፡፡ነገር ግን ገና
ሀጢያተኞች ሳሇን ክርስቶስ ስሇእኛሞቷሌና

252
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር ስሇ እኛ ያሇውን የራሱን ፍቅር


ያስረዲሌ፡፡ይሌቁንስ እንግዱህ አሁን በዯሙ ከጸዯቀን
በእርሱ ከቁጣው እንዴናሌ፡፡ጠሊቶች ሳሇን
ከእግዙአብሓር ጋር በሌጁ ሞት ከታረቀ ን ፤ይሌቁንም
ከታረቀን በኃሊ በሔይወቱ እንዴናሇን ፤ይህም ብቻ
አይዯሇም፤ነገር ግን አሁን መታረቁን ባገኘንበት
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩሌ በእግዙአብሓር
ዯግሞ እንመካሇን፡፡

2ኛ ቆሮንጦስ 5÷14-21 ይህን ስሇቆረጠና የክርስቶስ


ፍቅር ግዴ ይሇናሌና ፤አንደ ስሇ ሁለ ሞተ፤እንግዱያስ
ሁለ ሞቱ፤ በሔይወትም ያለት ስሇ እነርሱ ሇሞተውና
ሇተነሳው እንጂ ወዯፊት ሇራሳቸው እንዲይኖሩ ስሇ ሁለ
ሞተ፡፡ስሇዙህ እኛ ከአሁን ጀምሮ ማንንም በሥጋ
እንዯሚሆን አናውቅም ፤ ክርስቶስንም በስጋ እንዯሆነ
ያወቅነው ብንሆን እንኳ ፤አሁን ግን ከእንግዱህ ወዱህ
እንዯዙ አናውቀውም፡፡ስሇዙህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን
አዱስ ፍጥረት ነው ፤አሮጌው ነገር አሌፏሌ፤እንሆ ሁለ
አዱስ ሆኖአሌ፡፡ነገር ግን የሆነው ሁለ ፤ በክርስቶስ
ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገሌግልት ከሰጠን
፤ ከእግዜአብሓር ነው፡፡ እግዙአብሓር በክርስቶስ ሆኖ
ዓሇሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና ፤ በዯሊቸውንም
አይቆጥርባቸውም ነበር፤በእኛም የማስታረቅ ቃሌ አኖረ
፡፡እንግዱህ እግዙአብሓር በእኛ እንዯሚማሌዴ
ስሇክርስቶስ መሌእክተኞች ነን፤ከእግዙአብሓር ጋር
ታረቁ ብሇን ስሇ ክርስቶስ እንሇምናሇን ፡፡ 21እኛ በእርሱ

253
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሆነን የእግዙአብሓር ጽዴቅ እንሆን ዗ንዴ ኃጢያት


ያሊወቀውን እርሱን ስሇ እኛ ኃጢያት አዯረገው፡፡

254
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ብርሃነ
ትንሳኤ

255
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ብርሃነ ትንሳኤ
ማቲዮስ ወንጌሌ 17÷22-23 በገሉሊም ሲመሊሇሱ
ኢየሱስ ፡፡ የሰው ሌጅ በሰዎች እጅ አሳሌፎ ይሰጥ ዗ንዴ
አሇው ፤ ይገዴለትማሌ ፤ በሶስተኛውም ቀን ይነሳሌ
አሊቸው እነሱም አ዗ኑ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 45÷13 እኔ በጽዴቅ


አስነስቼዋሇሁ መንገደንም ሁለ አቀናሇሁ፤እርሱም
ከተማዬን ይሰራሌ ፤በዋጋም ወይም በዯመወዜ ሳይሆን
ምርኮኞቼን ያወጣሌ ፤ይሊሌ የሠራዊት ጌታ
እግዜአብሓር፡፡

1ቆሮንጦስ 6÷14 እግዙአብሓርም ጌታን አስነሳ


እኛንም በሀይለ ያስነሳናሌ፡፡ሏዋርያት ስራ 13÷29-39
ስሇ እነሱ የተጻፈውን በፈጸሙ ጊዛ ከእንጨት
አውርዯው በመቃብር አኖሩት ፡፡እግዙአብሓር ግን
ከሙታን አስነሳው ፤በህዜብም ዗ንዴ ምስክሮቹ ሇሆኑት
ከእነሱ ጋር ከገሉሊ ወዯ ኢየሩሳላም ሇወጡት ብዘ ቀን
ታያቸው፡፡እኛም ሇአባቶች የተሰጠውን ተስፋ የምስራቹን
ሇእናንተ እንሰብካሇን፤ይህ ተስፋ እግዜአብሄር
በሁሇተኛው መዜሙር ዯግሞ፡፡አንተ ሌጄ ነህ እኔ ዚሬ
ወሇዴኩህ ተብል እንዯ ተጻፈ ፤ኢየሱስን አስነሥቶ
ሇእኛ ሇሌጆቻቸው ፈጽሞአሌና ፡፡እንዯገናም ወዯመበስበስ
አንዲይመሇስ ከሙታን እንዲስነሳው ከሙታን
አንዲስነሳው ፤ እንዱህ ፡፡ የታመነውን የዲዊትን ቅደስ

256
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ተስፉ እሰጣችኃሇሁ ብልአሌ ፡፡ዯግሞ በላሊ ስፍራ ፡፡


ቅደስህን መበስበስህን ያይ ዗ንዴ አትሰጠውም ይሊሌና፡፡
ዲዊትም በራሱ ዗መን የእግዙአብሏርን ሀሳብ ካገሇገሇ
በኃሊ አንቀሊፋ፤ ከአባቶቹም ጋር ተጨምሮ መበስበስን
አየ፡፡ይህ እግዙአብሓር ያስነሳው ግን መበስበስን አሊየም
፡፡እንግዱህ ወንዴሞች ሆይ በእርሱ በኩሌ የኃጢያት
ስርየት እንዱነገርሊችሁ ፤በሙሴም ሔግ ትጸዴቁበት
዗ንዴ የታወቀ ይሁን፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷3-12 ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር


አንዴ እንሆን ዗ንዴ የተጠመቀን ሁሊችን ከሞቱ ጋር
አንዴ እንሆን ዗ንዴ እንዯ ተጠመቀን
አታውቁምን፡፡እንግዱህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን
እንዯተነሳ እንዱሁ እኛም በአዱስ ህይወት እንዴንመሊሇስ
፤ ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን ዗ንዴ በጥምቀት ከሱ ጋር
ተቀበረን ፡፡ሞትን በሚመስሌ ሞት ከሱ ጋር ከተባበረን
ትንሳኤውን በሚመስሌ ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ ጋር
እንተባበራሇን፤ ከእንግዱህ ወዱያ ሇሀጢያት እንዲንገዚ
የሀጢያትን ስጋ ይሻር ዗ንዴ አሮጌውን ሰዎችን ከእርሱ
ጋር እንዯ ተሰቀሇ እናውቃሇን ፤የሞተስ ከሀጢያቱ
ጸዴቋሌና ፡፡ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞተን ከአርሱ
ጋር ዯግሞ በሔይወት እንዴንኖር እናምናሇን ፤ክርስቶስ
ከሙታን ተነስቶ ወዯ ፊት እንዲይሞት ሞትም ወዯ
ፊት እንዲይገዚው እናውቃሇንና ፡፡መሞትስ አንዴ ጊዛ
ፈጽሞ ሇሀጢያት ሞቶአሌና፤ በሔይወት መኖር ግን
ሇእግዜአብሄር ይኖራሌ፡፡እንዱሁም እናንተ ሇሀጢያት

257
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዯሞታችሁ፤ግን በክርስቶስ እየሱስ በጌታችን ሆናችሁ


ሇእግዚብሓር ህያዋን እንዯሆናችሁ እራሳችሁን ቁጠሩ
እንግዱህ ሇምኞት እንዴትታ዗ዘ በሚሞት ስጋችሁ ሊይ
ሀጢያት አይንገሥ ፤

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3÷1-4 እንግዱህ ከክርስቶስ ጋር


ከተነሣችሁ፤ክርስቶስ በእግዙአብሓር ቀኝ ተቀምጦ
ባሇበት ያሇውን ቦታ እሹ ፡፡ በሊይ ያሇውን አስቡ እንጂ
በምዴር ያሇውን አይዯሇም ፡፡ ሞታችኃሌና፤
ሔይወታችሁም በእግዙአብሓር ከክርስቶስ ጋር
ተሰውሮአሌና ፡፡ ሔይወታችሁ የሆነ በሚገሇጥበት ጊዛ
እናንተ ዯግሞ ከእርሱ ጋር በክብር ትገሇጣሊችሁ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷11 ከእንቅሌፍ የምትነሱበት


ሰአት እንዯዯረሰ ዗መኑን እወቁ ፤ካመንበት ጊዛ ይሌቅ
መዲናችን ዚሬ ወዯ እኛ ቀርቦአሌና፡፡ 12 ላሉቱ
አሌፎአሌ ቀኑም ቀርቦአሌ፡፡እንግዱህ የጨሇማን ሥራ
አውጥተን የብርሃን ጋሻ ጦር እንሌበስ፡፡ዮሀ 6፤39
ከሰጠኝ አንዴ እንኳን እንዲሊጠፋ በመጨረሻው ቀን
እንዲስነሳ የአብ ፈቃዴ ይህ ነው ፡፡40 ሌጅንም አይቶ
በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም ህይወት እንዱያገኝ
የአባቴ ፈቃዴ ይሔ ነው፤ እኔም በመጨረሻው ቀን
አስነሳዋሇሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷28-29 በመቃብር ያለቱ ሁለ


ዴምጹን የሚሰሙበት ሰአት ይመጣሌ ፤መሌካምም

258
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ያዯረጉ ሇህይወት ትንሳኤ ክፉም ያዯረጉ ሇፍርዴ


ትንሳኤ ይወጣለና በዙህ አትዯነቁ፡፡

የሙታን ትንሳኤ
1ቆሮንጦስ 15÷3 እኔ ዯግሞ የተቀበሌሁትን ከሁለ
በፊት አሳሌፌ ሰጠኃችሁ እንዱህ ብዬ፡፡ መጽሀፍ
እንዯሚሌ ክርስቶስ ስሇሀጢያታችን ሞተ ፤ተቀበረም ፤
4 መጽሏፍም እንዯ ሚሌ በሦስተኛው ቀ ንተነሣ፤5
ሇኬፋም ታየ በኃሊም ሇአስራሁሇቱ ታየ፤6 ከዙያም በኃሊ
ከአምስት መቶ ሇሚበሌጡ ወንዴሞች በአንዴ ጊዛ ታየ
፤ ከእነሱም የሚበዘቱ እስከ አሁን አለ አንዲንድች ግን
አንቀሊፍተዋሌ፤ 7 ከዙያም በኃሊ ሇያቆብ በኃሊ
ሇሏዋርያት ሁለ ታየ ፤8 አዙያም በኃሊ እንዯ
ጭንጋፍ ሇምሆን ሇእኔ ዯግሞ ታየ፤9 እኔ
ከሏዋሪያትሁለ የማንስነኝና ፤ የእግዙአብሓር ቤተ
ክርስቲያን ስሊሳዯዴኩ ሏዋርያተ ብዬ ሌጠራ
የማይገባኝ፤ 10 ነገር ግን በእግዙአብሓር ጸጋ የሆንሁ
እኔ ነኝ ፤ ሇእኔም የተሰጠኝ ጸጋ ከንቱ አሌነበረም
ከሁሊቸው ይሌቅ ግን ዯከምሁ ፤ዲሩ ግን ከእኔ ጋር
ያሇው የእግዚብሄር ጸጋ ነው እንጂ እኔ አይዯሇሁም ፡፡
11 እንግዱህስ እኔ ብሆን እነርሱም ቢሆኑ እንዱሁ
እንሰብካሇን እንዱሁም አመናችሁ፡፡12 ክርስቶስ
ከሙታን እንዯ ተነሣነ የሚሰብክ ከሆነ ግን ከእናንተ
አንዲንድቹ ፡፡ ትንሳኤ ሙታን የሇም እንዳት ይሊለ 13
ትንሣኤ ሙታንስ ከላሇ ክርስቶስ አሌተነሣማ፤14

259
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ክርስቶስም ካሌተነሣ እንግዱያስ ስብከታችን ከንቱ ነው


እምነታችሁም ዯግሞ ከንቱ ናት ፤15 ዯግሞም ክርስቶስ
አስነስቶታሌ ብሇን በእግዙአብሓር ሊይ ስሇ መሰከረን
ሏሰተኞች የእግሓአብሓር ምስክሮች ሆነን ተገኝተናሌ፤
ሙታን ግን የማይነሱ ከሆነነ እርሱን አሊስነሣውም፡፡ 16
ሙታን የማይነሱ ከሆነ ክርስቶስ አሌተነሳማ፤ 17
ክርስቶስ ካሌተነሳ እምነታችሁ ከንቱ ናት፤ እስከ አሁን
ዴረስ በሀጢያታችሁ አሊችሁ ፡፡ 18 እንግዱህ በክርስቶስ
ያንቀሊፉት ዯግሞ ጠፍተዋሊ ፤ 19 በዙህች ህይወት
ብቻ ክርስቶስን ተስፋ የምናረግ ከሆነ ከሰው ሁለ ይሌቅ
እኛ ምስኪኖች ነን፡፡20 አሁን ግን ክርስቶስ ሊንቀሊፉት
በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቶአሌ፡፡21 ሞት በሰው
በኩሌ ስሇመጣ ትንሳኤ ሙታን በሰው በኩሌ
ሆኖአሌና፡፡22 ሁለ በአዲም እንዯሞቱ እንዱሁ ሁለ
በክርስቶስ ዯግሞ ህይዋን ይሆናለና፡፡ 23 ነገር ግን
እያንዲንደ በራሱ ተራ ይሆናሌ ፤ክርስቶስ እንዯ በኩራት
ነው በኃሌ ፤በኃሊም በመምጣቱ ሇክርስቶስ የሆኑት
ናቸው ፤ 24 በኃሊም መንግስቱን ሇእግዙአብሓር ሇአባቱ
አሳሌፎ በሰጠ ጊዛ አሇቅነትንም ሁለና ስሌጣንንም ሁለ
ኃይሌንም በሻረ ጊዛ ፤ 25 ጠሊቶቹን ሁለ ከእግሩ
በታች እስኪያረግ ዴረስ ሉነግስ ይገባዋሌና፡፡26 የኃሇኛው
ጠሊት የሚሻረው ሞት ነው ፤ 27 ሁለን ከእግሩ በታች
አስገዜቶአሌና ፡፡ነገር ግን ፤ሁለ ተገስቶአሌ ሲሌ
፤ሁለን ካስገዚሇት በቀር መሆኑ ግሌጥ ነው ፡፡28 ሁለ
ከተገዚሇት በኃሊ ግን እግዜአብሓር ሁለ በእርሱ ይሆን
዗ንዴ በዙያን ጊዛ ሌጁ ራሱ ዯግሞ ሁለን ሊስገዚሇት

260
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይገዚሌ (ሶስት ቀን እና 3 ሇሉት ጌታ በመቃብር


ነበር))፡፡29 እንዱማ ካሌሆነ ፤ስሇሙታን የሚጠመቁ
ምን ያዯርጋለ፤ሙታንስ ከቶ የማይነሱ ከሆነ ፤ስሇ
እነርሱ የሚጠመቁ ስሇምንዴንነው 30 እኛ ስ዗ወትር
በሚያስፈራ ኑሮ የምንኖር ስሇምንዴነው 31 በጌታችን
በክርስቶስ ኢየሱስ ባሇኝ በእናንተ ትምህክት
እየማሌሁ፤ወንዴሞች ወይ እሇት እሇት
እሞታሇሁ፡፡32እንዯ ሰው በኤፌሶን ከአውሬ ጋር
ከታገሌኩ፤ሙታንስ የማይነሱ ከሆነ ፤ምን ይጠቅመኛሌ
፤ነገ እንሞታሇንና እንብሊና እንጠታ፡፡33 አትሳቱ ክፉ
ባሌንጀርነት መሌካሙን አመሌ የጠፋሌ፡፡ 34 በጽዴቅ
ንቁ ሀጢያትንም አትሥሩ፤ እግዙአብሄርን የማያውቁ
አለና ፤አሳፍራችሁ ዗ንዴ ይህንን እሊሇሁ፡፡ 35 ነገር
ግን ሰው፡፡ ሙታን እንዳት ይነሳለ ፤በምንስ አይነት
አካሌ ይመጣለ፤የሚሌ ይኖር ይሆናሌ 36 አንተ ሞኝ
፤አንተ የምት዗ራው ካሌሞተ ሔያው አይሆንም፤37
አንተ የምት዗ራውም፤ ስንዳ ቢሆን ከሉሊም አይነት
የአንደ ቢሆን፤ቅንጣት ብቻ ነው እንጂ የምት዗ራው
የሚሆነውን አካሌ አይዯሇም፤ 38 እግዙአብሄር ግን
እንዯወዯዯ አካሌን ይሰጠዋሌ ከ዗ሮችም ሇእያንዲንደ
የገዚ አካለን ይሰጠዋሌ፡፡39 ስጋ ሁለ አንዴ አይዯሇም
፤የሰው ስጋ ግን አንዴ ነው ፤የእንስሳትም ስጋ ላሊ ነው
፤የወፎችም ስጋ ላሊ ነው፡፡40 ዯግሞ ሰማያዊ አካሌ አሇ
፤ምዴራዊ አካሌ አሇ ፤ነገር ግን የሰማያዊ አካሌ ክብር
ሌዩ ነው ፤የምዴራዊ አካሌ ክብር ሌዩ ነው 41 የፀሏይ
ክብር አንዴ ነው የጨረቃም ክብር ላሊ ነው

261
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የከዋክብትም ክብር ላሊነው ፤በክብር አንደ ኮከብ


ከላሊው ኮከብ ይሇያያሌና ፤42 የሙታን ትንሳኤ ዯግሞ
እንዱሁ ነው ፡፤በመበስበስ ይ዗ራሌ ፤ባሇመበስበስ
ይነሣሌ፤ 43 በውርዯት ይ዗ራሌ በክብር ይነሣሌ
፤በዴካም ይ዗ራሌ፤በኃይሌ ይነሣሌ ፤ 44ፍጥረታዊ
አካሌ ይ዗ራሌ ፤መንፈሳዊ አካሌ ይነሳሌ፡፡ፍጥረታዊ
አካሌ ካሇ መንፈሳዊ አካሌ ዯግሞ አሇ፡፡እንዱሁ ዯግሞ
፤ፊተኛው ሰው አዲም ሔያው ነፍስ ሆነ ተብል
ተጽፍዋሌ ፤ኃሇኛው አዲም ሔይወትን የሚሰጥመንፈስ
ሆነ፤ 45 እንዱሁም ዯግሞ ፡፡ፊተኛው ሰው አዲም
ሔያው ሰው ነፍስ ተብል ተጽፎአሌ፤ 46 ነገር ግን
አስቀዴሞ ፍጥረታዊው ቀጥልም መንፈሳዊ ነው እንጂ
መንፈሳዊ መጀመሪያ አይዯሇም፡፡ 47 የፊተኛው ሰው
ከመሬት መሬታዊ ነው ፤ሁሇተኛው ሰው ከሰማይ
ነው፡፡48 መሬታዊው እንዯሆነ መሬታውያን የሆኑት
ዯግሞ እንዱሁ ናቸው፡፡ 49 የዙያንም የመሬታዊ
መሌክ እንዯሇበሰን የሰማያዊውን መሌክ ዯግሞ
እንሇብሳሇን፡፡ 50 ነገር ግን ፤ወንዴሞች፤ይህንእሊሇሁ
፡፡ሥጋና ዯም የእግዙአብሓርን መንግስት ሉወርሱ
አይችለም ፤የሚበሰብሰውም የማይበሰብሰውን
አይወርስም፡፡ 51-52 እንሆ አንዴ ሚስጢር
እነግራችኃሇሁ ፤ሁሊችንም አናቀሊፋም ነገር ግን
የኃሇኛው መሇከት ሲነፋ ሁሊችንም በዴንገት በቅጽበት
እንሇወጣሇን ፤መሇከት ይነፋሌና ሙታንም የማይበሰብሱ
ሆነው ይነሳለ እኛም እንሇወጣሇን፡፡53 ይህ
የሚበሰብሰው የማይበሰብሰውን ሉሇብስ ይህም

262
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሚሞተው የማይሞተውን ሉሇብስ ይገባዋሌና ፡፡54 ዲሩ


ግን ይህ የሚበሰብሰው የማይበሰብሰውን ሲሇብስ ፤
በዙያን ጊዛ፡፡ሞት ዴሌ በመነሳት ተዋጠ ተብል
የተፃፈው ቃሌ ይፈጸማሌ ፡፡ 55 ሞት ወይ መውጊያህ
የት አሇ ፤ሲኦሌ ሆይ ዴሌ መንሲያ የት አሇ 56
የሞት መውጊያ ኃጢያት ነው የሀጢያትም ኃይሌ ሔግ
ነው፤57 ነገር ግን በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ በኩሌ
ዴሌ መነሳትን ሇሚሰጠን ሇእግዜአብሓር ምስጋና ይሁን
፡፡58 ስሇዙህ የተወዯዲችሁ ወንዴሞቼ ሆይ፤ዴካማችሁ
በጌታ ከንቱ እንዲይሆን አውቃችኃሌና የምትዯሊዯለ
፤የማትነቃነቁም የጌታ ስራ ሁሌ ጊዛ የሚበዚሊችሁ
ሁኑ፡፡

ለቃስ ወንጌሌ 20÷27 ትንሳኤ ሙታንንም የሚክደ


ከሱደቃውያን አንዲንድች እንዱህ ብሇው ጠየቁት፤ 28
እንዱህ ሲለ፡፡መምህር ሆይ ፡፡ ሙሴ ፡፡ ሚስት ያሇችው
የአንዴ ሰው ወንዴም ሌጅ ሳይወሇዴ ቢሞት ወንዴሙ
ሚስቱን አግብቶ ሇወንዴሙ ዗ር ይተካ ተብል ፃፈሌን

፡፡29 እንግዱህ ሰባት ወንዴማማቾች ነበሩ ፤ የፊተኛው


ሚስት አግብቶ ሇወንዴሙ ዗ር ይተካ ተብል ጻፈሌን
፡፡30-31 ሁሇተኛውም አገባት፤ሶስተኛውም እንዱሁም
ሰባቱ ዯግሞ ሌጅ ሳይተው ሞቱ፡፡32 ከሁለ በኃሊ ሴቲቱ
ዯግሞ ሞተች፡፡33 እንግዱህ ሰባቱ አግብተዋሌና ሴቲቱ
በትንሳኤ ከእነርሱ ሇማንኛቸው ሚስት ትሆናሇች 34
ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ አሊቸው ፡፡ የዙህ አሇም ሌጆች
ያገባለ ይጋባለም

263
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

፤35 ያን አሇምና ከሙታን ትንሳኤ ሉያገኙ የሚገባቸው


እነዙያ ግን አያገቡም አይጋቡም ፤እንዯ መሊእክት
ናቸውና፤36 ሉሞቱም ወዯ ፊት አይቻሊቸውም፤
የትንሳኤም ሌጆች ስሇ ሆኑ የእግዜአብሄር ሌጆች ናቸው
፡፡ 37ሙታን እንዱነሱ ግን ሙሴ ዯግሞ በቁጥቋጦው
዗ንዴ ጌታ የአብርሀምን አምሊክ የይስሀቅንም አምሊክ
የያቆብንም አምሊክ በማሇቱ አስታወቀ፤38 ሁለ ሇእርሱ
ሔይዋን ስሇሆኑ ፤ የሔይዋን አምሊክ ነው እንጂ
የሙታን አይዯሇም፡፡

ዮሏንስ ራእይ 20÷4 ዘፋኖችም አየሁ ፤በእነርሱም ሊይ


ሇተቀመጡት ዲኝነት ተሰጣቸው፤ስሇ እየሱስም ምስክርና
ስሇ እግዙአብሄር ቃሌ ራሶቻቸውን የተቆረጠባቸውን
ሰዎች ነፍሳት ፤ ሇአውሬውና ሇምስለም ያሌሰገደትን
ምሌክቱንም በግንባሮቻቸው በእጆቻቸው ሊይ
ያሌተቀበለትን አየሁ ፤(ዮሏንስ ራእይ ራእይ 13 ÷ 15
የአውሬውም ምስሌ ሉናገር እንኳ ሇአውሬውም ምስሌ
የማይሰግደሇትን ሁለ ሉያስገዴሊቸው ፤ ሇአውሬው
ምስሌ የማይሰግደሇትን ሁለ ሉያስገዴሊቸው
፤ሇአውሬው ምስሌ ትንፋሽ እንዱሰጠው ተሰጠው ፡፡ 16
ታናናሾችና ታሊሊቆችም ባሇ ጠጋዎችና ዴሆችም
ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁለ በቀኝ እጃቸው ወይም
በግንባራቸው ምሌክትን እንዱቀበለ፤የአውሬው ስም
ወይም በስሙ ቁጥር የላሇበት ማንም ሉገዚ ወይም
ሉሸጥ እንዲይችሌ ያዯርጋሌ፡፡ጥበብ በዙ አሇ፡፡ 18
አእምሮ ያሇው የአውሬውን ቁጥር ይቁጠረው ፤ቁጥሩ

264
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሰው ቁጥር ነውና፤ቁጥሩም ስዴስት መቶ ስዴሳ


ስዴስት ነው፡፡ )፤ ከክርስቶስ ጋርም ሺ አመት ኖሩና
ነገሱ፡፡ 5 የቀሩቱ ሙታን ግን ይህ ሺህ ዓመት
እስኪፈጸም ዴረስ በሔይወት አሌነበሩም ፡፡ ይሔ
የፊተኛው ትንሳኤ ነው፡፡6 በፊተኛው ትንሳኤ ዕዴሌ
ያሇው ብጹህና ቅደስ ነው፤ሁሇተኛው ሞት በእርሱ ሊይ
ስሌጣን የሇውም፤ዲሩ ግን የእግዙአብሓርና የክርስቶስ
ካህናት ይሆናለ ከክርስቶስ ጋር ይህን ሺ ዓመት
ይነግሳለ፡፡

265
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የመጨረሻው ፍርዴ

266
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የመጨረሻው ፍርዴ
ዮሏንስ ወንጌሌ 3÷18 በእርሱ በሚያምን
አይፈረዴበትም ፤ በማያምን ግን በአንደ በእግዙአብሓር
ሌጅ ስሊሊመነ አሁን ተፈርድበታሌ፡፡36 በሌጁ የሚያምን
የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው፤በሌጁ የማያምን ግን
የእግዙአብሓር ቁጣ በእርሱ ሊይ ይኖራሌ እንጂ
ሔይወትን አያይም ፡፡

ሮሜ ሰዎች 8÷1 እንግዱህ በክርስቶስ ኢየሱስ


ሊለት አሁን ኩነኔ የሇባቸውም፡፡ 2 በክርስቶስ ኢየሱስ
ያሇው የሔይወት መንፈስ ሔግ ከሀጢያትና ከሞት ህግ
አውጥቶኛሌ፡፡ዮሏ 5፤21 አብ ሙታንን እንዯሚያስነሳ
ሔይወትንም እንዯሚሰጣቸው ፤እንዱሁ ወሌዴ ዯግሞ
ሇሚወዲቸው ሔይወትን ይሠጣቸዋሌ ፡፡ 22-23 ሰዎች
ሁለ አብን እንዯሚያከብሩት ወሌዴን ያከብሩት ዗ንዴ
፤ፍርዴን ሁለ ሇወሌዴ ሰጠው እንጂ አብ በአንዴስ
እንኳ አይፈርዴም ፡፡ወሌዴን የማያከብር የሊከውን አብን
አያከብርም፡፡24 እውነት እውነት አሊቸዋሇሁ ፤ቃላን
የሚሰማ የሊከኝንም የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው
፤ከሞት ወዯ ሔይወት ተሸገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ
አይመጣም፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 12÷44 ኢየሱስም ጮኸ ፤እንግዱህም


አሇ ፡፡በእኔ የሚያምን በሊከኝ ማመኑ ነው እንጂ በእኔ
አይዯሇም፤45 እኔንም የሚያይ የሊከኝን ያያሌ፡፡ 46
በእኔ የሚያምን ሁለ በጨሇማ እንዲይኖር እኔ ብርሃን

267
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሆኜ ወዯ አሇም መጥቻሇሁ፡፡47 አሇም ሊዴን እንጂ


በአሇም ሌፈርዴ አሌመጣሁምና ቃላን ሰምቶ
የሚጠብቀው ቢኖር የምፈርዴበት እኔ አይዯሇሁም ፡፡
48 የሚጥሇኝ ቃላን የማይቀበሇው እርሱ የሚፈርዴበት
አሇው ፤ እኔ የተናገርኩት ቃሌ እርሱ በመጨረሻው ቀን
ይፈርዴበታሌ ፡፡ 49 እኔ ከራሴ አሌተናገርኩምና ፤ነገር
ግን የሊከኝ አብ እርሱ የምሇከውን የምናገረውንም
ትእዚዜ ሰጠኝ፡፡50ትእዚዘም የ዗ሊሇም ሔይወት
እንዯሆነች አውቃሇሁ ፡፡ስሇዙህ እኔ የምናገረው አብ
አስንዯነገረኝ እንዱሁ እናገራሇሁ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 14 ÷ 9 ሙታንንም ሔይዋንንም


ይገዚ ዗ንዴ ክርስቶስ ሞተቶአሌና ሔያውም ሆኖአሌና፡፡
10 አንተም ስሇምን በወንዴምህ ሊይ ስሇምን ትፈርዲሇህ
፡፡ ወይ አንተ ዯግሞ ወንዴምህን ስሇምን ትንቃሇህ ፤
ሁሊችን በክርስቶስ ወንበር ፊት እንቆማሇንና ፡፡ 11 እኔ
ሔያው ነኝ፤ ይሊሌ ጌታ፤ጉሌበት ሁለ ሇኔ ይንበረከካሌ
ምሊስም ሁለ እግዜአብሄርን ያመሰግናሌ ተብል
ተጽፎአሌና ፡፡12 እንግዱስ እያንዲንዲችን ስሇ እራሳችን
ሇእግዙአብሄር መሌስ እንሰጣሇን፡፡13 እንግዱህ ከዚሬ
ጀምሮ እርስ በእርሳችን አንፈራረዴ ፤1ጴጥሮስ 4፤17
ፍርዴ ከእግዜአብሓር ቤት ተነስቶ የሚጀምርበት ጊዛ
ዯርሶአሌና፤አስቀዴሞም በእኛ የሚጀምር ከሆነ
ሇእግዙአብሓር ወንጌሌ የማይታ዗ዘ መጨረሻቸው ምን
ይሆን፤፤18 ጻዱቅ በጭንቅ የሚዴን ከሆነ (አንዴ ሌጁን
ስሇ እኛ ሰውቶ በእርሱ የምናምነውን በምጥ የወሇዯን

268
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

/ያተረፈን ) 9 ዓመጸኛውና ኃጢያተኛው ወዳት ይታይ


዗ንዴ አሇው

ማቲዎስ ወንጌሌ12÷36 ሰዎች ስሇሚናገሩት ስሇ ከንቱ


ነገር ሁለ በፍርዴ ቀን መሌስ ይሰጡበታሌ፤37 ከቃሌህ
የተነሳ ትጸዴቃሇህና ከቃሌህም የተነሳ ትኮነናሇህ፡፡1
ጴጥ 1÷17 ሇሰው ፊት ሳያዯሊ በእያንዲንደ ሊይ እንዯ
ስራው የሚፈርዯውን አባት ብሊችሁ ብትጠሩ
በእንግዴነታች ዗መን በፍርአት ኑሩ፡፡ መዜሙረ ዲዊት
7 ÷ 8 እግዙአብሓር በአሔዚብ ይፈርዲሌ ፤11
እግዙአብሓር የእውነት ዲኛ ነው፤ኃሇኛም ታጋሽም
ነው፤ሁሌጊዛም አይቆጣም ፡፡ 12 ባትመሇሱ ግን
ሰይፉን ይስሊሌ፤ቀስቱን ገተረ አ዗ጋጀም፤መዜ 10፤16
እግዙአብሓር ሇ዗ሊሇም ይነግሳሌ ፤አሔዚብ ከምዴሩ
ይጠፋለ፡፡

ዮሏንስ ራእይ 19÷7 የበጉ ሰርግ ስሇዯረሰ ሚስቱ


አራስዋን ስሊ዗ጋጀች ዯስ ይበሇን ሏሴትም እናዴርግ
ክብርንም ሇእርሱ እናቅርብ፡፡ 8 ያጌጠና ቀጭን የተሌባ
ሌብስ እንዴትጎናጸፍ ተሰቶአታሌ፡፡ቀጭኑ የተሌባ እግር
የቅደሳን የጽዴቅ ስራ ነውና ፡፡9 እርሱም ወዯ በጉ
እራት የተጠሩ ብጹሀን ናቸው ብሇህ ፃፍ አሇኝ ፡፡ይህ
የእግዙአብሄር አውነተኛ ቃሌ ነው አሇኝ ፡፡10
ሌሰግዴሇትም በእግሩ ፊት ተዯፋሁ፡፡ እርሱም
፡፡እንዲታዯርገው ተጠንቀቅ ከአንተ ጋር የእየሱስ
ምክር ካሊቸው ከወንዴሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ
ነኝ፤ሇእግዙአብሄር ስገዴ ስገዴ፤ የኢየሱስ ምስክር

269
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የትንቢት መንፈስ ነው አሇኝ፡፡ 11 ሰማይ ተከፍቶ አየሁ


፤እነሆም አምባ ሊይ ፈረስ ፤የተቀመጠበትም የታመነና
እውነተኛ ይባሊሌ፤ በፍርዴም ይፈርዲሌ ይዋጋሌም፡፡ 12
አይኖቹም እንዯ አሳት ነበሌባሌ ናቸው ፤በራሱ ሊይም
ብዘ ዗ውድች አለ፤ከእርሱም በቀር አንዴ እንኳ
የማያውቀው የተጻፈ ስም አሇው፤ 13 በዯምም የተረጨ
ሌብስ ተጎናጽፏሌ፤ስሙም የእግዜአብሓር ቃሌ
ተብሎሌ፡፡ 14 በሰማይም ያለ ጭፍራዎች ጥሩ ቀጭን
የተሌባ እግር ሌብስ ሇብሰው በአምባሊዮች ፈረሶች
ተቀምጠው ይከተለት ነበር 15 አሔዚብን ይመታበት
዗ንዴ ከአፉ ስሇታም ሰይፍ ይወጣሌ ፤እርሱም በብረት
በትር ይገዚችኃሌ ፤እረሱም ሁለን የሚገዚ የእግዚብሄር
የብርቱ ቁጣውን ወይን መጥመቂያ ይረግጣሌ፡፡ 16
በሌብሱና በጭኑ የተጻፈበት፡፡ የነገስታት ንጉስና የጌቶች
ጌታ የሚሌ ስም አሇው ፡፡ 17-18 አንዴም መሌአክ
በጸሀይ ውስጥ ቆሞ አየሁ ፤ በሰማይም መካከሌ
ሇሚበሩ ወፎች ሁለ ፡፡ መታችሁ የነገስታትን ስጋና
የሻሇቃዎችን ስጋ የብርቱዎችንም ሥጋ የፈረሶችንም
በእነርሱም የተቀመጡትን ሥጋ የጌቶችንንም
የባሪያዎችንም የታናናሾችንና የታሊሊቆችንም ስጋ ሁለ
ስጋ እንዴትበለ ወዯ ታሊቁ ወዯ እግዙአብሄር እራት
ተከማቹ ብል በታሊቅ ዴምጽ ጮከ (with loud voice)
፡፡ 19 በፈረሱ የተቀመጠውን ጭፍራዎቹንም ይወጉ
዗ንዴ አውሬውና የምዴር ነገስታት ጭፍራዎቻቸውም
ተከማችተው አየሁ፡፡

270
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

20 አውሬውም ተያ዗ በእርሱም ፊት ተአምራትን


እያዯረገ የአውሬውን ምሌክት የተቀበለትን ሇምስለም
የሰገደሇትን ያሳተ ሀሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያ዗
፤ሁሇቱም በህይወት ሳለ በዱን ወዯሚቃጠሌ ወዯ እሳት
ባህር ተጣለ፡፡የተቀሩትም በፈረስ ሊይ ከተቀመጠው
ከአፉ በሚወጣው ሰይፍ ተገዯለ ፤ወፎችም ሁለ
ከስጋቸው ጠገቡ፡፡

ዮሏ ራዕ 20÷1 የጥሌቁን መክፈቻና ታሊቁን ሰንሰሇት


በእጁ የያያ መሇአክ ከሰማይ ሲወርዴ አየሁ፡፡
2የቀዯመውን እባብ ዗ንድውን እርሱም ዱያቢልስ
ሰይጣን የተባሇውን ያ዗ው፤ 3 ሺህ ዓመትም አሰረው
፤ወዯ ጥሌቀውም ጣሇው አሔዚብን ወዯፊት እንዲያስት
ሺህ አመትም እስከሚፈጽም ዴረስ በእርሱ ሊይ ዗ግቶ
ማኅተም አዯረገበት፤ከዙም በኃሊ ሇጥቅት ግዛ ይፈታ
዗ንዴ ይገባዋሌ 20÷4 ዘፋኖችም አየሁ ፤በእነርሱም
ሊይ ሇተቀመጡት ዲኝነት ተሰጣቸው ፤ስሇ እየሱስም
ምስክርና ስሇ እግዙአብሄር ቃሌ ራሶቻቸውን
የተቆረጠባቸውን ሰዎች ነፍሳት ፤ ሇአውሬውና
ሇምስለም ያሌሰገደትን ምሌክቱንም በግንባሮቻቸው
በእጆቻቸው ሊይ ያሌተቀበለትን አየሁ ፤ከክርስቶስ
ጋርም ሺ አመት ኖሩና ነገሱ ፡፡ 5 የቀሩቱ ሙታን ግን
ይህ ሺህ ዓመት እስኪፈጸም ዴረስ በሔይወት
አሌነበሩም፡፡ይሔ የፊተኛው ትንሳኤ ነው፡፡6 በፊተኛው
ትንሳኤ ዕዴሌ ያሇው ብጹህና ቅደስ ነው፤ሁሇተኛው
ሞት በእርሱ ሊይ ስሌጣን የሇውም፤ዲሩ ግን

271
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የእግዜአብሄርና የክርስቶስ ካህናት ይሆናለ ከክርስቶስ


ጋር ይህን ሺ ዓመት ይነግሳለ፡፡

ዮሏንስ ራእይ 20÷7 ሺውም አመት ሲፈጸም ሰይጣን


ከእስራቱ ይፈታሌ ፤ 8 በአራቱም በምዴር ማዕ዗ን
ያለትን አሔዚብ ፤ጎግና ማጎን ፤እንዱያስታቸው
ሇሰሌፍም እንዱያስከትሊቸው ይወጣሌ፤ቁጥራቸውም
እንዯ ባህር አሸዋ የሚያህሌ ነው ፡፡ 9 ወዯ ምዴርም
ስፋት ወጡ የቅደሳንንም ሰፈርና የተወዯዯችውን ከተማ
ከበቡ፤እሳትም ከሰማይ ከእግዙአብሓር ዗ንዴ ወርዲ
በሊቻቸው፡፡10 ያሳታቸው ዱያቢልስ አውሬውና
ሏሰተኛው ነቢይ ወዲለበት ወዯ እሳቱና ወዯ ዱኑ ባህር
ተጣሇ፤ሇ዗ሇአሇም እስከ ዗ሊሇም ቀንና ላሉት ይሰቃያለ፡፡

በመንግስተ ሰማያት የቅደሳን የእራት ግብዣ ጥሪ

ዮሏንስ ራእይ 19÷7 የበጉ ሰርግ ስሇዯረሰ ሚስቱ


አራስዋን ስሊ዗ጋጀች ዯስ ይበሇን ሏሴትም እናዴርግ
ክብርንም ሇእርሱ እናቅርብ ፡፡ 8 ያጌጠና ቀጭን
የተሌባሌብስ እንዴትጎናጸፍ ተሰቶአታሌ፡፡ቀጭኑ የተሌባ
እግር የቅደሳን የጽዴቅ ስራ ነውና ፡፡9 እርሱም ወዯ
በጉ እራት የተጠሩ ብጹሀን ናቸው ብሇህ ፃፍ አሇኝ ፡፡

272
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የአሔዚብ ሥጋ እንዱበለ በሰማይም


መካከሌ ሇሚበሩ ወፎች በእግዙአብሓር
የተዯረገየእራት ግብዣ ጥሪ
የዮኃንስ ራዕይ19 ÷17-18 አንዴም መሌአክ በጸሀይ
ውስጥ ቆሞ አየሁ፤በሰማይም መካከሌ ሇሚበሩ ወፎች
ሁለ፡፡መታችሁ የነገስታትን ስጋና የሻሇቃዎችን ስጋ
የብርቱዎችንም ሥጋ የፈረሶችንም በእነርሱም
የተቀመጡትን ሥጋ የጌቶችንንም የባሪያዎችንም
የታናናሾችንና የታሊሊቆችንም ስጋ ሁለ ስጋ እንዴትበለ
ወዯ ታሊቁ ወዯ እግዙአብሄር እራት ተከማቹ ብል
በታሊቅ ዴምጽ ጮከ (with loud voice)፡፡ 19 በፈረሱ
የተቀመጠውን ጭፍራዎቹንም ይወጉ ዗ንዴ አውሬውና
የምዴር ነገስታት ጭፍራዎቻቸውም ተከማችተው
አየሁ፡፡20 አውሬውም ተያ዗ በእርሱም ፊት ተአምራትን
እያዯረገ የአውሬውን ምሌክት የተቀበለትን ሇምስለም
የሰገደሇትን ያሳተ ሀሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያ዗
፤ሁሇቱም በህይወት ሳለ በዱን ወዯሚቃጠሌ ወዯ እሳት
ባህር ተጣለ፡፡የተቀሩትም በፈረስ ሊይ ከተቀመጠው
ከአፉ በሚወጣው ሰይፍ ተገዯለ ፤ወፎችም ሁለ
ከስጋቸው ጠገቡ፡፡

273
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የነጩ ዘፋን ፍርዴ


ራእይ 20÷11-15 ታሊቅና ነጭ ዘፋንም በእረሱ ሊይ
የተቀመጠውንም አየሁ፤ ምዴርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ
ስፍራም አሌተገኘሊቸውም፡፡ሙታንም ታናነሾችና
ታሊሊቆችን በዘፋኑ ፊት ቆመው አየሁ፤መጽሀፍትም
ተከፈቱ ፤ ላሊ መጽሀፍም ተከፈተ እርሱም የህይወት
መጽሀፍ ነው ፤ሙታንም በመጽሀፍት ተጽፎ እንዯነበረ
እንዯየ ስራቸው መጠን ተከፈለ፡፡ባህርም በሱ ውጥ ያለ
ሙታንን ሰጠ ፤ሞትና ሲኦሌም በእነርሱ ዗ንዴ ያለትን
ሙታንን ሰጠ፤ሞትና ሲኦሌም በእነርሱም በእነርሱን
዗ንዴ ያለትን ሰጡ፡፡እያንዲንደም እንዯ የስራው መጠን
ተከፈሇ፡፡ሞትና ሲኦሌም በእሳት ባህር ውስጥ ተጣለ ፡፡
ይህም የእሳት ባህር ሁሇተኛው ሞት ነው፡፡ በሔይወትም
መጽሀፍ ተጽፎ ያሌተገኘው ማንኛውም በእሳት ባህር
ውስጥ ተጣሇ፡፡(ከዙ የምንረዲው ሁሇት መጽሀፍት
እንዲለ ነው አንደ የህይወት መጽሀፍ ሲሆን ላሊው
ዯግሞ በሰዎች በምዴር ሊይ የተሰራ ስራ
የሚመ዗ግብበት መጽሀፍ)፡፡

274
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ኢየሱስ ክርስቶስ በአብ ፊት በፍርዴ


ቀን ሊመኑበት እና ሊሊመኑበት
ይመሰክራሌ
ማቴዎስ ወንጌሌ 10÷32 ስሇዙህ በሰው ፊት
ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በአባቴ ፊት
እመሰክርሇታሇሁ ፤ 33 በሰው ፊት የሚክዯኝ ሁለ እኔ
ዯግሞ በሰማይ ባሇው በአባቴ ፊት በአባቴ ፊት
እክዯዋሇሁ፡፡ማርቆስ መንጌሌ 8 ÷ 36 ሰውስ ስሇ ነፍሱ
ቤዚ ምን ይሰጣሌ?37 በዙህም በ዗ማዊና በኃጢያተኛ
ትውሌዴ መካከሌ በእኔና በቃላ የሚያፍር ሁለ፤የሰው
ሌጅ ዯግሞ በአባቱ ክብር ከቅደሳን መሊእክት ጋር
በመጣ ጊዛ በእርሱ ያፍርበታሌ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 5÷34
እኔ ግን ከሰው ምስክር አሌቀበሌም እናንተ እንዴትዴኑ
ይሄን እሊሇሁ እንጂ፡፡

ዮሏንስ ራእይ 22÷18 በዙህ መጽሏፍ የተጻፈውን


የትንቢት ቃሌ ሇሚሰማ እኔ እመሰክራሇሁ ፤ማንም
በዙህ ሊይ አንዲች ቢጨምር እግዙብሓር በዙህ
መጽሏፍ የተጻፉትን መቅጸፍቶች ይጨምርበታሌ፡፡19
ማንምም በዙ በትንቢት መጽሏፍ ከተጻፉት ቃልች
አንዲች ቢያጎዴሌ፤ከዙህ መጽሏፍት ከተጻፉት ከሔይወት
ዚፍና ከቅዴስቲቱ ከተማ እግዙአብሓር እዴለን
ያጎዴሌበታሌ፡፡ 20 ይህን የሚመሰክር ፡፡አዎን ፤በቶል
እመጣሇሁ ይሊሌ፡፡አሜን ፤ጌታ ኢየሱስ ሆይ ፡፡ና፡፡

275
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 ዮሏንስ መሌእክት 2÷28 አሁንም ፤ሌጆች ሆይ


፤በሚገሇጥበት ጊዛ እምነት እንዱሆንሌን በመምጣቱም
በእርሱ ፊት እንዲናፍር በእርሱ ኑሩ፡፡

276
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መንግስተ ሰማያት

የተሰጠን የተስፋው ቃሌ

277
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መንግስተ ሰማያት
(ቅዱስቲቱ የእግዙአብሓር ከተማ)

የተሰጠን የተስፋው ቃሌ
ኦሪት ዗ፍጥረት 1÷1 በመጀመሪያ እግዙአብሓር
ሰማይና ምዴርን ፈጠረ ፡፡ ትንቢተ ኢሳያስ 66 ÷ 22
እኔ የምሰራቸው አዱስ ሰማይና አዱስ ምዴር ከፊቴ
ጸንተው እንዯሚኖሩ፤እንዱሁ ዗ራችሁ ስማችሁ ጸንተው
ይኖራለ፤ይሊሌ እግዙአብሓር፡፡ዮሏንስ ራዕይ 21÷1
አዱስ ሰማይና አዱስ ምዴርም አየሁ፤ፊተኛው ሰማይና
ፊተኛይቱ ምዴር አሌፈዋሌ፤ባሔርም ወዯ ፊት የሇም፡፡
2 ቅዴስቲቱም ከተማ አዱስቱ ኢየሩሳላም፤ሇባሌዋ
እንዯተሸሇመች ሙሽራ ተ዗ጋጅታ ከሰማይ ስትወርዴ
አየሁ፡፡

ዮሏንስ ራዕይ 21÷18….ከተማቱም ጥሩ ብርጭቆ


የሚመስሌ ጥሩ ወርቅ ነበረች፡፡ተጨማሪ ዮሏንስ ራዕይ
21÷9-27፤22፤1-7

2 ጴጥሮስ መሌእክት 3÷13 ጽዴቅ የሚሆንባትን አዱስ


ሰማይና አዱስ ምዴርን እንጠብቃሇን፡፡ትንቢተ ኢሳያስ
66÷22 እኔ የምሰራቸው አዱስ ሰማይና አዱስ ምዴር
ከፊቴ ጸንተው እንዱኖሩ፤እንዱሁ ዗ራችሁና ስማችሁ
ጸንተው ይኖራለ፤ይሊሌ እግዙአብሓር፡፡ትንቢተ ኢሳያስ

278
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

66÷17 በመካከሊቸው አንደን ተከትሇው ወዯ ገነቱ


ይገቡ ዗ንዴ ሰውነታቸውን የሚቀዴሱና የሚያነጹ ፤

2 ቆሮንጦስ ሰዎች 5÷1-5 ዴንኳን የሚሆነው


ምዴራዊ መኖሪያችን እንኳ ቢፈርስ ፤ በሰማይ ያሇ
በእጅ ያሌተሰራ የ዗ሊሇም ቤት የሚሆን ከእግዙአብሓር
የተሰራ የ዗ሊሇም ቤት የሚሆን ከእግዙአብሓር የተሰራ
ሔንጻ እንዲሇን እናውቃሇን፡፡2በዙህ ውስጥ በእውነት
እንቃትታሇንና፡፡ 3 ከሰማይ የሚሆነውን መኖሪያችንን
እንዴንሇብስ እንቃትታሇንና ሇብሰን እራቁታችንን
አንገኝም ፡፡4 በእውነት የሚሞተው በህይወት ይዋጥ
዗ንዴ ሌንሇብስ እንጂ ሌንገፈፍ የማንወዴ ስሇሆነ ፤
በዴንኳኑ ያሇን እኛ ከብድን እንቃትታሇን ፡፡ 5 ሇዙሁ
የሰራን እግዙአብሓር ነው እርሱም የመንፈሱን መያዢያ
ሰጠን፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3÷1-2 እንግዱህ ከክርስቶስ ጋር


ከተነሳችሁ ፤ክርስቶስ በእግዙአብሓር ቀኝ ተቀምጦ
ባሇበት በሊይ ያሇውን እሹ፡፡በሊይ ያሇውን አስቡ እንጂ
በምዴር ያሇውን አይዯሇም፡፡

1ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷9 ነገር ግን ፡፡ አይን ያሊየችው


ጆሮም ያሌሰማው በሰውም ሌብ ያሌታሰበው
እግዙአብሓር ሇሚወደት ያ዗ጋጀው ተብል እንዯ ተፃፈ
፤እንዱህ እንነጋገራሇን፡፡

ወዯ ኤፌሶን 2÷6-7 በሚመጡ ዗መናትም በክርስቶስ


ኢየሱስ ሇእኛ ባሇው ቸርነት ከሁለ የሚበሌጠውን
279
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የጸጋውን ባሇጠግነት የሳይ ዗ንዴ፤ከእርሱ ጋር አስነሳን


በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከሱ ጋር
አስቀመጠን፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 11÷16 አሁን ግን


የሚበሌጠውን እርሱም ሰማያዊ አገር ይናፍቃለ፡፡ስሇዙህ
እግዙአብሓር አምሊካቸው ተብል ሉጠራ በእነሱም
አያፍርም ፤ ከተማን አ዗ጋጅቶሊቸዋሌና፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 22÷2 መንግስተ ሰማያት ሇሌጁ


ሰርግ ያዯረገን ንጉስን ትመስሊሇች፡፡የታዯሙትም ወዯ
ሰርጉ ይጠሩ ዗ንዴ ባሮቹን ሊከ ሉመጡም አሌወዯደም
፡፡ 4 ዯግሞ ላልቹን ባሮች ሌኮ ፤ የታዯሙትን ፤ እነሆ
፤ዴግሴን አ዗ጋጀሁ፤ኮርማዎቼ እና የሰቡት ከብቶቼ
ታርዯዋሌ ፤ሁለም ተ዗ጋጅቶአሌ ፤ ወዯ ሰርጉ ኑ አሇ
፡፡ እነርሱ ግን ቸሌ ብሇው አንደ ወዯ እርሻው ፤ላሊው
ወዯ ንግደ ሄዯ፤6 የቀሩት ባሮቹ ይ዗ው አንገሊቱአቸው
ገዯለቸቸውም፡፡7 ንጉሱም ተቆጣ ፤ ጭፍሮቹንም ሌኮ
እነዙያን ጉዲዮች አጠፋ ፤ከተማቸውንም አቃጠሇ፡፡8
በዙያን ግዛ ባሮቹ ሰርጉስ ተ዗ጋጅቶአሌ ፤ ነገር ግን
የታዯሙት የማይገባቸው ሆኑ ፤እንግዱስ ወዯ መንገዴ
መተሊሇፊያ ሄዲችሁ ያገኛችሁትን ሁለ ወዯ ሰርጉ
ጥሩ አሇ ፡፡ 11 ንጉሡም የተቀመጡትን ሇማየት በገባ
ጊዛ በዙያም የሰርግ ሌብስ ያሇበሰ አንዴ ሰው አየና
፤ወዲጄ ሆይ፤12 የሰርግ ሌብስ ሳትሇብስ እንዳት ወዯ
እዙ ገባህ ? አሇው እርሱም ዜም አሇ፡፡ (ወዯ ገሊቲያን
ሰዎች 3÷27 ከክርስቶስ ጋር አንዴ ትሆኑ ዗ንዴ

280
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የተጠመቃችሁ ሁለ ክርስቶስን ሇብሳችኃሌ፡፡) (ዮሏንስ


ራእይ 19÷7-9 የበጉ ሰርግ ስሇዯረሰ ሚስቱ እራስዋን
ስሊ዗ጋጀች ዯስ ይበሇን ሏሴትም እናዴርግ ክብርንም
ሇእርሱ እናቅርብ፡፡ ያጌጠና ቀጭን የተሌባ ሌብስ
እንዴትጎናጸፍ ተሰቶአታሌ፡፡ ቀጭኑ የተሌባ እግር
የቅደሳን የጽዴቅ ስራ ነውና፡፡ እርሱም ወዯ በጉ እራት
የተጠሩ ብጹሀን ናቸው ብሇህ ፃፍ አሇኝ ፡፡) የቀጠሇ
ማቲዮስ ወንጌሌ 22÷13-14 በዚን ጊዛ ንጉሱ
አገሌጋዮቹን፡፡እጁንና እግሩን አስራችሁ በውጭ ወዲሇው
ጨሇማ አውጡት፤በዙያ ሇቅሶና ጥርስ ማፏጨት
ይሆናሌ አሇ፡፡የተጠሩት ብዘዎች የተመረጡት ግን
ጥቂቶች ናቸው ፡፡

2 ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷17-18 የማይታየውን እንጂ


የሚታየውን ባንመሇከት፤ቀሊሌ የሆነ የጊዛው መከራችን
የክብር የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ መጠን ይሌቅ
ያዯርግሌናሌና፤የሚታየው የጊዛው ነውና፤ የማይታየው
ግን የ዗ሊሇም ነው፡፡2 ቆሮ 4÷16 የውጭው ሰውነታችን
ቢጠፋ እንኳ የውስጠኛው ሰውነታችን ዕሇት ዕሇት
ይታዯሳሌ፡፡

ዕብራዊያን ሰዎች 12÷1-2 እንግዱህ እነዙህን የሚያህለ


ምስክሮች እንዯ ዯመና በዘሪያችን ካለን፤እኛ ዯግሞ
ሸክምን ሁለ ቶልም የሚከበንን ሀጢያት አስወግዯን ፤
የእምነታችንንም ራስና ፈፃሚውን ኢየሱስን ተመሌክተን
፤ በፊታችሁ ያሇውን ሩጫ በትግስት እንሩጥ፤እርሱ

281
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ነውርን ንቆ በፊቱም ስሊሇው ዯስታ በመስቀሌ ታግሶ


በእግዙአብሓር ዘፋን ቀኝ ተቀምጧሌ፡፡

ዕብራዊያን 12÷22-29 ወዯ ጽዮን ተራራና ወዯ ሔያው


እግዙአብሓር ከተማ ዯርሳችኃሌ ፤ ወዯ ሰማያቱም
እየሩሳላም ፤ በዯስታም ወዯ ተሰበሰቡት ወዯ አእሊፋት
መሊእክት፤በሰማይት ወዯ ተፃፉ ወዯ በኩራት ማህበር
፤የሁለም ዲኛ ወዯ ሚሆን ወዯ እግዙአብሓር
፤ፍጹማን ወዯ ሆኑት ወዯ ጻዴቃን መንፈሶች፤ የአዱስ
ኪዲን መካከሇኛ ወዯ ሚሆን ወዯ ኢየሱስ ፤ከአቤሌም
ዯም ይሌቅ የሚሻሇውን ወዯ ሚናገር ወዯ መርጨት
ዯም ዯርሳችኃሌ ፡፡ሇሚናገረው እንቢ እንዲትለ ተጠንቀቁ
፤እነዙያ በምዴር ሊስረዲቸው እንቢ ባለ ጊዛ ካሊመሇጡ
፤ከሰማይ ከመጣው ፈቀቅ የምንሌ እኛስ እንዳት
እናመሌጣሇን በዙያም ጊዛ ዴምጹን ምዴርን አናወጠ
፤አሁን ግን ፡፡አንዴ ግዛ ዯግሜ እኔ ሰማይን
አናውጣሇሁ ብል ተስፋ ሰቶናሌ፡፡ዲሩ ግን ፡፡አንዴ ግዛ
ዯግሜ የሚሌ ቃሌ ፤የማይናወጡት ጸንተው እንዱኖሩ
፤የሚናወጡት የተፈጠሩ እንዯሚሆኑ ይሇወጡ ዗ንዴ
ያሳያሌ፡፡ስሇዙህ የማይናወጥን መንግስት ስሇምንቀበሌ
በማክበርና በፍርሃት እግዙአብሓርን ዯስ እያሰኘን
የምናመሌክበትን ጸጋ እንያዜ፤አምሊካችን በእውነት
የሚያጠፋ እሳት ነውና፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 52÷1 ጽዮን ሆይ÷ተነሺ ÷


ተነሺ÷ጽዮን ሆይ ÷ ኃይሌሽን ሌበሺ ፤ አንቺም
ቅዴስቲቱ ከተማ ኢየሩሳላም ሆይ (መንግስተ ሰማያት)

282
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

÷ያሌተገረ዗ና (በአዱስ ኪዲን ያሌተጠመቀ) እርኩስ


ከእንግዱህ ወዱህ ወዯ አንቺ አያሌፍምና ክብርሽን ሌበሺ
፡፡ኢየሩሳላም ሆይ፤ትቢያን አራግፊ፤ተነሺ÷ተቀመጪ ፤
ምርኮኛይቱ የጽዮን ሌጅ ሆይ ÷ የአንገትሽን እስራት
ፍቺ ፡፡

ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች 3÷18-21 ብዘዎች


ሇክርስቶስ መስቀሌ ጠሊቶቹ ሆነው ይመሊሇሳለና ፤ ብዘ
ግዛ ስሇ እነርሱ አሌኃችሁ ፤አሁን እንኳ እያሇቀስኩ
እሊሇሁ፡፡መጨረሻቸው ጥፋት ነው፤ሆዲቸው አምሊካቸው
ነው፤ክብራቸው በነውራቸው ነው ፤አሳባቸው ምዴራዊ
ነው ፡፡ እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፤ከዙያም ዯግሞ
የሚመጣ መዴሀኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ
ክርስቶስን እንጠባበቃሇን፤ እርሱ ሁለን እንኳ ሇራሱ
ሉያስገዚ እንዯሚችሌበት አሰራር፤ክቡር ስጋውን
እንዱመስሌ የተዋረዯውን ስጋችንን ይሇውጣሌ ፡፡ዮሏንስ
ወንጌሌ 3÷5 ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካሌተወሇዯ በቀር
ወዯ እግዙአብሓር መንግስት ሉገባ አይችሌም ፡፡

283
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር ምዴርን ዲግመኛ በውሃ


ሊሇማጥፋት ቃሌ ኪዲን ሇኖህ ገብቷሌ
ኦሪት ዗ፍጥረት 9÷8 እግዙአብሓር ሇኖህና
ሇሌጆቹ እንዱህ ብል ተናገረ ፡፡9 እኔም እነሆ ቃሌ
ኪዲኔን ከእናንተና በኃሊ ከሚመጣው ከ዗ራችሁ ጋር
አቆማሇሁ፤11ቃሌ ኪዲኔን ከአንተ ጋር አቆማሇሁ፤ሥጋ
የሇበሰ ሁለ ዲግመኛ በጥፋት ውኃ ፤አይጠፋም
፤ምዴርንም ሇማጥፋት ዲግመኛ የጥፋት ውኃ
አይሆንም ፡፡12 እግዙአብሓርም አሇ ፡፡በእኔና በአንተ
መካከሌ ፤ከእናንተም ጋር ባሇው በሔያው ነፍስ ሁለ
መካከሌ ፤ሇ዗ሊሇም የማዯርገው የቃሌ ኪዲን ምሌክት
ይህ ነው፤13 ቀስቱን በዯመና አዴርጊያሇሁ፤የቃሌ
ኪዲኑም ምሌክት በእኔና በምዴር መካከሌ ይሆናሌ፡፡14
በምዴር ሊይ ዯመናን በጋረዴሁ ጊዛ ቀስቲቱ በዯመናው
ትታያሇች፤16 ቀስቲቱም በዯመና ትሆናሇች ፤በእኔና
በምዴር ሊይ በሚኖር ስጋ ባሇው በሔያው ነፍስ ሁለ
ሁለ መካከሌ ያሇውን የ዗ሊሇም ቃሌ ኪዲን ሇማሰብ
አያታሇሁ፡፡ 17እግዙአብሓር ኖሔን ፡፡በእኔና በምዴር
ሊይ በሚኖር ሥጋ ባሇው መካከሌ ያቆምኩት ቃሌ ኪዲን
ምሌክት ይህ ነው አሇው፡፡2ጴጥሮስ መሌእክት
3÷7አሁን ያለ ሰማይና ምዴር ግን እግዙአብሓርን
የማያመሌኩት ሰዎች እስከሚጠፉበት አስከፍርዴ ቀን
ዴረስ ተጠብቀው በዙያ ቃሌ በእሳት ቀርተዋሌ፡፡

284
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሌጆች ሆይ የመጨረሻው ሰአት ነው

285
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሌጆች ሆይ የመጨረሻው ሰአት ነው

(1ዮሏንስ መሌእክት 2÷18)


1ዮሏንስ መሌእክት 2÷18-23 ሌጆች ሆይ
መጨረሻው ሰዓት ነው ፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ ይመጣ
዗ንዴ እንዯሰማችሁ አሁን እንኳ ብዘዎች የክርስቶስ
ተቃዋሚዎች ተነስተዋሌ ፤ስሇዙህም መጨረሻው ሰዓት
እንዯሆነ እናውቃሇን፡፡ከእኛ ዗ንዴ ወጡ ዲሩ ግን ፤ዲሩ
ግን ከእኛ ወገን አሌነበሩም ፤ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ
ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፡፡ነገር ግን ሁለ ከእኛ ወገን
እንዲሌሆኑ ይገሇጡ ዗ንዴ ወጡ፡፡እናንተ ከቅደሱ
ገናችሁት ቅባት አሊችሁ፤ሁለን ታውቃሊቸሁ፡፡
እውነትን የምታቁ ስሇሆናችሁ÷ውሸትንም ሁለ
ከእውነት እንዲልነ ስሇምታቁ ስሊሌሆነ እውነትን
እንዯማታቁ አዴርጌ አሌጽፍሊችሁም ፡፡ 22 ክርስቶስ
(መሲህ/አዲኝ) አይዯሇም ብል ኢየሱስን ከሚክዴ በቀር
ውሸተኛ ማን ነው ? አብና ወሌዴን የሚክዴ ይህ
የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው ፡፡ ወሌዴን የሚክዴ ሁለ አብ
እንኳ የሇውም ፤በወሌዴ የሚታመን አብ ዯግሞ
አሇው፡፡2ተኛ የዮሏንስ መሌእክት 1÷7-11 ብዘ አሳቾች
ወዯ አሇም ገብተዋሌና እነርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ
እንዯ መጣ የማያምኑ ናቸው ፤የይህ አሳቹና የክርስቶስ
ተቃዋሚው ነው ፡፡ ሙለ ዯመወዜ እንዴትቀበለ እንጂ
የሰራችሁት እንዲይጠፋ ሇራሳችሁ ተጠንቀቁ፡፡ሇሚወጣ
ሁለ በክርስቶስ ትምህርት ሇማይመኖር ሰው አምሊክ

286
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የሇውም፤በክርስቶስ ትምህርት ሇሚኖር አብና ወሌዴ


አለት ፡፡ ማንም ወዯ እናንተ ቢመጣ ይህንን ትምህርት
ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበለት ሰሊምም
አትበለት፤ሰሊም የሚሇው ሰው በክፉ ስራው
ይካፈሊሌና፡፡

2 ጢሞቲዎስ 3÷1-7 ነገር ግን በመጨረሻው ቀን


የሚያስጨንቅ ዗መን እንዱመጣ ይህን እወቅ፡፡ሰዎች
ራሳቸውን የሚወደ ይሆናለና፤ገን዗ብን የሚወደ
፤ትምህክተኞች፤ትዕቢተኞች፤ተሳዲቢዎች፤ ሇወሊጆቻቸው
የማይታ዗ዘ፤የማያመሰግኑ፤ ቅዴስና የላሊቸው፤ፍቅር
የላሊቸው፤ዕርቅን የማይሰሙ፤ ሀሜተኞች፤ ራሳቸውን
የማይገዘ ፤ ጨካኞች፤መሌካም የሆነውን የማይወደ
፤ከዲተኞች፤ችኩልች፤በትዕቢት የተነፉ፤ ከእግዙአብሓር
ይሌቅ ተዴሊን የሚወደ ይሆናለ፤ የአምሌኮ መሌክ
አሊቸው ሃይለን ግን ክዯዋሌ፤ከእነዙ ዯግሞ ራቅ፡፡ ወዯ
ቤቶች ሾሌከው እየገቡ፤ኃጢያታቸውን የተከመረባቸው
በሌዩ ሌዩ ምኞትም የሚወሰደትን ሁሌጊዛም እየተማሩ
እውነትን ወዯ ማወቅ ሉዯርሱ ከቶ የማይችለትን
ሞኞችን ሴቶች የሚማርኩ ፤ከእነዙህ ዗ንዴ ናቸውና፡፡
2 ጢሞቲስ 3÷14-17 አንተ ግን በተማርህበትና
በተረዲህበት ነገር ጸንተ ህኑር፤ከማን እንዯተማርህው
ታውቃሇህና፤ ከህፃንነትህ ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስ
በማመን፤መዲን የሚገኝበትን ጥበብ ሉሰጡህ
የሚችለትን ቅደሳን መጻህፍት አውቀሃሌ ፡፡
የእግዙአብሓር ሰው ፍጹምና ሇበጎ ሥራ ሁለ የተ዗ጋጀ

287
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ይሆን ዗ንዴ ፤ የእግዙአብሓርን መንፈስ ያሇበትን


መጽሏፍ ሁለ ሇትምህርትና ሇተግፃጽ ሌብንም
ሇማቅናት በጽዴቅም ሊሇውም ምክር ዯግሞ ይጠቅማሌ፡፡

ሏዋሪያት ስራ 2÷16-21 ይህ በነብዩ እዩኤሌ የተባሇው


ነው፡፡እግዙአብሓር ይሊሌ፡፡በመጨረሻው ቀን እንዱህ
ይሆናሌ፤ስጋ በሇበሰ ሁለ ሊይ ከመንፈሴ አፈሳሇሁ
፤ወንድችና ሴቶች ሌጆች ትንቢት ይናገራለ ÷ጎበዝችም
ራእይ ያያለ ÷ሽማግላዎችም ሔሌም ያሌማለ ፤ዯግሞ
በዙያች ወራት በወንድችና በሴቶች ባሪያዎቼ ከመንፈሴ
አፈሳሇሁ ትንቢትም ይናገራለ ፡፡ ዴንቆችም በሊይ
በሰማይ ÷ ምሌክቶችም በታች በምዴር እሰጣሇሁ ፤
ዯምም እሳትም ጭጋግም በሰማይ ይሆናሌ፤ታሊቅ የሆነ
የጌታ ቀን ሳይመጣ ፀሏይ ወዯ ጨሇማ ጨረቃም ወዯ
ዯም ይሇወጣለ፡፡የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ፡፡

1 ጴጥሮስ መሌእክት 3÷1-13 በመጨረሻው ዗መን


እንዯ ራሳቸው ምኞት የሚመሊሇሱ ዗ባጮች በመ዗በት
እንዱመጡ በፊት ይሄንን እወቁ፤እነርሱም የመምጣቱ
ተስፋ ቃሌ ወዳት ነው?አባቶች ከሞቱባት ጊዛ
÷ከፍጥረት መጀመሪያ ይዝ ሁለ እንዲሇ ይኖራሌ ይሊለ
፡፡ሰማያት ከጥንት ጀምሮ ምዴርም በእግዙአብሓር ቃሌ
ከውኃ ተጋጥማ በውኃ መካከሌ እንዯ ነበሩ ወዯው
አያስተውለምና፤በዙህም ምክንያት ያን ግዛ የነበረ አሇም
በውኃ ሰጥሞ ጠፋ ፤አሁን ያለ ሰማይና ምዴር ግን
እግዙአብሓርን የማያመሌኩት ሰዎች እስከሚጠፉበት
አስከፍርዴ ቀን ዴረስ ተጠብቀው በዙያ ቃሌ በእሳት

288
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ቀርተዋሌ፡፡እናንተ ግን ወዲጆች ሆይ ÷በጌታ ዗ንዴ


አንዴ ቀን አንዯ ሺ አመት÷ሺ አመትም እንዯ አንዴ
ቀን እንዯሆነ ይሔን አንዴ ነገር አትርሱ፡፡ሇአንዲድች ግን
እንዯሚ዗ገይ እንዯሚመስሊቸው ጌታ ስሇተስፋ ቃለ
አይ዗ገይም÷ነገር ግን ሁለ ወዯ ንሰሏ እንዱዯርሱ
እንጂ ማንም እንዲይጠፋ ወድ ስሇ እናንተ ይታገሣሌ፡፡
የጌታ ቀን ግን እንዯ ላባ ሆኖ (ዴንገት) ይመጣሌ ፤
በዙያም ቀን ሰማያት በታሊቅ ዴምጽ ያሌፋለ ፤
የሰማያትም ፍጥረት በትሌቅ ትኩሳት ይቀሌጣሌ ፤
ምዴርም በእርሱዋም ሊይ የተዯረገው ሁለ ይቃጠሊሌ ፡፡
ይህ ሁለ እንዱህ የሚቀሌጥ ከሆነ ፤ የእግዙአብሓር
ቀን መምጣት እየጠበቃችሁና እያስቸኮሊችሁ፤በቅደስ
ኑሮ እግዙአብሓርንም በመምሰሌ እንዯ ምን ሌትሆኑ
ይገባችኃሌ?ስሇዙያ ቀን ሰማያት ተቃጥሇው ይቀሌጣለ
የሰማይም ፍጥረት በትሌቅ ትኩሳት ይፈታሌ፤ነገር ግን
ጽዴቅ የሚሆንባት አዱስ ሰማይና ምዴር እንጠብቃሇን፡፡

1 ተሰልንቄ 5÷27 ይህችን መሌእክት ሇቅደሳን


ወንዴሞቻችን ሁለ ታነቡአት ዗ንዴ በጌታችን
አምሊችኃሇሁ፡፡1 ተሰልንቄ 5÷1 – 28 ወንዴሞቻችን
ሆይ ÷ ስሇ ዗መኑና ስሇ ወራቱ÷ስሇ ቀኑም ÷
ሌንጽፍሊችሁ አያስፈሌጋችሁ ፤ 4 እናንተ ግን
ወንዴሞቻችን ሆይ÷ቀኑ እንዯላባ ዯርስባችሁ ዗ንዴ
በጭሇማ ውስጥ አይዯርስባችሁም፡፡ሁሊችሁ የብርሃን
ሌጆች የቀንም ሌጆች ናችሁና፤9 እግዙአብሓር
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሇሔይወትና ሇዴህነት

289
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንጂ፤ሇጥፋት አሌመረጠንምና፡፡10 የምንነቃ ወይም


የምናቀሊፋ ብንሆን ÷ሁሊችን ከእርሱ ጋር በሔይወት
እንኖር ዗ንዴ ስሇ እና ሞተ፡፡

2 ተሰልንቄ 2÷1-4 ነገር ግን ፤ወንዴሞች ሆይ ፤ስሇ


ጌታችን ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣትና ወዯ እርሱ
ስሇመሰብሰባችን ፤በመንፈስ ወይም ከእኛ እንዯ ሚመጣ
በመሌእክት፤የጌታ ቀን ዯርሷሌ ብሊችሁ፤ከአእምሮአችሁ
ቶል እንዲትናወጡም እንሇምናችኃሇን፡፡ማንም
በማናቸውም መንገዴ አያስታችሁ ፤ ክህዯቱ አስቀዴሞ
ሳይመጣና የዓመጽ ሰው እርሱም የጥፋት ሌጅ ሳይገሇጥ
፤አይዯርስምና ፡፡እኔ እግዙአብሓር ነኝ ብል አዋጅ
እየነገረ በእግዙአብሓር ቤተ መቅዯስ እስኪቀመጥ
ዴረስ፤አምሊክ ከተባሇው ሁለ፤ሰዎችም ከሚያመሌኩት
ሁለ በሊይ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያዯርገው ተቃዋሚ
እርሱ ነው፡፡

ማርቆስ ወንጌሌ 13÷5-13 ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ


ይሊቸው ጀመር ፡፡ ማንም እንዲያስታችሁ ተጠንቁ ፡፡
ብዘዎች ፡፡ እኔ ነኝ እያለ በስሜ ይመጣለና ፤
ብዘዎችንም ያስታለ ፡፡ ጦርንም የጦርም ወሬ
በሰማችሁ ጊዛ አትዯንግጡ፤ይህ ሉሆን ግዴ ነውና
፤ነገር ግን መጨረሻው ገና ነው፡፡ሔዜብም በሔዜብ ሊይ
መንግስትም በመንግስት ሊይ ይነሣሌና፤በሌዩ ሌዩ ስፍራ
የምዴር መናወጥ ይሆናሌ ፤ራብ ይሆናሌ ፤እነዙህ
የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡እናንተ ግን ሇራሳችሁ
ተጠንቀቁ ፤ወዯ ሸንጎ አሳሌፈው ይሰጡአችዋሌ

290
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

በሙክራብም ትገረፋሊችሁ ምስክርም ይሆንባቸው


዗ንዴ ስሇ እኔ በገዢዎች ፊት ትቆማሊችሁ ፡፡አስቀዴሞ
ወንጌሌ ሇአዚብ ሁለ ሉሰበክ ይገባሌ፡፡ሲጎትቱዋችሁና
አሳሌፈው ሲሰጡዋችሁም ምን እንዯምትናገሩ
አስቀዴማችሁ አትጨነቁ ፤ዲሩ ግን በዙያች ሰአት
የሚሰጣችሁን ተናገሩ ፤የሚናገረው መንፈስ ቅደስ ነው
እንጂ እናንተ አይዯሊችሁምና፡፡ወንዴም ወንዴሙን አባት
ሌጁን አሳሌፎ ይሰጣሌ ፤ ሌጆችም በወሊጆቻቸው ሊይ
ይነሳለ ፤ይገዴለአቸውማሌ፤በሁለ ዗ንዴ ስሇ ስሜ
የተጠሊችሁ ትሆናሊችሁ ፤እስከ መጨረሻው የሚጸና
ግን እርሱ ይዴናሌ ፡፡ 13÷19 በዙያም ወራት
እግዙአብሓር ከፈጠረው ከፍጥረት መጀመሪያ ጀምሮ
እስከ አሁን ዴረስ ያሌሆነ ዯግሞም የማይሆን የመከራ
አይነት ይሆናሌና፡፡

ትንቢተ ዲንኤሌ12÷1 በዙያን ዗መን ስሇ ሔዜብ ሌጆች


የሚቆመው ታሊቁ አሇቃ ሚካኤሌ ይነሳሌ፤ሔዜብም
ከሆነ ጀምሮ እስከዙያ ዗መን ዴረስ እንዯርሱያሌሆነ
የመከራ ዗መን ይሆናሌ ፤በዙያም ዗መን በመጽሏፉ
ተጽፎ የተገኘው ሔዜብህ እያንዲንደ ይዴናሌ፡፡(ዮሏ
6÷47 እውነት እውነት እሊችኋሇሁ በእኔ የሚያምን
የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው፡፡6÷54 ሥጋዬን የሚበሊ
ዯሜንም የሚጠጣ የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው ÷እኔም
በመየረሻው ቀን አስነሳዋሇሁ፡፡56 በእኔ ይኖራሌ እኔም
በእርሱ እኖራሇሁ፡፡ዮሏ ራእይ 21÷27 ሇበጉም በሆነው
በሔይወት መጽሏፍ ከተጻፉት በቀር÷ጸያፍ ነገር ሁለ

291
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እርኩሰትና ውሸትም የሚያዯርግ ከቶ ወዯ እርስዋ


አይገባም፡፡ራእይ 20÷15 በሔይወትም መጽሏፍ ተጽፎ
ያሌተገኘው ማንኛውም በእሳት ባሔር ውስጥ ተጣሇ፡፡)
ትንቢተ ዲንኤሌ 12÷2-4 ከምዴር ትቢያ ውስጥ
ካንቀሊፉት ብዘዎች ይነቃለ፤እኩላቶቹም ወዯ ዗ሊሇም
ሔይወት÷እኩላቶቹም ወዯ እረፍትና ወዯ ዗ሊሇም
ጉስቁሌና፡፡ጥበበኞቹም እንዯ ሰማይ ጸዲሌ÷ብዘ
ሰዎችንም ወዯ ጽዴቅ የሚመሌሱ እንዯከዋክብት
ሇ዗ሊሇም ይዯምቃለ፡፡ዲንኤሌ ሆይ ÷አንተ ግን እስከ
ፍጻሜ ዗መን ዴረስ ቃለን ዜጋ ÷መጽሏፉንም አትም
፤ብዘ ሰዎች ይመራመራለ ÷እውቀትም
ይበዚሌ፡፡!12÷10ብዘ ሰዎች ሰውነታቸውን ያጠራለ
ያነጡማሌ ይነጥሩማሌ፤ክፉዎች ግን ክፋትን ያዯርጋለ
፤ክፉዎች ሁለ አያስተውለም ÷ጥበበኞች ግን
ያስተውሊለ፡፡ዮሏ ራእይ 22÷14 ወዯ ሔይወት ዚፍ
ሇመዴረስ ሥሌጣን እንዱኖራቸው በዯጅዋም ወዯ
ከተማይቱም እንዱገቡ ሌብሳቸውን የሚያጥቡ ብፁዓን
ናቸው፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 13÷9-10 እንሆ ምዴሪቱን ባዴማ


ሉያዯርግ ÷ኃጢያተኞቹዋንም ከእርስዋ ዗ንዴ ሉያጠፋ
ጨካኝ ሆኖ በመአትና በጽኑ ቁጣ ተሞሌቶ
የእግዙአብሓር ቀን ይመጣሌ፡፡የሰማይ ከዋክብትና
ሰራዊቱ ብርሃናቸውን አይሰጡም ÷ጸሏይም በወጣች
ጊዛ ትጨሌማሇች ÷ጨረቃም በብርሃኑ አያበራም፡፡

292
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የማርቆስ ወንጌሌ 13÷32-37 ስሇዙያች ቀን ወይም


ስሇዙያች ሰዓት ግን የሰማይ መሊእክትም ቢሆኑ ሌጅም
ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የሇም፡፡ጊዛው መቼ
እንዱሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ ፤ትጉ ፤ጸሌዩም፡፡ቤቱን
ትቶ ወዯ ላሊ አገር እንዯሄዯ ሰው ነው፤ ሇባሮቹም
ስሌጣን ሇእያንዲንደም ስራውን ሰጥቶ በረኛውን
እንዱ዗ጋ አ዗዗፡፡እንግዱህ በማታ ቢሆን በእኩሇ ላሉት
ወይም ድሮ ሲጮህ ወይም በማሇዲ ቢሆን ባሇቤቱ መቼ
እንዱመጣ አታቁምናዴንገት መቶ ተኝታችሁ
እያንዲንዲችሁ ስሇዙህ ትጉ፡፡ሇእናንተ የምነግራችሁ
ሇሁለ እሊሇሁ፤ትጉ፡፡

ዮሏንስ ራእይ 13÷4-6 ሇቀዯመው ዗ንድውም ሰገደሇት


÷ ሇአውሬው ሥሌጣን ሰጥቶታሌና ፤ሇአውሬውም ፡፡
አውሬው ማን ይመስሇዋሌ ÷ እርሱንስ ሉዋጋ ማን
ይችሊሌ?እያለ ሰገደሇት፡፡ታሊቅንም ነገርና ስዴብን
የሚናገርበት አፍ ተሰጠው ÷በአርባ ሁሇት ወርም
እንዱሰራ ስሌጣን ተሰጠው፡፡እግዙአብሓርን ሇመሳዯብ
ስሙንና ማዯርያውንም በሰማይ የሚያዴርቱን ሉሳዯብ
አፉን ከፈተ፡፡ ራእይ13÷14-18 በአውሬውም ፊት
ያዯርግ ዗ንዴ ከተሰጡት ምሌክቶች የተነሣ በምዴር
የሚኖሩትን ያስታሇሌ፤የሰይፍም ቁስሌ ሇነበረውና
በሔይወት ሇኖረው ሇአውሬው ምስሌን እንዱያዯረትጉ
በምዴር የሚኖሩትን ይናገራሌ፡፡ሇአውሬው ምስሌ ሉናገር
እንኳ ሇአውሬው ምስሌ የማይሰግደትን ሁለ
ሉያስገዴሊቸው ÷ ሇአውሬውም ምስሌ ትንፋሽ

293
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እንዱጠው ተሰጠው፡፡ ታናናሾችም ታሊሊቆችም


ባሇጠጋዎችና ዴሆችም ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁለ
በቀኝ እጃቸው ወይም በግንባሮቻቸው ምሌክትን
እንዱቀበለ÷ የአውሬውን ስም ወይም የስሙን ቁጥር
ያሇው ምሌክት የላሇበት ማንም ሉገዚ ወይም ሉሸጥ
እንዲይችሌ ያዯርጋሌ ፡፡ ጥበብ በዙህ አሇ ፡፡ አእምሮው
ያሇው የአውሬውን ቁጥር ይቁጠረው፤ቁጥሩ የሰው
ቁጥር ነውና ÷ቁጥሩም ስዴስት መቶ ስዴሳ ስዴስት
ነው፡፡ራዕይ 14÷9-11 ሦስተኛው መሌአክም በታሊቅ
ቃሌ እንዯዙህ እያሇ ተከተሊቸው÷ሇዙያ አውሬና ምስለ
የሚሰግዴ ÷ በግንባሩ ወይም በእጁ የስሙን ምሌክት
የተፃፈበት÷ እርሱ ያሌተበረ዗ውንና በቁጣው ጽዋ
የተቀዲውን እግዙአብሓርን የቁጣ ወይን
ይጠጣሌ፡፡በቅደሳን በመሇአክቱ እና በበጉም ፊት
በእሳትና በዱን ይሰቃያሌ ፡፡ የስቃቸውም ጢስም
ከ዗ሊሇሇም እስከ ዗ሇአሇም ዴረስ ይወጣሌ፤ሇዙያ አውሬና
ሇምስለ ሇምስለ የሚሰግደ ÷የስሙንም ምሌክት
የሚጽፉ በመዓሌትም በላሉትም ዕረፍት
የሊቸው፤ይህንም ፍርዴ ይቀበሊለ፡፡

ዮሏንስ ራዕይ 17÷12-14 እነዙ ያየሃቸው አስር


ቀንድች ገና መንግስትን ያሌተቀበለ አስር ነገስታት
ናቸው÷ዲሩ ግን ከአውሬው ጋር ሇአንዴ ሰዓት እንዯ
ነገስታት ሥሌጣን ይቀበሊለ፡፡1እነዙህ አንዴ አሳብ
አሊቸው ÷ኃይሊቸውና ስሌጣናቸውን ሇአውሬው
ይሰጣለ፡፡እነዙህ በጉን ይወጋለ፤በጉም የጌቶች ጌታና

294
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

የነገስቴት ንጉስ ስሇ ሆነ እነርሱን ዴሌ


ይነሳሌ÷ከእርሱም ጋር ያለ የተጠሩና የተመረጡ
የታመኑም ዯግሞ ዴሌ ይነሣለ፡፡

ማርቆስ ወንጌሌ 13÷20-31 ጌታስ ወራቶቹን


ባያሳጥር፤ስጋ የሇበሰ ሁለ ባሌዲነም፤ነገር ግን
ስሇመረጣቸው ምርጦች ወራቶቹን አሳጠረ፡፡በዙያን
ጊዛም ምንም፡፡እነሆ ክርስቶስ ከዙ አሇ ፤ ወይም ፡፡
እነሆ፤ከዙ አሇ ቢሊችሁ አትመኑ፤ሏሰተኛ ክርስቶሶችና
ሏሰተኞች ነቢያት ይነሳለና ፤ቢቻሊቸውስ የተመረጡትን
እንኳያስቱ ዗ንዴ ምሌክት ዴንቅ ያዯርጋለ፡፡እናንተ ግን
ተጠንቀቁ እንሆ አስቀዴሜ ሁለን ነገርኃችሁ፡፡በዙያን
ወራት ግን ከዙያ መከራ በኃሊ ፀሀይ ይጨሌማሌ
ጨረቃም ብርሃኑዋን አትሰጥም፤ከዋክብትም ከሠማይ
ይወዴቃለ፤የሰማይ ኃይሊትም ይናወጣለ፡፡በዙያም ጊዛ
የሰው ሌጅ በብዘ ኃይሌና ክብር በዯመና ሲመጣ
ያዩታሌ፡፡በዙያን ጊዛ መሊእክትን ይሌካሌ ከአራቱም
ነፋሳትም ከምዴር ዲርቻ እስከ ሰማይ ዲርቻ
የተመረጡትን ይሰበስባቸዋሌ፡፡

295
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ኢትዮጵያ የሚሇው ቃሌ በብለ እና

በአዱስ ኪዲን በመጽሏፍ ቅደስ ውስጥ

42 ጊዛ በሊይ መጻፉን ያውቃለ?


ካሊወቁ እንሆ በረከት

መዜሙረ ዲዊት 67÷31 (sw68÷31) መሌእክተኞች


ከግብጽ ይምጡ ፤ኢትዮጵያ እጆችዋን ወዯ እግዙአብሓር
ት዗ረጋሇች፡፡

ኦሪት ዗ፍጥረት 2÷13 የሁሇተኛውም ወንዜ ስም ግዮን


ነው፤እነርሱም የኢትዮጵያን ምዴር ሁለ ይከብባሌ፡፡

ኦሪት ዗ኁ 12÷1 ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቶአሌና


ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን
በእርሱ ሊይ ተናገሩ ፡፡

2 ነገስት 19÷9 እርሱም ፡፡ የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሏቅ


ሉወጋህ መጥቶአሌ የሚሌ ወሬ በስማ ጊዛ ዯግሞ ወዯ
ሔስቅያስ መሌእክተኞችን ሊከ ፤ እንዱህ ሲሌ፡፡

2ዛና 12÷3 ከእነርሱም ጋር ከግብጽ ሇመጣው ሔዜብ


ቁጥር አሌነበረውም ፤እነርሱም የሌብያ ሰዎች
፤ሱካውያን ፤ኢትዮጵያ ሰዎችም ነበሩ፡፡

296
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

2ዛና 14÷9 ኢትዮጵያዊው ምዜሪ አንዴ ሚሉዮን


ሰዎችና ሥስት መቶ ሰረገልች ይዝ ወጣባቸው ፤ወዯ
መሪሳም መጣ፡፡

2ዛና 14÷13 አሳም ከእነርሱ ጋር ያሇውም ሔዜብ


እስከ ጌራራ ዴረስ አሳዯደዋቸው ፤ ኢትዮጵያውያንም
ፈጽመው እስኪ ጠፉ ዴረስ ወዯቁ ፤በእግዙአብሓርና
በሰራዊቱ ፊት ተሰባብረዋሌና ፤እጅግም ብዘ ምርኮ
ወሰደ፡፡

2ዛና16÷8 ኢትዮጵያውያንና የሌብያ ሰዎች እጅግ ብዘ


ሰረገልችና ፈረሰኞች የነበሩባቸው አጅግ ታሊቅ ጭፍራ
አሌነበሩምን?በእግዙአብሓር ስሇታመንህ በእጅህ አሳሌፎ
ሰጣቸው፤

2 ዛና 21÷16 እግዙአብሓርን የፍሌስጤማውያንና


በኢትዮጵያውያን አጠገብ የሚኖሩት የአረባውያንን
መንፈስ በኢዮራም ሊይ አስነሳ፡፡

መጽሏፈ አስቴር 3÷12 በመጀመሪያውም ወር በወሩም


በ 13 ቀን የንጉስ ጸሏፊዎች ተጠሩ ፤ከሔንዴ ጀምሮ
እስከ ኢትዮጵያ ዴረስ ወዲለ መቶ ያ ሰባትአገሮች
፤በየአገሩ ወዲለ ሽማሙንትና አሇቶች ወዯ አህዚብ ሁለ
ገዢዎች እንዯ ቋንቋቸው በንጉስ በአርጠየክሰስ ቃሌሏማ
እንዯታ዗዗ ተጻፈ ፤በንጉሱም ቀሇበት ታተመ፡፡

መዜሙረ ዲዊት 72÷9 በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዲለ


፤ጠሊቶቹም አፈር ይሌሳለ፡፡

297
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መዜሙረ ዲዊት 74÷14 አንተም የ዗ንድውን ራሶች


ቀጥቅጠህ ፤ሇኢትዮጵያ ሰዎችም ምግባቸው ሰጠሃቸው

መዜሙረ ዲዊት 87÷4 ሚያውቁኝን ረአብና ባቢልንን


አሳስባቸዋሇሁ ፤ እነሆ ፤ ፍሌስጤማውያን ጢሮስም
የኢትዮጵያ ሔዜብ ፤እንዯዙህ በዙያ ተወሇደ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 11÷11 በዙያም ቀን እንዯዙያ ይሆናሌ


፤የቀረውን የሔዜቡን ቅሬታ ከአሦርና ከግብጽ ፤
ከጳጥሮስና ከኢትዮጵያ ፤ከኤሊምና ከሰናኦር ፤ከሏማትም
፤ከባሔርም ዯሴቶች ይመሇስ ዗ንዴ ጌታ እንዯገና እጁን
ይገሌጣሌ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 18÷1 በኢዮጵያ መንዝች ማድ ሊሇች


፤ክንፍ ሊለባት ፤

ትንቢተ ኢሳያስ 20÷3 እግዙአብሓርም አሇ፡፡ባሪያዬ


ኢሳያስ በግብጽና በኢትዮጵያዬ ሊይ ሦስት አመት
ሇምሌክትና ሇተአምራት ሉሆን ራቁቱንና ባድ እግሩን
እንዯ ሄዯ፤ ኢሳ 20÷4 እንዱሁ የአሶር ንጉስ የግብጽንና
የኢትዮጵያ በምርኮ ፤ጎበዚዜቱንና ሽማግላዎቹን
፤ራቁታቸውን እና ባድ እግራቸውን አርጎ ገሊቸውን
ገሌጦ ሇግብጽ ጉስቁሌና ይነዲቸዋሌ ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 20÷5 እነርሱም ከተስፋቸው


ከኢትዮጵያ ከትምህክታቸው ከግብጽ የተነሳ ይፈራለ
ያፍሩማሌ ፤

298
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ትንቢተ ኢሳያስ 37÷9 እርሱም ፡፡የኢትዮጵያ ንጉስ


ቲርሏቅ ሉዋጋህ መጥቶአሌ የሚሌ ወሬ ሰማ ፡፡በሰማም
ጊዛ ወዯ ሔስቅያስ መሌእክተኞችን ሊከ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ37÷9 እርሱም፡፡የኢትዮጵያን


ጉስቲርሏቅ ሉዋጋህ መቶአሌ የሚሌ ወሬ ሰማህ
፡፡በሰማም ጊዛ ወዯ ሔስቅያስ መሌእክተኞችን ሊከ፤

ትንቢተ ኢሳያስ 43÷3 እኔ የእስራሌ ቅደስ አምሊክህ


እግዙአብሓር መዴኃኒትህ ነኝ፤ግብጽንም ሊንተ ቤዚ
አዴርጌ ፤ኢትዮጵያንና ሳባንም ሇአንተ ፋንታ
ሰጥቻቸዋሇሁ ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ45÷14 እግዙአብሓር እንዱህ ይሊሌ


፡፡የግብጽ ዴካምና የኢትዮጵያ ንግዴ ቁመተ ረጅሞችም
የሳባሰዎች ወዯ አንተ ያሌፋለ ፤ሇአንተም ይሆናለ
እጆቻቸውም ታስረው ይከተለሃሌ ፤ በፊትም ያሌፋለ
፤ሇእናንተም ይሆናለ እጆቻቸውም ታስረው
ይከተለሃሌም ፤ በፊትም ያሌፋለ ፤ሇአንተም እየሰገደ
፡፡በእውነት እግዙአብሓር በእውነት በአንተ አሇ
፤ከእርሱም ላሊ አምሊክ የሇም ብሇው ይሇምኑሃሌ፡፡

ትንቢተ ኤርሚያስ 13÷23 በውኑ ኢትዮጵያዊ መሌኩ


ወይስ ነብር ዜንጉርጉርነት ይሇውጥ ዗ንዴ ይችሊሌን
?በዙያን ግዙ ክፋትን የሇመዲችሁ እናንተ ዯግሞ በጎ
ሇማዴረግ ትችሊሊሇችሁ ፡፡

299
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ትንቢተ ኤርሚስ 38÷7 በንጉስ ቤት የነበረው ጃንዯረባ


ኢትዮጵያው አቢሜላክ ፡፡ከእናንተ ጋር ሰሊሳ ሰዎች
ከዙህ ውሰዴ፤ነቢዩም ኤርሚያስ ሳይሞት ከጉዴጓዴ
አውጣው ብል አ዗዗ው፡፡

ትንቢተ ኤርሚየስ 38÷12 ኢትዮጵያዊም አቢሜላክ


ኤርሚያስን ፡፡ይህን አሮጌው ጨርቅና እሊቂው ሌብስ
በብብትህ ከገመደ በታች አዴርግ አሇው ፤

ትንቢተ ኤርሚየስ 39÷16ሂዴ ሇኢትዮጵያዊው


አቢኬላክ እንዱህ አሇው ፡፡የእስራኤሌ አምሊክ የሰራዊት
ጌታ እግዙአብሓር እንዱህ ይሊሌ፡፡እነሆ፤ሇአጎነት
ሳይሆን ሇክፋት ቃላን በዙች ከተማ ሊይ አመጣሇሁ
፤በዙያም ቀን በፊትህ ይፈጸማሌ ፡፡

ትንቢተ ኤርሚያስ 46÷9 ፈረሶችሆይ ፤ውጡ


፤ሰረገልች ሆይ ፤ ንጎደ ፤ጋሻም የሚያነግቡ
የኢትዮጵያና የፋጥ ኃያሊን ፤ቀስትን ይ዗ው የሚስቡ
የለዴ ኃያሊን ይውጡ፡፡

ሔዜቅየሌ 29÷10 ስሇዙህ ፤እነሆ ፤በእናንተና በወንዝች


ሊይ ነኝ ፤የግብጽንም ምዴር ከሚግድሌነ ጀምሮ አስከ
ሴዊኔና እስከ ኢትዮጵያ ዲርቻ ዴረስ ውዴም ባዴማ
አዯርጋታሇሁ፡፡

ዕዜራ 30÷5 ኢትዮጵያና ፉጥ ለዴም የተዯባሇቀም


ህዜብ ኩብም ቃሌ ኪዲንም የገባቸው ምዴር ሌጆች
ከእነርሱ ጋር በሰይፍ ይወዴቃለ፡፡

300
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ትንቢተ ሔዜቂየሌ 38÷5 ፋርስንና ኢትዮጵያ ንፉጥንም


ከእነርሱም ጋር ጋሻና የራስ ቁርን የሇበሱትን ሁለ ፤

ትንቢተ ዲንኤሌ 11÷43 በወርቅና በብርም በብርም


መዜገብ ሊይ ፤በከበረችም በግብጽ ዕቃ ሁለ ሊይ
ይሠሇጥናሌ ፤የሌብያና የኢትዮጵያ ሰዎችም
ይከተለታሌ፡፡

ትንቢተ ኦሞጽ 9÷7 የእስራኤሌ ሌጆች ሆይ ፤እናንተ


ሇእናንተ ሇእኔ እንዯ ኢትዮጵያ ሌጆች አይሁንሊችሁ
ምን?ይሊሌ እግዙአብሓር ፡፡እስራኤሌን ከግብጽ ምዴር
፤ፍሌስጤማውያንንም ከከፍቶር ፤ሶርያውያንንም ከቂር
አሊወጣሁምን?

ናሆም 3÷9 ኢትዮጵያና ግብጽ የማይቆጠር ኃይሌዋ


ነበሩ፤ፉጥና ሉብያ ረዲቶችዋ ነበሩ፡፡

ዕን 3÷7 የኢትዮጵያ ዴንኳኖች ሲጨነቁ


አየሁ፤የምዴያም አገር በመጋረጃዎች ተንቀጠቀጡ ፡፡

ሶፎንያስ 2÷12 እናንተም ኢትዮጵያን ዯግሞ ፤በሰይፊ


ትገዴሊሊችሁ

ሶፎንያስ 3፤10 ከኢትዮጵያ ወንዝች ማድ የሚማሌደኝ


፤የተበተኑት ሴቶች ሌጆቼ ፤ቁርባኔን ያመጡሌኛሌ3 ፡፡

ሏዋሪያት ስራ 8÷27 ተነስቶም ሄዯ፤እነሆም ፤ህንዯኬ


የተባሇች የኢትዮጵያ ንግስት አዚዥና ጃንዯረባ የነበረ
በገን዗ብዋም ሁለ የሰሇጠነ አንዴ የኢትዮጵያ ሰው

301
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ሉሰግዴ ወዯ ኢየሩሳላም መጥቶ ነበር፤28ሲመሇስም


በሰረገሊ ተቀምጦ የነብዩን የኢሳያስን መጽሏፍ ያነብ
ነበር፡፡36 በመንገዴም ሲሄደ ወዯ ውሃ ዯረሱ
፤ጃንዯረባውም ፡፡እነሆ ውኃ፤እንዲሌጠመቅ የሚከሇክሇኝ
ምንዴነው አሇው፡፡37 ፊሌጶስም ፡፡በፍጹም ሌብህ
ብታምን ፤ተፈቅድሌሀሌ አሇው ፡፡መሌሶም ኢየሱስ
ክርስቶስ የእግዜአብሓር ሌጅ እንዯሆነ አምናሇሁ
አሇ፡፡38 ሰረገሊውም ይቆም ዗ንዴ አ዗዗ ፤ ፊሌጶስና
ጃንዯረባው ሁሇቱም ወዯ ውኃ ወረደ ፤አጠመቀውም
፡፡39 ከውሃውም ከወጡ በኃሊ የጌታ መንፈስ ፊሉጶስን
ነጠቀው፤

302
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

መዯምዯሚያ
የማመን ዋጋ--1ዮሏንስ መሌእክት 5÷1 ክርስቶስ
ነው ብል በኢየሱስ የሚያምን ሁለ ከእግዙአብሓር
ተወሌዶሌ ፡፡ወሊጁን የሚወዴ ዯግሞ የተወሇዯውን
ይወዲሌ ፡፡1 ዮሏንስ መሌእክት 4÷15 ኢየሱስ
የእግዙአብሓር ሌጅ እንዯሆነ በሚታመን ሁለ
እግዙአብሓር በሱ ይኖራሌ እርሱም በእግዙአብሓር
ይኖራሌ ፤ ሏዋርያት ሥራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን
ሁለ በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት
ይመሰክሩሇታሌ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ 6 ÷ 47 እውነት
እውነት እሊችኃሇሁ በእኔ የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት
አሇው፡፡54 ስጋዬን የሚበሊ ዯሜን የሚጠጣ የ዗ሊሇም
ህይወት አሇው ፡፡ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሳዋሇሁ
፡፡ 56 በእኔ ይኖራሌ እኔም በእርሱ እኖራሇሁ ፡፡ወዯ
ሮሜ ሰዋች 10÷3-4 የእግዙአብሓርን ጽዴቅ ሳያውቁ
የራሳቸውንም ጽዴቅ ሉያቆሙ ሲፈሌጉ፤ሇእግዙአብሓር
ጽዴቅ አሌተገዘም ፡፡የሚያምኑ ሁለ ይጸዴቁ ዗ንዴ
ክርስቶስ የሔግ ፍጻሜ ነውና፡፡ወዯ ኤፌሶን ሰዎች
2÷8 ጸጋው በእምነት አዴኖዋችዋሌ ይህም
የእግዙአብሓር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይዯሇም ፤
9 ማንም እንዲይመካ ከስራ አይዯሇም ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ
3÷16 በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም ሔይወት
እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፋ እግዙአብሓር አንዴያ
ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇሙን እንዱሁ ወድአሌና፡፡17
አሇም በሌጁ እንዱዴን ነው እንጂ በአሇም እንዱፈርዴ

303
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

እግዙአብሓር ወዯ አሇም አሊከውምና፡፡18 በእርሱ


በሚያምን አይፈረዴበትም፤በማያምን ግን በአንደ
በእግዙአብሓር ሌጅ ስሊሊመነ አሁን ተፈርድበታሌ ፡፡
36 በሌጁ የሚያምን የ዗ሊሇም ሔይወት አሇው ፤ በሌጁ
የማያምን ግን የእግዙአብሓር ቁጣ በእርሱ ሊይ ይኖራሌ
እንጂ ሔይወትን አያይም ፡፡ የማርቆስ ወንጌሌ 16÷16
ያመነ የተጠመቀ ይዴናሌ ያሊመነ ግን ይፈረዴበታሌ፡፡

የኦሪት ሔግ ስራ ዋጋ --ወዯ ሮሜ ሰዎች 14÷9-


13 ሙታንንም ሔይዋንንም ይገዚ ዗ንዴ ክርስቶስ
ሞተቶአሌና ሔያውም ሆኖአሌና፡፡አንተም ስሇ ምን
በወንዴምህ ሊይ ስሇምን ትፈርዲሇህ፤ወይ አንተ ዯግሞ
ወንዴምህን ስሇምን ትንቃሇህ፤ሁሊችን በክርስቶስ ወንበር
ፊት እንቆማሇንና፡፡ እኔ ሔያው ነኝ፤ ይሊሌ ጌታ፤ጉሌበት
ሁለ ሇእኔ ይንበረከካሌ ምሊስም ሁለ እግዙአብሓርን
ያመሰግናሌ ተብል ተጽፎአሌና፡፡እንግዱስ እያንዲንዲችን
ስሇ እራሳችን ሇእግዙአብሓር መሌስ እንሰጣሇን፡፡
እንግዱህ ከዚሬ ጀምሮ እርስ በእርሳችን አንፈራረዴ፡፡ 1
ጴጥሮስ መሌእክት 1÷17 ሇሰው ፊት ሳያዯሊ
በእያንዲንደ ሊይ እንዯ ስራው የሚፈርዯውን አባት
ብሊችሁ ብትጠሩ በእንግዴነታችሁ ዗መን በፍርሃት
ኑሩ፡፡ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6÷7 አትሳቱ ፤እግዙአብሓር
አይ዗በትበትም፡፡ሰው የ዗ራውን ያኑኑ ዯግሞ ያጭዲሌና
፡፡8በገዚ ስጋው የሚ዗ራ መበስበስን ያጭዲሌና(ሇስጋው
የሚሰራ/የሚዯክም)፤በመንፈስ ግን የሚ዗ራው ከመንፈስ
የ዗ሊሇምን ሔይወት ያጭዲሌ(ሇነፍሱ የሚሰራ/ የሚዯክም

304
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

)፡፡9 ባንዜሌም በጊዛው እናጭዲሇንና መሌካም ሥራን


ሇመስራት አንታክት ፡፡ 2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 5÷10
መሌካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዲዯረገ ፤እያንዲንደ
በሥጋው የተሰራውን በብዴራት ይቀበሌ ዗ንዴ
ሁሊችንም በክርስቶስ ወንበር ፊት ሌንገሇጥ ይገባናሌ ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 20÷11-15 ታሊቅ ነጭ ዘፋን በእርሱ


ሊይ የተቀመጠውን አየሁ ፤ ምዴርና ሰማይም ከፊቱ
ሸሹ ስፍራም አሌተገኘሊቸውም ፡፡ሙታንም ታናናሾችና
ታሊሊቆችን በዘፋኑ ፊት ቆመው አየሁ ፤መጽሏፍም
ተከፈቱ (አንዯኛው በክርስቶስ ያመኑበት ስማቸው
የተፋፈበት የሔይወት መጻሏፍ ሲሆን ፤ ሁሇተኛው
የሰው ሌጅ በሔይወት ዗መኑ የሰራው ስራ የተጻፈበት
መጽሏፍ ነው)፤ላሊ መጽሏፍም ተከፈተ እርሱም
የሔይወት መጽሏፍ ነው፤ሙታን በመጽሏፍት ተጽፎ
እንዯ ነበር እንዯስራቸው መጠን ተከፈለ ባሔርም በሱ
ውስጥ ያለትን ሙታን ሰጠ፤ሞትና ሲኦሌም በሱ
ውስጥ ያለትን ሙታንን ሠጡ ፤እያንዲንደም እንዯ
የስራው መጠን ተከፈሇ ፡፡ ሞትና ሲኦሌም በእሳት ባህር
ውስጥ ተጣለ ይሔም የእሳት ባሔር ሁሇተኛው ሞት
ነው ፡፡በሔይወት መጽሏፍ ተጽፎ ያሌተገኘው
ማንኛውም በእሳት ባሔር ውስጥ ተጣሇ፡፡

1ዮሏንስ መሌእክት 2÷18 ሌጆች ሆይ ፤መጨረሻው


ሰዓት ነው! 2 ጴጥሮስ መሌእክት 3÷9 ሇአንዲድች
የሚ዗ገይ እንዯሚመስሊቸው ጌታ ስሇ ተስፋ ቃለ
አይ዗ገይም ፤ነገር ግን ሁለ ወዯ ንስሃ እንዱዯርሱ እንጂ

305
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ማንም እንዲይጠፋ ወድ ስሇእናንተ ይታገሳሌ ፡፡የዮሏንስ


ራዕይ 22÷12-13 እነሆ በቶል እመጣሇሁ
ሇእያንዲንደም እንዯ ስራው መጠን እከፍሌ ዗ንዴ ዋጋዬ
ከእኔ ጋር አሇ ፡፡‹‹አሌፋና ኦሜጋ›› ‹‹ፊተኛውና
ኋሇኛው›› ‹‹መጀመሪያ እና መጨረሻ›› እኔነኝ፡፡

የጌታችንና የመዴሏኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ


የአባታችን እግዙአብሓር አብ ፍቅር የመንፈስ ቅደስም
ሔብረት ከሁሊችን ጋር ይሁን አሜን፡፡

306
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

ዋቢ መጽሏፍ

ሁለ ከመጽሏፍ ቅደስ ከእግዙአብሓር ቃሌ

307
በ እ ር ሱም ቁስ ል እ ኛ ተፈወሰ ን

1 የጴጥሮስ መሌእከት 2÷24 እርሱ ራሱ በሥጋው


ኃጢያታችንን በእንጨት ሊይ ተሸከመ፤25 በመገረፉ
ቁስሌ ተፈወሳችሁ፡፡

የዮሏንስ ራዕይ 22÷12 እነሆ÷በቶል እመጣሇሁ


÷ሇእያንዲንደ እንዯ ስራው መጠን እከፍሌ ዗ንዴ ዋጋዬ
ከእኔ ጋር አሇ፡፡

ትንቢተ ሳሙኤሌ 22÷20 ወድኛሌና አዲነኝ

-------- ተፈጸመ---------

308

You might also like

  • በዕብራውያን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (I) - እምነታችሁን እንዴት ማጠንከር ትችላላችሁ?
    በዕብራውያን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (I) - እምነታችሁን እንዴት ማጠንከር ትችላላችሁ?
    From Everand
    በዕብራውያን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (I) - እምነታችሁን እንዴት ማጠንከር ትችላላችሁ?
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) ( / ) The Passion of The Crist Orinal - Word Only
    Ethiopia ( ) ( / ) The Passion of The Crist Orinal - Word Only
    Document318 pages
    Ethiopia ( ) ( / ) The Passion of The Crist Orinal - Word Only
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን?
    በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን?
    From Everand
    በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን?
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Document353 pages
    Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Anonymous sFx5kdbgUb
    No ratings yet
  • የዝግጅት ሥነ ሥርዓት መጽሐፍ
    የዝግጅት ሥነ ሥርዓት መጽሐፍ
    From Everand
    የዝግጅት ሥነ ሥርዓት መጽሐፍ
    No ratings yet
  • Ethiopia # # #
    Ethiopia # # #
    Document295 pages
    Ethiopia # # #
    Anonymous sFx5kdbgUb
    100% (7)
  • Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document482 pages
    Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document482 pages
    Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    0% (1)
  • Ethiopia ( )
    Ethiopia ( )
    Document397 pages
    Ethiopia ( )
    Anonymous iEXE8MHz
    No ratings yet
  • Ethiopia ( )
    Ethiopia ( )
    Document509 pages
    Ethiopia ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document491 pages
    ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document491 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) ( (By His Wound We Are Healed) (The Grace of God and The Cure of Death) )
    Ethiopia ( ) ( (By His Wound We Are Healed) (The Grace of God and The Cure of Death) )
    Document516 pages
    Ethiopia ( ) ( (By His Wound We Are Healed) (The Grace of God and The Cure of Death) )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document492 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document492 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • THE PASSION OF THE CRIST Ethiopia ( ( ) ( ) ) PDF
    THE PASSION OF THE CRIST Ethiopia ( ( ) ( ) ) PDF
    Document224 pages
    THE PASSION OF THE CRIST Ethiopia ( ( ) ( ) ) PDF
    Anonymous FZetcoEgQ
    100% (1)
  • Ethiopia ( ( ) ( ) ) THE PASSION OF THE CRIST PDF
    Ethiopia ( ( ) ( ) ) THE PASSION OF THE CRIST PDF
    Document224 pages
    Ethiopia ( ( ) ( ) ) THE PASSION OF THE CRIST PDF
    Anonymous FZetcoEgQ
    100% (2)
  • የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    Document522 pages
    የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53÷5 ( )
    .53÷5 ( )
    Document520 pages
    .53÷5 ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document520 pages
    ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( )
    Ethiopia ( )
    Document520 pages
    Ethiopia ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • 2
    2
    Document88 pages
    2
    Belayneh Hailegeorgis
    No ratings yet
  • 53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    Document521 pages
    53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • ( ) 53÷5 ( )
    ( ) 53÷5 ( )
    Document521 pages
    ( ) 53÷5 ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • 1 53÷5 PDF
    1 53÷5 PDF
    Document521 pages
    1 53÷5 PDF
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document521 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • .53÷5
    .53÷5
    Document521 pages
    .53÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    100% (1)
  • ( )
    ( )
    Document521 pages
    ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53÷5
    .53÷5
    Document521 pages
    .53÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • 2012 .
    2012 .
    Document66 pages
    2012 .
    Yared Demissie
    93% (30)
  • gebetbuch_tigrinia_vorspann
    gebetbuch_tigrinia_vorspann
    Document16 pages
    gebetbuch_tigrinia_vorspann
    Byhiswill
    No ratings yet
  • ( ) ( .53 ÷5
    ( ) ( .53 ÷5
    Document530 pages
    ( ) ( .53 ÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53 ÷5 ( )
    .53 ÷5 ( )
    Document530 pages
    .53 ÷5 ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    Document530 pages
    በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    100% (2)
  • .53 ÷5 ( )
    .53 ÷5 ( )
    Document530 pages
    .53 ÷5 ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    100% (1)
  • The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    Document530 pages
    The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • .53÷5 PDF
    .53÷5 PDF
    Document529 pages
    .53÷5 PDF
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document529 pages
    ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
     የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    Document529 pages
    የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    100% (2)
  • .53 ÷5 The Cure of Death and and The Grace of God) )
    .53 ÷5 The Cure of Death and and The Grace of God) )
    Document529 pages
    .53 ÷5 The Cure of Death and and The Grace of God) )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    100% (2)
  • .53÷5 PDF
    .53÷5 PDF
    Document529 pages
    .53÷5 PDF
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • የእግዚአብሔር ጸጋ
     የእግዚአብሔር ጸጋ
    Document529 pages
    የእግዚአብሔር ጸጋ
    Anonymous EvNJONLOEr
    No ratings yet
  • VOL03B Amharic
    VOL03B Amharic
    Document329 pages
    VOL03B Amharic
    Ashenafi
    100% (3)
  • ሎጎስ በሆላስስ ዶክተር አብይ
    ሎጎስ በሆላስስ ዶክተር አብይ
    Document115 pages
    ሎጎስ በሆላስስ ዶክተር አብይ
    Teshale Siyum
    No ratings yet
  • 3
    3
    Document17 pages
    3
    Haile Tiruneh
    No ratings yet
  • (Study The Book of Romans)
    (Study The Book of Romans)
    Document56 pages
    (Study The Book of Romans)
    Teklish Fiseha
    No ratings yet
  • 4 6016976017481009496 PDF
    4 6016976017481009496 PDF
    Document341 pages
    4 6016976017481009496 PDF
    Tsion Haile
    No ratings yet
  • እስልምናና ሳይንስ
    እስልምናና ሳይንስ
    Document49 pages
    እስልምናና ሳይንስ
    Adem
    No ratings yet
  • 2nd
    2nd
    Document292 pages
    2nd
    salah Ahmed
    No ratings yet
  • 1 PDF
    1 PDF
    Document7 pages
    1 PDF
    Daniel Ergicho
    100% (1)
  • Grade 2
    Grade 2
    Document148 pages
    Grade 2
    TENSAE ASCHALEW
    No ratings yet
  • 1993
    1993
    Document44 pages
    1993
    abel semu
    No ratings yet
  • PDF Edition
    PDF Edition
    Document400 pages
    PDF Edition
    abebaw
    79% (19)
  • Document44 pages
    Daniel Ergicho
    100% (5)
  • Ali Ibn Seid 2017
    Ali Ibn Seid 2017
    Document261 pages
    Ali Ibn Seid 2017
    Earmias Gumante
    No ratings yet
  • Mistries of The Church
    Mistries of The Church
    Document64 pages
    Mistries of The Church
    Nigatiwa Chekol
    100% (1)
  • የዮሐንስ ራእይ ጥናት
    የዮሐንስ ራእይ ጥናት
    Document26 pages
    የዮሐንስ ራእይ ጥናት
    tekleabsolomontesema
    No ratings yet
  • Intro - Edited
    Intro - Edited
    Document13 pages
    Intro - Edited
    Amanuel Worku
    No ratings yet
  • U / /) /U?/¡/Ö/U?/¡ T U (Pæd"
    U / /) /U?/¡/Ö/U?/¡ T U (Pæd"
    Document44 pages
    U / /) /U?/¡/Ö/U?/¡ T U (Pæd"
    Samson Ayalew
    No ratings yet
  • .
    .
    Document67 pages
    .
    Mikiyas Zenebe
    100% (1)
  • Ethiopia # # #
    Ethiopia # # #
    Document343 pages
    Ethiopia # # #
    Anonymous kmeavFwg
    No ratings yet
  • Ethiopia # # # # The Passion of The Jesus Christ
    Ethiopia # # # # The Passion of The Jesus Christ
    Document343 pages
    Ethiopia # # # # The Passion of The Jesus Christ
    Anonymous kmeavFwg
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Document343 pages
    Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Anonymous kmeavFwg
    No ratings yet
  • # # # The Passion of The Jesus Crist
    # # # The Passion of The Jesus Crist
    Document319 pages
    # # # The Passion of The Jesus Crist
    Anonymous kmeavFwg
    No ratings yet