You are on page 1of 482

በእርሱም ቁስሌ እኛ

ተፈወሰን (ትንቢተ ኢሳይያስ 53÷5)

(የእግዙአብሔር ጸጋ እና የሞት መዴሏኒት)

ቢንያም መስፍን

2010 ዓ.ም

አዱስ አበባ ኢትዮጵያ


በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

© መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡

i
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ምስጋና
ከሁለ በፊት በቅዴሚያ ሰማይን ፣ ባህርን፣ ምዴርን እና
አሇማትን እንዱሁም በውስጣቸው የሚኖሩት ፍጥረታት
ሁለ ብቻውን ሇፈጠረ ሇአምሊካችን ቅደስ እግዙአብሔር
የከበረ ምስጋናን እንዯሚከተሇው ማቅረብ እፈሌጋሇሁ፡፡
አባታችን ሌዐሌ እግዙአብሔር አሇም ሳፈጠር በበጎ ፍቃደ
እንዯ ወዯዯን ቅዴመ አሇም ከእርሱ ጋር የነበረና አሇማቱን
ሁለ በፈጠረበት የነገስታት ንጉስ ፣የጌቶች ጌታ እና የክብሩ
ነጸብራቅ የሆነውን አንዴ ሌጁን ኢየሱስ ክርስቶስን
ሇኃጢታችን መዴሏኒት እንዱሆን ስሊዯረገው እንዱሁም
በውዴ ሌጁ ስራ እና ዯም በዯሊችንን በማስተሰረይ በብርሀነ
ጥምቀቱ በጸጋው በኩሌ ሇእርሱ ሌጆች እንዴንሆን
አስቀዴሞ ሇወሰነን ፤ የሏጢያት ስርየት ወዯአገኘንበት ወዯ
ቅደስ ሌጅ መንግስት በምህረቱ ስሊፈሇሰን ፤ የከበረ የተስፋ
እና የሕይወት ቃለን በቅደስ ሌጁ እንዱሁም በሏዋሪያቱ
በኩሌ የምስራች ብል ስሇ ሰበከን ፤ ዯግሞም ስሇ እርሱም
ምህረት፣ ርህራሔ እና መሌካም ስራ በጸጋው በኩሌ እንዯ
ቃለና ፍቃደ መንፈሳዊ መጽሏፉን አስጀምሮ ሊስፈጸመኝ
ኃይሌ ፣ ብርታት እና መንገዴ ሆኖ ሇረዲኝ የነበረውና

ii
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ያሇው የሚመጣውም ሇ዗ሊሇምም ሁለ በሁለ ሇሚገዚ


ሇገናናው የመናፍስት እና የክብር ጌታ ሇሆነው ሇሌዐሌ
እግዙአብሔር አብ እንዱሁም ፡- እርሱ በእግዙአብሔር
መሌክ ሲኖር ሳሇ እኛ ኃጢያተኞችን ሇማዲን ከሰማይ
ሰማያት ወርድ፣ ሰው ሆኖ ፣ ራሱን አዋርድ እኛን
ሊከበረው ፤ ክፉም ከሆነ ከአሁኑ አሇም ያዴነን ዗ንዴ እንዯ
አምሊካችንና እንዯ አባታችን ፈቃዴ ራሱን ስሇ ኃጢያታችን
መስዋእት አዴርጎ በመስጠት በትንሳኤው ኃይሌ በእጸ
መስቀሌ ሊይ ሞታችንን ገዴል ፣በሞት ሊይ ስሌጣን
የነበረው ጠሊታችን ዱያቢልስን በሞቱ ሽሮ በዯሊችን እና
ኃጢያታችንን በዯሙ ካነፃ በኋሊ የ዗ሊሇም ሕይወት ሇሰጠን
፤ እርሱ አምሊካችን እኛ ፍጥሩ ስንሆን ከ዗ሊሇም እስከ
዗ሊሇም ስሇወዯዯንም ምክንያት በእኛ ቦታ የእኛን ሞት
እርሱ ሞቶ መሲያችንም በመሆን በእግዙአብሔር እና
በሰው መካከሌ የነበረውን የጥሌ ግዴግዲ በስጋው አፍርሶ
ከአባቱ ጋር በማስታረቅ ከሁሇተኛው ሞት ስሊዲነን ፣ የሰው
ሌጆችን በእምነት በኩሌ በብርሃነ ጥምቀት አማካኝነት
የእግዙአብሔር ሌጆች እንዴንሆን ስሇአዯረገ ፤በቅደስ
ቁርባን እና ቃላ መንፈስ ስሇሆነ ተመገቡት ባሇን መሰረት
በወንጌለ በኩሌ ራሱን ማሇትን ስጋውን ሊበሊን ÷ ዯሙንም

iii
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሊጠጣን ፤ አሌፋ እና ዖሜጋ ÷ ፊተኛው እና ኋሇኛው ÷


መጀመሪያ እና መጨረሻው ÷ ቀዲማዊ እና ዯኃራዊ ÷
ሕያውም ሇሆነው ሇታረዯው በግ ሇቅደስ ሌጁ ሇአምሊካችን
ሇጌታችን እና ሇመዴኃኒታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስ ሇወሌዴ ፤
እንዱሁም የሕይወት እስትንፋስ የሰጠን ፤ በሚዯርስብን
ሌዩ ሌዩ መከራ እና ፈተና ወቅት ሁሌጊዛ ሳይሰሇች
በትግስት ሇሚያጽናናን እና ሇሚዯግፈን ፤ጥፋት ስናጠፋም
በበዯሊችን፣በኃጢያታችን እና በክፉ ተግባራችን ተቆጥቶ
ሳያጠፋን እየወቀሰን ፣ እየገጸጸንም በመምከር በፍቅር
የእግዙአብሔርን የጽቅዴ ሕይወት እንዴንሇማመዴ እና
መንፈሳዊ ፍሬ እንዴናፈራ ሇሚረዲን ፤ የቃለን ሚስጥር
በመግሇጥ በማስተማር መንፈሳዊ መና ሇሚመግበን ፤
እግዙአብሔርን በመ዗መር ፣ በመጸሇይ ፣በመጾም ፣
በንስሀ፣በመስገዴ እና በሌዩ ሌዩ አገሌግልቶች ስናመሌከው
አብሮ ከእኛ ጋር በመቃተት በኃይለ ችልት ሇሚያግ዗ን
፤ከጸጋ ሊይ ጸጋም እያጎናጸፈ በጸጋው ሇሚዯግፈን፤የኢየሱስ
ክርስቶስ (ወሌዴ) እና የእግዙአብሔር አብ የሕይወት
መንፈስ ሇሆነው ሇጌታም መንፈስ ቅደስ፡- ኃይሌ ፤ ክብር
፣ ግርማ ፣ ብርታት ፣ አምሌኮ ፣ ቅዴስና ፣ ጥበብ ፣
በረከት ፣ ባሇጠግነት ፤ ውዲሴ ፣ ዜማሪ ፣ ምስጋና ፣

iv
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ስግዯት እና ሥሌጣን እስከ ትውሌድች ሁለ ከ዗ሊሇም እስከ


዗ሊሇም ዴረስ ይሁን !!! አሜን፡፡

በመቀጠሌም መንፈሳዊ መጽሏፉ እንዱታም አስተዋጽኦ


ሊረጋችሁት ምእመናን ሁለ በአምሊካችን በሌኡሌ
እግዙአብሔር ስም ሊመሰግናችሁ እወዲሇሁ፡፡

v
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 1÷8 እኛ ብንሆን ወይም


ከሰማይ መሌአክ ከሰበክንሊችሁ ወንጌሌ የሚሇይ
ወንጌሌን ቢሰብክሊችሁ የተረገመ ይሁን፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 20÷31 ኢየሱስን እርሱም


ክርስቶስ የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ ታምኑ
዗ንዴ፤አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንሊችሁ
዗ንዴ ይህ ተጽፏሌ፡፡

vi
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ማውጫ
ምስጋና ........................................................................... i
መቅዴም ....................................................................... 1
ከመጽሏፍ ቅደስ የተወሰዯ እንዯ መግቢያ ..................... 37
ቃሌህ እውነት ነው .................................................... 59
የእግዙአብሔር ነቢያት ክርስቶስ በሥጋ ተወሌድ አሇምን
እንዯሚዴን በመንፈስ ሆነው በትንቢት መስክረዋሌ
(ከብለ ኪዲን እስከ አዱስ ኪዲን) ................................... 60
የጽዴቅ ጸሏፊ ሔኖክ ክርስቶስ ወዯ አሇም መቶ የሰውን
ነፍስ ከሞት እንዯሚታዯግ በራዕይ የተመሇከተው
ትንቢት...............……………………………………….77
መጥምቁ ዮሏንስ የአምሊካችን አዋጅ ነጋሪ ቃሌ ሆኖ
የ዗ሊሇም ሕይወት ተስፋ የሆነውን የክርስቶስ መንገዴ
እንዯሚስተካክሌ በነቢያት የተነገረ ትንቢት .................... 81
ብርሃነ ጥምቀት .......................................................... 83
ኢትዮጲያዊው ጃንዯረባ በሏዋርያው ቅደስ ፊሉጶስ
ተጠምቋሌ ................................................................... 90
ጃንዯረባ ...................................................................... 92
የፈውስ ጥምቀት ......................................................... 95
ቅደስ ቁርባን .............................................................. 96
የጌታ እራት .............................................................. 100
የኢየሱስ ክርስቶስ የሕይወት ውሃ ወንዜ .................... 102
vii
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በኢየሱስ ክርስቶስ የሚያምን የ዗ሊሇም ህይወት አሇው .. 103


በእስራኤሌ እንዯዙህ ያሇ እምነት አሊገኘሁም እስኪሌ ዴረስ
ኢየሱስን ያስዯነቀው የመቶ አሇቃው እምነት ............... 126
ሃይማኖታችን እና እምነታችን .................................... 127
ታእምረ ክርስቶስ (ኢየሱስ በምዴር ሊይ ሳሇ በእግዙአብሔር
መንፈስ የሰራቸው ዴንቅ እና ታሊሊቅ ታእምራት እንዱሁም
ምሌክቶች ................................................................. 129
በእስራኤሌ እንዯዙህ ያሇ እምነት አሊገኘሁም እስኪሌ ዴረስ
ኢየሱስን ያስዯነቀው የመቶ አሇቃው እምነት ............... 135
የእግዙአብሔር ሏዋርያት በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በመንፈስ
ቅደስ ኃይሌ የሰሩት ዴንቅ ታእምራት ከብዘ በጥቂቱ .. 137
መሌካም እረኛ እኔ ነኝ............................................... 139
የእግዙአብሔር ጽዴቅ አቆጣጠር ከጸጋ እንጂ ከሕግ በታች
አይዯሊችሁም ............................................................ 147
የሌጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ዯም ከሀጢያት ሁለ ያነፃሌ 156
እግዙአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ዓሇምን ከራሱ ጋር
አስታረቀ ................................................................... 160
ሉቀ ካህናት............................................................... 166
የእግዙአብሔር ትእዚዜ ............................................... 173
የእግዙአብሔር ትእዚዜ በአዱስ ኪዲን .......................... 173
ታሊቂቱና ፊተኛይቱ ትእዚዜ ....................................... 177
በእግዙአብሔር መንግስት የስራ ታሊቅ ዋጋው ............. 178

viii
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አክሉሌ ..................................................................... 181


የጽዴቅ አክሉሌ ......................................................... 181
የህይወት አክሉሌ ...................................................... 182
የክብር አክሉሌ .......................................................... 183
ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን ዜቅ በማዴረግ ትህትና
አስተምሯሌ .............................................................. 195
እርስ በእርስ ተናነጹ እንጂ አትከራከሩ ........................ 196
እግዙአብሔርን ዯስ የሚያሰኘው መስዋት .................... 198
ንጹህ የሆነ ነውርም የላሇበት አምሌኮ....................... 199
ከቶ አትማለ ............................................................. 200
የኢየሱስ ክርስቶስ መሇኮታዊ የባህሪ አምሊክነት ........... 202
የኢየሱስ ክርስቶስ (ወሌዴ) በሰማይ ዘፋኑ መሇኮታዊው
መሌክ ሏዋርያው ቅደስ ዮሏንስ በራእይ የተመሇከተው 213
መጥምቁ ዮሏንስ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ ...................... 215
አብ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ ......................................... 216
ቅደስ መጽሏፍት ስሇ ወሌዴ ምስክርነት ..................... 217
መንፈስ ቅደስ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ .......................... 218
ሏዋርያት ስሇ ወሌዴ በወንጌሌ መስክረዋሌ ................. 219
ወሊዱት አምሊክ (አምሊክን የወሇዯች) ቅዴስት ዴንግሌ
ማርያም ስሇ ወሌዴ መስክራሇች ................................. 220
መሌአኩ ቅደስ ገብርኤሌ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ……....221

ix
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ የሕያው እግዙአብሔር ሌጅ ክርስቶስ ነው ....... 222


ኢየሱስ ክርስቶስ እና መሊእክቱ .................................. 227
እግዙአብሔር አንዴነቱ እና ሶስትነቱ ........................... 229
የእግዙአብሔር አንዴነት ............................................. 229
የእግዙአብሔር የባህሪ ሶስትነት .................................. 232
መንፈስ ቅደስ ........................................................... 236
እግዙአብሔርን በምን ትመሱለታሊችሁ?..................... 239
ቅደስ መንፈስ እና የስህተት መንፈስ.......................... 243
በእምነት በኩሌ ሁሊችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ
የእግዙአብሔር ሌጆች ናችሁ ...................................... 245
እግዙአብሔር ይወዯናሌ ............................................. 248
ጌታችንና መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአብ ፍቃዴን
የሚፈጽመውን እህቱና ወንዴሞቹ ሇማረዴግ ወስኖዋሌ 254
የአብ ፈቃዴ .............................................................. 255
ከቅዴስናው እንዴንካፈሌ ሇጥቅማችን ይቀጣናሌ…….. 256
በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው ............................. 258
ኢየሱስ ክርስቶስን የመካዴ ውጤት ............................ 259
እንዲይፈረዴባችሁ አትፍረደ ...................................... 261
የእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስ ናችሁ ............................ 262
ኢየሱስ ክርስቶስ የቤተክርስቲያን ራስ እና አካሌ ነው
እኛ የአካለ ብሌቶች (ክፍልች) ነን ............................. 266

x
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሌዩ ሌዩ የጸጋ ስጦታዎች እና አገሌግልት .................. 268


የአገሌግልት መሌክ ................................................... 271
ሁለም ሰው ባሇበት የሙያ ዗ርፍ በታማኝነት ካገሇገሇ
አግዙአብሔርን አገሌግሎሌ ......................................... 272
አዱስ ኪዲን እና ብለ ኪዲን መሰረታዊ ሌዩነት ............ 274
እግዙአብሔር የ዗ሊሇሙን ስሙን ተናግሯሌ................. 277
የባሪያይቱ እና የጨዋይቱ ሌጆች ................................ 278
የምእመናን እና የአብያት ክርስቲያን የኑሮ ሥርአት
(ሇወንዴሞችም ሇእህቶችም) ....................................... 282
ዱየቆናት ................................................................... 282
ጳጳሳት…………………………….…………………....285

የቤተክርስቲያን የባሌና ሚስት ሥርአት ...................... 287


ያሊመነ ካመነ ጋር ቢጋባ አይተዋት ወይም አትተወው . 289
ሴቶች አይሽብረቀረቁ.................................................. 290
ህጻናት ...................................................................... 292
ባሇስሌጣናት በእግዙአብሔር የተሾሙ ናቸው .............. 293
የመስቀለ ቃሌ ሇሚጠፉት ሞኝነት፤ሇእኛ ሇምንዴን ግን
የእግዙአብሔር ኃይሌ ነው ......................................... 294
ይህ አሇም................................................................. 297
ዱያቢልስ ከነበረው ስሌጣን በማመጹ ምክንያት ሲጣሌ
ወይም ሲወዴቅ ......................................................... 304

xi
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዱያቢልስ እና የማህበሩ የመጨረሻው እጣ ፋንታ ወይም


ፍርዴ ....................................................................... 307
ወንጌሌ ..................................................................... 313
አሕዚብ የክርስቶስ ወንጌለን በማመን ከአይሁዴ ሕዜብ ጋር
ተዯምረው የእግዙአብሔር ሕዜብ እንዱሆኑ
ተመርጠዋሌ ............................................................. 324
ጳውልስ ሊሌተገዘት(ሇአሕዚብ) ሏዋሪያ እንዱሆን እና 12ቱ
ሏዋርያት ዯግሞ ሇተገረዘት (ሇአይሁዴ) ሏዋሪያ እንዱሆኑ
ወንጌለ አዯራ ተሰጥቶአሌ .......................................... 327
የአስራ ሁሇቱ ሏዋርያት ስም እና በምዴር ሊይ
የተሰጣቸው ስሌጣን................................................... 329
አስራ ሁሇቱ የእስራኤሌ ነገድች .................................. 330
መብሌና መጠጥ ........................................................ 331
በብለ ኪዲን ጊዛ የሚበለ እና የማይበለ ..................... 332
በኖህ ዗መን ............................................................... 332
በሙሴ ዗መን ............................................................ 333
በአዱስ ኪዲን (አሁን) ................................................. 335
አሌኮሌ ወይም የሚሰክር መጠጥ በብለም ሆነ በአዱስ
ኪዲን መጽሏፍት የተከሇከሇ ነው ................................ 343
ስግዯት ..................................................................... 345
መሊእክት .................................................................. 347
ቀን ........................................................................... 349

xii
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የአሇም እና የሙስሉሞች የጊዛ አቆጣጠር ሌክ እንዲልነ


እግዙአብሔር አስቀዴሞ በራዕይ በሙሴ በኩሌ
ተናግሯሌ ................................................................. 351
በአመት ያለትን ቀኖች እና ወራቶች እግዙአብሔር
አስቀዴሞ በሙሴ በኩሌ ተናግሯሌ ............................. 352
ትክክሇኛው የሰንበት ቀን ............................................ 353
እግዙአብሔር እስማኤሌንና ኤሳውን አሌመረጥኩም
ያዕቆብን (እስራኤሌን) እንጂ ብል አስቀዴሞ ሇአብርሀም
ተናግሯሌ ................................................................. 355
ጦም እና አስራት ...................................................... 356
አስራት ..................................................................... 358
መንፈሳዊ ጸልት ....................................................... 359
መንፈሳዊ መዜሙር .................................................. 364
ጣኦት ....................................................................... 366
዗ፋኝነት ኃጢያት እና የአጋንት ስራ ነው .................... 372
እግዙአብሔር ግብረ ሶድሚያዊነትን ይጠየፋሌ ............. 373
በአሇም ያሇው መከራ እና በመንፈስ ቅደስ መጽናናት .. 375
ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ መከራ እና ፈተና አይሁዴ ኢየሱስ
ክርስቶስን ከተጸነሰ ጀምሮ እስከ ሞቱ ዴረስ አሳዯው
ገሇውታሌ.................................................................. 383
ሏዋሪያቶቹ በወንጌለ ምክንያት የተቀበለት መከራ
ጥቂቶቹ .................................................................... 386

xiii
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የመጨረሻው የኢየሱስ ክርስቶስ ጸልተ ኑዚዛ በዯብረ ታቦር


ተራራ ሊይ ሏሙስ ከህማመ መስቅለ አንዴ ቀን
አስቀዴሞ ስሇ ራሱ ሇአብ ጸሇየ ................................... 387
ስሇ ሏዋሪያቱ ሇአብ ጸሇየ ........................................... 387
በስሙ ስሇሚያምኑ ክርስቲያኖች ጸሇየ......................... 389
ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን ዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ ጋር
ተቀበረን ትንሳኤውን በሚመስሌ ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ
ጋር እንተባበራሇን .................................................... 390
ብርሃነ ትንሳኤ .......................................................... 395
የሙታን ትንሳኤ ....................................................... 400
የመጨረሻው ፍርዴ ................................................... 407
የአሕዚብ ሥጋ እንዱበለ በሰማይም መካከሌ ሇሚበሩ ወፎች
በእግዙአብሔር የተዯረገ የእራት ግብዣ ጥሪ ............... 414
የነጩ ዘፋን ፍርዴ.................................................... 415
ኢየሱስ ክርስቶስ በአብ ፊት በፍርዴ ቀን ሊመኑበት እና
ሊሊመኑበት ይመሰክራሌ ............................................. 416
በመንግስተ ሰማያት ውስጥ የሰው ሌጆች አያገቡም
አይጋቡም እንዯመሊእክት ፍጹማን ሆነው ነው
የሚኖሩት ................................................................. 418
እግዙአብሔር ምዴርን ዲግመኛ በውሃ ሊሇማጥፋት ቃሌ
ኪዲን ሇኖህ ገብቷሌ ................................................... 419

xiv
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሏዋርያው እና በባሇእራዩ


በዮሏንስ በኩሌ ማንኛውም ሰው የአውሬውን ስም ወይም
የስሙ ቁጥርን ስዴስት መቶ ስሌሳ ስዴስት እንዲይቀበሌ
በጽኑ አስጠንቅቋሌ .................................................... 420
ሌጆች ሆይ የመጨረሻው ሰአት ነው........................... 422
መንግስት ሰማያት የተሰጠን የተስፋው ቃሌ ................ 433
ኢትዮጵያ የሚሇው ቃሌ በብለ እና በአዱስ ኪዲን
በመጽሏፍ ቅደስ ውስጥ ከ42 ጊዛ በሊይ መጻፉን
ያውቃለ? ................................................................. 446
መዯምዯሚያ እና ማጠቃሇያ ....................................... 453
ዋቢ ምንጭ መጽሏፍ ................................................ 465

xv
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መቅዴመ
መጽሏፍ ቅደስ ነቢያት እና ሏዋርያት እግዙአብሔር
በሰጣቸው መንፈስ፣ ጸጋ ፣ጥበብ እና ኃይሌ አማካኝነት
እየተነደ እንዯተፃፈ ይታመናሌ፡፡ እግዙአብሔር ቃሌ
በቃሌ የተናገራቸው ከ 5000 በሊይ ቃሊቶች በመጽሏፍ
ቅደስ ውስጥ ይገኛለ፡፡በ 380 ዓ.ም መጽሏፍ ቅደስ
አሁን ባሇበት ይዝታ በአንዴ ሊይ ተጠርዝ ቀረበ፡፡
እግዙአብሔር በራእይ ፣በሕሌም፣ በመሊእክት እንዱሁም
በቀጥታ በዴምጽ ይናገር ነበር ፡፡ መጽሏፍ ቅደስ ሁሇት
ክፍልች አለት ፡፡ ብለ ኪዲን እና አዱስ ኪዲን
መጽሏፍት ፡፡ ብለ ኪዲን ትንቢት እና ጥሊ ሲሆን አዱስ
ኪዲን ዯግሞ ፍጻሜ ነው ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት
የመጽሏፍ ቅደስ መሠረቱ ኢየሱስ ክርስቶስ በመሆኑ
ነው ፡፡ ከዙህ የተነሳ ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ ነው
የሚሇው ሀሳብ የመጽሏፍ ቅደስ እና የክርስትናው
ማእከሌ ሆኗሌ፡፡ እንግዱህ የኛ መሪ ክርስቶስ ሲሆን
ጉዝውም ምዴራዊ ሳይሆን ወዯ እግዙአብሔር መንግስት
ነው፡፡

1
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ብለ ኪዲን በነቢያት አማካኝነት በዕብራይስጥ


ቋንቋ የተፃፈ ሲሆን አዱስ ኪዲን ዯግሞ በሏዋርያት
አማካኝነት በግሪክ ፣በእብራይስጥ እንዱሁም በሮማስጥ
ቋንቋ እንዯ አገሩ መሌክ በሌሳን ተጽፎ እናየዋሇን፡፡
ይህም በአገራችን ቋንቋ መጀመሪያ ወዯ ግእዜ ቀጥልም
ወዯ አማርኛ ቀጥልም በላልች የአገራችን ቋንቋዎች
በቋንቋ ባሇሙያዎች ተተርጉሞ ሁለም መፃሕፍት
አንዴ ሊይ ተጠርዝ ሇንባብ ቀርቧሌ፡፡ ኦሪት ዗ፍጥረት ፣
ኦሪት ዗ጸአት፣ኦሪት ዗ላዋውያን፣ ኦሪት ዗ኊሌቁ፣ ኦሪት
዗ዲግም እና መጽሏፈ ኩፋላ መጻሕፍት የተፃፉት
በእግዙአብሔር ነቢይ እና አገሌጋይ በሆነው በሙሴ
ነው፡፡ መጽሏፈ ሔኖክ የተፃፈው ከአዲም ሰባተኛ
የሆነው በእምነቱ እግዙአብሔርን ዯስ በማሰኘቱ
ምክንያት በስጋ ሳይሞት እግዙአብሔር የወሰዯው
በሔኖክ ነው ፡፡ ላልቹ የብለ ኪዲን መጽሏፍት
አብዚኛዎቹ በፃፋቸው የእግዙአብሔር ነቢያት ስሞች
የተሰየሙ ናቸው ፡፡የአዱስ ኪዲን መጽሏፍትን በፃፋቸው
ሏዋርያ ስንመሇከት ፡- የማቴዎስ ወንጌሌ በወንጌሊዊው
እና በሏዋሪያው በማቴዎስ ተጽፏሌ ፡፡ የማርቆስ ወንጌሌ
በወንጌሊዊው እና በሏዋሪያው በማርቆስ ተጽፏሌ፡፡
የለቃስ ወንጌሌ እና የሏዋርያት ስራ በወንጌሊዊው እና
ሏዋርያው በቅደስ ለቃስ ተጽፏሌ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ፣
3ቱ የዮሏንስ መሌእክቶች እና የዮሏንስ ራእይ
በወንጌሊዊው እና በሏዋርያው በቅደስ ዮሏንስ ተጽፏሌ
፡፡2ቱ የጴጥሮስ መሌእክት በሏዋርያው ጴጥሮስ
ተጽፏሌ ፡፡ የይሁዲ መሌእክት በሏዋርያው በይሁዲ

2
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ተጽፏሌ ፡፡ የያዕቆብ መሌእክት በሏዋርያው ያዕቆብ


ተጽፏሌ ፡፡ ቀሪዎቹ መሌእክቶች ማሇትም ወዯ ሮሜ
ሰዎች መሌእክት ፣ 1ኛ እና 2ተኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
መሌእክት፣ወዯ ገሊቲያን ሰዎች መሌእክት፣ወዯ ኤፌሶን
ሰዎች መሌእክት ፣ ወዯ ፊሉጵስዩስ ሰዎች መሌእክት፣
ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች መሌእከት ፣ 1ኛ እና 2ተኛ ወዯ
ተሰልንቄ ሰዎች መሌእክት ፣ 1ኛ እና 2ተኛ ወዯ
ጢሞቲዮስ መሌእክት ፣ ወዯ ቲቶ መሌእክት፣ወዯ
ፊሉሞና መሌእክት እና ወዯ ዕብራዊያን መሌእክት
በእግዙአብሔር ፍቃዴ የኢየሱስ ክርስቶስ ሏዋርያ
በሆነው በቅደስ ጳውልስ የተጻፉ ናቸው፡፡(ቅደስ
ጳውልስ ሕይወት የሚገንበት ወንጌሌ ወዯ አሇም
እንዱሰፋ እግዙአብሔርን በሚያገሇግሌበት ወቅት
ጢሞቲዮስ ፣ ቲቶ ፣ በርናባስ እንዱሁም ላልች ዯቀ
መዜሙሮቹ አገሌግልቱን እንዲገዘት በመሌእክቱ
ገሌጿሌ ፡፡)

የእግዙአብሔር ሏዋርያት የኢየሱስ ክርስቶስ


የክብር ወንጌሌን በቃሌ ብቻ ሳይሆን በመንፈስ ቅደስ
ኃይሌ አማካኝነት ሇአሇም ማዲረስ ችሇዋሌ፡፡ በዙህም
ምክንያት ዚሬ በዓሇም ዘሪያ 2.2 ቢሉየን በሊይ
የሚዯርሱ ክርስቲያኖች ይገኛለ ፡፡እንግዱህ አንዴ ነፍስ
ማትረፍ በእግዙአብሔር መንግስት ዋጋው ቀሊሌ
የሚባሌ ስሊሌሆነ አሁን በአሇም ሊይ የምንገኝ
ክርስቲያኖች መዲን የሚገኝበትን የክርስቶስ ወንጌሌ
በቻሌነው መጠን እና ባገኘነው አጋጣሚ የምስራች ብሇን

3
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በትጋት በመስበክ ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ


ያመነ፣በአብ በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስምም የተጠመቀ
እንዯሚዴን እንዱሁም የ዗ሊሇም ሕይወት እንዯሚኖረው
ያሊመነ ግን እንዯሚፈረዴበት ሇአሕዚብ በአጽኖት
ማሳወቅ ያስፈሌጋሌ ፡፡ ከዙ ጋር ተያይዝ ክርስቶስ ስሇ
እኛ ሏጢያት እንዯሞተ ፣ በመንፈስ ቅደስ በትንሳኤው
ኃይሌ ከሙታን መካከሌ እንዯተነሳ፣ ቅዴመ አሇም
ወዯነበረበት የክብር ዘፋኑ በአባቱ እግዙአብሔር አብ
ቀኝ እንዯተቀመጠ ÷ ዯግሞም በሕይዋን እና በሙታን
ሉፈረዴ ከቅደሳን መሊእክቱ ጋር እንዯሚመጣ ÷በአሇም
ውስጥ ሊለት ሇአሕዚብ (ኢየሱስ የእግዙአብሔር አብ
ሌጅ እንዯሆነ ሇማያምኑት ወገኖች) በመመስከር በታሊቁ
ፍርዴ ቀን ከሚመጣው ከእግዙአብሔር ቁጣ እንዱዴኑ
እንዴረስሊቸው፡፡

‹‹በእግዙአብሔር መንፈስ የተፃፈ መጽሏፍ ሁለ


ሇፍጹም ትምህርት እና ተግፃጽ ፥ ሌብንም ሇማቅናት ፥
በጽዴቅም ሊሇው ጥበብ ይጠቅማሌ፡፡ የእግዙአብሔር
ሰው ፍጹምና ሇበጉ ምግባር የተ዗ጋጀ ይሆን ዗ንዴ››
(2ጢሞ 3፥16-17) ፡፡ እንዱሁም ‹‹የዱያቢልስ ሽንገሊ
ትቃወሙ ዗ንዴ እንዱቻሊችሁ የእግዙአብሔርን ዕቃ
ጦር ሁለ ሌበሱ››ኤፌ6÷11እንዯተባሇው የእግዙአብሔር
ቃሌ ሁለም እንዱያነበውና እንዱማርበት ሇበጎ ስራ
እንዱ዗ጋጅበት ይህ መጽሏፍ በ 2010 ዓ.ም ታተመ፡፡

4
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

‹‹ኢትዮጵያ እጆችዋን ወዯ እግዙአብሔር ት዗ረጋሇች››


(መዜ 67፥3)፡፡ኢትዮጵያ ሃገራችን ህሌውናዋ ከታወቀበት
ጊዛ ጀምሮ ቀዯም ሲሌ ከብለ ኪዲን እምነት ቀጥልም
ከብለ እና ከአዱስ ኪዲን እምነት ውጪ የሆነችበት ጊዛ
የሇም፡፡ኢትዮጵያ የብለ ኪዲን እና የአዱስ ኪዲን
መጽሏፍ ቅደስን ከእስራኤሌ በቀር ከሁለ አገሮች
ቀዴማ መቀበሎ የታመነ ነው፡፡የብለ ኪዲን እምነት ወዯ
ኢትዮጵያ የገባው በመጀመሪያው ሚኒሉክ ዗መን ሲሆን
ከእስራኤሌ በመጡ ላዌያውያን አመካኝነት ነው፡፡የአዱስ
ኪዲን መጽሏፍ ዯግሞ የገባው በሏዋሪያት ዗መን
በኢትዮጵያዊው ጃንዯረባ አማካኝነት ነው(ሏዋ 8÷26-39)፡፡

5
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አስራ ሁሇቱ የእስራኤሌ ነገድች


አስራ ሁሇቱ የያዕቆብ ወይም የእስራኤሌ ነገድች
ስማቸው አነዙህ ናቸው፡፡ዮሴፍ፣ብንያም፣ ሮቤሌ፣ ይሁዲ
፣ጋዴ፣ ስምኦን፣ ላዊ፣ አሴር፣ ይሳኮር ፣ ዚብልን፣
ንፍታላም እና ምናሴ ናቸው፡፡(ሕዜቅየሌ 48፥31-31-34)

አስራ ሁሇቱ የኢየሱስ ሏዋሪያት


ኢየሱስ ክርስቶስ የመረጣቸው የአስራ ሁሇቱ
ሏዋርያት ስም ይህ ነው ፤ መጀመሪያ ጴጥሮስ
የተባሇው ስምኦን፣ ወንዴሙ እንዴሪያስ ፤ የ዗ብዱዮስ
ሌጅ ያዕቆብም፣ ወንዴሙ ዮሏንስ ፤ ፊሉጶስም ፣
በርተልላዎስ፤ቶማስ፣ ቀራጩ ማቴዎስ ፤ የእሌፍዮስ
ሌጅ ያዕቆብ ፣ ታዳዎስ የተባሇው ሌብዴዮስ ፤
ቀናተኛው ስምዖን ዯግሞም አሳሌፎ የሰጠው የአስቆረቱ
ይሁዲ ፡፡ይሁዲ ጌታን አሳሌፎ በመስጠቱ በጸጸት
ምክንያት እራሱን ስሊጠፋ በእርሱ ፋንታ ማቲያስ አስራ
ሁሇተኛው ሏዋሪያ እንዱሆን በመሾም ተተክቷሌ፡፡ቅደስ
ጳውልስ ሕግ አዋቂ ፈሪሳዊ ስሇሆነ እንዱሁም ስሇ ጸጋ
ትምህርት የአሕዚብ መጋቢ አንዱሆን ከአስራ ሁሇቱ
ሏዋርያት ጋር እንዱዯመር በእግዙአብሔር አብ ፈቃዴ
ተሇይቶ ተመርጧሌ፡፡(ማቴ.10፥1-8፣ሏዋ.1፥26፣ ገሊ.1
፥12 ፣ሏዋ. 9፥3-16 ) ፡፡

6
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር በኤዯን ገነት ውስጥ ሰውን ሇ዗ሊሇም


ሕያው ሆኖ እንዱኖር በአምሳለ ፈጠረው፡፡ሰው ሕግ
ሳይመጣ በፊት በሕገ ሌቦና ይኖር ነበር፡፡ወዯ ጽዴቅ
የሚመራው ህግ በመጣ ጊዛ ግን ሇአንደ የእግዙአብሔር
ትእዚዜ ሰው ታማኝ መሆን ስሊሌቻሇ በጠሊታችን
በዱያቢልስ ተንኮሌ እንዱሁም የሞት ፍሬ በሆነው በእጸ
በሇሱ አማካኝነት ሞት ወዯ አሇም ገባ፡፡ሕያው የነበረው
ሰው በነፍሱ ሙታን ሆነ፡፡ሇሕይወት የተሰጠው ሕግ
ሇሞት ምክንያት ሆኖ አገኘው፡፡ሕጉ ቅደስና ፃዱቅ ነው
ነገር ግን ሰው እግዙአብሔር የሰጠውን አንደን ትእዚዜ
ማክበር ተሳነው፡፡ ሞት ከአዲም እስከ ሙሴ ዗መን ዴረስ
ነገሰ ፡፡ ከዙህም በመቀጠሌ ወዯ ዗ሊሇም ሕይወት
የሚመራው የኦሪት ሕግን አይሁድች በእግዙአብሔር
አገሌጋይ በሙሴ በኩሌ እግዯሚፈጽሙት
ከእግዙአብሔር ጋር ተማምሇው ተቀበለ ፡፡ ነገር ግን
ሕጉን መፈጸም ስሊሌቻለ ፤ ሕጉም ካሌተፈጸመ
መቅሰፍት ያዯርጋሌና በሰው ሌጅ ሊይ ሏጢያት
በሏጢያት ተከመረ፡፡ የሏጢያት ዯሞዘ ሞት ቢሆንም
የእግዙአብሔር የጸጋ ስጦታ በክርስቶስ ኢየሱስ የ዗ሊሇም
ሕይወት ሆነ፡፡

7
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር ከጥንት ጀምሮ ገና አሇም ሳይፈጠር


እንዯ ተግባራችን ሳይሆን በጸጋው ስሇወዯዯንም
ምክንያት በብለ ኪዲን መጽሏፍት በቅደሳን ነቢያት አፍ
‹‹አምሊክ ሰው ሆነ›› ተብል የተነገረውን የመዲናችን
ተስፋ የሆነው ትንቢት ይፈጸም ዗ንዴ ቅዴስት ዴንግሌ
ማሪያም በመንፈስ ቅደስ ሥጋና መሇኮት የተዋሕዯውን
ከሏጢያትም በቀር በነገር ሁለ እኛን የመሰሇውን
አምሊካችን ወሌዴን ከጸነሰችበት ጊዛ ጀምሮ፤ በሏጢያት
ምክንያት ከሚመጣው የሞት ፍርዴ ሉያስመሌጠን
ስሇበዯሊችን ስርየት በሥጋው በኩሌ ሏጢያትን ኮነነ፡፡
መዴሏኒታችን ክርስቶስ ኢየሱስ ሇእኛ የሚገባውን
የስቅሇት ሞት በእኛ ቦታ እርሱ በመስቀሌ ሊይ
እስከሞተበት ቀን ዴረስ እሇት እሇት በዙች ምዴር ሊይ
የኖረው ከሏጢያት በሽታ ቀንበር የሚያዴነንን የእዲችንን
ዯብዲቤ ዋጋ እየከፈሇ ነው ፡፡ በመሆኑም የጠሊታችን
ዱያቢልስ ፈተናዎች እርሱ በመከራ ታግሶ ሞትንም
ዴሌ በማዴረግ ሙለ ሇሙለ የበዯሊችንን እዲ
በመዯምሰስ ሇሏጢያታችን የሚገባው ተመጣጣኝ
የሆነውን ዋጋ በዯሙ በመክፈሌ በነቢያት ሇ዗መናት
የተነገረውን የ዗ሊሇም ሕይወት ተስፋን ፈጽሞታሌ፡፡

8
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቀዴሞ ከኢየሱስ ጋር የኖሩት የጌታ ቅደሳን


ሏዋሪያት ስሇ ክርስቶስ ሞት፣ትንሳኤ እና ማረግ ያዩትን
እና የሰሙትን እንዱ ብሇው መስክረዋሌ፡፡ ክርስቶስ ስሇ
ሏጢያታችን ሞተ፤ ተቀበረም፤ በሶስተኛውም ቀን ተነሳ
፤ ሇሏዋሪያቱ እና ከ 500 ሇሚበሌጡ ዯቀ መዜሙሮቹ
በአንዴ ጊዛ ታየ፤ ዯግሞም አርባ ቀን ያህሌ እየታያቸው
ስሇእግዙአብሔር መንግስት እየነገራቸው ፥ ከህማሙ
በኋሊ ሕያው ሆኖ ሇእነርሱ በብዘ ማስረጃ እና
ተአምራት ተገሇጠ፡፡እንዱህም ብል አሳሰባቸው፡- መንፈስ
ቅደስ በእናንተ ሊይ በወረዯ ጊዛ ኃይሌን ትቀበሊሊችሁ
፥በእየሩሳላም በይሁዲ ሁለ በሰማርያም እስከ ምዴር
ዲርቻ ዴረስ ምስክሮቼ ትሆኑኛሊችሁ አሇ፡፡ ይህንንም
ከተናገረ በኋሊ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አሇ፤አረገም፡፡
ዯመናም ከአይናቸው ፊት ሰወረው ፡፡ በሰማዩም ስፍራ
በአባቱ በእግዙአብሔር አብ ቀኝ ተቀመጠ፡፡በታሊቋ
የፍርዴ ቀንም በሕዋንና በሙታን ሊይ ሇመፍረዴ
ከአሊፍት መሊእክቱ ጋር በዯመና በክብር ተመሌሶ
ይመጣሌ ፡፡ ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶል ና፡፡አሜን፡፡

9
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የክርስትናው መሠረታዊ ትምህርት ከመስቀለ


ይጀምራሌ ፤ከፍታው ዯግሞ በሰማያዊ ስፍራ በክርስቶስ
ኢየሱስ መቀመጣችን ነው ፡፡ ክርስትና በእግዙአብሔር
ሌጅ ሊይ ባሇ እምነት የሚኖር ህይወት ነው፡፡ሰው በዙህ
ዓሇም ሊይ ሲኖር ትንሽም ቢሆን ትሌቅ ኃጢያት ቢሰራ
ኃጢያት ኃጢያት ስሇሆነ ፤ አምሊካችንም ከኃጢያታችን
በጸጋው ሉያጸዴቀን የታመነ ጌታ በመሆኑ ÷
የእግዙአብሔር ጸጋ እና ጽዴቅ የሆነው ወሌዴ ኢየሱስ
ክርስቶስ ከዚሬ 2000 አመታት በፊት ሇአሇም ተገሇጠ፡፡

የእግዙአብሔር ጸጋ ማሇት በሙሴ የተፃፈውን የኦሪት


ህግ ስራ ሳይሆን ሰው ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ
ክርስቶስ እንዯሆነ ስሊመነ ብቻ ከእግዙአብሔር አባታችን
የሚሰጥ የመዲን ስጦታ ነው፡፡ ከእግዙአብሔርም ሇሰው
የተሰጠ የ዗ሊሇም ሕይወት የሚገኝበት ውዴ ስጦታ
ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡በእርሱም በእግዙአብሔር ሌጅ
በወሌዴ ስሊመንም የእግዙአብሔር ሌጆች እንዴንሆን
ስሌጣን ተሰጠን ፡፡ ይህም ሇ዗መናት በነቢያት ይነገር
የነበረው ትንቢት በኢየሱስ ክርስቶስ እንዯተፈጸመ
ያረጋግጣሌ፡፡(ኤፌ.2÷8፣ገሊ.2÷16፣ ሮሜ.3÷28፣4÷5

ቀጥልም በኦሪት ህግ በሙሴ እና በወንጌሌ የተፃፈውን


መሌካም ስራ በተግባር መስራት ከእግዙአብሔር
መንግስት የሚያስገኘው በሰማያዊ ስፍራ ያሇውን የዴሌ
አክሉሌ ፣ የዴሌ ዯሞዜ እና የዴሌ ሽሌማቶች ነው፡፡
ስሇዙህ በመንግስተ ሰማያት ብዘ ፍሬ እንዴናፈራ
ጸጋውን በመዯገፍ የእግዙአብሔር ቃሌ የሆነው ኢየሱስ

10
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ክርስቶስን በጸልት፣ በመ዗መር፣ በመስገዴ ፣ በማገሌገሌ


የህይወት ቃለንም ሇላልች በትጋት በማካፈሌ
የክርስትና ሕይወትን እሇት እሇት መሇማመዴ አስፈሊጊ
ይሆናሌ፡፡(ገሊ. 6÷7-9)

አምሊካችን እና አባታችን ሌዐሌ እግዙአብሔር


በባህሪው ፣መሇኮት ፍቅር፣ብርሃን እንዱሁም
መንፈስ ነው፥የሚሰግደሇትም በመንፈስ እና
በእውነት ሉሰግደሇት ያስፈሌጋቸዋሌ፡፡

11
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እኛ የሰው ሌጆች ሁለ በተግባራችን በእግዙአብሔር


ትእዚዜ ሳንሔዴ ሏጢያት በመስራት በምግባራችን
የበዯሌነው ቢሆንም እንኳ እርሱ ግን በባሕሪው
የምህረት አባት ስሇሆነ እኛንም ይቅር ብልን የወዯዯበት
ፍቅር እንዯ ስራችን ሳይሆን እንዯ ሌጆቹ ነው፡፡በዙ
ረገዴ እኛ ሰዎች ማወቅ የሚገባን እንዯ በዯሊችን ቢሆን
የእርሱ ሌጆች ሇመሆን ቀርቶ ባሮቹ ሇመሆን ብቁ
አንዲይዯሇን ነው፡፡ይሁን እንጂ እርሱ ቅደስ ስሇሆነ
እንዱያው በቸርነቱ በጸጋው በኩሌ ቀዴሶን የእርሱ
ሌጆች እንዴንሆን ፈቀዯ፡፡አብርሃም እምነቱ በተፈተነ
ወቅት የሚወዯውን አንዴ ሌጁን ይስሀቅን ሳይራራ
ሇእግዙአብሔር ሇመስዋት እንዲቀረበ ሁለ
እግዙአብሔርም ሰውን ከሁሇተናው ሞት ሇማትረፍ
ቅዴመ አሇም ከእርሱ ጋር የነበረው አሇምን የፈጠረበትን
የሚወዯውን አንዴ ሌጁን ሳይራራ ሇሞት አሳሌፎ
በመስጠት ሇሰው ያሇውን ፍቅር በክርስቶስ አሳየ፡፡
ትኩረት ሉሰጠው እና ሉሰመርበት የሚገባው ጉዲይ
ሰው በቅዴስና ከስጋ ዴካም የተነሳ እንዯ ፈጣሪው
ትእዚዜ ሇመኖር ስሊሌቻሇ ላሊ መንገዴ ባሇመኖሩ
ምክንያት እግዙአብሔር ይሕን አዴርጓሌ፡፡አምሊካችን
በነቢያት እና በሏዋርያት መሠረት ሊይ አነጸን
ከተመሰረተውም በቀር ማንም ላሊ መሠረት ሉመሠርት
አይችሌም÷እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡

12
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ስሇ ክርስትና እምነታችን እንዯ እግዙአብሔር ቃሌ


እንዯ መቅዴም የሚሆን ያህሌ ስንመሇከት አሕዚብ
የምንሇው ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ
የማያምኑ ሕዜብ ሲሆኑ መናፍቅ የሚባለት ዯግሞ
መጀመሪያ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዙአብሔር ሌጅ
እንዯሆነ አምነው በኋሊ ግን የካደ ናቸው፡፡ከዙህ ባሻገር
አንዴ የኢየሱስ ክርስቶስ ተከታይ ክርስቲያን ተብል
የሚጠራው እንዯ እግዙአብሔር ትእዚዜ እንዯሚከተሇው
የክርስትናው ቅዯም ተከተሌ መስፈርት ሲያሟሊ ነው
፡፡ በመጀመሪያ አንዴ ሰው ሇመዲን እንዱሁም
የእግዙአብሔር ሌጅ ሇመሆን ኢየሱስ የእግዙአብሔር
ሌጅ ክርስቶስ እንዯሆነ አምኖ በሕይወቱ የሰራው
ኃጢያት ሇእግዙአብሔር መና዗ዜ ይኖርበታሌ፡፡ ከዙ ጋር
ተያይዝ ስሇ ጽዴቅ፣ስሇ ፍርዴ እና ስሇሏጢያት አሇምን
እየወቀሰ ሰው ሇአምሊኩ ሇእግዙአብሔር ንስኃ ገብቶ
እንዱዴን የሚያዯርገው መንፈስ ቅደስ ነው ፡፡በዙህ
ረገዴ በሰማይ ስፍራ በዘፋኑ ሊሇው ሇአምሊካችን፣ሉቀ
ካህናችን እና ንጉሳችንን ሇኢየሱስ ክርስቶስን እሇት
እሇት በመስግዯት፣ በሌመና እና በጸልት ንሰሀ መግባት
መ዗ንጋት የሇበትም ፡፡ከዙህም ቀጥል በአብ ÷ በወሌዴ
÷ በመንፈስ ቅደስ ስም በውኃና በመንፈስ ቅደስ
በመጠመቅ ከእግዙአብሔር በመወሇዴ የሌጅነት ስሌጣን
ማግኘት ይችሊሌ ፡፡

13
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከዲነም በኋሊ በመንግስተ ሰማያት ብዘ ፍሬ


ሇማፍራት እንዱያስችሇው ከተግባር ጋር ተያይዝ አንዴ
አማኝ ሇእግዙአብሔር ቃሌ በቂ ጊዛ እና ትኩረት ሰቶ
መጽሏፍ ቅደስ በማምበብ በመንፈሳዊ እውቀት ፣
ግንዚቤ ፣ ጸጋ እና እምነት በመጎሌበት መንፈስ ቅደስን
ቢሞሊ እንዱሁም በእርሱም ቢያዴግ ራሱን ሇማነጽ
እጅግ አብሌጦ ይጠቅመዋሌ ፡፡ይሔም በእግዙአብሔር
መንግስት በመንፈሳዊ እውቀት፣ግንዚቤ ፣ ጸጋ እና
እምነት እንዱያዴግ ስሇሚያስችሇው ብዘ ፍሬ
እንዱያፈራ ይጠቅመዋሌ፡፡ስሇዙህ መጽሏፍ ቅደስን
እሇት እሇት በማምበብ የእግዙአብሔር መንፈሳዊ
እውቀትን መሞሊት ትኩረት ሉሰጠው የሚገባው ተግባር
ነው፡፡

14
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእንጨት የሚሰቀሌ ሁለ የተረገመ ነው ተብል


ተጽፎአሌና ክርስቶስ ስሇ እኛ እርግማን ሆኖ ከህግ
እርግማን ዋጀን ፡፡ያሇ ዯም መፍሰስ ስርየት ስሇላሇ፤
ሇዙህም ክርስቶስ ስሇ እኛ ራሱን ሇሞት አሳሌፎ
በመስጠት አንዴ ጊዛ በእጸ መስቀሌ ሊይ ባፈሰሰው ዯም
ምክንያት ሇኃጢያታችን ስርየት አግኝተናሌ፡፡ሞት በሰው
በኩሌ ስሇመጣ ትንሳኤ ሙታን በሰው በኩሌ ሆኑዋሌና
፡፡ ሁለ በአዲም እንዯሚሞቱ እንዱሁ ሁለ በክርስቶስ
ዯግሞ ሕያዋን ይሆናለ፡፡የሞት መውጊያ ኃጢያት ነው፤
የኃጢያትም ኃይሌ ሕግ ነው፤ የኃጢያት ዯሞዜ ሞት
ነውና፤ የእግዙአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ
ኢየሱስ በጌታችን የ዗ሊሇም ሕይወት ነው፡፡ጠሊቶች ሳሇን
ከእግዙአብሔር ጋር በሌጁ ሞት ከታረቀን ÷ ይሌቁንም
ከታረቀን በኃሊ ከቁጣው እንዴናሇን፡፡ እኛ የእግዙአብሔር
ሌጅ የመዴሏኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ተከታዮች
ነፍሳቸውን ሉዴኑ ከሚያምኑቱ ነን እንጂ ወዯጥፋት
ከሚያፈገፍጉ አይዯሇንም፡፡

በሰው እና በእግዙአብሔር አብ መካከሌ ያሇው


ብቸና አስታራቂ ወይም ዋስ ወይም ሉቀ ካህን ጌታችን
እና መዴሏኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ላሊ አስታራቂ
ቢኖር ኖሮ ክርስቶስ እኛን ሇማዲን ስሇ እኛ መከራ
ተቀብል መሞት ባሊስፈሇገው ነበር፡፡ሉቀ ካህናችንም
ሰው ሆኖ ተፈትኖ መከራ ስሇተቀበሇ የሚፈተኑትን
ሉረዲቸው ይችሊሌ፡፡ይህንን አስመሌክቶ ኢየሱስን ሉቀ
ካህናችን ነው የምንሇው አንዳ በእጸ መስቀለ ሊይ

15
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የራሱን ዯም ስሇ እኛ አፍስሶ የጥሌ ግዴግዲውንም


በመጋረጃው ማሇትም በስጋው አፍርሶ፤ በእግዙአብሔር
አብ እና በሰው መካከሌ ያሇው ብቸኛ አስታራቂ እና
መዴሏኒታችን ስሇሆነ ነው፡፡ሉቀ ካህናችን በመጀመሪያ
የሁሊችንም ኃጢያት ተሸክሞ በመስቀሌ ሊይ ስሇሁሊችን
ታይቷሌ ፡፡ አሁን ግን የኃጢያታችን እዲ እንዯከፈሇ
በሚያረጋግጥ ዋስትና በአብ ቀኝ አሇ፡፡
ከዙህ ጎን ሇጎን ስንመሇከት የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ
አስር ቁጥር ሰሊሳ ሁሇት እስከ ሰሊሳ ሶስት ሊይ
እረኛችን እና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ‹‹ በሰው ፊት
ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በአባቴ ፊት
እመሰክርሇታሇሁ ፤ በሰው ፊት ሇሚክዯኝ ሁለ እኔ
ዯግሞ በሰማያት ባሇው በአባቴ ፊት እክዯዋሇሁ››፤ በላሊ
የመጽሏፍ ቅደስ ክፍሌ ዯግሞ ‹‹በሰው ፊት
የሚያፍርብኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በአባቴ ፊት
አፍርበታሇሁ ›› ፤ ‹‹ ወዯ ዓሇም ሁለ ሂደ ወንጌሌን
ሇፍጥረተ ሁለ ስበኩ (ማር 16፥15)›› ብል እንዯ አ዗዗ን
፤ስሇ እግዙአብሔር በጎነት ወይም መሌካምነት
እንዱሁም አምሊካችን የምህረት አባት መሆኑን
እንዴንናገር እና እንዴንመሰክር የተመረጠን ሕዜብ ነንና
ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ ክርስቶስ እንዯሆነ ከዙህም
በሊይ ጌታችን ብቸኛ አማራጭ የላሇው ከሁሇተኛው
ሞት አትርፎ ወይም አዴኖ የ዗ሊሇም ሕይወት ሰጪ
አምሊክ መሆኑን ፤ በታሊቁ የፍርዴ ቀንም በአሕዚብ
እና በሕዜብ ሊይ በአባቱ በአብ ፊት እንዯሚፈርዴ ፡-
በሰገነት ወይም በአዯባባይ ሊይ በሰው ፊት ስሇ እርሱ

16
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሳናፍር አፋችንን ሞሌተን በእምነት ሌንመሰክር


ይገባሌ፡፡ ይህን ሀሳብ በይበሌጥ በማጉሊት በአንክሮ
ሇመግሇጽ ያህሌ፡- ወዯ ሮሜ ሰዎች ምእራፍ አስር
ቁጥር አስራ አንዴ ሊይ በእርሱ የሚያምን ሁለ
አያፍርም ተብል በቅደስ ጳውልስ እና በነቢያት
እንዯተጻፈ ኢየሱስ መሢያችን ክርስቶስ መሆኑን
ስሇመሰከርን በሰማያዊ ስፍራ እናተርፋሇን እንጂ
አንከስርም ፡፡ በዙህም ምክንያት ዋጋችንን ከእርሱ
በእግዙአብሔር መንግስት እንዯ ቃለ በእምነት
እንቀበሊሇንና ፡፡ስሇዙህም እውነት ሏዋርያው ቅደስ
ጳውልስ፡- አንዯኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች ምእራፍ አንዴ
ቁጥር አስራ ስምንት ሊይ እንዱህ ብል ያስረዲናሌ፡-
የመስቀለ ቃሌ ሇሚጠፉት ሞኝነት÷ ሇእኛ ሇምንዴን
ግን የእግዙአብሔር ኃይሌ ነውና ይሊሌ፡፡እንዯገናም
ከቁጥር ሃያ አንዴ እስከ ሃ አራት ዯግሞ ‹‹በስብከት
ሞኝነት የሚያምኑትን ሉያዴን የእግዙአብሔር በጎ
ፈቃዴ ሆኖአሌና፡፡መቼም አይሁዴ ምሌክትን ይሇምናለ
የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻለ ፤እኛ ግን የተሰቀሇውን
ክርስቶስን እንሰብካሇን ፤ ይህም ሇአይሁዴ ማሰናከያ
ሇአሕዚብ ሞኝነት ነው ፤ ሇተጠሩት ግን አይሁዴ ቢሆኑ
የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፤የእግዙአብሔር ሀይሌና
የእግዙአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው ይሊሌ›› ፡፡

17
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ምእመናን እኛ ክርስቲኖች መአዚችን ክርስቶስ


ክርስቶስ ነው የምንሸተው ተብል በሏዋሪያቱ
እንዯተነገረ ፤ በምዴር ስንኖር እንግድች ‹‹ አገራችን
ዯግሞ በሰማይ ›› ስሇሆነ፤ሇሚገጥመንም ሌዩ ሌዩ
መከራዎች፡-‹‹እምነታችሁ በእሳት እንዯሚፈተን ወርቅ
ይፈተናሌ ግን ጽኑ››ብል በሏዋሪያ ጴጥሮስ እንዯሰበከን
፤ እንዯገናም ‹‹በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤
ከተፈተነ በኃሊ ሇሚወደት ተስፋ ስሇ እርሱ
የተሰጣቸውን የሕይወት አክሉሌ ይቀበሊሌና›› ተብል
በሏዋሪያ ያዕቆብ በወንጌሌ እንዯተሰበከን(ያዕ1፥12)
በክርስቶስ ኢየሱስ ሊይ ባሇ እምነታችን አጥብቀን ሌንጸና
ያስፈሌጋሌ፡፡ እንግዱህ እረኛችን እና ንጉሳችን እንዱህ
ይሇናሌ ‹‹በአሇም ሳሊችሁ መከራ አሇባችሁ፤ ነገር ግን
አይዞችሁ ፤ እኔ ዓሇምን አሸንፌዋሇሁ ፡፡ እናንተ
ሸክማችሁ (ኃጢያት) የከበዲችሁ ወዯ እኔ ኑ እኔም
አሳርፋችኃሊሁ ›› ÷ በላሊም የመጽሏፍ ቅደስ ክፍሌ
ዯግሞ ‹‹ወሊጅ እንዯ ላሊችሁ ሌጆች አሌተዋችሁም÷
ወዯ እናንተ እመጣሇሁ ÷ ሌባችሁም አይታወክ ÷
በእግዙአብሔርም እመኑ ÷ በእኔም ዯግሞ እመኑ፡፡
በአባቴ ቤት ብዘ መኖሪያ አሇ፤ እንዱያስ ባይሆን
ባሌኃችሁ ነበር፤ስፍራም አ዗ጋጅሊችሁ ዗ንዴ እሄዲሇሁና
፡፡ ሄጄም ስፍራ አ዗ጋጅሊችኋሇሁ ÷ እኔ ባሇሁበት
ዯግሞ እናንተ እንዴትሆኑ ሁሇተኛም እመጣሇሁ ወዯ
እኔም እወስዲችኃሇሁ (የሏ14፥1-6)÷ ሰማይና ምዴር
ያሌፋለ ቃላ ግን አያሌፍም›› ብል መዴሏኒታችን
ኢየሱስ ክርስቶስ ተስፋ እንዯሰጠን ጌታችንም ሇቃለ

18
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የታመነ እና እውነተኛ ስሇሆነ በሰጠን ብዘ የተስፋና


የምስራች ቃልች ፣ስብከቶች ፣ ትንቢቶች፣ ታእምራት፣
ምሌክቶች እና ምስክሮች እርስ በእርሳችን እየተጽናናን
የሕይወት መንገዲችንን በትግስት መጓዜ ተገቢ ይሆናሌ
፡፡ በዙህም መሠረት የእምነታችን ራስና ፈፃሚውን
ኢየሱስን ተመሌክተን÷ ቶልም የሚከበንን ኃጢያት
አሶግዯን በፊታችን ያሇውን እሩጫ በትግስት እንሩጥ፤
እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱ ስሊሇው ዯስታ በመስቀሌ
ታግሶ በእግዙአብሔር ዘፋን ቀኝ ተቀምጧሌና ፡፡
በነፍሳችሁ ዜሊችሁ እንዲትዯክሙ ÷ ከኃጢያተኞች
በዯረሰበት እንዱህ ባሇ መቃወም የጸናውን አስቡ ፡፡
ስሇሆነም ከወዯዯን ከትሌቅ ፍቅሩ የተነሳ በበዯሊችን
ሙታን በሆነን ጊዛ ከክርስቶስ ጋር ሕይወትን ሰጠን ÷
በጸጋው በኩሌ ከጨሇማው ስሌጣን አዲነን ÷ ቤዚነቱንም
እርሱም የኃጢያት ስርየት ወዯአገኘንበት ወዯ ፍቅሩ
ሌጅ መንግስት አፈሇሰን፡፡ስሇዙህ ክርስቶስ የሞተው
በእኛ እና በእግዙአብሔር መካከሌ የነበረውን የጥሌ
ግዴግዲ በሥጋው አፍርሶ ጥለንም በመስቀለ ገዴል
ከአባቱ እግዙአብሔር አብ ጋር ያስታርቀን ዗ንዴ
ነው፡፡ወዯ እኛም መቶ ሰሊምን የምስራች ብልን ሰበከን
በሏዋርያት እና በነቢያት መሠረት ሊይም አንጸን፡፡
ከእንግዱህ ወዱህ የእግዙአብሔር ቤተሰቦች ነን እንጂ
እንግድች እና መፃተኞች አይዯሇንም ፡፡

19
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የመዲን ሰአት አሁን ነው ተብል እንዯተነገረ


ፈሪሳውያን እና ሰደቃውያን ክርስቶስ ኢየሱስ
ሇሏጢያተኞችን እና ሇአመጸኞች ወንጌሌ ሲሰብክ ባዩ
ጊዛ ሇምን ከሏጢያተኞች ጋር አብረህ ስሇ ምን ትበሊሇህ
÷ ትጠጣሇህም ሲለት፥ ጌታችንም ወዯ ሮሜ ሰዎች
ምእራፍ ሶስት ቁጥር አስራ አንዴ ሊይ ጻዴቅ የሇም
አንዴስ እንኳ ተብል እንዯተጻፈ፥ይህም ማሇት
ሁሊችንም የጸዯቅነው በኢየሱስ የዯም ኃይሌ ስሇሆነ፤
ሇጥያቄያቸውም ክርስቶስ ሲመሌስሊቸው፡- እኔ ፃዴቃንን
ሳይሆን ኃጢያተኞችን ሇንስሏ ሌጠራ ነው የመጣሁት
ህመምተኞች እንጂ ጤነኞች መዴሏኒት አያሻቸውም
ብል መሌስ እንዯሰጣቸው፤በላሊ የመጽሏፍ ቅደስ
ክፍሌ ዯግሞ ኃጢያታችሁ በጥምቀት በኢየሱስ ክርስቶስ
ዯም ኃይሌ ተሰርይዋሌ ተብል በሏዋሪያቱ እና በነቢያቱ
እንዯተሰበከሌን ፤ እግዙአብሔርም ኃጢያተኞችን
ስሇሚወዴ ኃጢያትን ግን ስሇሚጠሊ ሏጢያትን
እንዲታረጉ ይሔንን መሌእከት ሌጽፍሊችሁ እወዲሇሁ፡፡
ይሁን እንጂ ባሇማወቅ ቢሆን በዴፍረት ኃጢያት
ብናዯረግ እግዙአብሔር አብ የምህረት አምሊክ በመሆኑ
ክርስቶስም የሞተው ከኃጢያታችን ሉያነፃን እና
ሉፈውሰን ስሇሆነ በንስሏ ሇኢየሱስ ክርስቶስ እሇት
እሇት ኃጢያታችንን ሁለ በእምነት ብንና዗ዜ ይቅር
ሉሇን የታማነ ሉቀ ካህናችን ነው፡፡ኢየሱስ ክርስቶስም
ሉቀ ካህናችም እንዯሆነ በዮሏንስ ወንጌሌ 14÷6 ሊይ
በማጉሊት ሲገሌጽሌን፡- ‹፣እኔ መንገዴ፣ እውነት እና
ሕይወትም ነኝ ፤በእኔ በቀር ወዯ አብ የሚመጣ የሇም

20
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

››ብል ጌታችን እንዯሰበከን ላሊ መንገዴና መዲኛ


(ፈውስ) የሆነ እግዙአብሔር አብ ከክርስቶስ ኢየሱስ ላሊ
ሇእኛ ሇሰው ሌጆች ሏጢያት መዴሏኒት እንዱሆን
ያ዗ጋጀው መሲህ(አዲኝ) ስሇላሇ ማሇት ነው፡፡

21
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይህ መንፈሳዊ መጽሏፍ ሲ዗ጋጅ ሶስት ንኡስ


አሊማዎች መሠረት በማዴረግ ነው ፡፡

የመጀመሪያው የዙህ መንፈሳዊ መጽሏፍ አሊማ


በዋናነት የጌቶች ጌታ፣የነገስታት ንጉስ እንዱሁም የሞት
መዴሏኒት በሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ የማያምኑት
አሕዚብ ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ ክርስቶስ እንዯሆነ
ተገንዜበው በማመን፤የምስራች የሆነውን የእግዙአብሔር
ቃሌ አንብበው፣መርምረው፣ ተረዴተው እና አስተውሇው
የክርስቶስን የክብር ወንጌሌ አምነው ከጨሇማ
ወዯሚዯነቅ ብርሃን እንዱሁም ከሞት ወዯ ዗ሊሇም
ሕይወት በመሻገር የሰማያዊ ጥሪ ተካፋዮች እንዱሆኑ
ሇማስቻሌ ታስቦ የተ዗ጋጀ መንፈሳዊ መጽሏፍ ነው፡፡
ስሇዙህም ምክንያት የእግዙአብሔር ሌጅ የተገሇጠው
በጭሇማ ሊይ ስሌጣን ያሇውን የዱያቢልስ ስራ ሉያፈርስ
እንዯሆነ መገን዗ብ ፣ማወቅ እና መረዲት የግዴ ይሊሌ፡፡

እግዙአብሔር ከእኔ በፊት፣ ከእኔም በኃሊ፤ከእኔም


በቀር አምሊክ የሇም ብል በነቢያቱ በኩሌ ተናግሯሌ ፡፡
አባታችን በፍቃዴ ሊይ ተመስርቶ የሚሰራ አምሊክ እና
የክብር ጌታ በመሆኑ ስራውም በ዗መናት ሁለ ዴንቅ
እና ታሊቅ ነው፡፡ስሇሆነም ሰማያትን በእጆቹ የ዗ረጋ ፣
ምዴርን የሠራት እና ያጸናት ፣ በሰማይና በምዴር
የሚኖሩትን ፍጥረታት ሁለ በፍቃደ የፈጠረ
የማንኛውም ነገር ፈጣሪ የሆነው አምሊካችን ሌዐሌ
እግዙአብሔር ቸርነቱ እና ምህረቱ የማያሌቅበት ፍጹም
አምሊክ ስሇሆነ፤ቅዴመ አሇም በነበረው አሇማትን ሁለ

22
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በፈጠረበት ከሞት ሇማምሇጥ ብቸኛ መፍትሔ


በመሆነው በአንዴ ሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ሇማመን
ቆርጠው ፤ አምሊካችን ፍርደ ቅን ሲሆን በቁጣው
ሲገሇጥ ዯግሞ የሚያስፈራ እና የሚያጠፋ እሳት ነው
ተብል በቅደስ መጽሏፍት እንዯተፃፈ በታሊቁ የፍርዴ
ቀን ነፍስንም ስጋንም መግዯሌ ከሚችሇው እና
ከሚያስፈራው ከእግዙአብሔር ቁጣ መትረፍ እንዱችለ
እንዱሁም በቅደስ ሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አዲኝነት
ያሇማመን ውጤት ከሆነው ከሁሇተኛው ሞት ይህን
የጸጋውን ዗መን በመጠቀም ራሳቸውን እንዱያስመሌጡ
ታሳቢ በማዴረግ የተ዗ጋጀም መንፈሳዊ መብሌ ነው ፡፡
በዙህ ጽንሰ ሀሳብ መሠረት ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ
ክርስቶስ እንዯሆነ ማመን ውጤቱ የ዗ሊሇም ሕይወት
እንዯሆነ የእግዙአብሔር ቃሌ በጽኑ እንዯሚስረዲ
እንዱሁም እንዯሚያስገነዜብ ማወቅ ያስፈሌጋሌ ፡፡

ይህ መንፈሳዊ መጽሏፍ የተ዗ጋጀበት ሁሇተኛው


አሊማው ዯግሞ ‹‹እናንተ የእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስ
ናችሁ(1ቆሮ 3፥16)››፡፡‹‹የዱያቢልስን ሽንገሊ ትቃወሙ
዗ንዴ እንዱቻሊችሁ የእግዙአብሔር እቃ ጦር ሁለ
ሌበሱ (ኤፌ6፥11)››፡፡ ተብል በወንጌሌ እንዯተሰበከ
ምእመናን ወይም የኢየሱስ ክርስቶስ አማኞች ወይም
የእግዙአብሔር ቤተሰቦች ወይም በአብ በወሌዴ
በመንፈስ ቅደስ ስም በመጠመቅ ዲግም በመወሇዴ
የእግዙአብሔር ሌጆች ሇሆናችሁት ሕዜበ ክርስቲያኑ
ነው፡፡ ተወዲጆች ሆይ የክርስቶስ ወንጌሌ ወዯ እኛ

23
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዯረሰው በሀይሌና በመንፈስ ቅደስ በብዘ መረዲትም


እንጂ በቃሊት ብቻ እንዲይዯሇ ታውቃሊችሁ፡፡ክርስቶስ
ወዯ እዙ አሇም የመጣበት ዋናው አጀንዲ እኛ ሰዎች
ስሇሆነን መቶም የሰበከውን እና በሏዋሪያቱ ያሰበከውን
የሕይወት ምስራች ወንጌሌ ቃሌ አማኝ ከመሆን በ዗ሇሇ
በጥሌቀት ቃለን ሇመረዲት እንዱሁም ሇማወቅ
እንዱጠቅማቸው በማሰብ ነው፡፡ከዙህም ሀሳብ ጋር
ተያይዝ እግዙአብሔር በመጽሏፈ ሆሴ ሊይ ህዜቤ
በእውቀት ማነስ ምክንያት ጠፋ ብል እንዯተናገረ
በእግዙአብሔር ቃሌ ሊይ ያሊቸውን እውቀት ፣ ግንዚቤ
፣ ጸጋ እና እምነት አሳዴገው እራሳቸውን በመንፈሳዊ
መብሌ ቀርጸው በማነጽ በበጎ ስራ ሁለ ብዘ መንፈሳዊ
ፍሬ አፍርተው ሇክርስቶስ ምጽአት/ቀን ዜግጁ እንዱሆኑ
ሇማስቻሌ ነው፡፡እንዱህም ሲሆን ሰዎች ሁለ እውነቱን
ወዯማወቅ እንዱዯርሱ በሚወዴ በአባታችን ቅደስ
እግዙአብሔር ዗ንዴ ዯስ የሚያሰኝ ይህ ነው፡፡

ይህ መንፈሳዊ መጽሏፍ የተ዗ጋጀበት ሶስተኛው


አሊማው፡-በነቢያት እና በሏዋርት የተፃፈውን መጽሏፍ
ቅደስን ምእመናን እንዯ እግዙአብሔር ፍቃዴ እና ሃሳብ
ሇማጥናት እንዱጠቅማቸው በዙህም ሁለም ሰው
መጽሏፍ ቅደስ በሚሇው ሌክ እውነቱን ወዯማወቅ
እንዱዯርስ እና የእግዙአብሔርን ፍቃዴ እንዱፈጽም
ሇማስቻሌ ነው፡፡ ከዙ ጋር ተያይዝ መጽሏፍ ቅደስን
ማጥናት በእግዙአብሔር ሊይ ያሇንን እውቀታችንን
ሇማስፋት እና ሇማጥራት ይጠቅማሌ ብዬ አስባሇሁ፡፡

24
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጌታችን እና መዴሏኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ


እንዱሁም ሏዋሪያቱ ማንም ሰው መጽሏፍ ቅደስ ሊይ
ከተፃፈው የእግዙአብሔር ቃሌ የተሇየ ሀሳብ መስበክ
እንዯላሇበት በአጽኖት እንዯሚከተሇው አስጠንቅቀዋሌ፡-

የሕይወት ምንጭ የሆነውን እርሱም ጌታችን ክርስቶስን


በመንፈስ ቅደስ ሀይሌ ከሙታን ባስነሳው በእግዙአብሔር አብ
ፍቃዴ የኢየሱስ ሐዋሪያ የሆነው ቅደስ ጳውልስ ወዯ ገሊቲያን
ሰዎች ምእራፍ አንዴ ቁጥር ሰባት ሊይ በፃፈሌን መሌእክት፡-
ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 1÷8-10፡፡- እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ
መሌአክ ከሰበክንሊችሁ ወንጌሌ የሚሇይ ወንጌሌን ቢሰብክሊችሁ
የተረገመ ይሁን፡፡ አስቀዴመን እንዲሌን እንዱሁ አሁን ሁሇተኛ
እሊሇሁ ÷ ከተቀበሊችሁት የተሇየውን ማንም ቢሰብክሊችሁ
የተረገመ ይሁን ፡፡ ሰውን ወይስ እግዙአብሔርን አሁን እሺ
አሰኛሇሁን? ወይስ ሰውን ዯስ ሊሰኝ እፈሌጋሇሁን ? አሁን
ሰውን ዯስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባሌሆንኩም፡፡ ወንዴሞች
ሆይ በእኔ የተሰበከ ወንጌሌ እንዯ ሰው የተሰበክ እንዲይዯሇ
አስታውቃቸኋሇሁ፡፡ኢየሱስ ክርስቶስ ገሌጦሌኛሌ እንጂ እኔ
ከሰው አሌተቀበሌኩትም አሌተማርኩትምም ፡፡

‹‹የዮሐንስ ወንጌሌ 3÷31፣34 (ኢየሱስ ክርስቶስ) ፡-


እግዙአብሔር የሊከው የእግዙአብሔርን ቃሌ ይናገራሌ ፤
እግዙአብሔር መንፈሱን ሰፍሮ አይሰጥምና ፡፡ ከምዴር የሆነው
የምዴር ነው የምዴርኑንም ይናገራሌ ፡፡ የዮሐንስ ወንጌሌ
ምእራፍ 7÷18፡- ከራሱ የሚናገር የራሱን ክብር ይፈሌጋሌ፤
የሊከውን ክብር የሚፈሌግ ግን እርሱ እውነተኛ ነው በእርሱም
ዓመፃ የሇበትም፡፡››
25
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

‹‹1 ጴጥሮስ መሌእክት 4÷11 ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን


፤ እንዯ እግዙአብሔር ቃሌ ይናገር ፤ 2 ጴጥሮስ
መሌእክት1÷20-21 ይህን መጀመሪያ እወቁ፤በመጽሐፍ
ያሇውን ትንቢት ሁለ ማንም ሇገዚ ራሱ ሉተረጉመው
አሌተፈቀዯሇትም ፤ ትንቢት ከቶ በሰው ፍቃዴ አሌመጣምና፤
ዲሩ ግን በእግዙአብሔር ተሌከው ቅደሳን ሰዎች በመንፈስ
ቅደስ ተነዴተው ተናገሩ፤››

የዮሐንስ ራእይ 1÷3 ዗መኑ ቀርቦአሌና የሚያነበው÷


የዙህንም መጽሐፍ የትንቢት ቃሌ የሚሰሙትና በውስጡም
የተፃፈውን የሚጠብቁ ብፁዓን ናቸው፡፡ የዮሐንስ ራእይ
22÷18-20 የዙህን መጽሐፍ ቃሌ ሇሚሰማ ሁለ ምስክሩ እኔ
ነኝ፤ማንም በዙች ሊይ አንዲንች ቢጨምር÷ እግዙአብሔር
በዙህ መጽሐፍ ውስጥ የተፃፈውን መቅሰፍት ይጨምርበታሌ፡፡
ማንም ከዙህ የትንቢት መጽሐፍ ቃሌ ቢያጎዴሌ በዙህ
መጽሐፍ ከተፃፉት ከሕይወት ዚፍና ከቅዱስቲቱ ከተማ
እግዙአብሔር እዴለን ያጎዴሌበታሌ ፡፡ ይህን የሚመሰክር ÷
‹‹ አዎን ÷ ፈጥኜ እመጣሇሁ ›› ይሊሌ ፤ አሜን÷ጌታዬ
ኢየሱስ ሆይ ና፡፡

ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች 1÷27 ነገር ግን ምናሌባት


የመጣሁ እንዯ ሆነ÷ሳሌኖርም ቢሆን በወንጌሌ ሃይማኖት

26
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እየተጋዯሊችሁ በአንዴ መንፈስና በአንዴ አካሌ ጸንታችሁ


እንዯምትኖሩ አይና እሰማ ዗ንዴ ኑሮአችሁ ሇክርስቶስ
ትምህርት እንዯሚገባ ኑሩ፡፡

በእነዙህ ሁለ እና በላልች ከመጽሏፍ ቅደስ


ውስጥ በተገሇጹት አንኳር አንኳር ምክንያቶች ፣
ምሳላዎች ፣መሌእክቶች፣ትእዚዝች እንዱሁም በእነርሱ
ሥር በተሠጡት ማብራሪያዎች የእግዙአብሔርን ቃሌን
እንዯ እግዙአብሔር ፍቃዴ እና ሃሳብ ሇመግሇጽ ፣
ሇመረዲት እንዱሁም ሇማወቅ ብቻቸውን በቂ ፣ ግሌጽ
፣ አስተማሪዎች እና የሚያንጹ ናቸው የሚሇው እምነቴ
የጸና ስሇሆነ ከራሴ ሀሳብ እና ማብራሪያ አመንጭቼ
ከመስጠት ተቆጥቢያሇሁ ፡፡ ስሇዙህ በዙህ መሠረት
ሉሰመርበት የሚገባው ሀሳብ ከራሴ ትንተናን ከመስጠት
ይሌቅ የመረጥኩት በእግዙአብሔር ነቢያት እና
ሏዋርያት የተፃፉት ብለ ኪዲን እና አዱስ ኪዲን ቅደስ
መጻሕፍት ሊይ ያሇው ስብከት እና ወንጌሌ እርስ በራሱ
የሚመጋገብ ብልም የሚያያዜ መንፈሳዊ መብሌ ስሇሆነ
ከዙህ ሀሳብ ጎን ሇጎን አንደ ጥቅስ ሇላሊኛው ጥቅስ
ወይም አንደ መሌእከት ላሊኛውን መሌእክት በይበሌጥ

27
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አጉሌቶ ወይም አብርቶ ወይም አዴምቆ ያንጸባርቀዋሌ/


ይገሌጠዋሌ ብዬ ስሇማምን ÷ አንባቢያን በቀሊለ
እንዱረደት በማሰብ የተነሳ እንዱሁም ከመጽሏፍ ቅደስ
ሏሳብ ሊሇመውጣት ጥንቃቄም ሇማዴረግ ስሌ
እግዙአብሔር የሕይወት ቃለን እንዯገሇጸሌኝ መጠን
አንደ ስብከት ሇላሊው ስብከት ማብራሪያ እንዱሰጠው
ሇማዴረግ ሞክሬአሇው ፡፡ ይህንንም ሇማዴረግ እንዯ
እግዙአብሔር ቃሌ መነሻ የሆነኝ ሀሳብ ብለ ኪዲን
ትንቢት እና ጥሊ ሲሆን አዱስ ኪዲን ዯግሞ ፍጻሜ
በመሆኑ ነው፡፡ በዙህም መግሇጫ መሰረት ቅደሳን
መፃህፍት በዋናነት ትኩረት ያዯረጉት የሰው ሌጆች
የ዗ሊሇም ሕይወት እንዱያገኙ ሲሆን እንዱሁም
የመጽሏፍ ቅደስ ሌብ እና መሠረቱ ዯግሞ ኢየሱስ
ክርስቶስ እንዯሆነ ነው፡፡

ከዙህ በተጨማሪ ምናሌባት ሇአንዲንዴ አንባቢያን


ሇመረዲት ሉከብዲቸው ይችሊሌ ብዬ ያሰብኳቸውን ከበዴ
ባለ አማረኛ ቃሊት የተፃፉትን አረፍተ ነገሮች ቀሇሌ ባሇ
አማረኛ ምን እንዯሆነ ከጎኑ በቅንፍ ውስጥ
ፍችዎቻቸውን በመጻፍ ሇመግሇጽ ሞክሬአሇሁ፡፡

28
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር በብለ ኪዲን እና በአዱስ ኪዲን


዗መን ከሚጠራበት ከብዘ የክብር ስሞቹ
መካከሌ ከእብራይስጥ ወዯ አማረኛ
ፍቺዎቻቸው
ኤሌ ኤልሂም እስራኤሌ፡-የእስራኤሌ አምሊክ
እግዙአብሔር

አቤኔ዗ር፡-እግዙአብሔር ረዲታችን

ጆሹዋ፡-ኢየሱስ/እግዙአብሔር አዲኛችን/መዴሏኒታችን

ያህዌህ ሻልም፡-የሰሊም አምሊክ

ያህዌህ ሸኪና፡-የእግዙአብሔር ክብር ማዯሪያ

ኤሌሻዲይ፡- ሁለን ቻይ

ማሌቢሽ አሩሚም፡-የታረዘ አሌባሽ

ሶሜች ኖፍሇም፡-የወዯቀን የሚያነሳ

ያህዌ ጸባኦት ፡-እግዙአብሔር የሰማይ አምሊክ

ያህዌ ራፋ፡-እግዙአብሔር ፈዋሻችን

ኤሌ ሮኢ ፡-እግዙአብሔር ሁለን ያያሌ


ያህዌ ሻማ፡-የእግዙአብሔር መገኘት አሇ

ያህዌ ጽዴቅኑ፤እግዙአብሔር ጽዴቃችን

29
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ያህዌ ክደሽ ፡-ቅደስ እግዙአብሔር

ማቲም አሱርም ፡-እግዙአብሔር እስረኞችን የሚፈታ

ሶፊም ኖፍሉም፡-እግዙአብሔር የወዯቁትን የሚያነሳ

ያህዌ ሃምኮን፡-የሚመች መጠጊያ

አድን አሇም፡- እግዙአብሔር የፍጥረት ሁለ ፈጣሪና


ባሇቤት

አሌፋና ኦሜጋ አድና፡-ሇ዗መኑ ጥንት ወይም ፍጻሜ


የላሇው ÷ያሇና የነበረ ወዯ ፊትም የሚኖር

30
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዱያቢልስ ውጊያን እና ጥቃትን ሇመካከሌ


‹‹ስሇዙህ የዱያቢልስ ሽንገሊ ትቃወሙ ዗ንዴ
እንዱቻሊችሁ የእግዙአብሔርን እቃ ጦር ሁለ ሌበሱ
(ኤፌ6፥11)››ተብል በወንጌሌ እንዯተሰበከን ጠሊታችን
ዱያቢልስ የሏሰት አባት ስሇሆነ ሏሰትን ከራሱ አውጥቶ
የሚናገር በመሆኑ በዱያቢልስ ሽንገሊ (ተንኮሌ፣ሴራ እና
ሻጥር)እንዲንታሇሌ በዙህም ምክንያት ከሰማይ ጉዝአችን
እንዲንሰናከሌ፤ በመከራ እና በፈተና ሲዋጋንም ጌታችን
ኢየሱስ ክርስቶስ ቃላ የሕይወት መንፈስ ነው የ዗ሊሇም
ሕይወትን ይሠጣሌ ተመገቡት (ዮሏ 6፥54-64) ባሇን
መሠረት፡- መጽሏፍ ቅደስን በጥሌቀት በማንበብ እና
በማወቅ በዙህም እረኛችን ኢየሱስ ተመሌክተን፥ መንፈስ
ቅደስን እርሱም የእግዙአብሔርን ቃሌ ተሞሌቶ
በመታጠቅ፥ በእምነት በኩሌ እንዯ ክርስቶስ በጎ ወታዯር
ሆነን መንፈሳዊ ውጊያውን ዴሌ በመንሳት የሰማይ
ጉዝአችንን በትግስት በመሮጥ መቀጠሌ ተገቢ ይሆናሌ
፡፡ ከዙ ጋር ተያይዝ ሇእግዙአብሔር በመንፈስ ሆኖ
በመጸሇይ፣ በመ዗መር በተጨማሪም የስጋ ዴካም ወይም
ስንፍና ሲያጋጥም ዯግሞ የክርስቶስ ሞት እና ትንሳኤን
በማስታወስ በጾም ስጋችንን በማዴከም እንዱሁም
በመንፈስም ሆኖ በመስገዴ ሇእግዙአብሔር ራስን
ማስገዚት አስፈሊጊ ይሆናሌ፡፡

31
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በተሇይ በአንክሮ ትኩረት ተሰቶት መቃኘት የሚገባው


ነጥብ የወንጌለን ቅደስ ቃሌ አብዜቶ በማወቅ የጽዴቅ
ሌብሳችን የሆነውን ክርስቶስን በመሌበስ ኢየሱስ
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ ሳናፍር ሇአሕዚብ በሰገነት
ሊይ በእምነት በመመስከር ክርስቲያናዊ መሌክ ሉኖረን
እንዯሚገባ መገን዗ብ አስፈሊጊ ነው፡፡ከዙህም በተጨማሪ
ያሇንን ሇላልች በማካፈሌ እንዱሁም በመጽሏፍ ቅደስ
ውስጥ የተፃፉትን መሌካም ሥራዎችን ሁለ በመፈጸም
ብዘ መንፈሳዊ ፍሬ በማፍራት ኢየሱስ ክርስቶስን
ማገሌገሌ እንችሊሇን ፡፡ በዙ ሁለ ምግባራችን አማሊካችን
እግዙአብሔርን ማክበር ፣ ማምሇክ እና ዯስ ማሰኘት
ይቻሊሌ፡፡

‹‹ጌታ ቅርብ ነው፡፡በነገር ሁለ በጸልትና በምሌጃ


ከምስጋና ጋር በእግዙአብሔር ዗ንዴ ሌመናችሁን
አስታውቁ እንጂ በአንዲች አትጨነቁ፡፡ፊሉ.4፥6››ተብል
በወንጌሌ እንዯተሰበከን፡- ከአገሌግልት አንደ የሆነውን
መንፈሳዊ ጸልትን በተመሇከተ ሇራሳችን ሕይወት እና
ነፍስ እንጸሌይ ፣ ሇምእመናን እንጸሌይ ፣ ሇፖሇቲካ እና
ሇሏይማኖት መሪዎች እንጸሌይ ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯ ሆነ ሊሊመኑት አሕዚብ
እንጸሌይ እንዱሁም በአጠቃሊይ ሇአሇም ሕዜብ እንጸሌይ
፡፡ ይሕም ተግባራችን በእግዙአብሔር ፊት መሌካም
መአዚ ያሇው መስዋት ይሆናሌ፡፡

32
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የመጨረሻው ዗መን ሊይ ከሚታዩት ምሌክቶች


አንደ የሆነው የአውሬው ምሌክት እና ቁጥር ነው

ኢየሱስ ክርስቶስ መሌአኩን ሌኮ በመጨረሻው ሰአት


ሊይ የሚሆነውን እና የሚፈጸመውን ትእይንት በአሇም
ሊይ ያለት አብያተ ክርስቲያናት እንዱያቁ እንዱሁም
ጭሇማ ከሇበሱ ኃይሊት እንዱጠነቀቁ አገሌጋዩ ሇሆነው
ሇሏዋርያው እና ሇባሇእራዩ ቅደስ ዮሏንስ ባሳየው ራዕይ
መሠረት፡-ማንኛውም ሰው በኢኮኖሚ ወይም በንግዴ
አማካኝነት የአውሬውን ምሌክት እና የአውሬውን ቁጥር
በቀኝ እጁ እና በግንባሩ እንዲይቀበሌ እንዱሁም
ሇአውሬው ምስሌ እንዲይሰግዴ በጽኑ አስጠንቅቋሌ፡፡
በተጨማሪም በመጨረሻው ሰአት ከአውሬው ምሌክት
እና ቁጥር ውጪ መሸጥ እና መሇወጥ ስሇማይቻሌ
የአውሬውን ምሌክት እና ቁጥር የተቀበሇ ዯግሞ ቀንና
ሇሉት በሌዐሌ እግዙአብሔር እና በቅደሳን መሊእክት
ፊት በእሳት ባሕር ውስጥ ስሇሚሰቃይ ይህን አጸያፊ
ነገር ከመቀበሌ ይሌቅ እስከ መሰዋት ዴረስ በእምነት
መጽናት እንዯሚስፈሌግ ቃለ በአጽእኖት ያስጠነቅቃሌ፡፡
ስሇዙህ እኛ ባሇንበት ዗መን በወንጌለ ሊይ የተጻፉት
አብዚኞቹ ትንቢቶች እየተፈጸሙ ስሇሆነ ራሳችንን
ከዱያቢልስ እና ከማህበሩ በመጠበቅ ሇክርስቶስ ምጽአት
ወይም ቀን ዜግጁ ማዴረግ አስፈሊጊ ይሆናሌ፡፡
(ራእ.ዮሏ.13÷ 15-18 ፣ 14÷912)

33
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በመጨረሻም ኢየሱስ የእግዙአብሔር አብ ሌጅ


ክርስቶስ እንዯሆነ የብለ ኪዲን እንዱሁም የአዱስ ኪዲን
መጽሏፍት በአንዴ መንፈስ በመሆን እንዱ ብሇው
ያረጋግጣለ ፡- የእግዙአብሔር ቃሌ ÷ አሜን የሆነው÷
የታመነው እና እውነተኛው ÷ ያሇውና የነበረው
የሚመጣውም፥ አሌፋና ኦሜጋ÷ቀዲማዊ እና ዯኃራዊ ÷
መጀመሪያውና መጨረሻው÷ሕያውም፣ የሀይማኖታችን
ሏዋርያ እና ሉቀ ካህናችን ፣ የቤተክርስቲያን ወይም
የአካለ ራስ የሆነው ፣ የሕይወት ምንጭ ሆኖ ሇሙታን
የ዗ሊሇም ሕይወትን የሚሰጥ ፣ ሏጢያተኛውንም ጻዱቅ
ማዴረግ የሚችሇው ፣ የሏጢያት እንዱሁም የሞት
ብቸኛው መዴሏኒት የሆነው፣ሰንበታችን እና እረፍታችን
ሇሆነው፣ ንጉሳችን ፣ መሪያችን ፣ ሀይሊችን ፣ የሌባችን
ዯስታ ፣ የጽዴቅ ሌብሳችን ፣ በረከታችን እንዱሁም
መሠረታችን የሆነው ፤ ሕይወቱንም ሇሞት አሳሌፎ
በመስጠት የበዯሊችንን እዲ ዯምስሶ በመክፈሌ ከሞት
የባርነት ቀምበር ነፃ ሊወጣን፤ጥሌንም በመስቀለ ገዴል
ሞትንም በሞቱ ሽሮ የሁሊችንንም በዯሌ በመስቀሌ ሊይ
ተሸክሞ ሇነፍሳችን መዴሏኒት በመሆን ሰውን ከአባቱ
እግዙአብሔር አብ ጋር በዯሙ ኃይሌ ያስታረቀ ፣
በብርሃነ ጥምቀት በኩሌ የእግዙአብሔር ሌጆች ወይም
የብርሀን ሌጆች እንዴንሆን ያዯረገ ፤ በቅደስ ቁርባን
በኩሌ ራሱን አብሌቶን እና አጠጥቶን የ዗ሊሇም ሕይወት
ሇሰጠን፣ በትንሳኤው ሀይሌ ሞትን ዴሌ አዴርጎ

34
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የተነሳው፤ቅዴመ አሇም ወዯነበረበት የክብር ዘፋኑ አርጎ


በእግዙአብሔር አብ ቀኝ የተቀመጠው እንዱሁም
የወጉት ሁለ ይመሇከቱታሌ ተብል እንዯተፃፈ
በምጽአቱ ቀን በሰማይ ዯመና በሕያዋን እና በሙታን
ሇመፍረዴ በክብር ከመሇአክቱ ጋር ተመሌሶ ይመጣሌ፡፡

ስሇዙህ ወገኖቼ በዙህ አሇም ውስጥ ሥጋ ሁለ


እንዯ ሣር ክብሩም ሁለ እንዯ ሣር አበባ ነውና ፥ ሣሩ
ይጠወሌጋሌ አበባውም ይረግፋሌ፤የእግዙአብሔር ቃሌ
ግን ሇ዗ሊሇም ጸንቶ ይኖራሌ ተብል በወንጌሌ
እንዯተሰበከሌን ፡- ይህ አሇም እና የሚመጣውን
የእግዙአብሔር መንግስት ሚዚን ሊይ ቢቀመጥ የዙህ
አሇም መሌክ ኃሊፊ እና ጠፊ ሲሆን የሚመጣው
የእግዙአብሔር መንግስት ግን የ዗ሊሇም ክብር እንዯሆነ
ይሕ የመጽሏፍ ቅደስ ክፍሌ ያሳያሌ፡፡ ስሇዙህ የጥበብ
እና የማስተዋሌ መንፈስ ፣ የትምህርት መንፈስ፣
ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ፣ የፈውስ መንፈስ ፣
የኃይሌ መንፈስ ፣ የታእምራት መንፈስ ፣ የዕውቀት
መንፈስ የሆነው ጌታ መንፈስ ቅደስ በሀይለ ችልት
መዲን የሚገኝበትን ÷የምስራች የሆነውን የኢየሱስ
ክርስቶስ የክብር ወንጌሌ አብሩቶ እና አብዜቶ በመግሇጥ
ብዘ መንፈሳዊ መሌካም ፍሬ አፍርተን ፍጻሜያችን
እንዱያምርሌን፤እንዱሁም እንዯ ምህረቱ መጠን ያሇ
ነውር እና ነቀፋም ሇክርስቶስ ምጽአት ወይም ቀን
የበቃን እንዴንሆን ቅደስ ረዴኤቱ ፣እቅደ እና ፍቃደ
ይሁን ፡፡ የአባታችን የእግዙአብሔር አብ ፍቅር ፣

35
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የጌታችን እና የመዴሏኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ


፣ ሰሊምና በረከት እንዱሁም የጌታም መንፈስ ቅደስ
ሕብረት ከ዗ሊሇም እስከ ዗ሊሇም ከሁሊችን ጋር ይሁን ፡፡
አሜን!!!

‹‹ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 6፥12 መጋዯሊችን ከዯምና ከሥጋ


ጋር አይዯሇም፡፡በሰማያዊው ስፍራ ካሇ ከክፋት
መንፈሳዊ ሠራዊት ጋር ነው እንጂ፡፡››

36
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከመጽሏፍ ቅደስ የተወሰዯ እንዯ


መግቢያ
1ኛ የዮሐንስ መሌእክት 5÷1 ክርስቶስ ነው ብል በኢየሱስ
የሚያምን ሁለ ከእግዙአብሔር ተወሌድአሌ ፤ ወሊጁን የሚወዴ
ዯግሞ የተወሇዯውን ይወዲሌ፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 13÷20 እውነት እውነት እሊችኃሇሁ፤


ማናቸውን የምሌከውን የሚቀበሌ እኔን ይቀበሊሌ፤ እኔንም
የሚቀበሌ የሊከኝን ይቀበሊሌ:: ትንቢተ ኤርሚያስ 1÷17
አንተ ግን ወገብህን ታጠቅ ÷ ተነስም ያ዗ዜሁትን ሁለ
ንገራቸው ፤ በፊታቸውም ሁለ እንዲሊስፈራህ “አትፍራቸው ፡፡
13÷19 ከአንተ ጋር ይዋጋለ አዴንህ ዗ንዴ እኔ ከአንተ ጋር
ነኝና ዴሌ አይነሱህም ÷ ይሊሌ እግዙአብሔር ፡፡ 2 ወዯ
ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷17 የእግዙአብሔርን ቃሌ ቀሊቅሇው
እንዯሚሸቃቅጡት እንዯ ብዘዎቹ አይዯሇንምና ፤ በቅንነት
ግን በእግዙአብሔር እንዯተሊከን በእግዙአብሔር ፊት በክርስቶስ
ሆነን እንናገራሇን፡፡

37
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቅደስ ጳውልስን አይሁዴ እንዱ ብሇው ከሰውታሌ፡-የሐዋርያት


ሥራ፡-24÷5-6 ይህ ሰው በሽታ ሆኖ በዓሇም ባለት አይሁዴ
ሁለ ሁከት ሲስነሳ÷መናፍቃን የናዜራዊያንን ወገን መሪ ሆኖ
አግኝተነዋሌና ፤ መቅዯስንም ዯግሞ ሉረክስ ሲሞክር
ያዜነው÷እንዯ ሕጋችንም እንፈርዴበት ዗ንዴ ወዯዴን፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 15÷12 እኔ እንዯ ወዯዴኳቸሁ እርስ


በእርሳችሁ ትዋዯደ ዗ንዴ ትእዚዛ ይህች ናት፡፡የዮሐንስ
ወንጌሌ 15÷9 አብ እንዯ ወዯዯኝ እኔ ዯግሞ
ወዯዴኳችሁ፤በፍቅሬ ኑሩ፡፡1 የዮሐንስ ወንጌሌ 3÷22-23
ትእዚዘን የምንጠብቅና በፊቱ ዯስ የሚያሰኘውን የምናዯርግ
ስሇሆነን የምንሇምነውን ሁለ ከእርሱ እናገኛሇን ፡፡ ትእዚዙቱም
ይህች ናት፤ በሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናምን ዗ንዴ ፤
ትእዚዜንም እንዯ ሰጠን እርስ በእርሳችን እንዋዯዴ ዗ንዴ ፡፡
ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 5÷14 ሕግ ሁለ በአንዴ ቃሌ ይፈጸማሌና
፤ እርሱም ባሌንጀራህን እንዯ ራስህ አርገህ ውዯዴ የሚሌ
ነው፡፡ 1 የጴጥሮስ መሌእክት 4÷8 ፍቅር የኃጢያት ብዚት
ይሸፍናሌና ከሁለ በፊት እርስ በእርሳችሁ አጥብቃችሁ
ተዋዯደ፡፡

38
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 5 ÷ 15 ነገር ግን እርስ በእርሳችሁ


ብትነካከሱ ብትበሊለ እርስ በርሳችሁ እንዲትጠፋፉ ተጠንቀቁ ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷8 እርስ በእርሳችሁ ከመዋዯዴ


በቀር ሇማንም እዲ አይሁንባችሁ፤ላሊውን የሚወዴ ህጉን
ፈጽሞታሌና ፡፡ 13÷10 ፍቅር ሇባሌንጀራው ክፉ አያዯርግም
፤ ስሇዙህ ፍቅር የህግ ፍፃሜ ነው ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
13 ÷ 13 እምነት ተስፋ ፍቅር እነዙህ ሦስቱ ጸንተው
ይኖራለ፤ ከእነዙህ የሚበሌጥ ፍቅር ነው፡፡

ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 4÷19 ሌጆች ሆይ፤ክርስቶስ በእናንተ


እስኪሳሌ ዴረስ ዲግመኛ ስሇ እናንተ ምጥ ይዝኛሌ ፡፡ ወዯ
ገሊቲያ ሰዎች 6÷14 ነገር ግን አሇም ስሇ እኔ የተሰቀሇበት
እኔ ዯግሞ ሇአሇም የተሰቀሌኩበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ
መስቀሌ በቀር ላሊትህም ከት ከኔ ይራቅ፡፡ወዯ ገሊቲያን
ሰዎች3÷1 የማታስተውለ የገሊቲያን ሰዎች ሆይ በአይናችሁ
ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንዯ ተሰቀሇ ሆኖ ተስል ነበር፤ሇእውነት
እንዲትዚዘ አዙም ያዯረገባችሁ ማነው? 3÷6 እንዱሁ
አብርሃም አመነ ጽዴቅ ሆኖ ተቆጠረሇት ፡፡ 3÷8 መጽሐፍም
እግዙአብሔርን አሕዚብን በእምነት እንዱያጸዴቅ አስቀዴሞ
አይቶ፡፡ በአንተ አሕዚብ ሁለ ይባረካለ ብል ወንጌሌን

39
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አስቀዴሞ ሇአብርሃም ሰበከ፡፡እንዱያስ በእምነት የሆኑት


ከአመነው ከአብርሃም ጋር ይባረካለ፡፡

1ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷2 በመካከሊችሁ ሳሇሁ ከኢየሱስ


ክርስቶስ በቀር እርሱ እንዯ ተሰቀሇ ላሊ ነገር እንዲሊውቅ
ቆርጬ ነበር ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6÷1 ወንዴሞች ሆይ፤ሰው በማናቸውም


አይነት በዯሌ እንኳ ቢገኘ፤መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ
እንዯዙህ ያሇውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤አንተ ዯግሞ
እንዲትፈተን እራስህን ጠብቅ ፡፡6÷2 ከእናንተ እያንዲንደ
የአንደን ሸክም ይሸከም እንዱሁም የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1÷18 የመስቀለ ቃሌ ሇሚጠፉት


ሞኝነት እኛ ሇምንዴን ግን የእግዙብሔር ኃይሌ ነው ፡፡ 2
ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷16 ሇማንም ሰው ሞኝ የሆንኩ
አሌምሰሇው ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷2 በመካከሊችሁ
ሳሇሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱ እንዯ ተሰቀሇ ላሊ ነገር
እንዲሊውቅ ቆርጬ ነበርና ፡፡2÷21 በእግዙአብሔር ጥበብ
ምክንያት ዓሇም እግዙአብሔርን በጥበብዋ ስሊሊወቀች፤በስብከት

40
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሞኝነት የሚያምኑትን ሉያዴን የእግዙአብሔር በጎ ፈቃዴ


ሆኖአሌና ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷13 የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ


፡፡የሐዋርያት ሥራ 4÷12 መዲን በላሊ በማንም የሇም ፤
እንዴንበት ዗ንዴ የሚገባን ሇሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ
በታች ላሊ የሇምና ፡፡
1 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷3-4 ሰዎች ሁለ ሉዴኑና እውነቱን ወዯ
ማወቅ ሉዯርሱ በሚወዴ በእግዙአብሔር በመዴኃኒታችን ፊት
ዯስ የሚያሰኝ ይህ ነው፡፡1-2 እንግዱህ እግዙአብሔርን
በመምሰሌና በጭምትነት ሁለ ጸጥና ዜግ ብሇን እንዴንኖር ÷
ሌመናንና ጸልትን ምሌጃን ምስጋናም ስሇ ሰዎች ሁለ ስሇ
ነገስታትና ስሇ መኳንንትም ሁለ እንዱዴኑ ከሁለ በፊት
እመክራሇሁ፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 15÷18 አሇም ቢጠሊችሁ ከእናንተ በፊት


እኔን እንዯጠሊ እወቁ፡፡የለቃስ ወንጌሌ 6÷22-23 ሰዎች ስሇ
ሰው ሌጅ ሲጠለአቸሁ ሲሇይዋችሁም ስማችሁንም እንዯ ክፉ
ሲያወጡ ብጹሀን ናችሁ፡፡ እነሆ፤ዋጋችሁ በሰማይ ታሊቅ ነውና
በዙያ ቀን ዯስ ይበሊችሁ ዜሇለም ፤ አባቶቻቸው ነቢያትን
እንዱህ ያዯርጉባቸው ነበርና ፡፡ የማርቆስ ወንጌሌ 13÷13-
12 በሁለ ዗ንዴ ስሇ ስሜ የተጠሊችሁ ትሆናሊችሁ፡፡ የማቴዎስ

41
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወንጌሌ 5 ÷11 ሲያሳዴደአችሁና ሲነቅፉአችሁ በእኔም


ምክንያት ክፉውን ሁለ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብጹአን ናችሁ፡፡
ዋጋችሁ በሰማይ ታሊቅ ነውና ዯስ ይበሊችሁ፤ሐሴትም
አዴርጉ፤ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትንም አሳዴዯዋቸዋሌና
፡፡ ትንቢተ ኢሳይያስ 5 ÷20 ክፉውን መሌካም መሌካሙን
ክፉ ሇሚለ ፤ ጨሇማውን ብርሃን ብርሃኑን ጨሇማ
ሇሚያርጉ ፤ ጣፋጩንም መራራ መራራውንም ጣፋጭ
ሇሚያዯርጉ ወዮሊቸው !

የሐዋርያት ሥራ ፡- 15÷19-20 አሁንም ወዯ


እግዙአብሔር በተመሇሱ አሕዚብ ሊይ ሥርአትን አታክብደ
እሊችኃሇሁ፡፡ነገር ግን ሇጣዖት ከሚሰዋው÷ ከዜሙት÷ሞቶ
የተገኘውን ዯም ከመብሊት እንዱርቁ ÷ ሇራሳቸው
የሚጠለትንም (እነሱ ሊይ ሉዯረግ/ ሉዯርስ የማይፈሌጉትን)
በወንዴሞቻቸው ሊይ እንዲያዯርጉ እ዗ዘዋቸው፡፡

የያዕቆብ መሌዕክት 4 ÷13-15 አሁንም ፤ ዚሬ ወይም ነገ


ወዯ ዙህ ከተማ እንሄዲሇን በዙያም ዓመት እንኖራሇን
እንነግዴማሇን እናተርፋሇንም የምትለ እናንተ ፤ ተመሌከቱ ፤
ነገ የሚሆነውን አታውቁም ፡፡ ሕይወታችሁ ምንዴነው ?
ጥቂት ጊዛ ታይቶ ኋሊ እንዯ ሚጠፋ እንፍዋሇትናችሁና ፤ በዙ

42
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ፋንታ፤ጌታ ቢፈቅዴ ብንኖርም ይህን ወይም ያን እናዯርጋሇን


ማሇት ይገባቸዋሌ ፡፡ የለቃስ ወንጌሌ 16÷10 ከሁለ
በሚያንስ የታመነ በብዘ ዯግሞ የታመነ ነው ፤ ከሁለ
በሚያንስ የሚያምጽ በብዘ ዯግሞ አመጸኛ ነው ፡፡

2 ተኛ ወዯ ጢሞቴዎስ 1÷12 ያመንኩትን አውቀዋሇሁና


፤ አሊፍርበትም፤ወዯ ፊሉፒስዮስ ሰዎች 1÷21 ሇኔ ሕይወት
ክርስቶስ ነው፡፡ወዯ ፊሉፕስዮስ ሰዎች 4÷13 ኃይሌ በሚሰጠኝ
በክርስቶስ ሁለን እችሊሇሁ ፡፡

1ኛ የዮሐንስ መሌእክት 3÷9 የዱያቢልስ ሥራ እንዱፈርስ


የእግዙአብሔር ሌጅ ተገሇጠ ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2 ÷11 በሰይጣን እንዲትታሇሌ ፤


የእርሱን አሳብ አንስተውምና ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 6÷9-11 (ወዯ ገሊቲያን ሰዎች


5÷18) ወይስ አመጸኞች የእግዙአብሔርን መንግስት
እንዲይወርሱ አታውቁምን ፤ አትሳቱ ፤ ሴሰኞች ቢሆኑ ወይም
ጣኦትን የሚያመሌኩ ወይስ አመንዜሮች ወይስ ቀሊጮች ወይስ
ከወንዴ ጋር ዜሙት የሚሰሩ ወይስ ላቦች ወይስ ገን዗ብን
የሚመኙ ወይስ ስካሮች ወይም ተሳዲቢዎች ወይስ ነጣቂዎች

43
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአሔርን መንግስት አይወርሱም ፡፡ ከእናንተም


አንዲንድቹ እንዯ እነዙ ነበራችሁ፤ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ
ክርስቶስ ስም በአምሊካችን መንፈስ ታጥባችኃሌ ፤
ተቀዴሳችኃሌ ፤ ጸዴቃችኃሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 3 ÷ 11 ጻዱቅ የሇም አንዴ ስንኳ ፤


3÷23 ሀለ ኃጢያትን ሠርተዋሌና የእግዙአብሔርም ክብር
ጎዴልአቸዋሌ ፤ 3÷21 አሁን ግን በነቢያትም የተመሰከረሇት
የእግዙአብሔር ጽዴቅ ያሇ ሕግ ተገሌጦአሌ ፡፡ 3÷24
በኢየሱስ ክርስቶስ በሆነው ቤዚነት በኩሌ እንዱያው በጸጋው
ይጸዴቃለ፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 5 ÷ 17 - 19 እኔ ሕግና ነቢያትን
ሇመሻር የመጣሁ አይምሰሊችሁ ፤ ሌፈጽም እንጂ ሌሽር
አሌመጣሁም ፡፡ እውነት እሊቸዋሇሁ ፤ ሰማይና ምዴር
እስከሚያሌፍ ዴረስ፤ከሕግ አንዱት የውጣ ወይም አንዱት
ነጥብ አታሌፍም ፤ ሁለ እስሚፈጸም ዴረስ ፡፡እንግዱህ ከነዙህ
ከሁለ ካነሱት ትእዚዚት አንዱቱን የሚሽር ሇሰውም እንዱሁ
የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግስተ ሰማያት ከሁለ
ታናሽ ይባሊሌ ፤ የሚያዯርግ ግን የሚያስተምርም ማንም
ቢሆን እርሱ በመንግስተ ሰማያት ታሊቅ ይባሊሌ ፡፡

44
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 5÷10 መሌካም ቢሆን ወይም ክፉ


እንዲዯረገ ፤ እያንዲንደ በሥጋው የተሰራውን በብዴራት
ይቀበሌ ዗ንዴ ሁሊችንም በክርስቶስ ወንበር ፊት ሌንገሇጥ
ይገባናሌ ፡፡

1 የጴጥሮስ መሌእክት 1÷17 ሇሰው ፊትም ሳያዯሊ


በእያንዲንደ ሊይ እንዯ ስራው የሚፈርዯውን አባት ብሊችሁ
ብትየሩ በእንግዴነታችሁ ዗መን በፍርሃት ኑሩ ፡፡ወዯ ኤፌሶን
ሰዎች 6÷8 ባሪያ ቢሆን ወይም ጨዋ ሰው ፤ እያንዲንደ
የሚያዯርገውን መሌካም ነገር ሁለ በጌታ በብዴራት
እንዱቀበሇው ታውቃሊችሁና ፡፡ ወዯ ሮሜ ሰዎች 14 ÷ 10
አንተ በወንዴምህ ሊይ ስሇ ምን ትፈርዲሇህ ? ወይስ
አንተ ዯግሞ ወንዴምህን ስሇምን ትንቃሇህ ?
ሁሊችንም በክርስቶስ ወንበር ፊት እንቆማሇንና ፡፡ 14÷12
እንዱያስ እያንዲንዲችን ስሇ ራሳችን ሇእግዙአብሔር መሌስ
እንሰጣሇን፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 2 ÷ 6 እርሱ ሇእያንዲንደ እንዯ


የስራው ያስረክበዋሌ ፤ 2÷1 እግዙአብሔር
ሇሰው ፊት አያዯሊምና ፡፡ መዜሙር 7÷ 11 እግዙአብሔር
የእውነት ዲኛ ነው ፡፡

45
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የማቴዎስ ወንጌሌ 7 ÷12 እንዲይፈረዴባችሁ አትፍረደ


፤ በምትፈርደበት ፍርዴ ይፈረዴባችኃሌና ፤ በምሰፍሩበት
መስፈሪያ ይሰፈርባቸዋሌ ፡፡ ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷14 -16
እርሱ ሰሊማችን ነውና ፤ ሁሇቱንም ያዋሀዯ በአዋጅ
የተነገሩትንም የትእዚዚትን ሕግ ሽሮ በመካከሌ ያሇከውን
የጥሌ ግዴግዲ በሥጋው ያፈረሰ ፤ ይህም ከሁሇታቸው አንዴን
አዱስ ሰው በራሱ ይፈጥር ዗ንዴ ሰሊምንም ያዯርግ ዗ንዴ፤
ጥሌን በመስቀለ ገዴል በእርሱ ሁሇታቸውን በአንዴ አካሌ
ከእግዙአብሔር ጋር ያስታርቅ ዗ንዴ ነው ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3 ÷ 10 የእግዙአብሔርን ጸጋ


እንዯተሰጠኝ መጠን እንዯ ብሌሐተኛ የአናጺ አሇቃ መሠረትን
መሰረትኩ ፤ ላሊውም በሊዩ ያንጻሌ ፡፡ እያንዲንደ ግን በእርሱ
ሊይ እንዳት እንዱያንጽ ይጠንቀቅ ( ሲያስተምር / ሲሰብክ)
፡፡ 3÷11 ከመሰረተው በቀር ማንም ላሊ መሰረት ሉመሰርት
አይችሌምና፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 2÷16 ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን


እንዱጸዴቅ እንጂ በህግ ስራ እንዲይሆን አውቀን ፤ ስጋን
የሇበሰ ሁለ በህግ ስራ ስሇማይጸዴቅ ፤ እኛ እራሳችን በህግ
ስራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸዴቅ ዗ንዴ በክርስቶስ

46
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ አምነናሌ፡፡2÷20 ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬያሇሁ፡፡2÷


21 የእግዙአብሔርን ጸጋ አሌጥሌም ፤ ጽዴቅስ በህግ በኩሌ
ከሆነ እንዱያስ ክርስቶስ በከንቱ ሞተ ፡፡ወዯ ኤፌሶን ሰዎች
2÷8 ጸጋው በእምነት አዴኖአቸዋሌ ይህም የእግዙአብሔር
ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይዯሇም ፡፡

ወዯ ኤፊሶን ሰዎች 2÷8-9 ጸጋው በእምነት አዴኖአችኃሌና ፤


ይህም የእግዙአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይዯሇም ፤
ማንም እንዲይመካ ከስራ አይዯሇም ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷23 የኃጢያት ዯሞዜ ሞት ነውና


የእግዙአብሔር ስጦታ ግን በኢየሱስ ክርስቶስ የ዗ሊሇም ህይወት
ነው ፡፡

1 የዮሐንስ መሌክት 2 ÷ 12 ሌጆች ፤ ኃጢአታችሁ ስሇ


ስሙ ተሰርዮሊችኃሌና፡፡ 1 የዮሐንስ መሌእክት 2 ÷ 2 ሌጆቼ
ሆይ፤ኃጢያትን እንዲታረጉ ይህን እጽፍሊቸዋሇሁ፤ማንም
ኃጢያትን ቢያዯርግ ከአብ ዗ንዴ ጠበቃ አሇን እርሱም ፃዴቅ
የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡እርሱም የኃጢያታችን ማስተሰርያ
ነው ፤ ሇኃጢያታችን ብቻ አይዯሇም ፤ ነገር ግን ሇዓሇሙ ሁለ
ኃጢያት እንጂ፡፡

47
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሐዋርያት ሥራ 2 ÷ 21 የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ


ይዴናሌ ፡፡ ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷3-4 የእግዙአብሔርን ጽዴቅ
ሳያውቁ የራሳቸውን ጽዴቅ ሉያቆሙ ሲፈሌጉ ፤ ሇእግዙአብሔር
ጽዴቅ አሌተገዘም ፡፡የሚያምኑ ሁለ ይጸዴቁ ዗ንዴ ክርስቶስ
የሕግ ፍፃሜ ነውና ፡፡ ወዯ ወዯ ሮሜ ሰዎች 13 ÷10 ፍቅር
የሕግ ፍፃሜ ነው ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10 ÷ 9-11 ኢየሱስ ጌታ እንዯ ሆነ በአፍህ


ብትመሰክር እግዙአብሔርም ከሙታን እንዲስነሣው በሌብህ
ብታምን ትዴናሇህ ፤ ሰው በሌቡ አምኖ ይጸዴቃሌና በአፉም
መስክሮ ይዴናሌና፡፡ 10÷11መጽሐፍ በእርሱ የሚያምን
አያፍርም ይሊሌና ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 4 ÷ 4-5 ሇሚሰራ ዯመወዜ እንዯ ዕዲ ነው


እንጂ እንዯ ጸጋ አይቶረጥሇትም፤ ነገር ግን ሇማይሠራ ፤
ኃጢያተኛውንም በሚያጸዴቅ ሇሚያምን ሰው እምነቱ ጽዴቅ
ሆኖ ይቆጠርሇትሌ ፡፡

ወዯ ቲቶ 3÷5 እንዯ ምህረቱ መጠን ሇአዱስ ሌዯት


በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅደስ በመታዯስ አዲነን እንጂ
፤ እኛ ስሊዯረግነው በጽዴቅ ስሇነበረው ሥራ አይዯሇም ፤

48
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 የዮሐንስ መሌእክት 1 ÷7 የሌጁም የኢየሱስ ክርስቶስ


ዯም ከሀጢያት ሁለ ያነፃናሌ ፡፡ ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2 ÷13
አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ
ሆናችሁ በክርስቶስ ዯም ቀርባችኃሌ፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 6÷54 ሥጋዬንም የሚበሊ ዯሜንም


የሚጠጣ የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው ፤ እኔም በመጨረሻው ቀን
አስነስዋሇሁ ፡፡6÷ 56 ሥጋዬም የሚበሊ ዯሜንም የሚጠጣ ፤
በእኔ ይኖራሌ እኔም በእሱ እኖራሇሁ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷20 -21 ኢሳይአስም ዯፍሮ፡፡ ሊሌፈሇጉኝ


ተነኝሁ ፤ ሊሌጠየቁኝም ተገሇጥኩ አሇ ፡፡ ስሇ እስራኤሌ ግን ፡፡
ቀኑን ሙለ ወዯ ማይታ዗ዜ ህዜብ እጆቼን ዗ረጋሁ ይሊሌ ፡፡
(በዚን ወቅት የእግዙአብሔር ሕዜብ እስራኤሊውያን ብቻ
ስሇነበሩ ነው )

ሐዋርያት ስራ 2 ÷38 ጴጥሮስም ፡፡ ንስሀ ግቡ ፤


ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዗ንዴ እያንዲንዲችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ
ስም ተጠመቁ ፤ የመንፈስ ቅደስ ስጦታም ትቀበሊሊችሁ፡፡

2 ተኛ ጢሞቴዎስ 2 ÷ 3 እንዯ ኢየሱስ ክርስቶስ በጎ


ወታዯር ሆነህ ፤ አብረኸኝ መከራ ተቀበሌ ፡፡

49
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሐንስ ወንጌሌ 1÷11-13 የእርሱ ወዯ ሆኑት


መጣ የገዚ ወገኖቹም አሌተቀበለትም ፤ ሇተቀበለት ሁለ ግን፤
በስሙ ሇሚያምኑት ሇእነሱ የእግዙአብሔር ሌጆች ይሆኑ ዗ንዴ
ሥሌጣን ሰጣቸው፤እነሱም ከእግዙአብሔር ተወሇደ እንጂ
ከዯም ወይም ከሥጋ ፈቃዴ ወይም ከወንዴ ፈቃዴ
አሌተወሇደም ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷27-28 ከክርስቶስ ጋር አንዴ ትሆኑ


዗ንዴ የተጠመቃችሁ ሁለ ክርስቶስን ሇብሳችኃሌ፡፡አይሁዲዊ
ወይም የግሪክ ሰው የሇም ፤ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የሇም
ወንዴም ሴትም የሇም ሁሊችሁም በክርስቶስ ኢየሱስ አንዴ
ሰው ናችሁ ፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 3÷5 ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካሌተወሇዯ


በቀር ወዯ እግዙአብሔር መንግስት ሉገባ አይችሌም፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 6÷37-40 አብ የሚሰጠኝ ሁለ ወዯ እኔ


ይመጣሌ ፤ ወዯ እኔ የሚመጣውንም ከቶ ወዯ ውጭ
አሊወጣውም ፤ፈቃዳን ሇማዴረግ አይዯሇም እንጂ የሊከኝ
ፈቃዴ ሇማዴረግ ከሰማይ ወርጃሇሁና፡፡የሰጠኝም ሁለ አንዴስ
እንኳ እንዲሊጠፋ በመጨረሻው ቀን እንዲስነሳው እንጂ የሊከኝ

50
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የአብ ፈቃዴ ይህ ነው፡፡ ሌጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን


ሁለ የ዗ሊሇም ህይወትን እንዱያገኝ የአባቴ ፈቃዴ ይህ ነው ፤
እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሳዋሇሁ፡፡

የዮሐንስ ወንገሌ 6 ÷ 27-29 ሇሚጠፋ መብሌ አትስሩ ፤


ነገር ግን ሇ዗ሊሇም ህይወት ሇሚኖር መብሌ የሰው ሌጅ
ሇሚሰጣችሁ ስሩ ፤ እርሱም እግዙአብሔር አብ አትሞታሌና ፡፡
እንግዱህ የእግዙአብሔርን ሥራ እንዴንሰራ ምን እናዴርግ አለት
፡፡ ኢየሱስ መሌሶ ፡፡ ይህ የእግዙአብሔር ስራ እርሱ በሊከው
እንዴታምኑ ነው አሊቸው፡፡

የሐዋርያት ስራ 8÷27-28 ተነስቶም ሄዯ ፤ እነሆም ፤


ህንዯኬ የተባሇች የኢትዮጵያ ንግስት አዚዥና ጃንዯረባ የነበረ
በገን዗ብዋም ሁለ የሰሇጠነ አንዴ የኢትዮጵያ ሰው ሉሰግዴ
ወዯ ኢየሩሳላም መጥቶ ነበር ፤ ሲመሇስም በሰረገሊ ተቀምጦ
የነብዩን የኢሳያስን መጽሐፍ ያነብ ነበር፡፡36-39 በመንገዴም
ሲሄደ ወዯ ውሃ ዯረሱ ፤ ጃንዯረባውም ፡፡ እነሆ
ውኃ፤እንዲሌጠመቅ የሚከሇክሇኝ ምንዴነው አሇው፡፡ወዯ
ፊሌጶስም ሰዎች፡፡በፍጹም ሌብህ ብታምን ፤ ተፈቅድሌሀሌ
አሇው፡፡ መሌሶም ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዙአብሔር ሌጅ
እንዯሆነ አምናሇሁ አሇ፡፡ ሰረገሊውም ይቆም ዗ንዴ አ዗዗ ፤

51
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ፊሌጶስና ጃንዯረባው ሁሇቱም ወዯ ውኃ ወረደ ፤


አጠመቀውም ፡፡ ከውሃውም ከወጡ በኃሊ የጌታ መንፈስ
ፊሉጶስን ነጠቀው፤ኦሪት ዗ኁሌቁ 12፤1 ሙሴም
ኢትዮጵያይቱን አግብቶአሌና ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት
ማርያምና አሮን በእርሱ ሊይ ተናገሩ ፤

(ኦሪት ዗ዲግም 33÷26) እንዯ እግዙአብሔር ያሇ ማንም


የሇም፡፡(ሐዋ21÷14) የጌታ ፍቃዴ ይሁን ብሇን ዜም
አሇን(ትንቢተ ናሆም1÷7) እግዙአብሔር መሌካም ነው
በመከራም ቀንም መሸሸጊያ ነው ፤ (መጽሐፈ መክብብ
3÷11)ነገርን ሁለ በጊዛው ውብ አዴርጎ ሰራው ፤ ( ኦሪት
዗ፍጥረት18÷14) በውኑ ሇእግዙአብሔር የሚሳነው ነገር
አሇን?

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 12÷3 ስሇዙህ በእግዙአብሔር


መንፈስ ሲናገር ፡፡ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚሌ እንዯላሇ፤
በመንፈስ ቅደስ ካሌሆነ በቀር ፡፡ ኢየሱስ ጌታ ነው ሉሌ አንዴ
እንኳ እንዲይችሌ አስታውቃቸዋሇሁ ፡፡

52
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሐንስ ወንጌሌ 5÷24 እውነት እውነት እሊችኃሇሁ ፤ ቃላን


የሚሰማ የሊከኝንም የሚያምን የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው ፤
ከሞት ወዯ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ አይመጣም ፡፡

ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 3÷2 በሊይ ያሇውን አስቡ እንጂ


በምዴር ያሇውን አይዯሇም፡፡1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 15÷19
በዙች ህይወት ብቻ ክርስቶስን ተስፋ ያዯረገን ከሆነ ፤ ከሰው
ሁለ ይሌቅ ሚስኪኖች ነን ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 7÷31
የዙች ዓሇም መሌክ አሊፊ ነውና ፡፡

ወዯ ፊሌጽስዮስ ሰዎች 3÷18-20 ብዘዎች ሇክርስቶስ


መስቀሌ ጠሊቶቹ ሆነው ይመሊሇሳለና ፤ ብዘ ጊዛ ስሇ እነርሱ
አሌኃችሁ፤አሁን እንኳ እያሇቀስኩ እሊሇሁ ፡፡ መጨረሻቸው
ጥፋት ነው፤ ሆዲቸው አምሊካቸው ነው ፤ ክብራቸው
በነውራቸው ነው ፤ አሳባቸው ምዴራዊ ነው፡፡እኛ አገራችን
በሰማይ ነውና፤ከዙያ ዯግሞ የሚመጣ መዴሐኒት እርሱም
ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃሇን ፤2 ወዯ ቆሮንጦስ
ሰዎች 4 ÷ 17-18 የማይታየውን እንጂ የሚታየውን
ባንመሇከት ፤ ቀሊሌ የሆነ የጊዛ መከራችን የክብርን የ዗ሊሇም
ብዚት ከሁለ መጠን ይሌቅ ያዯርግሌናሌ ፤ የሚታየው የጊዛው
ነውና፤ የማይታየው ግን የ዗ሊሇም ነው ፡፡

53
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ዕብራዊውያን ሰዎች 3÷4 እያንዲንደ ቤት በአንዴ ሰው


ተ዗ጋጅቶአሌና ፤ ሁለን ያ዗ጋጀ ግን እግዙአብሔር ነው ፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 4÷14 እንግዱህ በሰማያት ያሇፈ


ትሌቅ ሉቀ ካህናት የእግዙአብሔር ሌጅ ኢየሱስ ስሊሇን፤ጸንተን
ሃይማኖታችንን እንጠብቅ ፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 3÷16 በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም


ሕይወት እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፋ እግዙአብሔር አንዴያ
ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇምን እንደሁ ወድአሌና ፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 3÷18 በእርሱ በሚያምን አይፈረዴበትም


በእርሱ በማያምን ግን በአንደ በእግዙአብሔር ሌጅ ስሊሊመነ
አሁን ተፈርድበታሌ ፡፡ 3÷36 በሌጁ የሚያምን የ዗ሊሇም
ሕይወት አሇው ፤ በሌጁ የማያምን ግን የእግዙአብሔር ቁጣ
በእርሱ ሊይ ይኖራሌ እንጂ ሕይወትን አያይም ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷11 በእርሱ የሚያምን ሁለ አያፍርም


ይሊሌና ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷11 በሰይጣን


እንዲንታሇሌ፤የእርሱን አሳብ አንስተውምና ፡፡

54
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷4 ወንጌሌ የተከዯነ ቢሆን እንኳ


የተከዯነው ሇሚጠፉ ነው፡፡ ሇእነርሱም የእግዙአብሔር ምሳላ
የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌሌ ብርሃን እንዲያበራሊቸው፤የዙህ
አሇም አምሊክ የማያምኑት አይምሮ አሳወረ፡፡2 ቆሊሲየስ
÷17፣18 የማይታየውን እንጂ የሚታየውን ባንመሇከት ፤
ቀሊሌ የሆነ የጊዛው መከራችን የክብር የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ
መጠን ይሌቅ ያዯርገናሌና ፤ የሚታየው የጊዛ ነውና
የማይታየው ግን የ዗ሊሇም ነው ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1÷18 የመስቀለ ቃሌ ሇሚጠፉት


ሞኝነት እኛ ሇምንዴን ግን የእግዙአብሔር ኃይሌ ነው ፡፡2
ቆሮንጦስ 11÷16 ሇማንም ሰው ሞኝ የሆንኩ አሌምሰሇው፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷4-5 እንግዱህ ክርስቶስን በአብ ክብር


ከሙታን እንዯተነሳ እንዱሁ እኛም በአዱስ ህይወት
እንዴንመሊሇስ ፤ ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን ዗ንዴ ከጥምቀት
ከሱ ጋር ተቀበረን፡፡ሞቱን ከሚመስሌ ሞት ከሱ ጋር
ከተባበረን ትንሳኤውን በሚመስሌ ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ ጋር
እንተባበራሇን፤ ወዯ ቆሊስይስ ሰዎች 3÷1፣2 እንግዱህ
ከክርስቶስ ጋር ከተነሳችሁ ፤ ክርስቶስ በእግዙአብሔር ቀኝ

55
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ተቀምጦ ባሇበት በሊይ ያሇውን እሹ ፡፡በሊይ ያሇውን አስቡ


እንጂ በምዴር ያሇውን አይዯሇም ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷19-21 ሙሴ አስቀዴሞ ፡፡ እኔ


ሕዜብ በማይሆን አስቀናችኃሇሁ በማያስተውሌም ሕዜብ
አስቆጣችኃሇሁ ብልአሌ ፡፡ ኢሳያስም ዯፍሮ ፤ ሊሌፈሇጉኝ
ተገኘሁ ፤ ሊሌጠየቁኝ ተገሇጥኩ አሇ ፡፡ ስሇ እስራኤሌ ግን ፡፡
ቀኑን ሙለ ወዯ ማይታ዗ዘ እና ወዯሚቃወም ሕዜብ
እጆቼን ዗ረጋሁ ይሊሌ ፡፡

ኦሪት ዗ፍጥረት 5÷24 ሄኖክም አክሄደን ከእግዙአብሔር ጋር


ስሊዯረገ አሌተገኘም፤እግዙአብሔር ወስድታሌና ፡፡

ወዯ ቲቶ 3÷8 ቃለ የታመነ ነው ፡፡የዮሐንስ ወንጌሌ


17÷17 ቃሌህ እውነት ነው ፡፡ 2 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷11-
13 ቃለ የታመነ ነው እንዱህ የሚሇው፤ ከእርሱ ጋር ከሞተን
፤ ከእርሱ ጋር በሕይወት እንኖራሇን ፤ ብንጸና፤ከእርሱ ጋር
ዯግሞ እንነግሳሇን ፤ ብንክዯውም ፤ እርሱ ዯግሞ ይክዯናሌ
፤ ባናምነው እርሱ የታመነ ሆኖ ይኖራሌ ፤ እራሱን ሉክዴ
አይችሌምና፡፡የማቴዎስ ወንጌሌ 10÷36-38 ሇሰውም
ቤተሰቦቹ ጠሊቶች ይሆኑበታሌ ፡፡ከእኔ ይሌቅ አባቱን ወይም

56
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እናቱን የሚወዴ ሇእኔ ሉሆን አይባውም ፤ ከእኔም ይሌቅ


ወንዴ ሌጁን ወይም ሴት ሌጁን የሚወዴ ሇእኔ ሉሆን
አይገባውም ፤ መስቀለን የማይዜ በኃሊዬም የማይከተሇኝ
ሇእኔ ሉሆን አይገባውም፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 10÷32-33 ስሇዙህ በሰው ፊት


ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በአባቴ ፊት
እመሰክርሇታሇሁ፤የዮሐንስ ወንጌሌ በሰው ፊት የሚክዯኝ ሁለ
እኔ ዯግሞ በሰማይ ባሇው በአባቴ ፊት እክዯዋሇሁ፡፡የዮሐንስ
ወንጌሌ 5÷34 እኔ ግን ከሰው ምስክር አሌቀበሌም እናንተ
እንዴትዴኑ ይሄን እሊሇሁ እንጂ ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷27-28 ከክርስቶስ ጋር አንዴ ትሆኑ


዗ንዴ የተጠመቃችሁ ሁለ ክርስቶስን ሇብሳችኃሌ ፡፡አይሁዲዊ
ወይም የግሪክ ሰው የሇም፤ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የሇም
ወንዴም ሴትም የሇም ሁሊችሁም በክርስቶስ ኢየሱስ አንዴ
ሰው ናችሁ ፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 16÷16 ያመነ የተጠመቀም ይዴናሌ


ያሊመነ ግን ይፈረዴበታሌ ፡፡ የዮሐንስ ወንጌሌ 3÷5 ሰው

57
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከውሃና ከመንፈስ ካሌተወሇዯ በቀር ወዯ እግዙአብሔር


መንግስት ሉገባ አይችሌም፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 1÷13-14 እርሱ ከጨሇማ ስሌጣን


አዲነን ፤ ቤዚነቱም እርሱንም የኃጢያት ስርየት ወዲአገኘንበት
ወዯ ፍቅሩ ሌጅ መንግስት አፈሇሰን፡፡
የሐዋርያት ስራ 5፥42 ሐዋሪያት፡- ዕሇት ዕሇትም በመቅዯስና
በቤታቸው ስሇ ኢየሱስ እርሱ ክርሰቶስ እንዯ ሆነ ማስተማርንና
መስበክን አይተውም ነበር፡፡

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 15÷19 በዙች ሕይወት ብቻ


ክርስቶስን ተስፋ ያዯረገን ከሆነ፤ከሰው ሁለ ይሌቅ ሚስኪኖች
ነን ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 7÷31 የዙች ዓሇም መሌክ
አሊፊ ነውና ፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 13 ÷31 ሰማይና ምዴር ያሌፋለ ቃላ ግን


አያሌፍም፡፡

የዮሐንስ ወንጌሌ 5÷17 ኢየሱስ ግን፡፡አባቴ እስከ ዚሬ


ይሰራሌ እኔም ዯግሞ እሰራሇሁ ብል መሇሰሊቸው፡፡

ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 13÷8 ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዚሬ


እስከ ዗ሊሇም ያው ነው፡፡

58
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቃሌህ እውነት ነው
(የዮሐንስ ወንጌል 17÷17)
ወዯ ቲቶ ምእራፍ ሶስት ቁጥር ስምንት፡-ቃለ
የታመነ ነው፤2 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷11-13 ቃለ
የታመነ ነው እንዱህ የሚሇው ፤ ከእርሱ ጋር ከሞተን፤
ከእርሱ ጋር በሕይወት እንኖራሇን ፤ ብንጸና ፤ ከእርሱ
ጋር ዯግሞ እንነግሳሇን ፤ ብንክዯውም ፤ እርሱ ዯግሞ
ይክዯናሌ፤ ባናምነው እርሱ የታመነ ሆኖ ይኖራሌ፤
እራሱን ሉክዴ አይችሌምና፡፡ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 1÷20
ስሇምጽፍሊችሁ ነገር፤እንሆ በእግዙአብሔር ፊት ሏሰት
አሌናገርም፡፡2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷31 ሇ዗ሊሇም
የተባረከ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምሊክና አባት
እንዲሌዋሽ ያውቃሌ ፡፡1 ወዯ ጢሞቲዮስ 1÷15
ኃጢያተኞችን ሉያዴን ክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ አሇም
መጣ የሚሇው ቃሌ የታመነና ሁለ እንዱቀበለት የተገባ
ነው፤የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷17 በእውነትህ ቀዴሳቸው
ቃሌህ እውነት ነው፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 21፥24 ስሇ
እነዙህም የመሰከረ ይህንንም ጽፎ ያሇ ይህ ዯቀ
መዜሙር ነው፥ምስክሩም እውነት እንዯሆነ እናውቃሇን፡፡
የዮሏንስ ራዕይ 21÷5 በዘፋን የተቀመጠው፡፡ እንሆ
ሁለን አዱስ አዯርጋሇሁ አሇ ፡፡ ሇእኔም ፡፡ እነዙህ
ቃልች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸውና ጻፍ አሇኝ ፡፡

59
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ነቢያት ክርስቶስ


ተወሌድ አሇምን እንዯሚዴን
በትንቢት መስክረዋሌ
(ከብለ ኪዲን እስከ አዱስ ኪዲን)

60
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ነቢያት ክርስቶስ በስጋ ተወሌድ


አሇምን እንዯሚያዴን በመንፈስ ሆነው
በትንቢት መስክረዋሌ
(ከብለ ኪዲን እስከ አዱስ ኪዲን ከጥሌቁ በጥቂቱ)

ትንቢተ ኢሳይያስ ምእራፍ ሰባት ቁጥር አስራ


አራት፡-7÷14 ጌታ ራሱ ምሌክት ይሰጣችኃሌ ፤ እንሆ
ዴንግሌ ትጸንሳሇች ወንዴ ሌጅም ትወሌዲሇች ስሙንም
አማኑኤሌ ብሊ ትጠረዋሇች፡፡(ትርጉሙም፡- እግዙአብሔር
ከኛ ጋር ነው ማሇት ነው)፡፡ ትንቢተ ኢሳይያስ ምእራፍ
዗ጠኝ ቁጥር ስዴስት፡-9÷6 ሕፃን ተወሌድሌናሌና ÷
ወንዴ ሌጅም ተሰጥቶናሌና ፤ አሇቅነትም በጫንቃው ሊይ
ይሆናሌ ፤ ስሙም ዴንቅ መካር ኃያሌ አምሊክ÷የ዗ሊሇም
አባት÷የሰሊም አሇቃ ተብል ይጠራሌ፡፡

ትንቢተ ዲንኤሌ ምእራፍ 9 ቁጥር 24፡- ዓመፃን


ይጨርስ÷ኃጢያትንም ይፈጽም ÷ በዯሌንም ያስተሰርይ
÷ የ዗ሊሇምን ጽዴቅ ያገባ÷ራእይንና ትንቢትን ያትም÷
ቅደስ ቅደሳንም ይቀባ ዗ንዴ በሕዜብህና በቅዴስት
ከተማህ ሊይ ሰባ ሱባኤ ተቀጥሮአሌ፡፡ 9÷26 ከስሌሳ
ሁሇት ጊዛ ሰባትም ሱባኤ በኃሊ መሲህ ይገዯሊሌ፤

61
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ኢሳያስ ምእራፍ ሃምሳ ሁሇት ከቁጥር አስራ


ሶስት እስከ አስራ አምስት፡-52÷13-15 እነሆ፤ባሪያዬ
በማስተዋሌ ያዯርጋሌ፤ ይከብራሌ ከፍ ከፍም ይሊሌ፤
እጅግም ታሊቅ ይሆናሌ፡፡ ፊቱ ከሰዎች ሁለ ይሌቅ
፤መሌኩም ከሰዎች ሌጆች ይሌቅ ተጎሳቁልአሌና ብዘ
ሰዎች ስሇ አንተ እንዯ ተዯነቁ፤ እንዱሁ ብዘ አሕዚብን
ያስዯንቃሌ፤ያሌተነገረሊቸውንም ያያለና፤ ያሌሰሙትንም
ያስተውሊለና ነገስታት ስሇ እርሱ አፋቸውን ይ዗ጋለ፡፡
ትንቢተ ኢሳያስ 53÷1-12 የሰማነውን ነገር ማን
አምኖናሌ፤ የእግዙአብሔር ክንዴ ሇማን ተገሌጧሌ
መሌክና ውበት የሇውም፤ባየነውም ጊዛ እንወዯው ዗ንዴ
ዯም ግባት የሇውም የተናቀም ከሰውም የተጠሊ የህመም
ሰው ዯዌንም የሚያውቅ ነው ፤ ሰውም ፊቱን
እዯሚሰውርበት የተናቀነው፤ እኛም አሊከበርነውም ፡፡
በእውነት ዯዌአችንን ተቀበሇ ህመማችንንም ተሸክሟሌ፤
እኛ ግን እንዯ ተመታ በእግዙአብሔርም እንዯተቀሰፈ
እንዯተቸገረም ቆጠር ነው፡፡እርሱ ግን ስሇመተሊሇፋችን
ቆሰሇ ፤ ስሇበዯሊችንም ዯቀቀ፤የዴህነታችንም ተግፃጽ በሱ
ሊይ ነበረ፤በእሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን፡፡እኛ ሁሊችን
እንዯበጎች ተቅበዜብ዗ን ጠፋን ፤ከእኛ እያንዲንደ ወዯ ገዚ

62
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መንገደ አ዗ነበሇ ፤እግዙአብሔርም የሁሊችንም በዯሌ


በእሱ ሊይ አኖረ፡፡ ተጨነቀ ተሰቃየም አፉንም
አሌከፈተም ፤ሇመታረዴ እንዯሚነዲ ጠቦት፤በሸሊቶቹም
ፊት ዜም እንዯ ሚሌ በግ እንዱሁም አፉንም
አሌከፈተም ፡፡ በማስጨነቅና በፍርዴ ተወሰዯ ፤ስሇ ህዜብ
ኃጢያት ተመትቶ ከሕያዋን ምዴር እንዯ ተወገዯ
ከትውሌደ ማን አስተዋሇ ከክፉዎች ጋር መቃብሩን
አዯረጉ፤ ከባሇጠጎችምጋር በሞቱ ሆኖም ግፍን አሊዯረገም
ነበረ፡፡ እግዙአብሔር በዯዌ ያዯቀቀው ዗ንዴ ፈቀዯ፤
ነፍስኑንም ስሇሀጢያት መስዋዕት ካዯረገ በኃሊ ዗ሩን
ያያሌ ፤ ዕዴሜውም ይረዜማሌ፤ የእግዙአብሔርም
ፈቃዴ በእጁ ይከናወናሌ ፡፡ ከነፍሱ ዴካም ብርሀን ያያሌ
ዯስም ይሇዋሌ፤ጻዱቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዘ ሰዎችን
ያጸዴቃሌ ፡፡ ኃጢያታቸውን ይከስማሌ ፡፡ ስሇዙህ እሱ
ብዘዎችን ይወርሳሌ ፤ ከሀያሊን ጋር ምርኮውን
ይከፋፈሊሌ ፤ ነፍሱንም ሇሞት አሳሌፎ ሰቶአሌና ፤
ከአመጸኞች ጋር ተቆጥሮአሌና እርሱ ግን የብዘ ሰዎችን
ሀጢያት ተሸከመ ፤ ስሇአመጸኞችም ማሇዯ፡፡

63
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ኢሳያስ ምእራፍ ሃያ ስምንት ቁጥር አስራ


ስዴስት፡-28÷16 ስሇዙህ ጌታ እግዙአብሔር እንዱ ይሊሌ
፡- እነሆ ÷ ሇጺዮን ዴንጋይ ሇመሰረት አስቀምጣሇሁ ፤
የተፈተነውን÷የከበረውን ÷መሠረቱ የጸናውን ማዕ዗ን
ዴንጋይ ፤በእርሱም የሚያምን አያፍርም፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ ምእራፍ ስሌሳ አንዴ ከቁጥር አንዴ


እስከ ሶስት ፡- 61÷1-3 የእግዙአብሔር መንፈስ በእኔ
ሊይ ነው፤ሇዴሆች ምስራች እሰብክ ዗ንዴ እግዙአብሔር
ቀብቶኛሌና፤ ሌባቸው የተሰበረውን እጠግን ዗ንዴ ÷
ሇተማረኩትም ነፃነትን ÷ ሇታሰሩትም መፈታትን÷
እናገር ዗ንዴ ሌኮኛሌ ፡፡ የተወዯዯችውንም የእግዙአብሔር
አመት አምሊካችንም የሚበቀሌበትን ቀን እናገር ዗ንዴ ÷
የሚያሇቅሱትም አጽናና ዗ንዴ÷ እግዙአብሔር ሇክብሩ
የተከተሊቸው የጸዴቅ ዚፎች እንዱባለ ሇጽዮን አሌቃሾች
አዯርግሊቸው ዗ንዴ ÷ በአመዴም ፈንታ አክሉሌን ÷
በሇቅሶም ፋንታ ዯሰታን ዗ይት ÷በኃ዗ንም መንፈስ ፋንታ
ምስጋናን መጎናጸፊያ እሰጣቸው ዗ንዴ ሌኮኛሌ፡፡ትንቢተ
ኢሳይያስ 35÷4-6 ፈሪ ሌብ ሊሊቸው፡- እነሆ አምሊካችሁ
በበቀሌ በእግዙአብሔርም ብዴራት ይመጣሌና ÷

64
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መጥቶም ያዴናችኃሌና በርቱ÷ አትፍሩ በለዋቸው፡፡


በዙም ጊዛ የእውሮች አይን ይገሇጣሌ፡፡በዙያን ጊዛ አንካሳ
እንዯ ሚዲቋ ይ዗ሊሌ ÷የዴዲም ምሊስ ይ዗ምራሌ፤በምዴረ
በዲ ውኃ÷በበረሀም ፍሳሽ ይፈሌቃሌና፡፡ኢሳ. 52÷10
እግዙአብሔር የተቀዯሰውን ክንደን በአሕዚብ ሁለ ፊት
ገሌጦአሌ÷በምዴር ዲርቻ የሚኖሩትም ሁለ የአምሊካችን
መዴሏኒት ያያለ፡፡ኢሳ 51÷5-6 ጽዴቄን ፈትኖ ቀርቧሌ
÷ማዲኔም ወጥቶአሌ÷ክንዳም በአሕዚብ ሊይ ይፈርዲሌ፤
ዯሴቶች እኔን በመተማመን ይጠባበቃለ ÷ በክንዳም
ይታመናለ፡፡ዓይናችሁን ወዯ ሰማይ አንሡ÷ወዯታችም
ወዯ ምዴር ተመሌከቱ፤ሰማያት እንዯ ጢስ በንነው
ይጠፋለ÷ምዴርም እንዯ ሌብስ ታረጃሇች÷የሚኖሩባትም
እንዱሁ ይሞታለ፤ማዲኔ ግን ሇ዗ሊሇም ይሆናሌ÷ጽዴቄም
አይፈርስም፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 51÷9-11 የእግዙአብሔር ክንዴ ሆይ


÷ተነስ÷ተነስ÷ኃይሌንም ሌበስ፤በቀዴሞው ወራትና
በጥንቱ ዗መን በነበረው ትውሌዴ እንዯሆነው ተነስ፡፡
ረዏብን የቆራረጥህ ዗ንድውንም የወጋህ አንተ
አይዯሇህምን? ባሕሩን ጥሌቅ ውኃ ያዯረኸው÷የዲኑትንም

65
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይሻገሩ ዗ንዴ ጠሉቁን ባሕር መንገዴ ያዯረግህ አንተ


አይዯሇህምን? እግዙአብሔር የተቤዣቸው ይመሊሇሳለ
ወዯ ጺዮንም ይመጣለ፤የ዗ሊሇምም ዯስታ በራሳቸው ሊይ
ይሆናሌ፤ዯስታንና ተዴሊን ያገኛለ÷ኅ዗ንም ሇቅሶም
ይሸሻሌ፡፡

መዜሙረ ዲዊት 110፥1-7 እግዙአብሔር ጌታዬን ፡-


ጠሊቶችህን በእግርህ መቀመጫ እስካዯርግሌህ ዴረስ
በቀኜ ተቀመጥ አሇው ፡፡ እግዙአብሔር የኃይሌ በትር
ከጽዮን ይሌክሌሃሌ ፤ በጠሊቶችህም መካከሌ ግዚ ፡፡
ከአንተ ጋር ቀዴሞ በኃይሌህ ቀን ፥በቅደሳን ብርሀን ፥
ከአጥቢያ ኮከብ አስቀዴሞ ከሆዴ ወሇዴኩህ፡፡እንዯ መሌከ
ጼዱቅ ሥርአት አንተ ሇ዗ሊሇም ካህን ነህ ብል ፥
እግዙአብሔር ማሇ አይጸጸትም ፡፡ እግዙአብሔር በቀኝህ
ነገስታትን ይቀጠቅጣቸዋሌ፡፡ በአሕዚብ መካከሌ ይፈርዲሌ
፥ ሬሳዎችንም ያበዚሌ ፤ በሰፊ ምዴር ሊይ ራሶችን
ይቀጠቅጣሌ ፡፡ በመንገዴ በፈሳሽ ውኃ ይጠጣሌ፤ስሇዙህ
ራስ ከፍ ከፍ ይሊሌ፡፡ መዜሙረ ዲዊት 107፥19-22
በተጨነቁ ጊዛም ወዯ እግዙአብሔር ጮሁ፥ከመከራቸውም
አዲናቸው ፡፡ ቃለን ሊካ ፈወሳቸውም ፥ ከጥፋታቸውም

66
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አዲናቸው፡፡ ሇሰው ሌጆች ስሊዯረገው ታእምራት ስሇ


ምሕረቱ እግዙአብሔርን ያመስግኑ፤የምስጋናም መስዋት
ይሰውሇት፥በእሌሌታም ሥራውን ይናገሩ፡፡ መዜ 111፥9-
10መዴሏኒትንም ሇሕዜቡ ሰዯዯ ፥ኪዲኑንም ሇ዗ሊሇም
አ዗዗፤ስሙ የተቀዯሰና የተፈራ ነው፡፡የጥበብ መጀመሪያ
እግዙአብሔርን መፍራት ነው፥ሇሚያዯርጓትም ሁለ ዯኅና
ማስተዋሌ አሊቸው ፤ምስጋናውም ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ፡፡
መዜ 98፥1-4 ሇእግዙአብሔር አዱስ ምስጋናን አመስግኑ
፥ እግዙአብሔር ተአምራት አዴርጎአሌና፤ቀኙ የተቀዯሰም
ክንደ ሇእርሱ ማዲን አዯረገ፡፡እግዙአብሔር ማዲኑን
አስታወቀ፥ በአሕዚብም ፊት ጽዴቁን ገሇጠ፡፡ሇያዕቆብ
ምህረቱን ሇእስራኤሌም ቤት እውነቱን አሰበ፤የምዴር
ዲርቻዎች ሁለ የአምሊካችንን ማዲን አዩ፡፡ምዴር ሁለ
ሆይ ፥ ሇእግዙአብሔር እሌሌ በለ ፥ አመስግኑ ዯስ
ይበሊችሁ ፥ ዗ምሩም፡፡98፥8-9 ወንዝችም በአንዴነት በእጅ
ያጨብጭቡ ፤ተራሮች ዯስ ይበሊቸው፥ በምዴር ሉፈርዴ
ይመጣሌና፡፡ሇዓሇምም በጽዴቅ ሇአሕዚብ በቅንነት
ይፈርዲሌ፡፡ መዜ 106፥4 አቤቱ ፥በሕዜብህ ሞገስ
አስበን፥በመዴሏኒትህም ጎብኘን ፤መዜ 89፥25-28 እጁን
በባሕር ሊይ ቀኙንም በወንዝች ሊይ አኖራሇሁ፡፡እርሱ፡-

67
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አባቴ አንተ ነህ፥አምሊኬ የመዴኃኒቴም መጠጊያ ይሊሌ፡፡


እኔም ዯግሞ በኩሬ አዯርገዋሇሁ፥ከምዴር ነገስታትም ከፍ
ከፍ ይሊሌ፡፡ሇ዗ሊሇም ምሕረቴን ሇእርሱ እጠብቃሇሁ፥
ማዲኔም በእርሱ ዗ንዴ የታመነ ነው፡፡዗ሩንም ሇዓሇምና
ሇ዗ሊሇም፥ዘፋኑም እንዯ ሰማይ ዗መን አዯርጋሇሁ ፡፡
መዜ 118፥19-24 የጽዴቅን ዯጆች ክፈቱሌኝ፤ወዯ እርሱ
ገብቼ እግዙአብሔርን አመሰግናሇሁ ፡፡ ይህች
የእግዙአብሔር ዯጅ ናት፤ወዯ እርስዋ ጻዴቃን ይገባለ፡፡
ይህች የእግዙአብሔር ዯጅ ናት፤ወዯ እርስዋ ጻዴቃን
ይገባለ ፡፡ ሰምተኸኛሌና ፥ መዴሏኒትም ሆነኛሌና
አመሰግናሇሁ፡፡ ግንበኞች የናቁት ዴንጋይ ፥ እርሱ
የማዕ዗ን ራስ ሆነ፥ይህች ከእግዙአብሔር የሠራት ቀን
ይህች ናት ፤ ሏሴት እናዴርግ ፥ በእርሷም ዯስ ይበሇን፡፡

ትንቢተ ሚሌኪያ ምእራፍ ሶስት ከቁጥር አንዴ እስከ


ሁሇት ፡- 3÷1-2 እነሆ፤መሌእክተኛዬን እሌካሇሁ፤
መንገዴንም በፊቴ ያስተካክሊሌ ፤ እናንተም
የምትፈሌጉት ጌታ በዴንገት ወዯ መቅዯሱ ይመጣሌ ፤
የምትወደትን የቃሌ ኪዲን መሌእክተኛ ÷እነሆ
ይመጣሌ ፤ ይሊሌ የሰራዊት ጌታ እግዙአብሔር፡፡ነገር

68
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ግን እርሱ እንዯ አንጥረኛ እሳትና እንዯ አጣቢ ሳሙና


የሚመጣበትን ቀን መታገሥ የሚችሌ ማን ነው?
እርሱስ በተገሇጠ ጊዛ የሚቆም ማን ነው?

ኦሪት ዗ዲግም (ሙሴ) ፡-ምእራፍ አስራ ስምንት


ከቁጥር አስራ ስዴስት እስከ አስራ ዗ጠኝ፡- 18÷16-19
አምሊክህ እግዙአብሔር ከአንተ መካከሌ ከወንዴሞችህ
እንዯ እኔ ያሇ ነቢይ ያስሳሌሃሌ ፤ እርሱም
ታዯምጣሇህ፡፡ እግዙአብሔርም አሇኝ ፡፡ የተናገሩትም
መሌካም ነው ፤ ከወንዴሞችህ መካከሌ እንዲተ ያሇ
ነቢይ አስነሳሊችኃሇሁ ፤ ቃላንም በአፉ አዯርጋሇሁ÷
ያ዗ዜኩትንም ቃሌ ይነግራቸዋሌ፤ በስሜም የሚናገረውን
ቃላን የማይሰማውን እኔ እበቀሌሇታሇሁ፡፡

መዜሙረ ዲዊት ምእራፍ አርባ አምስት ከቁጥር ሁሇት


እስከ ሰባት(45÷2-7) ውበትህ ከሰዎች ሌጆች ሌቅ
ያምራሌ፤ሞገስ በከንፈሮችህ ፈሰሰ፤ስሇዙህ እግዙአብሔር
ሇሰሊም ባረከህ፡፡ኃያሌ ሆይ ÷በቁንጅናህና በውበትህ
ሰይፍህን በወገብህ ታጠቅ፡፡ስሇ ቅንነትህና ስሇየዋህነትህ
ስሇ ጽዴቅህም አቅና ተከናወን ንገስም፤ቀኝህም በክብር
ይመርሃሌ ፡፡ ኃያሌ ሆይ ፍሊፃዎችህን የተሳለ

69
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ናቸው÷እነሱም በንጉስ ጠሊቶች ሌብ ውስጥ ይገባለ÷


አህዚብም በበታችህ ይወዴቃለ፡፡አምሊክ ሆይ÷ዘፋንህ
ሇ዗ሊሇም ነው፤የመንግስትህ በትር የቅንነት በትር ነው፡፡
ጽዴቅን ወዯዴክ አመጽንም ጠሊህ፤ስሇዙህ ከባሌጀሮችህ
ይሌቅ እግዙአብሔር አምሊክ የዯስታ ዗ይት ቀባህ፡፡

ትንቢተ ዗ካሪያስ ምእራፍ ዗ጠኝ ቁጥር ዗ጠኝ፡-9÷9


አንቺ የጽዮን ሌጅ ሆይ÷እጅግ ዯስ ይበሌሽ ፤ አንቺ
የእየሩሳላም ሌጅ ሆይ ፤እሌሌ በይ ፤እንሆ ንጉስሽ
ፃዴቅና አዲኝ ነው፤ትሐሁትም ሆኖ በአሕያም፤
በአህያም÷በአህያይቱም ግሌገሌ በውርጫይቱ ሊይ
ተቀምጦ ወዯ አንቺ ይመጣሌ፡፡

ትንቢተ ሚኪያስ ምእራፍ አምስት ከቁጥር ሁሇት እስከ


አራት፡-5÷2-4 አንቺም ቤተሌሔም ኤፍራታ ሆይ÷
አንቺ በይሁዲ አእሊፍት መካከሌ ትሆኚ ዗ንዴ ታናሽ ፤
ከአንቺ ግን አወጣጡ ከቀዴሞ ጀምሮ ከ዗ሊሇም የሆነ÷
በእስራኤሌ ሊይ ገዢ የሚሆን ይወጣሌኛሌ፡፡ስሇዙህ
ወሊጂቱ እስክትወሌዴበት ጊዛ ዴረስ አሳሌፎ
ይሰጣቸዋሌ፤የቀሩትም ወንዴሞቹ ወዯ እስራኤሌ ሌጆች
ይመሌሳለ ፡፡እርሱ ይቆማሌ ÷ በእግዙአብሔርም ኃይሌ

70
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በአምሊኩ በእግዙአብሔር ስም ግርማ መንጋውን


ይጠብቃሌ፤ እነርሱም ይኖራለ፤እርሱ አሁን እስከምዴር
ዲርቻ ዴረስ ታሊቅ ይሆናሌና፡፡

ትንቢተ ዗ካሪያስ ምእራፍ 13 ቁጥር 7 እረኛውን


እገዴሊሇሁ ፤በጎቹም ይበተናለ ፤

ትንቢተ ኢሳያስ ምእራፍ 64 ቁጥር1 ሰማዮች ቀዯህ


ምነው ብትወርዴ ፤ተራሮች ምነው ቢናወጡ፡፡ትንቢተ
ኢሳይያስ ምእራፍ 1 ቁጥር 2 ሌጆች ወሇዴኩ አሳዯኩም
እነሱም አመጹብኝ ፡፡ የሏዋርያት ሥራ 13÷40-41
እናንተ የምትንቁ ፤እዩ ተዯነቁም ጥፋት አንዴስንኳ
ቢተርክሊችሁ የማታምኑትን ሥራ በ዗መናችሁ እኔ
እሰራሇሁና ተብል በነቢያት የተነገረው እንዲይዯርስባችሁ
ተጠንቀቁ፡፡ የሏዋርያት ሥራ ምእራፍ 10 ቁጥር 43
በእርሱ የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት ስርየት
እንዯሚቀበሌ ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ፡፡

ትንቢተ ኤርምያስ 23÷5 እነሆ ፤ ሇዲዊት ጽዴቅ


ቁጥቋጥ የማስነሣበት ዗መን ይመጣሌ ፤ ይሊሌ
እግዙአብሔር ፤ እርሱም እንዯ ንጉሥ ይነግሣሌ፤

71
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይከናወንሇታሌም፤በምዴርም ፍርዴንና ጽዴቅን ያዯርጋሌ


፡፡ መዜሙረ ዲዊት ምእራፍ 2 ከቁጥር 6-9፡- እኔ ግን
ንጉሴን ሾምኩ በተቀዯሰው ተራራዬ በጽዮን ሊይ ፡፡
ትእዚዘን እናገራሇሁ ፤ እግዙአብሔር አሇኝ፡፡አንተ ሌጄ
ነህ፤እኔ ዚሬ ወሇዴኩህ፡፡ሇምነኝ ፤አሕዚብን ሇርስትህ
የምዴርን ዲርቻ ሇግዚትህ እሰጥሀሇሁ ፡፡ በብረት በትር
ትጠብቃቸዋሇህ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ ምእራፍ ስሌሳ ስዴስት ከቁጥር አስራ


አምስት እስከ ሃያ ሁሇት 66÷15-22፡- እነሆ
እግዙአብሔር መዓቱን በቁጣ፤ ዗ሇፋውንም በእሳት
ነበሌባሌ ይመሌስ ዗ንዴ ከእሳት ጋር ይመጣሌ
ሰረገልቹም እንዯአውል፤ ነፋስ ይሆናለ፡፡እግዙአብሔር
በስጋ ሇባሽ ሁለ በእሳትና በሰይፉ ይፈርዲሌ፤
በእግዙአብሔርም ተወግተው የሞቱት ይበዚለ፡፡
በመካከሊቸው አንደን ተከትሇው ወዯገነቱ ይገቡ ዗ንዴ
ሰውነታቸውን የሚቀዴሱና የሚያነጹ(ይዴናለ)፤(ነገር
ግን)የእሪያን ስጋ አጸያፊ ነገርንም አይጥንም የሚበለ
በአንዴነት ይጠፋለ ይሊሌ እግዙአብሔር፡፡ስራቸውና
አሳባቸውን አውቄያሇሁ ፤አሕዚብንና ሌሳናትን ሁለ

72
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የምሰበስብበት ጊዛ ይዯርሳሌ ፤ እነርሱም ይመጣለ


ክብሬንም ያያለ፡፡በመካከሊቸው ምሌክትን አዯርጋሇሁ ፤
ከእነርሱም የዲኑት ዜናዬን ወዲሌሰሙ፤ክብሬንም ወዲሊዩ
ወዯ አሕዚብ ወዯ ተረሴስ ወዯ ፉጥ ወዯ ለዴ ወዯ
ሞሳህ ወዯ ቶቤሌ ወዯ ያዋን በሩቅ ወዲለ ዯሴቶች
እሌካችዋሇሁ ፤ በአሳብም መካከሌ ክብሬን ይናገራለ፡፡
የእስራኤሌ ሌጆች ቁርባናቸውን በጥሩ እቃ አዴርገው
ወዯ እግዙአብሔር ቤት እንዱያመጡ ፤ እንዱሁ
ሇእግዙአብሔር ቁርባን ይሆን ዗ንዴ ወንዴሞቻችሁን
ሁለ በፈረሰኞችና በሰረገልች ፤ በአሌጋዎችና
በበቅልዎች በጠሪያም ግመልችም ሊይ አዴርገው ፤
ከአሕዚብ ሁለ ወዯ ተቀዯሰው ተራራዬ ወዯ እየሩሳላም
ያመጡዋችኃሌ፤ይሊሌ እግዙአብሔር፡፡ካህናትና ላዋውያን
እንዱሆኑ እወስዲሇሁ ይሊሌ እግዙአብሔር፡፡ እኔ
የምሰራቸው አዱስ ሰማይና አዱስ ምዴር ከፊቴ ጸንተው
እንዯሚኖሩ ፤ እንዱሁ ዗ራችሁና ስማችሁ ጸንተው
ይኖራለ፤ይሊሌ እግዙአብሔር፡፡

የሏዋርያት ሥራ ምእራፍ አስራ ሶስት ከቁጥር አርባ


አስከ አርባ አንዴ፡- 13÷40-41፡- እናንተ የምትንቁ ፤

73
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እዩ ተዯነቁም ጥፋት አንዴ ስንኳ ቢተርክሊችሁ


የማታምኑትን ሥራ በ዗መናችሁ እኔ እሰራሇሁና ተብል
በነቢያት የተነገረው እንዲይዯርስባችሁ ተጠንቀቁ ፡፡
ትንቢተ ኢሳያስ ምእራፍ ሰባት ቁጥር አስራ አራት ፡-
7÷14፡- ጌታ ራሱ ምሌክት ይሰጣችኃሌ ፤ እንሆ
ዴንግሌ ትጸንሳሇች ፤ወንዴ ሌጅም ትወሌዲሇች ስሙንም
አማኑኤሌ ብሊ ትጠራዋሇች ፡፡7÷16 ህጻኑ ክፉን
ሇመጥሊት መሌካሙን ሇመምረጥ ሳያውቅ የፈረሀቸው
የሁሇቱ ነገስታት አገር ባዴማ ትሆናሇች፡፡ትንቢተ
ኢሳይያስ ምእራፍ ሃምሳ አምስት ቁጥር ሶስት እና
አራት 55÷3 ጆሮአችሁን አ዗ንብለ ወዯ እኔም ቅረቡ
፤ስሙ ሰውነታችሁ በህይወታችሁ፤የታመነችይቱን
የዲዊትን ምህረት፤ የ዗ሊሇም ቃሌ ኪዲን ከእናተ ጋር
አዯርጋሇሁ፤ 55÷4.እንሆ ሇአሕዚብ ምስክር፤
ሇወገኖቹም አሇቃና አዚዥ እንዱሆን ሰጥቼዋሇሁ፡፡

ሏዋርያት ስራ 3፥21-26፡- እግዙአብሔር ከጥንት


ጀምሮ በቅደሳን ነቢያቱ አፍ የተናገረው፥ነገር ሁለ
እስከሚታዯስበት ዗መን ዴረስ ሰማይ ይቀበሇው ዗ንዴ
ይገባሌና፡፡ሙሴም ሇአባቶች ፡- ጌታ አምሊክ እኔን

74
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዲስነሳኝ ነቢይ ከወንዴሞቻችሁ ያስነሳሊችኋሌ፤


በሚነግራችሁ ሁለ እርሱ ስሙት፡፡ያንም ነቢይ
የማይሰማው ነፍስ ሁለ ከሕዜብ ተሇይታ ትጠፋሇች፡
አሇ፡፡ሁሇተኛም ከሳሙኤሌ ጀምሮ ከእነርሱም በኃሊ
የተናገሩ ነቢያት ሁለ ዯግሞ ስሇዙህ ወራት ተናገሩ ፡፡
እናንተ የነቢያት ሌጆችና እግዙአብሔር ሇአብርሃም ፡-
በ዗ርህ የምዴር ወገኖች ሁለ ይባረካለ፥ ብል ፥
ከአባቶችን ጋር ያዯረገው የኪዲን ሌጆች ናችሁ፡፡
ሇእናንተ አስቀዴሞ እግዙአብሔር ባሊቴናውን አስነስቶ፥
እያንዲንዲችሁን ከክፋታችሁ እየመሇሰ ይባርካችሁ ዗ንዴ
፥ ሰዯዯው፡፡

የለቃስ ወንጌሌ ምእራፍ አንዴ ከቁጥር ሃያ


ስዴስት አስከ ሰሊሳ ሰባት ፡-1÷26-37 በስዴስተኛው
ወር መሌአኩ ገብርኤሌ ናዜሬት ወዯ ምትባሌ ወዯ ገሉሊ
ከተማ ከዲዊት ወገን ሇሆነው ዮሴፍ ሇሚባሌ ሰው
ወዯታጨች ወዯ አንዱት ዴንግሌ ከእግዙአብሔር ዗ንዴ
ተሊከ፤የዴንግሉቱም ስም ማርያም ነበር፡፡ መሌአኩም
ወዯ እሷ ገብቶ፡፡ዯስ ይበሌሽ ፤ ጸጋ የሞሊብሽ ሆይ ጌታ
ከአንቺ ጋር ነው፤አንቺ ከሴቶች መካከሌ የተባረክሽ ነሽ

75
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አሊት፡፡ እርስዋም ባየችው ጊዛ ከንግግሩ በጣም


ዯነገጠችና ይህ እንዳት ያሇ ሰሊምታ ነው፤ብሊ አሰበች
፡፡መሊኩም እንዱ አሊት ፡፡ማርያም ሆይ ፤በእግዙአብሔር
ፊት ጸጋ አግኝተሻሌና አትፍሪ፡፡እንሆ፤ ትጸንሻሇሽ
ስሙንም ኢየሱስ ትይዋሇሽ፡፡እርሱ ታሊቅ ይሆናሌ
የሌኡሌ ሌጅም ይባሊሌ፤ጌታ አምሊክም የአባቱን የዲዊት
ዘፋን ይሰጠዋሌ በያቆብም ቤትም ሇ዗ሊሇም ይነግሳሌ
ሇመንግስቱም መጨረሻ የሇውም፡፡ ማርያምም መሌአኩን
፡፡ ወንዴ ስሇማሊውቅ ይህ እንዳት ይሆናሌ አሇችው
፤መንፈስ ቅደስ በአንቺ ሊይ ይመጣሌ፤የሌኡሌም ሀይሌ
ይጸሌሌሻሌ ስሇዙህ ዯግሞ ከአንቺ የሚወሇዯው ቅደስ
የእግዙአብሔር በሌጅ ይባሊሌ ፡፡ ዗መዴሽ ኤሌሳቤጥ
በእርጅናዋ ወንዴ ሌጅ ትጸንሳሇች፤ ሇእግዙአብሔር
የሚሳነው ነገር የሇምና፡፡ 1÷77 እንዯዙህም
የሀጢያታቸው ስርየት የሆነውን የመዲን እውቀት
ሇህዜቡ ትሰጣሇህ፡፡

76
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የጽዴቅ ጸሏፊ ሔኖክ


ክርስቶስ በስጋ ተወሌድ የሰውን ነፍስ
ከሞት እንዯሚያዴን በራዕይ
የተመሇከተው ትንቢት

ስሇመሲሁ ክርስቶስ ከጻፈው መሏከሌ

መጽሏፍ ሔኖክ ፡- ምእራፍ አስራ ሶስት ከቁጥር አራት


እስከ አስራ ሁሇት፡-13÷4 -12 በዙያችም ሰአት ያ
የሰው ሌጅ በመናፍስት ጌታ ፊት ተጠራ ፡፡ ስሙም
ከእሇታት መጀመሪያ የቀዯመ ነው፡፡ፀሏይ ÷ ምሌክትም
÷ ሳፈጠር ÷ የሰማይ ከዋክብትም ሳይፈጠር ÷
የሰማይ ከዋክብትም ሳይፈጠሩ በመናፍስት ጌታ ፊት
ስሙ ተጠራ፡፡እንዲይወዴቁም እርሱን ይመርጎዘ ዗ንዴ
ሇጻዴቃን እና ሇቅደሳን በትር ይሆናሌ፡፡እርሱም
የአሕዚብ ብርሃን ፤ በሌቦናቸው ሊ዗ኑም እርሱ ተስፋ
ይሆናሌ ፡፡ በምዴር ሊይ የሚኖሩ ሁለ በፊቱ ወዴቀው
ይሰግዲለ፤ያመሰግኑታሌ ÷ ያከብሩታሌም÷ ሇመናፍስት
ጌታ ስምም ይ዗ምራለ፡፡ስሇዙህም አስታራቂ ሆነን ፤
ይህም በመናፍስት ጌታ ፊት ከጥንት ጀምሮ እስከ
዗ሊሇም ዴረስ የተሰወረ ሆነ፡፡እርሱንም የመናፍስት ጌታ

77
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጥበቡ ሇጻዴቃንና ሇተመረጡት ገሇጠው ፡፡የጻዴቃንን


እዴሌ ፋንታ ጠብቋሌና፤ይህን የአመጽ አሇም ጠሌተው
ንቀውታሌና ፤ ስራውንና መንገደንም በመናፍስት ጌታ
ስም ጠሌተውታሌና ፡፡ በስሙ ይዴናለና ፤
ዴህንነታቸውንም ወዯዯ፡፡

መጽሏፈ ሔኖክ 13÷17 በፊቱም ይወዴቃለ ÷


አይነሱምም ፤እጁንም ሰጥቶ የሚያነሳቸው የሇም ፤
የመናፍስት ጌታን÷ መሲሐንም ክዯውታሌና÷
የመናፍስት ጌታ ስሙ ይመሰገናሌ ፡፡ጥበብ እንዯ ውኃ
ፈሶአሌና ፤ክብርም በፊቱ ሇ዗ሊሇም አትፈጸምም ፡፡
በጽዴቅ ሚስጥር ሁለ ኃያሌ ነውና ፡፡ አስታራቂው
በመናፍስት ጌታ ፊት ቆሞአሌና÷አመጽ እንዯ ጥሊ
ያሌፋሌ÷መቆሚያም ቦታ የሇም፡፡ጌትነቱ ሇ዗ሊሇም ነው
÷ኃይለም ሇሌጅ ሌጅ ዗መን ነው፡፡የጥበብ መንፈስ ÷
የማስተዋሌ መንፈስ ÷ የትምህርት የኃይሌ መንፈስ÷
በጽዴቅ የሞቱትን ሰዎች በእውነት የሚያስነሳቸው
መንፈስም በእርሱ ይኖራሌ፡፡እርሱም የተሰወሩትን
ይፈርዲሌ÷ከንቱ ነገርንም በፊቱ መናገር ሚችሌ

78
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሇም፤እርሱ እንዯ ወዯዯ በመናፍስት ጌታ ፊት


አስታራቂ ነውና፡፡

መጽሏፈ ሔኖክ 14÷5 ሇመሲሁ ስሌጣን ይሆናለ፡፡

መጽሏፈ ሔኖክ 15÷6 የመናፍስት ጌታ


እግዙአብሔርም በምዴር የሚኖሩ ኃይሇኞች ነገስታት!
እኔ የመረጥኩትን በጌትነቱ ዘፋን በሚቀመጥበት ጊዛ
ታዩት ዗ንዴ አሊችሁ አሇ እርሱም በአዚዜኤሌና(ሰይጣን)
በማህበሩ ሁለ÷በሠራዊቱም ሁለ ሊይ በመናፍስት ጌታ
ስም ይፈርዲሌ፡፡

ኦሪት ዗ፍጥረት 5÷24 ሄኖክም አካሄደን


ከእግዙአብሔር ጋር ስሊዯረገ አሌተገኘም፤እግዙአብሔር
ወስድታሌና፡፡የይሁዲ መሌክት 1÷14-15 ከአዲም ጀምሮ
ሰባተኛ የሆነ ሄኖክ፡-እነሆ÷ጌታ በሁለ ሊይ እንዱፈርዴ
÷በኃጢአተኝነትም ስሊዯረጉት ስሇ ኃጢያተኛ ሥራቸው
ሁለ ዓመፀኞችም ኃጢያተኞች በእርሱ ሊይ ስሇተናገሩ
ስሇ ጭከና ነገር ሁለ ኃጢያተኞችን ሁለ እንዱወቅስ
ከአሊፋት ቅደሳኑ ጋር መጥቶአሌ ብል ሇእነዙህ ዯግሞ
ትንቢት ተናገረ፡፡ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 11÷5-6 ሄኖክ

79
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሞትን እንዲያይ በእምነት ተወሰዯ÷እግዙአብሔርም


ስሇወሰዯው አሌተገኘም ፡፡ሳይወሰዴ እግዙአብሔርን ዯስ
እንዲሰኘ ተመስክሮሇታሌና፤ ያሇ እምነት እግዙአብሔርን
ዯስ ማሰኘት አይቻሌም ፤ ወዯ እግዙአብሔር
የሚያዯርስ እግዙአብሔር እንዲሇ ሇሚፈሌጉትም ዋጋ
እንዱሰጥ ያምን ዗ንዴ ያስፈሌገዋሌና፡፡

80
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መጥምቁ ዮሐንስ የአምላካችን አዋጅ ነጋሪ ቃል


ሆኖ የዘላለም ሕይወት ተስፋ የሆነውን
የክርስቶስ መንገድ እንዯሚስተካክል በነቢያት
የተነገረ ትንቢት
ትንቢተ ኢሳያስ 40÷3 የአዋጅ ነጋሪ ቃሌ፡፡የእግዙአብሔርን
መንገዴ በምዴረ በዲ ጥረጉ ፤ሇአምሊካችንም ጎዲና በበረሀ
አስተካክለ፡፡

ትንቢተ ሚሌኪያ 3÷1 እነሆ ፤ መሌእክተኛዬን እሌካሇሁ፤


መንገዴንም በፊቴ ያስተካክሊሌ፤

የለቃስ ወንጌሌ 1÷11-13 የጌታም መሌአክ በዕጣኑ መሠዊያ


ቀኝ ቆሞታየው፡፡ ዗ካሪያስ ባየው ጊዛ ዯነገጠ ፤ፍርሃትም
ወዯቀበት፡፡መሌአኩም እንዱህ አሇው ፤዗ካሪያስ ሆይ ፤
ጸልትህ ተሰምቶሌሃሇሌ አትፍራ ሚስትህ ኤሌሳቤት ወንዴ
ሌጅም ትወሌዲሇች ስሙንም ዮሏንስ ትሇዋሇህ፡፡1÷16
ከእስራኤሌም ሌጆች ብዘዎችን ወዯ አምሊካቸው ወዯ
እግዙአብሔር ይመሌሳሌ፤1÷17-20 እርሱም የተ዗ጋጁትን
ሕዜብ ሇጌታ እንዱያሰናዲ ፤የአባቶችን ሌብ ወዯ ሌጆች
የማይታ዗ዘትንም ወዯ ፃዴቃን ጥበብ ይመሌስ ዗ንዴ
በኤሌያስ መንፈስና ኃይሌ፡፡መሌአኩም እኔ በእግዙአብሔር
ፊት የምቆመው ገብርኤሌ እነሆም በጊዛውን የመፈጸመውን

81
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቃላን ስሊሊመንህ ፤ይህን ነገር እስከሚሆን ዴረስ ዱዲ


ትሆናሇህ መናገርም አትችሌም አሇው፡፡

82
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ብርሃነ ጥምቀት

83
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ብርሃነ ጥምቀት
ወዯ ገሊቲያን ሰዎች ምእራፍ ሶስት ከቁጥር ሃያ
ሰባት አስከ ሃያ ስምንት፡-3÷27-28 ከክርስቶስ ጋር
አንዴ ትሆኑ ዗ንዴ የተጠመቃችሁ ሁለ ክርስቶስን
ሇብሳችኃሌ፡፡አይሁዲዊ ወይም የግሪክ ሰው የሇም ፤ባሪያ
ወይም ጨዋ ሰው የሇም ወንዴም ሴትም የሇም
ሁሊችሁም በክርስቶስ ኢየሱስ አንዴ ሰው ናችሁ ፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 28፥19-20 እንግዱህ ሂደና


አሕዚብን ሁለ በአብ በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስም
እያጠመቃችኃቸው ፥ ያ዗ዜኃችሁንም ሁለ እንዱጠብቁ
እያስተማራችኃቸው ዯቀ መዚሙርት አዴርጓቸው ፤
እነሆም እኔ እስከ ዓሇም ፍጻሜ ዴረስ ሁሌጊዛ ከእናንተ
ጋር ነኝ፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 16÷16 ያመነ የተጠመቀም


ይዴናሌ ያሊመነ ግን ይፈረዴበታሌ፡፡1 ወዯ ቆሮንጦስ
ሰዎች 12÷13 አይሁዴ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም
ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን ጨዋዎችም ብንሆን እኛ
ሁሊችንም በአንዴ መንፈስ አንዴ አካሌ እንዴንሆን
ተጠምቀናሌና ሁሊችንም አንደን መንፈስ ጠጥተናሌ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 3÷3-6 ኢየሱስም መሌሶ ፡፡


እውነት እውነት እሌሃሇሁ÷ሰው ዲግመኛ ካሌተወሇዯ
በቀር የእግዙአብሔርን መንግስት ሉያይ አይችሌም
አሇው፡፡ኒቆዱሞስም፡፤ሰው ከሸመገሇ በኃሊ እንዳት

84
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሉወሇዴ ይችሊሌ? ሁሇተኛ ወዯ እናቱ ማህጸን ገብቶ


ይወሇዴ ዗ንዴ ይችሊሌን? አሇው ፡፡ ኢየሱስም መሇሰ
እንዱ ሲሌ፡፡እውነት እውነት እሌሃሇሁ ፤ ሰው ከውሃና
ከመንፈስ ካሌተወሇዯ በቀር ወዯ እግዙአብሔር
መንግስት ሉገባ አይችሌም፡፡ከስጋ የተወሇዯ ስጋ ነው
÷ከመንፈስ የተወሇዯ መንፈስ ነው፡፡(የተጠመቀ
በመንፈስ ነው ያሇው፤ ነገር ግን ያሌተጠመቀ በስጋ ነው
ያሇው ) ፡፡

1 የጴጥሮስ መሌእክት 1÷23-25 ዲግመኛ


የተወሇዲችሁት ከሚጠፋ ዗ር አይዯሇም ፤ በሕያውና
ሇ዗ሊሇም በሚኖር በእግዙአብሔር ቃሌ ከማይጠፋ ዗ር
ነው እንጂ፡፡ሥጋ ሁለ እንዯሳር ክብሩም ሁለ እንዯ
ሣር አበባ ነውና ፤ ሣሩ ይጠወሌጋሌ አበባውም
ይረግፋሌ፤የጌታ ቃሌ ግን ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3÷3 ሞታችኃሌና ፤


ሕይወታችሁም በእግዙአብሔር ከክርስቶስ ጋር
ተሰውሮአሇሌና፡፡3÷9 እርስ በርሳችሁ ውሸት አትነጋገሩ
አሮጌውን ሰውነት ከስራው ጋር ገፋችሁታሌና ፡፡3÷10
የፈጠረውንም ምሳላ እንዱመስሌ እውቀትን ሇማግኘት
የሚታዯሰውን አዱሱን ሰውነት ሇብሳችሁታሌ ፡፡ ወዯ
ቆሊስየስ ሰዎች 2÷11-15 በጥምቀት ከእሱ ጋር
ተቀበራችሁ፤በጥምቀት ዯግሞ ከሙታን ባስነሳው
በእግዙአብሔር አሰራር በማመናችሁ ከእርሱ ጋር
ተነሳችሁ ፡፡ የሏዋርያት ስራ 11÷16- ዮሏንስ በውሀ
አጠመቀ እናንተ ግን በመንፈስ ቅደስ ትጠመቃሊችሁ፡፡

85
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሏዋርያት ሥራ 2 ÷ 38 ጴጥሮስም ፡፡ ንስሀ ግቡ ፤


ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዗ንዴ እያንዲንዲችሁ በኢየሱስ
ክርስቶስ ስም ተጠመቁ ፤ የመንፈስ ቅደስ ስጦታም
ትቀበሊሊችሁ፡፡

1 የዮሏንስ መሌእክት 5÷6-9 በውኃና በዯም የመጣ


ይህ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ፤በውሃው እና
በዯሙ እንጂ በውሃው ብቻ አይዯሇም፡፡መንፈስ እውነት
ነውና የሚመሰክረው መንፈስ ነው፡፡ የሚመሰክሩት
መንፈሱና ውኃው ዯሙም ናቸውና ፤ሦስቱም በአንዴ
ይስማማለ የሰውን ምስክር ብንቀበሌ የእግዙአብሔር
ምስክር ከእርሱ ይሌቅ ይበሌጣሌ ፤ ስሇ ሌጁ
የመሰከረው የእግዙአብሔር ምስክር ይህ ነውና ፡፡

ወዯ ቲቶ 3÷5-7 እንዯምህረቱ መጠን ሇአዱስ


ሌዯት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅደስ በመታዯስ
አዲነን እንጂ ፤ እኛ ስሊዯረግነው በጽዴቅ ስሇነበረው
ሥራ አይዯሇም፤ ያን መንፈስ፤በጸጋው ጽዴቅን በ዗ሊሇም
ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንዴንሆን፤ በመዴሏኒታችን
በኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ሊይ አትረፍርፎ አፈሰሰው፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 3÷11-17 እኔ ስሇ ንስሏ በውኃ


አጠምቃችኃሇሁ፤ጫማውን እንኳ ሌሸከም ዗ንዴ
የማይገባኝ ከእኔ በኃሊ የሚመጣው ግን ከእኔ ይሌቅ
ይበረታሌ፤እርሱ በመንፈስ ቅደስ በእሳት ያጠምቃችኃሌ
፤ መንሹንም በእጁ ነው ፤ አውዴማውንም ፈጽሞ
ያጠራሌ፤ገሇባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥሇዋሌ ፡፡

86
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ያን ጊዛ ኢየሱስ ሉጠምቅ ከገሉሊ ወዯ ዮርዲኖስ መጣ ፡፡


ዮሏንስ ግን እኔ በአንተ ሌጠመቅ ያስፈሌገኛሌ አንተም
ወዯ እኔ ትመጣሇህን ብል ይከሇክሇው ነበር ኢየሱስም
መሌሶ ፡፡ አሁን ፍቀዴሌኝ፤እንግዱህ ጽዴቅን ሁለ
መፈጸም ይገባናሌናሌ አሇው፡፡ያንጊዛም ፈቀዯሇት፡፡
ኢየሱስ(ወሌዴ) ከተጠመቀ በኃሊ ወዱያው ከውኃ ወጣ ፤
እነሆም ሰማያት ተከፈቱ የእግዙአብሔር መንፈስ
(መንፈስ ቅደስ) እንዯ እርግብ ሲወርዴ በእርሱ ሊይም
ሲመጣ አየ፤እነሆም፤ዴምጽ ከሰማያት መጥቶ፡፡በእርሱ
ዯስ የሚሇኝ የምወዯው ሌጄ ይህ ነው አሇ (አብ)፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 1÷26-36 እኔ በውኃ


አጠምቃሇሁ፤ዲሩ ግን እናንተ የማታቁት በመካከሊችው
ቆሟሌ፤እኔ የጫማን ጠፍር ሌፈታ፤ከእኔ ይሌቅ
የሚከብር ይህ ነው አሊቸው፡፡ይህ ነገር ዮሏንስ
ያጠምቅበት በነበረው በዮርዲኖስ ማድ በቢታንያ
በቤተራባ ሆነ፡፡በነገው ዮሏንስ ኢየሱስን ወዯ እሱ
ሲመጣ አይቶ እንዱ አሇ፡፡እንሆ የአሇምን ሀጢያት
የሚያሶግዴ የእግዙአብሔር በግ፡፡ አንዴ ሰው ከእኔ
በኃሊ ይመጣሌ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ በፊት የከበረ
ሆኖአሌ ብዬ ስሇእርሱ ያሌሁ ይህ ነው፡፡እኔም
አሊውቀውም ነበር፤ዲሩ ግን ሇእስራኤሌ ይገሇጥ ዗ንዴ
ስሇዙህ በውሀ እያጠመኩሁ እኔ መጣሁ፡፡ ዮሏንስ
እንዱህ ብል መሰከረ መንፈስ ከሰማይ እንዯ እርግብ
ሆኖ ሲወርዴ አየሁ፤ በእርሱ ሊይም ኖረ፡፡ እኔም
አሊውቀውም ነበር÷ዲሩ ግን በውሀ አጠምቅ ዗ንዴ የሊኝ

87
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እርሱ፡፡መንፈስ ሲወርዴበትና ሲኖርበት የምታየው፤


በመንፈስ የሚያጠምቅ እርሱ ነው አሇኝ ፡፡ እኔም
አይቻሇሁ እርሱም የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ
መስክሬያሇሁ ፡፡ ኢየሱስም ሲሄዴ ተመሌክቶ፤እንሆ
የእግዙአብሔር በግ አሇ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 10÷1-4 ወንዴሞች ሆይ ፤


ይህን ታውቁ ዗ንዴ እወዲሇሁ ፡፡ አባቶቻችሁ ሁለ
ከዯመና በታች ነበሩ ሁለም በባሕር መካከሌ ተሻገሩ ፤
ሁለም ሙሴን ይተባበሩ ዗ንዴ በዯመናና ባባሕር
ተጠመቁ ፤ ሁለም ያን መንፈሳዊ መብሌ በለ ሁለም
ያን መንፈሳዊ መጠጥ ጠጡ፤ይከተሊቸው ከነበረው
ከመንፈሳዊ ዓሇት ጠጥተዋሌና ፤ ያም አሇት ክርስቶስ
ነበረ፡፡

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1÷9-17 ወዯ ሌጁ ወዯ ኢየሱስ


ክርስቶስ የጠራችሁ እግዙአብሔር የታመነ ነው፡፡ነገር
ግን ወንዴሞች ሆይ፤ሁሊችሁ አንዴ ንግግር
እንዴትናገሩ በአንዴ ሌብ በአንዴ አሳብ የተባበራችሁ
እንዴትሆኑ እንጂ መሇያትን በመካከሊችሁ እንዲይሆን
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እሇምናችኃሇሁ፡፡
ወንዴሞቼ ሆይ ክርክር እንዲሇ ስሇ እናንተ የቀልዔ
ሰዎች አስታውቀውኛሌና፡፡ይህን እሊሇሁ፡፡እያንዲንዲችሁ
፡፡ እኔ የጳውልስ ነኝ፤እኔስ የአጵልስነኝ ፤እኔ ግን
የኬፋነኝ ፤እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትሊሊችሁ ፡፡ ክርስቶስ
ተከፍልአሌን? ጳውልስ ስሇ እናንተ ተሰቀሇሌን ? ወይስ
በጳውልስ ስም ተጠመቃችሁን?በስሜ እንዯተጠመቃችሁ

88
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ማንም እንዲይሌ ከቀርስጶስና ከጋዮስ በቀር ከእናንተ


አንዴስ እንኳ ስሊሇጠመሁ እግዙአብሔርን አመሰግናሇሁ
፡፡ የእስጠፋኖስ ቤተሰቦችን ዯግሞ አጥምቄአሇሁ፤ጨምሬ
ላሊ አጥምቄ እንዯሆነ አሊውቅም፡፡ሇማጥመቅ ክርስቶስ
አሊከኝምና፤ወንጌሌን ሌሰብክ እንጂ፤የክርስቶስ መስቀሌ
ከንቱ እንዲይሆን በቃሌ ጥበብ አይዯሇም፡፡

ትንቢተ ሕዜቅኤሌ 36፥25-27 ጥሩ ውኃንም


እረጭባችኃሇሁ እናንተም ትጠራሊችሁ፥ ከርኩሰታችሁም
ሁም ከጣዖቶቻችሁም ሁለ አጠራችኃሇሁ፡፡አዱስም ሌብ
እሰጣችኃሇሁ አዱስም መንፈስ በውስጣችሁ አኖራሇሁ፤
የዴንጋዩንም ሌብ ከሥጋችሁ አወጣሇሁ፤የሥጋም ሌብ
እሰጣችኋሇሁ ፡፡ መንፈሴንም በውስጣችሁ አኖራሇሁ
በትእዚዛም አስኬዲሇሁ ፥ ፍርዳንም ትጠብቃሊችሁ
ታዯርጉትማሊችሁ፡፡ 36፥33 ጌታ እግዙአብሔር አንዱህ
ይሊሌ፡-ከኃጢአታችሁ ሁለ ባነጻኃችሁበት ቀን በከተሞች
ሰዎች አኖራሇሁ ባዴማዎቹም ስፍራዎች ይጠራለ፡፡
36፥38 እንዯ ተቀዯሱ በጎች ፥ በበዓሊቶችዋ ቀን
እንዯሚሆኑ እንዯ ኢየሩሳላም በጎች፥እንዱሁ የፈሇሱት
ከተሞች በሰዎች መንጋ ይሞሊለ ፤እኔም እግዙአብሔር
እንዯ ሆንኩ ያውቃለ፡፡

89
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢትዮጲያዊው ጃንዯረባ በሏዋርያው


ቅደስ ፊሉጶስ ተጠምቋሌ
የሏዋርያት ሥራ ምእራፍ ስምንት ከቁጥር ሃያ ስዴስት
አስከ ሰሊሳ ዗ጠኝ ፡- 8÷26-39 የጌታ መሌአክ ፊሉጶስን
፡፡ ተነስተህ በዯቡብ በኩሌ ከእየሩሳላም ወዯ ጋዚ
ወዯሚያወርዯው ምዴረ በዲ ወዯ ሆነ መንገዴ ሂዴ
አሇው፡፡ተነስቶም ሄዯ ፡፡ እነሆም ፤ ህንዯኬ የተባሇች
የኢትዮጵያ ንግስት አዚዥና ጃንዯረባ የነበረ በገን዗ብዋም
ሁለ የሰሇጠነ አንዴ የኢትዮጵያ ሰው ሉሰግዴ ወዯ
ኢየሩሳላም መጥቶ ነበር ፤ ሲመሇስም በሰረገሊ ተቀምጦ
የነብዩን የኢሳያስን መጽሏፍ ያነብ ነበር ፡፡መንፈስም
ፊሉጶስን ፡፡ ወዯ እዙ ሰረገሊ ቅረብና አግኘው አሇው ፡፡
ፊሉጶስም ሮጦ የነብዩን የኢሳይያስን መጽሏፍ ሲያነብ
ሰማና ፡፡ በውኑ የምታነበውን ታስተውሇዋሇህን አሇው
፡፡ እርሱም የሚመራኝ ሳይኖር ይህ እንዳት ይቻሇኛሌ
አሇው፡፡ወጥቶም ከእርሱ ጋር ይቀመጥ ዗ንዴ ፊሌጶስን
ሇመነው፡፡ያነበውም የነበረው የመጽሏፍ ክፍሌ ይህ
ነበር፤እንዯ በግ ወዯ መታረዴ ተነዲ፤የበግ ጠቦትም
በሸሊቶቹ ፊት ዜም እንዯሚሌ ፤ እንዱሁ አፉን
አሌከፈተም ፡፡ በውርዯቱ ፍርደ ተወገዯ ፤ ሕይወቱ
ከምዴር ተወግዲሇችና ትውሌደንስ ማን ይናገራሌ ፤
ጃንዯረባውም ሇፊሌጶስ መሌሶ ፡፡ እባክህ ፤ ነብዩ ይሄንን
ስሇማን ይናገራሌ ስሇ ራሱ ነውን ወይስ ስሇ ላሊ
አሇው፡፡ፊሉጶስም አፉን ከፈተ፤ከዙህም መጽሏፍ ጀምሮ
ስሇ ኢየሱስ ወንጌሌ ሰበከሇት ፡፡ በመንገዴም ሲሄደ ወዯ

90
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ውሃ ዯረሱ፤ጃንዯረባውም፡፡እነሆ ውኃ ፤ እንዲሌጠመቅ
የሚከሇክሇኝ ምንዴነው አሇው ፡፡ፊሌጶስም ፡፡በፍጹም
ሌብህ ብታምን፤ተፈቅድሌሀሌ አሇው፡፡መሌሶም ኢየሱስ
ክርስቶስ የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯ ሆነ አምናሇሁ
አሇ፡፡ሰረገሊውም ይቆም ዗ንዴ አ዗዗፤ፊሌጶስና ጃንዯረባው
ሁሇቱም ወዯ ውኃ ወረደ፤አጠመቀውም፡፡ከውሃውም
ከወጡ በኃሊ የጌታ መንፈስ ፊሉጶስን ነጠቀው ፤
ጃንዯረባውም ሁሇተኛ አሊየውም፤ዯስ ብልት መንገደን
ይሄዴ ነበርና፡፡

91
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጃንዯረባ

92
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጃንዯረባ
ትንቢተ ኢሳያስ ምእራፍ ሃምሳ ስዴስት ቁጥር አራት ፡-
56÷4 እግዙአብሔር ሰንበቴን ስሇሚጠብቁ ዯስ የሚሰኘኝንም
ነገር ስሇሚመርጡ ቃሌ ኪዲኔንም ስሇሚይዘ ጃንዯረቦች
እንዱ ይሊሌና ፡፡ በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ ከወንድችና ከሴት
ሌጆች ይሌቅ የሚበሌጥ መታሰቢያና ስም እሰጣቸዋሇሁ ፤
የማይጠፋ የ዗ሊሇም ስምም እሰጣቸዋሇሁ፡፡ የማቴዎስ ወንጌሌ
19÷9-12 እኔ ግን እሊችኃሇሁ÷ያሇ ዜሙት ምክንያት
ሚስቱን ፈትቶ ላሊይቱን የሚያገባ ሁለ ያመነዜራሌ÷
የተፈታችውንም የሚያገባ ያመነዜራሌ አሊቸው፡፡ዯቀ
መዚሙርቱም÷የባሌና ሚስት ስርአት እንዱ ከሆነ መጋባት
አይጠቅምም አለት፡፡እርሱ ግን ÷ይህ ነገር ሇተሰጣቸው ነው
እንጂ ሇሁለ አይዯሇም ፤በእናት ማኀጸን ጃንዯረቦች ሆነው
የተወሇደ አለ÷ሰውም የሰሇባቸው ጃንዯረቦች አለ÷ስሇ
መንግስተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰሇቡ ጃንዯረቦች
አለ፡፡ሉቀበሇው የሚችሇው ይቀበሇው አሊቸው፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 7÷1 ስሇጻፋችሁሌኝ ነገር


ከሴት ጋር አሇመገናኘት መሌካም ነው፡፡7-8 ሰው ሁለ
እንዯ እኔ ሉሆን እወዲሇሁና ፤ነገር ግን እያንዲንደ
ከእግዙአብሔር ሇራሱ የጸጋ ስጦታ አሇው ፤ አንደ
እንዯዙ ሁሇተኛው እንዯዙያ፡፡ሊሊገቡና ሇመበሇቶች ግን
እሊሇሁ፡፡እንዯ እኔ ቢኖሩ ሇእነርሱ መሌካም ነው፤32-38
ነገር ግን ያሇ ሀሳብ ሌትኖሩ እወዲሇሁ፡፡ያሊገባው ጌታን
ዯስ እንዯሚያሰኘው የጌታን ነገር ያስባሌ፤ያገባው ግን
ሚስቱን እንዳት ዯስ እንዯሚያሰኛት የአሇምን ነገር
ያስባሌ፤ያሊገባች ሴትና ዴንግሌ በሥጋ እንዱቀዯሱ
93
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የጌታን ነገር ታስባሇች ፡፡ይህን ሇራሳችሁ ጥቅም እሊሇሁ


፤በአገባብ እንዴትኖሩ ሳትባክኑም በጌታ እንዴትጸኑ ነው
እንጂ ሊጠምዲችሁ ብዬ አይዯሇም፡፡ዲሩ ግን ማግባት ወዯ
ሚገባው ዕዴሜ በዯረሰ ጊዛ ስሇዴንግሌናው ያፈረሰው
ቢኖር፤የወዯዯውን ያዴርግ ፤ኃጢያት የሇበትም ይጋቡ ፡፡
ሳይናወጥ በሌቡ የጸና ግን ግዴ የሇበትም ፤ የወዯዯውን
እንዱያዯርግ ተፈቅድሇታሌ ፤ዴንግሌናውንም በሌቡ
ይጠብቅ ዗ንዴ ቢጸና ፤መሌካም አዯረገ ፡፡እንዱሁም
ዴንግሌ ያገባ መሌካም አዯረገ ያሊገባም የተሻሇ
አዯረገ፡፡7÷9ነገር ግን በምኞት ከመቃጠሌ መጋባት
ይሻሊሌና ራሳቸውን መግዚት ባይችለ ያግቡ፡፡39-40
ሴት ባሌዋ በሕይወት ሳሇ የታሰረች ናት ፤ባሌዋ ቢሞት
ግን በጌታ ይሁን እንጂ የወዯዯችውን ሌታገባ ነፃነት
አሊት፡፡እንዯ ምክሬ ግን እንዲሇች ብትኖር ዯስተኛ ናት
፤እኔም ዯግሞ የእግዙአብሔር መንፈስ በእኔ ያሇ
ይመስሇኛሌ፡፡

(ጃንዯረባ፡-ማሇት የእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስ ናችሁ


ተብል እንዯተጻፈ የገዚ ሰውነቱ ሊይ ከሚፈጸም
ሏጢአት ራሱን ንጹህ አዴርጎ ሇመጠበቅ በአጠቃሊይ
ከሩካቤ በህይወት ዗መኑ ሁለ የራቀ/የማይፈጽም ሰው
ጃንዯረባ ይባሊሌ፡፡)

(ዜሙት፡-ማሇት ከጋብቻ በፊት የሚዯረግ ሩካቤ፡፡)

(ማመን዗ር ፡- ማሇት ከጋብቻ በኃሊ ከትዲር አጋር ውጪ


የሚፈጽም ሩካቤ ፡፡)

94
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የፈውስ ጥምቀት
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አምስት ከቁጥር ሁሇት
እስከ አራት፡- 5÷2-4 በኢየሩሳላም በበጎች በር አጠገብ
በዕብራይስጥ ቤተሳይዲ የምትባሌ አንዱት መጠመቂያ
ነበረች ፤አምስትም መመሊሇሻ ነበረባት፡፡ በእነዙ ውስጥ
የውኃውን መንቀሳቀስ እየጠበቁ በሽተኞችና ዕውሮች
አንካሶችም ሰውነታቸውም የሰሇሇ ብዘ ሕዜብ ይተኙ
ነበር፡፡አንዲንዴ ጊዛ የጌታ መሌአክ ወዯ መጠመቂያቱ
ወርድ ውኃውን ያናውጥ ነበርና፤ እንግዱህ ከውኃው
መናወጥ በኃሊ በመጀመሪያ የገባ ከማናቸውም ካሇበት
ዯዌ ጤናማ ይሆን ነበር፡፡

95
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቅደስ ቁርባን

96
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቅደስ ቁርባን
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ ስዴስት ቁጥር ሃምሳ
አራት እና ሃምሳ ስዴስት 6÷54 ሥጋዬንም የሚበሊ
ዯሜንም የሚጠጣ የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው ፤ እኔም
በመጨረሻው ቀን አስነስዋሇሁ፡፡6፥56 ሥጋዬም የሚበሊ
ዯሜንም የሚጠጣ፤ በእኔ ይኖራሌ እኔም በእሱ
እኖራሇሁ፡፡1የዮሏንስ መሌእክት 5÷6 በውኃና በዯም
የመጣ ይህ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ፤ በውሃው
እና በዯሙ እንጂ በውሃው ብቻ አይዯሇም፡፡5÷8
የሚመሰክሩት መንፈሱና ፤ ውሃ ፤ ዯሙም ናቸውና ፤
ሦስቱም በአንዴ ይስማማለ፡፡ 5÷7 መንፈስ እውነት
ነውና የሚመሰክረው መንፈስ ነው (መንፈስ ቅደስ)
1የዮሏንስ መሌእክት 1÷7 የሌጁም የኢየሱስ ክርስቶስ
ዯም ከሏጢያት ሁለ ያነፃሌ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷32-58 ኢየሱስም እውነት አውነት


እሊችኃሇሁ እውነተኛ እንጀራ ከሰማይ የሰጣችሁ አባቴ
ነው እንጂ ከሰማይ እንጀራ የሰጣችሁ ሙሴ አይዯሇም፡፡
እግዙአብሔር እንጀራ ከሰማይ የሚያወርዴ ሇአሇም
ሕይወት የሚሰጥ ነውና አሊቸው ፡፡ስሇዙህ ጌታ ሆይ
ይህን እንጀራ ዗ወትር ስጠን አለት ፡፡የህይወት እንጀራ
እኔ ነኝ ፤ ወዯ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም በእኔ
የሚያምንም ሁሌጊዛ ከቶ አይጠማም ፡፡ ነገር ግን
አይታችሁኝ እንዲሊመናችሁ አሌኃችሁ፡፡አብ የሚሰጠኝ
ሁለ ወዯ እኔም የሚመጣውን ከቶ ወዯ ውጪ

97
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አሊወጣውም ፈቃዳን ሇማዴረግ አይዯሇም እንጂ


የሊከኝን ፈቃዴ ሇማዴረግ ከሰማይ ወረጅያሇሁና፤6፤41
እንግዱህ አይሁዴ ከሰማይ የወረዴኩ እንጀራ እኔ ነኝ
ስሊሇ ስሇ እርሱ አንጎራጎሩና ፡፡የህይወት እንጀራ እኔ
ነኝ፡፡ አባቶቻችሁ በምዴረ በዲ መና በለ ሞቱም፤ ሰው
ከሱ በሌቶ እንዲይሞት ከሰማይ የወረዯ እንጀራ ይህ
ነው፡፡ ከሰማይ የወረዯ እንጀራ እኔ ነኝ፡፡ሰው ከዙ እንጀራ
ቢበሊ ሇ዗ሊሇም ይኖረሌ ፤ እኔም ስሇ አሇም ሕይወት
የምሰጠው እንጀራ ሥጋዬ ነው፡፡እንግዱህ አይሁዴ ፡፡
ይህ ሰው ስጋውን ሌንበሊ ይሰጠን ዗ንዴ እንዳት
ይችሊሌ ብሇው እርስ በእርስ ተከራከሩ፤ስሇዙህ ኢየሱስ
እንዱ አሊቸው፡፡ እውነት እውነት እሊቸዋሇሁ ፤ የሰውን
ሌጅ ስጋ ካሌበሊችሁ ዯሙንም ካሌጠጣችሁ በራሳችሁ
ሕይወት የሊችሁም፡፡6÷54 ሥጋዬንም የሚበሊ ዯሜንም
የሚጠጣ የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው፤ እኔም በመጨረሻው
ቀን አስነስዋሇሁ ፡፡ሥጋዬ እውነተኛ መብሌ ፤ ዯሜም
እውነተኛ መጠጥ ነውና፡፡ሕያው አብ እንዯሊከኝ እኔም
ከአብ የተነሳ ሕያው እንዯምሆን እንዱሁ የሚበሊኝ
ዯግሞ ከእኔ የተነሳ ሕያው ይሆናሌ ፡፡ ከሰማይ የወረዯ
እንጀራ ይህ ነው አባቶቻችሁ መና በሌተው እንዯሞቱ
አይዯሇምና ፤ ይህን እንጀራ የሚበሊ ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ፡፡
ሕይወት የሚሰጥ መንፈስ ነው፤ሥጋ ግን አንዲች
አይጠቅምም፤ይህም እኔ የምነግራችሁ ቃሌ መንፈስ
ነው፤ሕይወትም ነው፡፡

98
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የማርቆስ ወንጌሌ 14÷22-26 ሲበለም ኢየሱስ እንጀራን


አንስቶ ባረከ ቆርሶም ሰጣቸውና ፡፡ እንካችሁ ፤ ይህ
ስጋዬ ነው አሇ ፡፡ ጽዋንም አንስቶ አመስግኖም ሰጣቸው
፤ ሁለም ከእርሱ ጠጡ ፡፡እርሱም ፡፡ ይህ ስሇ ብዘዎች
የሚፈስ የአዱስ ኪዲን ዯሜ ነው አሊቸው ፡፡ እውነት
እሊችኃሇሁ ፤ በእግዙአብሔር መንግስት ከወይኑ ፍሬ
አዱሱን እስክምጠጣበት እስከዙያ ቀን ዴረስ ዯግሞ
አሌጠጣውም አሊቸው፡፡ዯቀ መዜሙርም ከ዗መሩ በኃሊ
ወዯ ዯብረ ዗ይት ወጡ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 4÷14 እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ


ሁለ ግን ሇ዗ሊሇም አይጠማም ፤ እኔ የምሰጠው ውኃ
በእርሱ ውስጥ ሇ዗ሊሇም ህይወት የሚፈሌቅ የውኃ
ምንጭ ይሆናሌ እንጂ አሊት ፡፡1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
10÷16-17 የምንባርከው የበረከት ጽዋ ከክርስቶስ ጋር
ኀብረት ያሇው አይዯሇምን? አንዴ እንጀራ ስሇሆነ ፤ እኛ
ብዘዎች ስንሆን አንዴ ስጋ ነን ፤ ሁሊችን ያን አንደን
እንጀራ እንካፈሊሇንና፡፡

99
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የጌታ እራት
1ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች ምእራፍ አስራ አንዴ
ከቁጥር ሃያ እስከ ሰሊሳ አራት፡-11÷20-34 እንግዱህ
አብራችሁ ስትሰበሰቡ የምትበለት የጌታ እራት
አይዯሇምን ፤ በመብሊት ጊዛ እያንዲንደ የራሱን እራት
ይበሊሌና ፤ አንደ ይራባሌ አንደ ግን ይሰክራሌ ፡፡
የምትበለባችሁ የምትጠጡባቸው ቤቶች የሊችሁምን ፤
ወይስ የእግዙአብሔርን ማህበር ትንቃሊችሁን አንዲችም
የላሊቸውን ታሳፍራሊችሁን፤ምን ሌበሊችሁ ፤በዙ ነገር
ሊመስግናችሁን፤አሊመሰግናችሁም ፡፡ ሇእናንተ ዯግሞ
አሳሌፊ የሰጠሁትን እኔ ከጌታ ተቀብያሇሁና ፤ጌታ
ኢየሱስ አሌፎ በተሰጠበት በዙያች ሇሉት እንጀራን
አንስቶ አመሰገነ ፤ ቆርሶም ይህ ስሇእናንተ የሚሆን
ስጋዬ ነው፤ይህን ሇመታሰቢያዬ አዴርጉት አሇ ፡፡
እንዱሁም ከእራት በኃሊ ጽዋውን አንስቶ ፡፡ ይህ ጽዋ
በዯሜ የሚሆን አዱስ ኪዲን ነው ፤ በጠጣችሁት ጊዛ
ሁለ ይሄን ሇመታሰቢያነት አዴርጉት አሇ ፡፡ ይህን
እንጀራ በበሊችሁ ጊዛ ሁለ ፤ ይህንም ጽዋ በጠጣችሁ
ጊዛ ሁለ ጌታ እስኪመጣ ዴረስ ሞቱን ትናገራሊችሁ ፤
ስሇዙህ ሳይገባው ይህን እንጀራ የሚበሊ ወይም የጌታን
ጽዋ የሚጠጣ ሁለ የጌታ ሥጋና ዯም እዲ አሇበት፡፡ሰው
ግን እራሱን ይፈትን ፤ እንዱሁም ከእንጀራው ይብሊ
ከጽዋውም ይጠጣ ፤ ሳይገባው የሚበሊና የሚጠጣ
የጌታን ስጋ ስሇ ማይሇይ ሇራሱ ፍርዴ ይቀበሊሌና ፡፡
ስሇዙህ በእናንተ ዗ንዴ የዯከሙና የታመሙ ብዘዎች

100
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አለ አያላዎችም አንቀሊፍተዋሌ፡፡ራሳችንን ብንመረምር


ግን ባሌተፈረዯብን ነበር ፤ ስሇዙህ ወንዴሞቼ ሆይ ፤
ሇመብሊት በተሰበሰባችሁ ጊዛ እርስ በርሳችሁ ተጠባበቁ
፡፡ ማንም የራበው ቢኖር ሇፍርዴ እንዲትሰበሰብ በቤቱ
ይብሊ ፡፡ የቀረውን ነገር በመጣሁ ጊዛ እዯነግጋሇሁ፡፡
(ይህ ማሇት ክርስቶስ ሇአብያተ ክርስቲያን ስጋውን
ቆርሷሌ ዯሙንም አፍስሷሌ፡፡ስሇዙህ የጌታን እራት
እሇት እሇት መውሰዴ አስፈሊጊ ነው ፡፡ በወሰዴን ጊዛ
ግን ሇመስከር ወይም ሇመጥገብ ሳይሆን የሰራነውን
ሀጢያት ሇእግዙአብሔር በመና዗ዜ ሞትና ትንሳኤውን
ሇማሰብ እንዱሁም ሇመናገር ይሁን፡፡)

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 10÷16-17 የምንባርከው


የበረከት ጽዋ ከክርስቶስ ዯም ጋር ኅብረት ያሇው
አይዯሇምን? የምንቆርሰውስ እንጀራ ከክርስቶስ ስጋ ጋር
ኅብረት ያሇው አይዯሇምን?አንዴ እንጀራ ስሇሆነ ፤እኛ
ብዘዎች ስንሆን አንዴ ሥጋ ነን ፤ሁሊችን ያን አንደን
እንጀራ እንካፈሊሇንና፡፡

101
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የኢየሱስ ክርስቶስ የሕይወት


ውሃ ወንዜ
የዮሏንስ ወንጌሌ ከቁጥር ሰሊሳ ሰባት አስከ ሰሊሳ
ስምንት፡-7÷37-38 ከበዓለም በታሊቁም በኃሇኛው ቀን
ኢየሱስ ቆሞ፡፡ማንም የተጠማ ቢኖር ወዯ እኔ ይምጣና
ይጠጣ፡፡ በእኔ የሚያምን መጽሏፍ እንዲሇ፤የሕይወት
ውሃ ወንዜ ከሆደ ያፈሌቃሌ ብል ጮኸ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 21÷6 ተፈጽምዋሌ ፡፡አሌፋና


ኦሜጋ እኔ ነኝ ፡፡መጀመሪያም መጨረሻም እኔ ነኝ ፡፡
ሇተጠማም ከሕይወት ውሃ ምንጭ እንዱያው እኔ
እሰጣሇሁ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 4÷13-14 ኢየሱስ መሌሶ፡፡ከዙ


ውሃ የሚጠጣ ሁለ እንዯገና ይጠማሌ፤እኔ ከምሰጠው
ውሃ የሚጠጣ ሁለ ግን ሇ዗ሊሇም አይጠማም ፤እኔ
የምሰጠው ውሃ በእርሱ ውስጥ ሇ዗ሊሇም ሕይወት
የሚፈሌቅ የውሃ ምንጭ ይሆናሌ እንጂ አሊት፡፡

102
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በኢየሱስ ክርስቶስ
የሚያምን የ዗ሊሇም
ህይወት አሇው

103
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በኢየሱስ ክርስቶስ የሚያምን


የ዗ሊሇም ህይወት አሇው
(የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷54)
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ ሃያ ቁጥር ሰሊሳ
አንዴ፡-20÷31 ኢየሱስን እርሱም ክርስቶስ
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯ ሆነ ታምኑ ዗ንዴ ፤
አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንሊችሁ ዗ንዴ ይህ
ተጽፏሌ፡፡1የዮሏንስ መሌእክት 5÷1 ክርስቶስ ነው ብል
በኢየሱስ የሚያምን ከእግዙአብሔር ተወሌዶሌ፡፡5÷4
ከእግዙአብሔር የተወሇዯ ሁለ ዓሇምን ያሸንፋሌና
፤ዓሇምን የሚያሸንፈው እምነታችን ነው፡፡5÷5 ኢየሱስ
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ ከሚያምን በቀር ዓሇምን
የሚያሸንፍ ማነው? 1 የዮሏንስ መሌእክት 5÷10
በእግዙአብሔር ሌጅ (በኢየሱስ ክርስቶስ) የሚያምን
በነፍሱ ምስክር አሇው፤1የዮሏንስ መሌእክት 5÷12
ሌጁ ያሇው ሕይወት አሇው ፤ የእግዙአብሔር ሌጅ
የላሇው ሕይወት የሇውም፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 6÷47 በእኔ
የሚያምን የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው ፡፡ ዮሏንስ ወንጌሌ
3÷16 በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም ሕይወት
እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፋ እግዙአብሔር አንዴያ
ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇሙን እንዱሁ ወድአሌና፡፡
3፥17 አሇም በሌጁ እንዱዴን ነው እንጂ በአሇም
እንዱፈርዴ እግዙአብሔር ወዯ አሇም አሊከውምና ፡፡

104
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

3፥18 በእርሱ በሚያምን አይፈረዴበትም ፤ በማያምን


ግን በአንደ በእግዙአብሔር ሌጅ ስሊሊመነ አሁን
ተፈርድበታሌ፡፡3፥36 በሌጁ የሚያምን የ዗ሊሇም ሕይወት
አሇው፤በሌጁ የማያምን ግን የእግዙአብሔር ቁጣ በእርሱ
ሊይ ይኖራሌ እንጂ ሕይወትን አያይም፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 11÷25-27 ኢየሱስም፡-ትንሳኤና


ሕይወት እኔ ነኝ፤የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው
ይሆናሌ፤ሕያውም የሆነ የሚያምንብኝ ሁለ ሇ዗ሊሇም
አይሞትም፤ይሕን ታምናሇሽን? አሊት፡፡እርስዋም፡-አዎን
ጌታ ሆይ አንተ ወዯ አሇም የሚመጣው ክርስቶስ
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆንክ አምናሇሁ አሇችው፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 2÷16-21 ሰው በኢየሱስ


ክርስቶስ በማመን እንዱጸዴቅ እንጂ በህግ ስራ
እንዲይሆን አውቀን፤ስጋን የሇበሰ ሁለ በህግ ስራ
ስሇማይጸዴቅ፤እኛ እራሳችን በህግ ስራ ሳይሆን
በክርስቶስ እምነት እንጸዴቅ ዗ንዴ በክርስቶስ ኢየሱስ
አምነናሌ፡፡ነገር ግን በክርስቶስ ሌንጸዴቅ የምንፈሌግ
ስንሆን ራሳችን ዯግሞ ኃጢያተኞች ሆነን ከተገኘን፤
እንዱያስ ክርስቶስ የሀጢያት አገሌጋይ ነዋ? አይዯሇም፡፡
ያፈረስኩትን ይህን እንዯገና የማንጽ ከሆንሁ ራሴ ህግ
ተሊሊፊ እንዴሆን አስረዲሇሁና ፡፡እኔ ሇእግዙአብሔር
ሕያው ሆኜ እኖር ዗ንዴ በሕግ በኩሌ ሇሕግ ሞቼ
ነበርና፡፡ ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬያሇሁ ፡፡እኔም አሁን
ህያው ሆኜ አሌኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራሌ ፤
አሁን በስጋ የምኖርበት ኑሮ በወዯዯኝና ስሇ እኔ እራሱን

105
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በሰጠው በእግዙአብሔር ሌጅ ሊይ ባሇ እምነት የምኖረው


ነው፡፡የእግዙአብሔር ጸጋ አሌጥሌም ፤ ጽዴቅስ በህግ
በኩሌ ከሆነ እንዱያስ ክርስቶስ በከንቱ ሞተ፡፡
ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 2÷14 በእኛ ሊይ የነበረውን
የሚቃወመንን በትዕዚዚት የተፃፈውን የዕዲ ጽሕፈት
ዯመሰሰው፡፡እርሱንም በመስቀሌ ጠርቆ ከመንገዴ
አስወግድታሌ፡፡1 የጴጥሮስ መሌእከት 2÷24-25
ሇኃጢያት ሞተን ሇጽዴቅ እንዴንኖር፤እርሱ ራሱ
በሥጋው ኃጢያታችንን በእንጨት ሊይ ተሸከመ ፤
በመገረፉ ቁስሌ ተፈወሳችሁ ፡፡

ሰቆቃው ኤርሚያስ 3÷22 ያሌጠፋነው ከእግዙአብሔር


ምህረት የተነሳ ነው ፤ ርህራኄው አያሌቅምና፡፡

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷8 ጸጋው በእምነት


አዴኖዋችዋሌ ይህም የእግዙአብሔር ስጦታ ነው እንጂ
ከእናንተ አይዯሇም ፤2÷ 9 ማንም እንዲይመካ ከስራ
አይዯሇም ፡፡2÷18 በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ
ወዯ አብ መግባት አሇንና፡፡ወዯ ቲቶ 3÷5 እንዯ ምህረቱ
መጠን ሇአዱስ ሌዯት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ
ቅደስ በመታዯስ አዲነን እንጂ፤እኛ ስሊዯረግነው በጽዴቅ
ስሇነበረው ሥራ አይዯሇም፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 6÷9-10 ወይስ አመጸኞች


የእግዙአብሔርን መንግስት እንዲይወርሱ አታውቁምን ፤
አትሳቱ ፤ ሴሰኞች ቢሆኑ ወይም ጣኦትን የሚያመሌኩ
ወይስ አመንዜሮች ወይስ ቀሊጮች ወይስ ከወንዴ ጋር

106
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዜሙት የሚሰሩ ወይስ ላቦች ወይስ ገን዗ብን የሚመኙ


ወይስ ስካሮች ወይም ተሳዲቢዎች ወይስ ነጣቂዎች
የእግዙአብሔርን መንግስት አይወርሱም:: ገሊቲያን
5÷18-20 በመንፈስ ብትመሩ ግን ከህግ በታች
አይዯሊችሁም ፡፡ የስጋ ስራም የተገሇጠ ነው፤እርሱም
ዜሙት ፤ መዲራት ጣኦትን ማምሇክ ፤ ጥሌ፣ ክርክር
፤ ቅንአት፤ቁጣ፤አዴመኝነት፤1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
6÷21 መሇያየት ፤ መናፍቅነት ፤ ምቀኝነት ፤ መግዯሌ
፤ስካር፤ ዗ፋኝተት ፤ ይህን የሚመስሌ ነው ፡፡አስቀዴሜ
እንዲሌሁ እንዯነዙ ያለትን የሚያዯርጉ የእግዙአብሔርን
መንግስት አይወርሱም፡፡1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 6÷11
ከእናንተም አንዲንድቹ እንዯእነዙ ነበራችሁ፤ ነገር ግን
በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአምሊካችን መንፈስ
ታጥባችኃሌ፤ተቀዴሳችኃሌ፤ጸዴቃችኃሌ፡፡ወዯ ዕብራዊያን
ሰዎች 10 ÷ 17 ኃጢያታቸውንና ዓመፃቸውንም ዯግሜ
አሊስብም ይሊሌ ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 16 ÷9-10 ስሇ
ኃጢያት በእኔ ስሇማያምኑ ነው፤ስሇ ጽዴቅም ወዯ አብ
ስሇሚሄዴ ከዙህ በኃሊ ስሇማታዩኝ ነው፤ወዯ ገሊቲያን
ሰዎች 6÷22-26 የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር ፤ ዯስታ፤
ሰሊም፤ትዕግስት፤ቸርነት፤ በጎነት፤ እምነት፤ የውሃነትና
ራስን መግዚት ናቸው፡፡እንዯዙህ ያለትን የሚከሇክሌ
የሇም፡፡የክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑት ክፉን ከመሻቱና
ከምኞቱ ጋር ሰቀለ፡፡በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ዯግሞ
እንመሊሇስ ፡፡ እርስ በእርሳችን እየተነሳሳንና እየተቀናናን
በከንቱ አንመካ፡፡

107
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1የዮሏንስ መሌእክት 4÷15 ኢየሱስ የእግዙአብሔር


ሌጅ እንዯ ሆነ በሚታመን ሁለ እግዙአብሔር በሱ
ይኖራሌ እርሱም በእግዙአብሔር ይኖራሌ፡፡የሏዋርያት
ስራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት
ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 12÷31 ስሇዙህ እሊችኃሇሁ ፤
ኃጢያትና ስዴብ ሁለ ሇሰዎች ይሰረይሊቸዋሌ ፤ ነገር
ግን መንፈስ ቅደስን የተሳዯበ አይሰረይሇትም፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷3-12 የእግዙአብሔርን ጽዴቅ


ሳያውቁ የራሳቸውንም ጽዴቅ ሉያቆሙ ሲፈሌጉ ፤
ሇእግዙአብሔር ጽዴቅ አሌተገዘም፡፡የሚያምኑ ሁለ
ይጸዴቁ ዗ንዴ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና፡፡ሙሴ ከህግ
የሆነውን ጽዴቅ የሚያዯርገው ሰው በእርሱ በሕይወት
እንዱኖር ጽፎአሌና ፡፡ ከእምነት የሆነ ጽዴቅ ግን
እንዱህ ይሊሌ ፡፡ በሌብህ ፡፡ ማን ወዯ ሰማይ ይወጣሌ?
አትበሌ፤ይህ ክርስቶስን ሇማውረዴ ነው፤ ወይም ፡፡
በሌብህ፡፡ወዯ ጥሌቁ ማን ይወርዲሌ?አትበሌ ፤ ይህ
ክርስቶስን ከሙታን ሇማውጣት ነው ፡፡ ነገር ግን ምን
ይሊሌ ? በአፍህ በሌብህም ሆኖ ቃለ ቀርቦሌሃሌ ፤
ይህም የምንሰብከው የእምነት ቃሌ ነው ፡፡ ኢየሱስ ጌታ
እንዯ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዙአብሔር ከሙታን
እንዲስነሳው በሌብህ ብታመን ትዴናሇህና ፤ ሰው በሌቡ
አምኖ ይጸዴቃሌና በአፉም መስክሮ ይዴናሌና፤መጽሏፍ
፡፡ በእርሱ የሚያምን ሁለ አያፍርም ይሊሌና፡፡
በአይሁዲዊና በግሪክ ሰው መካከሌ ሌዩነት የሇምና፤

108
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አንደ ጌታ የሁለ ጌታ ነውና፤ሇሚጠሩትም ሁለ


ባሇጠጋ ነው፤የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷12 እውነት እውነት
እሊችኋሇሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማዯርገውን እሱ
ዯግሞ ያዯርጋሌ ፤ከዙህ የሚበሌጥም ያዯርጋሌ ፤

ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 1÷3 እርሱም የክብሩ


መንጸባረቅና የባህርዩ ምሳላ ሆኖ ፤ ሁለን በስሌጣኑ
ቃሌ እየዯገፈ ፤ኃጢያታችን በራሱ ካነፃ በኃሊ በሰማይ
በግርማው ቀኝ ተቀመጠ ፤ ሏዋርያት ስራ 2÷21
የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ፡፡1 የዮሏንስ
መሌእክት 2÷12 ሌጆች ፤ ኃጢአታችሁ ስሇ ስሙ
ተሰርዮሊችኃሌና እጽፍሊችኃሇሁ፡፡የዮሏንስ መሌእክት
1÷8-10 ኃጢያት የሇብንም ብንሌ ራሳችንን እናስታሇን
፤ እውነትም በእኛ ውስጥ የሇም በኃጢአታችን ብንና዗ዜ
ኃጢአታችንን ይቅር ሉሇን ከዓመፃም ሁለ ሉያነፃን
የታመነና ፃዱቅ ነው፡፡ኃጢያት አሊዯረግንም ብንሌ
ሏሰተኛ እናዯርገዋሇን ቃለም በእኛ ውስጥ የሇም ፡፡
1የዮሏንስ መሌእክት 2÷2 ሌጆቼ ሆይ፤ኃጢያትን
እንዲታረጉ ይህን እጽፍሊቸዋሇሁ ፤ ማንም ኃጢያትን
ቢያዯርግ ከአብ ዗ንዴ ጠበቃ አሇን እርሱም ፃዴቅ የሆነ
ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ፡፡ እርሱም የኃጢያታችን
ማስተሰርያ ነው ፤ ሇኃጢያታችን ብቻ አይዯሇም ፤ ነገር
ግን ሇዓሇሙ ሁለ ኃጢያት እንጂ፡፡የማቴዎስ ወንጌሌ
9÷11-12 ፈሪሳውያን አይተው ዯቀመዚሙርቱን፡፡
መምህራችሁ ከቀራጮችና ከኃጢያተኞች ጋር አብሮ ስሇ
ምን ይበሊሌ?አለዋቸው፡፡ኢየሱስ ሰምቶ፡፡ ሕመምተኞች

109
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንጂ ባሇ ጤነኞች ባሇ መዴኃኒት አያስፈሌጋቸውም ፤


ነገር ግን ሄዲችሁ፡፡ምሕረትን እወዲሇሁ መሥዋትንም
አይዯሇም ያሇው ምን እንዯሆነ ሆነ ተማሩ፤
ኃጢያተኞች ወዯ ንሰኃ እንጂ ጻዴቃንን ሌጠራ
አሌመጣሁምና አሊቸው፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷27-29 ሇሚጠፋ መብሌ


አትስሩ ፤ ነገር ግን የ዗ሊሇም ህይወት ሇሚሆን መብሌ
የሰው ሌጅ ሇሚሰጣችሁ ስሩ፤እርሱም እግዙአብሔር
አብ አትሞታሌና፡፡እንግዱህ የእግዙአብሔርን ሥራ
እንዴሰራ ምን አናዴርግ አለት ፡፡ ይህ የእግዙአብሔር
ስራ እርሱ በሊከው እንዴታምኑ ነው አሊቸው ፡፡ወዯ
ኤፌሶን ሰዎች 2÷18 በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ
መንፈስ ወዯ አብ መግባት አሇንና ፡፡ (ዮሏንስ ወንጌሌ
5÷24) ቃላን የሚሰማ የሊከኝን የሚያምን የ዗ሊሇም
ሕይወት አሇው፤ከሞት ወዯ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወዯ
ፍርዴ አይመጣም፡፡

የሏዋርያት ስራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን ሁለ


በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት
ይመሰክሩሇታሌ፡፡ የማርቆስ ወንጌሌ 3÷28-35 እውነት
አውነት አሊችኃሇሁ ፤ ሇሰው ሌጆች ኃጢያት ሁለ
የሚሳዯቡትም ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ ፤ በመንፈስ
ቅደስ ሊይ የሚሳዯብ ሁለ ግን የ዗ሊሇም ኃጢያት
ይሆንበታሌ እንጂ ሇ዗ሊሇም አይሰረይሇትም ፡፡ርኩስ
መንፈስ አሇበት ይለ ነበርና፡፡እናቱም ወንዴሞቹም
መጡ በውጭም ቆመው ወዯ እርሱም ቆመው

110
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አስጠሩት፡፡ብዘ ሰዎችም በዘሪያው ተቀምጠው ነበሩና፡፡


እነሆ ፤ እናትና ወንዴሞችህም በውጭ ቆመው
ይፈሌጉሃሌ አለት፡፡መሌሶም እናቴ ማናት? ወንዴሞቼስ
እነማን ናቸው ? አሊቸው ፡፡ በዘሪያው ወዯ ተቀመጡት
ተመሇከተና፡፡እነሆ እናቴ ወንዴሞቼም፡፡የእግዙአብሔርን
ፈቃዴ የሚያዯርግ ሁለ ፤እርሱ ወንዴሜ ነው እህቴም
እናቴም አሇ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6÷1-2 ወንዴሞች ሆይ ፤ ሰው


በማናቸውም አይነት በዯሌ እንኳ ቢገኘ ፤ መንፈሳውያን
የሆናችሁ እናንተ እንዯዙህ ያሇውን ሰው በየውሃት
መንፈስ አቅኑት ፤ አንተ ዯግሞ እንዲትፈተን እራስህን
ጠብቅ ፡፡ ከእናንተ እያንዲንደ የአንደን ሸክም ይሸከም
እንዱሁም የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ፡፡

ትምቢተ ኢሳይያስ 64÷6-8 ሁሊችን እንዯ ርኩስ ሰው


ሆነናሌ÷ጽዴቃችንም ሁለ እንዯ መርገምት ጨርቅ
ነው፤ሁሊችን እንዯቅጠሌ ረግፈናሌ፤በዯሊችን እንዯንፋስ
ወስድናሌ፡፡ስምህንም የሚጠራ፤አንተንም ሉይዜ የሚስብ
የሇም ፤ፊትህም ከእኛ ሰውረሃሌ ÷በሃጢያታችንም
አጥፍተኸናሌ፡፡አሁን ግን አቤቱ÷አንተ አባታችን ነህ
፤እኛ ጭቃ ነን አንተ ሰሪያችን ነህ ፤እኛ ሁሊችን የእጅህ
ስራ ነን ፡፡አቤቱ እጅግ አትቆጣ ÷ ሇ዗ሊሇም ኃጢያትን
አታስብ ÷እንሆ÷እባክህ ተመሌከት÷ እኛ ሁሊችን
ህዜብህ ነን፡፡

111
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ዲንኤሌ 9÷3 ማቅ ሇብሼ በአመዴ ሊይም ሆኜ


ስጾም እጸሌይና እሇምን ዗ንዴ ፊቴን ወዯ ጌታ ወዯ
አምሊክ አቀናሁ ፡፡ 9፥4-11 ወዯ አምሊኬም ወዯ
እግዙአብሔር ጸሇሁ÷ተናዜዤም እንዱ አሌሁ፡-ጌታ
ሆይ÷ ከሚወዴደህና ትእዚዜህንም ከሚፈጽሙ ጋር
ቃሌ ኪዲንና ምህረትን ምትጠብቅ ታሊቅና የምታስፈራ
አምሊክ ሆይ÷ኃጢያት ሰርተናሌ ÷ በዴሇንማሌ ÷
ክፋትንም አዴርገናሌ ÷ ዏምጸንማሌ ÷ ከትእዚዜህና
ከፍርዴህም ፈቀቅ ብሇናሌ ፤በስምህም ሇነገስቶቻችን እና
ሇአሇቆቻችን ሇአባቶቻችንም ሇአገሩም ሕዜብ ሁለ
የተናገሩትን ባሪያዎችህን ነቢያትንም አሌሰማንም ፡፡
ጌታ ሆይ ጽዴቅ ሇአንተ ነው፤እንዯ ዚሬም ሇእኛ
ሇአይሁዲ ሰዎችና በኢየሩሳላም ሇሚቀመጡ
ሇእስራኤሌም ሁለ በቅርብና በሩቅም ሊለት አንተን
በበዯለበት በዯሊቸው ምክንያት በበተህንበት አገር ሁለ
የፊት እፍረት ነው፡፡ ጌታ ሆይ ÷በአንተ ሊይ ኃጢያት
ስሇሰራን ሇእኛና ሇነገስታቶቻችን ሇአሇቆቻችንና
ሇአባቶቻችንም የፊት እፍረት ነው ፡፡ በእርሱ ፤ሊይ
ምንም አንኳ ÷በባሪያዎቹ በነቢያት እጅ በፊታችን
ባኖርነው በህጉ እንሔዴ ዗ንዴ የአምሊካችንን
የእግዙአብሔርን ቃሌ ምንም እንኳ ባንሰማ÷ሇጌታ
ሇአምሊካችን ምህረት እና ይቅርታ ነው፡፡ እስራኤሌም
ሁለ ሕግህን ተሊሌፈዋሌ ÷ ቃሌህንም እንዯሰይሰሙ
ፈቀቅ ብሇዋሌ ፤ በእርሱ ሊይ ኃጢያት ሠርተናሌና
በእግዙአብሔር ባሪያ በሙሴ ሕግ የተጻፈው መሏሊ
ፈሰሰብን፡፡9፥16-21 ጌታ ሆይ ÷ስሇ ኃጢያታችን እና

112
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ስሇ አባቶቻችን በዯሌ ኢየሩሳላምና ሕዜብህ በዘሪያችን


ሊለት ሁለ መሰዯቢያ ሆነዋሌና እንዯ ጽዴቅህ ሁለ
ቁጣህንና መዓትህን ከከተማህ ከእየሩሳላም ከቅደስ
ተራራህ እንዱመሇስ እሇምንሃሇሁ፡፡አሁንም አምሊካችን
ሆይ የባሪያህን ጸልትና ሌመናውን ስማ፤ጌታ ሆይ÷
በፈረሰው በመቅዯስህ ሊይ ስሇአንተ ስትሌ ፊትህን
አብራ፡፡አምሊኬ ሆይ ÷በፊትህ ምሇምንህ ስሇ ብዘ
ምህረትህ ነው እንጂ ስሇ ጽዴቃችን አይዯሇምና ጆሮህን
አ዗ንብሇህ ስማ፤ዓይንህን ገሌጠህ ጥፋታችንን እና
ስምህን የተጠራባትን ከተማ ተመሌከት፡፡አቤቱ ስማ
አቤቱ ይቅር በሌ፤አቤቱ÷አዴምጥና አዴርግ ፤አምሊኬ
ሆይ÷ስምህን በከተማህና በሕዜብህ ሊይ ተጠርቶአሌና
ስሇ ራስህ አት዗ገይ ፡፡ እኔም ገና ስናገር ስጸሌይ ÷
በኃጢያቴና በሕዜቤም በእስራኤሌ ኃጢያት ስና዗ዜ ÷
በአምሊኬም በእግዙአብሔር ፊት ስሇ ተቀዯሰው ስሇ
አምሊኬ ተራራ ስሇምን÷ገናም በጸልት ስናገር
አስቀዴሜው በራይ አይቼው የነበረው ሰው ገብርኤሌ
እነሆ እየበረረ መጣ፤

መዜሙረ ዲዊት 14÷1 ሰነፍ በሌቡ÷አምሊክ የሇም


ይሊሌ፡፡በሥራቸው ረከሱ÷ጎሰቆለ፤በጎ ነገርን የሚሰራ
የሇም፡፡14፥2የሚያስተውሌም እግዙአብሔር የሚፈሌግ
እንዲሇ ያይ ዗ንዴ ፤እግዙአብሔር ከሠማይ የሠው
ሌጆችን ተመሇከተ፡፡14፥3ሁለ አመጹ በአንዴነትም
እረከሱ በጎ ነገርን የሚሰራ የሇም፤አንዴስ እንኳ የሇም፤
(በዴሮው ትርጉም ብቻ የሚኝ÷4፤ጉሮሮአቸው የተከፈተ

113
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መቃብር ነው ÷ በምሊሳቸው ሸነገለ ፤ 5 ከከንፈራቸው


በታች የእባብ መርዜ አሇ፤አፋቸው መርገምና መራራን
ተሞሌቷሌ ፤ 6 ፤ ዯምን ሇማፍሰስ እግራቸው ፈጣን
ነው፤ጥፋትና ጉስቁሌና በመንገዲቸው አሇ÷የሰሊምን
መንገዴ አሊወቁትምና ፤ እግዙአብሔርን መፍራት
በአይናቸው ፊት የሇም፡፡)መዜሙረ ዲዊት 106፥6
ከአባቶቻችን ጋር ኃጢያትን ሠራን፥ዏመጽንም ፥
በዯሌንም፡፡ 103፥8 እግዙአብሔር መሏሪና ይቅር ባይ
ነው፥ከቁጣ የራቀ ምሕረቱም የበዚ ፡፡ ሁሌጊዛም
አይቀስፍም ፥ ሇ዗ሊሇም አይቆጣም፡፡እንዯ ኃጢያታችን
አሊዯረግብንም፥እንዯ በዯሊችንም አሌከፈሌንም፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 3÷11-24 ጻዱቅ የሇም አንዴ


ስንኳ፤አስተዋይ የሇም፤እግዙአብሔርን የሚፈሌግ የሇም
፤ሁለ ተሳስተዋሌ፤በአንዴነትም የማይጠቅሙ ሆነዋሌ
፤ ቸርነት የሚያዯርግ የሇም ፤ አንዴስ እንኳ የሇም ፡፡
ጉሮሮአቸው እንዯተከፈተ መቃብር ነው ፤ በምሊሳቸው
ሸንግሇዋሌ፤የእባብ መርዜ ከከንፈሮቻቸው በታች አሇ፤
አፋቸውም እርግማንና መራራነት ሞሌቶበታሌ ፤
እግሮቻቸው ዯምን ሇማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው፤ጥፋትና
ጉስቁሌና በመንገዲቸው ይገኛሌ ፤ የሰሊምን መንገዴ
አያቁም ፡፡ በዓይኖቻቸው ፊት እግዙአብሔርን መፍራት
የሇም፡፡ ይህም የሕግ ስራ በመሥራት ሥጋ የሇበሰ ሁለ
በእርሱ ፊት ስሇማይጸዴቅ ነው ፤ ኃጢአት በሕግ
ይታወቃሌና ፡፡ አሁን ግን በነቢያትም የተመሰከረሇት
የእግዙአብሔር ጽዴቅ ያሇ ሕግ ተገሌጦአሌ፤ እርሱም፤

114
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሇሚያምኑ ሁለ የሆነ፤በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን


የሚገኘው የእግዙአብሔር ጽዴቅ ነው፤ሌዩነት የሇምና
፤ሀለ ኃጢያትን ሠርተዋሌና የእግዙአብሔርም ክብር
ጎዴልአቸዋሌ፡፡በኢየሱስ ክርስቶስ በሆነው ቤዚነት በኩሌ
እንዱያው በጸጋው ይጸዴቃለ ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 3÷28
ሰው ያሇ ህግ ስራ በእምነት እንዱጸዴቅ እንቆጥራሌ፡፡
ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷6 ከእንግዱስ ወዱያ ሇሀጢያት
እንዲንገዚ የሀጢያት ስጋ ይሻር ዗ንዴ አሮጌው ሰዎችን
ከእርሱ ጋር እንዯተሰቀሇ እናውቃሇን፤የሞተስ ከሀጢያቱ
ጸዴቋሌና፡፡6÷23 የኃጢያት ዯመወዜ ሞት ነውና፤
የእግዙአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ
በጌታችን የ዗ሊሇም ሕይወት ነው፡፡

1 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷3-4 ሰዎች ሁለ ሉዴኑና


እውነቱን ወዯ ማወቅ ሉዯርሱ በሚወዴ በእግዙአብሔር
በመዴሏኒታችን ፊት ዯስ የሚያሰኝ ይህ ነው፡፡2፥1-2
እንግዱህ እግዙአብሔርን በመምሰሌና በጭምትነት ሁለ
ጸጥና ዜግ ብሇን እንዴንኖር÷ሌመናንና ጸልትን ምሌጃን
ምስጋናም ስሇ ሰዎች ሁለ ስሇ ነገስታትና ስሇ
መኳንትም ሁለ እንዱዴኑ ከሁለ በፊት እመክራሇሁ፡፡
1 ወዯ ጢሞቲዮስ መሌእክት 1÷15-16 ቅደስ
ጳውልስ፡- ኃጢያተኞችን ሉያዴን ክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ
አሇም መጣ የሚሇው ቃሌ የታመነና ሁለ እንዱቀበለት
የተገባ ነው፤ከኃጢያተኞችም ዋና እኔ ነኝ ፤ስሇዙህ ግን
÷የ዗ሊሇም ሕይወት ሇማግኘት በእርሱ ያምኑ ዗ንዴ
ሊሊቸው ሰዎች ምሳላ እንዴሆን ÷ኢየሱስ ክርስቶስን

115
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዋና በምሆን በእኔ ሊይ ትእግስቱን ሁለ ያሳይ


዗ንዴ÷ምህረትን አገኘሁ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 20÷19-29 ያን ቀን እነርሱም


ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዛ፤ዯቀ መዚሙርቱ
ተሰብስበው በነበሩበት ፤ አይሁዴን ስሇ ፈሩ ዯጆቹ
ተ዗ግተው ሳለ፤ኢየሱስ መጣ ፤በመሃከሊቸውም ቆሞ፡፡
ሰሊም ሇእናንተ ይሁን አሊቸው ፡፡ይህንም ብል እጆቹንም
ጎኑንም አሳያቸው፡፡ዯቀ መዚሙርቱንም ጌታን ባዩ ጊዛ
ዯስ አሊቸው፡፡ኢየሱስም ዲግመኛ ፡፡ሰሊም ሇእናንተ
ይሁን፤ አብ እንዯሊከኝ እኔ ዯግሞ እሌካችኃሇሁ አሊቸው
፡፡ ይህንንም ብል እፍ አሇባቸውና፡፡መንፈስ ቅደስን
ተቀበለ፡፡ነገር ግን ከአስራ ሁሇቱ አንደ ዱዱሞስ
የሚለት ቶማስ ኢየሱስ በመጣ ጊዛ ከእነርሱ ጋር
አሌነበረም ፡፡ላልቹ ዯቀ መዚሙርቱ ግን፡፤ጌታን
አይተነዋሌ አለት፡፡እርሱ ግን ፡፡ የችንካሩን ምሌክት
በእጆቹ ካሊየሁ ጣቱንም በችንካሩ ምሌክት ካሊገባሁ
እጄንም በጎኑ ካሊገባሁ አሊምንም አሊቸው ፡፡ ከስምንት
ቀንም በኃሊ ዯቀ መዚሙርቱ ዯግመው በውስጥ ነበሩ፤
ቶማስም ከእነርሱ ጋር ነበረ ፡፡ ዯጆች ተ዗ግተው ሳለ
ኢየሱስ መጣ ፤በመሃከሊቸውም ቆሞ፡፡ሰሊም ሇእናንተ
ይሁን አሊቸው ፡፡ከዙህም በኃሊ ቶማስን ፤ ጣትህን
ወዯዙህ አምጣና እጆቼን እይ፤እጅህንም አምጣና በጎኔ
አግባው ፤ ያመንህ እንጂ ያሊመንህ አትሁን አሇው ፡፡
ቶማስም ጌታዬ አምሊኬም ብል መሇሰሇት፤ኢየሱስ ስሇ
አየህኝ አምነሃሌ ፤ ሳያዩኝ የሚያምኑ ብጹሃን ናቸው

116
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አሇው፡፡ (የማቴዎስ ወንጌሌ 5÷10-11 ስሇ ጽዴቅ


የሚሰዯደ ብጹሀን ናቸው ፤ መንግስተ ሰማያት የእነሱ
ናትና ፡፡ ሲነቅፏችሁ ሲያስዲዴኃችሁ በእኔም ምክንያት
ክፉውን ሁለ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብጽሀን ናችሁ ፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 16÷15-17 እርሱም ፡፡ እናንተስ
እኔን ማን እንዯሆንሁ ትሊሊችሁ አሊቸው ? ስምኦን
ጴጥሮስም መሌሶ ፡፡ አንተ ክርስቶስ የሕያው
የእግዙአብሔር ሌጅ ነህ አሇ፡፡ ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ
አሇው፡፡በሰማይ ያሇው አባቴ እንጂ ሥጋንና ዯም ይህን
አሌገሇጥሌህም ብጹህ ነህ፡፡) የዮሏንስ ወንጌሌ 20÷30-
31 ኢየሱስም በዙ መጻህፍት ያሌተጻፈ ብዘ ምሌክት
ሇዯቀመዚሙርቱ ፊት አዯረገ፤ ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ
ክርስቶስ የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯ ሆነ ታምኑ
዗ንዴ፤አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንሊችሁ ዗ንዴ
ይህ ተጽፏሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷30 አስቀዴሞ የወሰናቸውን


እነዙህን ጠራቸው ፤ የጠራቸውን እነዙህን ዯግሞ
አጸዯቃቸው፤ያጸዯቃቸውንም እነዙህን ዯግሞ አከበራቸው
፡፡8÷33 እግዙአብሔርን የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋሌ
የሚያጸዴቅ እግዙአብሔር ነው የሚኮንንስ ማን ነው?
የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷24 አውነት እውነት እሊችኃሇሁ ፤
ቃላን የሚሰማ የሊከኝንም የሚያምን የ዗ሊሇም ሕይወት
አሇው ፤ ከሞት ወዯ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ
አይመጣም፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 3÷36 በሌጁ የሚያምን
የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው፤በሌጁ የማያምን ግን

117
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ቁጣ በእርሱ ሊይ ይኖራሌ እንጂ


ሕይወትን አያይም፡፡

1የጴጥሮስ መሌእክት 2÷21-25 የተጠራችሁሇት ሇዙህ


ነውና ፤ ክርስቶስ ዯግሞ ፍሇጋውን እንዴትከተለ ምሳላ
ትቶሊችሁ ስሇእናንተ መከራን ተቀብልአሌና ፡፡ እርሱም
ኃጢያት አሊዯረገም ፤ ተንኮሌም በአፉ አሌተገኘበትም ፤
ሲሰዴቡት መሌሶ አሌተሳዯበም መከራንም ሲቀበሌ
አሌዚተም፤ነገር ግን ሇጽዴቅ ሇሚፈርዯው ራሱን አሳሌፎ
ሰጠ ፤ ሇኃጢያት ሞተን ሇጽዴቅ እንዴንኖር፤እርሱ ራሱ
በስጋው ኃጢያታችንን በእንጨት ሊይ ተሸከመ ፤
በመገረፉ ቁስሌ ተፈወሳችሁ ፡፡እንዯ በጎች ትቅዜበ዗በዘ
ነበርና ፤ አሁን ግን ወዯ ነፍሳችሁ እረኛ ጠባቂ
ተመሌሳችኃሌ፡፡1የጴጥሮስ መሌእክት 3÷18 ክርስቶስ
ዯግሞ ወዯ እግዙአብሔር እንዱያቀርበን እርሱ ጻዱቅ
ሆኖ ስሇ አመጸኞች አንዴ ጊዛ በኃጢያት ምክንያት
ሞቶአሌና በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ÷

የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷37-40 አብ የሚሰጠኝ ሁለ ወዯ


እኔ ይመጣሌ፤ወዯ እኔ የሚመጣውንም ከቶ ወዯ ውጭ
አሊወጣውም ፤ፈቃዳን ሇማዴረግ አይዯሇም እንጂ
የሊከኝ ፈቃዴ ሇማዴረግ ከሰማይ ወርጃሇሁና፡፡የሰጠኝም
ሁለ አንዴስንኳ እንዲሊጠፋ በመጨረሻው ቀን
እንዲስነሳው የሊከኝ የአብ ፈቃዴ ይህ ነው፡፡ሌጅንም
አይቶ በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም ህይወትን
እንዱያገኝ የአባቴ ፈቃዴ ይህ ነው፤እኔም በመጨረሻው
ቀን አስነሳዋሇሁ፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 4÷34 ኢየሱስም

118
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዱህ አሊቸው፡፡የእኔስ መብሌ የሊከኝን ፈቃዴ አዯርግ


዗ንዴ ሥራውን እፈጽም ዗ንዴ ነው፡፡የማቴዎስ ወንጌሌ
7÷21-23 በሰማይ ያሇውን የአባቴን ፍቃዴ የሚያዯርግ
እንጂ ፤ ጌታ ሆይ ፤ ጌታ ሆይ የሚሇኝ ሁለ መንግስተ
ሰምያት የሚገባ አይዯሇም፡፡በዙያች ቀን ብዘዎች፡፡ጌታ
ሆይ ጌታ ሆይ በስምህ ትንቢትን አሌተናገርንምን ፤
በስምህስ አጋንትን አሊወጣንምን ፤ በስምህስ ብዘ
ተአምራትን አሊዯረግንምን ይለኛሌ፡፡ የዙያን ጊዛም ከቶ
አሊውቃችሁም፤እናንተ አመጸኞች፤ከኔ እራቁ ብዬ
እመሰክርባቸዋሇሁ፡፡(የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷33-40 ሊይ
የአብ ፈቃዴ ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ ነው ብል
የሚያመን ሁለ የ዗ሊሇም ሕይወት እንዱኖረው
ነው፡፡ይሁን እንጂ ኢየሱስ ከሊይ የገሇፃቸው ግን ኢየሱስ
የእግዙአብሔር ሌጅ ነው ብሇው የማያምኑ ነገር ግን
ስሙ ታእምር የሚያዯርግ ስሇሆነ በእርሱ ታእምር
የሚያዯርጉ ናቸው)፡፡የማቴዎስ ወንጌሌ 7÷15-17 የበግ
ሇምዴ ሇብሰው ከሚመጡባችሁ በውስጣቸው ግን
ነጣቂዎች ተኩሊዎች ከሆኑ ከሏሰተኛ ነቢያት ተጠንቀቁ
፡፡ከፍሬያቸው ታውቋቸዋዋሊችሁ ፡፡ ከእሾህ ወይም
ከኩርንችትስ በሇስ ይሇቀማሌን ? መሌካም ዚፍ ሁለ
መሌካምን ፍሬ ያፈራሌ፤ክፉ ዚፍም ክፉ ፍሬ ያፈራሌ፡፡
7÷20 ስሇዙህ ከፍሬያቸው ታውቋቸዋሊችሁ፡፡ 7÷24-
27 ስሇዙህ ይህንን ቃላን ሰምቶ የሚያዯርገው (ኢየሱስ
የእግዙአብሔር ሌጅ ነው ብል የሚያምን እንዱሁም
ወንዴሙን የሚወዴ) ሁለ ቤቱን በአሇት ሊይ የሰራ
ሰውን ይመስሊሌ ፡፡ ዜናብም ወረዯ ጎርፍም መጣ

119
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ነፋስም ነፈሰ ያንንም ቤት ገፋው፤በአሇት ሊይም


ስሇተመሰረተ አሌወዯቀም ፡፡ ይህንም ቃላን ሰምቶ
የማያዯርገው ሰው (ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ ነው
ብል የማያምን እንዱሁም ወንዴሙን የማይወዴ )ሁለ
ቤቱን በአሸዋ ሊይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስሊሌ ፡፡
ዜናብ ወረዯ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት
መታው ፤ ወዯቀም ፤ አወዲዯቁም ታሊቅ ሆነ፡፡የዮሏንስ
ወንጌሌ 5÷24 እውነት እውነት እሊችኃሇሁ፤ቃላን
የሚሰማ የሊከኝንም የሚያምን የ዗ሊሇም ሕይወት
አሇው፤ከሞት ወዯ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ
አይመጣም ፡፡ የሏዋርያት ስራ 10÷43 በእርሱ
የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ
ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ ፡፡የማርቆስ ወንጌሌ 3÷28-35
እውነት እውነት አሊችኃሇሁ፤ ሇሰው ሌጆች ኃጢያት
ሁለ የሚሳዯቡትም ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ ፤
በመንፈስ ቅደስ ሊይ የሚሳዯብ ሁለ ግን የ዗ሊሇም
ኃጢያት ይሆንበታሌ እንጂ ሇ዗ሊሇም አይሰረይሇትም ፡፡
ርኩስ መንፈስ አሇበት ይለ ነበርና ፡፡

ትንቢተ ኢዮኤሌ 2÷32 የእግዙአብሔርን ስም የሚጠራ


ሁለ ይዴናሌ ፤ እግዙአብሔርም እንዯ ተናገረ፤በጽዮን
ተራራና በኢየሩሳላም መዴኃኒት ይገኛሌ፡፡ወዯ ሮሜ
ሰዎች 10÷13 የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌና፡፡
ትንቢተ ኢሳይያስ 43÷11-12 እኔ እግዙአብሔር
ነኝ፤ከእኔ ላሊ የሚያዴን የሇም ፡፡ ተናግሪያሇሁ
አዴኜማሇሁ አሳይቼማሇሁ፤የማቴዎስ ወንጌሌ 5÷17

120
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እኔ ሕግና ነቢያትን ሌሽር የመጣሁ አይምሰሊችሁ፤


ሌፈጽም እንጂ ሇመሻር አሌመጣሁም የሏዋርያት ሥራ
16÷30-31 ወዯ ውጭ አውጥቶ፡፡ጌቶች ሆይ፤እዴን
዗ንዴ ምን ማዴረግ ይገባኛሌ?አሊቸው፡፡እነርሱም፡፡በጌታ
በኢየሱስ ክርሰቶስ እመን አንተና ቤተሰቦችህ
ትዴናናሊችሁ አለት፡፡ የሏዋርያት ሥራ 4÷8-12
ጴጥሮስም መንፈስ ቅደስ ሞሊበትና እንዱህ አሊቸው ÷
እናንተ የህዜብ አሇቆችና ሽማግላዎች ሆይ÷ስሙ፤ዚሬ
ሇበሽተኛው በተዯረገው ረዴኤት ምክንያት በእናንተ
዗ንዴ እኛ የሚፈረዴብን ከሆነ እንግዱያ ይህ ሰው በምን
ዲነ?እንግዱህ እናንተ ሁሊችሁ ÷የእስራኤሌንም ወገን
ሁለ ÷እናንተ በሰቀሊችሁት ÷እግዙአብሔርም ከሙታን
ሇይቶ በአስነሳው በናዜሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይህ
ሰው እንዯዲነ በፊታችሁም እንዯቆመ በእርግጥ እወቁ ፡፡
ይህ እናንተ ግንበኞች የናቃችሁት ዴንጋይ ነውና ፤
እርሱም የማእ዗ን ራስ ሆነ፡፡ መዲን በላሊ በማንም
የሇም፤ከሰማይ በታች እንዴንበት ዗ንዴ የሚገባን ሇሰው
የተሰጠ ላሊ ስም የሇምና፡፡

የሏዋርያት ሥራ 8÷22 ስሇዙህ ሇዙህ ክፋትህ ንሰሏ


ግባ ÷ምናሌባትም የሌብህን አሳብ ይቅር ይሌህ እንዯሆነ
ወዯ እግዙአብሔር ሇምን ፤ በመራራ መርዜና በአመጽ
እስራት እንዲሇህ አይሃሇሁና፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 66÷15-22 እነሆ እግዙአብሔር


መዓቱን በቁጣ ፤዗ሇፋውንም በእሳት ነበሌባሌ ይመሌስ
዗ንዴ ከእሳት ጋር ይመጣሌ ሰረገልቹም እንዯ ዏውል፤

121
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ነፋስ ይሆናለ ፡፡ እግዙአብሔር በስጋ ሇባሽ ሁለ


በእሳትና በሰይፉ ይፈርዲሌ፤በእግዙአብሔርም ተወግተው
የሞቱት ይበዚለ ፡፡ በመካከሊቸው አንደን ተከትሇው
ወዯ ገነቱ ይገቡ ዗ንዴ ሰውነታቸውን የሚቀዴሱና
የሚያነጹ(ይዴናለ)፤የእሪያን ስጋ አጸያፊ ነገርንም
አይጥንም የሚበለ በአንዴነት ይጠፋለ ይሊሌ፤ይሊሌ
እግዙአብሔር ፡፡ ስራቸውና አሳባቸውን አውቄያሇሁ ፤
አሕዚብንና ሌሳናትን ሁለ የምሰበስብበት ጊዛ ይዯርሳሌ
፤ እነርሱም ይመጣለ ክብሬንም ያያለ ፡፡ በመካከሊቸው
ምሌክትን አዯርጋሇሁ ፤ ከእነርሱም የዲኑት ዜናዬን
ወዲሌሰሙ ፤ ክብሬንም ወዲሊዩ ወዯ አሕዚብ ወዯ
ተረሴስ ወዯ ፉጥ ወዯ ለዴ ወዯ ሞሳህ ወዯ ቶቤሌ ወዯ
ያዋን በሩቅ ወዲለ ዯሴቶች እሌካችዋሇሁ፤በአሳብም
መካከሌ ክብሬን ይናገራለ፡፡የእስራኤሌ ሌጆች
ቁርባናቸውን በጥሩ እቃ አዴርገው ወዯ እግዙአብሔር
ቤት እንዱያመጡ፤እንዱሁ ሇእግዙአብሔር ቁርባን ይሆን
዗ንዴ ወንዴሞቻችሁን ሁለ በፈረሰኞችና በሰረገልች፤
በአሌጋዎችና በበቅልዎች በጠሪያም ግመልችም ሊይ
አዴርገው፤ከአሕዚብ ሁለ ወዯ ተቀዯሰው ተራራዬ ወዯ
እየሩሳላም ያመጡዋችኃሌ ፤ይሊሌ እግዙአብሔር፡፡
ካህናትና ላዋውያን እንዱሆኑ እወስዲሇሁ ይሊሌ
እግዙአብሔር፡፡እኔ የምሰራቸው አዱስ ሰማይና አዱስ
ምዴር ከፊቴ ጸንተው እንዯሚኖሩ ፤ እንዱሁ ዗ራችሁና
ስማችሁ ጸንተው ይኖራለ፤ይሊሌ እግዙአብሔር፡፡

122
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሏንስ ወንጌሌ 12÷36-50 የብርሃን ሌጆች


እንዴትሆኑ ብርሃን ሳሊችሁ በብርሃኑ እመኑ አሊቸው፡፡
ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ሄዯና ተሰወረባቸው ፡፡ ነገር
ግን ይህን ያህሌ ምሌክት በፊታቸው ምንም ቢያዯርግ
ነቢዩ ኢሳያስ፡፡ጌታ ሆይ÷ማን ምስክርነታችንን አመነ?
የእግዙአብሔርስ ክንዴ ሇማን ተገሇጠ?ተብል የተናገረው
ቃሌ ይፈጸም ዗ንዴ በእርሱ አሊመኑም ፡፡ ኢሳይያስ
ዯግሞ፡፡ በአይኖቻቸው እንዲያዩ ÷ በሌባቸውም
እንዲያስተውለ ÷ እንዲይመሇሱም ÷ እኔም
እንዲሌፈውሳቸው ዓይኖቻቸውን አሳወረ ሌባቸውንም
አዯነዯነ ብልአሌና ስሇዙህ ስሇዙህ ማመን አቃታቸው
፡፡ ክብሩን ስሊየ ኢሳይያስ ይሕን አሇ ÷ ስሇ እርሱም
ተናገረ ፡፡ ከዙህም ጋር አሇቆች ዯግሞ ብዘዎች በእርሱ
አመኑ ፤ ነገር ግን ከሙክራብ እንዲያሶጡአቸው
በፈሪሳውን ምክንያት አሌመሰከሩም ፤ ከእግዙአብሔር
ክብር ይሌቅ የሰውን ክብር ወዯዋሌና ፡፡ ኢየሱስ ጮኸ
÷ እንዱህም አሇ ፡፡ በእኔ የሚያምን በሊከኝ ማመኑ ነው
እንጂ በእኔ አይዯሇም ፡፡ በእኔም የሚያይ የሊከኝን ያያሌ
፡፡በእኔ የሚያምን ሁለ በጨሇማ እንዲይኖር እኔ ብርሃን
ሆኜ ወዯ ዓሇም መጥቻሇሁ፡፡ዓሇምን ሊዴን እንጂ በዓሇም
ሌፈርዴ አሌመጣሁምና ቃላን ሰምቶ የማይጠብቀው
ቢኖር የምፈርዴበት እኔ አይዯሇሁም፡፡የሚጥሇኝ ቃላንም
የማይቀበሇው እርሱ የሚፈረዴበት አሇው ፤ እኔ
የተናገርኩት ቃሌ እርሱ በመጨረሻው ቀን
ይፈርዴበታሌ፡፡ እኔ ከራሴ አሌተናገርኩትምና ፤ነገር ግን
የሊከኝ አብ እርሱ የምሇውን የምናገረውን ትእዚዜ

123
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሰጠኝ፡፡ትእዚዙቱም የ዗ሊሇም ሕይወት እንዯሆነች


አውቃሇሁ፡፡ስሇዙህ እኔ የምናገረውን አብ እንዯነገረኝ
እንዱሁ እናገራሇሁ፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3÷17 እግዙአብሔር አብን በእርሱ


እያመሰገናችሁ ፤ በቃሌ ቢሆን ወይም በሥራ
የምታዯርጉትን ሁለ በጌታ በኢየሱስ ስም አዴርጉት ፡፡
1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 13÷13 እምነት ተስፋ ፍቅር
እነዙህ ሦስቱ ጸንተው ይኖራለ፤ከእነዙህ የሚበሌጥ
ፍቅር ነው፡፡

ትንቢተ ሕዜቅኤሌ 14÷19 በዙያች ምዴር ሊይ ቸነፈር


ብሰዴዴ ሰውንና እንስሳውንም ከእርስዋ አጠፋ ዗ንዴ
መዓቱን በዯም ባፈስሰባት14÷20 ኖኀና ዲንኤሌ ኢዮብም
ቢኖሩባት÷እኔ ሕያው ነኝና በጽዴቃቸው ነፍሳቸውን
ብቻ ያዴናለ እንጂ ወንድችና ሴቶች ሌጆቻቸውን
አያዴኑም÷ይሊሌ ጌታ እግዙአብሔር፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ
10÷9 በሩ እኔ ነኝ ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይዴናሌ ÷
የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷6 ኢየሱስም ፡፡ እኔ መንገዴና
እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወዯ አብ የሚመጣ
የሇም ፡፡14÷7 እኔስ ብታውቁኝ አባቴን ዯግሞ
ባወቃችሁት ነበር፡፡ ከአሁን ጀምራችሁ ታውቁታሊችሁ
አይታችሁትማሌ አሇው ፡፡ 14÷8 ፊሉጶስ ፡፡ ጌታ ሆይ
÷ ጌታን አሳየንና ይበቃንሌ አሇው ፡፡14÷9 ኢየሱስም
አሇው ፡፡ አንተ ፊሉጶስ ሆይ÷ይህን ያህሌ ዗መን
ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን ? አኔን ያየ አብን
አይቶአሌ ፤እንዳትስ አንተ፤አብን አሳየን ትሊሇህ ?

124
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

14÷10 እኔ በአብ እንዲሇሁ አብም በእኔ እንዲሇ


አታመንምን እኔ የምነግራችሁን ቃሌ ከራሴ
አሌናገረውም ፤ነገር ግን በእኔ የሚኖር አብ ስራውን
እርሱ ይሰራሌ፡፡14÷11 እኔ በአብ እንዲሇሁ አብም በእኔ
እንዲሇ እመኑኝ ፤ባይሆንስ ስሇ ራሱ ስሇ ስራው
እመኑኝ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 65÷1 ያሌፈሇጉኝ አገኙኝ፤


ሊሌጠየቁኝም ተገኘሁ፤ስሜን ሊሌጠራ ሕዜብ÷‹‹ እነሆኝ
››አሌሁት ፡፡ 66 ÷ 2 መሌካም ባሌሆነው መንገዴ÷
አሳባቸውን እየተከተለ÷ወዯሚሄደ ወዯ ዓመጸኛ ሕዜብ
ቀኑን ሙለ እጆቼን ዗ረጋሁ ፡፡65÷3 ይሕ ሕዜብ
዗ወትር የሚያስቆጡኝ ናቸው፤

እግዙአብሔርን ያሇ እምነት ዯስ
ማሰኘት አይቻሌም፡፡እምነት ማሇት
ተስፋ ስሇምናዯርገው ነገር
የሚያስረግጥ ÷ የማናየውንም ነገር
የሚያስረዲ ነው፡፡
(ወዯ ዕብራውን ሰዎች ምእራፍ 11÷1-40 እና ምእራፍ
12÷1)

125
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእስራኤሌ እንዯዙህ ያሇ እምነት አሊገኘሁም


እስኪሌ ዴረስ ኢየሱስን ያስዯነቀው የመቶ
አሇቃው እምነት
የለቃስ ወንጌሌ ምእራፍ ሰባት ከቁጥር ሁሇት እስከ
አስር፡-7÷2-10 አንዴ የመቶ አሇቃም ነበረ፤የሚወዯው
ባሪያው ሉሞት ቀርቦ ነበረ፡፡ስሇ ኢየሱስም በሰማ ጊዛ
የአይሁዴን ሽማግላዎች ወዯ እርሱ ሊከና መጥቶ
ባሪያውን እንዱያዴን ሇመነው ፡፡ እርሱም ወዯ ኢየሱስ
መጥተው ፡፡ ይህን ሌታዯርግ ይገባዋሌ፤ሕዜባችንን
ይወዲሌና ምኩራብም ራሱ ሠርቶሌናሌ ብሇው
አጽንተው ሇመኑት ፡፡ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ሄዯ ፡፡
አሁንም ከኢየሱስ ጋር በቀረበ ጊዛ የመቶ አሇቃው
ወዲጆቹን ወዯ እርሱ ሊከ፤አሇውም፡፡ጌታ ሆይ በቤቴ ጣራ
በታች ሌትገባ አይገባኝምና አትዴከም ፡፡ስሇዙህ ወዯ
አንተ ሌመጣ እንዱገባኝ ሰውነቴን አሌቆጠርሁትም፤ነገር
ግን ቃሌ ተናገር ፤ ብሊቴናዬም ይፈወሳሌ፡፡እኔ ዯግሞ
ከላልች በታች የምገዚ ሰው ነኝ ፤ከእኔም በታች
ወታዯሮች አለኝ ፤ አንደንም ሂዴ ብሇው ይሄዲሌ፤
ላሊውንም ና ብሇው ይመጣሌ፡፡ ባሪያዬን ይህን አዴርግ
ብሇው ያዯርጋሌ፡፡ኢየሱስ ይሄን አይቶ በእርሱ
ተዯነቀ፤዗ወርም ብል ሇተከተለት ህዜብ፡፡ እሊችኃሇሁ
በእስራኤሌ እንዱህ ያሇ ትሌቅ እምነት አሊገኘሁም
አሊቸው ፡፡የተሊኩትም ወዯ ቤት ተመሌሰው ባሪያውን
ባሇ ጤና ሆኖ አገኙት፡፡

126
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሃይማኖታችን እና እምነታችን
ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች ምእራፍ አንዴ ቁጥር ሃያ
ሰባት፡-1÷27 ነገር ግን ምናሌባት የመጣሁ እንዯ ሆነ÷
ሳሌኖርም ቢሆን በወንጌሌ ሃይማኖት እየተጋዯሊችሁ
በአንዴ መንፈስና በአንዴ አካሌ ጸንታችሁ እንዯምትኖሩ
አይና እሰማ ዗ንዴ ኑሮአችሁ ሇክርስቶስ ትምህርት
እንዯሚገባ ኑሩ፡፡ ወዯ ቆሊሲይስ ሰዎች 1÷23 እንግዱህ
ከሰማችሁት ከሰማይ በታች በመሊው አሇም ከተሰበከው
እኔ ጳውልስም አዋጅ ነጋሪና መሌክተኛ ሆኜ
ከተሾምኩበት ÷ ከወንጌሌ ሀይማኖት / ትምህርት
የመሰረታችሁ አቅዋም ሳይናወጥ ጨክናችሁ
በሀይማኖት ብትጸኑ ÷ አሁን ዯስ ይሇኛሌ……

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷4 ነገር ግን በክርስቶስ


በኩሌ ወዯ እግዙአብሔር እንዱህ ያሇ እምነት አሇን፡፡

የሏዋርያት ሥራ 11÷26 ባገኘውም ጊዛ ወዯ


አንጾኪያ አመጣው ።በቤተ ክርስቲያንም አንዴ ዓመት
ሙለ ተሰበሰቡ፥ ብዘ ሕዜብንም አስተማሩ፤ዯቀ
መዚሙርትም መጀመሪያ በአንጾኪያ ክርስቲያን ተባለ።

127
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የለቃስ ወንጌሌ 4÷43 እርሱ ግን ÷ ስሇእዙ


ተሌኬያሇሁና ሇላልች ከተሞች ዯግሞ ስሇ
እግዙአብሔር መንግስት ወንጌሌ እነግራቸው ዗ንዴ
ይገባኛሌ አሊቸው፡፡በገሉሊ ምኩራቦችም ይሰብክ ነበር፡፡
የዮሏንስ ራእይ 14÷7 ከዙህም በኃሊ ላሊ መሌአክ
በሰማይ እና በምዴር መሀከሌ እየበረረ መጣ፤በምዴር
ሇሚኖሩ አሕዚብና ሕዜብ ÷በየሀገሩም ሇሚኖሩ ወገን
ሁለ ይሰብክ ዗ንዴ የ዗ሊሇም ወንጌሌን ይዝአሌ፡፡
እንግዱህም እያሇ በታሊቅ ዴምጽ ጮኸ÷
‹‹እግዙአብሔርን ፍሩት፤አመስግኑትም የጽኑ ሠአት
ፍርዴም ዯርሳሇችና፤ሰማዩንና ምዴሩን ÷ባህሩንና
ወንዝችን ÷የውኃ ምንጮችን ሇፈጠረ ሇእርሱ ስገደሇት፡፡

1 የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷1…5 ኢየሱስ የእግዙአብሔር


ሌጅ እንዯሆነ ከሚያምን በቀር አሇምን የሚያሸንፍ ማን
ነው? የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷47፣29

128
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ታእምረ ክርስቶስ
ኢየሱስ በምዴር ሊይ ሳሇ በእግዙአብሔር
መንፈስ የሰራቸው ዴንቅ እና ታሊሊቅ
ታእምራት እንዱሁም ምሌክቶች
ከብዘ በጥቂቱ
 አይሁድች ምሌክትን ስሇሚሹ እርሱ በአብ ፥ አብም
በእርሱ እንዲሇ አውቀው ኢየሱስ እርሱ
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ አምነውበት የ዗ሊሇም
ሕይወት እንዱያገኙ በተግባር የሰራቸው ታሊሊቅ
ምሌክቶች ከብዘ በጥቂቱ እነዙህ ናቸው፡-

ጌታችን አራት ቀናት የቆየውን የአሊዚርን ሬሳ

ከሙታን መሀሌ አስተነስቷሌ

የዮሏንስ ወንጌሌ 11፥1-53

ጌታችን የሞተች ብሊቴና ከሙታን መሀሌ አስነስቷሌ

የለቃስ ወንጌሌ 8፥49-56 እርሱም ገና ሲናገር አንዴ


ሰው ከሙክራብ አሇቃው ቤት መጥቶ ፡- ሌጅህ
ሞታሇች፤እንግዱህ መምህሩን አታዴክም አሇ፡፡ ኢየሱስ
ግን ሰምቶ ፡- አትፍራ፤ እመን ብቻ ትዴናሇች ብል
መሇሰሇት ፡፡ ወዯ ቤትም ሲገባ ከጴጥሮስና ከያዕቆብ
ከዮሏንስም ከብሊቴናይቱም አባትና እናት በቀር ማንም
ከእርሱ ጋር ይገባ ዗ንዴ አሌተፈቀዯሇትም፡፡ ሁለም

129
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እያሇቀሱሊት ዋይ ዋይ ይለ ነበርና፡፡እርሱ ግን፡-


አታሌቅሱ ፤ ተኝታሇች እንጂ አሌሞተችም አሇ፡፡እንዯ
ሞተችም አውቀው በጣም ሳቁበት ፡፡ እርሱ ግን እጇን
የዝ፡-አንቺ ብሊቴና፥ ተነሺ ብል ጮኸ ፡፡ ነፍስዋም
ተመሇሰች፥ፈጥናም ቆመች፥የምትበሊውንም እንዱሰጥዋት
አ዗዗፡፡

ጌታችን የባህርን ማእበሌን ጸጥ አዴርጓሌ

የማቴዎስ ወንጌሌ 8፥24-27 እነሆም ፥ማዕበለ


ታንኳይቱን እስኪዯፍናት ዴረስ በባሕር ታሊቅ መናወጥ
ሆነ፤እርሱ ግን ተኝቶ ነበር፡፡ዯቀ መዚሙርትም ቀርበው
፡- ጌታ ሆይ ፥ አዴነን ፥ ጠፋን እያለ አስነሱት፡፡
እርሱም እናንተ እምነት የጎዯሊችሁ ፥ስሇ ምን
ትፈራሊችሁ? አሊቸው፤ከዙህም ተነስቶ ነፋሱንና ባሕሩን
ገሠጸ፥ታሊቅም ጸጥታ ሆነ ፡፡ ሰዎቹም ፡- ነፋሳት እና
ባሕርስ ሰንኳ የሚታ዗ዘሇት፥ይህ እንዳት ያሇ ሰው
ነው? እያለ ተዯነቁ፡፡

ጌታችን በባህር ሊይ በእግሩ ሔዶሌ

የማርቆስ ወንጌሌ 6፥45-52 ወዱያውም ሕዜቡን


ሲያሰናብት ሳሇ ዯቀ መዚሙርቱ በታንኳ ገብተው ወዯ
ማድ ቤተ ሳይዲ እንዱቀዴሙት ግዴ አሊቸው ፡፡
ካሰናበታቸውም በኃሊ ሉጸሌይ ወዯ ተራራ ወጣ፡፡በመሸም
ጊዛ ታንኳይቱ በባህር መካከሌ ሳሇች እርሱ ብቻውን
በምዴር ሊይ ነበረ ፡፡ ነፋስ ወዯ ፊታቸው ነበርና

130
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እየቀ዗ፉ ሲጨነቁ አይቶ፥ከላሉቱ በአራተኛው ክፍሌ


በባህር ሊይ እየሔዯ ወዯ እነርሱ መጣ ፤ሉያሌፋቸውም
ይወዴ ነበር፡፡ እነርሱ ግን በባሕር ሊይ ሲሔዴ ባዩት
ጊዛ ምትሏት መስሎቸው ጮኹ፥ ሁለም አይተውታሌና
፥ታወኩም፡፡ወዱያውም ተናገራቸውና፡-አይዞችሁ፤እኔ ነኝ
፥አትፍሩ አሊቸው፡፡ ወዯ እነርሱም ወዯ ታንኳይቱ ገባ ፥
ነፋሱም ተወ፤በራሳቸውም ያሇ መጠን እጅግ ተገረሙ፤
ስሇ እንጀራው አሊስተዋለምና ፤ነገር ግን ሌባቸው
ዯንዜዝ ነበርና፡፡

በጠዋርያው ማቴዎስ እይታ እንዯተፃፈ

የማቴዎስ ወንጌሌ 14 ፥ 22-33 ወዱያውም ሕዜቡን


ሲያሰናብት ሳሇ ፥ ዯቀ መዚሙርቱ በታንኳይቱ ገብተው
ወዯ ማድ እንዱቀዴሙት ግዴ አሊቸው፡፡ሕዜቡም
አሰናብቶ ይጸሌይ ዗ንዴ ብቻውን ወዯ ተራራ ወጣ፡፡
በመሸም ጊዛ ብቻውን በዙያ ነበረ፡፡ታንኳይቱም አሁን
በባሕር መካከሌ ሳሇች፥ ነፋስ ወዯ ፊት ነበርና በማዕበሌ
ትጨነቅ ነበር፡፡ከሇሉቱም ከአራተኛው ክፍሌ ኢየሱስ
በባሕር ሊይ እየሔዯ ወዯ እነርሱ መጣ፡፡ዯቀ
መዚሙርቱም በባሕር ሊይ ሲሄዴ ባዩት ጊዛ፡-ምትሏት
ነው ፡ ብሇው ታወኩ፥በፍርሃትም ጮኹ፡፡ወዱያውም
ኢየሱስ ተናገራቸውና፡- አይዝአችሁ ፥ እኔ ነኝ ፤
አትፍሩ፡ አሊቸው፡፡ ጴጥሮስ መሌሶ፡- ጌታ ሆይ፥አንተስ
ከሆንህ በውኃው ሊይ ወዯ አንተ እንዴመጣ እ዗዗ኝ፡
አሇው፡፡ እርሱም፡-ና፡አሇው፡፡ጴጥሮስም ከታንኳይቱ
ወርድ ወዯ ኢየሱስ ሉዯርስ በውኃው ሊይ ሄዯ፡፡ነገር

131
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ግን የነፋሱን ኃይሌ አይቶ ፈራ፥ሉሰጥምም በጀመረ ጌታ


ሆይ ፥ አዴነኝ ፥ ብል ጮኸ ፡፡ወዱያውም ኢየሱስ እጁን
዗ርግቶ ያ዗ውና ፡- አንተ እምነት የጎዯሇህ፥ስሇምን
ተጠራጠርህ ? አሇው፡፡ወዯ ታንኳይቱም በወጡ ጊዛ
ነፋሱ ተወ፡፡በታንኳይቱም የነበሩት ፡-በእውነት
የእግዙአብሔር ሌጅ ነህ ፡ ብሇው ሰገደሇት፡፡

ጌታችን አምስት የገብስ ቂጣ እና 2 አሣ ባርኮ ከአምስት


ሺ ሰው በሊይ መግቧሌ ፡፡12 መሶብ የምያህሌ ተርፏሌ፡፡
ወንድቹ ብቻ አምስት ሺ ነበሩ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 6፥4-14


ሽባ ሰውን ከአሇበት ዯዌ ፈውሷሌ

የዮሏንስ ወንጌሌ 5፥12

የማቴዎስ ወንጌሌ 8፥4

የለቃስ ወንጌሌ 5፥17-26

ጌታችን ከአስራ ሁሇት አመት ጀምሮ ሇረጅም አመት


ሳያቋርጥ ዯም ይፈሳት የነበረች ሴት የኢየሱስ የሌብሱን
ጫፍ ስትነካ ዯሟ ቆሟሌ፡፡ካሇባትም በሽታ
ተፈውሳሇች፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 5፥25-34

የለቃስ ወንጌሌ 8 ፥ 43-48 ከአስራ ሁሇት


አመትም ጀምሮ ዯም የሚፈሳት ሴት ነበረች ፥

132
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትዲርዋም ሁለ ሇባሇመዴሏኒቶች ከስራ ማንም


ሉፈውሳት አሌተቻሇውም ፡፡ በኃሊውም ቀርባ የሌብሱን
ጫፍ ዲሰሰች፥ የዯምዋም ፈሳሽ በዚ ጊዛ ቆመ፡፡ኢየሱስም
፡-የዲሰሰኝ ማን ነው?አሇ ፡፡ሁለም በካደ ጊዛ ፥ጴጥሮስና
ከእርሱ ጋር የነበሩት ፡- አቤቱ፥ሕዜቡ ያጫንቁሃሌና
ያጋፉህማሌ፤ የዲሰሰኝ ማነው ትሊሇህን ? አለ፡፡ኢየሱስ
ግን አንዴ ሰው ዲሶኛሌ? ኃይሌ ከኔ እንዯወጣ አቃሇሁና
አሇ ፡፡ ሴቲቱም እንዲሌተሰወረች ባየች ጊዛ
እየተንቀጠቀጠች መጥታ በፊቱ ተዯፋች፥ በምን
ምክንያት እንዯዲሰሰችው ፈጥናም እንዯተፈወሰች
በህዜቡ ፊት አወራች ፡፡ እርሱም ፡- ሌጄ ሆይ ፥
እምነትሽ አዴኖሻሌ ፤በሰሊም ሂጂ አሊት፡፡

ጌታችን በቃና ዗ገሉሊ ውሃውን ወዯ ወይን ጠጅ


የቀየረበት በመጀመሪያ ያዯረገው ተአምር

የዮሏንስ ወንጌሌ 2፥11

ጌታችን የእውር አይንን አብርቷሌ

የማቴዎስ ወንጌሌ 9፥27-31

ጌታችን ሇምፃም ሰው ፈውሷሌ

የማቴዎስ ወንጌሌ፡-8÷2 እነሆም÷ሇምፃም ቀርቦ ፡-ጌታ


ሆይ÷ ብትወዴስ ሌታነፃኝ ትችሊሇህ እያሇ ሰገዯሇት፡፡
እጅኑም ዗ርግቶ ዲሰሰውና ፡-እወዲሇሁ÷ንፃ አሇው፡፡
ወዱያውም ሇምጹ ነፃ፡፡

133
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጌታችን በእግዙአብሔር መንፈስ አጋንንት አውጥቷሌ

የማቴዎስ ወንጌሌ 8፥16-17፤28-32

ማቴ.8÷16-17 በመሸም ጊዛ አጋንት ያዯረባቸውን


ብዘዎችን ወዯ እርሱ አመጡ ፤በነብዩ በኢሳያስ ፡-እርሱ
ዴካማችን ተቀበሇ ዯዌችንንም ተሸከመ የተባሇው
ይፈጸም ዗ንዴ መናፍስት በቃለ አወጣ÷የታመሙትን
ሁለ ፈወሰ፡፡

የለቃስ ወንጌሌ 6፥18-19

የማርቆስ ወንጌሌ 5፥5-17

የለቃስ ወንጌሌ 8፥27-40 ሁሇት ሺ የሚጠጉ አጋንትን


(ላጌዎን) ከአንዴ ሰው ውስጥ አውቷሌ፡፡

‹‹ዮሏንስ ወንጌሌ 21፥25 ኢየሱስም ያዯረገው


ብዘ ላሊ ነገር ዯግሞ አሇ፤ሁለ በእያንዲንደ
ቢጻፍ በተጻፉት መጽሏፍት ዓሇም ራሱ
ባሌበቃቸውም ይመስሇኛሌ፡፡››

134
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በኢየሱስ ያመኑበት ሁለም ከበሽታቸው በእርሱ


ተፈውስዋሌ ነገር ግን ያሊመኑበት
አሌተፈወሱም

በእስራኤሌ እንዯዙህ ያሇ እምነት አሊገኘሁም እስኪሌ


ዴረስ ኢየሱስን ያስዯነቀው የመቶ አሇቃው እምነት፡-
የለቃስ ወንጌሌ ምእራፍ ሰባት ከቁጥር ሁሇት እስከ
አስር፡-7÷2-10 ኢየሱስ ይሄን አይቶ በእርሱ ተዯነቀ፤
዗ወርም ብል ሇተከተለት ህዜብ፡፡እሊችኃሇሁ በእስራኤሌ
እንዱህ ያሇ ትሌቅ እምነት አሊገኘሁም አሊቸው፡፡
የተሊኩትም ወዯ ቤት ተመሌሰው ባሪያውን ባሇ ጤና
ሆኖ አገኙት፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 14፥35-36 የዙያ ቦታ ሰዎችም
ባወቁት ጊዛ በዘሪያው ወዲሇ አገር ሁለ ሊኩ፥
ሕመምተኞችንም ሁለ ወዯ እርሱ አመጡ፤ የሌብሱን ጫፍ
ብቻ ሉዲስሱ ይሇምኑት ነበር፤የዲሰሱትም ሁለ ዲኑ፡፡በአገሩ
በገሉሊ፡- ማቴ 13፥58 ባሇማመናቸው ምክንያት በዚ ብዘ
ተአምር አሊዯረገም፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 6፥1-6 ከዙያም ወጥቶ ገዚ አገሩ መጣ ዯቀ


መዚሙርቱም ተከተለት፡፡ሰንበትም በሆነ ጊዛ በምኩራብ
ያስተምር ጀመር፤ብዘዎችም ሰምተው ተገረሙና፡-እነዙህን
ነገሮች ይህ ከወዳት አገኛቸው? ሇዙህ የተሰጠችው ጥበብ
ምንዴን ናት ? በእጁም የሚዯረጉ እንዯነዙህ ያለ ተአምራት
ምንዴን ናቸው ?ይህስ ጸራቢው የማርያም ሌጅ የያቆብም
የዮሳም የይሁዲም የስምዖንም ወንዴም አይዯሇምን? እኅቶቹስ

135
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከዙህ በእኛ ዗ንዴ አይዯለምን?አለ፤ይሰናከለበትም ነበር፡፡


ኢየሱስም ፡-ነቢይ ከገዚ አገሩና ከገዚ ዗መድቹ ከገዚ ቤቱም
በቀር ሳይከበር አይቀርም አሊቸው፡፡ በዙያም በጥቂቶች
ዴውዮች ሊይ እጁን ጭኖ በመፈወስ በቀር፥ተአምር ሉያዯርግ
ምንም አሌቻሌም፡፡ ስሇአሇማመናቸው ተዯነቀ ፡፡በመንዯሮችም
እያስተማረ ይዝር ነበር፡፡

136
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ሏዋርያት በኢየሱስ ክርስቶስ


ስም በመንፈስ ቅደስ ኀይሌ የሰሩት ዴንቅ
ታእምራት ከብዘ በጥቂቱ
ሏዋሪያው ቅደስ ጴጥሮስ እና ቅደስ ጳውልስ ሽባ
ዴውይ የነበረን ሰው ፈውሰዋሌ

የሏዋርያት ሥራ 3፥2-15፤4፥4-22

የሏዋርያት ሥራ 9፥33-35

ሏዋርያት ሥራ 14÷8-10

የጌታ ዯቀ መዜሙር እስጢፋኖስ ዴንቅ እና ታሊሊቅ


ምሌክትን አዴርጓሌ

የሏዋርያት ስራ 6፥7-8

ቅሱስ ፊሉጶስ ኢትዮጵያውን ጃንዯረባ ካጠመቀው በኋሊ


የጌታ መንፈስ ነጠቀው ወይም ተሰወረው

የሏዋርያት ስራ 8 ፥ 37

ሏዋሪያው ቅደስ ጴጥሮስ የሞተችውን የጌታን ዯቀ


መዜሙር ሴት ከሞት በመንፈስ ቅደስ ኃይሌ
እንዲስነሳት

የሏዋርያት ስራ 9 ፥36- 42

137
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የቅደስ ጴጥሮስ ጥሊው ሰዎችን ይፈውስ ነበር

ሏዋሪያት ስራ 5÷12-16

የቅደስ ጳውልስ ጨርቅ ዴውዮችን(በሽተኞችን) ይፈውስ


ነበር እንዱሁም ክፉዎች መናፍስትን ያወጣ ነበር

ሏዋርያት ሥራ 19÷11-12

138
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መሌካም እረኛ እኔ ነኝ

139
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መሌካም እረኛ እኔ ነኝ
መሌካም እረኛ ነፍሱን ስሇ በጎቹ ያኖራሌ
(የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷11)
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አስር ከቁጥር ሃያ አራት
እስከ ሰሊሳ ዗ጠኝ፡-10÷24-39 አይሁዴም እርሱን
ከበው፡፡እስከ መቼ ዴረስ በጥርጣሬ ታቆየናሇህ፤አንተ
ክርስቶስ እንዯሆንክ ገሌጠህ ንገረን አለት ፡፡ኢየሱስ
መሇሰሊቸው፤አንዱህ ሲሌ ፡፡ ነገርኳችሁ አታምኑምም
እኔ በአባቴ ስም የማዯርገው ስራ ይህ ስሇ እኔ
ይመሰክራሌ ፤እናንተ ግን እንዯ ነገርኳችሁ ከበጎቼ
ስሊሌሆናችሁ አታምኑም ፡፡በጎቼ ዴምጼን ይሰማለ
እኔም አውቃቸዋሇሁ ይከተለኛሌም ፤እኔም የ዗ሊሇም
ህይወትን እሰጣችኃሇሁ ፤ ሇ዗ሊሇም አይጠፉም ፤ ከእጄ
ማንም አይነጥቃቸውም፡፡የሰጠኝ አባቴ ከሁለ ይበሌጣሌ
፤ ከአባቴ እጅ ሉነጥቃቸው ማንም አይችሌም ፡፡ እኔና
አብ አንዴ ነን፡፡.አይሁዴም ሉወግሩት ዯግመው ዴንጋይ
አነሱ፡፡ኢየሱስ፡፡ከአባቴ ብዘ መሌካም ስራ አሳይኃችሁ፤
ከእነሱ ስሇማናቸው ስራ ትወግሩኛሊችሁ ፤ብል
መሇሰሊቸው ፡፡ አይሁዴም ፡፡ ስሇ መሌካም ስራህ
አንወግርህም ፤ ስሇ ስዴብ ፤ አንተም ሰው ስትሆን
ራስህን አምሊክ ስሇማዴረግህ ነው እንጂ ብሇው
መሇሱሇት ፡፡ ኢየሱስ እንዱህ ብል መሇሰሊቸው ፡፡ እኔ
፡፡ አማሌእክት ናችሁ ተብል በህጋችሁ የተፃፈ
አይዯሇምን፤መጽሏፉ ሉሻር አይቻሌምና እነዙያን

140
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ቃሌ የመጣሊቸውን አማሌእክት ካሊቸው


የእግዙአብሔር ሌጅ ነኝ ስሊሌኩ እናንተን አብ
የቀዯሰውን ወዯ አሇም የሊከውን ፡፡ ትሳዯባሇህ
ትለታሊችሁን ፤ እኔ የአባቴን ስራ ባሊዯርግ አትመኑኝ
፤ባዯርገው ግን፤እኔንስ እንኳ ባታምኑ አብ በእኔ
እንዯሆነ እኔም በአብ እንሆንኩ ታውቁና ታስተውለ
዗ንዴ ሥራውን እመኑ እንግዱህ ዯግመው ሉወግሩት
ፈሇጉ ከእጃቸው ወጣ ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷1-16
እውነት እውነት እሊችኃሇሁ፤ወዯ በጎች በረት በበሩ
የማይገባ በላሊ መንገዴ ግን የሚወጣ ላባ ወንበዳ
ነው፤በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው፡፡ሇእርሱ
በረኛው ይከፍትሇታሌ ፤ በጎቹም ዴምፁን ይሰሙታሌ ፤
የራሱን በጎች በየስማቸው ጠርቶ ይወስዲችኃሌ ፡፡የራሱን
ሁለ ካወጣቸው በኃሊ በፊታቸው ይሄዲሌ ፤ በጎቹም
ዴምፁን ያውቃለና ይከተለታሌ ፤ከላሊው ግን ይሸሻለ
እንጂ አይከተለትም፤የላልችን ዴምጽ አያውቁምና፡፡
ኢየሱስ ይህን ምሳላ ነገራቸው፤እነርሱ ግን የነገራቸው
ምን እንዯሆነ አሊስተዋለም ፡፡ ኢየሱስም ዯግሞ
አሊቸው፡፡እውነት እውነት እሊቸዋሇሁ እኔ የበጎች በር
ነኝ ፡፡ከእኔ በፊት የመጡ ሁለ ላቦችና ወንበዳዎች
ናቸው፤ዲሩ ግን በጎቹ አሌሰሙዋቸውም፡፡በሩ እኔ
ነኝ፤በእኔ የሚገባ ቢኖር ይዴናሌ፤ይገባሌም ይወጣሌም
መሠማሪያም ያገኛሌ፡፡ላባው ሉሰርቅና ሉያርዴ
ሉያጠፋም እንጂ ስሇ ላሊ አይመጣም፤እኔ ሕይወት
እንዱሆንሊቸው እንዱበዚሊቸው መጣሁ፡፡መሌካም እረኛ
እኔ ነኝ፡፡መሌካም እረኛ ነፍሱን ስሇ በጎቹ ያኖራሌ፡፡

141
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እረኛ ያሌሆነው በጎቹም የእርሱ ያሌሆኑ ሞያተኛ ግን


ተኩሊ ሲመጣ ባየ ጊዛ በጎቹን ትቶ ይሸሻሌ፤ተኩሊም
ይነጥቃቸዋሌ በጎቹን ይበትናቸዋሌ ሞያተኛ ስሇሆነ
ሇበጎቹ ስሇማይገዯው ሞያተኛ ይሸሻሌ፡፡መሌካም እረኛ
እኔ ነኝ ፤አብም እንዯሚያውቀኝ እኔም አብን
እንዯማውቀው የራሴን በጎች አውቃሇሁ የራሴም በጎች
ያውቁኛሌ፤ ነፍሴንም ስሇ በጎች አኖራሇሁ፡፡ከዙህም
በረት ያሌሆኑ ላልች በጎች አለኝ ፤ እነርሱን ዯግሞ
ሊመጣ ይገባኛሌ ዴምጼንም ይሰማለ፤አንዴም መንጋ
ይሆናለ እረኛውም አንዴ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 40÷11 መንጋውን እንዯ እረኛ


ያሰማራሌ ÷ጠቦቶቹን በክንደ ሰብስቦ በብብቱ ይሸከማሌ
÷ የሚያጠቡትንም በቀስታ ይመራሌ፡፡

መዜሙረ ዲዊት 100፥3 እግዙአብሔር እርሱ አምሊክ


እንዯሆነ እወቁ፤ እርሱ ሠራን እኛም አይዯሇንም ፤
እኛስ ሕዜቡ የማሰማርያውም በጎች ነን፡፡

142
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ጽዴቅ
አቆጣጠር

143
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዚአብሔር ጽድቅ አቆጣጠር


ወዯ ሮሜ ሰዎች ምእራፍ አራት ከቁጥር አንዴ
እስከ ሃያ አምስት ፡- 4÷1-25 እንግዱህ በስጋ አባታችን
የሆነ አብርሃም ምን አገኘ እንሊሇን ፤ አብርሃም በሥራ
ጸዴቆ ቢሆን የሚመካበት አሇውና፤ ነገር ግን
በእግዙአብሔር ዗ንዴ አይዯሇም ፡፡ መጽሏፍስ ምን
አሇ፤አብርሏምም እግዙአብሔርን አመነ ጽዴቅም ሆኖ
ተቆጠረሇት፡፡ሇሚሰራ ዯመወዜ እንዯ ዕዲ ነው እንጂ
እንዯ ጸጋ አይቆጠርሇትም ፤ ነገር ግን ሇማይሠራ ፤
ኃጢያተኛውንም በሚያጸዴቅ ሇሚያምን ሰው እምነቱ
ጽዴቅ ሆኖ ይቆጠርሇታሌ፡፡እንዯዙህ ዲዊት ዯግሞ
እግዙአብሔር ያሇ ስራ ጽዴቅን ስሇሚቆጥርበት ስሇ ሰው
ብጽእና ይናገራሌ እንዱህ ሲሌ ፡፡ ዓመጻቸው
የተሰረየሊቸው ኃጢአታቸውም የተከዯነሊቸው ብጹኣን
ናቸው፤4÷8 ጌታ ኃጢያቱን የማይቆጥርበት ሰው ብጹኅ
ነው፡፡የዓሇምም ወራሽ እንዱሆን ሇአብርሃምና ሇ዗ሩ
የተሰጠው የተስፋ ቃሌ በእምነት ጽዴቅ ነው እንጂ
በሕግ አይዯሇም፡፡4÷14 ከህግ የሆኑት ወራሾች ከሆኑ
እምነት ከንቱ ሆኖአሌ የተስፋውም ቃሌ ተሽሮአሌ፤ሕጉ
መቅሰፍት ያዯርጋሌና፤ነገር ግን ሕግ በላሇበት
መተሊሇፍ የሇም፡፡ስሇዙህ ከህግ ብቻ ሳይሆን ከአብርሃም
እምነት ዯግሞ ሇሆነ ሇ዗ሩ ሁለ የተስፋው ቃሌ
እንዱጸና እንዯ ጸጋ ይሆን ዗ንዴ በእምነት ነው ፤
እርሱም ፡፡ ሇብዘ አሕዚብ አባት አዯረኩት ተብል እንዯ
ተጻፈ፤ ሇሙታሌ ሕይወት በሚሰጥ የላሇውንም እንዲሇ

144
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አዴርጎ በሚጠራ ባመነበት አምሊክ ፊት የሁሊችን አባት


ነው፡፡ ዗ርህ እንዱሁ ሉሆን ነው እንዯ ተባሇ ፤ ተስፋ
ባሌሆነው ጊዛ የብዘ አህዚብ አባት እንዱሆን ተስፋ ይዝ
አመነ፡፡የመቶ አመት ሽማግላ ስሇሆነ እንዯ ምውት
የሆነውን የራሱን ሥጋና የሳራ ማህጸን ምውት
መሆኑን በእምነቱ ሳይዯክም ተመሇከተ፤ሇእግዙአብሔር
ክብር እየሰጠ፤የሰጠውንም ተስፋ ዯግሞ ሉፈጽም
እንዱችሌ አጥብቆ እየተረዲ ፤ በእምነት በረታ እንጂ
በአሇማመን ምክንያት በእግዙአብሔር ተስፋ ቃሌ
አሌተጠራጠረም፡፡ስሇዙህ ዯግሞ ጽዴቅ ሆኖ ተቆጠረሇት
፡፡ነገር ግን ተቆጠረሇት የሚሇው ቃሌ ስሇ እርሱ ብቻ
የተፃፈ አይዯሇም፤ስሇ እኛም ነው እንጂ፤ስሇበዯሊችን
አሌፎ የተሰጠውን እኛን ስሇማጽዯቅም የተነሳውን
ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ሇምናምን ሇእኛ
ይቆጠርሌን ዗ንዴ አሇው፡፡ ኦሪት ዗ፍጥረት 15÷6
አብራምም በእግዙአብሔር አመነ ፤ ጽዴቅም ሆኖ
ተቆጠረሇት፡፡ ትንቢተ ሕዜቅኤሌ 14÷19 በዙያች
ምዴር ሊይ ቸነፈር ብሰዴዴ ሰውንና እንስሳውንም
ከእርስዋ አጠፋ ዗ንዴ መዓቱን በዯም ባፈስስባት 14÷20
ኖኀና ዲንኤሌ ኢዮብም ቢኖሩባት÷እኔ ሕያው ነኝና
በጽዴቃቸው ነፍሳቸውን ብቻ ያዴናለ እንጂ ወንድችና
ሴቶች ሌጆቻቸውን አያዴኑም÷ይሊሌ ጌታ እግዙአብሔር
፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ10÷9 በሩ እኔ ነኝ ፤በእኔ የሚገባ
ቢኖር ይዴናሌ÷ዮሏንስ14÷6 ኢየሱስም፡፡እኔ መንገዴና
እውነት ሕይወትም ነኝ፤በእኔ በቀር ወዯ አብ የሚመጣ
የሇም ፡፡ ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷8 ጸጋው በእምነት

145
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አድኖአችኃሌና ፤ ይህም የእግዙአብሔር ስጦታ ነው


እንጂ ከእናንተ አይዯሇም፡፡2÷9 ማንም እንዲይመካ
ከስራ አይዯሇም፡፡2÷18 በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ
መንፈስ ወዯ አብ መግባት አሇንና፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷1 የማታስተውለ የገሊቲያን


ሰዎች ሆይ ፤ በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንዯ
ተሰቀሇ ሆኖ ተሥል ነበር፤ሇእውነት እንዲትዚ዗ዘ አዙም
ያዯረገባችሁ ማን ነው ?3÷6 እንዱሁም አብርሃም
በእግዙአብሔር አመነ ጽዴቅ ሆኖ ተቆጠረሇት፡፡3÷7
እንኪያስ ከእምነት የሆኑት እነዙህ የአብርሃም ሌጆች
እንዯሆኑ እወቁ ፡፡3÷8-9 መጽሏፍም እግዙአብሔር
አሕዚብን በእምነት እንዱያጸዴቅ አስቀዴሞ አይቶ ፤
በአንተ አሕዚብ ሁለ ይባረካለ ብል ወንጌሌን
ሇአብርሃም አስቀዴሞ ሰበከ ፡፡ እንግዱህ ከእምነት
የሆኑት ካመነው ከአብርሃም ጋር ይባረካለ፡፡ከሕግ ስራ
የሆኑት ከእርግማት በታች ናቸውና፤በሕግ መጻሕፍት
የተጻፉት ሁለ ጸንቶ የማይኖር የማያዯርግም ሁለ
የተረገመ ነው ተብል ተጽፎአሌና ፡፡3÷11-13 ጻዱቅ
በእምነት ይኖራሌ ተብል ተጽፎአሌና ማንም
በእግዙአብሔር ፊት በሕግ እንዲይጸዴቅ ግሌጥ ነው ፡፡
ሕግም ከእምነት አይዯሇም ነገር ግን ፡፡ የሚያዯርገው
ይኖራሌ ተብልአሌና፡፡ በእንጨት የሚሰቀሌ የተረገመ
ነው ተብል ተጽፎአሌና ክርስቶስ ስሇ እኛ እርግማን
ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን?

146
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከጸጋ እንጂ

ከሕግ በታች አይዯሊችሁም

147
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከጸጋ እንጂ ከሕግ በታች አይዯላችሁም


(ወዯ ሮሜ ሰዎች 6 ÷ 14)
ወዯ ሮሜ ሰዎች ምእራፍ ስዴስት ከቁጥር አስራ
አራት እስከ አስራ አምስት፡-6÷14-15 ሏጢያት
አይገዚችሁምና ፤ ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች
አይዯሊችሁምና ፡፡ እንግዱህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች
እንጂ ከሕግ በታች ስሊይዯሇን ኃጢያትን እንስራን?
አይዯሇም ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷20 የኃጢያት ባሪዎች
ሳሊችሁ ከጽዴቅ ነፃ ነበራችሁ ፡፡6÷22-23 አሁን ግን
ከኃጢያት አርነት ወጥታችሁ ሇእግዙአብሔርም
ተገስታችሁ ፤ ሌትቀዯሱ ፍሬ አሊችሁ፤መጨረሻችሁም
የ዗ሊሇም ሕይወት ነው ፡፡ የኃጢያት ዯመወዜ ሞት
ነውና ፤ የእግዙአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ
ኢየሱስ በጌታችን የ዗ሊሇም ሕይወት ነው፡፡

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷13-17 አሁን ግን እናንተ በፊት


ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ
በክርስቶስ ዯም ቀርባችኃሌ ፡፡እርሱ ሰሊማችን ነውና
ሁሇቱን ያዋሀዯ በአዋጅ የተነገሩትንም የትዕዚዜ ህግ
ሽሮ በመካከሌ ያሇውን የጥሌ ግዴግዲን በስጋው
ያፈረሰ፤ይህንም ከሁሇታቸው አንዴን አዱስን ሰው
በራሱ ይፈጥር ዗ንዴ ሰሊምንም ያዯርግ ዗ንዴ ፤ጥሌንም
በመስቀለ ገዴል በእርሱ ሁሇታችንም በአንዴ አካሌ
ከእግዙአብሔር ጋር ያስታርቅ ዗ንዴ ነው፡፡መጥቶም

148
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ርቃችሁ ሇነበራችሁ ሇእናንተ ሰሊምን፤ቀርበውም


ሇነበሩትም ሰሊምን የምስራች ብል ሰበከ ፤

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷22-26 በኢየሱስ ክርስቶስ


በማመን የሆነውን የተስፋ ቃሌ ሇሚያምኑ ይሰጥ ዗ንዴ
መጽሏፍ ከኃጢያት በታች ሁለን ዗ግቶታሌ፡፡ እምነትም
ሳይመጣ ሉገሇጥ ሊሇው እምነት ተ዗ግተን ከሕግ በታች
እንጠብቅ ነበር ፡፡እንግዱህ በእምነት እንጸዴቅ ዗ንዴ ሕግ
ወዯ ክርስቶስ የሚያመጣ ሞግዙታችን ሆኖአሌ፤ እምነት
ግን መቶአሌና ከእንግዱህ ከእምነት በታች አይዯሇንም፡፡
በእምነት በኩሌ ሁሊችሁም የእግዙአብሔር ሌጆች
ናችሁና ፤ወዯ ገሊቲን ሰዎች 4÷4-5 በ዗መኑ ፍጻሜ
በዯረሰ ግዛ እግዙአብሔር ከሴት የተወሇዯውን ከህግም
በታች የተወሇዯውን ሌጁን ሊከ ፤እንዯ ሌጆች እንሆን
዗ንዴ፤በታች ያለትን ይዋጅ ዗ንዴ፡፡ወዯ ገሊቲያ ሰዎች
4÷21 እናንተ ከሕግ በታች ሌትኖሩ የምትወደ፤

2ተኛ ወዯ ጢሞቴዎስ 1÷10-11 አሁን ግን


በመዲህኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መገሇጥ ታይቶአሌ፡፡
እርሱ ሞትን ሽሮአሌና እኔ ሰባኪና ሏዋሪያ አሕዚብን
አስተማሪ እንዴሆን በተሸምኩበት በወንጌሌ ሕይወትንና
አሇመጥፋትን ወዯ ብርሃን አውጥቶአሌ፡፡ወዯ ቆሊሲየስ
ሰዎች 2÷14 በእኛ ሊይ የነበረውን የሚቃወመንንም
በትዕዚዚት የተፃፈውን የዕዲ ጽሕፈት ዯመሰሰው፡፡
እርሱንም በመስቀሌ ጠርቆ ከመንገዴ አስወግድታሌ፡፡

149
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ሮሜ ሰዎች 7÷6 አሁን ግን ሇእርሱ ሇታሰርንበት


ስሇ ሞትን ፤ከሕግ ተፈተናሌ ፤ስሇዙህ በአዱሱ
በመንፈስ ኑሮ እንገዚሇን እነጂ በአሮጌው በፊዯሌ ኑሮ
አይዯሇም፡፡7፥7 እንግዱህ ምን እንሊሇን?ሕግ ኃጢያት
ነውን? አይዯሇም ፤ ነገር ግን በሕግ ባይሆን ኃጢያትን
ባሊወኩ ነበር ፤ሕጉ አትመኝ ባሊሇ መመኘትን
ባሊወኩሁም ነበርና፤7፥8 ኃጢያት በትእዚዜ ምክንያት
አግኝቶ ምኞትን ሁለ በትእዚዜ ሰራብኝ ፤ኃጢያት ያሇ
ሕግ ሙውት ነውና ፡፡7፥9 እኔም ደሮ ያሇ ህግ ሕያው
ነበርሁ፤ ትእዚዜ በመጣች ጊዛ ግን ኃጢያት ሕያው
ሆኖ እኔም ሞትሁ፤7፥10 ሇሕይወት የተሰጠችው
ትእዚዜ እርስዋ ሞት ሆኖ አገኘኋት ፤7፥11 ኃጢያት
ምክንያት አግኝቶ በትእዚዜ አታልኛሌና በእርስዋም
ገዴልኛሌ፡፡7፥12 ስሇዙህ ሕጉ ቅደስ ነው ትእዚዙቱም
ቅዴስትና ጻዱቅ በጎም ናት፡፡7፥13 እንግዱህ በጎ የሆነው
ነገር ሇእኔ ሞት ሆነብኝ ?አይዯሇም÷ነገር ግን ኃጢያት
ሆነ÷ኃጢያትም በትእዚዜ ምክንያት ያሇ ሌክ ኃጢያተኛ
ይሆን ዗ንዴ ÷ኃጢያትም እንዱሆን ይገሇጽ ዗ንዴ በጎ
ሇሆነው ነገር ሇኔ ሞት ይሰራ ነበር፡፡7፥14ሕግ መንፈሳዊ
እንዯ ሆነ እናውቃሇንና ፤እኔ ግን ከኃጢያት በታች
ሌሆን የተሸጥኩ የስጋ ነኝ፡፡7፥15 የማዯርገውን
አሊውቅምና፤ የምጠሊውን ያንን አዯርጋሇሁና ዲሩ ግን
የምወዯውን እሱን አሊዯርገውም ፡፡ 7፥16የማሌወዯውን
የማዯርግ ከሆንኩሁ ሕግ መሌካም እንዯሆነ
እመሰክራሇሁ ፡፡ 7፥17 እንዯዙ ከሆነ ያን የማዯርገው
አሁን እኔ አይዯሇሁም÷ በእኔ የሚያዴር ኃጢያት እንጂ

150
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

፡፡7፥18 በእኔ ማሇት በስጋዬ በጎ ነገር እንዲይኖር


አውቃሇሁና፤ፈቃዴ አሇኝና ÷መሌካሙን ማዴረግ ግን
የሇኝም ፡፡7፥19 የማሌወዯው ክፉን አዯርጋሇሁና ዲሩ
ግን የምወዯውን በጎ ነገር አሊዯርገውም ፡፡7፥20
የማሌወዯውን የማዯርግ ከሆንኩ ግን ያን የማዯርገው
እኔ አይዯሇሁም ÷ በእኔ የሚኖር ኃጢያት ነው እንጂ
፡፡7፥21እንዱያስ መሌካሙን አዯርግ ዗ንዴ ስወዴ በእኔ
ክፉ እንዱያዴርብኝ ሕግን አገኛሇሁ ፡፡7፥22 በውስጡ
ሰውነቴ በእግዙአብሔር ሕግ ዯስ ይሇኛሌ፤ 7÷23 ነገር
ግን በብሌቶቼ ባሇ በኃጢያት ሕግ የሚማርከኝን ላሊ
ሕግ አያሇሁ፡፡7፥24 እኔ ምነኛ ጎስቋሊ ሰው ነኝ!ሇዙህ
ሞት ከተሰጠ ሰውነት ማን ያዴነኛሌ ?7፥25 በኢየሱስ
ክርስቶስ በጌታችን ሇእግዙአብሔር ምስጋና ይሁን ፡፡
እንግዱያስ እኔ በአይምሮዬ ሇእግዙአብሔር ሕግ÷
በሥጋዬ ግን ሇኃጢያት ሕግ እገዚሇሁ ፡፡ ሮሜ 8÷1
እንግዱህ በክርስቶስ ኢየሱስ ሊለት አሁን ኩነኔ
የሇባቸውም፡፡8፥2 በክርስቶስ ኢየሱስ ያሇው የሕይወት
መንፈስ ሕግ ከኃጢያትና ከሞት ሕግ አርነት
አውጥቶኛሌና፡፡8፥3-4 ከሥጋ የተነሳ ስሇዯከመ ሇሕግ
ያሌተቻሇውን ፤ እግዙአብሔር የገዚ ሌጁን በኃጢያተኛ
ሥጋ ምሳላ በኃጢያትም ምክንያት ሌኮ አዴርጎታሌና
፤እንዯ መንፈስ ፈቃዴ እንጂ እንዯ ስጋ ፈቃዴ
ባንመሊሇስ በእኛ የሕግ ትእዚዜ ይፈጸም ዗ንዴ ኃጢያትን
በሥጋ ኮነነ፡፡8÷7ስሇ ሥጋ ማሰብ በእግዙአብሔር ዗ንዴ
ጥሌ ነውና ፤ ሇእግዙአብሔር ሕግ አይገዚምና ፤
መገዚትም ተስኖታሌ ፤8፥8 በሥጋ ያለትም

151
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔርን ዯስ ሉያሰኙ አይችለም ፡፡8፥ 9 እናንተ


ግን የእግዙአብሔር መንፈስ በእናንተ ዗ንዴ ቢኖር ፤
በመንፈስ እንጂ በስጋ አይዯሊችሁም ፡፡ክርስቶስ የላሇው
ከሆነ ግን ይሔው የሱ ወገን አይዯሇም፡፡የዮሏንስ
ወንጌሌ 3÷5 ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካሌተወሇዯ በቀር
ወዯ እግዙአብሔር መንግስት ሉገባ አይችሌም፡፡3፥6
ከስጋ የተወሇዯ ስጋ ነው ፤ከመንፈስም የተወሇዯ
መንፈስ ነው፡፡) (ወዯ ገሊቲያ ሰዎች 5፤18 በመንፈስ
ብትመሩ ግን ከሕግ በታች ይዯሊችሁም፡፡)ወዯ ሮሜ
ሰዎች 8፥10 ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ ቢኖር
ሰውነታችሁ በኃጢያት ምክንያት የሞተ ነው፤
መንፈሳችሁ ግን በጽዴቅ ምክንያት ሕያው ነው፡፡8፥11
ነገር ግን ኢየሱስን ከሙታን ያስነሳው የእርሱ መንፈስ
በእናንተ ቢኖር ፤ክርስቶስ ኢየሱስን ከሙታን ያስነሳው
እርሱ በእናንተ በሚኖረው መንፈሱ ፤ሇሚሞተው
ሰውነታችሁ ዯግሞ ሕይወትን ይሰጠዋሌ፡፡8፥12
እንግዱህ ወንዴሞች ሆይ እዲ አሇብን፤እንዯ ሥጋ
ፈቃዴ እንዴትኖሩ ዗ንዴ አይዯሇም፡፡

ወዯ ገሊቲያን መሌእክት 2÷16 ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ


በማመን እንዱጸዴቅ እንጂ በህግ ስራ እንዲይሆን
አውቀን ፤ስጋን የሇበሰ ሁለ በህግ ስራ ስሇማይጸዴቅ ፤
እኛ እራሳችን በህግ ስራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት
እንጸዴቅ ዗ንዴ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናሌ፡፡2፤17 ነገር
ግን በክርስቶስ ሌንጸዴቅ የምንፈሌግ ስንሆን ራሳችን
ዯግሞ ኃጢያተኞች ሆነን ከተገኘን፤ እንዱያስ ክርስቶስ

152
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሀጢያት አገሌጋይነዋ ?አይዯሇም 2፤18 ያፈረስኩትን


ይህን እንዯገና የማንጽ ከሆንሁ ራሴ ህግ ተሊሊፊ
እንዴሆን አስረዲሇሁና፡፡2፤18 እኔ ሇእግዙአብሔር
ሕያው ሆኜ እኖር ዗ንዴ በሕግ በኩሌ ሇሕግ ሞቼ
ነበርና፡፡ 2፤20 ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬያሇሁ፡፡እኔም
አሁን ህያው ሆኜ አሌኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ
ይኖራሌ ፤አሁን በስጋ የምኖርበት ኑሮ በወዯዯኝና ስሇ
እኔ እራሱን በሰጠው በእግዙአብሔር ሌጅ ሊይ ባሇ
እምነት የምኖረው ነው፡፡2፤21 የእግዙአብሔርን ጸጋ
አሌጥሌም፤ ጽዴቅስ በህግ በኩሌ ከሆነ እንዱያስ
ክርስቶስ በከንቱ ሞተ፡፡ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷14 በእኛ
ሊይ የነበረውን የሚቃወመንን በትዕዚዚት የተፃፈውን
የዕዲ ጽሕፈት ዯመሰሰው፡፡እርሱንም በመስቀሌ ጠርቆ
ከመንገዴ አስወግድታሌ፡፡የሏዋርያት ስራ 10÷43
በእርሱ የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት ስርየት
እንዯሚቀበሌ ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ፡፡የማርቆስ ወንጌሌ
3÷28 እውነት አውነት አሊችኃሇሁ ፤ሇሰው ሌጆች
ኃጢያት ሁለ የሚሳዯቡትም ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ
፤3፥29 በመንፈስ ቅደስ ሊይ የሚሳዯብ ሁለ ግን
የ዗ሊሇም ሀጢያት ይሆንበታሌ እንጂ ሇ዗ሊሇም
አይሰረይሇትም፡፡3፥30 ርኩስ መንፈስ አሇበት ይለ
ነበርና፡፡

ወዯ ገሊቲያ መሌእክት 5÷1-18 በነጻነት ሌንኖር


ክርስቶስ ነጻ አወጣን ፤እንግዱህ ጸንታችሁ ቁሙ
እነዯገናም በባርነት ቀንበር አትያዘ፡፡እነሆ ፤እኔ ጳውልስ

153
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እሊችኃሇሁ፡፡ብትገረዘ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም


፡፡ሕግም ሁለ እንዱፈጸም ግዴ አሇበት ብዬ ሇሚገረዘት
ሁለ ሇእያንዲንድች ዯግሜ እመሰክራሇሁ ፡፡ በሕግ
ሌትጸዴቁ የምትፈሌጉ ከክርስቶስ ተሇይታችሁ ከጸጋው
ወዴቃችኃሌ፡፡እኛ በመንፈስ በእምነት የጽዴቅን ተስፋ
እንጠባበቃሇንና፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ ፤ በፍቅር የሚሰራ
እምነት እንጂ መገረዜ ቢሆን ወይም አሇመገረዜ
አይጠቅምምና፡፡ በመሌካም ትሮጡ ነበር ፤ ሇእውነት
እንዲትታ዗ዘ ማን ከሇከሊችሁ?ይህ ማባበሌ ከሚጠራችሁ
አሌወጣም፡፡ጥቂት እርሾ ሉጡን ሁለ ያቦካሌ ፡፡የተሇየ ነገር
ከቶ እንዲታስቡ እኔ በጌታ ስሇ እናንተ ታምኜአሇሁ
፤የሚያናውጡአችሁ ማንም ቢኖር ፍርደን ሉሸከም
ነው፡፡ነገር ግን ወንዴሞች ሆይ ፤እኔ ገና እስከ አሁን
መገረዜን ብሰብክ እስከ አሁን ዴረስ ሇምን ያሳዴደኛሌ ?
እንዱያስ የመስቀሌ እንቅፋት ተወግድአሌ ፡፡የሚያውኩአችሁ
ይቆረጡ ፡፡ወንዴሞቼ ሆይ እናንተ ሇአርነት ተጠርታችኃሌና
፤ ብቻ አርነታችሁ ብቻ ሇስጋ አርነት አይስጥ ፤ ነገር ግን
በፍቅር እንዯ ባሪያዎች ሁኑ፡፡ሕግ ሁለ በአንዴ ቃሌ
ይፈጸማሌና ፤እርሱም ባሌንጀራህን እንዯ ራስህ አርገህ
ውዯዴ የሚሌ ነው፡፡ነገር ግን እርስ በእርሳችሁ ብትነካከሱ
ብትበሊለ እርስ በእርሳችሁ አዜንዲትጠፋፉ ተጠንቀቁ፡፡ነገር
ግን እሊሇሁ በመንፈስ ተመሊሇሱ ፤የሥጋን ምኞት ከቶ
አትፈጽሙ፡፡ስጋ በመንፈስ ሊይ መንፈስም በስጋ ሊይ
ይመኛሌና፤እነዙህም እርስ በእርሳቸው ይቀዋወማለ፤ስሇዙህ
የምትወደትን ሌታዯርጉ አትችለም፡፡በመንፈስ ብትኖሩ ግን
ከሕግ በታች አይዯሊችሁም፡፡5፥22-26 የመንፈስ ፍሬ ግን
ፍቅር ፤ ዯስታ ፤ ሰሊም ፤ ትእግስት ፤ አርነት ፤ በጎነት
፤እምነት፤ የዋህነት፤ራስን መግዚት ነው ፡፡እንዯዙ ያለትን

154
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሚከሇክሌ ሕግ የሇም ፡፡ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር የሆኑት


ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀለ፡፡በመንፈስ ብንኖር
በመንፈስ ዯግሞ እንመሊሇስ፡፡እርስ በእርሳችን እየተነሳሳንና
እየተቀናናን በከንቱ አንመካ፡፡

155
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሌጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ዯም ከሀጢያት ሁለ


ያነፃሌ

1 የዮሏንስ ወንጌሌ 1፥7 የሌጁም የኢየሱስ ክርስቶስ


ዯም ከሀጢያት ሁለ ያነፃናሌ ፡፡ወዯ ኤፌሶን ሰዎች
2፥13 አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ
በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ዯም ቀርባችኃሌ፡፡

1 የዮሏንስ መሌክት 2÷12 ሌጆች ሆይ÷ኃጢአታችሁ


ስሇ ስሙ ተሰርዮሊችኃሌና እጽፍሊችኃሇሁ፡፡1ዮሏንስ
መሌእክት 2÷2 ሌጆቼ ሆይ ፤ ኃጢያትን እንዲታረጉ
ይህን እጽፍሊቸዋሇሁ ፤ማንም ኃጢያትን ቢያዯርግ ከአብ
዗ንዴ ጠበቃ አሇን እርሱም ፃዴቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ
ነው ፡፡እርሱም የኃጢያታችን ማስተሰርያ ነው፤
ሇኃጢያታችን ብቻ አይዯሇም ፤ነገር ግን ሇዓሇሙ ሁለ
ኃጢያት እንጂ፡፡
1 የጴጥሮስ መሌእክት 2÷21-23 የተጠራችሁሇት
ሇዙህ ነውና፤ክርስቶስ ዯግሞ ፍሇጋውን እንዴትከተለ
ምሳላ ትቶሊችሁ ስሇእናንተ መከራን ተቀብልአሌና ፡፡
እርሱም ኃጢያት አሊዯረገም ፤ ተንኮሌም በአፉ
አሌተገኘበትም ፤ ሲሰዴቡት መሌሶ አሌተሳዯበም
መከራንም ሲቀበሌ አሌዚተም፤ነገር ግን ሇጽዴቅ

156
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሇሚፈርዯው ራሱን አሳሌፎ ሰጠ ፤ ሇኃጢያት ሞተን


ሇጽዴቅ እንዴንኖር፤እርሱ ራሱ በስጋው ኃጢያታችንን
በእንጨት ሊይ ተሸከመ ፤2÷25 በመገረፉ ቁስሌ
ተፈወሳችሁ ፡፡ እንዯ በጎች ትቅዜበ዗በዘ ነበርና፤አሁን
ግን ወዯ ነፍሳችሁ እረኛ ጠባቂ ተመሌሳችኃሌ፡፡
1የጴጥሮስ መሌእክት 3÷18 ክርስቶስ ዯግሞ ወዯ
እግዙአብሔር እንዱያቀርበን እርሱ ጻዱቅ ሆኖ ስሇ
አመጸኞች አንዴ ጊዛ በኃጢያት ምክንያት ሞቶአሌና
በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ÷

1 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷3-4 ሰዎች ሁለ ሉዴኑና


እውነቱን ወዯ ማወቅ ሉዯርሱ በሚወዴ በእግዙአብሔር
በመዴኃኒታችን ፊት ዯስ የሚያሰኝ ይህ ነው፡፡
1-2እንግዱህ እግዙአብሔርን በመምሰሌና በጭምትነት
ሁለ ጸጥና ዜግ ብሇን እንዴንኖር÷ሌመናንና ጸልትን
ምሌጃን ምስጋናም ስሇ ሰዎች ሁለ ስሇ ነገስታትና ስሇ
መኳንትም ሁለ እንዱዴኑ ከሁለ በፊት እመክራሇሁ ፡፡
1 ወዯ ጢሞቲዮስ 1÷15-16 ቅደስ ጳውልስ፡-
ኃጢያተኞችን ሉያዴን ክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ አሇም
መጣ የሚሇው ቃሌ የታመነና ሁለ እንዱቀበለት የተገባ
ነው ፤ ከኃጢያተኞቹም ዋንኛ እኔ ነኝ፤ስሇዙህ ግን ÷
የ዗ሊሇም ሕይወት ሇማግኘት በእርሱ ያምኑ ዗ንዴ
ሊሊቸው ሰዎች ምሳላ እንዴሆን ÷የኢየሱስ ክርስቶስ
ዋና በምሆን በእኔ ሊይ ትእግስቱን ሁለ ያሳይ
዗ንዴ÷ምህረትን አገኘሁ፡፡

157
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሏዋርየት ሥራ 10፤43 በእርሱ የሚያምን ሁለ


በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት
ይመሰክሩሇታሌ ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷1 በክርስቶስ
ኢየሱስ ያለት ኩነኔ (ፍርዴ) የሇባቸውም ፡፡

ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 1÷3 እርሱም የክብሩ


መንጸባረቅና የባህርዩ ምሳላ ሆኖ ፤ ሁለን በስሌጣኑ
ቃሌ እየዯገፈ ፤ኃጢያታችን በራሱ ካነፃ በኃሊ በሰማይ
በግርማው ቀኝ ተቀመጠ ፤ የሏዋርያት 2፤21 የጌታን
ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ፡፡የዮሏንስ መሌእክት 1÷8
ኃጢያት የሇብንም ብንሌ ራሳችንን እናስታሇን ፤
እውነትም በእኛ ውስጥ የሇም፡፡1÷9 በኃጢአታችን
ብንና዗ዜ ኃጢአታችንን ይቅር ሉሇን ከዓመፃም ሁለ
ሉያነፃን የታመነና ፃዱቅ ነው ፡፡ 1÷10 ኃጢያት
አሊዯረግንም ብንሌ ሏሰተኛ እናዯርገዋሇን ቃለም በእኛ
ውስጥ የሇም፡፡1የማቴዎስ ወንጌሌ 9÷11-13 ፈሪሳውያን
አይተው ዯቀ መዚሙርቱን፡፡መምህራችሁ ከቀራጮችና
ከኃጢያተኞች ጋር አብሮ ስሇ ምን ይበሊሌ ? አለዋቸው
፡፡ኢየሱስ ሰምቶ ፡፡ ሕመምተኞች እንጂ ባሇጤናዎች
ባሇመዴኃኒት አያስፈሌጋቸውም ፤ ነገር ግን ሄዲችሁ
፡፡ምሕረትን እወዲሇሁ መሥዋትንም አይዯሇም ያሇው
ምን እንዯሆነ ሆነ ተማሩ ፤ኃጢያተኞች ወዯ ንሰኃ
እንጂ ጻዴቃንን ሌጠራ አሌመጣሁምና አሊቸው፡፡

1የዮሏንስ መሌእክት 4÷15 ኢየሱስ የእግዙአብሔር


ሌጅ እንዯ ሆነ በሚታመን ሁለ እግዙአብሔር በሱ
ይኖራሌ እርሱም በእግዙአብሔር ይኖራሌ፡፡የሏዋርያት

158
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ስራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት


ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 5÷6-11 ገና ዯካሞች ሳሇን ክርስቶስ


዗መኑ ሲዯርስ ስሇሀጢያተኞች ሞቶአሌና ፡፡ስሇ ጻዴቅ
የሚሞት በጭንቅ ይገኛሌና ፤ ስሇ ቸር ሰው ግን
ሉሞት እንኳ የሚዯፍር ምናሌባት ይገኝ ይሆናሌ፡፡ነገር
ግን ገና ሀጢያተኞች ሳሇን ክርስቶስ ስሇ እኛ ሞቷሌና
እግዙአብሔር ስሇ እኛ ያሇውን የራሱን ፍቅር ያስረዲሌ
፡፡ ይሌቁንስ እንግዱህ አሁን በዯሙ ከጸዯቀን በእርሱ
ከቁጣው እንዴናሇሌ፡፡ጠሊቶች ሳሇን ከእግዙአብሔር ጋር
በሌጁ ሞት ከታረቀን ፤ይሌቁንም ከታረቀን በኃሊ
በሕይወቱ እንዴናሇን፤ይህም ብቻ አይዯሇም ፤ ነገር ግን
አሁን መታረቁን ባገኘንበት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ
በኩሌ በእግዙአብሔር ዯግሞ እንመካሇን፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ 5÷14-15 ይህን ስሇቆረጠን የክርስቶስ


ፍቅር ግዴ ይሇናሌና፤አንደ ስሇ ሁለ ሞተ፡፡እንዱያስ
ሁለ ሞቱ፤በህይወት ያለት ስሇ እርሱ ሇሞተውና
ሇተነሳው እንጂ ወዯፊት ሇራሳቸው እንዲይኖሩ ስሇ ሁለ
ሞተ፡፡5÷17 ስሇዙህ ማንም በክርስቶስ አዱስ ፍጥረት
ነው ፤ አሮጌው ነገር አሌፏሌ ፤ እንሆ ሁለም አዱስ
ሆኖአሌ፡፡

159
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ


ዓሇምን ከራሱ ጋር አስታረቀ

160
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር ከራሱ ጋር አሇምን


በኢየሱስ ክርስቶስ አስታረቀ
2ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች ምእራፍ አምስት
ከቁጥር አስራ አራት እስከ ሃያ አንዴ፡-5÷14-21 ይህን
ስሇ ቆረጠና የክርስቶስ ፍቅር ግዴ ይሇናሌና ፤ አንደ
ስሇ ሁለ ሞተ ፤ እንግዱያስ ሁለ ሞቱ ፤ በሕይወትም
ያለት ስሇ እነርሱ ሇሞተውና ሇተነሳው እንጂ ወዯ ፊት
ሇራሳቸው እንዲይኖሩ ስሇ ሁለ ሞተ፡፡ ስሇዙህ እኛ
ከአሁን ጀምሮ ማንንም በሥጋ እንዯሚሆን አናውቅም
፤ ክርስቶስንም በስጋ እንዯሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ
፤ አሁን ግን ከእንግዱህ ወዱህ እንዯዙ አናውቀውም ፡፡
ስሇዙህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዱስ ፍጥረት ነው፤
አሮጌው ነገር አሌፏሌ ፤ እንሆ ሁለ አዱስ ሆኖአሌ ፡፡
ነገር ግን የሆነው ሁለ ፤ በክርስቶስ ከራሱ ጋር
ካስታረቀን የማስታረቅም አገሌግልት ከሰጠን ፤
ከእግዙአብሔር ነው ፡፡ እግዙአብሔር በክርስቶስ ሆኖ
ዓሇሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፤በዯሊቸውንም
አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃሌ አኖረ
፡፡እንግዱህ እግዙአብሔር በእኛ እንዯሚማሌዴ
ስሇክርስቶስ መሌእክተኞችነን፤ ከእግዙአብሔር ጋር
ታረቁ ብሇን ስሇክርስቶስ እንሇምናሇን ፡፡ እኛ በእርሱ
ሆነን የእግዙአብሔር ጽዴቅ እንሆን ዗ንዴ ኃጢያት
ያሊወቀውን እርሱን ስሇ እኛ ኃጢያት አዯረገው፡፡

161
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3÷3-4 ሞታችኃሌና፤


ሕይወታችሁም በእግዙአብሔር ከክርስቶስ ጋር
ተሰውሮአሌና፡፡ሕይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ በሚገሇጥበት
ጊዛ ፤ በዙያን ግዛ እናንተ ዯግሞ ከእርሱ ጋር በክብር
ትገሇጣሊችሁ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷6 ከእንግዱስ ወዱያ
ሇሀጢያት እንዲንገዚ የሀጢያት ስጋ ይሻር ዗ንዴ አሮጌው
ሰዎች ከእርሱ ጋር እንዯ ተሰቀሇ እናውቃሇን፤የሞተስ
ከሀጢያቱ ጸዴቋሌና ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷10-12 ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ


ቢኖር ሰውነታችሁ በሀጢያት ምክንያት የሞተነው ፤
መንፈሳችሁ ግን በጽዴቅ ምክንያት ህያው ነው ፡፡ ነገር
ግን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሳው የእርሱ መንፈስ
በእናንተ ቢኖር፤ክርስቶስ ኢየሱስ ከሙታን ያስነሳው
እርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ፤ሇሚሞተው
ሰውነታችሁ ዯግሞ ህይወትን ይሰጠዋሌ ፡፡እንግዱህ
ወንዴሞች ሆይ፤ እዲ አሇብን እንዯ ፍቃዴ ግን እንኖር
዗ንዴ ሇሥጋ አይዯሇም፡፡ሮሜ 6÷4-12 እንግዱህ
ክርስቶስን በአብ ክብር ከሙታን እንዯተነሳ እንዱሁ
እኛም በአዱስ ህይወት እንዴንመሊሇስ ፤ ከሞቱ ጋር
አንዴ እሆን ዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ ጋር ተቀበረን፡፡
ሞቱን ከሚመስሌ ሞት ከሱ ጋር ከተባበረን ትንሳኤውን
በሚመስሌ ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራሇን
፤ከእንግዱስ ወዱያ ሇሀጢያት እንዲንገዚ የሀጢያትስ
ሥጋ ይሻር ዗ንዴ አሮጌው ሰው ከእርሱ ጋር
እንዯተሰቀሇ እናውቃሇን፤ የሞተስ ከሀጢያቱ ጸዴቋሌና፡፡

162
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞተን ከእርሱ ጋር ዯግሞ


በህይወት እንዴንኖር እናምናሇን፡፡ ክርስቶስ ከሙታን
ተነስቶ ወዯፊት እንዲይሞት ሞትንም ወዯፊት
እንዲይገዚው እናውቃሇንና፡፡ መሞትን አንዴ ጊዛ ፈጽሞ
ሇሀጢያት ሞቶአሌና ፤ በህይወት መኖር ንግን
ሇእግዙአብሔር ይኖራሌ ፡፡ እንግዱህ እናንተ ዯግሞ
ሇሀጢያት እንዯሞታችሁ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታ
ሆናችሁ ሇእግዙአብሔር ሕያዋን እንዯሆናችሁ
እራሳችሁን ቁጠሩ ፡፡ እንግዱህ ሇምኞቱ እንዴትታ዗ዘ
በሚሞት ሥጋችሁ ኃጢያት አይንገሥ፤

2 ወዯ ቆሮንጦስ መሌእክት 4÷10-12 የኢየሱስ


ሕይወት ዯግሞ በሥጋችን ይገሇጥ ዗ንዴ ሁሌጊዛ
የኢሱስን መሞት በሥጋችን ተሸክመን እንዝራሇን ፡፡
የኢየሱስ ህይወት ዯግሞ በሚሞት ሥጋችን ይገሇጥ
዗ንዴ እኛ ሕያዋናን የሆነን ከኢየሱስ የተነሣ ዗ወትር
ሇሞት አሌፈን እንሰጣሇንና፡፡ስሇዙህ ሞቱ በእኛ
ሕይወቱን በእናንተ ይሰራሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 14÷15 ወንዴምህን በመብሌ


ምክንያት የምታሳዜን ከሆንክ እንግዱህ በፍቅር
አሌተመሊሇስክም ፡፡ ክርስቶስ ስሇ እርሱ የሞተሇትን
እርሱን በመብሌ አታጥፋው ፡፡እግዙአብሔር ከራሱ ጋር
በክርስቶስ አስታርቆናሌ፡፡ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷13-17
አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ
ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ዯም ቀርባችኃሌ፡፡እርሱ
ሰሊማችን ነውና ሁሇቱን ያዋሀዯ በአዋጅ የተነገሩትንም

163
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የትዕዚዜ ህግ ሽሮ በመካከሌ ያሇውን የጥሌ ግዴግዲን


በስጋው ያፈረሰ፤ ይህንም ከሁሇታቸው አንዴን አዱስን
ሰው በራሱ ይፈጥር ዗ንዴ ሰሊምንም ያዯርግ ዗ንዴ
፤ጥሌንም በመስቀለ ገዴል በእርሱ ሁሇታችንም በአንዴ
አካሌ ከእግዙአብሔር ጋር ያስታርቅ ዗ንዴ ነው፡፡
መጥቶም ርቃችሁ ሇነበራችሁ ሇእናንተ ሰሊምን፤
ቀርበውም ሇነበሩትም ሰሊምን የምስራች ብል ሰበከ ፤

ወዯ ሮሜ ሰዎች 5÷6-11 ገና ዯካሞች ሳሇን ክርስቶስ


዗መኑ ሲዯርስ ስሇሀጢያተኞች ሞቶአሌና ፡፡ስሇ ጻዴቅ
የሚሞት በጭንቅ ይገኛሌና፤ስሇ ቸር ሰው ግን ሉሞት
እንኳ የሚዯፍር ምናሌባት ይገኝ ይሆናሌ ፡፡ነገር ግን
ገና ሀጢያተኞች ሳሇን ክርስቶስ ስሇ እኛ ሞቷሌና
እግዙአብሔር ስሇ እኛ ያሇውን የራሱን ፍቅር ያስረዲሌ
፡፡5÷9 ይሌቁንስ እንግዱህ አሁን በዯሙ ከጸዯቀን
በእርሱ ከቁጣው እንዴናሇሌ ፡፡ጠሊቶች ሳሇን
ከእግዙአብሔር ጋር በሌጁ ሞት ከታረቀን ፤ ይሌቁንም
ከታረቀን በኃሊ በሕይወቱ እንዴናሇን ፤ይህም ብቻ
አይዯሇም፤ነገር ግን አሁን መታረቁን ባገኘንበት
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩሌ በእግዙአብሔር
ዯግሞ እንመካሇን፡፡

ትንቢተ ሚሌክያ3÷3-4 እርሱም ብርን እንዯሚያነጥርና


እንዯሚያጠራ ሰው ይቀመጣሌ ፤ የላዊን ሌጆች
ያጠራሌ ፤እንዯ ወርቅም እንዯብር ያጠራችዋሌ ፤
እነርሱም ሇእግዙአብሔር በጽዴቅ ቁርባንን የሚያቀርቡ

164
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይሆናለ፡፡እግዙአብሔር እንዯ ቀዯሙት ዓመታት


በይሁዲና በኢየሩሳላም ቁርባን ዯስ ይሇዋሌ፡፡

165
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሉቀ ካህናት

166
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የጌታችን እና የመዴሏኒታችን
የኢየሱስ ክርስቶስ
የባህሪ ዗ሊሇማዊ ክህነት
ኦሪት ዗ፍትረት ምእራፍ አስራ አራት ከቁጥር አስራ
ስምት እስከ ሃያ ፡- 14÷18-20 እና ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች
ምእራፍ ሰባት ከቁጥር አንዴ እስከ ሶስት 7፥1-3 የሣላም
ንጉስና የሌዐሌ እግዙአብሔር ካህን የሆነ ይህ መሌከ
ጼዱቅ አብርሃም ነገሥታትን ገዴል ሲመሇስ ከእሱ ጋር
ተገናኝቶ ባረከው፤1፥2 ሇእርሱም ዯግሞ አብርሃም ከሁለ
አስራትን አካፈሇው፡፡ስሙም ትርጓሜ በመጀመሪያ የጽዴቅ
ንጉስ ነው ÷ ኃሊም ዯግሞ የሳላም ንጉስ ማሇት የሰሊም
ንጉሥ ማሇት ነው፡፡1፥3 አባትና እናት የትውሌዴም ቁጥር
የለትም፡፡ ሇ዗መኑም ጥንት ሇህይወቱም ፍፃሜ
የሇውም፤ዲሩ ግን በእግዙአብሔር ሌጅ ተመስል ሇ዗ሊሇም
ካህን ሆኖ ይኖራሌ፡፡መዜሙረ ዲዊት 110፥4-5 እንዯ መሌከ
ጸዱቅ ሥርዓት አንተ ሇ዗ሊሇም ካህን ነህ ብል፥እግዙአብሔር
ማሇ አይጸጸትም፡፡እግዙአብሔር በቀኝህ ነገስታትን በቁጣው
ቀን ይቀጠቅጣቸዋሌ፡፡ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 4፥13-15 እኛን
በሚቆጣጠር በእርሱ አይኖቹ ፊት ሁለ ነገር የተራቆተና
የተገሇጠ ነው እንጂ፤በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት
የሇም፡፡እንግዱህ በሰማይ ያሇ ትሌቅ ሉቀ ካህናት
የእግዙአብሔር ሌጅ ኢየሱስ ስሊሇን፤ጸንተን ሀይማኖታችንን
እንጠብቅ ፡፡ ከኃጢያት በቀር በነገር ሁለ እንዯ እኛ
የተፈተነ ነው እንጂ በዴካማችን ሉራራሌን የማይችሌ ሉቀ

167
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ካህናት የሇንም ፡፡ወዯ ዕብራዊያን 7 ፥17-18 አንተ እንዯ


መሌከ ጸዱቅ ሹመት ሇ዗ሊሇም ካህን ነህ ብል
ይመሰክርሇታሌና፡፡ህጉ ምንም ፍጹም አሊዯረገምና፥ስሇዙህም
የምታዯክም የማትጠቅም ስሇሆነች የቀዯመች ትእዚዜ
ተሽራሇች ፥ ወዯ እግዙአብሔር የምንቀርብበት የሚሻሌ
ተስፋ ገብቶአሌ ፡፡ወዯ ዕብራዊን ሰዎች 7÷20-21 እርሱም
ያሇ መሏሊ ካህናት ሆነዋሌና፤እርሱ ግን፡፡ ጌታ፡፡አንተ እንዯ
መሌከ ጼዳቅ ሹመት ሇ዗ሊሇም ካህን ነህ ብል ማሇ
አይጸጸትም ብል በተናገረሇት ከመሏሊ ጋር ካህን ሆኖአሌና
ያሇ መሏሊ ካህን እንዲሌሆነ መጠን ፤7÷22 እንዱሁም
ኢየሱስ ሇሚሻሌ ኪዲን ዋስ ሆኖአሌ ፡፡ 7÷24 እርሱ ግን
ሇ዗ሊሇም የሚኖር ስሇሆነ የማይሇወጥ ክህነት አሇው፤7÷25
ስሇ እነርሱም ሉያማሌዴ ዗ወትር በሕይወት ይኖራሌና
ስሇዙህ ዯግሞ በእርሱ ወዯ እግዙአብሔር የሚመጡትን
ፍጹም ሉያማሌዲቸው ይችሊሌ ፡፡ 7÷26 ቅደስና ነውር
የላሇበት ከኃጢያተኞችም የተሇየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያሇ
፥ እንዯዙህ ያሇ ሉቀ ካህናት ይገባናሌ ፥ ወዯ ዕብራውያን
ሰዎች 8 ፥ 2 እርሱም የመቅዯስና የእውነተኛይቱ ዴንኳን
አገሌጋይ ነው ÷ እርሷም በሰው ሳይሆን በጌታ የተተከሇች
ናት፡፡ዕብራዊያን 5 ÷1 ሉቀ ካህናት ሁለ ስሇ ኃጢያት
መባንና መስዋትን ሉያቀርብ ከሰው ተመርጦ
ሇእግዙአብሔር በሆነው ነገር ሁለ ስሇሰው ይሾማሌ ፤5÷2
እርሱም እራሱም ዯግሞ ዴካምን ስሇሚሇብስ ፤
ሊሌተማሩትና ሇሚስቱት ሉራራሊቸው ይችሊሌ ፤5÷3
በዙህም ምክንያት ስሇ ህዜብ እንዯሚያቀርብ እንዱሁስ
ሇራሱ ዯግሞ መስዋትን ስሇ ኃጢያት ሉያቀርብ ይገባዋሌ፡፡

168
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

5÷5 እንዱሁ ክርስቶስ ዯግሞ ሉቀ ካህናት ሉሆን ራሱን


አሊከበረም ነገር ግን ፡፡ አንተ ሌጄ ነህ እኔ ዚሬ ወሌጄሀሇሁ
ያሇው እርሱ ነው ፤5÷6 አንተ እንዯመሌከ ጸዱቅ የ዗ሊሇም
ካህን ነህ ይሊሌ ፡፡5÷ 7 እርሱም በስጋው ወራት ከሞት
ሉያዴነው ወዯ ሚችሌ ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር
ጸልትና ምሌጃን አቀረበ ፤ እግዙአብሔርንም ስሇ መፍራቱ
ተሰማሇት፤5÷8 ምንም ሌጅ ቢሆን ፤ ከተቀበሇው መከራ
መታ዗ዜን ተማረ ፤5÷ 9-10 ከተፈፀመም በኃሊ
በእግዙአብሔር እንዯመሌከ ጼዱቅ ሹመት ሉቀ ካህናት
ተብል ስሇ ተጠራ፤ ሇሚታ዗ዘት ሁለ የ዗ሊሇም መዲን
ምክንያት ሆነሊቸው፤ ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷9 በሩ እኔ ነኝ
፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይዴናሌ ÷ ዮሏንስ 14 ÷ 6
ኢየሱስም ፡፡ እኔ መንገዴና እውነት ሕይወትም ነኝ ፤ በእኔ
በቀር ወዯ አብ የሚመጣ የሇም ፡፡ የሏዋርያት ሥራ 4
÷12 መዲን በላሊ በማንም የሇም ፤ እንዴንበት ዗ንዴ
የሚገባን ሇሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ላሊ የሇምና
፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 5፥34 እኔ ግን ከሰው ምስክር
አሌቀበሌም እናንተ እንዴትዴኑ ይሄን እሊሇሁ እንጂ፡፡
ዮሏንስ ራእይ 22÷18 በዙህ መጽሏፍ የተጻፈውን
የትንቢት ቃሌ ሇሚሰማ ሁለ እኔ እመሰክራሇሁ ፤

የሏዋርያት ስራ 10÷43 በእርሱ የሚያምን ሁለ


በስሙ የሀጢያት ስርየት እንዯሚቀበሌ ነቢያት
ይመሰክሩሇታሌ፡፡ ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷1 በክርስቶስ
ኢየሱስ ያለት ኩነኔ (ፍርዴ) የሇባቸውም ፡፡

169
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዮሏንስ ወንጌሌ 10÷1-16 እውነት እውነት


እሊችኃሇሁ፤ወዯ በጎች በረት በበሩ የማይገባ በላሊ መንገዴ
ግን የሚወጣ ላባ ወንበዳ ነው፤በበሩ የሚገባ ግን የበጎች
እረኛ ነው፡፡ሇእርሱ በረኛው ይከፍትሇታሌ፤ በጎቹም
ዴምፁን ይሰሙታሌ፤የራሱን በጎች በየስማቸው ጠርቶ
ይወስዲችኃሌ ፡፡ የራሱን ሁለ ካወጣቸው በኃሊ በፊታቸው
ይሄዲሌ፤በጎቹም ዴምፁን ያውቃለና ይከተለታሌ፤ከላሊው
ግን ይሸሻለ እንጂ አይከተለትም ፤ የላልችን ዴምጽ
አያውቁምና ፡፡ ኢየሱስ ይህን ምሳላ ነገራቸው፤ እነርሱ
ግን የነገራቸው ምን እንዯሆነ አሊስተዋለም፡፡ኢየሱስም
ዯግሞ አሊቸው ፡፡ እውነት እውነት እሊቸዋሇሁ እኔ የበጎች
በር ነኝ ፡፡ከእኔ በፊት የመጡ ሁለ ላቦችና ወንበዳዎች
ናቸው ፤ ዲሩ ግን በጎቹ አሌሰሙዋቸውም ፡፡ በሩ እኔ ነኝ
፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይዴናሌ፤ይገባሌም ይወጣሌም
መሠማሪያም ያገኛሌ፡፡ላባው ሉሰርቅና ሉያርዴ ሉያጠፋም
እንጂ ስሇ ላሊ አይመጣም፤እኔ ሕይወት እንዱሆንሊቸው
እንዱበዚሊቸው መጣሁ ፡፡ መሌካም እረኛ እኔ ነኝ፡፡
መሌካም እረኛ ነፍሱን ስሇ በጎቹ ያኖራሌ፡፡ እረኛ
ያሌሆነው በጎቹም የእርሱ ያሌሆኑ ሞያተኛ ግን ተኩሊ
ሲመጣ ባየ ጊዛ በጎቹን ትቶ ይሸሻሌ፤ተኩሊም
ይነጥቃቸዋሌ በጎቹን ይበትናቸዋሌ ሞያተኛ ስሇሆነ ሇበጎቹ
ስሇማይገዯው ሞያተኛ ይሸሻሌ፡፡መሌካም እረኛ እኔ ነኝ
፤አብም እንዯሚያውቀኝ እኔም አብን እንዯማውቀው
የራሴን በጎች አውቃሇሁ የራሴም በጎች ያውቁኛሌ፤
ነፍሴንም ስሇ በጎች አኖራሇሁ፡፡ከዙህም በረት ያሌሆኑ
ላልች በጎች አለኝ ፤ እነርሱን ዯግሞ ሊመጣ ይገባኛሌ

170
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዴምጼንም ይሰማለ፤አንዴም መንጋ ይሆናለ እረኛውም


አንዴ፡፡

ወዯ ገሊቲያ መሌእክት 4 ÷19 ሌጆች ሆይ


፤ክርስቶስ በእናንተ እስኪሳሌ ዴረስ ዲግመኛ ስሇ እናንተ
ምጥ ይዝኛሌ ፡፡ ገሊቲያ 6÷14 ነገር ግን አሇም ስሇ እኔ
የተሰቀሇበት እኔ ዯግሞ ሇአሇም የተሰቀሌኩበት ከጌታችን
ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀሌ በቀር ላሊ ምህከት ከኔ ይራቅ
፡፡ 1ኛ ቆሮንጦስ 2 የዮሏንስ ራዕይ 2 በመካከሊችሁ ሳሇሁ
ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱ እንዯተሰቀሇ ላሊ ነገር
እንዲሊውቅ ቆርጬ ነበር፡፡ ገሊቲያን 3 ÷ 1
የማታስተውለ የገሊቲያን ሰዎች ሆይ በአይናችሁ ፊት
ኢየሱስ ክርስቶስ እንዯተሰቀሇ ሆኖ ተስል ነበር ፤
ሇእውነት እንዲትዚዘ አዙም ያዯረገባችሁ ማነው ?
ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 10 ÷ 21 በእግዙአብሔር ቤት
ታሊቅ ካህን አሇን ፡፡ ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 4÷14
እንግዱህ ወዯ ሰማያት የወጣ ታሊቅ ሉቀ ካህናት
የእግዙአብሔር ሌጅ ኢየሱስ ክርስቶስ አሇን፤በእርሱ
ጸንተን በማመን እንኑር ፡፡ ዕብራዊያን 7÷28 ሕጉ ዴካም
ያሊቸውን ሰዎች ሉቀ ካህናት አዴርጎ ይሾማሌና፤ከሕግ
በኋሊ የመጣው የመሃሌ ቃሌ ግን ሇ዗ሊሇም ፍጹም
ሆነውን ሌጅ ይሾማሌ ፡፡ ዕብራዊያን 4 ÷15 ከሀጢያት
በቀር በነገር ሁለ እንዯ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ ፤
በዴካማችን ሉራራሌን የማይችሌ ሉቀ ካህን የሇንም ፡፡
ዕብራዊያን 10 ፥ 39 እኛ ነፍሳቸውን ሉያዴኑ
ከሚያምኑት ነን እንጂ ወዯ ጥፋት ከሚያፈገፍጉት

171
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አይዯሇንም፡፡
የዮሏንስ ራዕይ 1÷5 ……ሇወዯዯን ÷
ከኃጢታችንም በዯሙ ሊጠበን ÷ 6 ሇአባቱም
ሇእግዙአብሔር ነገስታትና ካህናት ሇአዯረገን ሇእርሱ
ከ዗ሊሇም እስከ዗ሊሇም ዴረስ ክብርና ኃይሌ ይሁን ፤
አሜን፡፡

172
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ትእዚዜ

በአዱስ ኪዲን

173
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ትእዚዜ በአዱስ ኪዲን


የዮሏንስ ወንጌሌ 15÷12 እኔ እንዯ ወዯዴኳቸሁ
እርስ በእርሳችሁ ትዋዯደ ዗ንዴ ትእዚዛ ይህች ናት ፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 13 ÷34-35 እኔ እንዯ ወዯዴኳችሁ
እናንተ ዯግሞ እርስ በእርስ ትዋዯደ ዗ንዴ አዱስ
ትአዚዜ እሰጣችኃሇሁ ፡፡ እርስ በእርስ ፍቅር ቢኖራችሁ
፤ዯቀ መዜሙርቴ አንዯ ሆናችሁ ሰዎች ሁለ በዙህ
ያውቃለ ፡፡1የዮሏንስ ወንጌሌ 3÷22-23 ትእዚዘን
የምንጠብቅና በፊቱ ዯስ የምናሰኘውን የምናዯርግ
ስሇሆነን የምንሇምነውን ሁለ ከእርሱ እናገኛሇን ፡፡
ትእዚዙቱም ይህች ናት ፤ በሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም
እናምን ዗ንዴ ፤ትእዚዜንም እንዯሰጠን እርስ በእርሳችን
እንዋዯዴ ዗ንዴ ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷8 ሕግ ሁለ
በአንዴ ቃሌ ይፈጸማሌና ፤እርሱም ባሌንጀራህን
እንዯራስህ አርገህ ውዯዴ የሚሌ ነው፡፡1የጴጥሮስ
መሌእክት 4÷8 ፍቅር የኃጢያት ብዚት ይሸፍናሌና
ከሁለ በፊት እርስ በእርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋዯደ፡፡

ወዯ ቆሊስይስ ሰዎች 3÷17 እግዙአብሔር አብን


በእርሱ እያመሰገናችሁ ÷ በቃሌ ቢሆን ወይም በሥራ
የምታዯርጉትን ሁለ በጌታ በኢየሱስ ስም አዴርጉት፡፡
ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 5÷15 እርስ በእርሳችሁ ብትነካከሱ
ብትበሊለ እርስ በርሳችሁ እንዲትጠፋፉ ተጠንቀቁ
፡፡1ዮሏንስ መሌእክት 5፤3 ትእዚዚቱን ሌንጠብቅ

174
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ፍቅር ይህ ነውና፤ትእዚዚቱም ከባድች


አይዯለም፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 15÷13 ነፍሱን ስሇ
ወዲጆቹ ከመስጠት ይሌቅ ከዙህ የሚበሌጥ ፍቅር
ሇማንም የሇውም፡፡እኔ ያ዗ዜኳችሁን ብታዯርጉ ወዲጆቼ
ናችሁ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷8-10 እርስ በእርሳችሁ ከመዋዯዴ


በቀር ሇማንም እዲ አይሁንባችሁ፤ላሊውን የሚወዴ
ህጉን ፈጽሞታሌና ፡፡ አታመንዜር ፣ አትግዯሌ ፣
አትስረቅ ፣ በውሸት አትመስክር፤አትመኝ አትመኝ
የሚሇው ከላሊይቱ ትእዚዜሁለ ጋር በዙህ፡፡ ባሌንጀራህን
እንዯነፍስህ በሚሇው ቃሌ ተጠቅሌልአሌ ፡፡ ፍቅር
ሇባሌንጀራው ክፉ አያዯርግም ፤ ስሇዙህ ፍቅር የህግ
ፍፃሜ ነው ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷21-24 ትእዚዛ
በእርሱ ዗ንዴ ያሇችው የሚጠብቃትም የሚወዯኝ እረሱ
ነው ፤ የሚወዯኝም አባቴ ይወዯዋሌ እኔም እወዯዋሇሁ
፤ራሴንም እገሌጥሇታሇሁ፡፡የአስቆሮቱ ያይዯሇ ይሁዲ፡፡
ጌታ ሆይ ሇአሇም ሳይሆን ራስህን ሇእኛ ሌትገሌጥ ያሇህ
እንዳት ነው አሇው ፡፡ ኢየሱስም መሇሰ አሇውም ፡፡
የሚወዯኝ ቢኖር ቃላን ይጠብቃሌ ፤አባቴም ይወዯዋሌ
ወዯ እርሱም እንመጣሇን በእርሱም ዗ንዴ መኖሪያ
እናረጋሇን፡፡የማይወዯኝ ቃላን አይጠብቅም ፤
የምትሰሙት ቃሌ የሊከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ
አይዯሇም፡፡

175
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሏዋርያት ሥራ፡- 15÷19-20 አሁንም ወዯ


እግዙአብሔር በተመሇሱ አሕዚብ ሊይ ሥርአትን
አታክብደ እሊችኃሇሁ ፡፡ ነገር ግን ሇጣዖት ከሚሰዋው÷
ከዜሙት÷ሞቶ የተገኘውን ዯም ከመብሊት እንዱርቁ ÷
ሇራሳቸው የሚጠለትንም (እነሱ ሊይ ሉዯረግ/ሉዯርስ
የማይፈሌጉትን) በወንዴሞቻቸው ሊይ እንዲያዯርጉ
እ዗ዘዋቸው፡፡

የለቃስ ወንጌሌ 6÷46-49 ስሇ ምን ፡፡ጌታ ሆይ ፤ጌታ


ሆይ ትለኛሊችሁ ፤የምሇውን አታዯርጉምን(በእኔ እመኑ)
ወዯ እኔ የሚመጣ ሁለ ቃላን ሰምቶ የማያዯርገው
፤ማንን እንዯሚመስሌ አሳያችኃሇሁ፡፡ቤትም ሲሰራ
አጥሌቆ የቆፈረ በአሇት ሊይም የመሰረተ ሰውን
ይመስሊሌ ፤ጎርፍም በመጣ ጊዛ ወንዘ ያን ቤት ገፋው
፤ በዓሇት ሊይም ስሇተመሰረተ ሉያናውጠው አሌቻሇም፡፡
ሰምቶም የማያዯርገው ግን ያሇ መሰረት በምዴር ሊይ
ቤቱን የሰራ ሰውን ይመስሊሌ፡፡

176
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ታሊቂቱና ፊተኛይቱ ትእዚዜ


የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ ሃያ ሁሇት ከቁጥር
ሰሊሳ አምስት እስከ አርባ ፡- 22÷35-40 ከእነርሱም
አንዴ ህግ አዋቂ ሉፈትነው ፡፡መምህር ሆይ ፤ከሕግ
ማናቸይቱ ትእዚዜ ታሊቅ ናት?ብል ጠየቀው፡፡ኢየሱስም
እንዱህ አሇው፡፡ጌታ አምሊክህን በፍጹም ሌብህ በፍጹም
ነፍስህም አሳብህም ውዯዴ፤ታሊቂቱና ፊተኛይቱ ትእዚዜ
ይሕች ናት፡፡ ሁሇተኛይቱ ይህን ትመስሊሇች ፤እርስዋም
፡፡ባሌንጀራህን እንዯ ነፍስህ ውዯዴ የምትሇው
ናት፡፡በእነዙህ በሁሇቱ ትእዚዚት ሕጉም ሁለ ነቢያትም
ተሰቅሇዋሌ፡፡

177
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእግዙአብሔር መንግስት የስራ


ታሊቅ ዋጋው

178
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእግዙአብሔር መንግስት የስራ


ታሊቅ ዋጋው
የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ አምስት ቁጥር አስራ
ሰባት ፡-5÷17 እኔ ሕግና ነቢያትን ሇመሻር የመጣሁ
አይምሰሊችሁ፤ሌፈጽም እንጂ ሌሽር አሌመጣሁም ፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 4÷31-34 መምህር ሆይ ብሊ ብሇው
ሇመኑት ፡፡ እርሱ ግን እናንተ የማታውቁት የምበሊው
መብሌ ሇእኔ አሇኝ አሊቸው ፡፡ ስሇዙህ ዯቀ መዚሙርቱ
የሚበሊው አንዲች ሰው አምጥቶሇት ይሆን ተባባለ፡፡
ኢየሱስም እንዱህ አሊቸው የእኔስ መብሌ የሊከኝንን
ፈቃዴ አዯርግ ዗ንዴ ሥራውን እንዴፈጽም ዗ንዴ ነው
፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷4 እኔ ሊዯርገው የሰጠህኝን
ስራ ፈጽሜ በምዴር አከበርኩህ ፤ማቴዎስ ወንጌሌ 5
÷18 እውነት እሊችኃሇሁ ፤ሰማይና ምዴር እስኪያሌፍ
ዴረስ ፤ከሕግ አንዱት የውጣ ወይም አንዱት ነጥብ ከቶ
አታሌፍም፤ ሁለ እስኪፈጸም ዴረስ፡፡5÷19 እንግዱህ
ከሁለ ካነሱት ትእዚዚት አንዱቱን የሚሽር ሇሰውም
እንዱሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግስተ ሰማያት
ከሁለ ታናሽ ይባሊሌ፤የሚያዯርግ ግን የሚያስተምርም
ማንም ቢሆን እርሱ በመንግስተ ሰማያት ታሊቅ
ይባሊሌ፡፡

179
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 9÷25-27 የሚታገሌም ሁለ


በነገር ሁለ ሰውነቱን ይገዚሌ ፤ እነዙያም የሚጠፋውን
አክሉላ ሉያገኙ ነው፤እኛ ግን የማይጠፋውን፡፡ስሇዙህ
እኔ ያሇ ሃሳብ እንዱሮጥ ሁለ እንዱሁ አሌሮጥም
፤ነፋስን እንዯሚጎስም ሁለ እንዱሁ አሌጋዯሌም፤ነገር
ግን ሇላልች ከሰበኩ በኃሊ ራሴ የተጣሌሁ እንዲሌሆን
ሥጋዬን እያስጎሰምሁ አስገዚዋሇሁ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 9÷6-11 ይህን እሊሇሁ፡-በጥቂት


የሚ዗ራ በጥቂት ዯግሞ ያጭዲሌ÷በበረከት የሚ዗ራ
በበረከት ዯግሞ ያጭዲሌ ፡፡ እግዙአብሔር በዯስታ
የሚሰጠውን ይወዲሌና እያንዲንደ በሌቡ እንዲሰበ
ይስጥ÷ኀ዗ን ወይም በግዴ አይዯሇም፡፡በተነ÷ሇምስኪኖች
ሰጠ÷ጽዴቁ ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ ተብል እንዯ ተጻፈ÷
እግዙአብሔር ÷ሁሌጊዛ በነገር ሁለ ብቃትን ሁለ
አግኝታችሁ ሇበጎ ሥራ ሁለ ትበዘ ዗ንዴ÷ጸጋን ሁለ
ሉበዚሊችሁ ይችሊሌ፡፡ ሇ዗ሪ ዗ርን ሇመብሊትም እንጀራን
በብዘ የሚሰጥ እርሱም የምት዗ሩትን ዗ር ይሰጣችኋሌ
ያበተራችሁማሌ÷የጽዴቃችሁም ፍሬ ያሳዴጋሌ፤በእኛ
በኩሌ ሇእግዙአብሔር የምስጋና ሁለ እንዴታሳዩ በሁለ
ነገር ባሇ ጠጎች ትሆናሊችሁ፡፡

180
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አክሉሌ

የጽዴቅ አክሉሌ
2 ወዯ ጢሞቲዮስ ምእራፍ አራት ከቁጥር ሰባት እስከ
዗ጠኝ ፡-4÷7-9 መሌካሙን ገዴሌ ተጋዴያሇሁ፥
ሩጫውን ጨርሻሇሁ ፥ ሃይማኖትንም ጠብቄያሇሁ፤ ወዯ
ፊት የጽዴቅ አክሉሌ ተ዗ጋጅቶሌኛሌ ፥ይህንም ጻዱቅ
ፈራጅ የሆነው ጌታ ያኔ ሇኔ ያስረክባሌ፤ ዯግሞም
መገሇጡን ሇሚወደ እንጂ ሇእኔ ብቻ አይዯሇም፡፡ በቶል
ወዯ እኔ እንዴትመጣ ትጋ፤

181
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የህይወት አክሉሌ
የያዕቆብ መሌዕክት ምእራፍ አንዴ ከቁጥር አስራ ሁሇት
እስከ አስራ አራት ፡-1÷12-14 በፈተና የሚጸና ሰው
የተባረከ ነው ፤ከተፈተነ በኃሊ ሇሚወደት ተስፋ ስሇ
እርሱ የሰጣቸውን የሕይወት አክሉሌ ይቀበሊሌና ፡፡
ማንም ሲፈተን ፡፡ በእግዙአብሔር እፈተናሇሁ አይበሌ
፤እግዙአብሔር በክፉ አይፈትንምና ፤እርሱ አራሱ
ማንንም አይፈትንም ፡፡ነገር ግን እያንዲንደ በራሱ
ምኞት ሲሳብና ሲታሇሌ ይፈተናሌ ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 2÷10 ሌትቀበሇው ያሇህን መከራ


አትፍራ ፡፡ እነሆ ፤ እንዴትፈተኑ ዱያቢልስ ከእናንተ
አንዲንድዲችሁን በወይኒ ሉያገባችሁ አሇው ፤አስር ቀንም
መከራ ትቀበሊሊችሁ እስከሞት ዴረስ የታመንህ ሁን
የህይወትም አክሉሌ እሰጥሃሇሁ፡፡

182
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የክብር አክሉሌ
1የጴጥሮስ መሌእክት ምእራፍ አምስት ከቁጥር አንዴ
እስከ አራት፡-5÷1-4 እንግዱህ እኔ፤ከእነርሱም ሉገሇጥ
ካሇው ክብር ተካፋይ የሆንሁ፤በመካከሊቸው የለትን
ሽማግላዎች እመክራችኃሇሁ ፤በእናንተ ዗ንዴ ያሇውን
የእግዙአብሔር መንጋ ጠብቁ ፤ እንዯ እግዙአብሔር
ፈቃዴ በውዴ እንጂ በግዴ ሳይሆን ፤ በበጎ ፈቃዴ እንጂ
መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን ጎብኙት፤ሇመንጋው
ምሳላ ሁኑ እንጂ ማህበራችሁን በኃይሌ አትግዘ፤
የእረኞች አሇቃ በሚገሇጥበት ጊዛ የማያሌፈውን የክብር
አክሉሌ ትቀበሊሊችሁ፡፡

2 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷11-13 ቃለ የታመነ ነው እንዱህ


የሚሇው፤ከእርሱ ጋር ከሞተን፤ከእርሱ ጋር በሕይወት
እንኖራሇን፤ብንጸና ፤ከእርሱ ጋር ዯግሞ እንነግሳሇን
፤ብንክዯውም፤እርሱ ዯግሞ ይክዯናሌ፤ባናምነው እርሱ
የታመነ ሆኖ ይኖራሌ፤እራሱን ሉክዴ አይችሌምና ፡፡

183
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6÷7-9 አትሳቱ፤እግዙአብሔር


አይ዗በትበትም፡፡ሰው የ዗ራውን ያኑኑ ዯግሞ ያጭዲሌና፡፡
በገዚ ስጋው የሚ዗ራ መበስበስን ያጭዲሌና (ሇስጋው
የሚሰራ/የሚዯክም)፤በመንፈስ ግን የሚ዗ራው ከመንፈስ
የ዗ሊሇምን ሕይወት ያጭዲሌ (ሇነፍሱ የሚሰራ /
የሚዯክም )፡፡ባንዜሌም በጊዛው እናጭዲሇንና መሌካም
ሥራን ሇመስራት አንታክት ፡፡ 2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
5፤10 መሌካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዲዯረገ
፤እያንዲንደ በሥጋው የተሰራውን በብዴራት ይቀበሌ
዗ንዴ ሁሊችንም በክርስቶስ ወንበር ፊት ሌንገሇጥ
ይገባናሌ ፡፡

1የጴጥሮስ መሌእክት 1÷17 ሇሰው ፊት ሳያዯሊ


በእያንዲንደ ሊይ እንዯ ስራው የሚፈርዯውን አባት
ብሊችሁ ብትጠሩ በእንግዴነታችሁ ዗መን በፍርሀት
ኑሩ፡፡

2 ወዯ ጢሞቴዎስ 2÷6 የሚዯክመው ገበሬ ፍሬውን


ከሚበለት መጀመሪያ እንዱሆን ይገባዋሌ ፡፡1ቆሮንጦስ
ሰዎች 9÷13-14 በመቅዯስ ነገር የሚያገሇግለ ከመቅዯስ
የሆነውን ነገርን እንዱመገቡ፤በመሰዊያውም የሚጸኑ
ከመሰዊያው እንዱካፈለ አታውቁምን? ወንጌሌን
የሚሰብኩ ከወንጌሌ ቀሇብ እንዯሚቀበለ ጌታ
ዯንግጎአሌ፡፡

184
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የማቴዎስ ወንጌሌ 6÷19-21 ብሌና ዜገት በሚያጠፉት


ላቦችም ቆፍረው በሚሰርቁት ዗ንዴ ሇእናንተ በምዴር
ሊይ መዜገብ አትሰብስቡ፤ነገር ግን ብሌም ዜገትም
በማያጠፉት ላቦችም ቆፍረው በማይሰርቁት ዗ንዴ
ሇእናንተ በሰማይ መዜገብ ሰብስቡ፤መዜገብህ ባሇበት
ሌብህ በዙያ ይሆናሌና ፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 10÷28-31 ጴጥሮስም፡፡እነሆ፤እኛ


ሁለን ትተን ተከተሌንህ ይሇው ጀመር ፡፡ኢየሱስም
መሌሶ እንዱህ አሇ፡፡እውነት አሊቸዋሇሁ፤ስሇ እኔና ስሇ
ወንጌሌ ቤትን ወይም ወንዴሞችን ወይም አባትህን
ወይም እናትህን ወይም ሚስትህን ወይም ሌጆችን
ወይም እርሻን የተወ ፤አሁን በዙህ ዗መን ከስዯት ጋር
ቤቶችን ወንዴሞችንና እህቶችንም እናቶችንም ሌጆችንም
እርሻንም መቶ እጥፍ፤በሚመጣውም ዓሇም የ዗ሊሇም
ሕይወት የማይቀበሌ ማንም የሇም አሊቸው፡፡ግን ብዘ
ፊተኞች ኃሇኞች ኃሇኞችም ፊተኞች ይሆናለ፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 5÷17-19 እኔ ህግና ነቢያትን


ሇመሻር የመጣሁ አይምሰሊችሁ ፤ሌፈጽም እንጂ ሌሽር
አሌመጣሁም፡፡እውነት እሊቸዋሇሁ፤ሰማይና ምዴር
እስከሚያሌፍ ዴረስ፤ከሕግ አንዱት የውጣ ወይም
አንዱት ነጥብ አታሌፍም ፤ሁለ እስሚፈጸም ዴረስ፡፡
እንግዱህ ከነዙህ ከሁለ ካነሱት ትእዚዚት አንዱቱን
የሚሽር ሇሰውም እንዱሁ የሚያስተምር ማንም ሰው
በመንግስተ ሰማያት ከሁለ ታናሽ ይባሊሌ፤የሚያዯርግ
ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግስተ

185
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሰማያት ታሊቅ ይባሊሌ ፡፡ 5÷39 እኔ ግን እሊችኃሇሁ


ክፉውን አትቃወሙ ፤ዲሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ
ሇሚመታህ ሁለ ሁሇተኛውን ሁለ አዘርሇት ፤5÷ 40
እንዱከስህም እጀ ጠባብንም እንዱወሰወዴ መጎናጸፊያህን
ተውሇት፤41ማንም ሰው አንዴ ምእራፍ ትሄዴ ዗ንዴ
ቢያስገዴዴህ ሁሇተኛውንም ከእርሱ ጋር ሂዴ፡፡5÷42
ሇሚሇምንህ ሁለ ስጥ ፤ የሚወስዴ እንዱመሌስ
አትጠይቀው ፡፡ 44-45 እኔ ግን እሊችኀሇሁ ፤በሰማያት
ሊሇ አባታችሁ ሌጆች ትሆኑ ዗ንዴ ጠሊቶቻችሁን ውዯደ
፤የሚረግሟችሁን መርቁ ፤ሇሚጠለዋችሁም መሌካም
አዴርጉ ፤ስሇሚያሳደዲችሁም ጸሌዩ ፤እርሱ በክፉዎችና
ሇበጎዎች ሊይ ፀሏይን ያወጣሌና ፤ በፃዴቃንና
በሀጢያተኞችም ሊይ ዜናቡን ያ዗ንባሌና ፡፡5÷46
የሚወደዋችሁን ብትወደ ምን ዋጋ አሇሁ ቀራጮችስ
ያንኑ ያዯርጉ የሇምን ፤5÷48 እንዱህ የሰማዩ አባታችን
ፍጹም እንዯሆነ እናንተም ፍጹምን ሁኑ፡፡የማቴዎስ
ወንጌሌ 6 ÷1-4 ሇሰዎች ትታዩ ዗ንዴ ምጽዋታችሁን
በፊታቸው እንዲታዯርርጉ ተጠንቀቁ፤ያሇዙያ በሰማያት
ባሇው አባታችሁ ዗ንዴ ዋጋ የሊችሁም ፡፡እንግዱህ
ምጽዋት ስታዯርግ ፤ግብዝች በሰው ዗ንዴ ሉከበሩ
በምኩራብ በመንገዴም እንዯሚዯርጉ በፊትህ መሇከት
አታስነፋ፤እውነት እሊቸዋሇሁ ፤ዋጋቸውን ተቀብሇዋሌ፡፡
አንተ ግን ምጽዋት ስታዯርግ ምጽዋትህ በስውር
እንዱሆን ቀኝህ የምትሰራውን ግራህ አትወቅ፤በስውር
የሚያይ አባትህም በግሌጥ ይከፍሌሃሌ፡፡6÷24 ሇሁሇት
ጌቶች መገዚት የሚቻሇው ማንም ፤ወይም አንደን

186
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይጠሊሌ ሁሇተኛውን ይወዲሌ፤ወይም ወዯ አንደ


ይጠጋሌ ሁሇተኛውን ይንቃሌ፤ሇእግዙአብሔርና ሇገን዗ብ
መገዚት አትችለም ፡፡6÷ 31-38እንግዱህ ምን እንበሊሇን
? ምንስ እንጠጣሇን? ምንስ እንሇብሳሇን ብሊችሁ
አትጨነቁ ፤ይህን ሁለ አህዚብ ይፈሌጋለ ? ይሕን
ሁለ እንዯሚያስፈሌጋችሁ የሰማዩ አባታችሁ ያውቃሌና
፡፡ ነገር ግን አስቀዴማችሁ የእግዙአብሔርን መንግስት
ጽዴቁንም ፈሌጉ ፤ ይህም ሁለ ይጨመርሊችኃሌ ፡፡ ነገ
ሇራሱ ይጨነቃሌና ሇነገ አትጨነቁ ፤ሇቀኑ ክፋቱ
ይበቃዋሌ ፡፡ ለቃስ ወንጌሌ 6÷35-38 ጠሊቶቻችሁን
ውዯደ ፤መሌካም አዴርጉ ፤ ምንም ተስፋ ሳታዯርጉም
አበዴሩ ፤ ዋጋችሁ ታሊቅ ይሆናሌ ፤የሌኡሌም ሌጆች
ትሆናሊችሁ ፤እርሱ ሇማያመሰግኑ ሇክፉዎች ቸር
ነውና፡፡ አባታችሁ ርሁሩህ እንዯሆነ እሩህሩሆች ሁኑ ፡፡
አትፍረደ አይፈረዴባችሁምም፤ አትኮንኑ አትኮነኑምም
፡፡ ይቅር በለ ይቅር ትባሊሊችሁ፡፡ ይቅር በለ ይቅር
ትባሊሊችሁ፡፡ስጡ ይሰጣችኃሌ፤ በምትሰፍሩበት መስፈሪያ
ተመሌሶ ይሰፈርሊችኃሌና ፤ የተጨቆነና የተነቀነቀ
የተትረፈረፈም መሌካም መስፈሪያ በእቅፋችሁ
ይሰጣችኃሌ ፡፡ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷18-19 በእርሱ
ስራ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ ወዯ አብ መግባት አሇንና፡፡
እንግዱህ ወዱህ ከቅደሳን ጋር ባሊገሮችና የእግዙአብሔር
ቤተሰቦች ናችሁ እንጂ እንግድችና መጻተኞች
አይዯሊችሁም ፡፡ የማቴዎስ ወንጌሌ 7÷12 እንግዱህ
ሰዎች ሉያዯርጉሊችሁ የምትወደትን ሁለ እናንተ
ዯግሞ እንዱሁ አዴርጉሊቸው ፤ሕግም ነቢያትም እንዱህ

187
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ነውና፡፡7÷24-27 ስሇዙህ ይህን ቃላን ሰምቶ


የሚያዯርገው ሁለ ቤቱን በአሇት ሊይ የሠራ ሌባም
ሰው ይመስሊሌ፡፡ዜናብም ወረዯ ጎርፍም መጣ ነፋስም
ነፈሰ ያንን ቤት ገፋው ፤በዓሇት ሊይም ስሇተመሰረተ
አሌወዯቀም ፡፡ ይህን ቃላን ሰምቶ የማያዯርገው ሰው
ሁለ ቤቱን በአሸዋ ሊይ የሠራ ሰመፍ ሰውን ይመስሊሌ
፡፡ዜናብም ወረዯ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት
መታው ፤ ወዯቀም አወዲዯቁም ታሊቅ ሆነ፡፡የማቴዎስ
ወንጌሌ 5÷3-48፤ 6÷1-34፤7÷1-29፤

ወዯ ሮሜ ሰዎች 12፥7-15 አገሌግልት ቢሆን


በአገሌግልታችን እንትጋ ፤ የሚያስተምርም ቢሆን
በማስተማሩ ይትጋ ፤የሚመክርም ቢሆን በምክሩ ትጋ፤
የሚሰጥ በሌግስና ይስጥ ፤ የሚገዚ በትጋት
ይግዚ፤የሚምር በዯስታ ይማር፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷7-20 አገሌግልት ቢሆን


በአገሌግልታችን እንትጋ ፤ የሚያስተምርም ቢሆን
በማስተማሩ ይትጋ ፤ የሚመክርም ቢሆን በምክሩ
ትጋ፤ የሚሰጥ በሌግስና ይስጥ ፤የሚገዚ በትጋት
ይግዚ፤ የሚምር በዯስታ ይማር ፡፡ፍቅራችሁ ያሇ
ግብዜነት ይሁን ፡፡ ክፉውን ነገር ተጸየፉት ፤ከበጎ ነገር

188
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጋር ተባበሩ፤ በወንዴማማች መዋዯዴ እርስ በርሳችሁ


ተዋዯደ ፤እርስ በእርሳችሁ ተከባበሩ፤ሇሥራ ከመስራት
አትሇግሙ ፤ በመንፈስ የምትቃጠለ ሁኑ፤ሇጌታ ተገዘ
፤ሇጌታ ተገዘ፤በተስፋ ዯስ ይበሊችሁ፤በመከራ ታገሱ ፤
በጸልት ጽኑ፤ቅደሳንን በሚያስፈሌጋቸው እርደ ፤
እንግድችን ሇመቀበሌ ትጉ፡፡የሚያሳዴደአችሁን መርቁ ፤
መርቁ እንጂ አትርገሙ፡፡ዯስ ከሚሊቸው ጋር ዯስ
ይበሊችሁ ፤ከሚያሇቅሱም ጋር አሌቅሱ ፡፡ እርስ
በእርሳችሁ በአንዴ አሳብ ተስማሙ ፤የትዕቢትን ነገር
አታስቡ ፤ነገር ግን የትህትናን ነገር ሇመስራት
ትጉ፤ሌባሞች የሆናችሁ አይምሰሊችሁ ፡፡ሇማንም ስሇ
ክፉ ፈንታ ክፉ አትመሌሱ፤በሰው ፊት ፤በሰው ፊት
መሌካም የሆነውን አስቡ ፡፤ቢቻሊችሁስ በእናንተ በኩሌ
ከሰው ሁለ ጋር በሰሊም ኑሩ፡፡ተወዲጆች ወይ፤ራሳችሁ
አትበቀለ፤ሇቁጣው ፈንታ ስጡ እንጂ ፤በቀሌ የኔ ነው
፤እኔ ብዴራቱን እመሌሳሇሁ ይሊሌ ጌታ ተብል
ተጽፎአሌና፡፡ጠሊትህ ግን ቢራብ አብሊው ፤ቢጠማ
አጠጣው ፤ይህን በማረግህ በራሱ ሊይ የእሳትን ፍም
ትከምራሇህና፡፡ክፉውን በመሌካም አሸንፍ እንጂ በክፉ
አትሸነፍ፡፡

189
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 6÷8-17 ባሪያ ቢሆን ወይም ጨዋ


ሰው ፤እያንዲንደ የሚያዯርገውን መሌካም ነገር ሁለ
በጌታ በብዴራት እንዱቀበሇው ታውቃሊችሁና፡፡እናንተም
ጌቶች ሆይ ፤ዚቻውን ትታችሁ እንዱሁ አዴርጉሊቸው
፤በእነርሱና በእናንተ ሊይ የሚገዚው ጌታ በሰማይ እንዲሇ
ሇሰውም ፊት እንዲያዯሊ ታውቃሊችሁና፡፡በቀረውስ
በጌታና በሀይለ ችልት የበረታችሁ ሁኑ፡፡ የዱያቢልስ
ሽንገሊ ትቃወሙ ዗ንዴ እንዱቻሊችሁ የእግዙአብሄርን
ዕቃ ጦር ሁለ ሌበሱ፡፡መጋዯሊችን ከዯምና ከስጋ ጋር
አይዯሇምና ፤ከአሇቆችና ከስሌጣናት ጋር ከዙህ ከጨሇማ
አሇም ገዢዎች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካሇ ከክፋት
መንፈሳዊያን ሰራዊት ጋር ነው እንጂ፡፡አንግዱህ በክፉ
ቀን ሇመቃወም፤ሁለን ፈጽማችሁ ሇመቆም እንዴትችለ
የእግዚብሄር ዕቃ ጦር ሁለ አንሱ፡፡እንግዱህ ወገባችሁን
በእውነት ታጥቃችሁ ፤የጽዴቅንም ጥሩር ሇብሳችሁ
፤በሰሊም ወንጌሌን በመ዗ጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው
ቁሙ፤እንግዱህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ
፤የጽዴቅንም ጥሩር ሇብሳችሁ ፤በሰሊም ወንጌሌም
በመ዗ጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤በሁለም
ሊይ ጨምራችሁ የሚንበለትን የክፉ ፈሊጻዎች ሁለ
ሌታጠፉ የምትችለበትን የእምነት ጋሻ አንሱ፤
የመዲንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዘ እርሱም
የእግዙአብሄር ቃሌ ነው፡፡

190
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 3÷23-25 ሇሰው ሳይሆን ሇጌታ


እንዯምታረጉ፤የምታዯርጉትን ሁለ በትጋት አዴርጉት ፤
ከጌታ የርስትን ብዴራት እንዴትቀበለ ታውቃሊችሁና
፡፡የምታገሇግለት ጌታ ክርስቶስ ነውና፡፡የሚበዴሌም
የበዯሇውን በብዴራት ይቀበሊሌ፤ሇሰው ፊትም አዴሌዎ
የሇም፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 14፤9-13 ሙታንንም
ህይዋንንም ይገዚ ዗ንዴ ክርስቶስ ሞተቶአሌና ሕያውም
ሆኖአሌና፡፡ አንተም ሇምን በወንዴምህ ሊይ ሇምን
ትፈርዲሇህ፡ወይ አንተ ዯግሞ ወንዴምህን ስሇምን
ትንቃሇህ፤ሁሊችን በክርስቶስ ወንበር ፊት እንቆማሇንና፡፡
እኔ ሕያው ነኝ፤ ይሊሌ ጌታ፤ጉሌበት ሁለ ሇኔ
ይንበረከካሌ ምሊስም ሁለ እግዙአብሔርን ያመሰግናሌ
ተብል ተጽፎአሌና፡፡ እንግዱስ እያንዲንዲችን ስሇ
እራሳችን ሇእግዙአብሔር መሌስ እንሰጣሇን፡፡እንግዱህ
ከዚሬ ጀምሮ እርስ በእርሳችን አንፈራረዴ፤2 ጢሞቲዮስ
2÷12-13 ብንጸና ፤ከእርሱ ጋር ዯግሞ እንነግሳሇን፤
ብንክዯው ፤ እረሱ ዯግሞ ይክዯናሌ ፤ ባናምነው ፤
እርሱ የታመነ ሆኖ ይኖራሌ ፤ ራሱን ሉክዴ
አይችሌምና፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷12 እኔ እንዯ ወዯዴኳቸሁ እርስ


በእርሳችሁ ትዋዯደ ዗ንዴ ትእዚዛ ይህች ናት ፡፡

ሮሜ ሰዎች 8÷1 በክርስቶስ ኢየሱስ ያለት ኩነኔ


(ፍርዴ) የሇባቸውም፡፡

191
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የማቴዎስ ወንጌሌ 25÷31-46 የሰው ሌጅ በክብሩ


በሚመጣበት ጊዛ ከእርሱም ጋር ቅደሳን መሊእክቱን
ሁለ፤በዙያን ጊዛ ይቀመጣሌ፤አሕዚብን ሁለ ይሰበስባለ
፤ እረኛም በጎቹን ከፍየልች እንዯሚሇይ እርስ
በእርሳቸው ይሇያያቸዋሌ ፤በጎቹን በቀኙ ፍየልቹን
በግራው ያቆማቸዋሌ ፡፡ ንጉሱም በቀኙ ያለቱን ንንዱህ
ይሊቸዋሌ ፡፡ እናንተ የአባቴ ብሩካን ፤ ኑ ፤ አሇም
ከተፈጠረበት ጊዛ ጀምሮ የተ዗ጋጀሊችሁን መንግስት
ውረሱ ፡፡ ተርቤ አብሌታችሁኛሌ ፤ ተጠምቼ
አጠጥታችሁኛሌ ፤ እንግዲ ሆኜ ተቀብሊችሁኛሌ ፤
ታርዤ አሌብሳችሁኛሌና ፤ ታምሜ ጠይቃችሁኛሌና ፤
ታስሬ ወዯ እኔ መጥታችኃሌና ፡፡ ጻዴቃን መሌሰው
ይለታሌ፡፡ጌታ ሆይ፤ተርበህ አይተንህስ መቼ አበሊንህስ
፤ወይስ ተጠምተህ መቼ አጠጣንህ፤እንግዲ ሆነህስ መቼ
ተቀበሌንህ ፤ወይስ ታር዗ህ አይተን መቼ አበሊንህ
፤ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወዯ አንተ
መጣን፤ንጉሱም መሌሶ ፡፡እውነት እሊችኃሇሁ ከሁለ
ከሚያንሱ ከእነዙህ ወንዴሞቼ ሇአንደ እንኳ
ስሊዯረጋችሁት ሇእኔ አዯረጋችሁስ ይሊቸዋሌ፡፡በግራው
ያለትን ዯግሞ ይሊቸዋሌ ፡፡እናንተ ርጉማን ሇሰይጣንና
ሇመሊእክቱ ወዯተ዗ጋጀው ወዯ ዗ሊሇም ዜሳት ከእኔ ሂደ
፡፡ተርቤ አበሌታችሁኛሌ ፤ ተጠምቼ አሊጠጣችሁኝምና
፤ እንግዲ ሆኜ እሌተቀበሊችሁኝምና፤ ታርዤ
አሊሇበሳችሁኝምና ፡፡ ታምሜም ፣ ታስሬም
አሌጠየቃችሁኝምና ፡፡ እነርሱ ዯግሞ ይመሌሱና ፡፡ ጌታ
ሆይ ፤ ተርበህ ወይስ ተጠምተህ ወይስ እንግዲ ሆነህ

192
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወይስ ታር዗ህ ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ መቼ


አይተን አሊገሇገሌንህም ይለታሌ ፡፡ያን ጊዛ እውነት
እውነት እሊችኃሇሁ፤ ከሁለ ከሚያንሱ ከእነዙህ አንደ
ስሊሊረጋችሁት ሇእኔ ዯግሞ አሊረጋችሁትመም ብል
ይመሇረስሊችኃሌ፡፡እነዙያም ወዯ ዗ሊሇም ቅጣት ፤ጻዴቃን
ግን ወዯ ዗ሊሇም ሕይወት ይሄዲለ ፡፡

እግዙአብሔር የሚጠሊቸው 6 ነገሮች (መጽሏፈ ምሳላ


6÷16-19)

1 ቲቢተኛ አይን

2 ሏሰተኛ ምሊስ

3ንጹህን ዯም የምታፈስ እጅ

4 ክፉ አሳብ የምታበቅሌ ሌብ ፤ወዯ ክፉ የምትሮጥ


እግር፤

6 በሀሰት የሚናገር ሀሰተኛ ምስክር በወንዴማማች


መካከሌ ጠብን የሚ዗ራ፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 7÷15 ከሰው የሚወጡት ሰውን


የሚያረክሱ ናቸው እንጂ ከሰው ውጭ የሚገባውስ
ሉያረክሰው የሚችሌ ማንም የሇም፡፡19-22 ወዯ ሆዴ
ገብቶ ወዯ እዲሪ ይወጣሌ እንጂ ወዯ ሌብ አይገባምና
፤መብሌን ሁለ እያጠራ አሊቸው፡፡እርሱም አሇ ፡፡ከሰው
የሚወጣው ሰውን የሚያረክስ ያ ነው ፡፡ከውስጥ ከሰው
ሌብ የሚወጣ ከክፉ አሳብ ፤ ዜሙት ፣ መስረቅ ፣

193
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መግዯሌ ፣ምንዜርነት ፣መጎምጀት ፤ ክፋት ፤ ተንኮሌ


፣ መዲራት ፣ ምቀኝነት ፣ ስዴብ ፤ ትዕቢት ፤ ስንፍና
ናቸውና፤

194
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን ዜቅ


በማዴረግ ትህትና ሲያስተምር
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አስራ ሶስት ቁጥር አራት ፡-
13÷4 ከእራት ተነሣ ሌብሱንም አኖረ ፤ማበሻም ጨርቅ
ወስድ ታጠቀ፤ በኃሊም በመታጠቢያው ውሃ ጨመረ ፤
የዯቀ መዚሙርቱን እግር ሉያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ
ጨርቅ ሉያብስ ጀመረ ፡፡13÷12 እግራቸውንም አጥቦ ፤
ሌብሱንም አንስቶ ዲግመኛ ተቀመጠ ፤ እንዱህም
አሊቸው ፡፡ ያዯረግሁሊችሁን ታስተውሊሊችሁን ?13÷13
እናንተ መምህርና ጌታ ትለኛሊችሁ ፤ እንዱሁም ነኝና
መሌካም ትሊሊችሁ ፡፡13÷14 እንግዱህ እኔ ጌታና
መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ ፤ እናንተ ዯግሞ
እርስ በእርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዗ንዴ
ይገባችኃሌ ፡፡ እኔ ሇእናንተ እንዲዯረኩ እናንተ ዯግሞ
ታዯርጉ ዗ንዴ ምሳላ ሰጥቻችኃሇሁና ፡፡(በእግር
መታጣጠብ ምሳላ መስጠቱ የሚያመሇክተው እርስ
በእርሳችሁ ዜቅ ብሊችሁ በማንኛውም መሌካም ነገር
ተከባበሩ እና ተዋዯደ ብል ማስተማሩ ነው)13÷16
እውነት እውነት እሊችኋሇሁ፤ባሪያ ከጌታው አይበሌጥም
መሌእክተኛም ከሊከው አይበሌጥም፡፡

195
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እርስ በእርስ ተናነጹ እንጂ


አትከራከሩ
2 ወዯ ጢሞቲዮስ መሌእክት ምእራፍ ሁሇት ቁጥር
አስራ ሁሇት ፡-2÷12 ይህን አሳስባችኃሇሁ ፤በቃሌም
እንዲይጣለ በእግዙአብሔር ፊት ምከራቸው ፤ ይህ
ምንም የማይረባ የሚሰሙትንም የሚያፈርስ ነው
፡፡2÷15-16 የእውነትን ቃሌ በቅንነት የሚናገር
የማያሳፍር ሰራተኛ ሆነህ ፤የተፈተነውን ራስህን
ሇእግዙአብሔር ሌታቀርብ ትጋ፡፡ነገር ግን ሇአሇም
ከሚመች ከከንቱ መሇፍሇፍ ራቅ ፤ ኃጢያታቸውንም
ከፊት ይሌቅ ይጨምራለና ፤ ቃሊቸውም እንዯ ጭንቁር
ይባሊሌ፤2÷22-24 ከክፉ የጎሌማስነት ምኞት ግን ሽሽ
፤ በንጹህ ሌብ ጌታን ከሚጠሩ ጋር ጽዴቅን እምነትንም
ሰሊምንም አጥብቀህ ተከተሌ፡፡ነገር ግን ጠብን
እንዱያመጣ አውቀህ ከሰነፎችና ካሌተማሩ ምርመራ
ራቅ ፤የጌታ ባሪያ ሇሰው ሁለ ገር ሇማስተማርም
የሚበቃ ሇትግስት የሚጸና ሉሆን እንጂ ሉጣሊ
አይገባውም፡፡

ወዯ ቲቶ 3÷9-11 ነገር ግን ሞኝነት ካሇው ምርመራና


ከትውሌድች ታሪክ ከክርክርም ስሇ ሕግም ከሚሆን ጠብ
ራቅ ፤የማይጠቅሙና ከንቱዎች ናቸው ፤መሇያየትን
የሚያነሳ ሰው ጠማማ እንዱሆን በራሱም ሊይ ፈርድ
ኃጢያትን እንዱያዯርግ አውቀህ ፤አንዴ ጊዛም ሁሇት
ጊዛምከገጸጽከው በኃሊ እንዱህ ከሚመስሌ ሰው እራቅ፡፡

196
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 1÷9-17 ወዯ ሌጁ ወዯ ኢየሱስ


ክርስቶስ የጠራችሁ እግዙአብሔር የታመነ ነው፡፡ነገር
ግን ወንዴሞች ሆይ ፤ሁሊችሁ አንዴ ንግግር
እንዴትናገሩ በአንዴ ሌብን በአንዴ አሳብ የተባበራችሁ
እንዴትሆኑ እንጂ መሇያትን በመካከሊችሁ እንዲይሆን
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እሇምናችኃሇሁ ፡፡
ወንዴዴሞቼ ሆይ ክርክር እንዲሇ ስሇ እናንተ የቀልዔ
ሰዎች አስታውቀውኛሌ ና ፡፡ ይህን እሊሇሁ፡፡
እያንዲንዲችሁ ፡፡እኔ የጳውልስ ነኝ ፤ እኔስ የአጵልስ ነኝ
፤እኔ ግን የኬፋ ነኝ ፤እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትሊሊች፡፡
ክርስቶስ ተከፍልአሌን? ጳውልስስ ስሇ እናንተ
ተሰቀሇሌን ? ወይስ በጳውልስ ስም ተጠመቃችሁን?
በስሜ እንዯተጠመቃችሁ ማንም እንዲይሌ ከቀርስጶስና
ከጋዮስ በቀር ከእናንተ አንዴስ እንኳ ስሊሇጠመሁ
እግዙአብሔርን አመሰግናሇሁ፡፡ የእስጠፋኖስ ቤተሰቦችን
ዯግሞ አጥምቆአሇሁ፤ጨምሬ ላሊ አጥምቄ እንዯሆነ
አሊውቅም ፡፡ሇማጥመቅ ክርስቶስ አሊከኝምና ፤ወንጌሌን
ሌሰብክ እንጂ፤የክርስቶስ መስቀሌ ከንቱ አንዲይሆን
በቃሌ ጥበብ አይዯሇም ፡፡

197
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔርን ዯስ የሚያሰኘው
መስዋት
ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች ምእራፍ አስራ ሶስት ከቁትር
አስራ አምስት እስከ አስራ ስዴስት ፡-13÷15-16
እንግዱህ ዗ወትር ሇእግዙአብሔር የምስጋናን መስዋት
፤ማሇት ሇስሙ የሚመሰክሩ የከንፈሮች ፍሬ ፤ በእርሱ
እናቅርብሇት ፡፡ ነገር ግን መሌካም ማዴረግን ሇላልች
ማካፈሌን አትርሱ ፤ እንግዱህ ያሇው መስዋት
እግዙአብሔርን ዯስ ያሰኘዋሌና፡፡

አንዯኛ ወዯ ጢሞቲዮስ ምእራፍ ሁሇት ቁጥር ከ አንዴ


እስከ አራት ፡- 2÷3-4 ሰዎች ሁለ ሉዴኑና እውነቱን
ወዯማወቅ ሉዯርሱ በሚወዴ በእግዙአብሔር
በመዴሏኒታችን ፊት መሌካምና ዯስ የሚያሰኝ ይህ
ነው፡፡ 2÷1-2 እንግዱህ እግዙአብሔርን በመምሰሌና
በጭምትነት ሁለ ጸጥና ዜግ ብሇን እንዴንኖር÷ሌመናና
ጸልት ምሌጃም ምስጋናም ስሇ ሰዎች ሁለ ስሇ
ነገስታትና ስሇ መኳንትም ሁለ እንዱያዯርጉ ከሁለ
በፊት እመሰክራሇሁ፡፡

198
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ንጹህ የሆነ ነውርም የላሇበት


አምሌኮ
የያዕቆብ ምሌዕክት ምእራፍ አንዴ ቁጥር ሃያ ሰባት፡-
1÷27 ንጹህ የሆነ ነውርም የላሇበት አምሌኮ
በእግዙአብሔር አብ ዗ንዴ ይህ ነው፤ወሊጆች የላሊቸው
ሌጆች ባሌቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ ፤በዓሇምም
ከሚገኝ እዴፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው፡፡

199
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከቶ አትማለ
የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ አምስት ከቁጥር ሰሊሳ ሶስት
እስከ ሰሊሳ ሰባት ፡- 5÷33-37 እኔ ግን እሊችኃሇሁ
፡፡ከቶ አትማለ፤በሰማይ አይሆንም የእግዙአብሔር ዘፋን
ነውና ፤በምዴርም አይሆንም የእግሩ መረገጫ ናትና
በኢየሩሳላም አይሆንም የታሊቁ ንጉስ ከተማ ናትና
፤በራስህ አትማሌ ፤ አንዱቱን ጠጉር ነጭ ወይም
ጥቁር ሌታዯርግ አትችሌምና፡፡ነገር ግን ቃሊችሁ አዎን
አዎን ወይም አይዯሇም አይዯሇም ይሁን፤ከእነዙ የወጣ
ሇክፉ ነው፡፡

ምሳላ፡- የለቃስ ወንጌሌ 16÷19-31 ቀይ ሌብስና


ቀጭን የተሌባ እግር የሇበሰ አንዴ ባሇ ጠጋ ሰው ነበረ፤ዕሇት
ዕሇትም እየተመቸው በዯስታ ይሮር ነበር፡፡አሌዓዜር የሚባሌ
አንዴ ዴሃ በቁስሌ ተወርሶ በዯጁ ተኝቶ ነበር፤ከባሇ ጠጋውም
ማዕዴ ከሚወዴቀው ፍርፋሪ ሉጠግብ ይመኝ ነበር፤ውሾች
እንኳ መጥተው ቁስልቹን ይሌሱ ነበር፡፡ዴሃውም ሞተ፤
መሊእክትም ወዯ አብርሃም እቅፍ ወሰደት ፤ባሇጠጋው
ዯግሞ ሞተና ተቀበረ፡፡በሲኦሌም በሥቃይ ሳሇ አሻቅቦ
አብርሃምን በሩቅ አየ አሌዓዚርንም በእቅፉ፡፡እርሱም እየጮኸ
፡፡አብርሃም አባት ሆይ፤ማረኝ፤በዙህ ነበሌባሌ እየተሰቃየሁና
የጣቱን ጫፍ በውሃ ነክሮ መሊሴን እንዱያበርዴሌኝ
አሌአዚርን ስዯዴሌኝ አሇ፡፡አብርሃም ግን ሌጄ ሆይ ፤አንተ
በሕይወት ሳሇህ መሌካም እንዯተቀበሌህ አስብ አሌአዚር
እንዱሁ ክፉ፤አሁን ግን እርሱ በዙ ይጽናናሌ አንተም
ትሰቃያሇህ ፡፡ከዙህም ሁለ ጋር ከዙህ ወዯ እናንተ ሉያሌፉ
የሚችለ እንዲይችለ ፤ወዱያ ያለ ዯግሞ ወዯ እኛ

200
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዲይናገሩ በእኛና በእናንተ መካከሌ ታሊቅ ገዯሌ ተዯርጓሌ


አሇ፡፡እርሱም እንዱያስ ፤አባት ሆይ፤ወዯ አባቴ ቤት
እንዴትሰዯው እሇምንሃሇው ፤አምስት ወንዴሞች አለኝና ፤
እነርሱ ወዯ እዙ ስቃይ ስፍራ እንዲይመጡ ይመሰክርሊቸዋሌ
አሇ ፡፡አብርሃም ግን ፡፡ሙሴንና ነቢያት አለዋቸው፤እነርሱን
ይስሙ አሇው ፡፡አይዯሇም አባት ሆይ፤ነገር ግን ከሙታን
አንደ ቢሄዴሊቸው ንስሃ ይገባለ አሇ፡፡ሙሴንና ነቢያትን
የማይሰሙ ከሆነ ከሙታን እንኳ አንዴ ቢነሳ አያምኑም
አሇው፡፡

201
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የኢየሱስ ክርስቶስ
መሇኮታዊ የባህሪ
አምሊክነት
‹‹እኔና አብ አንዴ ነን ›› የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷ 30
‹‹እኔን ያየ አብን አይቷሌ›› የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷9

202
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የኢየሱስ ክርስቶስ መሇኮታዊ


የባሕሪ አምሊክነት
ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 7÷3 አባትና እናት
የትውሌዴም ቁጥር የለትም÷ሇ዗መኑም ጥንት
ሇህይወቱም ፍጻሜ የሇውም÷ዲሩ ግን በእግዙአብሔር
ሌጅ ተመስል ሇ዗ሊሇም ካህን ሆኖ ይኖራሌ፡፡ ትንቢተ
ኢሳይያስ ምእራፍ ዗ጠኝ ቁጥር ስዴስት 9፥6፡- ሕፃን
ተወሌድሌናሌና፤ወንዴ ሌጅም ተሰቶናሌና ፤ አሇቅነትም
በጫንቃው ሊይ ይሆናሌ ፤ ስሙም ዴንቅ መካር ፤ኃያሌ
አምሊክ ፤ የ዗ሊሇም አባት፤የሰሊም አሇቃ ተብል
ይጠራሌ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 1÷1 ፣ በመጀመሪያ ቃሌ ነበር፤


ቃሌም በእግዙአብሔር ዗ንዴ ነበረ፤ቃሌም እግዙአብሔር
ነበረ ፡፡1÷14 ቃሌም ስጋ ሆነ፤ዕብራዊያን ሰዎች11÷3
አሇሞች በእግዙአብሔር ቃሌ እንዯ ተ዗ጋጁ፤ስሇዙህም
የሚታየው ነገር ከሚታዩት እንዲልነ በእምነት
እናስተውሊሇን ፡፡መዜሙረ ዲዊት 107፥20 ቃለን ሊከ
ፈወሳቸው ፥ከጥፋታቸው አዲናቸው ፡፡ ወዯ ሮሜ ሰዎች
9÷5 አባቶች ሇእነርሱ ናቸውና ፤ ከእነርሱም ክርስቶስ
በስጋ መጣ፤እርሱም ከሁለ በሊይ ሆኖ ሇ዗ሊሇም የተባረከ
አምሊክ ነው ፤ አሜን ፡፡ ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2፥10
እንመሊሇስበት ዗ንዴ እግዙአብሔር አስቀዴሞ ያ዗ጋጀውን
መሌካሙን ስራ ሇማዴረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠረን
፡፡2፥12 በዙህ አሇም ተስፋን አታችሁ ከእግዙአብሔርም
ተሇይታችሁ ያሇ ክርስቶስ ነበራችሁ፡፡

203
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1ኛ የዮሏንስ መሌእክት 5÷20 እርሱ ሌጁ ኢየሱስ


ክርስቶስ ነው፡፡እርሱ እውነተኛ አምሊክና የ዗ሊሇም
ህይወት ነው፡፡2ኛ የጴጥሮስ መሌእክት1÷1 በአምሊካችን
እና በመዴሏኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽዴቅ ካገኘነው
ጋር የተስተካከሇ የክብር እምነት ሊገኙ፤የዮሏንስ ወንጌሌ
6÷38 ፈቃዳን ሇማዴረግ አይዯሇም እንጂ የሊከኝን
ፈቃዴ ሇማዴረግ ከሰማይ ወርጃሇሁና፡፡ትንቢተ ኢሳይያስ
64÷1 ሰማዮችን ቀዯህ ምነው ብትወርዴ!ተራሮችስ
ምነው ቢናወጡ! የዮሏንስ ራእይ1÷17 አትፍራ፤
ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ ፤ 1 ፤ 18
ሞቼም ነበርሁ እነሆም ፤ ከ዗ሊሇም እስከ ዗ሊሇም ዴረስ
ሕያው ነኝ፤የሞትና የህይወት መክፈቻ አሇኝ፡፡ዕብራዊያን
13÷8 ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዚሬ እስከ ዗ሊሇም
ያው ነው፡፡

ወዯ ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 4÷12 የእግዙአብሔር


ቃሌ ሕያው ነውና ፤ የሚሰራም ሁሇትም አፍ ካሇው
ሰይፍ ሁለ ይሌቅ የተሳሇ ነው፤ ነፍስና መንፈስን
ምጅማትም ቅሌጥምንም እስኪሇይ ዴረስ ይዋጋሌ፤
የሌብንም ስሜት ሀሳብንም ይመረምራሌ ፤4÷13 እኛን
በሚቆጣጠር በአይኖቹ ፊት ሁለ ነገር የተራቆተና
የተገሇጠ ነው እንጂ፤በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት
የሇም፡፡

ወዯ ቆሊስይስ ሰዎች 1÷13-16 እርሱ ከጨሇማ


ሥሌጣን አዲነን÷ቤዚነቱንም እርሱንም የኃጢያትን
ስርት ወዲገኘንበት ወዯ ፍቅሩ ሌጅ መንግስት አፈሇሰን
፡፡እርሱም የማይታይ አምሊክ ምሳላ ነው ፡፡የሚታዩትና
የማይታዩትም÷ዘፋናትም ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም
አሇቅነት ወይም ሥሌጣናት÷ በሰማይና በምዴር ያለት

204
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሁለ በእርሱ ተፈጥረዋሌና ከፍጥረት ሁለ በፊት በኩር


ነው ፡፡ ሁለ በእርሱና ሇእርሱ ተፈጥሮአሌ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 43÷15 የእስራኤሌ ፈጣሪ ፤ንጉሳችሁ


እግዙአብሔር እኔ ነኝ፡፡43÷16 እግዙአብሔር በባሕር
ውስጥ መንገዴን በኃይሇኛም ውኃ ውስጥ መንገዴ
ያዯርጋሌ ፡፡ ትንቢተ ኢሳያስ 45÷12 እኔ ምዴርን
ሠርቻሇሁ ሰውንም በእርስዋ ሊይ ፈጥሬያሇሁ፤እኔ በእጄ
ሰማያትን ዗ርግቻሇሁ፤ሠራዊታቸውንም ሁለ አዜዣሇሁ
፡፡ወዯ ዕብራውን ሰዎች 1÷2 ሁለን ወራሽ ባዯረገው
ዯግሞም ዓሇማትን በፈጠረበት በሌጁ በዙህ ዗መን
መጨረሻ ሇእኛ ተናገረን ፤መዜሙረ ዲዊት 89፥13
ክንዴህ ከኃይሌህ ጋር ነው፤እጅህ በረታች ቀኝህም ከፍ
ከፍ አሇች፡፡ትንቢተ ኢሳያስ 48÷13 እጄም ምዴርን
መስርታሇች ቀኜም ሰማይን ዗ርግታሇች ፤ በጠራኃቸው
ጊዛ በአንዴነት ይቆማለ ፡፡የማርቆስ ወንጌሌ 16÷19
ወዯ ሰማይ አረገ በእግዙአብሔር ቀኝ ተቀመጠ ፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 6 ÷ 46 አብን ያየ ማንም የሇም ፤
ከእግዙአብሔር ከሆነ በቀር እርሱም አብን አይቷሌ ፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷30 እኔና አብ አንዴ ነን ፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷9 እኔን ያየ አብን አይቷሌ
፤እንዳትስ አንተ አብን አሳየኝ ትሊሇህ ?11እኔ በአብ
እንዲሇሁ አብም በእኔ እንዲሇ እመኑኝ ፤ባይሆንስ ስሇ
ራሱ ስሇ ሥራው እመኑኝ ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 13÷12-
14 እግራቸውን አጥቦ ሌብሱንም አንሥቶ ዲግመኛ
ተቀመጠ÷እንዱህም አሊቸው ፡፡ ያዯረግሁሊችሁን
ታስተውሊችሁን ? እናንተ መምህርህና ጌታ ትለኛሊችሁ
205
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዱሁም ነኝና መሌካም ትሊሊችሁ ፡፡ እኔ ጌታና


መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብኩ ÷ እናንተ ዯግሞ
እርስ በእርሳችሁ እግራችሁን ትጠጠቡ ዗ንዴ
ይገባችኋሌ፡፡ ትንቢተ ኢዮኤሌ 2÷32 የእግዙአብሔርን
ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ፤ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷13
የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌና ፡፡ 2 ወዯ
ተሰልንቄ ሰዎች 2÷1-2 ስሇ ሇጌታችን ስሇ ኢየሱስ
ክርስቶስ ፤ ትንቢተ ኢሳያስ 43÷10 ከእኔ በፊት
አምሊክ አሌተሰራም ከእኔም በኃሊ አይሆንም ፡፡ 43÷11
እኔ እግዙአብሔር ነኝ፤ ከእኔ ላሊ የሚያዴን የሇም ፡፡
43÷12ተናግሪያሇሁ አዴኜማሇሁ አሳይቼማሇሁ፤44፤24
ከማህጸን የሠራህ፤ የሚቤዥህ እግዙአብሔር እንዱህ
ይሊሌ፡፡ ሁለን የፈጠርሁ ፤ ሰማያትን ሇብቻዬ የ዗ረጋሁ
ምዴርንም ያጸናሁ እግዙአብሔር እኔ ነኝ ፤ ከእኔ ጋር
ማን ነበረ?

የዮሏንስ ወንጌሌ1÷2 ይህ በመጀመሪያ በእግዙአብሔር


዗ንዴ ነበረ፡፡ 1፤3 ሁለ በእርሱ ሆነ፤ከሆነውም አንዲች
ስንኳ ያሇ እርሱ አሌሆነም፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷5
በዙያም ከሠሊሳ ስምንት አመት ጀምሮ የታመመ አንዴ
ሰው ነበረ፤5፤8 ተነሳና አሌጋህን ተሸክመህ ሂዴ
አሇው፡፡5፤9 ወዱያውም ሰውዬው ዲነ አሌጋውንም
ተሸክሞ ሄዯ፡፡5፤16 ስሇዙህም በሰንበት ይህንን ስሊዯረገ
አይሁዴ ኢየሱስን ያሳዴደት ነበር ሉገዴለትም ይፈሌጉ
ነበር፡፡5፤17 ኢየሱስ ግን፡፡አባቴ እስከ ዚሬ ይሰራሌ እኔም
ዯግሞ እሰራሇሁ ብል መሇሰሊቸው፡፡

206
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የማቴዎስ ወንጌሌ 28፥19-20 እንግዱህ ሂደና


አሕዚብን ሁለ በአብ በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስም
እያጠመቃችኃቸው ፥ ያ዗ዜኃችሁንም ሁለ እንዱጠብቁ
እያስተማራችኃቸው ዯቀ መዚሙርት አዴርጓቸው ፤
እነሆም እኔ እስከ ዓሇም ፍጻሜ ዴረስ ሁሌጊዛ ከእናንተ
ጋር ነኝ፡፡

ወዯ ቲቶ 2÷12-13 የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም


የታሊቁን የአምሊካችንና የመዴሏኒታችንን የኢየሱስ
ክርስቶስ ክብር መገሇጥ እየጠበቅን፤ወዯ ቲቶ 3፤4 ነገር
ግን የመዴሏኒታችን የእግዙአብሔር ቸርነትና ሰውን
መውዯደ በተገሇጠ ጊዛ፤ትንቢተ ኢሳያስ 43 ÷ 3 እኔ
የእስራኤሌ ቅደስ አምሊክህ እግዙአብሔር መዴኃኒትህ
ነኝ፤ ግብጽንም ሊንተ ቤዚ አዴርጌ ፤ ኢትዮጵያንና
ሳባንም ሇአንተ ፋንታ ሰጥቻቸዋሇሁ ፡፡ እመኑኝ ፡፡
ትንቢተ ኢሳያስ 45÷15 የእስራኤሌ አምሊክ መዴሏኒት
ሆይ ፤ በእውነት አንተ ራስህን የምትሰውር አምሊክ
ነህ፡፡45÷16 ሁለም ያፍራለ ይዋረዲለ ጣኦታትን
የሚሰሩ ሁለ ወዯ ውርዯት ይሄዲለ ፡፡ 45÷17
እግዙአብሔር ግን እስራኤሌን በ዗ሊሇማዊ መዴሏኒት
ያዴነዋሌ፤የይሁዲ መሌእክት 1÷25 ፣4 ብቻውም ሇሆነ
አምሊክና መዴኃኒታችን ከ዗መን ሁለ በፊት አሁንም
እስከ ዗ሊሇምም ዴረስ በጌትነት በኢየሱስ ክርስቶስ
ክብርና ግርማ ኃይሌም ሥሌጣንም ይሁን ፤ አሜን ፡፡
ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች 2÷6 እርሱ በእግዙአብሔር
መሌክ ሲኖር ሳሇ ከእግዙአብሔር ጋር መተካከሌን

207
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መቀማት ነገር እንዯሚገባ አሌቆጠረውም፤ 2÷7 ነገር


ግን የባሪያ መሌክ ይዝ በሰውም ምሳላ ሆኖ እራሱን
ባድ አዯረገ፡፡ 2፤8 በምስለም እንዯሰው ተገኝቶ እራሱን
አዋረዯ፤ ሇሞትም ይህውም የመስቀሌ ሞት እንኳ
የታ዗዗ ሆነ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷5 አሁንም አባት
ሆይ፤አሇም ሳይፈጠር በአንተ ዗ንዴ በነበረኝ ክብር አንተ
በራስህ ዗ንዴ አክብረኝ፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷8 ከአንተ
዗ንዴ እንዯ ወጣው በእውነት አወቁ፤የዮሏንስ ወንጌሌ
15÷26 ዲሩ ግን እኔ ከአብ ዗ንዴ የምሌክሊችሁ አጽናኝ
እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ፤
እርሱ ስሇ እኔ ይመሰክራሌ፤

መዜሙረ ዲዊት 23÷1 እግዙአብሔር እረኛዬ ነው፤


የሚያሳጣኝም የሇም፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷11 መሌካም
እረኛ እኔ ነኝ ፡፡ መሌካም እኛ ነፍሱን ስሇ በጎቹ
ያኖራሌ (ኢየሱስ ክርስቶስ)፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷30 እኔና አብ አንዴ ነን፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷24-30 አይሁዴም እርሱን


ከበው፡፡እስከ መቼ ዴረስ በጥርጣሬ ታቆየናሇህ፤አንተ
ክርስቶስ እንዯሆንክ ገሌጠህ ንገረን አለት፡፡ኢየሱስ
መሇሰሊቸው፤አንዱህ ሲሌ፡፡ነገርኳችሁ አታምኑምም እኔ
በአባቴ ስም የማዯርገው ስራ ይህ ስሇ እኔ ይመሰክራሌ
፤እናንተ ግን እንዯነገርኳችሁ ከበጎቼ ስሊሌሆናችሁ
አታምኑም ፡፡ በጎቼ ዴምጼን ይሰማለ እኔም
አውቃቸዋሇሁ ይከተለኛሌም፤እኔም የ዗ሊሇም ህይወትን

208
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እሰጣችኃሇሁ፤ሇ዗ሊሇም አይጠፉም፤ ከእጄ ማንም


አይነጥቃቸውም፡፡የሰጠኝ አባቴ ከሁለ ይበሌጣሌ ፤
ከአባቴ እጅ ሉነጥቃቸው ማንም አይችሌም ፡፡ እኔና አብ
አንዴ ነን ፡፡

2 የዮሏንስ መሌእክት 1÷7 ብዘ አሳቾች ወዯ


አሇም ገብተዋሌና እነርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ
እንዯመጣ የማያምኑ ናቸው፤ይህ አሳቹና የክርስቶስ
ተቃዋሚው መንፈስ ነው፡፡1፤9 ሇሚወጣ ሁለ
በክርስቶስ ትምህርት ሇማይኖር ሰው አምሊክ
የሇውም፤በክርስቶስ ትምህርት ሇሚኖር አብና ወሌዴ
አለት፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 10 ÷ 33 አይሁዴም ፡፡
ስሇ መሌካም ስራህ አንወግርህም ፤ስሇ ስዴብ ፤ አንተም
ሰው ስትሆን ራስህን አምሊክ ስሇማዴረግህ ነው እንጂ
ብሇው መሇሱሇት ፡፡ 10 ፤ 36 የእግዙአብሔር ሌጅ ነኝ
ስሊሌኩ እናንተ አብ የቀዯሰውን ወዯ አሇም የሊከውን፤
ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 4÷15 ከሏጢያት በቀር እኛን
የመሰሇ፤

ወዯ ዕብራዊን ሰዎች 1÷2-14 ከጥንት ጀምሮ


እግዙአብሔር በብዘ አይነትና በብዘ ጎዲና ሇአባቶቻችን
ሇነቢያት ተናግሮ÷ሁለን ወራሽ ባዯረገው ዯግሞም
ዓሇማትን በፈጠረበት በሌጁ በዙህ ዗መን መጨረሻ ሇእኛ
ተናገረን ፤እርሱም የክብሩ ነጸብራቅና የባሕርዩ ምሳላ
ሁኖ፤ሁለን በስሌጣኑ ቃሌ እየዯገፈ ፤ ኃጢአታችንን
በራሱ ካነፃ በኃሊ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
ከመሊእክት ይሌቅ እጅግ የሚበሌጥ ስምን በወረሰ

209
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መጠን እንዱሁ ከእነርሱ አብዜቶ ይበሌጣሌ ፡፡


ከመሊእክትስ፡፡አንተ ሌጄ ነህ ፤ እኔ ዚሬ ወሌጄሃሇሁ ፤
ዯግሞም፡፡እኔ አባት እሆነዋሇሁ እርሱም ሌጅ ይሆነኛሌ
ያሇው ከቶ ሇማን ነው?ዯግሞም በኩርን ወዯ አሇም
ሲያገባ፡፡ የእግዙአብሔር መሊእክት ሁለም ሇእርሱ
ይስገደ ይሊሌ ፡፡ ስሇ መሊእክትም ፡፡መሊእቱን መናፍስት
አገሌጋዮቹንም የእሳት ነበሌባሌ የሚያዯርግ ይሊሌ ፤
ስሇ ሌጁ ግን፡፡አምሊክ ሆይ ፤ ዘፋንህ እስከ ዗ሊሇም
ዴረስ ይኖራሌ ፤ የመንግስትህ በትር የቅንነት በትር
ነው፡፡ጽዴቅን ወዯዴህ ዓመጽንም ጠሊትህ፤ስሇዙህ
እግዙአብሔር አምሊክህ ከጓዯኞችህ ይሌቅ በዯስታ ዗ይት
ቀባህ ይሊሌ፡፡ዯግሞ፡፡ጌታ ሆይ፤አንተ ከጥንት ምዴርን
መሠረትህ፤ሰማዮችህም የእጆችህ ስራ ናቸው፤ እነርሱም
ይጠፋለ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራሇህ፤ሁለም እንዯ
ሌብስ ያረጃለ፤እንዯመጎናጸፊያም ትጠቀሌሊቸዋሇህ
ይሇወጡማሌ፤ አንተ ግን አንተ ነህ፤ ዓመቶችህም ከቶ
አያሌቁም ይሊሌ ፡፡ነገር ግን ከመሊእክት፡፡ጠሊቶችህን
የእግርህ መረገጫ እስካረግሌህ ዴረስ በቀኜ ተቀመጥ
ከቶ ሇማን ብልአሌ ?ሁለ መዲንን ይወርሱ ዗ንዴ
ስሊሊቸው ሇማገዜ የሚሊኩ የሚያገሇግለም መናፍስት
አይዯለምን ?2፤1 ስሇዙህ ከሰማነው ነገር ምናሌባት
እንዲንወሰዴ፤ሇእርሱ አብሌጠን ሌንጠነቀቅ ያስፈሌጋሌ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ ስምንት ከቁጥር ሃምሳ ሶስት


እስከ ሃምሳ ዗ጠኝ (8 ፥ 53-59) ፡-በእውኑ አንተ
ከሞተው ከአባታችን ከአብርሃም ትበሌጣሇህን? ነቢያትስ

210
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሞቱ፤ራስህን ማንን ታዯርጋሇህ?አለት፡፡ኢየሱስም መሇሰ


አሇም፡-እኔ እራሴን ባከብር ክብሬ ከንቱ ነው፤
የሚያከብረኝም እናንተ አምሊካችን የምትለት አባቴ ነው
፤አሊወቃችሁትምም፥እኔ ግን አውቀዋሇሁ፡፡አሊውቀውም
ብሌ እንዯ እናንተ ሏሰተኛ በሆንኩ፤ዲሩ ግን
አውቀዋሇሁ ቃለንም እጠብቃሇሁ፡፡አባታችሁ አብርሃም
ቀኔን ያይ ዗ንዴ ሏሴት አዯረገ፥አየም ዯስም አሇው፡፡
አይሁዴም፡- ገና አምሳ ዓመት ያሌሆነህ አብርሃምን
አይተሃሌን? አለት፡፡ኢየሱስም ፡-እውነት እውነት
እሊቸዋሇሁ ፥ አብርሃም ሳይወሇዴ እኔ አሇሁ አሊቸው ፡፡
ስሇዙህ ሉወግሩት ዴንጋይ አነሡ፤ኢየሱስ ግን
ተሰወራቸው ከመቅዯስም ወጥቶ በመካከሊቸው አሌፎ
ሄዯ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አምስት ቁጥር አስራ


ስዴስት (5፥16-27)(ኢየሱስ ሽባውን በሰንበት ቀን
ስሇፈወሰ) ፡- ስሇዙህ በሰንበት ይህን ስሊዯረገ አይሁዴ
ኢየሱስን ያሳዴደት ነበር ሉገለትም ይፈሌጉ ነበር፡፡
ኢየሱስ ግን ፡-አባቴ እስከ ዚሬ ይሠራሌ እኔም ዯግሞ
እሰራሇሁ ብል መሇሰሊቸው፡፡ እንግዱህ ሰንበትን ስሇ ሻረ
ብቻ አይዯሇም፥ነገር ግን ዯግሞ ራሱን ከእግዙአብሔር
ጋር አስተካክል፥አግዙአብሔር አባቴ ነው ስሊሇ ፥ ስሇዙህ
አይሁዴ ሉገዴለት አብዜተው ይፈሌጉ ነበር፡፡ ስሇዙህ
ኢየሱስ መሇሰ እንዱም አሊቸው፡-እውነት እውነት
እሊቸዋሇሁ ፥አብ ሲያዯርግ ያየውን ነው እንጂ ወሌዴ
ከራሱ ሉያዯርግ ምንም አይችሌም፤አብ የሚያዯርገውን

211
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሁለ ወሌዴ ዯግሞ ይህን እንዱሁ ያዯርጋሌና፡፡አብ


ወሌዴን ይወዲሌና፥የሚያዯርገውንም ሁለ ያሳየዋሌ፤
እናንተም ትዯነቁ ዗ንዴ ከዙህ የሚበሌጥ ሥራ ያሳየዋሌ
፡፡አብ ሙታንን እንዯሚያስነሳ ሕይወትንም
እንዯሚሰጣቸው፥ እንዱሁም ወሌዴ ዯግሞ ሇሚወዲቸው
ሕይወትን ይሰጣቸዋሌ ፡፡ ሰዎች ሁለ አብን
እንዯሚያከብሩት ወሌዴን ያከብሩት ዗ንዴ ፥ፍርዴን ሁለ
ሇወሌዴ ሰጠው እንጂ አብ በአንዴ ሰው ስንኳ
አይፈርዴም ፡፡ ወሌዴን የማያከብር የሊከውን አብን
አያከብርም፡፡ እውነት እውነት እሊችኋሇሁ ፥ ቃላን
የሚሰማ የሊከኝንም የሚያመን የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው
፥ ከሞት ወዯ ሕይወት ተሸገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ
አይመጣም ፡፡ እውነት እውነት እሊችዋሇሁ፥ ሙታን
የእግዙአብሔርን ሌጅ ዴምጽ የሚሰሙበት ሰዓት
ይመጣሌ እርሱም አሁን ነው፤የሚሰሙትም በሕይወት
ይኖራለ፡፡አብ በራሱ ሕይወት እንዲሇው እንዱሁ ዯግሞ
ሇወሌዴ በራሱ ሕይወት እንዱኖረው ሰጥቶታሌና፡፡የሰው
ሌጅም ስሇሆነ ስሌጣን ሰጠው፡፡

212
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የኢየሱስ ክርስቶስ (ወሌዴ)

በሰማይ ዘፋኑ መሇኮታዊው መሌክ ወንጌሊዊው

ቅደስ ዮሏንስ በራእይ የተመሇከተው


የዮሏንስ ራእይ 1÷12-20 የሚናገረኝን ዴምጽ
ሇማየት ዗ወር አሌሁ፤዗ወር ብዬ ሰባት የወርቅ
መቅረዝች አየሁ÷በመቅረዝቹም መሏከሌ የሰው ሌጅ
የሚመስሇውን አየው÷እርሱም እስከ እግሩ ዴረስ ሌብስ
የሇበሰው ዯረቱንም በወርቅ መታጠቂያ የታጠቀ ነበር፡፡
ራሱና የራሱ ጠጉርም እንዯ ነጭ የበግ ጠጉር እንዯ
በረድም ነጭ ነበሩ÷እይኖቹም እንዯ እሳት ነበሌባሌ
ነበሩ፤ እግሮቹም በእቶን የነጠረ የጋሇ ናስ ይመስለ
ነበር÷ ዴምጹም እንዯ ብዘ ውኃዎች ዴምጽ ነበረ፡፡በቀኝ
እጁም ሰባት ከዋክብት ነበሩት÷ከአፉም በሁሇት ወገን
የተሳሇ ስሇታም ሰይፍ ወጣ፤ፊቱም በኃይሌ
እንዯሚያበራ እንዯ ፀሏይ ነበረ፡፡ባየሁትም ጊዛ
እንዯሞተ ሰው ሆኜ ከእግሩ በታች ወዯቅሁ፡፡ቀኝ
እጁንም ጫነብኝ ÷እንዱህም አሇኝ፡- አትፍራ፤ፊተኛውና
መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ፡፡ ሞቼም ነበርሁ
እነሆም÷ከ዗ሊሇም እስከ ዗ሊሇም ዴረስ ሕያው ነኝ÷
የሞትና የሲኦሌም መክፈቻ አሇኝ፡፡ እንግዱህ ያየኸውን
አሁንም ያሇውን ከዙህም በኃሊ ይሆን ዗ንዴ ያሇውን
ጻፍ፡፡በቀኝ እጁ ያየሃቸው የሰባቱ ከዋክብትና የሰባቱ
የወርቅ መቅረጾች ምስጥር ይህ ነው፤ሰባቱ ከዋክብት
213
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሰባቱ አብያተ ክርስትያናት መሊእክት ናቸው÷ሰባቱም


መቅረዝች ሰባቱ አብያተ ክርስትያናት ናቸው፡፡

214
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መጥምቁ ዮሏንስ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ


የዮሏንስ ወንጌሌ 1÷15-36፤1÷15 ዮሏንስ ስሇ
እርሱ መሰከረ እንዱ ብል ተናገረ፡፡ከእኔ በኋሊ
የሚመጣው እርሱ ከእኔ በፊት ነበርና ከእኔ ይሌቅ
የከበረ ሆኖአሌ፤ስሇ እርሱም ያሌሁት ይህ
ነበረ፡፡1÷16እኛ ሁሊችን ከሙሊቱ ተቀብሇን በጸጋ ሊይ
ጸጋ ተሰጥቶናሌና ሕግ በሙሴ በኩሌ ተሰትቶ ነበርና
፤1÷17 ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩሌ
ሆነ ፡፡1÷18 መቼም ቢሆን እግዙአብሔርን ያየው
አንዴስ እንኳ የሇም ፤በአባቱ እቅፍ ያሇ አንዴ ሌጁ
እርሱ ተረከው፡፡1÷19 አይሁዴም፡- አንተ ማን
ነህ?ብሇው ይጠይቁት ዗ንዴ ከእየሩሳላም ካህናትና
ላዋውያንን በሊኩበት ጊዛ÷የዮሏንስ ምስክርነት ይህ
ነው፡፡1÷20 መሰከረም አሌካዯምም፤እኔ ክርስቶስ
አይዯሇሁም ብል መሰከረ፡፡1÷21እንዱያስ ማን ነህ?
ኤሌያስ ነህን?ብሇው ጠየቁት፡፡አይዯሇሁም ፡፡ አሇ ፡፡
ነብዩ ነህን? አለት፡፡1÷23 እርሱም ፡- ነብዩ ኢሳይያስ
እንዲሇ፡-የጌታን መንገዴ አቅኑ ብል በምዴረ በዲ
የሚጮህ ሰው ዴምጽ እኔ ነኝ÷አሇ፡፡1÷34 እኔም
አይቼአሇሁ እርሱም የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ
መስክሬአሇሁ፡፡

215
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አብ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አምስት ቁጥር ሰሊሳ
ሰባት ፡-5÷37 የሊከኝ አብም እርሱ ስሇ እኔ መስክሮአሌ
፡፡ ዴምጹንም ከቶ አሌሰማችሁም፤ መሌኩንም
አሊያችሁም ፡፡ 5÷38 እርሱም የሊከውን እናንተ
አታምኑምና በእናንተ ዗ንዴ የሚኖር ቃለ የሊችሁም፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 17÷1-5 ከስዴስት ቀንም በኃሊ
ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንዴሙንም ዮሏንስን ይዝ
ወዯ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው፡፡በፊታቸው
ተሇወጠ፤ፊቱም እንዯ ፀሏይ በራ ፤ ሌብሱም እንዯ
ብርሀን ነጭ ሆነ፡፡ እነሆም ሙሴና ኤሌያስ ከእነሱ ጋር
ሲነጋገሩ ታዩአቸው፡፡ ጴጥሮስም መሌሶ ኢየሱስን፡፡ጌታ
ሆይ በዙ መሆን ሇኛ መሌካም ነው ፤ ብትወዴስ ፤
በዙህ ሶስት ዲስ አንደን ሇአንተ አንደን ሇሙሴ አንደን
ሇኤሌያስ እንስራ አሇ ፡፡ እርሱም ገና ሲናገር ብሩህ
ዯመና ጋረዲቸው ፤ እነሆም ፤ከዯመናው፡፡በእርሱ ዯስ
የሚሇው የምወዯው ሌጄ ይህ ነው፤እርሱን ስሙት
የሚሌ ዴምጽ መጣ፡፡

216
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የመጻህፍት ስሇ ወሌዴ ምስክርነት


የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አምስት ቁጥር ሰሊሳ
዗ጠኝ ፡- 5÷39 እናንተ በመጻህፍት የ዗ሊሇም ሕይወት
እንዲሊችሁ ይመስሊችኃሌና እነርሱን ትመረምራሊችሁ፤
እነርሱም ስሇ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው 5÷45 እኔ በአብ
዗ንዴ የምከሳችሁ አይምሰሊችሁ፤የሚከሳችሁ አሇ፤
እርሱም ተስፋ የምታረጉት ሙሴ ነው፡፡ 5÷46
ሙሴንስ ብታምኑ እኔን ባመናችሁ ነበር ፤ እርሱ ስሇ
እኔ ጽፎአሌና ፡፡5÷47 መጻህፍት ካሊመናችሁ እንዳት
ቃላን ታምናሊችሁ? የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷40 ነገር ግን
ሕይወት እንዱሆንሊችሁ ወዯ እኔ ሌትመጡ
አትወደም፡፡

217
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መንፈስ ቅደስ ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ


የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አስራ አምስት ቁጥር ሃያ
ስዴስት፡-15÷26 ዲሩ ግን እኔ ከአብ ዗ንዴ የምሌክሊችሁ
አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ
በመጣ ጊዛ፤እርሱ ስሇ እኔ ይመሰክራሌ፤(ጌታችን ይህን
ያሇው የእግዙአብሔር አብ እና የኢየሱስ ክርስቶስ
መንፈስ የሆነው መንፈስ ቅደስ ሇቃለ ታማኝ እና
እውተኛ ነውና በሰው አዴሮ ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቸኛ
አዲኝነት እና ክብር ትናንት ዚሬም ነገም ሇ዗ሊሇም
በቅዴስና ስሇሚመሰክር ነው፡፡ ሇዙህም ማስረጃ
የሚሆነው ብለ ኪዲን እና አዱስ ኪዲን የተፃፈው ጌታ
መንፈስ ቅደስ በነቢያት እና በሏዋርያት አዴሮ
በመንፈስ የቃለን ሚስጥር በግሌጥ እየገሇጠሊቸው እና
እየመራቸው ስሇነበር ነው፡፡ በዙህም ምክንያት ነው
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃላ መንፈስ ነው ተመገቡት
ብል የሰበከን፡፡)

218
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሏዋርያት ስሇ ወሌዴ በወንጌሌ መስክረዋሌ


የዮሏንስ ወንጌሌ 15÷27 እናንተም ዯግሞ
ከመጀመሪያም ከኔ ጋር ኖራችኋሌሌ ትመሰክራሊችሁ፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 16÷16 ስምኦን ጴጥሮስም መሌሶ፡፡
አንተ ክርስቶስ የሕያው የእግዙአብሔር ሌጅ ነህ አሇ፡፡
1የዮሏንስ መሌእክት 4÷14-15 እኛም አይተናሌ
አባትም ሌጁን የአሇም መዴሀኒት ሉሆን እንዯሊከው
እንመሰክራሇን፡፡ ኢየሱስም የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯ
ሆነ በሚታመን ሁለ እግዙአብሔር በእርሱ ይኖራሌ
እርሱም በእግዙአብሔር ይኖራሌ፡፡1ኛ ወዯ ቆሮንጦስ
ሰዎች 12፥3 ስሇዙህ ማንም በእግዙአብሔር መንፈስ
ሲናገር ፡፡ ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚሌ እንዯላሇ፥
በመንፈስ ቅደስ ካሌሆነ በቀር ፡፡ ኢየሱስ ጌታ ነው ሉሌ
አንዴ እንኳ እንዲይችሌ አስታውቃችኋሇሁ፡፡(እና
ላልችም በመጽሏፍ ቅደስ ውስጥ በሏዋርያት የተጻፉ
ብዘ የምስክር ቃልች አለ፡፡)

219
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወሊዱት አምሊክ (አምሊክን የወሇዯች)


ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ስሇ ወሌዴ
መስክራሇች
ዮሏንስ ወንጌሌ መወእራፍ ሁሇት ከቁጥር አንዴ
እስከ አምስት (2፥1-5) በሦስተኛውም ቀን በገሉሊ ቃና
ሰርግ ነበረ፥የኢየሱስም እናት በእዙያ ነበረች፤ኢየሱስም
ዯግሞ ዯቀ መዚሙርቱም ወዯ ሰርጉ ታዯሙ፡፡የወይን
ጠጅም ባሇቀ ጊዛ የኢየሱስ እናት ፡-የወይን ጠጅ እኮ
የሊቸውም አሇችው፡፡ኢየሱስም፡-አንቺ ሴት፥ከአንቺ ጋር
ምን አሇኝ? ጊዛዬ ገና አሌዯረሰም አሊት፡፡እናቱም
ሇአገሌጋዮቹ ፡-የሚሊችሁን ሁለ አዴርጉ አሇቻቸው፡፡
(ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም በመሌካም ተግባሯ እንዯ ሳራ
ዯግና ትሁት ናትና ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌሌ
የሰበከሊችሁን ሁለ አዴርጉት አሇቻቸው፡፡)

220
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መሌአኩ ቅደስ ገብርኤሌ


ስሇ ወሌዴ መስክሯሌ
የለቃስ ወንጌሌ ምእራፍ አንዴ ከቁጥር ሃያ ሰባት እስከ
ሰሊሳ ሰባት(1፥37)፡በስዴስተኛውም ወር መሌአኩ
ገብርኤሌ ናዜሬት ወዯምትባሌ ወዯ ገሉሊ ከተማ፥ ከዲዊት
ወገን ሇሆነው ዮሴፍ ሇሚባሌ ሰው ወዯ ታጨች ወዯ
አንዱት ዴንግሌ ከእግዙአብሔር ዗ንዴ ተሊከ
፥የስንግሉቱም ስም ማሪያም ነበረ፡፡መሌአኩም ወዯ እርሷ
ገብቶ ፡-ዯስ ይበሌሽ፥ጸጋ የሞሊብሽ ሆይ ፥ጌታ ከአንቺ
ጋር ነው፥አንቺ ከሴቶች መካከሌ የተባረክሽ ነሽ አሊት ፡፡
እርስዋም ባየችው ጊዛ ከንግግሩ በጣም ዯነገጠችና ፡-
ይህ እንዳት ያሇ ሰሊምታ ነው ?ብሊ አሰበች፡፡
መሌአኩም እንዱህ አሊት፡-ማሪያም ሆይ ፥በእግዙብሔር
ፊት ጸጋ አግኝተሻሌና አትፍሪ፡፡እንሆም ትጸንሻሇሽ
ወንዴ ሌጅም ትወሌጃሇሽ ፥ስሙንም ኢየሱስ ትይዋሇሽ
፡፡ እርሱ ታሊቅ ይሆናሌ የሌኡሌ ሌጅም ይባሊሌ፥ጌታ
አምሊክም የአባቱን የዲዊት ዘፋን ይሰጠዋሌ፤በያዕቆብም
ቤት ሊይ ሇ዗ሊሇም ይነግሳሌ ፥ ሇመንግስቱም መጨረሻ
የሇውም፡፡ማርያምም መሌአኩን ፡-ወንዴ ስሇማሊውቅ ይህ
እንዳት ይሆናሌ ?አሇችው ፡፡መሌአኩም መሌሶ እንዱህ
አሊት፡-መንፈስ ቅደስ በአንቺ ሊይ ይመጣሌ፥ የሌኡሌም
ኃይሌ ይጸሌሌሻሌ ስሇዙህ ዯግሞ ከአንቺ የሚወሇዯው
ቅደስ የእግዙአብሔር ሌጁ ይባሊሌ፡፡

221
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ የሕያው እግዙአብሔር ሌጅ


ክርስቶስ ነው

222
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ የሕያው እግዙአብሔር ሌጅ


ክርስቶስ ነው
የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ ሶስት ከቁጥር አስራ
ስዴስት እስከ አስራ ሰባት፡- ኢየሱስ ከተጠመቀ በኃሊ
ወዱያው ከውሀ ወጣ፤እነሆም ሰማያት ተከፈቱ
የእግዙአብሔር መንፈስ እንዯ እርግብ ሲወርዴ በእርሱ
ሊይም ሲመጣ አየ፤እነሆም ፤ ዴምጽ ከሰማያት መጥቶ
፡፡ በእርሱ ዯስ የሚሇኝ የምወዯው ሌጄ ይህ ነው
አሇ፡፡የማርቆስ ወንጌሌ 9÷2-9 ኢየሱስ ጴጥሮስና
ያዕቆብን ዮሏንስንም ይዝ ወዯ ረጅም ተራራ ብቻቸውን
አወጣቸው፡፡በፊታቸው ተሇወጠ፤ሌብሱም አንጸባረቀ ፤
አጣበውም በምዴር ሊይ እንዯዙያ ሉያነጣው እስከማችሌ
በጣም ነጭ ሆነ ፡፡ ኤሌያስና ሙሴም ታዩአቸው ፤
ከኢየሱስም ጋር ይነጋገሩ ነበር ፡፡ ጴጥሮስም መሌሶ
ኢየሱስን፤መምህር ሆይ ፤ በዙህ መሆን ሇኛ መሌካም
ነውና አንዴ ሇአንተ አንዴም ሇሙሴ አንዴም ሇኤሌያስ
ሦስት ዲሶች እንስራ አሇው፡፡እጅግ ስሇፈሩ የሚሇውን
አያውቅም ነበርና፡፡ዯመናውም መቶ ጋረዲቸው ፤
ከዯመናውም የምወዯው ሌጄ ይህ ነው እርሱንም
ስሙት የሚሌ ዴምጽ መጣ፡፡ዴንገትም ዝረው ሲመሇከቱ
ከእርሱ ጋር ከኢየሱስ ብቻ በቀር ማንንም አሊዩም ፡፡
ከተራራው ሲወርደ የሰው ሌጅ ከሙታን እስኪ ነሳ
ዴረስ ያያችሁትን ሇማንም እንዲይናገሩ አ዗ዚቸው፡፡

223
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሏንስ ወንጌሌ 4÷25-26 ሴቲቱ፡፡ ክርስቶስ


የሚባሌ መሲሕ እንዱመጣ አውቃሇሁ ፤ እርሱ ሲመጣ
ሁለን ይነግረናሌ አሇችው፡፡የምነግርሽ እኔ እርሱ ነኝ
አሊት፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷18 እንግዱህ ሰንበትን ስሇ ሻረ


ብቻ አይዯሇም፥ነገር ግን ዯግሞ ራሱን ከእግዙአብሔር
ጋር አስተካክል ፥ አግዙአብሔር አባቴ ነው ስሊሇ ፥
ስሇዙህ አይሁዴ ሉገዴለት አብዜተው ይፈሌጉ ነበር፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷24-26 አይሁዴም እርሱን


ከበው፡፡እስከ መቼ ዴረስ በጥርጣሬ ታቆየናሇህ፤ አንተ
ክርስቶስ እንዯሆንክ ገሌጠህ ንገረን አለት፡፡ኢየሱስ
መሇሰሊቸው፤አንዱህ ሲሌ፡፡ነገርኳችሁ አታምኑምም እኔ
በአባቴ ስም የማዯርገው ስራ ይህ ስሇ እኔ ይመሰክራሌ፤
እናንተ ግን እንዯነገርኳችሁ ከበጎቼ ስሊሌሆናችሁ
አታምኑም ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷33 አይሁዴም፡፡
ስሇመሌካም ስራህ አንወግርህም፤ስሇ ስዴብ፤አንተም
ሰው ስትሆን ራስህን አምሊክ ስሇ ማዴረግህ ነው እንጂ
ብሇው መሇሱሇት፡፡10፤36 የእግዙአብሔር ሌጅ ነኝ
ስሊሌኩ እናንተ አብ የቀዯሰውን ወዯ አሇም የሊከውን፤
1የዮሏንስ መሌእክት4÷14 እኛም አይተናሌ አባትም
ሌጁን የአሇም መዴሏኒት ሉሆን እንዯ ሊከው
እንመሰክራሇን፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 16÷13-19 ኢየሱስም ወዯ


ፊሌጶስ ቂጣርያ አገር በዯረሰ ጊዛ ዯቀመዚሙርቱን ፡፡

224
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሰዎች የሰው ሌጅ ማን እንዯሆነ ይለታሌ ብል ጠየቀው


? እነርሱም ፡፡ አንዲንደ መጥምቁ ዮሏንስ፤ላልችም
ኤሌያስ ፤ላልችም ኤርሚያስ ወይም ከነቢያት አንደ
ነው ይሊለ አለት፡፡እርሱም፡፡እናንተስ እኔን ማን
እንዯሆንሁ ትሊሊችሁ አሊቸው ስምኦን ጴጥሮስም መሌሶ
፡፡ አንተ ክርስቶስ የሕያው የእግዙአብሔር ሌጅ ነህ አሇ
፡፡ ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ አሇው፡፡በሰማይ ያሇው አባቴ
እንጂ ሥጋንና ዯም ይህን አሌገሇጥሌህም ብጹህ ነህ ፡፡
እኔም እሌሃሇሁ፤አንተ ጴጥሮስ ነህ፤በዙች ዓሇት ሊይ
ቤተክርስቲያኔን እሰራሇሁ ፤ የገሃነም ዯጆችም
አይችለአትም ፡፡ የመንግስተ ሰማያትም መክፈቻዎች
እሰጥሀሇው ፤በምዴር የምታስረው ሁለ በሰማይ የታሰረ
ይሆናሌ በምዴርም የምትፈታው ሁለ በሰማይ የተፈታ
ይሆናሌ፡፡ ( ጴጥሮስ አንተ ኢየሱስ የሕያው
የእግዙአብሔር ሌጅ ክርስቶስ ነህ ብል ስሊመነበት
ስሌጣን ሰጠው)(የዮሏንስ ወንጌሌ 1÷12-13 ሇተቀበለት
ሁለ ግን፤ በስሙ ሇሚያምኑት ሇእነርሱ የእግዙአብሔር
ሌጆች ይሆኑ ዗ንዴ ስሌጣን ተሰጣቸው ፤ እነርሱም
ከእግዙአብሔር ተወሇደ እንጂ ከሴት ወይም ከወንዴ
ፍቃዴ አሌተወሇደም)የዮሏንስ ወንጌሌ 1፤20 ያንጊዛም
እርሱ ክርስቶስ እንዯሆነ ሇማንም እንዲይነግሩ ዯቀ
መዚሙርቱን አ዗ዚቸው፡፡ (የሰው ሌጅ ሇመዲን ክርስቶስ
መሞትና በሶስተናው ቀን መነሳት ስሇነበረበት )

የማቴዎስ ወንጌሌ 22÷41-46 ዲዊትስ ጌታ ብል


ከጠራው፤እንዳት ሌጁ ይሆናሌ?አሊቸው፡፡ ፈሪሳውያንም

225
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ተሰብስበው ሳለ፤ኢየሱስ ፡፡ ስሇ ክርስቶስ ምን


ይመስሊቸወኃሌ ? የማን ሌጅ ነው ? ብል ጠየቃቸው ፤
የዲዊት ሌጅ ነው አለት፡፡እርሱም፤እንግዱስ ዲዊት ፡፡
ጌታ ጌታዬን ፡፡ ጠሊቶችህን የእግርህ መረገጫ
እስካዯርግሌህ ዴረስ በቀኜ ተቀመጥ አሇው ሲሌ እንዳት
በመንፈስ ጌታ ብል ይጠራዋሌ ?ዲዊትስ ጌታ ብል
ከጠራው ፤ እንዳት ሌጁ ይሆናሌ ?አሊቸው፡፡አንዴም
ቃሌ ስንኳ ይመሌስሇት ዗ንዴ የተቻሇው የሇም ፤ ከዙህ
ቀንም ጀምሮ ወዯፊት ማንም ሉጠይቀው አሌዯፈረም፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 14፥33 ሏዋሪያት፡-በታንኳይቱም


የነበሩት ፡-በእውነት የእግዙአብሔር ሌጅ ነህ፡ብሇው
ሰገደሇት፡፡

ሏዋርያት ስራ 5፥42 ሏዋሪያት፡- ዕሇት ዕሇትም


በመቅዯስና በቤታቸው ስሇ ኢየሱስ እርሱ ክርሰቶስ እንዯ
ሆነ ማስተማርንና መስበክን አይተውም ነበር፡፡

226
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ ክርስቶስ እና መሊእክቱ


ወዯ ዕብራዊን ሰዎች ምእራፍ አስዴ ከቁጥር ሁሇት
እስከ አስራ አራት፡- ሁለን ወራሽ ባዯረገው ዯግሞም
ዓሇማትን በፈጠረበት በሌጁ በዙህ ዗መን መጨረሻ ሇእኛ
ተናገረን ፤እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሪሁ ምሳላ
ሁኖ፤ሁለን በስሌጣኑ ቃሌ እየዯገፈ ፤ ኃጢአታችንን
በራሱ ካነፃ በኃሊ በሰማያት በግርማው ቀኝ
ተቀመጠ፤ከመሊእክት ይሌቅ እጅግ የሚበሌጥ ስምን
በወረሰ መጠን እንዱሁ ከእነርሱ አብዜቶ ይበሌጣሌ ፡፡
ከመሊእክትስ ፡፡ አንተ ሌጄ ነህ ፤ እኔ ዚሬ
ወሌጄሃሇሁ፤ዯግሞም ፡፡ እኔ አባት እሆነዋሇሁ እርሱም
ሌጅ ይሆነኛሌ ያሇው ከቶ ሇማንነው?ዯግሞም በኩርን
ወዯ አሇም ሲያገባ፡፡የእግዙአብሔር መሊእክት ሁለም
ሇእርሱ ይስገደይሊሌ፡፡ስሇ መሊእክትም፡፡መሊእቱን
መናፍስት አገሌጋዮቹንም የእሳት ነበሌባሌ የሚያዯርግ
ይሊሌ ፤ ስሇ ሌጁ ግን፡፡አምሊክ ሆይ ፤ ዘፋንህ እስከ
዗ሊሇም ዴረስ ይኖራሌ ፤ የመንግስትህ በትር የቅንነት
በትር ነው፡፡ጽዴቅን ወዯዴህ ዓመጽንም ጠሊትህ፤ስሇዙህ
እግዙአብሔር አምሊክህ ከጓዯኞችህ ይሌቅ በዯስታ ዗ይት
ቀባህ ይሊሌ፡፡ዯግሞ፡፡ጌታ ሆይ፤አንተ ከጥንት ምዴርን
መሠረትህ፤ሰማዮችህም የእጆችህ ስራ ናቸው፤ እነርሱም
ይጠፋለ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራሇህ፤ሁለም እንዯ
ሌብስ ያረጃለ፤እንዯመጎናጸፊያም ትጠቀሌሊቸዋሇህ
ይሇወጡማሌ፤ አንተ ግን አንተ ነህ፤ ዓመቶችህም ከቶ
አያሌቁም ይሊሌ፡፡ነገር ግን ከመሊእክት፡፡ጠሊቶችህን

227
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግርህ መረገጫ እስካረግሌህ ዴረስ በቀኜ ተቀመጥ


ከቶ ሇማን ብልአሌ ?ሁለ መዲንን ይወርሱ ዗ንዴ
ስሊሊቸው ሇማገዜ የሚሊኩ የሚያገሇግለም መናፍስት
አይዯለምን ?ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 2÷1 ስሇዙህ
ከሰማነው ነገር ምናሌባት እንዲንወሰዴ፤ሇእርሱ
አብሌጠን ሌንጠነቀቅ ያስፈሌጋሌ፡፡

228
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር አንዴነቱ እና
ሶስትነቱ

የእግዙአብሔር አንዴነት
ኦሪት ዗ዲግም ምእራፍ ስዴስት ቁጥር አራት፡-
አምሊካችን እግዙአብሔር አንዴ እግዙአብሔር ነው፤
ትንቢተ ኢሳይያስ 45÷5 እኔ እግዙአብሔር አምሊክ ነኝ
፤ከእኔ በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
8÷4 እንግዱህ ሇጣኦት የተሰዋውን ሥጋ ስሇ መብሊት
÷ጣኦት ሁለ በዓሇም ከንቱ እንዯ ሆነ ከአንደ በቀር
ማንም አምሊክ እንዯላሇ እናውቃሇን፡፡45÷6 ሇእኛስ ነገር
ሁለ ከእርሱ የሆነ እኛም ሇእርሱ የሆነን አንዴ አምሊክ
አብ አሇንና÷ነገር ሁለም በእርሱ በኩሌ የሆነ እኛም
በእርሱ በኩሌ የሆንን አንዴ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ
አሇን፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷30 እኔና አብ አንዴ ነን ፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷9 እኔን ያየ አብን አይቷሌ
፤እንዳትስ አንተ አብን አሳየኝ ትሊሇህ ?14÷11 እኔ
በአብ እንዲሇሁ እኔም አብም በእኔ እንዲሇ እመኑኝ
፤ባይሆንስ ስሇ ራሱ ስሇ ሥራው እመኑኝ ፡፡የዮሏንስ
ወንጌሌ 17÷5 አሁንም አባት ሆይ፤አሇም ሳይፈጠር
በአንተ ዗ንዴ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዗ንዴ
አክብረኝ፡፡17÷11 ቅደስ አባት ሆይ ፤ እነዙህን
የሰጠህኝን እንዯ እኛ አንዴ እንዱሆኑ በስምህ

229
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጠብቃቸው፡፡17÷20-21አንተ አባት ሆይ በእኔ እንዲሇህ


እኔም በአንተ፤እነርሱም ዯግሞ በእኛ አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ
እሇምናሇሁ፡፡17÷22-23 እኛም አንዴ አንዯሆነን አንዴ
ይሆኑ ዗ንዴ፤እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፤
በአንዴ ፍጹማን እንዱሆኑ፤የሰጠህኝን ክብር እኔ
ሰጥቻቸዋሇሁ ፤ እንዱሁም ዓሇም አንተ እንዯሊከኝ
በወዯዴህኝም መጠን እነርሱን እንዯወዯዴሀቸው
ያውቃሌ ፡፡ 7፤24 አሇም ሳይፈጠር ስሇወዯዴህኝ
የሰጠህኝም ክብሬን እንዱያዪ እኔ ባሇሁበት የሰጠህኝ
እነርሱ ዯግሞ ከእኔ ጋር ይሆኑ ዗ንዴ እወዲሇሁ፡፡
የዮሏንስ ራእይ 1፤17 አትፍራ ፤ ፊተኛውና
መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ፤ 1፤18 ሞቼም ነበርሁ
እነሆም፤ ከ዗ሊሇም እስከ ዗ሊሇም ዴረስ ሕያው ነኝ
፤የሞትና የህይወት መክፈቻ አሇኝ፡፡ትንቢተ ኢሳይያስ
48÷12 እኔም ፊተኛም ነኝ እኔም ኃሇኛም ነኝ፡፡48÷13
እጄም ምዴርን መስርታሇች ቀኜም ሰማይን ዗ርግታሇች
፤በጠራኃቸው ጊዛ በአንዴነት ይቆማለ፡፡ትንቢተ
ኢሳይያስ 46÷9 እኔ አምሊክ ነኝና፤ላሊም የሇምና
የቀዴሞውን የጥንቱን ነገር አስቡ፤እኔ እግዙአብሔር ነኝ
እንዯኔም ያሇ ማንም የሇም፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 11፥25-27 በዙያን ጊዛ ኢየሱስ


መሌሶ እንዱህ አሇ፡-አባት ሆይ ፥ የሰማይና የምዴር
ጌታ፥ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ሇሕፃናት
ስሇገሇጥክሊቸው አመሰግንሃሇሁ ፤ አዎን አባት ሆይ ፥
ፈቃዴሕ በፊትህ እንዱህ ሆኖዋሌና፡፡ሁለ ከአባቴ ዗ንዴ

230
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ተሰጥቶኛሌ ፤ከአብ በቀር ወሌዴን የሚያውቅ የሇም፥


ከወሌዴም በቀር ወሌዴን ሉገሌጥሇት ከሚፈቅዴ በቀር
አብን የሚው የሇም፡፡

231
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር የባህሪ ሶስትነት


የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ ሃያ ስምንት ከቁጥር
አስራ ዗ጠኝ አስከ ሃያ፡- እንግዱህ ሂደና አሕዚብን ሁለ
በአብ በወሌዴና በመንፈስ ቅደስ ስም እያጠመቃችኃቸው
፤ ያ዗ዜኃችሁን ሁለ እንዱጠብቁ እያስተማራችኃቸው
ዯቀመዚሙርት አዴርጓቸው ፤ እነሆም እኔ እስከ ዓሇም
ፍጻሜ ዴረስ ሁላ ጊዛ ከእናንተ ጋር ነኝ ፡፡ 2 ወዯ
ቆሮንጦስ ሰዎች 13÷14 የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ
የእግዙአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅደስም ኅብረት
ከሁሊችሁ ጋር ይሁን ፡፡ አሜን፡፡ ኦሪት ዗ፍጥረት
1፥26-27 እግዙአብሔርም አሇ ፡-ሰውን በመሌካችን እንዯ
ምሳላያችን እንፍጠር፤የባሕር አሶችንና የሰማይ ወፎችን
፥ እንስሳትንና ምዴርን ሁለ ፥ በምዴር የሚንቀሳቀሱትን
ሁለ ይግዘ፡፡ እግዙአብሔርም ሰውን በመሌኩ ፈጠረ፤
በእግዙአብሔር መሌክ ፈጠረው ፤ወንዴና ሴት አዴርጎ
ፈጠራቸው ፤ኦሪት ዗ፍጥረት 3፥22 እግዙአብሔር
አምሊክም አሇ፡-እነሆ አዲም መሌካም ክፉን ሇማወቅ
ከእኛ እንዯ አንደ ሆነ፤ኦሪት አፍጥረት 11፥6-7
እግዙአብሔርም አሇ፡-እነሆ ፥እነርሱ አንዴ ወገን ናቸው፥
ሇሁለም አንዴ ቋንቋ አሊቸው፤ አሁንም ያሰቡትን ሁለ
ሇመስራት አይከሇከለም፡፡ የማቴዎስ ወንጌሌ 3÷11 እኔ
ስሇ ንስሏ በውኃ አጠምቃችኃሇሁ ፤ ጫማውን እንኳ
ሌሸከም ዗ንዴ የማይገባኝ ከእኔ በኃሊ የሚመጣው ግን
ከእኔ ይሌቅ ይበረታሌ፤እርሱ በመንፈስ ቅደስ በእሳት
ያጠምቃችኃሌ ፤የማቴዎስ ወንጌሌ 3÷16-17 ኢየሱስ

232
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

(ወሌዴ) ከተጠመቀ በኃሊ ወዱያው ከውሀ ወጣ ፤


እነሆም ሰማያት ተከፈቱ የእግዙአብሔር መንፈስ
(መንፈስ ቅደስ)እንዯ እርግብ ሲወርዴ በእርሱ ሊይም
ሲመጣ አየ፤እነሆም ፤ ዴምጽ ከሰማያት መጥቶ፡፡
በእርሱ ዯስ የሚሇኝ የምወዯው ሌጄ ይህ ነው(አብ)አሇ፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 9÷2-10 በዯብረ ታቦር ክብሩን
ስሇመግሇጡ፡፡ ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 16÷7 እኔ ግን
እውነት እነግራቸዋሇሁ ፤እኔ እንዴሄዴ ይሻሊችኃሌ ፡፡እኔ
ባሌሄዴ አጽናኙ ወዯ እናንተ አይመጣምና ፤እኔ ብሄዴ
ግን እርሱ እሌክሊችኃሇሁ፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 16፥13-15
ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ወዯ እውነት
ይመራችኃሌ ፤ የሚሰማውን ሁለ ይናገራሌ እንጂ
ከራሱ አይናገርምና ፤የሚመጣውንም ይነግራችኃሌ
፡፡እርሱ ያከብረኛሌ ፤ሇእኔም ካሇኝ ወስድ ይነግራችኃሌና
፡፡ሇአብ ያሇው ሁለ የኔ ነው ስሇዙህ ሇእኔ ካሇው ወስድ
ይነግራችኃሌ አሌሁ፡የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷18 ወዯ
ዓሇም እንዯሊክህኝ እንዱሁ ወዯ አሇም ሊክኃቸው ፤
የዮሏንስ ወንጌሌ 16÷13-15 ግን እርሱ የእውነት
መንፈስ በመጣ ጊዛ ወዯ እውነት ሁለ ይመራችኃሌ፤
የሚሰማውን ሁለ ይናገራሌ እንጂ ከራሱ አይናገርም፤
የሚመጣውንም ይነግራችኃሌና፡፡እርሱ ያከብረኛሌ፤ ሇእኔ
ካሇው ወስድ ይነግራችዋሌና ፡፡ሇአብ ያሇው ሁለ የእኔ
ነው፤ ስሇዙህ፡፡ከእኔ ካሇኝ ወስድ ይነግራችኃሌ አሌሁ
፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷37-38 የሊከኝ አብም እርሱ ስሇ
እኔ መስክሮአሌ፡፡ ዴምጹንም ከቶ አሌሰማችሁም፤
መሌኩንም አሊያችሁም ፡፡እርሱም የሊከውን እናንተ

233
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አታምኑምና በእናንተ ዗ንዴ የሚኖር ቃለ የሊችሁም፡፡


የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷39 እናንተ በመጻህፍት የ዗ሊሇም
ሕይወት እንዲሊችሁ ይመስሊችኃሌና እነርሱን
ትመረምራሊችሁ፤ እነርሱም ስሇ እኔ የሚመሰክሩ
ናቸው፡፡ የለቃስ ወንጌሌ 1፥35 መሌአኩም መሌሶ
እንዱህ አሊት፡-መንፈስ ቅደስ በአንቹ ሊይ ይመጣሌ፥
የሌዐሌም ኃይሌ ይጸሌሌሻሌ ስሇዙህ ዯግሞ ከአንቺ
የሚወሇዯው ቅደስ የእግዙአብሔር ሌጅ ይባሊሌ፡፡1፥37
ሇእግዙአብሔር የሚሳነው ነገር የሇምና፡፡የዮሏንስ
ወንጌሌ 14፥ 20-21 እኔ በአባቴ እንዲሇሁ እናንተም
በእኔ እንዲሊችሁ እኔም በእናንተ እንዲሇሁ ያኔ
ታውቃሊችሁ፡፡ ትእዚዛ በእርሱ ዗ንዴ ያሇችው
የሚጠብቃትም የሚወዯኝ እርሱ ነው፤ የሚወዯኝንም
አባቴ ይወዯዋሌ እኔም እወዯዋሇሁ ራሴንም
እገሌጥሇታሇሁ፡፡14፥23 ኢየሱስም መሇሰ አሇውም ፡-
የሚወዯኝ ቢኖር ቃላን ይጠብቃሌ፤አባቴም ይወዯዋሌ
ወዯ እርሱም እንመጣሇን በእርሱም ዗ንዴ መኖሪያ
እናዯርጋሇን፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷19 እውነት አውነት እሊችኃሇሁ


አብ ሲያዯርግ ያየውን ነው እንጂ ወሌዴ ከራሱ
ሉያዯርግ ምንም አይችሌም፤ያ የሚያዯርገውን ሁለ
ወሌዴ ዯግሞ ይህን እንዱሁ ያዯርጋሌና፡፡5÷20 አብ
ወሌዴን ይወዲሌና ፤የሚያዯርገውንም ሁለ ያሳየዋሌ ፤
እናንተም ትዯነቁ ዗ንዴ ከዙህ የሚበሌጥ ስራ ያሳየዋሌ
፡፡5÷21 አብ ሙታንን እንዯሚያስነሣ ሕይወትን

234
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዯሚሰጣቸው፤እንዱሁ ወሌዴ ዯግሞ ሇሚወዲቸው


ሕይወትን ይሰጣቸዋሌ፡፡5÷22-23 ሰዎች ሁለ አብን
እንዯሚያከብሩት ወሌዴን ያከብሩት ዗ንዴ ፤ ፍርዴን
ሁለ ሇወሌዴ ሰጠው እንጂ አብ በአንዴ ሰው እንኳ
አይፈረዴም፡፡ወሌዴን የማያከብር የሊከውን አብን
አያከብርም ፡፡5÷26 አብ በራሱ ሕይወት እንዲሇው
እንዱሁ ዯግሞ ሇወሌዴ በራሱ ህይወት እንዱኖረው
ሰቶታሌና ፡፡1ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 12፥3 ስሇዙህ
ማንም በእግዙአብሔር መንፈስ ሲናገር ፡፡ ኢየሱስ
የተረገመ ነው የሚሌ እንዯላሇ፥ በመንፈስ ቅደስ ካሌሆነ
በቀር ፡፡ ኢየሱስ ጌታ ነው ሉሌ አንዴ እንኳ እንዲይችሌ
አስታውቃችኋሇሁ፡፡ ወዯ ቲቶ 3÷4 የመዴሏኒታችን
የእግዙአብሔር ቸርነት ሰውን መውዯደ በተገሇጠ ጊዛ
፤3÷6-7 ያን መንፈስም ፤ በጸጋው ጸዴቀን በ዗ሊሇም
ህይወት ተስፋ ወራሾች እንዴንሆን ፤በመዴሏኒታችን
በኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ሊይ አትረፍርፎ አፈሰሰው፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 28፥19-20 እንግዱህ ሂደና አሕዚብን
ሁለ በአብ በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስም
እያጠመቃችኃቸው ፥ ያ዗ዜኃችሁንም ሁለ እንዱጠብቁ
እያስተማራችኃቸው ዯቀ መዚሙርት አዴርጓቸው፤
እነሆም እኔ እስከ ዓሇም ፍጻሜ ዴረስ ሁሌጊዛ ከእናንተ
ጋር ነኝ፡፡

235
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መንፈስ ቅደስ
ኦሪት ዗ፍጥረት ምእራፍ ስዴስት ቁጥር ሶስት፡-
መንፈሴ በሰው ሊይ ሇ዗ሊሇም አይኖርም÷እርሱ ስጋ
ነውና፤የሏዋርያት ስራ 2÷16-17 ይህ በነብዩ እዩኤሌ
የተባሇው ነው፡፡እግዙአብሔር ይሊሌ፡፡ በመጨረሻው ቀን
እንዱህ ይሆናሌ፤ስጋ በሇበሰ ሁለ ሊይ ከመንፈሴ
አፈሳሇሁ ፤ወንድችና ሴቶች ሌጆች ትንቢት ይናገራለ
÷ ጎበዝችም ራእይ ያያለ ÷ ሽማግላዎችም ሕሌም
ያሌማለ ፤ዯግሞ በዙያች ወራት በወንድችና በሴቶች
ባሪያዎቼ ከመንፈሴ አፈሳሇሁ ትንቢትም ይናገራለ
፡፡2÷19-21 ዴንቆችም በሊይ በሰማይ ÷ምሌክቶችም
በታች በምዴር እሰጣሇሁ ፤ዯምም እሳትም ጭጋግም
በሰማይ ይሆናሌ፤ታሊቅ የሆነ የጌታ ቀን ሳይመጣ ፀሏይ
ወዯ ጨሇማ ጨረቃም ወዯ ዯም ይሇወጣለ፡፡የጌታን
ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 16÷7-15 እኔ ግን እውነት


እሊችኃሇሁ ፤እኔ እንዴሔዴ ይሻሊችኋሌ ፡፡እኔ ባሌሔዴ
አጽናኙ ወዯ እናንተ አይመጣምና፤እኔ ብሄዴ ግን
እርሱን እሌክሊችኋሇሁ፡፡እርሱ መጥቶ ስሇ ኋጢያት ስሇ
ጽዴቅ ስሇ ፍርዴ አሇምን ይወቅሳሌ ፤ስሇ ኃጢያት÷
በእኔ ስሇማያምኑ ነው፤ስሇ ጽዴቅም ÷ወዯ አብ
ስሇምሄዴ ከዙህ በኋሊ ስሇማታዩኝ ነው፤ስሇ ፍርዴም
የዙህ አሇም ገዥ ስሇተፈረዯበት ነው፡፡ የምነግራችሁ
ብዘ አሇኝ አሁን ግን ሌትሸከሙት አትችለም፡፡ግን
እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ወዯ እውነት ሁለ

236
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይመራችኋሌ ፤የሚሰማውን ሁለ ይናገራሌ እንጂ


ከራሱ አይናገርምና፤የሚመጣውንም ይነግራችኋሌ፡፡
እርሱ ያከብረኛሌ ከእኔም ወስድ ይነግራችኋሌና ፡፡ሇአብ
ካሇው ሁለ የእኔ ነው ፤ ስሇዙህ ፡፡ ሇእኔ ካሇኝ ወስድ
ይነግራችኋሌ አሌሁ ፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 15÷16 ዲሩ
ግን እኔ ከአብ ዗ንዴ የምሌክሊችሁ አጽናኝ እርሱም
ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ ÷ እርሱ
ስሇ እኔ ይመሰክራሌ ፤ 15÷27 እናንተ ዯግሞ
ከመጀመሪያ ጀምሮ ከእኔ ጋር ኖራችኋሌና
ትመሰክራሊችሁ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷26 አብ በስሜ
የሚሌከው ግን መንፈስ ቅደስ የሆነው አጽናኝ እርሱ
ሁለን ያስተምራችኋሌ እኔም የነገርኳችሁን
ያሳስባችኋሌ፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 10፥18-20 ሇእነርሱና ሇእነርሱና


ሇአሕዚብም ምስክር እንሆን ፥ ስሇ እኔ ወዯ ገዢዎችወዯ
ነገስታት ትወሰዲሊችሁ፡፡ አሳሌፈው ሲሰጡዋችሁ፥
የምትናገሩት በዙያች ሰአት ይሰጣችኋሌና እንዳት
ወይስ ምን እንዴትናገሩ አትጨነቁ ፤ በእናንተ
የሚናገረው የአባታችሁ መንፈስ ነው እንጂ ፥
የምትናገሩት እናንተ አይዯሊችሁምና፡፡

የለቃስ ወንጌሌ 11÷13 እንግዱህስ እናንተ ክፉዎች


ስትሆኑ ሇሌጆቻችሁ መሌካም ስጦታ መስጠት
ካሊወቃችሁ÷በሰማይ ያሇው አባት ሇሚሇምኑት እንዳት
አብሌጦ መንፈስ ቅደስ ይሰጣቸው?

237
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኦሪት ዗ፍጥረት 2÷7 እግዙአብሔር አምሊክም ሰውን


ከምዴር አፈር አበጀው፤በአፍንጫውም የሕይወት
አስትንፋስ እፍ አሇበት፤ሰውም ሕያው እስትንፋስ ያሇው
ሆነ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 4÷24 እግዙአብሔር መንፈስ ነው


÷የሚሰግደሇትም በመንፈስና በእውነት ሉሰግደሇት
ያስፈሌጋቸዋሌ፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷26 አብ በስሜ
የሚሌከው ግን መንፈስ ቅደስ የሆነው አጽናኝ እርሱ
ሁለን ያስተምራችኃሌ እኔም የነገርኃችሁን ሁለ
ያሳስባችኃሌ፡፡

ወዯ ቲቶ 3 ÷5 እንዯ ምሕረቱ መጠን ሇአዱስ


ሌዯት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅደስ በመታዯስ
አዲነን እንጂ ÷ እኛ ስሊዯረግነው ስሇ ጽዴቅ ሥራ
አሌነበረም ፤6-7 ያን መንፈስም በጸጋው ጸዴቀን
በ዗ሊሇም ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንዴንሆን ÷
በመዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ሊይ አትረፍርፎ
አፈሰሰው፡፡

መዜሙረ ዲዊት 104÷29-31 (105÷30) ፊትህን


ስትሰውር ይዯነግጣለ ፤ ነፍሳቸውንም ታወጣሇህ
ይሞታለም ÷ ወዯ አፈራቸውም ይመሇሳለ ፡፡
መንፈስህንም ትሌካሇህ ይፈጠራለም ÷ የምዴር ፊት
ታዴሳሇህ ፡፡ የእግዙአብሔር ክብር ሇ዗ሊሇም ይሁን፤
እግዙአብሔር በስራው ዯስ ይሇዋሌ፡፡

238
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔርን በምን
ትመሱለታሊችሁ?
ነቢያት እንዯፃፉት ከብዘ በጥቂቱ
ትንቢተ ኢሳይያስ ምእራፍ አርባ ከቁጥር አስራ
ሁሇት አስከ ሃያ ሶስት(40÷12-23)፡-ውኆችን በእሌፍኙ
የሰፈረ ÷ ሰማይንም በስንዜሩ የሇካ ÷ ምዴርንም ሁለ
ሰብስቦ በእጁ የያ዗ ÷ ተራሮችን በሚዚን ÷
ኮረብቶቹንም በሚዚን ÷ ኮረብቶችንም በሚዚኖች የመ዗ነ
ማነው? የእግዙአብሔርን ሕሉና ያወቀ ወይስ አማካሪ
ኖሮት ያማካረው ማን ነው?ወይስ ከማን ጋራ ተመካከረ
? ወይስ ማን መከረው?ፍርዴንስ ማን አስተማረው ?
የጥበብንስ መንገዴ ማን አሳየው ? እነሆ ÷ አሕዚብ
በገንቦ እንዲሇች ጠብታ ናቸው ፤ እንዯ ሚዚንም
ውሌብሌቢት ተቇትረዋሌ ፤ እንዯ ኢምንትም ናቸው፡፡
ሉባኖስ ሇማንዯጃ እንስሶችም ሇሚቃጠሌ መስዋት
አይበቁም ፡፡ አሕዚብ ሁለ በፊቱ እንዲሌነበሩ ናቸው፤
እንዯ ከንቱ ነገርም ይመስሊለ፡፡እንግዱህ እግዙአብሔርን
በማን ትመስለታሊችሁ ? ወይስ በምን ምሳላ
ታስተያዩታሊችሁ ? እንጨት ጠራቢው በሰራው ምስሌ
÷ ወይስ አንጥረኛ መትቶ በሰራው ወርቅ ÷ በወርቅም
ሇብጦ በሰራው ምስሌ ትመስለታሊችሁን ? ጠራቢው
ማይነቅ዗ው እንጨት ይመርጣሌ፤ምስለም እንዲናወጥ
ያቆመው ዗ንዴ ብሌህ ሰራተኛን ይፈሌጋሌ ፡፡
አሊወቃችሁምን ? ወይስ አሌሰማችሁምን ? ከጥንትስ
አሌተወራሊችሁምን ? ወይስ ምዴር ከተመሰረተች
ጀምሮ አሊስተዋሊችሁምን ? እርሱ ምዴርን ክበብ
ያጸናሌ፤ በእርስዋም የሚኖሩት እንዯ አንበጣ

239
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ናቸው፤ሰማያትን እንዯ መጋረጃ የሚ዗ረጋቸው ÷ እንዯ


ዴንኳንም ሇመኖሪያ የሚ዗ረጋቸው ፤ አሇቆችንም
የሚገዚሊቸው እንዲይኖር የሚያዯርግ ምዴርንም እንዯ
ኢምንት የሚያዯርጋት እርሱ ነው ፡፡ (24-31)
ትንቢተ ኢሳይያስ 45÷5-13 እኔ እግዙአብሔር
አምሊክ ነኝ ፤ከእኔ በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤አጸናሁ
፤አንተ ግን አሊወከኝም፡፡በፀሀይ መውጫና በምእራብ
ያለ ከእኔ በቀር ላሊ አምሊክ እንዯላሇ ያውቁ ዗ንዴ እኔ
እግዙአብሔር አምሊክህ ነኝ፤ከእኔም ላሊ አምሊክ የሇም
፡፡ብርሃንን ፈጠርኩ ፤ ሰሊምንም አዯርጋሇሁ፤ ክፋትንም
አመጣሇሁ ፤ እነዙህን ሁለ ያዯረኩ እግዙአብሔር እኔ
ነኝ ፡፡ ሰማይ በሊይ ዯስ ይበሇው ፤ ዯመናትም ጽዴቅን
ያዜንቡ፤ምዴርም መዴሏኒትም ታብቅሌ ፤ ጽዴቅም
በአንዴነት ይብቀሌ ፤ እኔ አምሊክ እግዙአብሔር
ፈጥሬሃሇሁ ፡፡ እንዯ ሸክሊ ሠሪ ሥራ ውብ አዴርጌ
ሰራሁህ ፤ ምዴርን የሚያርስ ሁሌጊዛ ያርሳሌን?ጭቃ
ሰሪውን፡-ምን ትሰራሇህ ?እጅ የሇህምና መሥራት
አትችሌም ይሇዋሌን ? ጭቃ ሰሪውን ይከራከረዋሌን ?
አባቱን ፡-ሇምን ወሇዴኸኝ ? እናቱንም ÷ ሇምን አምጠሸ
ወሇዴሽን ? ሇሚሌ ወዮ ! የእስራኤሌ ቅደስ
የሚመጣውንም የፈጠረ እግዙአብሔር አምሊክ እንዱ
ይሊሌ ፡- ስሇ ወንድችና ሴቶች ሌጆቼ ጠይቁኝ ፤ ስሇ
እጄም ስራ እ዗ዘኝ ፡፡ እኔ ምዴርን ሰርቻሇሁ፤ሰውንም
በእርስዋ ሊይ ፈጥሬአሇሁ ፤እኔ በእጄ ሰማያትን
አጽንቼያሇሁ ፤ ከዋክብቶቻቸውንም አዜዤአሇሁ ፤ እኔ
ቂሮስን በጽዴቅ አስነስቼዋሇሁ፤ መንገደንም ሁለ
አቀናሇሁ ፤ እርሱ ከተማዬን ይሠራሌ ፤ በዋጋም
ወይም በጉቦ ሳይሆን ምርኮቼን ያወጣሌ ÷ ይሊሌ
የሰራዊት ጌታ እግዙአብሔር ፡፡45÷18 ሰማያትን
የፈጠረ እግዙአብሔር ÷እርሱም ምዴርን የሰራና ያዯረገ

240
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ያጸናትም÷መኖሪያም ሌትሆን እንጂ ሇከንቱ እንዴትሆን


ያሌፈጠራት አምሊክ÷እንዱ ይሊሌ፡-እኔ እግዙአብሔር
ነኝ ከእኔ በቀር ላሊ የሇም ፡፡45÷19 በስውር ወይም
በጨሇማ ስፍራ አሌተናገርኩም፤ሇያዕቆብን ዗ር ፡-በከንቱ
ፈሌጉኝ አሊሌኩም፤እኔ እግዙአብሔር ጽዴቅን
እናገራሇሁ ቅንንም አወራሇሁ፡፡45÷ 22 እናንተ የምዴር
ዲርቻ ሁለ ÷እኔ አምሊክ ነኝና÷ከእኔም በቀር ላሊ
የሇምና ወዯ እኔም ዗ወር በለ ትዴኑማሊችሁ፡፡
ትንቢተ ኢሳይያስ 43÷10-13 ታውቁና ታምኑብኝ
዗ንዴ እኔም እንዯሆንኩ ታስተውለ ዗ንዴ ÷እናንተ
የመረጥኩትንም ባሪያዬ ምስክሮቼ ናችሁ ይሊሌ
እግዙአብሔር ፤ ከእኔ በፊት አምሊክ አሌተሰራም
ከእኔም በኃሊ አይሆንም ፡፡እኔ እግዙአብሔር ነኝ÷ከእኔም
ላሊ የሚያዴን የሇም፡፡ ተናግሬአሇሁ አዴኜማሇሁ
አሳቼማሇሁ ÷ በእናንተም ዗ንዴ ባዕዴ አምሊክ
አሌነበረም ፤ ስሇዙህ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ ÷ ይሊሌ
እግዙአብሔር ÷ እኔም አምሊክ ነኝ ፡፡ ከጥንት ጀምሬ
እኔ እግዙአብሔር ነኝ ከእጄም የሚያመሌጥ የሇም፤
እሠራሇሁ÷የሚከሇክሌስ ማነው?43÷15 ቅደሳችሁ ÷
የእስራኤሌ ፈጣሪ ÷ ንጉሳችሁ ÷ እግዙአብሔር እኔ
ነኝ ፡፡ እግዙአብሔር በባህር ውስጥ መንገዴን በኃሇኛም
ውስጥ መተሊሇፊያን ያዯርጋሌ ፤ 43÷25-28
መተሊሇፍህን÷ ስሇ እኔ ስሌ የምዯመስስ እኔ ነኝ ፤
ኃጢያትህንም አሊስብም ፡፡ ፊተኛው አባትህ ኃጢያት
ሰርቶአሌ ÷ መምህሮችህም በዴሇውኛሌ ፡፡ ስሇዙህ
የመቅዯሱን አሇቆች አረከስኩ ÷ ያዕቆብንም ÷
እስራኤሌንም ስዴብ አዯረኩ፡፡

241
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ዲንኤሌ 7÷9-10 ዘፋኖችን እስኪ዗ረጉ ዴረስ


አየሁ÷በ዗መናትም የሸመገሇው ተቀመጠ፤ሌብሱም እንዯ
በረድ ነጭ÷የራሱም ጸጉር እንዯ ጥሩ ጥጥ ነበር ፤
ዘፋኑም የእሳት ነበሌባሌ ነበረ÷መንኩራኩሮቹም
የሚነዴዴ እሳት ነበሩ፡፡የእሳት ፈሳሽ ከፊቱ ይፈሌቅና
ይወጣ ነበር፤ሺህ ጊዛ ሺ ያገሇግለት ነበር÷እሌፍ
አእሊፋትም በፊቱ ቆመው ነበር፤

242
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቅደስ መንፈስ እና
የስህተት መንፈስ

243
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቅደስ መንፈስ እና የስህተት መንፈስ


1 የዮሏንስ መሌእክት ምእራፍ አራት ከቁጥር አንዴ አስከ
ስዴስት(4÷1-6) ወዲጆች ሆይ መንፈስን ሁለ አትመኑ፤ነገር
ግን መናፍስት ከእግዙአብሔር እንዯሆኑ መርምሩ ፤
ብዘዎች ሏሰተኞች ነቢያት ወዯ አሇም ወተዋሌና
፡፡የእግዙአብሔርን መንፈስ በዙህ ታውቃሊችሁ፤ኢየሱስ
ክርስቶስ በስጋ እንዯመጣ የሚታመን መንፈስ ሁለ
ከእግዙአብሔር ነው፡፡ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ እንዲሌመጣ
በማይታመን መንፈስ ሁለ ከእግዙአብሔር አይዯሇም ፤ይህም
የክርስቶስ ተቋዋሚው መንፈስ ነው ፤ ይህ እንዱመጣ
ሰምታችኃሌ ፤ አሁንም እንኳ በአሇም አሇ ፡፡ሌጆች ሆይ
እናንተ ከእግዙአብሔር ናችሁ አሸንፋችኃቸውማሌ ፤በአሇም
ካሇው ይሌቅ በእናንተ ያሇው ታሊቅ ነውና ፡፡እነርሱ ከአሇም
ናቸው ከአሇም የሆነውን ይናገራለ አሇሙም ይሰማቸዋሌ ፡፡
እኛ ከእግዙአብሔር ነን፤ እግዙአብሔር የሚያውቅ ይሠማናሌ
፤ ከእግዙአብሔር ያሌሆነ አይሰማንም ፡፡ የእውነት መንፈስና
የስህተት መንፈስ በዙህ እናውቃሇን፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 8÷47
ከእግዙአብሔር የሆነ የእግዙአብሔርን ቃሌ ይሰማሌ ፤
እናንተ ከእግዙአብሔር አይዯሊችሁምና ስሇዙህ አትሰሙም ፡፡

244
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእምነት በኩሌ ሁሊችሁ


በክርስቶስ ኢየሱስ
የእግዙአብሔር ሌጆች
ናችሁ

245
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእምነት በኩሌ ሁሊችሁ በክርስቶስ


ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጆች ናችሁ
(ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷26)
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አንዴ ከቁጥር አስራ አንዴ
አስከ አስራ ሶስት(1÷11-13፡- የእርሱ ወዯ ሆነው መጣ
፤ የገዚ ወገኖቹም አሌተቀበለትም ፡፡ ሇተቀበለት ሁለ
ግን ፤ በስሙ ሇሚያምኑት ሇእነርሱ የእግዙአብሔር
ሌጆች ይሆኑ ዗ንዴ ሥሌጣንን ሰጣቸው ፡፡ እነርሱም
ከእግዙአብሔር ተወሇደ እንጂ (በጥምቀት ከውኃና
ከመንፈስ) ከዯም ወይም ከስጋ ፈቃዴ ወይም ከወንዴ
ፈቃዴ አሌተወሇደም፡፡

1የዮሏንስ መሌእክት 3÷1-2 የእግዙአብሔር ሌጆች


ተብሇን ሌንጠራ አብ እንዳት ያሇውን ፍቅር እንዯ ሰጠን
እዩ ፤ እንዱሁም ነን፡፡ስሇዙህ ምክንያት ዓሇም እርሱን
ስሊሊወቀው እኛን አያውቀንም፡፡ወዲጆች ሆይ አሁን
የእግዙአብሔር ሌጆች ነን፡፡ምንም እንዯሆነን ምንም
አሌተገሇጥንም ፡፡ዲሩ ግን ቢገሇጥ እርሱ እንዲሇ
እናየዋሇንና እርሱን እንዴንመስሌ እናውቃሇን፡፡

1 የየጴጥሮስ መሌእክት 1÷23-29 ዲግመኛ


የተወሇዲችሁት ከሚጠፋ ዗ር አይዯሇም ፤ በሕያውና
ሇ዗ሊሇም በሚኖር በእግዙአብሔር ቃሌ ከማይጠፋ ዗ር
ነው እንጂ፡፡ሥጋ ሁለ እንዯ ሳር ክብሩም ሁለ እንዯሳር
አበባ ነውና ፤ሣሩ ይጠወሌጋሌ አበባውም ይረግፋሌ፤

246
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የጌታ ቃሌ ግን ሇሊሇም ይኖራሌ፡፡በወንጌሌ የተሰበከሊችሁ


ቃሌ ይሔ ነው፡፡

ወዯ ገሊቲን ሰዎች 3÷26-29 በእምነት በኩሌ ሁሊችን


በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጆች ናችሁና ፡፡
ከክርስቶስ ጋር አንዴ ትሆኑ የተጠመቃችሁ ክርስቶስን
ሇብሳችሁታሌና፡፡አይሁዲዊ ወይም የግሪክ ሰው የሇም ፤ ባሪያ
ወይም ጨዋ ሰው የሇም ፤ወንዴም ሴትም የሇም፤ሁሊችሁ
በኢየሱስ አንዴ ሰው ናችሁና፡፡እናንተስ የክርስቶስ ከሆናችሁ
እንዱያስ የአብርሃም ዗ር እንዯ ተስፋውም ቃሌ ወራሾች
ናችሁ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 15÷15 ከእንግዱህ ወዱህ ባሮች


አሌሊችሁም ፤ባሪያ የሚያዯርገውን አያውቀምና ፤ ወዲጆች
ግን ብዬያችኃሇሁ ፤ከአባቴ የሰማሁትን ሁለ ሇእናንተ
አስታውቄአችኃሇሁና፡፡

1የዮሏንስ መሌእክት 5÷1ክርስቶስ ነው ብል በኢየሱስ


የሚያምን ሁለ ከእግዙአብሔር ተወሌድአሌ፤

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 4÷6-7 ሌጆች ስሇሆናችሁ እግዙአብሔር


አባ አባት ብል የሚጮህ የሌጁን መንፈስ በሌባችሁ ውስጥ
ሊከ፡፡ ስሇዙህ ከእንግዱህ ወዱህ ሌጅ እንጂ ባሪያ አይዯሇህም
፤ ሌጅም ከሆንህ ዯግሞ በክርስቶስ የእግዙአብሔር ወራሽ
ነህ፡፡

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷18-19 በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ


መንፈስ ወዯ አብ መግባት አሇንና ፡፡ከእንግዱህስ ወዱህ
ከቅደሳን ጋር ባሊገሮችና የእግዙአብሔር ቤተሰቦች
ናችሁ እንጂ እንግድችና መጻተኞች አይዯሊችሁም፡፡
247
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር ይወዯናሌ

248
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር ይወዯናሌ
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አስራ አምስት ቁጥር
አስራ ሶስት፡- ነፍሱን ስሇወዲጆቹ ከመስጠት ይሌቅ
ከዙህ የሚበሌጥ ፍቅር ሇማንም የሇውም ፡፡ወዯ ኤፌሶን
ሰዎች 2÷5 ከወዯዯን ከትሌቅ ፍቅሩ የተነሳ የበዯሊችን
ሙታን እንኳ በሆነን ጊዛ ከክርስቶስ ጋር ሕይወትን
ሰጠን ፤በጸጋው ዴናችሃሌና÷1ዮሏንስ መሌእክት 4÷9
በዙህ የእግዙአብሔር ፍቅር በእኛ ዗ንዴ ተገሇጠ÷በእርሱ
በኩሌ በሕይወት እንኖር ዗ንዴ እግዙአብሔር አንዴ
ሌጁን ወዯ አሇም ሌኮታሌና፡፡ 4÷10 ፍቅርም እንዯዙህ
ነው ፤ እግዙአብሔር እርሱ እንዯወዯዯን ስሇ
ኃጢያታችንም ማስተሰርያ ይሆን ዗ንዴ ሌጁን እንዯ
ሊከ እንጂ እኛ እግዙአብሔርን እንዯወዯዴነው አይዯሇም
፡፡ 4÷11 ወዲጆች ሆይ እግዙአብሔር እንዱ አርጎ
ከወዯዯን እኛ ዯግሞ እርስ በእርሳችን ሌዋዯዴ ይገባሌ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷22-26 እነርሱም ዯግሞ በእውነት


የተቀዯሱ እንዱሆኑ እኔ ራሴን ስሇ እነርሱ እቀዴሳሇሁ፡፡
ሁለም አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ ፤ ከቃሊቸው የተነሳ በእኔ
ስሇሚያምኑ ዯግሞ እንጂ ስሇ እነኚህ ብቻ አሇምንህን ፤
አንተ እንዯሊከኝ አሇም ያምን ዗ንዴ ፤ አንተ ፤አባት
ሆይ ፤በእኔ እንዲሇህ እኔም በአንተ ፤ እነርሱ ዯግሞ
በእኛ አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ እሇምንሀሇሁ፡፡ እኛም አንዴ
እንዯሆንን አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ ፤ እኔም በእነርሱ
አንተም በእኔስ ትሆን ፤በአንዴ ፍጹማን እንዱሆኑ ፤

249
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሰጠህኝ ክብር እኔ ሰጥቼአቸዋሇሁ ፤ እንዱሁም አሇም


አንተ እንዯሊክህኝ በወዯዴከኝም መጠን እነርሱን እንዯ
ወዴካቸው ያቃሌ ፡፡ አባት ሆይ ፤ ዓሇም ሳይፈጠርስ
ስሇወዯዴከኝ እነርሱ ዯግሞ ከኔ ጋር ይሆኑ ዗ንዴ
እወዲሇሁ፡፡እኔን የወዯዴክባት ፍቅር በእነርሱ እንዴትሆን
እኔም በእነርሱ ፤ ስምህን አስታወቅኃቸው
አስታውቃችዋሇሁ ፡፡ የየሏንስ ወንጌሌ 15 ÷ 9 አብ
እንዯወዯዯኝ እኔ ዯግሞ ወዯዴኳችሁ፤በፍቅሬ ኑሩ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 3÷16 በእርሱ የሚያምን ሁለ


የ዗ሊሇም ሕይወት እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፋ
እግዙአብሔር አንዴያ ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇሙን
እንዱሁ ወድአሌና፡፡1የጴጥሮስ መሌእክት 5÷7 እርሱ
ስሇእናንተ ያስባሌና የሚያስጨንቃችሁን ሁለ በእርሱ
ሊይ ጣለት፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷18 ወሊጆች እንዯ ላሊቸው ሌጆች


አሌተዋችሁም ፤ወዯ እናንተ እመጣሇሁ፡፡14÷20 እኔ
በአባቴ እንዲሇሁ እናንተም በእኔ እንዲሊችሁ እኔም
በእናንተ እንዲሇሁ በዙያን ቀን ታውቃሊችሁ፡፡14÷21
ትእዚዛን በእርሱ ዗ንዴ ያሇችው የሚጠብቃትም
የሚወዯኝ እርሱ ነው፤ የሚወዯኝንም አባቴ ይወዯዋሌ
እኔም እወዯዋሇሁ ራሴንም እገሌጥሇታሇሁ፡፡የዮሏንስ
ወንጌሌ 15÷12 እኔ እንዯወዯዴኳቸሁ እርስ
በእርሳችሁት ዋዯደ ዗ንዴ ትእዚዛ ይህች ናት፡፡1
ዮሏንስ መሌእክት 3÷22-23 ትእዚዘን የምንጠብቅና
በፊቱ ዯስ የምናሰኘውን የምናዯርግ ስሇሆነን

250
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የምንሇምነውን ሁለ ከእርሱ እናገኛሇን፡፡ ትእዚዙቱም


ይህች ናት፤በሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናምን዗ንዴ
፤ትእዚዜንም እንዯ ሰጠን እርስ በእርሳችን እንዋዯዴ
዗ንዴ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 15÷9-10 አብ እንዯወዯዯኝ እኔ
ዯግሞ ወዯዴኳችሁ ፤ በፍቅሬ ኑሩ፡፡እኔ የአባቴን
ትእዚዜ እንዯ ጠበኩ በፍቅሩም እንዯምኖር ፤ትእዚዛን
ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራሊችሁ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 5÷5-8 በተሰጠንም የመንፈስ ቅደስ


የእግዙአብሔር ፍቅር በሌባችን ስሇፈሰሰ ተስፋ
አያሳፍርም ፡፡ገና ዯካሞች ሳሇን ክርስቶስ ዗መኑ ሲዯርስ
ስሇሀጢያተኞች ሞቶአሌና፡፡ስሇ ጸዴቅ የሚሞት በጭንቅ
ይገኛሌና፤ስሇ ቸር ሰው ግን ሉሞት እንኳ የሚዯፍር
ምናሌባት ይገኝ ይሆናሌ፡፡ነገር ግን ገና ሃጢያተኞች
ሳሇን ክርስቶስ ስሇ እኛ ሞቶአሌን እግዙአብሔር ሇኛ
ያሇውን የራሱን ፍቅር ያስረዲሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች10÷20-21 ኢሳያስም ዯፍሮ፡፡


ሊሌፈሇጉኝ ተነኝሁ ፤ ሊሌጠየቁኝም ተገሇጥኩ አሇ፡፡ ስሇ
እስራኤሌ ግን ፡፡ ቀኑን ሙለ ወዯ ማይታ዗ዜ ህዜብ
እጆቼን ዗ረጋሁ ይሊሌ ፡፡ (በዚን ወቅት የእግዙአብሔር
ሕዜብ እስራኤሊውያን ስሇነበሩ)፡፡ትንቢተ ኢሳያስ 48÷9
ስሇ ስሜ ቁጣዬን አ዗ገያሇሁ ፤እንዲሊጠፋህም ስሇ
ምስጋናዬ እታገሳሇሁ፡፡

2 ጴጥሮስ መሌእክት 1÷4 ስሇ ክፉ ምኞት በዓሇም


ካሇው ጥፋት አምሌጣችሁ ከመሇኮት ባሕሪ ተካፋዮች

251
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በተስፋው ቃሌ እንዴትሆኑ፤በእነዙያ ክብርና በጎነት


የከበረና እጅግ ታሊቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን፡፡ዮሏንስ
ወንጌሌ 12፤23 የሰው ሌጅ ይከብር ዗ንዴ ሰአቱ
ዯርሷሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷29-38 ሌጁ በብዘ ወንዴሞች


መካከሌ በኩር ይሆን ዗ንዴ ÷ አስቀዴሞ ያወቃቸውን
የሌጁን መሌክ እንዱመስለ አስቀዴሞ ዯግሞ ወስኖአሌና
፤አስቀዴሞ የወሰናቸውን እነዙህን ዯግሞ ጠራቸው ፤
የጠራቸውን እነዙህን ዯግሞ አጸዯቃቸው ፤
ያጸዯቃቸውን እነዙህን ዯግሞ አከበራቸው፡፡እንግዱህ
ስሇዙህ ነገር ምን እንሊሇን? እግዙአብሔር ከእኛ ጋር
ከሆነ ማን ይቃወናሌ ? ሇገዚ ሌጁ ያሌራራሇት ነገር ግን
ስሇ ሁሊችን አሳሌፎ የሰጠው ያው ከእርሱ ጋር ዯግሞ
ሁለን ነገር እንዱያው እንዳት አይሰጠንም ?
እግዙአብሔር መረጣቸውን ማን ይከሳቸዋሌ?የሚያጸዴቅ
እግዙአብሔር ነው÷ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው
÷ ይሌቁንም ከሙታን የተነሳው ÷ በእግዙአብሔር ቀኝ
ያሇው ÷ዯግሞ ስሇ እኛ የሚማሌዯው ክርስቶስ ነው ፡፡
ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይሇየናሌ? መከራ÷ወይስ
ጭንቀት ÷ ወይስ ጭንቀት÷ ወይስ ስዯት፤ ወይስ ራብ
÷ ወይስ ራቁትነት ÷ ወይስ ፍርሃት÷ወይስ ሰይፍ
ነውን ?ስሇ አንተ ቀኑን ሁለ እንገዯሊሇን÷እንዯሚታረደ
ጠቦቶች ተቆጥረን ተብል እንዯተጻፈ ነው ፡፡ በዙህ ሁለ
ግን በወዯዯን አሸናፊዎች እኛ እንበሌጣሇን ፡፡ ሞት
ቢሆን÷ህይወትም ቢሆን÷ መሊእክትም ቢሆኑ÷ግዚትም
ቢሆን÷ያሇውም ቢሆን÷ የሚመጣውም ቢሆን
÷ሀያሊትም ቢሆኑ ÷ ከፍታም ቢሆን ÷ ዜቅታም
ቢሆን ÷ሌዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ

252
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በጌታችን ባሇ ከእግዙአብሔር ፍቅር ሉሇየን እንዲይችሌ


ተረዴቻሇሁ፡፡

253
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጌታችንና መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ


የአብ ፍቃዴን የሚፈጽመውን እህቱና
ወንዴሞቹ ሇማረዴግ ወስኖዋሌ
የማርቆስ ወንጌሌ 3÷28-35 እውነት አውነት
አሊችኃሇሁ ፤ሇሰው ሌጆች ኃጢያት ሁለ የሚሳዯቡትም
ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ፤በመንፈስ ቅደስ ሊይ
የሚሳዯብ ሁለ ግን የ዗ሊሇም ሀጢያት ይሆንበታሌ
እንጂ ሇ዗ሊሇም አይሰረይሇትም፡፡ርኩስ መንፈስ አሇበት
ይለ ነበርና ፡፡እናቱም ወንዴሞቹም መጡ በውጭም
ቆመው ወዯ እርሱም ቆመው አስጠሩት፡፡ብዘ ሰዎችም
በዘሪያው ተቀምጠው ነበሩና ፡፡ እነሆ ፤ እናትና
ወንዴሞችህም በውጭ ቆመው ይፈሌጉሃሌ አለት፡፡
መሌሶም እናቴ ማናት?ወንዴሞቼስ እነማን ናቸው
?አሊቸው፡፡ በዘሪያው ወዯ ተቀመጡት ተመሇከተና፡፡
እነሆ እናቴ ወንዴሞቼም ፡፡ የእግዙአብሔርን ፈቃዴ
የሚያዯርግ ሁለ ፤ እርሱ ወንዴሜ ነው እህቴም
እናቴም አሇ፡፡

254
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የአብ ፈቃዴ
ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ ነው ብል የሚያምን ሁለ
የ዗ሊሇም ሕይወት እንዱኖረው ነው

የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷27-65

የዮሏንስ ወንጌሌ 3÷16

የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷40 ሌጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን


ሁለ የ዗ሊሇም ሕይወት እንዱኖረው የአባቴ ፍቃዴ ይሕ ነው
÷እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሰዋሇሁ ፡፡

አንዯኛ የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷5 ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ


ነው ብል ከሚያምን በቀር አሇምን የሚያሸንፍ ማን ነው?

255
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከቅዴስናው እንዴንካፈሌ
ሇጥቅማችን ይቀጣናሌ
(ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 12÷10)
ወዯ ዕብራውያን ሰዎች ምእራፍ አስራ ሁሇት
ከቁጥር አንዴ አስከ ዗ጠኝ፡-እንግዱህ እነዙህን የሚያህለ
ምስክሮች እንዯ ዯመና በዘሪያችን ካለን ፤እኛ ዯግሞ
ሸክምን ሁለ ቶልም የሚከብዯንን ሀጢያት አስወግዯን
፤የእምነታችን እራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመሌክተን
፤በፊታችን ያሇውን ሩጫ በትግስት እንሩጥ፤ እርሱ
ነውርን ንቆ በፊቱ ስሊሇው ዯስታ በመስቀሌ ታግሦ
በእግዙአብሔር ዘፋን ቀኝ ተቀምጦአሌና፡፡ በነፍሳችሁ
ዜሊችሁ እንዲትዯክሙ ፤ ከኃጢያተኞች በዯረሰበት
እንግዱህ ባሇመቃወም የጸናውን አስቡ ፡፡ ከኃጢያት ጋር
እየተጋዯሊችሁ ገና ዯምን እስከማፍሰስ ዴረስ
አሌተቃወማችሁም እንዯ ሌጆችም ከእናንተ ጋር ፡፡ ሌጄ
ሆይ ፤ የጌታ ቅጣት አታቅሌሌ ፤ በሚገጽጽህም ጊዛ
አትዴከም፤ጌታ የሚወዯውን ይቀጣዋሌና፤ የሚቀበሇውን
ሌጅ ሁለ ይገርፈዋሌ ብል የሚነጋገረውን ምክር
ረስታችሁታሌ፡፡ ሇመቀጣት በታገሱ፤እግዙአብሔር እንዯ
ሌጆች ያዯርጋችኃሌና ፤ አባቱ የማይቀጣው ሌጅማ ነው
ነገር ግን ሁለ የቅጣት ተካፋይ ሆንዋሌና ያሇ ቅጣት
ብትኖሩ ዱቃሊዎች እንጂ ሌጆች አይዯሊችሁም ፡፡ከዙህም
በሊይ የቀጡን የሥጋችን አባቶች ነበሩን እንፈራቸው
ነበር፤ እንዳትስ ይሌቅ ሇመናፍስት አባት አብሌጠን
ሌንገዚና በሕይወት ሌንኖር በተገባን ዕብራውያን

256
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

12÷10-13 እርሱ ግን ከቅዴስናው እንዴንካፈሌ


ሇጥቅማችን ይቀጣናሌ፡፡ቅጣት ሁለ ሇጊዛው የሚያሳዜን
እንጂ ዯስ የሚያሰኝ አይመስሌም ፤ዲሩ ግን በኃሊ
ሇሇመደት የሰሊም ፍሬ እርሱን ጽዴቅን
ያፈራሊችኃሌ፡፡ስሇዙህ ያለትን እጆች የሰሇለትም
ጉሌበቶች አቅኑ ፤ ያነከሰውም እንዱፈወስ እንጂ
እንዲይናጋ ፤ ሇእግራችሁ ቅን መንገዴ አዴርጉ፡፡

257
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው

(የያዕቆብ መሌእክት1÷12)
የያዕቆብ መሌዕክት ምእራፍ አንዴ ከቁጥር አስራ
ሁሇት እስከ አስራ አምስት፡-በፈተና የሚጸና ሰው
የተባረከ ነው፤ከተፈተነ በኃሊ ሇሚወደት ስሇእርሱ
የተሰጣቸውን የሕይወት አክሉሌ ይቀበሊሌና ፡፡ ማንም
ሲፈተን ፡፡ በእግዙአብሔር እፈተናሇሁ አይበሌ ፤
እግዙአብሔር በክፉ አይፈትንምና ፤ እርሱ ራሱስ
ማንንም አይፈትንም ፡፡ ነገር ግን እያንዲንደ በራሱ
ምኞት ሲሳብና ሲታሇሌ ይፈተናሌ ፡፡ ከዙህ በኃሊ
ምኞት ጸንሳ ሀጢያትን ትወሌዲሇች፡፡

258
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ ክርስቶስን የመካዴ ውጤት


ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች ምእራፍ ስዴስት ከቁጥር
አራት እስከ አስር(6÷4-10)፡- አንዴ ጊዛ ብርሃን
የበራሊቸውን ሰማያውያንም ስጦታ የቀመሱትን
ከመንፈስ ቅደስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን
መሌካሙንም የእግዙአብሔር ቃሌና ሉመጣ ያሇውን
የዓሇም ኃይሌ የቀመሱትን ኋሊም የካደትን እንዯገና
ሇንስሏ እነርሱን ማዯስ የማይቻሌ ነው፤ ሇራሳቸው
የእግዙአብሔርን ሌጅ ይሰቅለታሌና ያዋርደትማሌና፡፡
ብዘ ጊዛ በእርስዋ ሊይ የሚወርዯውን ዜናብ የምትጠጣ
መሬት፤ሇሚያርሱዋትም ዯግሞ የምትጠቅምን አትክሌት
የምታበቅሌ ፤ ከእግዙአብሔር በረከትን ታገኛሇችና ፤
እሾክና ኩርንችትን ግንብ ታወጣሇች ፤የተጣሇች ናት
ሇመረገምም ትቀርባሇች ፤ መጨረሻዋም መቃጠሌ ነው
፡፡ስሇ እናንተ ግን፤ወዲጆች ሆይ ፤ ምንም እንኳ እንዱሁ
ብንናገር፤ አብሌጦ የሚሻሇውና ሇመዲን የሚሆነውን
እንዱሆንሊችሁ ተረዴተናሌ ፡፡እግዙአብሔር፤ ቅደሳንን
ስሊገሇገሊችሁ እስከ አሁንም ስሇምታገሇግለዋቸው ፤
ያዯረጋችሁትን ስራ ሇስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ
዗ንዴ ዓመፀኛ አይዯሇምና፡፡ 2ተኛ የዮሏንስ መሌእክት
1፤7-11 ብዘ አሳቾች ወዯ አሇም ገብተዋሌና እነርሱም
ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ እንዯመጣ የማያምኑ ናቸው ፤
ይህ አሳቹና የክርስቶስ ተቃዋሚው ነው ፡፡ሙለ
ዯመወዜ እንዴትቀበለ እንጂ የሰራችሁት እንዲይጠፋ
ሇራሳችሁ ተጠንቀቁ ፡፡ ሇሚወጣ ሁለ በክርስቶስ

259
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትምህርት ሇማይመኖር ሰው አምሊክ የሇውም ፤


በክርስቶስ ትምህርት ሇሚኖር አብና ወሌዴ አለት ፡፡
ማንም ወዯ እናንተ ቢመጣ ይህንን ትምህርት ባያመጣ
በቤታችሁ አትቀበለት ሰሊምም አትበለት፤ሰሊም
የሚሇው ሰው በክፉ ስራው ይካፈሊሌና፡፡ወዯ ሮሜ
ሰዎች 10÷20-21 ኢሳይያስም ዯፍሮ፡፡ ሊሌፈሇጉኝ
ተገኘሁ ፤ ሊሌጠየቁኝም ተገሇጥሁ አሇ ፡፡ ስሇ እስራኤሌ
ግን፡፡ቀኑን ሁለ ወዯ ማይታ዗ዜና ወዯ ሚቃወም ሕዜብ
እጆቼን ዗ረጋሁ ይሊሌ፡፡

260
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዲይፈረዴባችሁ አትፍረደ
የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ ሰባት ከቁጥር አንዴ
እስከ አምስት ፡- እንዲይፈረዴባችሁ አትፍረደ ፤
በምትፈርደበት ፍርዴ ይፈረዴባችኃሌና ፤ በምሰፍሩበት
መስፈሪያ ይሰፈርባቸዋሌ ፡፡በወንዴምህ ያሇውን ጉዴፍ
ስሇምን ታያሇህ ፤ በአይንህ ግን ያሇውን ምሶሶ ስሇምን
አትመሇከትም ወይም ወንዴምህን ፡፡ ከአይንህ ጉዴፍ
ሊውጣ ፍቀዴሌኝ እንዳት ስትሇዋሇህ ፤እነሆም በአይንህ
ምሶሶ አሇ፡፡አንተ ግን አስቀዴመህ ከአይንህ ምሶሶውን
አውጣ ፤ ከዙያ በኃሊ ከወንዴም አይን ጉዴፍን ታወጣ
዗ንዴ አጥርተህ ታያሇህ፡፡ የያዕቆብ መሌዕክት 4፤11-12
ወንዴሞች ሆይ ፤እርስ በእርሳችሁ አትተማሙ ፡፡
ወንዴሙን የሚያማ በወንደሙን የሚፈርዴ ሕግን
ያማሌ በሕግም ይፈርዲሌ ፤ በሕግም ብትፈርዴ ፈራጅ
ነህ እንጂ ሕግን አዴራጊ አይዯሇህም ፡፡ ሕግን የሚሰጥና
የሚፈርዴ አንዴ ነው ፤ እርሱም ሉያዴን ሉያጠፋም
የሚችሌ ነው ፤ በላሊው የምትፈርዴ አንተ ማን ነህ?

ወዯ ሮሜ ሰዎች13÷8 እርስ በእርሳችሁ ከመዋዯዴ


በቀር ሇማንም ዕዲ አይሁናባችሁ ÷ላሊውን የሚወዴ
ሕግን ፈጽሞታሌና፡፡10ፍቅር ሇባሌንጀራው ክፉ
አያዯርግም ፤ስሇዙህ ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው፡፡

261
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ቤተ
መቅዯስ ናችሁ

262
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስ ናችሁ


1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች ምእራፍ ሶስት ከቁጥር
አስራ ስዴስት አስከ አስራ ስምንት፡- የእግዙአብሔር ቤተ
መቅዯስ እንዯ ሆናችሁ የእግዙአብሔርም መንፈስ
እንዱኖርባችሁ አታውቁምን? ማንም የእግዙአብሔርን
ቤተ መቅዯስ ቢያፈርስ እግዙአብሔር እርሱን
ያፈርሰዋሌ ፤ የእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስ ቅደስ ነውና
፤ያውም እናንተ ናችሁ፡፡ማንም እራሱን አያታሌሌ
፤3÷9 የእግዙአብሔር እርሻ ናችሁ ፤የእግዙአብሔር
ሕንፃ ናችሁ ፤ ከእርሱ ጋር አብረን የምንሰራ ነንና፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 13÷5 በሃይማኖት ብትኖሩ


ራሳችሁን መርምሩ ፤ ራሳችሁንም ፈትኑ ፤ ወይስ
ምናሌባትም የማትበቁ ብትሆኑ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ
በእናንተ ውስጥ እንዲሇ ስሇ ስናንተ አታውቁምን?

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷20-22 በሏዋርያትና በነቢያት


መሰረት ሊይ ታንፃችኃሌ ፤ የማዕ዗ኑም እራስ ዴንጋይ
ክርስቶስ ነው ፤በእርሱም ሕንፃ ሁለ እየተጋጠመ በጌታ
ቅደስ ቤተ መቅዯስ እንዱሆን ያዯርጋሌ ፤በእርሱም
እናንተ ዯግሞ ሇእግዙአብሔር መኖሪያ ሇመሆን
በመንፈስ አብራችሁ ትሰራሊችሁ፡፡ የሏዋርያት ሥራ
16÷5 አብያተ ክርስቲያናትም በሃያማኖት ይበረቱ ነበር
፤ በቁጥርም እሇት እሇት ይበዘ ነበር ፡፡ 2 ወዯ
ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷28 የቀረውንም ነገር ሳሌቆጥር

263
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

፤ ዕሇት ዕሇት የሚከብዯኝ የአብያተ ክርስቲያናት ሁለ


ሃሳብ ነው፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች11÷16 ዲሩ ግን ማንም


ሉከራከር ቢፈቅዴ ፤ እኛ ወይም የእግዙአብሔር አብያተ
ክርስቲያናት እንዱህ ያሇ ሌማዴ የሇንም፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 1÷13 በአይሁዴ ሥርዓት በፊት


እንዳት እንዯኖርኩ ሰምታችኃሌና ፤ የእግዙአብሔርን
ቤተ ክርስቲያን (ክርስቲያኖችን) ያሇ ሌክ አሳዴዴና
አጠፋ ነበር፤1÷22-24 በክርስቶስም ያለት የይሁዲ
ማኅበርተኞች ፌቴን አያውቁም ነበርና፤ነገር ግን
፤ቀዴሞ እኛን ያሳዴዴ የነበረ ፤ እርሱ በፊት ያጠፋውን
የነበረውን ሃይማኖት አሁን ይሰብካሌ ተብል ሲነገር
ይሰሙ ነበር፤ስሇ እኔም እግዙአብሔርን ያከብሩ ነበር፡፡1
ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 15÷9-10 እኔ ከሏዋርያት ሁለ
የማንስ ነኝና ፤የእግዙአብሔርን ቤተክርስቲያን
ስሊሳዯዴኩ (ክርስቲያኖችን) ሏዋርያ ተብዬ ሌጠራ
የማይገባኝ ፤ነገር ግን በእግዙአብሔር ጸጋ የሆንኩ እኔ
ነኝ፤ሏዋርያት ሥራ 22፤4-8 ወንድችንም ሴቶችንም
እያሰርሁ ወዯ ወይኒ አሳሌፊ እየሰጠሁ ይህን መንገዴ
አሳዯዴሁ (ጳውልስ)፡፡ስሄዴም ወዯ ዯማስቆስ በቀረብሁ
ጊዛ ፤ቀትር ሲሆን ዴንገት ከሠማይ ታሊቅ ብርሃን
በዘሪየዬ አንጸባረቀ ፤በምዴር ሊይ ወዴቄ ሳውሌ ሳውሌ
፤ስሇምን ታሳዴዯኛሇህ ?የሚሌ ዴምጽ ሰማሁ፡፡እኔም
መሌሼ ጌታ ሆይ ፤ አንተ ማን ነህ ? አሌሁ፡፡እርሱም
፡፡አንተ የምታሳዴዯኝ የናዜሬቱ ኢየሱስ እኔ ነኝ አሇኝ

264
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

(ክርስቲያኖችን የሚያሳደ ክርስቶስን ነው የሚያሳደት


ምክንያቱም እርሱ በእኛ መንፈስ / ነፍስ ውስጥ
ስሇሚኖር) ፡፡ 2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 13÷5
በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ ፤ራሳችሁን
ፈትኑ ፤ ወይስ ምናሌባት የማትበቁ ባትሆኑ ፤ ኢየሱስ
ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ እንዲሇ ስሇ እናንተ
አታውቁምን?የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷56 ሥጋዬም የሚበሊ
ዯሜንም የሚጠጣ ፤ በእኔ ይኖራሌ እኔም በእሱ
እኖራሇሁ፡፡

የሏዋርያት ሥራ 16÷5 አብያተ ክርስቲያናትም


በሃይማኖት ይበረቱ ነበር ፤ በቁጥርም ዕሇት ዕሇት
ይበዘ ነበር፡፡

የሏዋርያት ሥራ 17÷24-25 ዓሇሙንና በእርሱ


ያሇውን ሁለ የፈጠረ አምሊክ እርሱ የሰማይና የምዴር
ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅዯስ አይኖርም፤እርሱም
ሕይወትንና እስትንፋስን ሁለንም ሇሁለ ይሠጣሌና
አንዲች እንዯሚጎዴሇው በሰው እጅ አይገሇገሌም፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 66÷1-2 እግዙአብሔር እንዱህ ይሊሌ


÷‹‹ሰማይ ዘፋኔ ነው ፤ምዴርም የእግሬ መረገጫ ናት
፤የምትሰሩሌኝ ቤት ምን አይነት ነው?የማርፍበት ስፍራ
ምን አይነት ነው ?ይህ ሁለ የእጄ ስራ ነው ፤ይህም
ሁለ የእኔ ነው ÷››ይሊሌ እግዙአብሔር ፤‹‹ወዯ የዋሁና
ወዯ ጸጥተኛ ÷ከቃላም የተነሳ ወዯሚንቀጠቀጥ ሰው
ከአሌሆነ በቀር ወዯ ማን እመሇከታሇሁ፡፡

265
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ ክርስቶስ የቤተክርስቲያን ራስ እና


አካሌ ነው
እኛ የአካለ ብሌቶች (ክፍልች) ነን
1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች ምእራፍ አስራ ሁሇት ከቁጥር
አስራ ሁሇት እስከ ሃያ ሰባት፡- አካሌ አንዴ እንዯ ሆነ
ብዘም ብሌቶች እንዲለበት ነገር ግን የአካሌ ብሌቶች
ሁለ ብዘዎች ሳለ አንዴ አካሌ እንዯ ሆኑ፤ ክርስቶስ
ዯግሞ እንዱሁ ነው ፤አይሁዴ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም
ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን ጨዋዎችም ብንሆን እኛ
ሁሊችን በአንዴ መንፈስ አንዴ አካሌ እንዴንሆን
ተጠምቀናሌና፡፡ሁሊችንም አንደን መንረፈስ ጠጥተናሌ
፡፡ አካሌ ብዘ ብሌቶች እንጂ አንዴ ብሌት አይዯሇምና ፡፡
እግር እኔ እጅ አይዯሇሁምና የአካሌ ክፍሌ አይዯሇሁም
ብትሌ ፤ይህን በማሇትዋ የአካሌ ክፍሌ መሆኗ
ይቀራሌን በጆሮም ፡፡ እኔ አይን አይዯሇሁምና የአካሌ
ክፍሌ አይውዯሇሁም ቢሌ ፤ ይህን በማሇቱ የአካሌ
ክፍሌ መሆኑ ይቀራሌን አካሌ ሁለ አይን ቢሆን
መስማት ወዳት በተገኘ አሁን ግን እግዙአብሔር እንዯ
ወዯዯ ብሌቶችን እያንዲዲቸው በአካሌ አዴርጓሌ፡፡ሁለም
አንዯ ብሌት ቢሆንስ አካሌ ወዳት በሆነ ዲሩ ግን አሁን
ብሌቶች ብዘዎች ናቸው አካሌ ግን አንዴ ነው፡፡አይን
እጅን አታስፈሌገኝም ሌትሇው አትችሌም ፤ ወይም
እራስ ዯግሞ እግሮችን ፡፡ አታስፈሌጉኝም ሉሊቸው
አይችሌም ፡፡ነገር ግን ዯካሞች የሚመስለ የአካሌ
ብሌቶች ይሌቁን የሚያስፈሌጉ ናቸው ፤ከአካሌ ብሌቶች

266
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ያሌከበሩ ሆነው የሚመስለ በሚበዚ ክብር


እናሇብሳችኃሇን ፤ በምናፍርባቸው ብሌቶቻችን ክብር
ይጨመርሊቸዋሌ ፤ክብር ያሊቸው ብሌቶቻችን ግን ይህ
አያስፈሌጋቸውም፡፡ነገር ግን ብሌቶች እርስ በእርሳቸው
በትክክሌ ይተሳሰቡ ዗ንዴ እንጂ በአካሌ መሇያየት
እንዲይሆን ፤ሇጎዯሇው ብሌት የሚበሌጥ ክብር እየሰጠ
እግዙአብሔር አካሌን አገጣጠመው፡፡አንዴ ብሌት
ቢሰቃይ ብሌቶች ሁለ ከእርሱ ጋር ይሰቃያለ ፤አንዴ
ብሌትም ቢከብር ብሌቶች ሁለ ከእርሱ ጋር ዯስ
ይሊቸዋሌ፡፡እናንተም የክርስቶስ አካሌ ናችሁ
እያንዲንዲችሁም ብሌቶች ናችሁ፡፡

267
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሌዩ ሌዩ የጸጋ ስጦታዎች እና አገሌግልት


ወዯ ሮሜ ሰዎች ምእራፍ አስራ ሁሇት ከቁጥር አራት
አስከ አምስት፡- በአንዴ አካሌ ብዘ ብሌቶች እንዲለን ፤
የብሌቶቹም ስራ አንዴ እንዲይዯሇ፤ እንዱሁም ብዘዎች
ስንሆን በክርስቶስ አንዴ አካሌ ነን ፤ እርስ በእርሳችን
እያንዲዲችን የላሊው ብሌቶች ነን፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 12÷4-9 የጸጋ ስጦታ ሌዩ ሌዩ


ነው መንፈስ ግን አንዴ ነው ፤አገሌግልት ሌዩ ሌዩ ነው
ጌታም አንዴ ነው ፤አሰራር ሌዩ ሌዩ ነው ሁለን በሁለ
የሚያዯርግ እግዙአብሔር ግን አንዴ ነው ፤ነገር ግን
መንፈስ ቅደስን መግሇጥ ሇእያንዲንደ ሇጥቅም
ይሰጠዋሌ ፡፡ሇአንደም ጥበብን መናገር በመንፈስ
ይሰጠዋሌና ፤ ሇአንደም በዙያው መንፈስ እውቀትን
መናገር ይሰጠዋሌ ፤ሇአንደም በዙያው እምነት ፤
ሇአንደም በአንደ መንፈስ የመፈወስ ስጦታ ፤ ሇአንደ
ተአምራትን ማዴረግ ፤ ሇአንደም ትንቢትን መናገር ፤
ሇአንደም መናፍስትን መሇየት ፤ ሇአንደም በሌዩ
አይነት ሌሳን መናገር ሇአንደም በሌሳኖች የተነገረውን
መተርጎም ይሰጠዋሌ፤ይህ ሁለ ግን ያ አንደ መንፈስ
እንዯ ሚፈቅዴ ሇእያንዲንደ እያካፈሇ ያዯርጋሌ ፡፡ 1
ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 14÷26 እንግዱህ ወንዴሞች ሆይ
ምንዴን ነው ? በምትሰበሰቡበት ጊዛ ሇእያንዲንደ
መዜሙር አሇው ፤ ትምህርት አሇው፤ መግሇጥ አሇው
፤ በሌሳን መናገር አሇው ፤ መተርጎም አሇው ፤ ሁለ
ሇማነጽ ይሁን ፡፡ 14÷27 በሌሳን የሚናገር ቢኖር

268
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሁሇት ወይም ቢበዚ ሶስት ሆነው በተራቸው ይናገሩ


አንደም ይተርጉም ፤የሚተረጉም ባይኖር ግን በማህበር
መሃከሌ ዜም ይበሌና ሇራሱ ሇእግዙአብሔር ይናገር፡፡
14÷29ነቢያትም ሁሇት ወይም ሶስት ሆነው ይናገሩ
ላልችም ይለአቸው ፤ በዙያ ሇሚቀመጥ ሇላሊ ግን
አንዴ ነገር ቢገሇጥሇት ፊተኛው ዜም ይበሌ፡፡ 14÷31
ሁለም እንዱማሩ ሁለም እንዱመከሩ ሁሊችሁ
በእያንዲዲችሁ በትንቢት ሌትናገሩ ትችሊሊችሁ፡፡14÷32
የነቢያት መናፍስት ሇነቢያት ይገዚለና፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷ 6-8 እንዯ ተሰጠን ጸጋ ሌዩ ሌዩ


ስጦታ አሇን ፤ትንቢት ቢሆን እንዯ እምነታችን መጠን
ትንቢት እንናገር ፤አገሌግልት ቢሆን በአገሌግልታችን
፤የሚያስተምርም ቢሆን በማስተማሩ ይትጋ፤
የሚመክርም ቢሆን በመምከሩ ይትጋ ፤ የሚሰጥ
በሌግስና ይስጥ ፤ የሚገዚ በትጋት ይግዚ ፤ የሚምር
በዯስታ ይማር፡፡የለቃስ ወንጌሌ 8÷3 የሔሮድስ አዚዥ
የኩዚ ሚስት የሏናም ብዘዎች ላልችም ሆነው
በገን዗ባቸው ያገሇግለት ነበር ፡፡የሏዋርያት ሥራ 2÷38
ጴጥሮስም ፡፡ንስሀ ግቡ ፤ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዗ንዴ
እያንዲንዲችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ ፤
የመንፈስ ቅደስ ስጦታም ትቀበሊሊችሁ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 12÷28-31 እግዙአብሔር


አስቀዴሞ አንዲንድቹን ሏዋርያትን ፤ ሁሇተኛም
ነቢያትን ፤ ሦስተኛም አስተማሪዎችን ፤ ቀጥልም
ተአምራት ማዴረግን ፤ ቀጥልም የመፈወስ ስጦታ ፤

269
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እርዲታንም ፤ አገዚዜንም ፤ የሌዩ ሌዩ ዓይነት ሌሳኖች


አዴርጓሌ ፡፡ሁለ ሏዋርያት ናቸውን ፤ሁለስ ነቢያት
ናቸውን ፤ሁለስ አስተማሪዎች ናቸውን ሁለስ
ተአምራትን ይሰራለን ሁለስ የመንፈስ ስጦታ
አሊቸውን ሁለስ በሌሳን ይናገራለን ሁለስ
ይተረጉማለን፤ነገር ግን የሚበሌጠውን የጸጋ ስጦታ
በብርቱ ፈሌጉ፡፡ዯግሞም ከሁለ የሚበሌጥ መንገዴ
አሳያችኃሇሁ፡፡1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 14÷39-40
ስሇዙህ ፤ወንዴሞች ሆይ፤ትንቢት ሇመናገር በብርቱ
ፈሌጉ ፤በሌሳኖችም ከመናገር አትከሌክለ፤ነገር ግን
ሁለ በአግባብና በስርአት ይሁን፡፡

270
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የአገሌግልት መሌክ

271
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሁለም ሰው ባሇበት የሙያ ዗ርፍ


በታማኝነት ካገሇገሇ አግዙአብሔርን
አገሌግሎሌ
ወዯ ሮሜ ሰዎች ምእራፍ አስራ ሶስት ከቁጥር
ስዴስት አስከ ሰባት፡-ስሇዙህ ዯግሞ ትገብራሊችሁ ፤
በእዙህ ነገር የሚተጉ የእግዙአብሔር አገሌጋዮች
ናቸውና፡፡ሇሁለ የሚገባውን አስረክቡ ግብር ሇሚገባው
ግብርን፤ቀረጥ ሇሚገባው ቀረጥን ፤ መፈራት ሇሚገባው
መፈራትን ፤ክብር ሇሚገባው ክብርን ስጡ፡፡(ሁለም
በየአሇበት በሥራው እግዙአብሔርን ማገሌገሌ ይችሊሌ )
፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷9 ክፉውን ነገር ተጸየፉት
ፍቅራችሁ ያሇግብዜነት ይሁን ፤ከበጎ ነገር ጋር
ተባበሩ፤12÷10 በወንዴማማችነት መዋዯዴ እርስ
በእርስ ተዋዯደ ፤እርስ በእርሳችሁ ተከባበሩ፤ በመንፈስ
የምትቃጠለ ሁኑ ፤ ሇስራ ከመትጋት አትሇግሙ፤
በመከራ ታገሱ ፤በጸልት ጽኑ ፤12÷13 ቅደሳን
በሚያስፈሌጋቸው እርደ ፤እንግድችን ከመቀበሌ ትጉ፡፡
12÷14 የሚያሳደዲችሁን መርቁ እንጂ አትርገሙ፡፡
ቢቻሊችሁስ በእናንተ በኩሌ ከሰው ሁለ ጋር በሰሊም
ኑሩ ፤ ራሳችሁ አትበቀለ ሇቁጣው ፈንታ ስጡ እንጂ ፤
በቀሌ የኔ ነው እኔ ብዴራቱን እመሌሳሇሁ ይሊሌ ጌታ
ተብል ተጽፎአሌና ፡፡12÷20 ጠሊት ግን ቢራብ አብሊው
ቢጠማ አጠጣው ፤ ይህን በማረግህ በራሱ ሊይ የራስ
ፍም ትከምራሇህና ፡፡12÷21 ክፉውን በመሌካም አሸንፍ
እንጂ በክፉ አትሸነፍ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷ 6-8 እንዯ

272
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ተሰጠን ጸጋ ሌዩ ሌዩ ስጦታ አሇን ፤ትንቢት ቢሆን


እንዯ እምነታችን መጠን ትንቢት እንናገር ፤አገሌግልት
ቢሆን በአገሌግልታችን ፤የሚያስተምርም ቢሆን
በማስተማሩ ይትጋ፤ የሚመክርም ቢሆን በመምከሩ
ይትጋ ፤ የሚሰጥ በሌግስና ይስጥ ፤ የሚገዚ በትጋት
ይግዚ ፤ የሚምር በዯስታ ይማር፡፡ወዯ ኤፌሶን ሰዎች
4÷11 እርሱም አንዲንድቹን ሏዋርያት ÷ላልቹም
ነቢያት÷ላልቹም ወንጌሌን ሰባኪዎች ÷ላልችንም
እረኞችና አስተማሪዎች እንዱሆኑ ሰጠ፡፡

የለቃስ ወንጌሌ 8÷3 ኢየሱስ ክርስቶስን፡-የሄሮዴስ አዚዥ


የኩዚ ሚስት ሏናም ሶስናም ብዘዎች ላልችም ሆነው
በገን዗ባቸው ያገሇግለት ነበር፡፡

273
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አዱስ ኪዲንና ብለ ኪዲን


መሰረታዊ ሌዩነት
2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷2-18 ሰዎች ሁለ
የሚያውቁትና የሚያነቡት በሌባችን የተፃፈ
መሌእክታችን እናንተ ናችሁ ፡፡ እናንተም በሕያው
እግዙአብሔር መንፈስ እንጂ በቀሇም አይዯሇም፤ሥጋ
በሆነ በሌብ ጽሊት እንጂ በዴንጋይ ጽሊት ያሌተጻፈ ፤
በእኛም የተገሇጠ የክርስቶስ መሌእክት እንዯሆናችሁ
የተገሇጠ ነው፡፡በክርስቶስም በኩሌ ወዯ እግዙአብሔር
እንዱህ ያሇ እምነት አሇን ፡፡ብቃታችን ከእግዙአብሔር
ነው እንጂ ፤ በገዚ እጃችን እንዯሚሆን አንዲችን እንኳ
ሌናስብ ራሳችን የበቃን አይዯሇንም፤እርሱን ዯግሞ
በመንፈስ እንጂ በፊዯሌ ሇማይሆን ሇአዱስ ኪዲን
አገሌጋዮች እንሆን ዗ንዴ አበቃን ፤ፊዯሌ ይገዴሊሌና
መጽሏፍ ግን ሕይወትን ይሰጣሌ ፡፡ ዲሩ ግን
የእግዙአብሔር ሌጆች ስሇዙያ ስሇ ፊቱ ክብር የሙሴን
ፊት ትኩር ብሇው መመሌከት እስከሚሳናቸው ዴረስ፤ያ
በፊዯሊት በዴንጋዮች ሊይ የተቀረጸ የሞት አገሌግልት
በክብር ከሆነ፤የመንፈስ አገሌግልት እንዳት ይሌቅ
በክብር አይሆንም ?የኩነኔ አገሌግልት ክብር ከሆነ
፤ይህ የጽዴቅ አገሌግልት በክብር አብዜቶ ይበሌጣሌና፡፡
ያ የከበረ እንኳ እጅግ በሚበሌጠው ክብር ምክንያት በዙ
ነገር ክብርን አቶአሌና፡፡ያ ይሻር ነበረው በክብር ከሆነ÷
ጸንቶ የሚኖረውማ እጅግ ይሌቅ በክብር ሆኖአሌና ፡፡
እንግዱህ እንዱህ ያሇ ተስፋ ካሇን እጅግ ገሌጠን

274
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንናገራሇን፤የዙያን ይሻር የነበረውን መጨረሻ ትኩር


ብሇው የእስራኤሌን ሌጆች እንዲመሇከቱ ፤በፊቱ መጋረጃ
እንዲዯረገ እንዯ ሙሴ አይዯሇንም፡፡ነገር ግን አሳባቸው
ዯነ዗዗ ፡፡ብለይ ኪዲን ሲነበብ ያ መጋረጃ ሳይወሰዴ እስከ
ዚሬ ዴረስ ይኖራሌና ፤ በክርስቶስ ብቻ የተሻረ ነውና፡፡
እስከ ዚሬ ዴረስ የሙሴ መጽሏፍት በተነበቡ ጊዛ ያ
መጋረጃ በሌባቸው ይኖራሌ ፡፡ ወዯ ጌታ ግን ዗ወር ባለ
ጊዛ ሁለ መጋረጃውን ይወስዲሌ ፡፡ ጌታ ግን መንፈስ
ነው፤የጌታም መንፈስ ባሇበት በዙያ አርነት አሇ፡፡እኛ
ሁሊችን በመጋረጃ በማይከዯን ፊት የጌታን ክብር እንዯ
መስታዋት እያብሇጨሇጨን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እስከ
ሚያዯርግ ያን መሌክ እስክንመስሌ ዴረስ ከክብር ወዯ
ክብር እንሇወጣሇን፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 8÷1-13 ከተናገርነውም ዋና


ነገሩ ያህ ነው ፤በሰማያት ግርማው ዘፋን ቀኝ
የተቀመጠ እንዱህ ያሇ ሉቀ ካህን ካሇን ፤እርሱም
የመቅዯስና የእውነተኛይቱ ዴንኳን አገሌጋይ ነው ፤
እርሷም በሰው ሳይሆን በጌታ የተተከሇች ናት ፡፡ሉቀ
ካህናት ሁለ መባንና መሥዋትን ሉያቀርብ ይሾማሌና
፤ስሇዙህ ሇዙች ዯግሞ ሉያቀርበው ሉኖረው የግዴ ነው
፡፡እንግዱህ በምዴር ቢኖረውስ፤እንዯ ሕግ መባን
የሚያቀርቡበት ስሊለ፤ካህን እንኳ ባሌሆነም፤እርሱም
ዴንኳኒቱም ሉሰራ ሳሇ እንዯ ተረዲ ፤ ሇሰማያዊ ነገር
ምሳላና ጥሊ የሚሆነውን ያገሇግሊለ ፡፡ በተራራ ወቅት
እንዯ ተገሇጠሌህ ምሳላ ሁለን ታዯርግ ዗ንዴ ተጠንቀቅ

275
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ብልት ነበርና ፡፡አሁን ግን በሚሻሌ ተስፋ ቃሌ


በተመሰረተ በሚሻሌ ኪዲን ዯግሞ መካከከሇኛ
እንዯሚሆን በዙያ ሌክ እጅግ የሚሻሌ አገሌግልት
አግኝቷሌ፡፡ፊተኛው ኪዲን ነቀፋ ባይኖረው፤ ሇሁሇተኛው
ስፍራ ባሌተገኘም ነበር፡፡እርሱም እርሱም እየነቀፈ
ይሊቸዋሌና፡፡እነሆ፤ከእስራኤሌ ቤትና ከይሁዲ ቤትጋር
አዱስ ኪዲን የምንገባበት ወራት ይመጣሌ ይሊሌ ጌታ፤
ከግብጽ አገር አወጣቸው ዗ንዴ እጃቸውን በያስኩበት
ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንዯገባሁት ኪዲን አይዯሇም
፤እነርሱ በኪዲኔ አሌጸኑምና፤እኔም ቸሌ አሌኃቸው
ይሊሌ ጌታ፡፡ከዙህ ወራት በኃሊ ከእስራኤሌ ቤት ጋር
የምንገባው ቃሌ ኪዲን ይህ ነውና ይሊሌ ጌታ፤ሕጌን
በሌቦናቸው አኖራሇሁ በሌባቸው አኖራሇሁ በሌባቸውም
እጽፈዋሇሁ፤እኔም አምሊክ እሆንሊቸዋሇሁ እንረሱም
ሕዜብ ይሆኑኛሌ፡፡እያንዲንደም ጎረቤቶን እያንዲንደም
ወንዴሙን ፡፡ ጌታን እወቅ ብል አያስተምርም ከታናሹ
ጀምሮ እስከ ታሊቁ ዴረስ ያውቁኛሌና ፡፡ ዓመፃቸውን
እምርሊቸዋሇሁና ፤ ኃጢያታቸውንም ዯግሜ አሊስብም
፡፡ አዱስ በማሇቱ ፊተኛውን አስረጅቶታሌ ፤ አሮጌው
ውራጅ የሆነውስ ሉጠፋ ቀርቧሌ ፡፡

276
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር የ዗ሊሇሙን ስሙን


ተናግሯሌ
ኦሪት ዗ጸአት ምእራፍ ሶስት ከቁጥር አስራ ሶስት አስከ
አስራ አምስት፡-ሙሴም እግዙአብሔርን ፡፡እነሆ፤እኔ ወዯ
እስራኤሌ ሌጆች በወጣሁ ጊዛ ፤ የአባቶቻችሁ አምሊክ
ወዯ እናንተ ሊከኝ ባሌሁም ጊዛ፡፡ስሙስ ማን ነው?
ባለኝ ጊዛ፤ምን እሊቸዋሇሁ ? አሇው ፡፡ እግዙአብሔርም
ሙሴን፡፡ ‹‹ ያሇና የሚኖር›› እኔ ነኝ አሇው ፤ እንግዱህ
ሇእስራኤሌ ሌጆች ፡፡‹‹ያሇና የሚኖር ›› ወዯ እናንተ
ሊከኝ ትሊሇህ አሇው ፡፡ እግዙአብሔርም ዯግሞ ሙሴን
አሇው ፡፡ ሇእስራኤሌ ሌጆች እንግዱህ ትሊሇህ
፡፡የአባቶቻችሁ አምሊክ ፤የአብርሃም አምሊክ የይስአቅም
አምሊክ የያቆብም አምሊክ እግዙአብሔር ወዯ እናንተ
ሊከኝ ፤ይሕ ሇ዗ሊሇም ስሜ ነው፤ እስከ ሌጅ ሌጅ ዴረስ
መታሰቢያዬ ይህ ነው፡፡

በኦሪት ዗ፍጥረት 17÷1 እግዙአብሔር


ሇአብራም ተገሇጠሇትና ፡፡እኔ ኤሌሻዲይ ነኝ፤

277
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የባሪያይቱ እና የጨዋይቱ ሌጆች


ወዯ ገሊቲያ ሰዎች ምእራፍ አራት ከቁጥር ሃያ
ሁሇት እስከ ሰሊሳ አንዴ፡-አንደም ከባሪያይቱ አንደም
ከጨዋይቱ የሆኑ ሁሇት ሌጆች ሇአብርሏም እንዯነበሩት
ተጽፏሌና፡፡ነገር ግን የባሪያይቱ ሌጅ እንዯ ስጋ
ተወሌድአሌ፤የጨዋይቱ ዯግሞ በተስፋው ቃሌ
ተወሌድአሌ፡፡ይህም ነገር ምሳላ ነው፤እነዙህ ሴቶች
እንዯ ሁሇቱ ኪዲኖች ናቸው፡፡ከዯብረ ሲና የሆነችው
አንዱቱ ሇባርነት ሌጆችን ትወሌዲሇች ፤ እርሷም አጋር
ናት፡፡ይህችም አጋር በአረብ ምዴር ያሇችው ዯብረ ሲና
ናት፤አሁንም ያሇችውን ኢየሩሳላምን ትመስሊሇች ፤
ከሌጆችዋም ጋር በባርነት ናትና፡፡የሊይኛይቱ እየሩሳላም
ግን በነፃነት የምትኖር ናት እርሷም እናታችን ናት፡፡
አንቺ የማትወሌጂ መካን፤ዯስ ይበሌሽ ፤ አንቺ አምጠሽ
የማታውቂ ፤ እሌሌ በይና ጩሂ፤ ባሌ ካሊቱ ይሌቅ
የብቸኛይቱ ሌጆች በዜተዋሌና ተብል ተጽፎአሌ፡፡እኛም
ወንዴሞች እንዯይስአቅ የተስፋ ቃሌ ሌጆች ነን፡፡ነገር
ግን እንዯስጋ የተወሇዯው እንዯ መንፈስ የተወሇዯውን
በዙያን ጊዛ እንዲሳዯዯው ዚሬም እንዱሁ ነው፡፡ነገር ግን
መጽሀፍ ምን አሇ፤የባሪያይቱ ሌጅ ከጨዋይቱ ሌጅ ጋር
አይወርስምና ባሪያይቱን ከሌጇ ጋር አውጣት ፡፡ስሇዙህ
ወንዴሞች ሆይ ፤ የጨዋይቱ እንጂ የባሪያይቱ ሌጆች
አይዯሇንም፡፡

278
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኦሪት ዗ፍጥረት21÷6-13 ሣራም ፡፡እግዙአብሔር ሳቅ


አዴርጎሌኛሌ ፤ ይሕም የሚሰማ ሁለ በእኔ ምክንያት
ይስቃሌ አሇች፡፡ዯግሞም ሣራ ሌጆችን እንዴታጠባ
ሇአብርሃም ማን በነገረው? በእርጅናው ሌጅን
ወሌጄሇታሇሁና አሇች ፡፡ ህፃኑም አዯገ፤ጡትንም
ከመጥባት ተቋረጠ ፤ አብርሃምም ይስሏቅን ጡት
ባስጠባበት ቀን ትሌቅ ግብዣን አዯረገ፡፡ሣራም ግብፃዊቷ
አጋር ሇአብርሃም የወሇዯችሇትን ሌጅ ሲስቅ አየችው፡፡
አብርሃምም ይህን ባሪያ ከነሌጅዋ አሳዴዴ ፤የዙች ባሪያ
ሌጅ ከሌጄ ከይስአቅ ጋር አይወርስምና አሇችው፡፡ይህም
ነገር በአብርሃም ዗ንዴ ስሇ ሌጁ እጅግ ችግር
ሆነበት፡፡እግዙአብሔርም አብርሃምን አሇው፡፡ስሇ ባሪያህና
ስሇ ብሊቴናው አት዗ን፤ሣራም የምትነግርህን ቃሌ ሁለ
ስማ፤በይስአቅ ዗ር ይጠራሌሃሌና፡፡ የባሪያይቱን ሌጅ
ዯግሞ ሕዜብ አዯርገዋሇሁ ፤ ዗ርህ ነውና ፡፡ኦሪት
዗ፍጥረት 25÷23 እግዙአብሔርም አሊት፡፡ሁሇት
ወገኖች በማህጸንሽ ናቸው ፤ሁሇቱም ሕዜብ በማሕጸንሽ
ይከፈሊለ ፤ ሕዜብም ከህዜብ ይበረታሌ ፤ታሊቁ ሇታናሹ
ይገዚሌ ይስአቅ እና ኤሳው)፡፡

ኦሪት ዗ፍጥረት16÷1-11 የአብራም ሚስት ሦራ


ግን ሇአብርሀም ሌጅ አሌወሇዯችሇትም ነበር ፤ ስምዋም
አጋር የተባሇ ግብፃዊት ባሪያም ነበረቻት፡፡ሦራም
አብርሀምን ፤እነሆ፤እንዲሌወሌዴ እግዙአብሔር ዗ጋኝ
፤ምናሌባት ከእርስዋ በሌጅ እታነጽ እንዯሆነ ወዯ
እርስዋ ግባ አሇችው፡፡አብርሏምን የሦራን ቃሌ ሰማ ፡፡

279
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አብራምም በከነዓን ምዴር አሥር ዓመት ከተቀመጠ


በኃሊ ፤የአብራም ሚስት ትሆነው ዗ንዴ ሰጠችው ፡፡
እርሱም ወዯ አጋር ገባ፤አረገ዗ችም፤እንዲረገ዗ችም ባየች
ጊዛ እመቤትዋን ባየች ጊዛ እመቤትዋን በዓይንዋ
አቃሇሇች፡፡መገፋቴ ባንተ ሊይ ይሁን ፤ እኔ ባሪያዬን
በብብትህ ሰጠሁህ ፤ እንዲረገ዗ችም ባየች ጊዛ እኔን
በአይንዋ አቃሇሇችኝ ፤ እግዙአብሔር በእኔና በአንተ
መካከሌ ይፍረዴ አሇችው፡፡አብራም ምሦራን፡፡ እንሆ
ባሪያሽ በእጅሽ ናት ፤ እንዯ ወዯዴሽ አዴርጊባት አሊት
፡፡ሦራም ባሠቃየቻት ጊዛ አጋር ከፊትዋ ኮበሇሇች ፡፡
የእግዙአብሔርም መሌአክም በውሃ ምንጭ አጠገብ
በበርሃ አገኛት፤ምንጩም ወዯ ሱር በምትወስዯው
መንገዴ አጠገብ ነው፡፡እርሱም ፡፡ የሦራ ባሪያ አጋር
ሆይ ፤ከወዳት መጣሽ ? ወዳትስ ትሄጃሇሽ?አሊት ፡፡
እርስዋም፡፡እኔ ከእመቤቴ ከሶራ የኮበሇሌኩ ነኝ አሇች ፡፡
የእግዙአብሔርም መሌአክ ወዯ ቤትሽም ተመሇሺ ፤
ከእጅዋም በታች ሆነሽ ተገዢ አሊት፡፡የእግዙአብሔር
መሌአክም ዗ርሽም እጅግ አበ዗ዋሇሁ ፤ከመብዚቱም
የተነሳ አይቆጠርም አሊት፡፡እንሆ አንቺ ጸንሳሇች ፤ወንዴ
ሌጅም ትወሌጃሇች ፤ ስሙንም እስማኤሌ ብሇሽ
ትጠሪዋሇሽ ፤ እግዙአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአሌና ፡፡
15-16 አጋርም ሇአብራም ወንዴ ሌጅን ወሇዯችሇት ፤
አብራምም አጋር የወሇዯችሇትን የሌጁን ስም እስማኤሌ
ብል ጠራው ፡፡አጋር እስማኤሌን ሇአብራም በወሇዯችሇት
ጊዛ አብራም የሰማንያ ስዴስት ዓመት ሰው ነበረ፡፡ 19-
21 እግዙአብሔርም አሇ፡፡በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንዴ

280
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሌጅን ትወሌዲሇች ፤ስሙንም ይስአቅ ብሇህ


ትጠራዋሇህ፤ከእርሱም በኃሊ ሇ዗ሩ ዗ሊሇም ቃሌኪዲን
እንዱሆን ቃሌ ኪዲን ከእርሱ ጋር አቆማሇሁ፡፡ስሇ
እስማኤሌም ሰምቼሃሇሁ፤እነሆ ባርኬዋሇሁ ፤
ፍሬያምም አዯርገዋሇሁ፤ እጅግም አበዚዋሇሁ ፤ አስራ
ሁሇት አሇቆችንም ይወሌዲሌ ፤ታሊቅ ሕዜብም እንዱሆን
አዯርገዋሇሁ፡፡ቃሌ ኪዲኔን ግን በሚመጣው ዓመት
በዙሁ ጊዛ ሣራ ከምትወሌዴሌህ ከይስሏቅ ጋር
አቆማሇሁ፡፡

281
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የምእመናን እና የአብያት ክርስቲያን የኑሮ


ሥርአት

(ሇወንዴሞችም ሇእህቶችም)

ዱየቆናት
1 ወዯ ጢሞቲዮስ 3÷8-10 እንዱሁም ዱያቆናት
ጭምቶች፤ በሁሇት ቃሌ የማይናገሩ፤ሇብዘ ወይን ጠጅ
የማይጎመጁ ፤ነውረኛ ረብ የማይወደ፤በንጹሕ ሕሉና
የኃይማኖትን ምሥጢር የሚዘ ሉሆኑ ይገባቸዋሌ ፡፡
እነዙህን ዯግሞ አስቀዴሞ ይፈተኑ፤ከዙህ በኃሊ ያሇነቀፋ
ቢሆኑ በደቁና ስራ ያገሌግለ፡፡12-13 ዱያቆናት
ሌጆቻቸውንና የራሳቸውን ቤቶች በመሌካም እየገዘ
እያንዲንዲቸው የአንዱት ሴት ባሌ ይሁኑ ፡፡ በዴቁና ስራ
እራሳቸውን ያገሇገለ ሇራሳቸው ትሌቅ ማዕርግና
በክርስቶስ ኢየሱስ ባሇው እምነት ብዘ ዴፍረት
ያገኛለ፡፡1 ቆሮንጦስ 9÷13-14 በመቅዯስ ነገር
የሚያገሇግለ ከመቀዯስ የሆነውን ነገርን እንዱመገቡ ፤
በመሠዊያውም የሚጸኑ ከመሰዊያውም እንዱካፈለ
አታውቁምን፤እንዱሁ ዯግሞ ወንጌሌን የሚሰብኩ
ከወንጌሌ ቀሇብ እንዱቀበለ ጌታ ዯንግጎአሌ፡፡

ዱያቆናት መሾም፡- ሏዋርያት ሥራ 7÷6

282
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጳጳሳት
ሏዋሪያት ስራ 20÷28 በገዚ ዯሙ የዋጃትን
የእግዙአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ትጠብቁአት ዗ንዴ
መንፈስ ቅደስን እናንተ ጳጳሳት አዴርጎ ሇሾመበት
ሇመንጋው ሁለና ሇራሳችሁ ተጠንቀቁ፡፡

283
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷3-9 ነገር ግን የወንዴ


ሁለ ራስ ክርስቶስ ፤የሴትም ራስ ወንዴ ፤ የክርስቶስም
ራስ እግዙአብሔር እንዯሆነ ሌታቁ እወዲሇሁ፡፡ራሱን
ተከናንቦ የሚጸሌይ ወይም ትንቢት የሚናገር ወንዴ
ሁለ ራሱን ያዋርዲሌ፡፡ራስዋን ሳትሸፈን ግን የምትጸሌይ
ወይም ትንቢት የምትናገር ሴት ግን ራስዋን ታዋርዲሇች
፤ እንዯ ተሊጨች ያህሌ አንዴ ነውና ፡፡ሴትም ራስዋን
ባትሸፍን ጠጉሩዋን ዯግሞ ትቆረጥ፤ሇሴት ግን
ጠጉሩዋን መቆረጥ ወይም መሊጨት የሚያሳፍር ከሆነ
ራስዋን ትሸፍን ፡፡ወንዴ የእግዙአብሔር ምሳላ ክብር
ስሇሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም ፤ሴት ግን የወንዴ
ክብር ናት ፡፡ሴት ከወንዴ ናት እንጂ ወንዴ ከሴት
አይዯሇም ፡፡ስሇ ወንዴ ተፈጠረች እንጂ ወንዴ ስሇ ሴት
አሌተፈጠረምና፡፡11÷16 ዲሩ ግን ማንም ሉከራከር
ቢፈቅዴ ፤እኛ ወይም የእግዙአብሔር አብያተ
ክርስቲያናት እንዱህ ያሇ ሌማዴ የሇንም ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷20-21 ሌጆች ሆይ ይህ


ሇጌታ ዯስ የሚያሰኘነውና በሁለ ሇወሊጆቻችሁ ታ዗ዘ፡፡
አባቶች ሆይ ሌባቸው እንዲይዜሌ ሌጆቻችሁን
አታበሳጩአቸው፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ 14÷34-35 ሴቶች በማህበር ዜም


ይበለ ፤ህግ ዯግሞ እንዯሚሌ እንዱገዘ እነጂ እንዱናገሩ
አሌተፈቀዯሊቸውምና፡፡ሇሴት በማህበር መካከሌ መናገር
ነውር ነውና፤ምንም ሉማሩ ቢወደ በቤታቸው
ባልቻቸው ይጠይቁ፡፡

284
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 ወዯ ጢሞቲዎስ 2÷11-15 ሴት በነገር ሁለ


እየተገዚች በዜግታ ትማር፤ሴት ግን በዜግታ ትኑር
እንጂ ሌታስተምር ወይም በወንዴ ሊይ ሌትሰሇጥን
አሌተፈቀዯም፡፡አዲም ቀዴሞ ተፈጥሮአሌ በኃሊም ሔዋን
ተፈጠረች፡፡የተታሇሇም አዲም አይዯሇም ፤ ሴቲቱ ግን
ተታሊ በመተሊሇፍ ወዯቀች፤ነገር ግን በእምነትና በፍቅር
በቅዴስናም ራሳቸውን እየገዘ ቢኖሩ በመውሇዴ
ትጸናሇች፡፡1 ጢሞ 3÷11 እንዱሁም ሴቶች ጭምቶች
፤ የማያሙ ሌከኞች ፤ በነገር ሁለ የታመኑ ሉሆኑ
ይገባቸዋሌ ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 7÷1 ስሇጻፋችሁሌኝ ነገር


ከሴት ጋር አሇመገናኘት መሌካም ነው፡፡7-8 ሰው ሁለ
እንዯ እኔ ሉሆን እወዲሇሁና ፤ነገር ግን እያንዲንደ
ከእግዙአብሔር ሇራሱ የጸጋ ስጦታ አሇው ፤ አንደ
እንዯዙ ሁሇተኛው እንዯዙያ፡፡ሊሊገቡና ሇመበሇቶች ግን
እሊሇሁ፡፡እንዯ እኔ ቢኖሩ ሇእነርሱ መሌካም ነው፤32-38
ነገር ግን ያሇ ሀሳብ ሌትኖሩ እወዲሇሁ፡፡ያሊገባው ጌታን
ዯስ እንዯሚያሰኘው የጌታን ነገር ያስባሌ፤ያገባው ግን
ሚስቱን እንዳት ዯስ እንዯሚያሰኛት የአሇምን ነገር
ያስባሌ፤ያሊገባች ሴትና ዴንግሌ በሥጋ እንዱቀዯሱ
የጌታን ነገር ታስባሇች ፡፡ይህን ሇራሳችሁ ጥቅም እሊሇሁ
፤በአገባብ እንዴትኖሩ ሳትባክኑም በጌታ እንዴትጸኑ ነው
እንጂ ሊጠምዲችሁ ብዬ አይዯሇም፡፡ዲሩ ግን ማግባት ወዯ
ሚገባው ዕዴሜ በዯረሰ ጊዛ ስሇዴንግሌናው ያፈረሰው
ቢኖር፤የወዯዯውን ያዴርግ ፤ኃጢያት የሇበትም ይጋቡ ፡፡

285
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሳይናወጥ በሌቡ የጸና ግን ግዴ የሇበትም ፤ የወዯዯውን


እንዱያዯርግ ተፈቅድሇታሌ ፤ዴንግሌናውንም በሌቡ
ይጠብቅ ዗ንዴ ቢጸና ፤መሌካም አዯረገ ፡፡እንዱሁም
ዴንግሌ ያገባ መሌካም አዯረገ ያሊገባም የተሻሇ አዯረገ፡፡
7÷9ነገር ግን በምኞት ከመቃጠሌ መጋባት ይሻሊሌና
ራሳቸውን መግዚት ባይችለ ያግቡ፡፡39-40 ሴት ባሌዋ
በሕይወት ሳሇ የታሰረች ናት ፤ባሌዋ ቢሞት ግን በጌታ
ይሁን እንጂ የወዯዯችውን ሌታገባ ነፃነት አሊት፡፡እንዯ
ምክሬ ግን እንዲሇች ብትኖር ዯስተኛ ናት ፤እኔም ዯግሞ
የእግዙአብሔር መንፈስ በእኔ ያሇ ይመስሇኛሌ፡፡

286
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የቤተክርስቲያን የባሌና ሚስት ሥርአት


የማርቆስ ወንጌሌ ምእራፍ አስር ከቁጥር አስራ
አንዴ እስከ አስራ ሁሇት ፡- 10÷11-12 እርሱ ሚስቱን
ፈቶ ላሊ የሚያገባ ሁለ በእርሷ ሊይ ያመነዜራሌ ፤
እሷም ባሎን ፈታ ላሊ ብታገባ ታመነዜራሇች አሊቸው፡፡
የማቴዎስ ወንጌሌ 19÷9 እኔ ግን እሊችኃሇሁ ፤ያሇ
ዜሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁለ አመንዜራ
ያዯርጋታሌ፤የተፈታችሁንም የሚያገባ ሁለ ያመነዜራሌ
፡፡ 19÷10-12 ባሌና ሚስት እንዱ ከሆነ መጋባት
አይጠቅምም አለት ፡፡ እርሱ ግን ይህ ነገር ሇተሰጣቸው
ነው እንጂ ሇሁለ አይዯሇም ፤በእናት ማህጸን ጃንዯረቦች
ሆነው የተወሇደ አለ፤ሰውም የሰሇበባቸው ጃንዯረቦች
አለ ፤ስሇ መንግስተ ሰማያት ራሳቸውን የሰሇቡ
ጃንዯረቦች አለ፡፤ሉቀበሇው የሚችሌ ይቀበሇው
አሊቸው፡፡፡

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 7÷2-11ነገር ግን ስሇ ዜሙት


ጠንቅ ሇእያንዲንደ ሇራሱ ሚስት ትኑረው ሇእያንዲንዱቱ
ዯግሞ ሇራስዋ ባሌ ይኑራት፡፡ባሌ ሇሚስቱ የሚገባትን
ያዴርግሊት ፤እንዱሁ ዯግሞ ሚስት ሇባሌዋ፡፡ሚስት
በገዚዋ ስጋ ሊይ ስሌጣን የሊትም ሥሌጣን ሇባሌዋ ነው
እንጂ፤እንዱሁም ባሌ በገዚ ስጋው ሊይ ስሌጣን የሇውም
፤ስሌጠን ሇሚሲቱ ነው እንጂ ፡፡ሇጸልት ትተጉ ዗ንዴ
ተስማምታችሁ ሇጊዛው ካሌሆነ በቀር ፤ እርስ
በእርሳችሁ አትከሊከለ ፤ እራሳችሁን ስሇ አሇመግዚት
ሰይጣን እንዲይፈትናችሁ ዯግሞ አብራችሁ ሁኑ፡፡ዲሩ

287
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ግን ይህን እንዯፈቃዴ እሊሇሁ እንጂ እንዯ ትእዚዜ


አይዯሇም፡፡ሰው ሁለ እንዯ እኔ ሉሆን እወዲሇሁና፤ነገር
ግን እያንዲንደ ከእግዙአብሔር የጸጋ ስጦታ አሇው፥
አንደ እንዯዙ ላሊኛው እንዯዙያ፡፡ሊሊገቡና ሇመበሇቶች
ግን እሊሇሁ ፡-እንዯ እኔ ቢሆኑ ሇእነርሱ መሌካም
ነው፤ነገር ግን በምኞት ከመቃጠሌ መጋባት ይሻሊሌና
ራሳቸውን መግዚት ባይችለ ያግቡ ፡፡ሚስት ከባሌዋ
አትሇያይ፤ ብትሇያይ ግን ሳታገባ ትኑር ወይም ከባሌዋ
ትታረቅ ፤ባሌ ሚስቱን አይተዋት ብዬ የተጋቡትን
አዚችኃሇሁ፤እኔ ግን አሊዜም ፤ጌታ እንጂ ፡፡
7÷25-28ስሇ ዴንግሌናም የጌታ ትእዚዜ የሇኝም ፤ነገር
ግን የታመንሁ እሆን ዗ንዴ ከጌታ ምህረትን የተቀበሌሁ
እንዯ መሆኔ ምክር እመክራሇሁ፡፡እንግዱህ ስሇ አሁኑ
ችግር ይህ መሌካም ይመስሇኛሌ፤ሰው እንዱህ ሆኖ
ቢኖር መሌካም ፡፡በሚስትህ ታስረህ እንዯሆንህ
መፋታትን አትሻ ፤በሚስትህ የታሰርህ እንዯሆንህ
ሚስትህን አትሻ፡፡ብታገባ ግን ሀጢያት አትሰራም
ዴንግሉቱም ብታገባ ሀጢያት አትሰራም ፤ነገር ግን
እንዱህ በሚያዯርጉ በሥጋቸው ሊይ መከራ
ይሆንባቸዋሌ፤እኔም እራራሊቸው ነበር፡፡ወዯ ቆሊስየስ
ሰዎች 3÷18-19 ሚስቶች ሆይ በጌታ እንዯሚገባ
ሇባልቻችሁ ተገዘ ፡፡ባልች ሆይ ሚስቶቻችሁን ውዯደ
መራራም አትሁኑባቸው፡፡

288
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ያሊመነ ካመነ ጋር ቢጋባ


አይተዋት ወይም አትተወው
1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች ምእራፍ ሰባት ከቁጥር አስራ
ሁሇት እስከ አስራ አራት፡-ላልችን ግን እሊሇሁ ፤ጌታም
አይዯሇም፤ከወንዴማማቾች ወገን ያሊመነች ሚስት
ያሇችው ቢኖር እርሷም ከእርሱ ጋር ሌትቀመጥ
ብትስማማ ፤አይተዋት፡፡ያሊመነ ባሌ ያሊት ሚስትም
ብትኖርይህ ከእርሷ ጋር ሉቀመት ቢስማማ÷
አትተወው፡፡ያሊመነ ባሌ በሚስቱ ተቀዴሷሌና ፤ያሊመነች
ሚስት በባሌዋ ተቀዴሳሇች፤ አሇዙያ ሌጆቻችሁ እርኩሳን
ናቸው፤አሁን ግን የተቀዯሱ ናቸው፡፡

289
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሴቶች አይሽብረቀረቁ
1 ወዯ ጢሞቲዮስ ምእራፍ ሁሇት ከቁጥር ዗ጠኝ
እስከ አስራ አንዴ፡-2÷9-11 እንዱሁም ዯግሞ ሴቶች
በሚገባ ሌብስ ከእፍረትና ራሳቸውን ከመግዚት ጋር
ሰውነታቸውን ይሸሌሙ፤እግዙአብሔርን እንፈራሇን
ሇሚለ ሴቶች እንዯሚገባ ፤መሌካም በማዴረግ እንጂ
በሽሩባና በወርቅ ወይም በእንቁ ወይም ዋጋው እጅግ
በከበረ ሌብስ አይሸሇሙ፡፡ሴት በነገር ሁለ እየተገዚች
በዜግታ ትማር፤

1 የጴጥሮስ መሌእክት 3÷3-7 ሇእናንተም ጠጉርን


በመሸረብና ወርቅን በማንጠሌጠሌ ወይም ሌብስን
በማጎናጸፍ በውጭ የሆነ ሽሌማት አይሁንሊችሁ፤ነገር
ግን በእግዙአብሔር ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዜቅተኛ
መንፈስ ያሇውን የማይጠፋውን ሌብስ ሇብሶ የተሰወረ
የሌብስ ሰው ይሁንሊችሁ፡፡እንግዱህ በቀዴሞ ዗መን
በእግዙአብሔር ተስፋ ያዯረጉት ቅደሳት ሴቶች ዯግሞ
ሇባልቻቸው ሲገዘ ተሸሌመው ነበርና ፤እንግዱህ ሳራ
ሇአብርሃም፡፡ጌታ ብሊ እየጠራችው ታ዗዗ችሇት ፤
እናንተም ከሚያስዯነግጥ ነገር አንዲች እንኳ ሳትፈሩ
መሌካም ብታዯርጉ ሌጆችዋ ናችሁ ፡፡እንዱሁም ነን ፤
እናንተ ባልች ሆይ ፤ዯካማ ፍጥረት ስሇሆኑ
ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋሌ አብራችሁ ኑሩ ፤
ጸልታችሁ እንዲይከሇከሌ አብረው ዯግሞ የሕይወት ጸጋ
እንዯሚወርሱ አዴርጋችሁ አክብሩአቸው፡፡

290
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ላልች የአብያተ ክርስቲያናት ስርአቶች


ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷16-23 እንግዱህ በመብሌ
ወይም በመጠጥ ወይም ስሇ ወር መባቻ ወይም ስሇ
ሰንበት ማንም አይፍረዴባችሁ፤እነዙህ ሉመጡ ያለት
ነገሮች ጥሊ ናቸውና÷አካለ ግን ክርስቶስ ነው፡፡ትህትና
የመሇአክትን አምሌኮ እየወዯዯ ፤ባሊየውም ያሇፈቃዴ
እየገባ ፤በስጋዊ አይምሮ በከንቱ እየታበየ ምንም
አይፍረዴባችሁ ፡፡እንዯዙህ ያሇ ሰው ራስ ወዯ ሚሆነው
አይጠጋም፤ከአሇማዊ ከመጀመሪያ ትምህርት ርቃችሁ
ከክርስቶስ ጋር ከሞታችሁ፤እንዯ ሰው ስርአትና
ትምህርት ፡፡ አትያዜ ፤አትቅመስ ፤አትንካ ሇሚለት
ትእዚዚት በዓሇም እንዯምትኖሩ ስሇምን ትገዚሊችሁ?
እነዙህ ሁለ በመዯረግ ሉጠፉ ተወስነዋሌ፡፡ይህ እንዯ ገዚ
ፈቃዴህ በማምሇክና በትህትና ሥጋንም በመጨቆን
ጥበብ ያሇው ይመስሊሌ ፤ነገር ግን ሥጋ ያሇ ሌክ
እንዲይጠግብ ሇመከከሊከሌ ምንም አይጠቅምም፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 4÷9 እንግዱያስ የሰንበት


እረፍት ሇእግዙአብሔር ህዜብ ቀርቶሊቸዋሌ፡፡

291
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ህጻናት
የማርቆስ ወንጌሌ ምእራፍ አስር ከቁጥር አስራ ሶስት
እስከ አስራ ስዴስት፡- እንዱዲስሳቸውም ሕፃናትን ወዯ
እርሱ አመጡ፤ዯቀ መዚሙርቱም ያመጡአቸውን
ገጸጹዋቸው ፡፡ኢየሱስ ግን አይቶ ተቆጣና ፡፡ሕፃናትን
ወዯ እኔ ይምጡ አትከሌክሎቸው ፤ የእግዙአብሔርም
መንግስት እንዯዙ ሊለት ናትና፡፡እውነት እሊችኃሇሁ
፤የእግዙአብሔር መንግስት እንዯ ህፃናት የማይቀበሊት
ሁለ ከቶ አይገባባትም አሊቸው፡፡አቅፏቸውም እጁን
ጭኖ ባረካቸው፡፡

292
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ባሇስሌጣናት በእግዙአብሔር የተሾሙ


ናቸው
ወዯ ሮሜ ሰዎች ምእራፍ አስራ ሶስት ከቁጥር
አንዴ እስከ ሰባት፡-ነፍስ ሁለ ሇበሊይ ሊለ ባሇ ስሌጣናት
ይገዚ ፡፡ ከእግዙአብሔር ካሌተገኘ በቀር ሥሌጣን
የሇምና፤ያለትም ባሇስሌጣኖች በእግዙአብሔር የተሸሙ
ናቸው፡፡ስሇዙህ ባሇስሌጣንን የሚቃወም የእግዙአብሔርን
ሥርአት ይቃወማሌ፤ የሚቃወሙትም በራሳቸው ሊይ
ፍርዴን ይቀበሊለ ፡፡ ገዢዎች ሇክፉ አዴራጊዎች እንጂ
መሌካም ሇሚያዯርጉ የሚያስፈሩ አይዯለምና፡፡
ባሇስሌጣንን እንዲትፈራ ትወዲሇህን ፤ መሌካሙን
አዴርግ ከእነርሱም ምስጋና ይሆንሇሀሌ ፤ ሇመሌካም
ነገር ሊንተ የእግዙአብሔር አገሌጋይ ነውና ፡፡ በከንቱ
ግን ሰይፍ አይታጠቅምና ክፉ ብታረግ ፍራ ፤ ቁጣውን
ሇማሳየት የሚበቀሌ የእግዙአብሔር አገሌጋይ ነውና
፡፡ስሇዙህ ስሇቁጣው ብቻ አይዯሇምና ነገር ግን ስሇ ህሉና
መገዚት ግዴ ነው፡፡ ስሇዙህ ዯግሞ ትገብራሊችሁና
፤በዙህ ነገር የሚተጉ የእግዙአብሔር አገሌጋዮች
ናቸውና፡፡(ሁለም ሰው በሚሰራው ስራ በመሌካምነት
ካገሇገሇ የእግዙአብሔር አገሌጋይ ነው) ፡ሇሁለ
የሚገባውን አስረክቡ ፤ ግብር ሇሚገባው ግብርን ፤
ቀረጥን ሇሚገባው ቀረጥን ፤ መፈራት ሇሚገባው
መፈራትን ፤ ክብር ሇሚገባው ክብርን ስጡ፡፡

293
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የመስቀለ ቃሌ ሇሚጠፉት
ሞኝነት፤ሇእኛ ሇምንዴን ግን
የእግዙአብሔር ኃይሌ ነውና
(1ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1÷18)
1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች ምእራፍ አንዴ ከቁጥር አስራ
዗ጠኝ እስከ ሰሊሳ አንዴ፡- የጥበበኞችን ጥበብ አጠፋሇሁ
የአስተዋዮችንም ማስተዋሌ እጥሊሇሁ ተብል ተጽፏሌና
፡፡ጥበበኛ የት አሇ ፤ ጻፊስ የት አሇ ፤ እግዙአብሔር
የዙችን አሇም ጥበብ ሞኝነት እንዱሆን አሊዯርግምን
በእግዙአብሔር ጥበብ ምክንያት ዓሇም እግዙአሔርን
በጥበብዋ ስሊሊወቀች ፤በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን
ሉያዴን የእግዙአብሔር በጎ ፈቃዴ ሆኖ አሌና ፡፡
መቼም አይሁዴ ምሌክትን ይሇምናለ የግሪክ ሰዎችም
ጥበብን ይሻለ ፤ እኛ ግን የተሰቀሇውን ክርስቶስን
እንሰብካሇን ፤ ይህም ሇአይሁዴ ማሰናከያ ሇአሕዚብ
ሞኝነት ነው ፤ ሇተጠሩት ግን አይሁዴ ቢሆኑ የግሪክ
ሰዎችም ቢሆኑ የእግዙአብሔር ሀይሌና የእግዙአብሔር
ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው፡፡ከሰው ይሌቅ
የእግዙአብሔር ሞኝነት ይጠበባሌና፤ የእግዙአብሔር
ዴካም ከሰው ይሌቅ ይበረታሌና ፡፡ ወንዴሞች ሆይ
መጠራታችሁን ተመሌከቱ ፤ እንዯ ሰው ጥበብ
ጥበበኞች የሆኑት ብዘዎች ፤ ኃያሊን የሆኑ ብዘዎች ፤
ባሊባቶች የሆኑ ብዘዎች አሌተጠሩም ፡፡ነገር ግን
እግዙአብሔር ጥበበኞችን እንዱያሳፍር የአሇም ሞኝ ነገር

294
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መረጠ ፤ ብርቱም ነገር እንዱያሳፍር እግዙአብሔር


የአሇምን ዯካማ ነገር መረጠ ፤እግዙአብሔርም የሆነውን
ነገር እንዱያጠፋ የዓሇምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም
ነገር ያሌሆነውንም ነገር መረጠ ፡፡ሥጋን የሇበሰ ሁለ
በእግዙአብሔር ፊት እንዲይመካ ፡፡ ነገር ግን የሚመካ
በእግዙአብሔር ይመካ ተብል እንዯተፃፈው ይሆን ዗ንዴ
ጥበብና ጽዴቅን ቅዴስናንም ቤዚነትም በተዯረገሌን
በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷1-16 እኔም ፤ ወንዴሞች


ሆይ ፤ ወዯ እናንተ በመጣሁ ጊዛ በቃሌ በጥበብ ብሌጫ
ሇእግዙአብሔር ምስክርነቴን ሇእናንተ እየነገርኩ
አሌመጣሁም ፡፡ በመካከሊችሁ ሳሇሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ
በቀር እርሱ እንዯ ተሰቀሇ ላሊ ነገር እንዲሊውቅ ቆርጬ
ነበርና ፡፡ እኔም በዴካም በፍርሀት በብዘ መንቀጥቀጥም
በእናንተ ዗ንዴ ነበርኩ ፤እምነታችሁም በእግዙአብሔር
ኃይሌ እንጂ በሰው ጥበብ እንዲይሆን ፤ ቃላም
ስብከቴም መንፈስና ሀይሌን በመግሇጥ ነበር እንጂ ፤
በሚያባብሌ የጥበብ ቃሌ አሌነበረም ፡፡በበሰለት
መካከሌጥበብን እንናገራሇን ፤ነገር ግን የዙች አሇም
ጥበብ አይዯሇም የሚሻሩትንም የዙች አሇም ዛጎች ጥበብ
አይዯሌም፤ነገር ግን እግዙአብሔር አስቀዴሞ ከ዗መናት
በፊት ሇክብራቸውን የወሰነውን ፤ተሰውሮም የነበረውን
የእግዙአብሔርን ጥበብ በሚስጥር እንናገራሇን፡፡ከዙህ
አሇም ገዢዎች አንደ እንኳ ይህን ጥበብ አሊወቀውም ፤
አውቆውትስ ቢሆኑ የክብርን ጌታ ባሌሰቀለት ነበር፤ነገር

295
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ግን አይን ያሊየችው ጆሮም ያሌሰማው በሰውም ሌብ


ያሌታሰበው እግዙአብሔር ሇሚወደት ያ዗ጋጀው ተብል
እንዯ ተፃፈ ፤ እንግዱህ እንናገራሇን፡፡ መንፈስም
የእግዙአብሄር ጥሌቅ ነገር ስንኳ ሳይቀር ሁለን
ይመረምራሌና ሇእኛ አግዙአብሔር በመንፈሱ በኩሌ
ገሇጠው፡፡ከሱ ውስጥ ካሇው ከሰው መንፈስ በቀር ሇሰው
ያሇውን የሚያውቅ ሰው ማን ነው፤እንዱሁም
ከእግዙብሔር መንፈስ በቀር ሇእግዙአብሔር ያሇውን
ማንም አያውቅም ፡፡ እኛ ግን ከእግዙአብሔር የተሰጠንን
እናውቅ ዗ንዴ ከእግዙአብሔር የሆነውን መንፈስ እንጂ
የአሇምን መንፈስ አሌተቀበሌንም ፡፡መንፈሳዊ ነገር
ከመንፈሳዊ ነገር ጋር አስተያይተን መንፈስ
በሚያስተምረን ቃሌ ይህን ዯግሞ እንናገራሇን እንጂ
የሰው ጥበብ በሚያስተምረን ቃሌ አይዯሇም፡፡
ሇፍጥረታዊ ሰው የእግዙአብሔር መንፈስ ነገር ሞኝነት
ነውና አይቀበሇውም ፤ በመንፈስ የሚመረመር ስሇሆነ
ሉያውቀው አይችሌም ፡፡መንፈሳዊ ሰው ግን ሁለን
ይመረምራሌ እርሱ ግን በማንም አይመረመርም፡፡
እንዱያስተምረው የጌታን ሌብ ማን አውቆት እኛ ግን
የክርስቶስ ሌብ አሇን፡፡

296
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይህ አሇም

297
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይህ አሇም
1ኛ የዮሏንስ መሌእክት ምእራፍ አምስት ቁጥር አስራ
዗ጠኝ ፡- ከእግዙአብሔር እንዯሆነን ዓሇምም በሞሊው
በክፉው እንዯተያ዗ እናውቃሇን፡፡ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 1፥4
ክፉ ከሆነ ከአሁኑ አሇም ያዴነን ዗ንዴ እንዯ
አምሊካችንና እንዯ አባታችን ፈቃዴ ስሇ ኃጢያት
እራሱን ሰጠ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷4 ወንጌሌ የተከዯነ ቢሆን


እንኳ የተከዯነው ሇሚጠፉ ነው ፡፡ ሇእነርሱም
የእግዙአብሔር ምሳላ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌሌ
ብርሃን እንዲያበራሊቸው ÷ የዙህ አሇም አምሊክ
የማያምኑት አሳብ አሳወረ ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 12÷31
አሁን የዙህ አሇም ፍርዴ ዯርሶአሌ ፤ አሁን የዙህ
ዓሇም ገዥ ወዯ ውጭ ይጣሊሌ ፤የየሏንስ ወንጌሌ
16÷11 ስሇፍርዴም ÷የዙህ አሇም ገዥ ስሇተፈረዯበት
ነው፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦንስ ሰዎች 11÷3 ነገር ግን እባብ


በተንኮለ ሔዋንን እንዲሳታት፤አሳባችሁ ተበሊሽቶ
ሇክርስቶስ ከሚሆን ቅንአትና ንጽህና ምናሌባት
እንዲይሇወጥ ብዬ እፈራሇሁ ፡፡

298
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 ወዯ ጢሞቲዮስ 4÷7 ነገር ግን ሇዙች ዓሇም


ከሚመችና የአሮጊቶች ጨዋታ ከሚመስሇው ተረት
ራቅ፡፡እግዙአብሔርን ሇመምሰሌ ግን እራስህን
አስመስሌ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጠስ 7÷31 በዙህችም አሇም የሚጠቀሙ


በሙለ እንዯማይጠቀሙ ይሁኑ፤የዙች አሇም መሌክ
ሀሊፊ ነውና፡፡2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷17-18
የማይታየውን እንጂ የሚታየውን ባንመሇከት÷ቀሊሌ
የሆነ የጊዛው መከራችን የክብር የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ
መጠን ይሌቅ ያዯርግሌናሌና፤የሚታየው የጊዛው
ነውና÷ የማይታየው ግን የ዗ሊሇም ነው፡፡

1ኛ የዮሏንስ መሌእክት 2÷15-17 አሇምን ወይም


በአሇም ያለትን አትውዯደ ፤ በዓሇም ያሇው ሁለ
እርሱም የስጋ ምኞትና የአይን አምሮት ስሇገን዗ብም
መመካት ከዓሇም ስሇ ሆነ እንጂ ከአባት ስሊሌሆነ
፤ማንም ዓሇምን ቢወዴ የአባት ፍቅር በሱ ውስጥ
የሇም፡፡አሇምም ምኞቱም ያሌፋለ ፤የእግዙአብሔር ቃሌ
የሚያዯርግ ግን ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ፡፡

1 የጴጥሮስ መሌእክት 5÷8-10 በመጠን ኑሩም ንቁም


፤ባሊገራችን ዱያቢልስ የሚውጠውን ፈሌጎ እንዯሚያገሳ
አንበሳ ይዝራሌና፤በአሇም ያለት ወንዴሞቻችሁ ያን
መከራ በሙለ እንዱቀበለ እያወቃችሁ በእምነት
ጸንታችሁ ተቃወሙት ፡፡በክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ ዗ሊሇም
ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁለ አምሊክ ሇጥቂት ጊዛ

299
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መከራን ከተቀበሊችሁ በኃሊ ራሱ ፍጹማን ያዯርጋችኃሌ፣


ያጸናችሁማሌ፣ ያበረታችሁማሌ፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 1÷13-14 እርሱ ከጨሇማ ስሌጣን


አዲነን ፤ቤዚነቱንም እርሱም የኃጢያት ስርየት
ወዲገኘንበት ወዯ ፍቅሩ ሌጅ መንግስት አፈሇሰን፡፡

የዮሏንስ ራዕይ 3÷9 የሠይጣን ማህበርተኞች

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷17-18 የማይታየውን እንጂ


የሚታየውን ባንመሇከት ፤ቀሊሌ የሆነ የጊዛ መከራችን
የክብርን የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ መጠን ይሌቅ
ያዯርግሌናሌና፤የሚታየው የጊዛው ነውና ፤የማይታየው
ግን የ዗ሊሇም ነው፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 12÷2 ይህን አሇም አትምሰለ፡፡

ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 2÷14-15 እንግዱህ ሌጆቹ


(የእግዙአብሔር) በሥጋና በዯም ስሇሚካፈለ ፤ እርሱ
ዯግሞ በሞት ሊይ ሥሌጣን ያሇውን በሞት እንዱሽር ፤
ይኸውም ዱያብልስ ነው፤በሕይወታቸውም ሁለ
ስሇሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁለ ነፃ
እንዱያወጣ ፤ በሥጋና በዯም እንዱሁ ተካፈሇ፡፡

2 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷22 ከክፉ የጎሌማሳነት


ምኞት ግን ሽሽ ፤ መጽሏፈ ምሳላ 6÷24-29 ከክፉ
ሴት ትጠብቅህ ዗ንዴ ÷ ከላሊይቱም ሴት ምሊስ
ጥፍጥነት ፡፡ ውበትዋንም በሌብህ አትመኘው ፤

300
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሽፋሽፍትዋም አያጥምዴህ፡፡የጋሇሞታ ዋጋ እስከ


አንዱት እንጀራ ነው፤አመንዜራም ሴት የሰውን
ሕይወት ታጠምዲሇች ፡፡በጉያው እሳትን የሚታቀፍ
ሌብሶቹም የማይቃጠለ ማን ነው ?በፍም ሊይ
የሚሄዴ እግሮቹ የማይቃጠለ ማን ነው ?ወዯ ሰው
ሚስት የሚገባም እንዱሁ ነው ሳይቀጣ አይቀርም ፡፡
መጽሏፈ ምሳላ 6 ÷12 ምናምንቴ ሰው የበዯሇኛም
ሌጅ በጠማማ አፍ ይሄዲሌ ፤በአይኑም ይጠቅሳሌ
÷በእግሩ ይናገራሌ ÷በጣቱ ያስተምራሌ፤ጠማማነት
በሌቡ አሇ ÷ ሁላጊዛ ክፋትን ያስባሌ ፤ጠብንም
ይ዗ራሌ፡፡15 ስሇዙህ ጥፋቱ ዴንገት ይዯርስበታሌ፤
ዴንገት ይዯቅቃሌ ÷ፈውስም ዴንገት የሇውም ፡፡

ወዯ ኤፊሶን ሰዎች 6÷10-20 በቀረውስ በጌታና


በሀይለ ችልት የበረታችሁ ሁኑ ፡፡
(ማሇት እግዙአብሔር አብ በመንፈስ ቅደስ ኢየሱስ
ክርስቶስን ባስነሳበት የትንሳኤ ኃይሌ)፡፡የዱያቢልስን
ሽንገሊ ትቃወሙ ዗ንዴ እንዱቻሊችሁ የእግዙአብሔርን
እቃ ጦር ሁለ ሌበሱ (እምነት እና የእግዙአብሔር
ትእዚዜ መጠበቅ)፡፡ መጋዯሊችን ከዯምና ከስጋ ጋር
አይዯሇም÷ከአሇቆችና ከስሌጣናት ጋር ከዙህም
ከጨሇማ ዓሇም ገዢዎች ጋር ከሰማያዊም ስፍራ ካሇ
ከክፋት መንፈሳውን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ
(ከዱያቢልስና ማህበሩ)፡፡ ስሇዙህ በክፉ ቀን
ሇመቃወም÷ሁለንም ፈጽማችሁ ሇመቆም እንዴትችለ
የእግዙአብሔርን ዏቃ ጦር ሁለ አንሱ (ወንጌሌ)፡፡

301
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንግዱህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ ÷


የጽዴቅንም ጥሩር ሇብሳችሁ (ኢየሱስ ክርስቶስን
በማመን ሇብሳችሁት) ÷ በሰሊም ወንጌሌ በመ዗ጋጀት
እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ ፤በሁለም ሊይ
ጨምራችሁ የሚንበሇበለትን የክፉውን ፍሊጻዎች
(ፈተና እና መከራ) ሌታጠፉ የምትችለበትን የእምነት
ጋሻ አንሡ፤የመዲንንም የራስ ቁር ፤የመንፈስም ሰይፍ
ያዘ፤ይኸውም የእግዙአብሔር ቃሌ ነው (ኢየሱስ
ክርስቶስ የእግዙአብሔር ቃሌ ነው)፡፡በጸልትና በምሌጃ
ሁለ ዗ወትር በመንፈስ ጸሌዩ ፤ከዙህም ጋር ሇቅደሳን
ሁለ ሇመጸሇይ ሁሌጊዛ ትጉ ፤ዯግሞ የወንጌሌን
ሚስጥር በግሌጥ እንዲስታውቅ አፌንም በመክፈት
ቃሌ ይሰጠኝ ዗ንዴ ስሇ እኔ ሇምኑ፡፡ስሇ ወንጌሌም
በሰንሰሇት መሌእክተኛ የሆንኩ ÷መናገር እንዯሚገባኝ
ስሇ እርሱ በግሌጥ እናገር ዗ንዴ ሇምኑ፡፡

1 ወዯ ጢሞቴዎስ 1÷15-16 ኃጢያተኞችን ሉያዴን


ክርስቶስ ኢየሱስ ወዯ አሇም መጣ የሚሇው ቃሌ
የታመነና ሁለ እንዱቀበለት የተገባ ነው ፤
ከኃጢያተኞች ዋንኛ እኔ ነኝ ፤ስሇዙህ ግን ÷የ዗ሊሇም
ሕይወት ሇማግኘት በእርሱ ያምኑ ዗ንዴ ሊሊቸው
ሰዎች ምሳላ እንዴሆን ÷ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና
በምሆን በእኔ ሊይ ትእግስቱን ሁለ ያሳይ ዗ንዴ
÷ምህረትን አገኘሁ፡፡

302
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷6 ከዓሇም ሇሰጠህኝ ሰዎች


ስምህን ገሇጥኩሊቸው፡፡የአንተም ነበሩ ሇእኔም
ሰጠሃቸው፤17÷9እኔ ስሇ እነኚህ እሇምናሇሁ ፤ስሇ
ዓሇም አሇምንህም ስሇ ሰጠህኝ እንጂ፤የአንተ
ናቸውና፤7÷14እኔ ቃሌህን ሰጥቼአቸዋሇሁ ፤እኔም
ከአሇም እንዲይዯሇሁ ከዓሇም አይዯለምና ዓሇም
ጠሊቸው ፡፡7÷16 እኔ ከዓሇም እንዲይዯሇሁ ከዓሇም
አይዯለም፡፡

303
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዱያቢልስ ከነበረው
ስሌጣን በማመጹ
ምክንያት
ሲጣሌ ወይም ሲወዴቅ

304
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዱያቢልስ ከነበረው ስሌጣን በማመጹ


ምክንያት ሲጣሌ ወይም ሲወዴቅ
ትንቢተ ኢሳያስ 14÷7-24 ፡-14÷7-24 ምዴርም ሁለ
ዏርፋ በጸጥታ ተቀምጣሇች እሌሌም ብሊሇች፡፡ ጥዴና
የሉባኖስ ዜግባ ፡፡አንተ ከተዋረዴክ ጀምሮ ማንም
ይቆርጠን ዗ንዴ አሌወጣብንም ብሇው በአንተ ዯስ
አሊቸው፡፡ሲኦሌ በመምጣትህ ሌትገናኝህ በታች ታወከች
፤ የሞቱትም÷የምዴርን ታሊሊቆች ሁለ ÷ ሇአንተ
አንቀሳቀሰች ÷ የአሃዚብን ነገስታት ሁለ ከዘፋኖቻቸው
አስነሳች፡፡ እነዙህ ሁለ ፡፡ አንተ ዯግሞ እንዯኛ
ዯክመሃሌን ?ጌጥህና የበገናህ ዴምጽ ወዯ ሲኦሌ ወረዯ፤
በበታችህም ብል ተነጥፎአሌ ፤ትሌም መዯረቢያህ
ሆኖአሌ ብሇው ይመሌሱሌሃሌ፡፡አንተ የንጋት ሌጅ
አጥቢያ ኮኮብ ሆይ÷እንዳት ከሰማይ ወዯቅህ!አሕዚብን
ያዋረዴህ አንተ ሆይ÷እንዳት አስከምዴር ዴረስ
ተቆረጥህ!አንተ በሌብህ ወዯ ሰማይ አርጋሇሁ ዘፋኔንም
ከእግዙአብሔር ከዋክብት በሊይ ከፍ ከፍ አዯርጋሇሁ !
በሰሜን ዲርቻ በመሰብሰቢያ ተራራ ሊይ እቀመጣሇሁ ፤
ከዲመናዎችም ከፍታዎች በሊይ አርጋሇሁ÷በሌኡሌም
እመሰሊሇሁ አሌህ፡፡ነገር ግን ወዯ ሲኦሌ ወዯ ጉዴጓደም
ጥሌቅ ትወርዲሇህ ፡፡ የሚያዩህም ይመሇከቱሃሌና ፡፡
በውኑ ምዴርን ያንቀጠቀጠ ÷ መንግስታትንም ያናወጠ
÷አሇሙን ሁለ ባዴማ ያዯረገ ÷ከተሞችንም ያፈረሰ
ምርኮኞቹንም ወዯ ቤታቸው ያሌሰዯዯ ሰው ይህ ነውን?
ብሇው ያስተውለሃሌ፡፡የአህዚብ ነገስታት ሁለ

305
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በየቤታቸው በክብር አንቀሊፍተዋሌ ፡፡ አንተ ግን


እንዯተጠሊ ቅርንጫፍ ከመቃብር ተጥሇሃሌ ፤ በሰይፍም
የተወጉት ÷ ተገዴሇውም ወዯ ጉዴጓደ ዴንጋዮች
የወረደት ከዴነውሃሌ ፤ እንዯተረገጠም እሬሳ ሆነሃሌ፡፡
ምዴርን አጥፍተሃሌና ÷ ሕዜብህንም ገዴሇሃሌና
ከእነሱ ጋር በመቃብር በአንዴነት አትሆንም ፤
የክፍዎች ዗ር ሇ዗ሊሇም የተጠራ አይሆንም ፡፡
አይነሱም÷ምዴርንም እንዲይወርሱ ÷ የዓሇሙም ፊት
በከተማዎቻቸው እንዲይሞለ ስሇ አባቶቻቸው በዯሌ
ሇሌጆቹ ሞትን አ዗ጋጁሊቸው ፡፡ በእነሱ ሊይ እነሳሇሁ
ይሊሌ የሰራዊት ጌታ እግዙአብሔር ፡፡ከባቢልን ስምና
ቅሬታን÷዗ርንና ትውሌዴንም እቆርጣሇሁ ይሊሌ
የሰራዊት ጌታ እግዙአብሔር ፡፡ የጃርት መኖሪያ
የውሃም መቋሚያ አዯርጋታሇሁ፤በጥፋትም መጥረጊያ
እጠርጋታሇሁ ይሊሌ የሰራዊት ጌታ እግዙአብሔር ፡፡
የሰራዊት ጌታ እግዙአብሔር እንዱህ ብል ምልአሌ ፡፡
እንዯተናገርኩ በእርግጥ ይሆናሌ ÷እንዯ አሰብኩም
እንዱሁ ይቆማሌ፡፡

(የዮሏንስ 8÷44) ፤ትንቢተ ሕዜቅየሌ 28 ÷ 12-17 ፤


ትንቢተ ዲንኤሌ 7÷24 ፤ 11÷15

306
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዱያቢልስ እና የማህበሩ

የመጨረሻው

እጣ ፋንታ ወይም ፍርዴ

307
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዱያቢልስ እና የማህበሩ

የመጨረሻው እጣ ፋንታ ወይም ፍርዴ


1ኛ የዮሏንስ መሌእክት 3÷9 የዱያቢልስ ሥራ
እንዱፈርስ የእግዙአብሔር ሌጅ ተገሇጠ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 19፥11 ሰማይ ተከፍቶ አየሁ ፤እነሆም


አምባ ሊይ ፈረስ ፤የተቀመጠበትም የታመነና እውነተኛ
ይባሊሌ፤ በፍርዴም ይፈርዲሌ ይዋጋሌም፡፡19፥12
አይኖቹም እንዯ አሳት ነበሌባሌ ናቸው ፤በራሱ ሊይም
ብዘ ዗ውድች አለ፤ከእርሱም በቀር አንዴ እንኳ
የማያውቀው የተጻፈ ስም አሇው፤19፥13 በዯምም
የተረጨ ሌብስ ተጎናጽፏሌ፤ስሙም የእግዙአብሔር ቃሌ
ተብሎሌ፡፡19፥14 በሰማይም ያለ ጭፍራዎች ጥሩ
ቀጭን የተሌባ እግር ሌብስ ሇብሰው በአምባሊዮች
ፈረሶች ተቀምጠው ይከተለት ነበር፡፡19፥15 አሕዚብን
ይመታበት ዗ንዴ ከአፉ ስሇታም ሰይፍ ይወጣሌ
፤እርሱም በብረት በትር ይገዚችኃሌ፤እረሱም ሁለን
የሚገዚ የእግዚብሄር የብርቱ ቁጣውን ወይን መጥመቂያ
ይረግጣሌ፡፡19፥16 በሌብሱና በጭኑ የተጻፈበት፡፡
የነገስታት ንጉስና የጌቶች ጌታ የሚሌ ስም አሇው
፡፡19፥17-18 አንዴም መሌአክ በጸሀይ ውስጥ ቆሞ
አየሁ ፤ በሰማይም መካከሌ ሇሚበሩ ወፎች ሁለ፡፡
መታችሁ የነገስታትን ስጋና የሻሇቃዎችን ስጋ
የብርቱዎችንም ሥጋ የፈረሶችንም በእነርሱም
የተቀመጡትን ሥጋ የጌቶችንንም የባሪያዎችንም

308
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የታናናሾችንና የታሊሊቆችንም ስጋ ሁለ ስጋ እንዴትበለ


ወዯ ታሊቁ ወዯ እግዙአብሔር እራት ተከማቹ ብል
በታሊቅ ዴምጽ ጮከ (with loud voice)፡፡19፥19
በፈረሱ የተቀመጠውን ጭፍራዎቹንም ይወጉ ዗ንዴ
አውሬውና የምዴር ነገስታት ጭፍራዎቻቸውም
ተከማችተው አየሁ፡፡19፥20 አውሬውም ተያ዗ በእርሱም
ፊት ተአምራትን እያዯረገ የአውሬውን ምሌክት
የተቀበለትን ሇምስለም የሰገደሇትን ያሳተ ሀሰተኛው
ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያ዗ ፤ሁሇቱም በህይወት ሳለ በዱን
ወዯሚቃጠሌ ወዯ እሳት ባህር ተጣለ፡፡የተቀሩትም
በፈረስ ሊይ ከተቀመጠው ከአፉ በሚወጣው ሰይፍ
ተገዯለ ፤ወፎችም ሁለ ከስጋቸው ጠገቡ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 20÷1-6 የጥሌቁን መክፈቻና ታሊቁን


ሰንሰሇት በእጁ የያያ መሇአክ ከሰማይ ሲወርዴ
አየሁ፡፡20፥2 የቀዯመውን እባብ ዗ንድውን እርሱም
ዱያቢልስ ሰይጣን የተባሇውን ያ዗ው ፤20፥3 ሺህ
ዓመትም አሰረው ፤ወዯ ጥሌቀውም ጣሇው አሕዚብን
ወዯፊት እንዲያስት ሺህ አመትም እስከሚፈጽም ዴረስ
በእርሱ ሊይ ዗ግቶ ማኅተም አዯረገበት፤ ከዙም በኃሊ
ሇጥቂት ጊዛ ይፈታ ዗ንዴ ይገባዋሌ ፡፡የዮሏንስ ራእይ
20÷7-10 ሺውም አመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ
ይፈታሌ ፤20፥8በአራቱም በምዴር ማዕ዗ን ያለትን
አሕዚብ ፤ ጎግና ማጎን ፤ እንዱያስታቸው ሇሰሌፍም
እንዱያስከትሊቸው ይወጣሌ፤ ቁጥራቸውም እንዯ ባህር
አሸዋ የሚያህሌ ነው ፡፡20፥9 ወዯ ምዴርም ስፋት ወጡ

309
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የቅደሳንንም ሰፈርና የተወዯዯችውን ከተማ ከበቡ ፤


እሳትም ከሰማይ ከእግዙአብሔር ዗ንዴ ወርዲ
በሊቻቸው፡፡20፥10 ያሳታቸው ዱያቢልስ አውሬውና
ሏሰተኛው ነቢይ ወዲለበት ወዯ እሳቱና ወዯ ዱኑ ባህር
ተጣሇ፤ ሇ዗ሇአሇም እስከ ዗ሊሇም ቀንና ላሉት
ይሰቃያለ፡፡የዮሏንስ ራዕይ ምእራፍ አስራ ዗ጠኝ ከቁጥር
አስራ ሰባት እስከ አስራ ስምንት፡-አንዴም መሌአክ
በጸሀይ ውስጥ ቆሞ አየሁ፤በሰማይም መካከሌ ሇሚበሩ
ወፎች ሁለ፡፡መታችሁ የነገስታትን ስጋና የሻሇቃዎችን
ስጋ የብርቱዎችንም ሥጋ የፈረሶችንም በእነርሱም
የተቀመጡትን ሥጋ የጌቶችንንም የባሪያዎችንም
የታናናሾችንና የታሊሊቆችንም ስጋ ሁለ ስጋ እንዴትበለ
ወዯ ታሊቁ ወዯ እግዙአብሔር እራት ተከማቹ ብል
በታሊቅ ዴምጽ ጮከ (with loud voice)፡፡19፥19
በፈረሱ የተቀመጠውን ጭፍራዎቹንም ይወጉ ዗ንዴ
አውሬውና የምዴር ነገስታት ጭፍራዎቻቸውም
ተከማችተው አየሁ፡፡19፥20 አውሬውም ተያ዗ በእርሱም
ፊት ተአምራትን እያዯረገ የአውሬውን ምሌክት
የተቀበለትን ሇምስለም የሰገደሇትን ያሳተ ሀሰተኛው
ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያ዗ ፤ሁሇቱም በህይወት ሳለ በዱን
ወዯሚቃጠሌ ወዯ እሳት ባህር ተጣለ፡፡የተቀሩትም
በፈረስ ሊይ ከተቀመጠው ከአፉ በሚወጣው ሰይፍ
ተገዯለ ፤ወፎችም ሁለ ከስጋቸው ጠገቡ፡፡

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11÷10-15 የክርስቶስ እውነት


በእኔ እንዲሇ÷ይህ ትምህክት በእኔ በአካይያ አገር

310
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አይከሇከሌም ፡፡ ስሇ ምን? ስሇ ማሌወዲችሁ ነውን ?


እግዙአብሔር ያውቃሌ፡፡ነገር ግን በዙያ በሚመኩበት
እንዯ እኛ ሆነው ሉገኙ ÷ምክንያትን ከሚፈሌጉ
ምክንያትን እቆጥር ዗ንዴ አሁን የማዯርገውን ከዙህ
ዱህ ዯግሞ አዯርጋሇሁ ፡፡እንዯዙህ ያለ ሰዎች የክርስቶስ
ሏዋርያት እንዱመስለ ራሳቸውን እየሇወጡ÷ውሸተኞች
ሏዋርያትና ተንኮሇኞች ጨካኞች ናቸውና፡፡ይህም ዴንቅ
አይዯሇም ፤ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መሌአክ እንዱመስሌ
እራሱን ይሇውጣሌና ፡፡እንግዱህ አገሌጋዮቹ ዯግሞ
የጽዴቅን አገሌጋዮች እንዱመስለ ራሳቸውን ቢሇውጡ
ታሊቅ ነገር አይዯሇም ፤ፍጻሜያቸውም እንዯ ሥራቸው
ይሆናሌ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 8÷42-47 ኢየሱስም አሊቸው ፡፡


እግዙአብሔርስ አባታችሁ ከሆነ በወዯዲችሁኝ ነበር፤እኔ
ከእግዙአብሔር ወጥቼ መጥቻሇሁና፤እርሱ ሊከኝ እንጂ
ከራሴ አሌመጣሁምና ፡፡ ንግግሬን የማታስተውለ
ስሇምንዴን ነው? ቃላን ሌትሰሙ ስሇማትችለ ነው፡፡
እናንተ ከአባታችሁ ከዱያቢልስ ናችሁ የአባታችሁንም
የዱያቢልስ ምኞት ሌታዯርጉ ትወዲሊችሁ ፡፡እርሱ
ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዲይ ነበረ ፤እውነትም በሱ ስሇላሇ
በእውነት አሌቆመም ፡፡ሏሰት ሲናገር ከራሱ ይናገራሌ
፤ሏሰተኛም የሏሰትም አባት ነውና፡፡እኔ ግን እውነትን
የምናገር ስሇሆንሁ አታምኑኝም፡፡ከእናንተ ስሇ ሀጢያት
የሚወቅሰኝ ማን ነው ? እውነት የምናገር ከሆንሁ
እናንተ ስሇ ምን አታምኑኝም ? ከእግዙአብሔር የሆነ

311
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔርን ቃሌ ይሰማሌ ፤እናንተ ከእግዙአብሔር


አይዯሊችሁምና ስሇዙህ አትሰሙም፡፡

የያዕቆብ መሌእክት 4÷7 እንግዱህ እግዙአብሔርን እሺ


በለት፤ሰይጣንን ግን እንቢ በለት ፤ ከእናንተ ይሸሻሌ ፡፡

312
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወንጌሌ

313
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወንጌሌ
ወዯ ገሊትያ ሰዎች ምእራፍ አንዴ ከቁጥር ስዴስት
እስከ አስራ ሁሇት፡-በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከተጠራችሁ
በእርሱ ወዯ ሌዩ ወንጌሌ ፈጥናችሁ እንዳት
እንዲሇፋችሁ እዯነቃሇሁ፤ እርሱ ግን ላሊ ወንጌሌ
አይዯሇም የሚያናውጧችሁ የክርስቶስ ወንጌሌ
ሉያጣጥሙ የሚወደ አንዲንድች አለ እንጂ ነገር ግን
እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መሌአክ ፡ከሰበክንሊችሁ
ወንጌሌ የሚሇይ ወንጌሌን ቢሰብክሊችሁ ፡የተረገመ
ይሁን፡፡ አስቀዴመን እንዲሇን አሁን ሁሇተኛ እሊሇሁ
፤ከተቀበሊችሁት የተሇየውን ማንም ቢሰብክሊችሁ
፤የተረገመ ይሁን፡፡ሰውን ወይስ እግዙአብሔርን እሺ
አሰኛሇሁን?ወይም ሰውን ዯስ ሊሰኝ እፈሌጋሇሁን
?አሁን ሰውን ዯስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባሌሆንሁም
፡፡በእኔ የተሰበከ ወንጌሌ በሰው እንዲይዯሇ
አስታውቃቸዋሇሁ ፤ኢየሱስ ክርስቶስ ገሌጦሌኛሌ እንጂ
እኔ ከሰው አሌተማርኩትምም ፡፡ 2 ቆሮንጦስ 4÷5
ክርስቶስ ኢየሱስ ጌታ እንዯሆነ እንጂ ራሳችንን
አንሰብክምና፤ስሇ ኢየሱስም ራሳችንን ሇእናንተ ባሪያዎች
እናዯርጋሇን፡፡

ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች 1÷27 ይሁን እንጂ ÷መጥቼ


ባያችሁ ወይም ብርቅ ÷አንዴ ሌብ ስሇ ወንጌሌ
ሃይማኖት አብራችሁ እየታገሊችሁ ÷በአንዴ መንፈስ

314
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዴትቆሙ ስሇ ኑሮአችሁ እሰማ ዗ንዴ÷ሇክርስቶስ


ወንጌሌ እንዯሚገባ ኑሩ፡፡

የሏዋርያት ሥራ 5÷42 ዕሇት ዕሇትም በመቅዯስና


በቤታቸው ስሇ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስም እንዯሆነ
ማስተማርና መስበክን አይተውም ነበር፡፡

የዮሏንስ ራእይ 14÷7 ከዙህም በኃሊ ላሊ መሌአክ


በሰማይ እና በምዴር መሀከሌ እየበረረ መጣ፤በምዴር
ሇሚኖሩ አሕዚብና ሕዜብ ÷በየሀገሩም ሇሚኖሩ ወገን
ሁለ ይሰብክ ዗ንዴ የ዗ሊሇም ወንጌሌን ይዝአሌ፡፡
እንግዱህም እያሇ በታሊቅ ዴምጽ ጮኸ÷
‹‹እግዙአብሔርን ፍሩት፤አመስግኑትም የጽኑ ሠአት
ፍርዴም ዯርሳሇችና፤ሰማዩንና ምዴሩን ÷ባህሩንና
ወንዝችን ÷የውኃ ምንጮችን ሇፈጠረ ሇእርሱ ስገደሇት፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 10÷32-33 በሰው ፊት


ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በአባቴ ፊት
እመሰክርሇታሇሁ፤በሰው ፊት ሇሚክዯኝ ሁለ እኔ ዯግሞ
በሰማያት ባሇው በአባቴ ፊት እክዯዋሇሁ፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷2 በመካከሊችሁ ሳሇሁ


ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱ እንዯተሰቀሇ ላሊ ነገር
እንዲሊውቅ ቆርጬ ነበር፡፡2÷6-8 በበሰለት መሀከሌ ግን
ጥበብን እንናገራሇን፤ነገር ግን የዙችን አሇም ጥበብ
አይዯሇም የሚሻሩትን የዙችን አሇም ገዦች ጥበብ
አይዯሇም ፤ነገር ግን እግዙአብሔረ አስቀዴሞ ከ዗መናት

315
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በፊት ሇክብራችን የወሰነውን ፤ተሰውሮም የነበረውን


የእግዙአብሔርን ጥበብ በሚስጢር እንናገራሇን ፡፡ ከዙች
አሇም ገዦች አንደ እንኳ ይህን ይህን ጥበብ አሊወቀም
፤አው/ቀውስ ቢሆኑ የክብርን ጌታ ባሌሰቀለት
ነበር፤1የዮሏንስ መሌእክት 1÷1-3 ስሇ ሕይወት ቃሌ
ከመጀመሪያው የነበረውንና የሰማነውን በዓይኖቻችንም
ያየነውን የተመሇከትነውንም እጆቻችንም የዲሰሱትን
እናወራሇን ፤ ሕይወትም ተገሇጠ አይተንማሌ
እንመሰክራሇንም ፤ከአብ ዗ንዴ የነበረውንም ሇእኛም
የተገሇጠውን የ዗ሊሇም ሕይወት እናወራሊችኃሇን፤እናንተ
ዯግሞ ከእኛ ጋር ህብረት እንዱኖራችሁ ያየነውንና
የሠማነውን ሇእናንተ ዯግሞ እናወራሊችኃሇን ፡፡
ኅብረታቸሁ ከአባት ጋር ከሌጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ
ነው፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1÷17 ሇማጥመቅ ክርስቶስ


አሊከኝምኛ ፤ወንጌሌን ሌሰብክ እንጂ፤የክርስቶስ መስቀሌ
ከንቱ እንዲይሆን በቃሌ ጥበብ አይዯሇም፡፡1 ወዯ
ጢሞቲዎስ 4÷7-9 ከዙች አሇም ከሚመችና የአሮጊቶች
ሴቶች ጨዋታ ከሚመስሇው ተረት ራቅ ፡፡
እግዙአብሔርን ሇመምሰሌ ግን ራስሕን አስሇምዴ ፡፡
ሰውነትን ሇሥጋዊ ነገር ማስሇመዴ ሇጥቂት
ይጠቅማሌና፡፡ እግዙአብሔርን መምሰሌ ግን የአሁንም
የሚመጣው ሕይወት ተስፋ ስሊሇው፤ሇነገር ሁለ
ይጠቅማሌ፡፡ይህ ቃሌ የታመነ ነው ሁለም እንዱቀበለት
የተገባ ነው፡፡ማንም ሲያስተምር፤ሲሰብክ ፤ ሲያንጽ

316
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይጠንቀቅ ፡፡ ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6÷6 ነገር ግን ቃለን


የሚማር ከሚያስተምረው ጋር መሌካምን ነገር ሁለ
ይከፋፈሊሌ፡፡

የሏዋርያት ሥራ 3÷15፡- የሕይወትን ራስ ገዯሊችሁት


፤እርሱን ግን እግዙአብሔር ከሙታን አስነሳው፡፡ሇዙህም
ነገር እኛ ምስክሮች ነን ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
9፤14 ወንጌሌን የሚሰብኩ ከወንጌሌ ቀሇብ እንዯሚቀበለ
ጌታ ዯንግጎአሌ ፡፡ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 6፥6 ነገር ግን
ቃለን የሚማር ከሚያስተምረው ጋር መሌካምን ነገር
ሁለ የቀበሊሌ፡፡ ወዯ ሮሜ ሰዎች 10÷14 እንግዱህ
ሊመኑበት እንዳት አዴርገው ይጠሩታሌ? ባሌሰሙትስ
እንዳት ያምናለ ? ካሇ ሰባኪስ እንዳት ይሰማለ?
10÷15 መሌካሙን የምስራች የሚያወሩ እግሮቻቸው
እንዳት ያማሩ ናቸው ተብል እንዯተጻፈ ካሌተሊኩ
እንዳት ይሰብካለ ? 10÷16 ነገር ግን ሁለ ሇምስራቹ
ቃሌ አሌታ዗ዘም፡፡ኢሳይያስ፡-ጌታ ሆይ ምስክርነታችንን
ማን አመነ? ብልአሌና ፡፡ 10÷17 እንግዱስ እምነት
ከመስማት ነው መስማትም ከእግዙአብሔር ቃሌ ነው፡፡

2ተኛ ጢሞቴዎስ 2÷3 እንዯ ኢየሱስ ክርስቶስ በጎ


ወታዯር ሆነህ ፤ አብረኸኝ መከራ ተቀበሌ፡፡2÷8-
9በወንጌሌ እንዯምሰብከው ፤ከሙታን የተነሳውን
፤ከዲዊትም ዗ር የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን
አስብ፤ይህንም በመስበክ እንዯ ክፉ አዴራጊ እስክታሰር
ዴረስ መከራ እቀበሊሇሁ ፤የእግዙአብሔር ቃሌ ግን
አይታሰርም፡፡ 2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 10÷5-7 የሰውን

317
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሀሳብ በእግዙአብሔር ም አውቀት ሊይ የሚነሳውን ከፍ


ያሇውን ነገር ሁለ እናፈርሳሇን ሇክርስቶስ ሇመታ዗ዜ
አእምሮን ሁለ እንማርካሇን÷መታ዗ዚችሁም በተፈጸመች
ጊዛ አሇመታ዗ዜን ሁለ ሌንቀበሌ ተ዗ጋጅተናሌ፡፡
በፊታችሁም ያሇውን ተመሌከቱ ፡፡ ማንም የክርስቶስ
መሆኑን ተረዴቶ ቢሆን ÷ይህንን እንዯገና በራሱ
ይቅጠረው፤ እርሱ የክርስቶስ እንዯሆነ እኛ ዯግሞ
እንዱሁ ነን፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷10-16 የእግዙአብሔር ጸጋ


እንዯተሰጠኝ መጠን እንዯ ብሌሀተኛ የአናጺ አሇቃ
መሠረትኩ ፤ላሊው በሊዩ ያንፃር ፡፡እያንዲንደ ግን
በእርሱ ሊይ እንዳት እንዯሚያንጽ ይጠንቀቅ ፡፡
ከተመሰረተው በቀር ማንም ላሊ መሠረት ሉመሠርት
አይችሌምና ፤እርሱ ኢየሱስ ክርስቴስ ነው፡፡ማንም ግን
በዙ መሠረት ሊይ በወርቅ ቢሆን በብርም በከበረም
ዴንጋይም በእንጨትም በሳርም ወይም በአገዲ ቢያንጽ
የእያንዲንደ ስራ ይገሇጣሌ ፡፡ በእሳት ስሇሚገሇጥ ያ ቀን
ያሳያሌና የእያንዲንደ ስራ እንዳት መሆኑን አሳቱ
ይፈትነዋሌ ፡፡ማንም በእርሱ ሊይ ያነጸው ሥራ
ቢጸናሇት ዯሞዘን ይቀበሌ፡፡የማንም ስራ የተቃጠሇበት
ቢሆን ይጎዲበታሌ ፤እርሱ እራሱ ግን ይዴናሌ ነገር ግን
በእሳት እንዯሚዴን ይሆናሌ፡፡የእግዙአብሔር ቤተ
መቅዯስ እንዯሆናችሁ የእግዙአብሔርም መንፈስ
እንዱኖርባችሁ አታውቁምን?ማንም የእግዙአብሔርን
ቤተ መቅዯስ ቢፈርስ እግዙአብሔር እርሱን ያፈርሰዋሌ፤

318
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስ ቅደስ ነውና ÷ ያውም


እናንተ ናችሁ፡፡(ማሇት እያንዲንዲችን የእግዙአብሔር
ቤተ መቅዯስ ስሇሆነን በማቴዎስ ወንጌሌ 18÷6 በእኔም
ከሚያመኑ ከእነዙህ ከታናናሾቹ አንደን የሚያሰናክሌ
ሁለ÷የወፍጮ ዴንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወዯ ጥሌቅ
ባሕር መስጠም ይሻሇው ነበር ጌታችን እንዲሇ ኢየሱስ
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ አምኖ በአብ በወሌዴ
በመንፈስ ቅደስ ስም ተጠምቆ የ዗ሊሇም ሕይወት
ያገኘውን ሰው በማጭበርበር ይህን እምነቱን ያስካዯ
ሰው ማሇትም አማኙ የእግዙአብሔር ቤተመቅዯስ
ስሇሆነ የእግዙአብሔርም ቤተ መቅዯስ እንዲፈረሰ
ስሇሚቆጠር እግዙአብሔር አሳቹን ያፈርሰዋሌ ወይም
ያጠፋዋሌ ወይም በዙ ተግባሩ ከእግዙአብሔር የቁጣ
ወይን ይጠጣሌ ወይም ይፈረዴበታሌ፡፡)

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷14-17 በክርስቶስ ሁላ ዴሌ


በመንሳቱ ሇሚያዝረን በእኛም በየስፍራው ሁለ
የእውቀቱን ሽታ ሇሚገሌጥ ሇአምሊክ ምስጋና ይሁን፤
በሚዴኑትና በሚጠፉት ዗ንዴ ሇእግዙአብሔር የክርስቶስ
መአዚ ነንና ፤ሇእነዙህ ሇሞት የሚሆን የሞት ሽታ
ሇነዙያም ሇሕይወት የሚሆን የሕይወት ሽታ ነን፡፡
ሇዙህም ነገር የሚያበቃ ማነው? የእግዙአብሔርን ቃሌ
ቀሊቅሇው እንዯሚሸቃቅጡት እንዯ ብዘዎች አይዯሇንምና
፤ በቅንነት ግን ከእግዙአብሔር እንዯተሊከን
በእግዙአብሔር ፊት በክርስቶስ ሆነን እንናገራሇን ፡፡

319
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 ወዯ ጢሞቲዮስ 1÷3-8 ወዯ መቆድኒያ በሄዴኩ


ጊዛ ÷አንዲንድች ሌዩ ትምህርትን እንዲያስተምሩና ወዯ
ተረት መጨረሻም ወዯላሇው ወዯ ትውሌድች ታሪክ
እዲያጠምደ ሌታዚቸው በኤፌዝን ትቀመጥ ዗ንዴ
ሇመንሁህ፤እንዯነዙ ያለ ነገሮች ክርክርን ያመጣለና
በእምነት ሊሇ ግን ሇእግዙአብሔር መጋቢነት
አይጠቅሙም፡፡ የትእዚዜ ፍጻሜ ግን ከንጹህ ሌብና ከበጎ
ህሉና ግብዜነትም ከላሇበት እምነት የሚወጣ ፍቅር
ነው፤ከእነዙህም አንዲድች ስተው ÷ የሚለትን ወይም
ስሇእነሱ አስረግጠው የሚናገሩትን ሳያስተውለ÷ የሕግ
አስተማሪዎች ሉሆኑ እየወዯደ ÷ ወዯ ከንቱ ንግግር
ፈቀቅ ብሇዋሌ ፡፡ነገር ግን ሰው እንዯሚገባ ቢሰራበት
ሕግ መሌካም እንዯሆነ እናውቃሇን፤1 የጴጥሮስ
መሌእክት 2÷7-10 እንግዱህ ክብሩ ሇእናንተ
ሇምታምኑት ነው፤ሇማያምኑ ግን አናጢዎች የጣለት
ዴንጋይ እርሱ የማእ዗ን ራስ የዕንቅፋትም ዴንጋይ
የማሰናከያም አሇት ሆነ ፤የማያምኑ ስሇ ሆኑ በቃለ
ይሰናከለበታሌና ፤ ሇዙ ዯግሞ የተመዯቡ ናቸው፡፡
እናንተ ግን ከጨሇማ ወዯ ሚዯነቅ ብርሃንኑ
የተጠራችሁ የእርሱን በጎነት እንዴትናገሩ የተመረጠ
ትውሌዴ፤የንጉስም ካህናት ፤ ቅደስ ህዜብ ፤ሇርስቱ
የተሇየ ወገን ናችሁ፤እናንተ ቀዴሞ ወገን
አሌነበራችሁም አሁን ግን የእግዙአብሔር ወገን ናችሁ
፤እናንተ ምህረት ያገኛችሁ አሌነበራችሁም አሁን ግን
ምህረትን አግኝታችኃሌ፡፡

320
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

3ተኛ የዮሏንስ መሌእክት 7-11፡-ብዘ አሳቾች ወዯ


አሇም ገብተዋሌና እነርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ
እንዯመጣ የማያምኑ ናቸው ፤ይህ አሳቹና የክርስቶስ
ተቋዋሚው ነው፡፡ሙለ ዯመወዜ እንዴትቀበለ እንጂ
የሠራችሁት እንዲይጠፋ ሇራሳችሁ ተጠንቀቁ፡፡ሇሚወጣ
ሁለ በክርስቶስ ትምህርት ሇማይኖር ሰው አምሊክ
የሇውም፤በክርስቶስ ትምህርት ሇሚኖር አብና ወሌዴ
አለት፡፡ማንም ወዯ እናንተ ቢመጣ ይህንን ትምህርት
ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበለት ሰሊሇምም አትበለት ፤
ሰሊም የሚሇው ሰው በክፉ ስራው ይካፈሊሌና፡፡

2 ተኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷2 ሰዎች ሁለ


የሚያውቁትና የሚያነቡት በሌባችን የተጻፈ
መሌእክታችን እናንተ ናችሁ ፡፡ 1 ወዯ ቆሮንጦስ
ሰዎች 4÷1 እንዱሁ ሰው እኛን እንዯ ክርስቶስ
ልላዎች እና እንዯ እግዙአብሔር ሚስጥር መጋቢዎች
ይቁጠረን፡፡2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷1 ስሇዙህም
ምክንያት ምሕረት እንዯተሰጠን መጠን ይህ አገሌግልት
ስሊሇን አንታክትም ፡፡4÷3 ወንጌሊችን የተከዯነ ቢሆን
እንኳ የተከዯነባቸው ሇሚጠፉት ነው፡፡4÷4 ሇእነርሱም
የእግዙአብሔር ምሳላ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌሌ
ብርሃን እንዲያበራሊቸው ÷ የዙህ ዓሇም አምሊክ
የማያምኑትን አይምሮ አሳወረ፡፡ 4÷5 ክርስቶስ
ኢየሱስን እንጂ ራሳችንን አንሰብክምና ÷ ስሇ ኢየሱስም
ራሳችንን ሇእናንተ ባሪያዎች እናዯርጋሇን ፡፡4÷6
በክርስቶስ ፊት የእግዙአብሔርን የክብሩን እውቀት

321
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ብርሃን እንዱሰጥ በሌባችን ውስጥ የበራ፡-በጨሇማ


ብርሃን ይብራ ያሇ እግዙአብሔር ነውና፡፡4÷7 ነገር ግን
የኃይለ ታሊቅነት ከእግዙአብሔር እንጂ ከእኛ እንዲይሆን
ይህ መዜገብ በሸክሊ ዓቃ ውስጥ አሇን፤4÷8 በሁለ
እንገፋሇን እንጂ አንጨነቅም፤እናመነታሇን እንጂ ተስፋ
አንቆርጥም፤ 4÷9 እንሰዯዲሇን እንጂ አንጣሌም፤
እንወዴቃሇን እንጂ አንጠፋም፤4÷10 የኢየሱስ ሕይወት
ዯግሞ በስጋችን ይገሇጥ ዗ንዴ ሁላጊዛ የኢየሱስን
መሞት በስጋችን ተሸክመን እንዝራሇን፡፡4÷11የኢየሱስ
ሕይወት ዯግሞ በሚሞት ስጋችን ይገሇጥ ዗ንዴ እኛ
ሕያዋን ሆነን ከኢየሱስ የተነሳ ዗ወትር ሇሞት አሌፈን
እንሰጣሇንና፡፡4÷12 ስሇዙህ ሞቱ በእኛ ሕይወቱም
በእናንተ ይሰራሌ፡፡4÷13 ነገር ግን፡-አመንሁ ስሇዙህም
ተናገርኩ ተብል እንዯ ተጻፈ ያው አንደ የእምነት
መንፈስ ስሊሇን÷እኛ ዯግሞ እናምናሇን ስሇዙህም
እንናነገራን፤4÷14 ጌታ ኢየሱስን ያስነሳው እኛን ዯግሞ
ከኢየሱስ ጋር እንዱያስነሳን ከእናንተጋ እንዱቀርበን
እናውቃሇንና፡፡4÷15 በብዘዎች በኩሌ የተትረፈረፈው
ጸጋ ሇእግዙአብሔር ክብር ምስጋናን ያበዚ÷ሁለ ስሇ
እናንተ ነውና፡፡4÷16 ስሇዙህም አንታክትም ÷ነገር ግን
የውችው ሰውነታችን ቢጠፋ እንኳ የውስጡ ሰውነታችን
እሇት እሇት ይታዯሳሌ፡፡4÷17-18 የማይታየውን እንጂ
የሚታየውን ባንመሇከት÷ቀሊሌ የሆነ የጊዛው መከራችን
የክብርን የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ መጠን ይሌቅ
ያዯርግሌናሌና፤የሚታየው የጊዛው ነውና ÷የማይታየው
ግን የ዗ሊሇም ነው፡፡

322
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 1፥24-29 አሁን በመከራዬ ስሇ


እናንተ ዯስ ይሇኛሌ፥ስሇ አካለ ማሇት ስሇ ቤተክርስቲያን
በሥጋዬ በክርስቶስ መከራ የጎዯሇውን እፈጽማሇሁ፡፡ስሇ
እናንተ እንዯተሰጠን እንዯ እግዙአብሔር መጋቢነት፥
የእግዙአብሔርን ቃሌ ፈጽሜ እንዴሰብክ እኔ
የቤተክርስቲያን አገሌጋይ ሆንኩ፡፡ይህም ቃሌ ከ዗ሊሇምና
ከትውሌድች ጀምሮ ተሰውሮየነበረ ምሥጥር ነው፥አሁን
ግን ሇቅደሳኑ ተገሌጧሌ፡፡ ሇእነርሱም ሇእግዙአብሔር
አሕዚብ ዗ንዴ ያሇው የዙህ ሚስጥር ክብር ባሇጠግነት
ምን እንዯሆነ ሉያስታውቅ ወዯዯ ምሥጢሩም የክብር
ተስፋ ያሇው ክርስቶስ በእናንተ ዗ንዴ መሆኑ
ነው፡፡እኛም በክርስቶስ ፍጹም የሚሆን ሰውን ሁለ
እናቀርብ ዗ንዴ ሰውን ሁለ እየገሇጸን ሰውንም ሁለ
በጥበብ ሁለ እያስተማርን የምንሰብከው እርሱ
ነው፡፡ሇዙህም ነገር ዯግሞ በእኔ በኃይሌ እንዯሚሠራ
እንዯ አሠራሩ እየተጋዯሌሁ እዯክማሇሁ፡፡

የለቃስ ወንጌሌ÷1 ኢየሱስ ክርስቶስ፡-ከዙህም በኋሊ


እየሰበከና ስሇ እግዙአብሔር መንግስት የምስራች
እየተናገረ በየከተማይቱ በየመንዯሩም ያሌፍ ነበር፤

የሏዋርያት ስራ 5፥42 ዕሇት እሇትም በመቅዯስና


በቤታቸው ስሇ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንዯ ሆነ
ማስተማርና መስበክ አይተውም ነበር፡፡

323
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አሕዚብ የክርስቶስ ወንጌለን በማመን


ከአይሁዴ ሕዜብ ጋር ተዯምረው
የእግዙአብሔር ሕዜብ እንዱሆኑ
ተመርጠዋሌ
ዮሏንስ ራእይ 5÷9-10 መጽሏፉን ትወስዴ ዗ንዴ
ማኅተሞቹንም ትፈታ ዗ንዴ ይገባሃሌ÷ ታርዯሃሌና÷
በዯምህም ሇእግዙአብሔር ከነገዴ ሁለ ከቋንቋ ሁለ
ከሕዜብም ሁለ ሰዎችን ዋጅተህ ሇአምሊካችን
መንግስትና ካህናት ይሆኑ ዗ንዴ አዯረግሃቸው ÷
በምዴር ሊይም ይነግሳለ እያለ አዱስ ቅኔ ይ዗ምራለ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች ምእራፍ ሶስት ከቁጥር ሃያ


ሰባት አስከ ሃያ ስምንት፡-3÷27-28 ከክርስቶስ ጋር
አንዴ ትሆኑ ዗ንዴ የተጠመቃችሁ ሁለ ክርስቶስን
ሇብሳችኃሌ፡፡አይሁዲዊ ወይም የግሪክ ሰው የሇም ፤ባሪያ
ወይም ጨዋ ሰው የሇም ወንዴም ሴትም የሇም
ሁሊችሁም በክርስቶስ ኢየሱስ አንዴ ሰው ናችሁ ፡፡

ማርቆስ ወንጌሌ 16÷15-16 እንግዱህ አሊቸው፡-ወዯ


አሇም ሁለ ሂደ ወንጌሌንም ሇፍጥረት ሁለ ስበኩ፡፡
ያመነ የተጠመቀም ይዴናሌ ያሊመነ ግን
ይፈረዴበታሌ፡፡1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 12÷13 አይሁዴ
ብንሆን የግሪክ ሰዎችም ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን
ጨዋዎችም ብንሆን እኛ ሁሊችንም በአንዴ መንፈስ

324
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አንዴ አካሌ እንዴንሆን ተጠምቀናሌና ሁሊችንም አንደን


መንፈስ ጠጥተናሌ፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 28፥19-20 እንግዱህ ሂደና


አሕዚብን ሁለ በአብ በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስም
እያጠመቃችኃቸው ፥ ያ዗ዜኃችሁንም ሁለ እንዱጠብቁ
እያስተማራችኃቸው ዯቀ መዚሙርት አዴርጓቸው ፤
እነሆም እኔ እስከ ዓሇም ፍጻሜ ዴረስ ሁሌጊዛ ከእናንተ
ጋር ነኝ፡፡

ኦሪት ዗ፍጥረት ምእራፍ 22÷15፡-እግዙአብሔር


አብርሃምን በፈተነው ጊዛ አንዴ ሌጁን ሳይራራ
ሇመስዋት ስሊቀረበ እግዙአብሔር በእውነቱ ስሇ እምነቱ
ባርኮታሌ፡-እግዙአብሔር የእግዙአብሔር መሌአክም
አብርሃምን ከሰማይ ሁሇተኛ ጊዛ ጠራው÷እንዱህም
አሇው ፡- ይህን ነገር አዴርገሃሌና ÷ አንዴ ሌጅህንም
አሌከሇከሌህምና በእውነት በረከትን እባርክሏሇሁ÷
዗ርህንም እንዯ ሰማይ ከዋክብትና በባሕር ዲር እንዲሇ
አሸዋ አበዚዋሇሁ፤዗ርህም የጠሊቶችን ዯጅ ይወርሳሌ፤
የምዴር አሕዚብ ሁለም በ዗ርህ ይባረካለ ÷ ቃላን
ሰምተሃሌና፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 4÷16-17 ስሇዙህ ከሕግ ብቻ ሳይሆን


ከአብርሃም እምነት ሇሆነ ሇ዗ሩ ሁለየተስፋው ቃሌ
እንዱጸና እንዯ ጸጋ ይሆን ዗ንዴ በእምነት
ነው፤እርሱም፡-ሇብዘ አሕዚብ አዯረኩህ ተብል እንዯተጻፈ
÷ሇሙታን ሕይወት በሚሰጥ የላሇውን ም እንዲሇ

325
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አዴርጎ በሚጠራ ባመነበት በአምሊክ ፊት የሁሊችን


አባት ነው፡፡዗ርህ እንዱሁ ሉሆን ነወው እንዯ ተባሇ
÷ተስፋ ባሌሆነው ጊዛ የብዘ አሕዚብ አባት እንዱሆን
ተስፋ ይዝ አመነ፡፡ ሮሜ 3÷29-30 ወይስ እግዙአብሔር
የአይሁዴ አምሊክ ነውን?የአሕዚብ አምሊክ አይዯሌምን
?አዎን÷የተገረ዗ን ስሇ እምነት ያሌተገረ዗ንም በእምነት
የሚያጸዴቅ አምሊክ አንዴ ስሇሆነ የአሕዚብ ዯግሞ
አምሊክ ነው፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 56÷7-8 ወዯተቀዯሰ ተራራዬ


አመጣቸዋሇሁ÷በጸልቴም ቤት ዯስ አሰኛቸዋሇሁ፤ቤቴ
ሇአሕዚብ ሁለ የሚሆን የጸልት ቤት ይባሊሌና
የሚቃጠሇውን መስዋታቸውንና ላሊ መሥዋዕታቸውን
በመሰዊያዬ ሊይ እቀበሊሇሁ፡፡ከእስራኤሌ የተበተኑትን
የሚሰበስብ ጌታ እግዙአብሔር ፡-ወዯ ተሰበሰቡት ዗ንዴ
ላልችን እሰበስብሇታሇሁ ይሊሌ፡፡ኢሳ. 52÷10
እግዙአብሔር የተቀዯሰው ክንደ በአሕዚብ ሁለ ፊት
ገሌጦአሌ ÷በምዴር ዲርቻ ሚኖሩትም ሁለ የአምሊካችን
መዴኃኒት ያያለ፡፡

ሏዋርያት ስራ 15÷19-20 ስሇዙህ ከአሕዚብ ወዯ


እግዙአብሔር የዝሩትን እንዲናስቸግራቸው÷ነገር ግን
ከጣዖት ርኩሰትና ከዜሙት ከታነቀም ከዯምም ይርቁ
዗ንዴ እንጽፍሊቸው እቆርጣሇሁ፡፡

326
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጳውልስ ሊሌተገዘት(አሕዚብ) ሏዋሪያ


እንዱሆን እና 12ቱ ሏዋርያት ዯግሞ
ሇተገረዘት(እስራኤሌ) ሏዋሪያ እንዱሆኑ
ወንጌለ አዯራ ተሰጥቶአሌ
2ተኛ ወዯ ጢሞቴዎስ 1÷10-11 አሁን ግን
በመዴሏኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መገሇጥ ታይቶአሌ
፡፡ እርሱ ሞትን ሽሮአሌና እኔ ሰባኪና ሏዋሪያ
አሕዚብን አስተማሪ እንዴሆን በተሸምኩበት በወንጌሌ
ሕይወትንና አሇመጥፋትን ወዯ ብርሃን አውጥቶአሌ ፡፡
ወዯ ገሊትያ ሰዎች 2÷7-10 ተመሌሰው ግን ጴጥሮስ
ሇተገረዘት የሆነውን ወንጌሌ አዯራ እንዯ ተሰጠው
እንዱሁ ሇእኔ ሊሌተገረዘት የሆነውን ወንጌሌ አዯራ
እንዯተሰጠ እዩ ፤ሇተገረዘት ሏዋሪያ እንዱሆን
ሇጴጥሮስ የሰራሇት ፤ሇእኔ ዯግሞ ሇአሕዚብ ሏዋሪያ
እንዴሆን ሰርቶአሌና ፡፡ዯግሞ የተሰጠኝን ጸጋ አውቀው
፤አዕማዴ መስሇው የሚታዩ ያዕቆብና ኬፋ ዮሏንስም
እኛ ወዯ አሕዚብ ሇእኔና ሇበርናባስ ቀኝ እጃቸውን
ሰጡን፤ዴሆችን እናስብ ዗ንዴ ባቻ ሇመኑን፤ይህንም
ሊዯርግ ተጋሁ፡፡ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 1÷14-17
ሇአባቶችም ወግ ከመጠን ይሌቅ እየቀናሁ በወገኔ ዗ንዴ
በ዗መኔ ካለት ብዘዎች በአይሁዴ ስርአት እበሌጥ
ነበር፡፡ ነገር ግን በእናቴ ማህጸን ሳሇሁ የሇየኝ በጸጋውም
የጠራኝ እግዙአብሔር በአሕዚብ መካከሌ ስሇ እርሱ
ወንጌሌም ስሇ እርሱ ወንጌሌን እሰብክ ዗ንዴ ሌጁን በእኔ

327
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሁኔታ ሉገሌጥ በወዯዯ ጊዛ ፤ ወዱያው ከሥጋና ከዯም


ጋር አሌተማከርሁም፤ከኔም በፊት ሏዋርያት ወዯነበሩት
ወዯ ነበሩት ወዯ ኢየሩሳላም አሌወጣሁም ፤ነገር በግን
ወዯ አረብ አገር ሄዴኩ እንዯ ገናም ወዯ ዯማስቆስ
ተመሇስሁ፡፡ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 1÷1-2 በኢየሱስ
ክርስቶስን ከሙታን ባስነሳው በእግዙአብሔር አብ
ሏዋሪያ የሆነ እንጂ ከሰዎች ወይም በሰው ያሌሆነ
ጳውልስ ፤1 ወዯ ጢሞቴስ 1÷1 መዴሏኒታችን
እግዙአብሔር ተስፋችንም ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲ዗዗ው
ትእዚዜ የኢየሱስ ክርስቶስ ሏዋሪያ የሆነ ጳውልስ፤ወዯ
ሮሜ ሰዎች 1÷1-2 ሏዋሪያ ሉሆን የተጠራ የኢየሱስ
ክርስቶስ ባሪያ ጳውልስ በነቢያቱ አፍ በቅደሳን
መጽሏፍት አስቀዴሞ ተስፋ ሇተሰጠው ሇእግዙአብሔር
ወንጌሌ ተሇየ ፡፡

328
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የአስራ ሁሇቱ ሏዋርያት ስም እና በምዴር ሊይ


የተሰጣቸው ስሌጣን
የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ አስር ከቁጥር አንዴ
አስከ ስምንት፡-አሥራ ሁሇቱን ዯቀ መዚሙርት ወዯ
እርሱ ጠርቶ ፤ እንዱያወጡአቸው በእርኩሳን መናፍስት
ሊይ ዯዌንና ሕማምን ሁለ እንዱፈውሱ ሥሌጣን
ሰጣቸው ፡፡ አስራ ሁሇቱም ሏዋርያት ስም ይህ ነው ፤
መጀመሪያ ጴጥሮስ የተባሇው ስምኦን ወንዴሙ
እንዴሪያስ ፤ የ዗ብዱዮስ ሌጅ ያዕቆብም ወንዴሙ
ዮኃንስም፤ፊሉጶስም በርተልላዎስም ፤ ቶማስም
ቀራጩ ማቴዎስም፤ የእሌፍዮስ ሌጅ ያዕቆብም
ታዳዎስም የተባሇው ሌብዴዮስ ፤ ቀናተኛውም ስምዖን
ዯግሞም አሳሌፎ የሰጠው የአስቆረቱ ይሁዲ ፡፡ እነዙህን
አሥራ ሁሇቱን ኢየሱስ ሊካቸው ፤ አ዗ዚቸውም ፤
እንዱህም አሇ፡፡ በአሕዚብ መንገዴ አትሑደ ፤ወዯ
ሳምራዊንም ከተማ አትግቡ፤ይሌቅስ የእስራኤሌ ቤት
ወዯሚሆኑ ወዯ ጠፉት በጎች ሑደ እንጂ ፡፡ ሄዲችሁ
መንግስተ ሰማየት ቀርባሇች ብሊችሁ ስበኩ ፡፡ዴውዮችን
ፈውሱ ፤ሙታንን አስነሡ፤ሇምፃሞችን አንደ ፤
አጋንንትን አወጡ፤በከንቱ ተቀበሊችሁ፤ በከንቱ ስጡ፡፡

ጌታ ከአረገ ከስምንት አመት በኋሊ ቅደስ ጳውልስ


ሇአገሌግልት በእግዙአብሔር አብ ፍቃዴ ተሇየ/ተጠራ፡፡
(ገሊ 1፥1-2፣ሏዋ 9፥3-16)

329
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አስራ ሁሇቱ የእስራኤሌ ሌጆች ነገድች


ዮሏንስ ራእይ 21፥10-13፡- በመንፈስም ወዯ ታሊቅና
ወዯ ረጅም ተራራ ወሰዯኝ ፥የእግዙአብሔርን ክብር
ያሇባትን ቅዱስቲቱ ከተማ ኢየሩሳላምን ከሰማይ
ከእግዙአብሔር ዗ንዴ ስትወርዴ አሳየኝ፤ብርሃንዋም
እጅግ እንዯ ከበረ ዴንጋይ እንዯ ኢያስጲዴ ዴንጋይ ሆኖ
እንዯ ብርላ የጠራ ነበር፤ታሊቅና ረጅም ቅፅር
ነበራት፥አስራ ሁሇትም ዯጆች ነበሩዋት በዯጆችዋም
አስራ ሁሇት መሊእክት ቆሙ፥ የአስራ ሁሇቱ የእስራኤሌ
ሌጆች ነገድች ስሞች ተጽፈውባቸው ነበር፡፡በምስራቅ
ሶስት ዯጆች፥በሰሜን ሶስት ዯጆች፣ በዯቡብ ሶስት ዯጆች፥
በምዕራብ ሶስት ዯጆች ነበሩ፡፡

ትንቢተ ሕዜቅየሌ 48፥31-31-34 የከተማይቱ በሮች


እንዯ እስራኤሌ ነገድች ስም ይሆናለ በሰሜን በኩሌ
አንደ የሮቤሌ በር አንደም የይሁዲ በር አንደም የላዊ
በር ሦስት በሮች ይሆናለ፡፡በምስራቁም ወገን አራት ሺህ
አምስት መቶ ክንዴ ሦስትም በሮች አለ አንደ የዮሴፍ
በር አንደም የብንያም በር አንደም የዲን ብ
ነው፡፡በዯቡብም ወገን ሌኩ አራት ሺህ አምስት መቶ
ክንዴ ሦስትም በሮች አለ አንደ የስምዖን በር አንደም
የይሳኩር በር አንደም የዚብልን በር ነው፡፡በምዕራቡም
ወገን ሌኩ አራት ሺህ አምስት መቶ ክንዴ ሦስትም
በሮች አለ አንደ የጋዴ በር አንደም የአሴር በር
አንደም የንፍታላም በር ነው፡፡

330
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መብሌና መጠጥ

331
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መብሌና መጠጥ

በብለ ኪዲን ጊዛ የሚበለ እና የማይበለ

በኖህ ዗መን
ኦሪት ዗ፍጥረት ምእራፍ ዗ጠኝ ከቁጥር አንዴ እስከ
አራት፡-እግዙአብሔር ኖህና ሌጆቹን ባረካቸው እንዱህም
አሊቸው ፡፡ ብዘ ተባዘ ፤ ምዴርንም ሙለአት ፡፡
አስፈሪነታችሁና አስዯንጋጭነታችሁ በምዴር አራዊት፤
በሰማይ ወፎች፤በምዴር ሊይ በሚንቀሳቀሱትም ፤
በባህር አሶችም ሁለ ሊይ ይሁን ፤እነርሱም በእጃችሁ
ተሰጥተዋሌ ፡፡ሕይወት ያሊቸውን ተንቀሳቃሾች መብሌ
ይሁናችሁ፤ሁለም እንዯሇመሇመ ቡቃያ ሰጠኃችሁ፡፡ነገር
ግን ዯሙ ያሇችበት ስጋ አትብለ፤

332
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በሙሴ ዗መን
ኦሪት ዗ዲግም ከምእራፍ አስራ አራት ከቁጥር ሶስት
አስከ ሃያ ሁሇት፡-ርኩስን ነገር ሁለ አትብሊ ፡፡
የምትበለአቸው እንስሶች እነዙህ ናቸው ፤ በሬ ፤በግ ፤
ፍየሌ ፤ ዋሊ ፤ ሚዲቋ ፤ የበርሃ ፍየሌ ፤ አጋ዗ን ፤
አጭ፤በራይላ፤ዴኩሊ፡፡ከእንስሶች ሰኮናው የተሰነጠቀውን
፤ ጥፍሩም ከሁሇት የተከፈሇውን ፤የሚያመሰኳውንም
እንስሳ ሁለ ትበሊሇህ ፡፡ነገር ግን ከሚያመሰኩ ወይም
ሰኮናቸው የተሰነጠቀ እነዙህን አትበለም፡፡ያመሰኳሌና
፤ ነገር ግን ሰኮናቸው አሌተሰነጠቀምና እነዙህ ሇእናንተ
ርኩሶች ናቸው ፡፡እርያም ሰኮናው ስሇተሰነጠቀ ነገር
ግን ስሊሊመሰንኳ እርሱ ሇእናንተ ርኩስ ነው፤ሥጋውን
አትብለ ፤በዴኑንም አትንኩ፡፡በውኖቹ ውስጥ ከሚኖሩት
ሁለ የምትበለአቸው እነዙህ ናቸው፤ክንፍና ቅርፊትም
ያሊቸውን ትበሊሊችሁ ፡፡ክንፍና ቅርፊትም የላሊቸውን
አትበለም ፤ ሇእናንተ ርኩስ ናቸው፡፡ንጹህ የሆኑትን
ወፎች ሁለ ብለ፡፡ሉበለ የማይገባቸው ግን እነዙህ
ናቸው፤ንስር፤ ገዳ፤ዓሣ አውጭ፤ጭሌፊት ፤ ጭሊት
በየወገኑ፤ቁራም ሁለ በየወገኑ ፤ሰጎን፤ ጠሊቋ ፤ ዜዬ
፤በቋሌ በየወገኑ ፤ ጉጉት ፤ ጋጋኖ ፤ የውሃ ድሮ ፤
ይብራ ፤ ጥንብ አንሳ አሞራ ፤እርኩም፤ሽምሊ ፤ሳቢሳ
በየወገኑ፤ጅንጅሊቴ ወፍ ፤የላሉት ወፍ፡፡የሚበር
ተንቀሳቃሽ ሁለ ሇእናንተ ርኩስ ነው አይበሊም ፡፡ንጹህ
የሆኑትን ወፎች ሁለ ብለ ፡፡አንተ ሇአምሊክህ
ሇእግዙአብሔር የተቀዯሰ ሕዜብና የበከተውን ሁለ
አትብሊ ፤ይበሊው ዗ንዴ በአገርህ ዯጅ ሇተቀመጠ

333
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መጻተኛ ትሰጠዋሇህ ፤ወይም ሇእንግዲ ትሸጠዋሇህ፡፡


የፍየለንም ወተት ሇእናቱ አትቀሌቅሌ፡፡ከእርሻህ
በየአመቱ ከምታገኘው ከ዗ር ፍሬ ሁለ አስራት
ታወጣሇህ፡፡

334
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በአዱስ ኪዲን (አሁን)


እግዙአብሔር ሁለ መብሌ የተባሇ እንዱበሊ አንጽቶታሌ

ሇጣኦዋት ከተሰዋ በቀር(ከህሉና የተነሳ እንዲያረክስ)

የሏዋርያት ሥራ ምእራፍ አስራ አንዴ ከቁጥር ሁሇት


እስከ አስራ ስምነት፡-ጴጥሮስ ወዯ እየሩሳላም በመጣ
ጊዛ ከተገረዘት ወገን የሆኑት ሰዎች ከእርሱ ጋር
ተከራክረው ፡፡ወዲሌተገረዘት ሰዎች ገብተህ ከነሱ ጋር
በሊህ አለት ፡፡ጴጥሮስ ግን ከመጀመሪያ ጀምሮ በተራ
ገሇጠሊቸው እንዱህም አሇ፡፡እኔ በእዮጴ ከተማ ስጸሌይ
ሳሇው ተመስጬ እራይ አየሁ ፤ታሊቅ ሻማ የመሰሇ እቃ
በአራት ማእ዗ን ተይዝ ከሰማይ ወረዯና ወዯ እኔ
መጣ፤ይህን ትኩር ብዬ ስመሇከት አራት እግር ያሊቸው
የምዴር እንስሶች አራዊትም ተንቀሳቃሾችም የሰማይ
ወፎችም አየሁ ፡፡ጴጥሮስ ሆይ ተነሳና አርዯህ ብሊ
የሚሌ ዴምጽ ሰማሁ፡፡ጴጥሮስ ሆይ፥ተነሳና አርዯህ ብሊ
የሚሇኝ ዴምጽ ሰማሁ፡፡እኔም ጌታ ሆይ፤አይሆንም
እርኩስ ወይም የሚያጸይፍ ከቶ ወዯ አፊ ገብቶ
አያቅምና አሌሁ፡፡ሁሇተኛም እግዙአብሔር ያነፃውን
አንተ አታረክሰውም የሚሌ ዴምጽ ከሰማይ መሇሰሌኝ፡፡
ይህም ሶስት ጊዛ ሆነ እንዯገናም ሁለ ወዯ ሰማይ
ተሳበ፡፡እንሆም ያን ጊዛ ሶስት ሰዎች ከቄሳርያ ወዯ እኔ
ተሌከው ወዲሇሁበት ቤት ቀረቡ፡፡መንፈስም ሳሌጠራጠር
ከእነሱ ጋረር እሄዴ ዗ንዴ ነገረኝ፡፡እነዙህም ስዴስቱ
ወንዴሞች ዯግሞ ከእኔ ጋር መጡ ወዯዙያ ሰው ቤትም

335
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ገባን፡፡እርሱም መሌአክ በቤቱ ቆሞ እንዲየና ፡፤ወዯ


ኢዮጴ ሰዎች ሌከህ ጴጥሮስን የተባሇውን ስምኦንን
አስመጣ ፤እርሱም አንተንና የቤትህን ሰዎች ሁለ
የምትዴኑበትን ነገር ይነግርሀሌ እንዲሇው ነገረን፡፡
ሇመናገርም በጀመርኩ ጊዛ መንፈስ ቅደስ ሇእኛ ዯግሞ
መጀመሪያ እንዯወረዯ ሇእነርሱ ወረዯሊቸው፡፡ ዮሏንስ
በውሀ አጠመቀ እናንተ በመንፈስ ቅደስ ትጠመቃሊችሁ
ያሇው ቃሌ ትዜ አሇኝ፡፡ እንግዱህ እግዜአብሏር በጌታ
በኢየሱስ ክርስቶስ ሊመነው ሇእኛ ዯግሞ እንዯሰጠ
፤እግዙአብሔርን ሇመከሌከሌ እችሌ ዗ን እኔ ማን ነበርኩ
ይህን በሰሙ ጊዛ ዜም አለና ፡፡ እንግዱያስ
እግዙአብሔር ሇአሕዚብ ዯግሞ ሇሕይወት የሚሆን ንሰሕ
ሰጣቸው አያለ እግዙአብሔርን አከበሩ፡፡የማቴዎስ
ወንጌሌ 15÷9-11 የሰው ሥርአት የሆነ ትምህርት
እያስተማሩ በከንቱ ያመሌኩኛሌ ብል በእውነት እንቢት
ተነገረ፡፡ሕዜቡንም ጠርቶ፡፡ስሙ አስተውለም ፤ሰውን
የሚያረክሰው ወዯ አፍ የሚገባ አይዯሇም ፤ከአፍ
የሚወጣው ግን ሰውን የሚያረክሰው ይህ ነው አሊቸው፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 14÷1-6 በእምነት የዯከመውን


ተቀበለት ሀሳቡ ሊይ አትፍረደ፡፡ሁለ ይበሊ ዗ንዴ
እንዯተፈቀዯሇት የሚያምን አሇ፤ዯካማው ግን አትክሌት
ይበሊሌ፡፡የሚበሊ የማይበሊውም አይናቀው የማይበሊውም
በሚበሊው አይፍረዴ ፤እግዙአብሔር ተቀብልታሌና
፡፡አንተ በላሊው ልላ የምትፈርዴ እንተ ማን ነህ ፤
እርሱ ቢቆም ወይም ቢወዴቅ ሇገዚ ጌታው ነው ነገር

336
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ግን እግዙአብሔር ሉያቆመው ይችሊሌና ይቆማሌ፡፡ይህ


ሰው አንዴ ቀን ከላሊ ሰው እንዱሻሌ ያስባሌ ፤ያ ግን
ቀን አንዴ እንዯሆነ ያስባሌ ፤እያንዲንደ በገዚ አይምሮው
አጥብቆ ይረዲ ፡፡ቀንን የሚያከብር ሇጌታ ብል ያከብራሌ
፤የሚበሊም እግዙአብሔርን ያመሰግናሌና ሇጌታ ብል
ይበሊሌ ፤ የማይበሊም ሇጌታ ብል አይበሊም
እግኢአብሔርን ያመሰግናሌ፡፡14÷14-22በራሱ ርኩስ
ነገር እንዯላሇ በጌታ በኢየሱስ ሆኜ አውቄያሇሁ
ተረዴቼአሇሁም፤ ነገር ግን ምንም እርኩስ እንዱሆን
ሇሚቆጥረት ሇእረሱ እርኩስ ነው፡፡ወንዴምህን በመብሌ
ምክንያት የምታሳዜን ከሆንክ እንግዱህ በፍቅር
አሌተመሊሇስህም ፡፡ ክርስቶስ ስሇ እርሱ የሞተሇትን
እርሱን በመብሌ አታጥፋው፡፡እንግዱህ ሊንተ ያሇው
መሌካም ነገር አይሰዯብ፤የእግዙአብሔር መንግስት
ጽዴቅና ሰሊም በመንፈስ ቅደስ የሆነ ዯስታ ናት እንጂ
መብሌና መጠት አይዯሇችምና ፡፡እንዯዙህ አዴርጎ
ሇክርስቶስ የሚገዚ እግዙአብሔርን ዯስ ያሰኛሌና ፤በሰው
዗ንዴ የተመሰገነ ነው፡፡እንግዱያስ ሰሊም የሚቆምበትን
እርስ በእርሳችንም የምንታነጽበትን እንከተሌ ፡፡በመብሌ
ምክንየት የእግዙአብሔርን ስራ አታፍርስ ፡፤ሁለ ንጹህ
ነው፤በመጠራጠር የተበሊ እንዯሆነ ግን ሇዙያ ሰው ክፉ
ነው፡፡ሥጋን አሇመብሊት ወይንም አሇመጠጣት
ወንዴምህን የማያሰናክሌ ማዴረግ መሌካም ነው ፡፡
ሇአንተ ያሇህ እምነት በእግዙአብሔር ፊት ሇራስህ
ይሁንሌህ ፡፡ ፈትኖ መሌካም እንዱሆን በሚቆጥረው
ነገር በራሱ ሊይ የማይፈርዴ ብጹ ነው ፡፡የሚጠራጠረው

337
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ግን ቢበሊ በእምነት ስሊሌሆነ ተኮንኖአሌ፤በእምነት


ያሌሆነ ነገር ሁለ ሀጢያት ነው፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷16-17 እንግዱህ በመብሌ


ወይም በመጠጥ ወይም ስሇ በዓሌ ወይም ስሇ ወር
መባቻ ወይም ስሇ ሰንበት ማንም አይፍረዴባችሁ፡፡
እነዙህ ሉመጡ ያለት ነገሮች ጥሊ ናቸውና፤አካለ ግን
የክርስቶስ ነው፡፡1 ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 2÷18-23
ትህትናና የመሊእክትን አምሌኮ እየወዯዯ፤ባሊየውም ያሇ
ፈቃዴ እየገባ፤በሥጋዊም አእምሮ በከንቱ እየታበየ
ማንም አይፍረዴባችሁ ፡፡እንዯዙህ ያሇው ሰው ራስ
ወዯሚሆነው አይጠጋም ፤ በማሰሪያ ምግብን እየተቀበሇ
እየተጋጠመም፤እግዙአብሔር በሚሰጠው ማዯግ ያዴጋሌ
፡፡ ከአሇማዊ የመጀመሪያ ትምህርት ርቃችሁ ከክርስቶስ
ጋር ከሞታችሁ ፤ እንዯ ሰው ስርአትና ትምህርት ፡፡
አትያዜ ፤ አትቅመስ ፤ አትንካ ሇሚለት ትእዚዚት
በምን እንዯምትኖሩ ስሇ ምን ትገዚሊችሁ፤ እነዙህ ሁለ
በመዯረግ ሉጠፉ ተወስነዋሌና፡፡ ይህ እንዯ ገዚ ፍቃዴህ
በማምሇክና በትህትና ሥጋንም በመጨቆን ጥበብ ያው
ይመስሊሌ፤ነገር ግን ስጋ ያሇ ሌክ እንዲይጠግብ
ሇመከሌከሌ ምንም አይጠቅምም፡፡

1 ወዯ ቆሮንቶስ ሰዎች 8÷1-13 ሇጣኦት ስሇተሰዋ


ስጋም ፤ሁሊችን እውቀት እንዲሇን እናውቃሇን ፡፡እውቀት
ያስተብያሌ ፍቅር ግን ያነፃሌ ፡፡ ማንም አንዲች
እንዱያውቅ ቢመስሇው ሉያውቅ እንዯሚገባው ገና
አሊወቀም፤ማንም ግን እግዙአብሔርን ቢወዴ እርሱ

338
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእርሱ ዗ንዴ የታወቀ ነው፡፡እንግዱህ ሇጣኦት


የተሰዋውን ስጋ ስሇ መብሊት ፤ጣኦት ሁለ በአሇም
ከንቱ እንዯሆነ ከአንደ በቀር ማንም አምሊክ እንዯላሇ
እናውቃሇን፡፡መቼስ ብዘ አማሌክትና ብዘ ጌቶች አለ
፤ነገር ግን በሰማይ ሆነ በምዴርም ሆነ አማሌእክት
የተባለት ምንም ቢኖሩ፤ሇእኛስ ነገር ሁለ ከእርሱ የሆነ
እኛም ሇእርሱ የሆነን አንዴ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ
አሇን፡፡ነገር ግን ይህ እውቀት በሁለ ዗ንዴ አይገኝም
፤አንዲድች ግን ጣኦትን እስከ አሁን ዴረስ ስሇሇመደ
ሇጣኦት የተሰዋ ነው ብሇው ይበሊለና ሕሉናቸው ዯካማ
ስሇሆነ ይረክሳሌ ፡፡መብሌ ግን ወዯ እግዙአብሔር
አያቀርበንም ፤ባንበሊ ምንም አይጎዴሌብንም ብንበሊም
ምንም አይተርፈንም፡፡ዲሩ ግን ይህ መብታችሁ
ሇዯካሞች እንቅፋት እንዲይሆን ተጠንቀቁ ፡፡አንተ ግን
እውቀት ያሇህ በጣኦት ቤት በማእዴ ስትቀመጥ አንዴ
ሰው ቢያይህ፤ዯካማ ሰው ቢሆን ሇጣኦት የተሰዋውን
ሇመብሊት ሕሉናው አይታነጽበትምን ፡፡በአንተ እውቀትህ
ይህ ዯካማ ይጠፋሌ እርሱም ክርስቶስ የሞተሇት
ወንዴምህ ነው ፡፡እንግዱህ ወንዴሞችን እየበዯሊችሁ
ዯካማም የሆነውን ህሉናቸውን እያቆሰሊችሁ ክርስቶስን
ትበዴሊሊችሁ ፡፡መብሌ ወንዴሜን የሚያሰናክሇው ከሆነ
፤ ወንዴሜን እንዲያሰናክሇው ሇ዗ሊሇም ከቶ ስጋ
አሌበሊም ፡፡

339
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 ወዯ ጢሞቲዮስ 4÷3-5 እነዙህ ውሸተኞች መጋባትን


የከሇክሊለ፤አምነውም እውነትን የሚያውቁ ከምስጋና
ጋር ያውቁ ዗ንዴ እግዙአብሔር ከፈጠረው መብሌ
እንዱርቁ ያዚለ፡፡እግዙአብሔር የፈጠረው ሁለ መሌካም
ነው ፤ከምስጋናም ጋር ቢቀበለት የሚጣሌ ምንም
የሇም፡፡በእግዙአብሔር ቃሌና ጸልት የተቀዯሰ ነውና፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 10÷25-33 በሥጋ ገበያ


የሚሸጠውን ሁለ ከህሉና የተነሳ ሳትመራመሩ
ብለ፤ምዴር በሷ የሞሊባት ሁለ የጌታ ነውና ፡፡
ከማያምኑ ሰዎች አንደ ቢጠራችሁ ሌትሄደም
ብትሄደም ከህሉና የተነሳ ሳትመረምሩ
የሚያቀርቡሊችሁን ሁለ ብለ፤ማንም ግን ፡- ይህ
ሇጣኦት የተሰዋ ነው ቢሊችሁ ከዙያ ካስታወቃችሁና
ከሕሉና የተነሳ አትብለ፤ስሇ ባሌንጀራህ ህሉና እንጂ ስሇ
ገዚ ህሉናህ አሌናገርም ፡፡አርነቴ በላሊ ሰውሕሉና
የሚፈርዴ ስሇ ምንዴን ነው? እኔም በጸጋ ብበሊ ፤በነገሩ
ስሇማመሰግንበት ስሇ ምን እሰዯባሇሁ?እንግዱህ
የምትበለ የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም ማናቸውንም
ነገር ብታዯርጉ ሁለን ሇእግዙአብሔር ክብር አዴርጉት
፡፡እኔ ዯግሞ ብዘዎች ይዴኑ ዗ንዴ ሇጥቅማቸው እንጂ
የራሴን ጥቅም ሳሌፈሌግ በሁለ ነገር ሰውን ሁለ ዯስ
እንዯማሰኝ፤ሇአይሁዴም ሇግሪክም ሰዎች ሇእግዙአብሔር
ቤተ ክርስቲያንም ማሰናከያ አትሁኑ፡፡

340
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የማርቆስ ወንጌሌ 7÷15 ከሰው የሚወጡት ሰውን


የሚያረክሱ ናቸው እንጂ ከሰው ውጭ የሚገባውስ
ሉያረክሰው የሚችሌ ማንም የሇም፡፡19-23ወዯ ሆዴ
ገብቶ ወዯ እዲሪ ይወጣሌ እንጂ ወዯ ሌብ አይገባምና ፤
መብሌን ሁለ እያጠራ፥አሊቸው፡፡እርሱም አሇ ፡፡ከሰው
የሚወጣው ሰውን የሚያረክስ ያ ነው ፡፡ከውስጥ ከሰው
ሌብ የሚወጣ ከክፉ አሳብ፤ዜሙት፣ መስረቅ፣ መግዯሌ
፣ምንዜርነት፣መጎምጀት፤ክፋት፤ተንኮሌ፣መዲራት፣ምቀኝ
ነት፣ስዴብ፤ትዕቢት፤ስንፍና ናቸውና፤ ይህ ክፉው ሁለ
ከውስጥ ይወጣሌ ሰውን ያረክሰዋሌ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 58 ፥ 3 ስሇ ምን ጾምን፥አንተም


አሌተመሇከትኸንም?ሰውነታችንንም ስሇ ምን አዋረዯን ፥
አንተም አሊወቅህም ? ይሊለ ፡፡ እነሆ ፥ በጾማችሁ ቀን
ፈቃዲችሁን ታዯርጋሊችሁ ፥ ሠራተኞቻችሁን ሁለ
ታስጨንቃሊችሁ፡፡ እነሆ ሇጥሌና ሇክርክር ትጾማሊችሁ
በግፍ ጡጫም ትማታሊችሁ ፤ዴምጾቻችሁንም ወዯ ሊይ
ታሰሙ ዗ንዴ ዚሬ እንዯሜትጾሙት አትጸሙም፡፡እኔ
የመረጥኩት ጾም ይሕ ነውን ? ሰውስ ነፍሱን
የሚያዋርዯው እንዯዙ ባሇ ቀን ነውን ? በውኑ ራሱን
እንዯ እንግጫ ዜቅ ያዯርግ ዗ንዴ ማቅና አመዴንም
በበታቹ ያነጥፍ ዗ንዴ ነውን?በውኑ ይህን ጾም፥
በእግዙአብሔር ዗ንዴ የተወዯዯ ቀን ትሇዋሇህን?እኔስ
የመረጥኩት ጾም ይህ አይዯሇምን?የበዯሌን እስራት
ትፈቱ ዗ንዴ ፥የቀንበርንስ ጠፍር ትሇቅዯቁ ዗ንዴ
፥የተገረፉትንስ አርነት ትሰዴደ ዗ንዴ፥ቀንበሩንስ ሁለ

341
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትሰብሩ ዗ንዴ አይዯሇምን?እንጀራህንስ ሇተራበ ትቆርስ


዗ንዴ ፥ስዯተኞቹን ዴሆች ወዯ ቤትህ ታስገባ ዗ንዴ ፥
የተራቆተውንስ ብታይ ታሇብሰው ዗ንዴ፥ከሥጋ ዗መዴህ
እንዲትሸሽግ ዗ንዴ አይዯሇምን ?የዙየን ጊዛ ብርሃንህ ፥
ፈውስህም ፈጥኖ ይበቅሊሌ፥ጽዴቅህ በፊትህ ይሄዲሌ ፥
የእግዙአብሔርም ክብር በኋሊህ ሆኖ ይጠብቅሃሌ ፡፡
የዙያን ጊዛ ትጠራሇህ እግዙአብሔርም ይሰማሃሌ፤
ትጮ¥ሇህ እርሱም:-•እነሆኝ ይሊሌ፡፡ከመካከሌህ ቀንበርን
ብታርቅ፥ ጣትህንም መጥቀስ ብትተው ፥ ባታንጎራጉርም
፥ ነፍስህን ሇተራበ ብታፈስስ ፥ የተጨነቀውንም ነፍስ
ብታጠግብ፥ብርሃንህ በጨሇማ ይወጣሌ ጨሇማህም እንዯ
ቀትር ይሆናሌ፡፡ እግዙአብሔር ሁሌጊዛ ይመርሃሌ፤
ነፍስህንም በመሌካም ነገር ያጠግባሌ አጥንትህንም
ያጠናሌ ፤ አንተም እንዯሚጠጣ ገነት ፥ ውሃውም
እንዯማያቋርጥ ምንጭ ትሆናሇህ፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 13÷9 ሌዩ ሌዩ ዕይነት በሆነ


እንግዲ ትምህርት አትወሰደ ፤ሌባችሁ በጸጋ ቢጸና
መሌካም ነው እንጂ በመብሌ አይዯሇም፤በዙህ
የሚሰሩባት አሌተጠቀሙባትም፡፡

342
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አሌኮሌ ወይም የሚሰክር መጠጥ በብለም


ሆነ በአዱስ ኪዲን መጽሏፍት
የተከሇከሇ ነው
ወዯ ኤፌሶን ሰዎች አምስት ቁጥር አስራ ስምንት፡-
መንፈስ ይሙሊባችሁ እንጂ በወይን ጠጅ አትስከሩ ይህ
ማባከን ነውና፤መጽሏፈ ምሳላ 23÷19-20 ሌጄ ሆይ÷
ስማ ጠቢብን ሁን ሌብህንም በቀናው መንገዴ
ምራ፡፡የወይን ጠጅ ከሚጠጡ ጋር አትቀመጥ ሇሥጋ
ከሚሳሱ ጋር፤ሰካርና ሆዲም ይዯኸያለና ÷የእንቅሌፍም
ብዚት የተቦጫጨቀ ሌብስ የስሇብሳሌና፡፡ትንቢተ
ኢሳይያስ 56÷12 ኑ የወይን ጠጅ እንውሰዴ
÷በሚያሰክርም መጠጥ እንርካ ፤ዚሬ እንዯሆነ ነገም
እንዱሁ ይሆናሌ÷ ከዚሬም ይሌቅ እጅግ ይበሌጣሌ
ይሊለ፡፡መጽሏፈ መሳፍንት 13÷4-5 ፡-ሳምሶን ሲወሇዴ
መሌአኩ ሇእናቱ የነገራት፡-አሁንም ተጠንቀቂ ፤የወይን
የሚያሰክርም ነገር አትጠጪ ÷ርኩስም ነገር አትብዪ፡፡
እነሆ÷ ትፀንሻሇሽ ÷ወንዴ ሌጅም ትወሌጃሇሽ ፤ሌጁንም
ከእናቱ ማህፀን ጀምሮ እስኪሞት ዴረስ ሇእግዙአብሔር
የተሇየ ናዜራዊ ይሆናሌና አሁን የወይን ጠጅ
የሚያሰክርም ነገር አትጠጪ÷ ርኩስም ነገር አትብዪ
አሇኝ ብሊ ተናገረች፡፡

የለቃስ ወንጌሌ 1÷13-16

መሊኩ ቅደስ ገብርኤሌ የመጥምቁ ዮሏንስ አባት


዗ካሪያስን ዮሏንስ የሚያሰክር መጠጥ እንዲይጠጣ

343
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አስጠንቅቆታሌ፡-የለቃስ ወንጌሌ 1÷13-15 በጌታ ፊት


ታሊቅ ይሆናሌ÷የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ
አይጠጣም ፤ገናም በእናቱ ማህጸን ሳሇ መንፈስ ቅደስ
ሞሊበታሌ፤

344
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ስግዯት
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ አራት ከቁጥር ሃያ
እስከ ሃያ አራት፡-ሴቲቱ ፡፡ጌታ ሆይ ፤አንተ ነቢይ
እንዯሆንክ አያሇሁ፡፡አባቶቻችን በዙህ ተራራ ሰገደ፤
እናንተም ፡፡ ሰው ሉሰግዴበት የሚገባው ስፍራ
በኢየሩሳላም ነው ትሊሊችሁ አሇችው፡፡ ኢየሱስም እንዱ
አሊት ፡፡ አንቺ ሴት ፤እመኚኝ፤ በዙህ ተራራ ወይም
በኢየሩሳላም ሇአብ የምትሰግደበት ጊዛ ይመጣሌ፡፡
እናንተስ ሇማታውቁት ትሰግዲሊችሁ፤እኛ መዲን
ከአይሁዴ ነውና ሇምናውቀው እንሰግዲሇን፡፡ ነገር ግን
በእውነት የሚሰግደ ሇአብ በመንፈስና በእውነት
የሚሰግደበት ጊዛ ይመጣሌ አሁንም ሆኖአሌ ፤ አብ
ሉሰግደሇት እንዯዙ ያለትን ይሻሌና ፤ እግዙአብሔር
መንፈስ ነው ፤ የሚሰግደሇትም በመንፈስና በእውነት
ሉሰግደሇት ያስፈሌጋቸዋሌ፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 1÷4-6 ከመሊእክት ይሌቅ


እጅግ የሚበሌጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዱሁ በእርሱ
አብዜቶ ይበሌጣሌ፡፡ከመሊእክት አንተ ሌጄ ነህ ፤እኔ ዚሬ
ወሌጄሃሇሁ ፤ዯግሞም ፡፡ እኔ አባት እሆንሃሇሁ
እርሱም ሌጅ ይሆነኛሌ ያሇው ከቶ ሇማን ነው?
ዯግሞም በኩርን ወዯ ዓሇም ሲያገባ ፡፡ የእግዙአብሔር
መሊእክት ሁለም ሇእርሱ ይስገደ ይሊሌ፡፡

345
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሏንስ ራእይ 19÷10 ሌሰግዴሇትም በእግሩ


ፊት ተዯፋው ፡፡እርሱም ፡፡እንዲታረገው ተጠንቀቅ ፤
ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካሊቸው ከወንዴሞችህ
ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ ፤ሇእግዙአብሔር ስገዴ ፤ የኢየሱስ
ምስክር የትንቢት መንፈስ ነውና አሇኝ፡፡

ትንቢተ ኤርሚያስ 1÷16 ስሇ ክፋታቸው ሁለ


እኔን ስሇተዉ ሇላልችም አማሌእክት ስሊጠኑ ሇእጃቸው
ስራ ስሇሰገደ÷ፍርዳም በእነሱ ሊይ እናገራሇሁ፡፡

ማቴዎስ ወንጌሌ 4÷8-10 ዯግሞ ዱያቢልስ ረጅም ወዯ


ሆነ ተራራ ወሰዯው፤የአሇምንም መንግስታት ሁለ
ክብራቸውን አሳይቶ ፡፡ወዴቀህ ብትሰግዴሌኝ ይሄን ሁለ
እሰጠሃሇሁ አሇው፡፡ያን ግዛ ኢየሱስ ፡፡ሂዴ ፡፡ አንተ
ሰይጣን ሇጌታህ ሇአምሊክህ ስገዴ እርሱን ብቻ አምሌክ
ተብል ተጽፎአሌና አሇው፡፡

346
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መሊእክት
ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 12÷22 ነገር ግን ወዯ ጽዮን
ተራራና ወዯ ሕያው እግዙአብሔር ከተማ ዯርሳችኃሌ፤
ወዯ ሰማይቱም ኢየሩሳላም ፤በዯስታ ወዯ ተሰበሰቡት
ወዯ አእሊፋት መሊእክት፤(ስፍር ቁጥር የሊቸውም)

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 12÷22 ነገር ግን ወዯ ጽዮን


ተራራና ወዯ ሕያው እግዙአብሔር ከተማ ዯርሳችኃሌ ፤
ወዯ ሰማይቱም ኢየሩሳላም ፤በዯስታ ወዯ ተሰበሰቡት
ወዯ አእሊፋት መሊእክት ፤ (ስፍር ቁጥር የሊቸውም)

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች2÷18 ትህትናና የመሊእክትን


አምሌኮ እየወዯዯ፤ ባሊየውም ያሇፈቃዴ እየገባ ፤
በሥጋዊም አእምሮ በከንቱ እየታበየ ማንም
አይፍረዴባችሁ፡፡

ዮሏንስ ወንጌሌ ራዕ 8÷2 በእግዙአብሔርም ፊት


የሚቆሙትን ሰባቱን መሊአክት አየሁ፤ሰባት መሇከትም
ተሰጣቸው፡፡

መጽሀፈ ሄኖክ 20÷10 ኪሩቤሌና ሱራፌሌ አፍኒንም


የዙህ ቤት ዘሪያውን ከበውታሌ እነዙህም የማያርፉ
ናቸው የጌትነቱም ዘፋን ይጠብቃለ፡፡ የማይቆጠሩ የብዘ
ብዘ የሚሆኑ መሊእክትን አየሁ፡፡ገብርኤሌና ሚካኤሌ
ፋኑኤሌ ሩፋኤሌ የንን ቤት ይከቡታሌ በሰማይ ያለ
የከበሩ መሊእክት በዙያ ቤት ይወጡ ይገቡ ነበር፡፡ከዙያ
ቤት ገብርኤሌና ሚካኤሌ ፋኑኤሌና ሩፋኤሌ ብዘ የሆኑ

347
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቁጥር የላሊቸው ላልች መሊእክት የከበሩ ወጡ፡፡(ስፍር


ቁጥር የሊቸውም)

348
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቀን
ወዯ ሮሜ ሰዎች ምእራፍ አስራ አራት ቁጥር
አምስት፡-ይህ ሰው አንዴ ቀን ከላሊ ቀን እንዱሻሌ
ያስባሌ ያ ግን ቀን ሁለ አንዴ እንዯሆነ ያስባሌ፤
እያንዲንደ በገዚ አይምሮው አጥብቆ ይረዲ፡፡ ቀንን
የሚያከብር ሇጌታ ብል ያከብራሌ፤የሚበሊም
እግዙአብሔርን ያመሰግናሌና ሇጌታ ብል ይበሊሌ፤
የማይበሊም ሇጌታ ብል አይበሊም እግዙአብሔርንም
ያመሰግናሌ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች4÷9-11 አሁን ግን እግዙአብሔርን


ስታውቁ ይሌቅስ በእግዙአብሔር ስትታወቁ እንዯገና
ወዯ ዯካማ ወዯሚናቅም ወዯ መጀመሪያ ትምህርት
እንዳት ትመሇሳሊችሁ ፤እንዯ ገና ባሪያዎች ሆናችሁ
ዲግመኛ ሇዙያ ሌትገዘ ትወዲሊችሁን? ቀንና ወርን
዗መናትንም አመትንም በጥንቃቄ ትጠብቃሊችሁ፡፡
ምናሌባት በከንቱ ሇእናንተ ዯክሜያሇሁ ብዬ
እፈራችኃሇሁ፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷16-17 እንግዱህ በመብሌ


ወይም በመጠጥ ወይም ስሇ በዓሌ ወይም ስሇ ወር
መባቻ ወይም ስሇ ሰንበት ማንም አይፍረዴባችሁ፡፡
እነዙህ ሉመጡ ያለት ነገሮች ጥሊ ናቸውና፤አካለ ግን
የክርስቶስ ነው፡፡የማርቆስ ወንጌሌ 2÷27-28 ዯግሞ
፡፡ሰንበት ስሇሰው ተፈጥሮአሌ እንጂ ሰው ስሇ፤ ሰንበት
አሌተፈጠረም ፤እንዱሁም የሰው ሌጅ ሇሰንበት እንኳ

349
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጌታዋ ነው አሊቸው፡፡ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷18-22


ትህትናና የመሊእክትን አምሌኮ እየወዯዯ፤ባሊየውም
ያሇፈቃዴ እየገባ፤ በሥጋዊም አእምሮ በከንቱ እየታበየ
ማንም አይፍረዴባችሁ፡፡እንዯዙህ ያሇው ሰው ራስ
ወዯሚሆነው አይጠጋም ፤በማሰሪያ ምግብን እየተቀበሇ
እየተጋጠመም ፤እግዙአብሔር በሚሰጠው ማዯግ
ያዴጋሌ፡፡ከአሇማዊ የመጀመሪያ ትምህርት ርቃችሁ
ከክርስቶስ ጋር ከሞታችሁ፤እንዯ ሰው ስርአትና
ትምህርት ፡፡ አትያዜ ፤ አትቅመስ ፤ አትንካሇ ሚለት
ትእዚዚት ሇምን እንዯምትኖሩ ስሇምን ትገዚሊችሁ፤
እነዙህ ሁለ በመዯረግ ሉጠፉ ተወስነዋሌና ፡፡ይህ እንዯ
ገዚ ፍቃዴህ በማምሇክና በትህትና ሥጋንም በመጨቆን
ጥበብ ያሇው ይመስሊሌ፤ነገር ግን ስጋ ያሇ ሌክ
እንዲይጠግብ በመከሌከሌ ምንም አይጠቅምም፡፡

350
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የአሇም እና የሙስሉሞች የጊዛ አቆጣጠር ሌክ


እንዲልነ እግዙአብሔር አስቀዴሞ በራዕይ
በሙሴ በኩሌ ተናግሯሌ
መጽሏፈ ኩፋላ 7(፯)÷24(፳፬) እርሷ ጊዛያትን
ትሇውጣሇች ÷ ከአመታትም ሇአመት ሇአስር ቀን
ትቀዴማሇችና ÷በጨረቃ አጎዲዯሌ ጨረቃን የሚመሇከቱ
ይሆናለ፡፡ስሇዙህ ሥርአትን ከሇወጡ በኋሊ ዓመታት
ይመጡሊችዋሌ ፤ ምስክር የምትሆን ቀንንም የተናቀች
ያዯርጋለ፡፡የረከሰችውንም ቀን በአሌ ያዯርጋለ፤
ሁለንም ይቀሊቅሊለ ፤ የተቀዯሱትን ቀናት የረከሱ÷
የረከሱትንም ቀናት ሇቅዴስና ያዯርጋለ÷ወራቶችንም
ሱባዮችን ÷በዓሊቱንና ኢዮቤሊቱን ይስታለና ፡፡

351
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በአመት ያለትን ቀኖች እና ወራቶች


እግዙአብሔር አስቀዴሞ በሙሴ በኩሌ
ተናግሯሌ
መጽሏፈ ኩፋላ 7(፯) ÷ 36(፴፮)ስሇዙህ እኔ አዜዚሇሁ
፤ሌጆችህ አንተ ከሞትክ በኋሊ ሦስት መቶ ስሌሳ
አራቱን(364) ቀን ብቻ ዓመትን እንዲያዯርጉ ሥርአትን
ይሇውጣለና ታዲኝባቸው ዗ንዴ አዲኝባሀሇሁ፡፡ስሇዙህ
የወሩን መባቻና÷ጊዛና በአሊቱን ይስታለ ፤ከሰው ሁለ
ጋር ብርንድውን(ዯም) ይበሊለ፡፡

መጽሏፈ ኩፋላ19(፩፱)÷12(፩፪) ፡-የአመቱ ወሮች


ቁጥር 12 ነው፡፡

352
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትክክሇኛው የሰንበት ቀን
የለቃስ ወንጌሌ 23÷56 (23÷52-24፤24÷1 ጀምሮ)
23÷56 በሰንበት እንዯ ትእዚዘ አረፉ፡፡…..ስሇዙህ ፋሲካ
እሁዴ ከሆነ ሰንበት ቀን ቅዲሜ ነው (በእግዙአብሔር
የተቀዯሰችው ቀን/እግዙአብሔር ሰማይና ምዴርን ፈጥሮ
ከስራው ያረፈበት ቀን)፡፡ቆሊስየስ ሰዎች 2÷16 እንግዱህ
በመብሌ ወይም በመጠጥ ወይም ስሇ በዓሌ ወይም ስሇ
ወር መባቻ ወይም ስሇ ሰንበት ማንም አይፍረዴባችሁ፡፡

መጽሏፈ ኩፋላ 13(፩፫)÷16(፩፮) ሇ዗ሊሇም ትውሌዴ


የጽዴቅ ተክሌ ከእርሱ እንዯሚሆን ስሊወቀና ስሇ ተረዲ
ሇፈቃደ ፈጥሮታሌና የፈጠረውን አምሊኩን አመሰገነው
፡፡ሁለን እንዲዯረገ እንዯ እርሱም ይሆን ዗ንዴ ከእርሱ
ቅደስ ዗ር ይሆናሌ፡፡

ኦሪት ዗ ዲግም 18÷15 አምሊክ እግዙአብሔር


ከወንዴሞችህ እንዯ እኔ ያሇ ነብይ ያስነሳሊሀሌ፤
እርሱንም ስሙት ፡፡18 ከወንዴሞቻቸው እንዲንተ ያሇ
ነብይ አስነሳሊችኃሇሁ፤ ቃላንም በአፉ አኖራሇሁ፤
እንዯአ዗ዜኩትም ይነግራችዋሌ፤በስሜም በሚናገረው
ሁለ ያን ነቢይ የማይሰማውን ሰው እኔ እበቀሇዋሇሁ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷45 እኔ በአብ ዗ንዴ የምከሳችሁ


አይምሰሊችሁ፤የሚከሳችሁ አሇ፤ እርሱም ተስፋ
የምታረጉት ሙሴ ነው ፡፡ 5÷46 ሙሴንስ ብታምኑት
እኔን ባመናችሁ ነበር ፤ እርሱ ስሇ እኔ ጽፎአሌና፡፡

353
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

5÷47 መጽሏፍትን ካሊመናችሁ ግን ቃላን እንዳት


ታምናሊችሁ?

354
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር እስማኤሌንና ኤሳውን


አሌመረጥኩም የያእቆብ (የእስራኤሌ) እንጂ
ብል አስቀዴሞ ሇአብርሀም ተናግሯሌ
መጽሏፈ ኩፋላ 12(፩፪) ÷ 43(፬፫) አንተ የእስራኤሌን
ሌጆች እ዗ዜ፤የዙህን ቃሌ ኪዲን ምሌክት ይጠብቁ
፤ሇሌጆቻቸውም የ዗ሊሇም ስርአት ይሁን፤ሇ዗ሊሇም
ሇእስራኤሌ ሌጆች ሊይ ይጠብቁት ዗ንዴ ሇቃሌ ኪዲን
ሠርቶአሌና ከምዴር እንዲይጠፉ ይሁኑ ፡፡ ይስማኤሌና
ሌጆቹን ÷ወንዴሞቹንና ዔሳውንም እግዙአብሔር ወዯ
እርሱ አሊቀረባቸውም፤ ምንም የአብርሃም ሌጆች
ቢሆኑና ቢወዲቸውም እነርሱን አሌመረጠም ፡፡ ሕዜብ
ይሆኑት ዗ንዴ እስራኤሌን ሇይቶ መረጠ ፡፡ ብዘ
አሕዚብና ብዘ ሕዜብ ሁለ የእርሱ ናቸውና÷ ሁለ
ሇእርሱ ይገባሌና ከሰው ሌጆች ሁለ ሇይቶ ሠበሰበው፡፡

መጽሏፈ ኩፋላ 14(፩፬)÷54 (፭፬) ሇሌጁ ሇይስማኤሌና


ሇኬጡራ ሌጆች ስጦታን ሰጥቶ ከሌጁ ከይስአቅ ሇይቶ
አሰናበታቸው፡፡ሁለን ግን ሇሌጁ ሇይስአቅ ሰጠው፡፡ 55
ይስማኤሌና ሌጆቹንም÷የኬጡራ ሌጆችንም የሌጅ
ሌጆቻቸውንም በአንዴነት ሄደ፡፡ከፋራን ጀምሮ በምዴረ
በዲ አንፃር በምዴረ በዲ በምስራቅ በኩሌ እስከ ባቢልን
መግቢያ ዴረስ በሀገሩ ሁለ ኖሩ፤እነዙህም ከእነዙህ
ጋር አንዴ ሆኑ፡፡ስማቸውም አረብና ይስማኤሊውያን
ተብል ተጠራ፡፡

355
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጦም እና አስራት
ጦም
የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ ስዴስት ከቁጥር አስራ
ስዴስት እስከ አስራ ስምንት ፡-6÷16 ስትጦሙም እንዯ
ግብዝች አትጠውሌጉ ፤ሇሰዎች እንዯ ጦመኛ ሉታዩ
ፊታቸውን ያጠፋለና ፤እውነት እውነት እሊችኃሇሁ
ዋጋቸውን ተቀብሇዋሌ፡፡16÷17-18 አንተ ግን ስትጦም
፤በስውር ሊሇው አባትህ እንጂ እንዯ ጦመኛ ሇሰዎች
እንዲትታይ እራስን ተቀባ ፊትህንም ታጠብ ፤ በስውር
የሚያይህም አባትህ በግሌጥ ይከፍሌሀሌ ፡፡
ሉያዯርጉሊችሁ የምትወደትን ሁለ እናንተ ዯግሞ
እንዱሁ አዴርጉሊቸው ፤ ሕግም ነቢያትም ይህ ነውና
፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 58÷5-8 ይሕን ጾም የመረጥኩ


አይዯሇሁምን፤እንዯዙች ባሇች ቀን ሰው እራሱን
ቢያሳዜን ፤አንገቱንም እንዯቀሇበት ቢያቀጥን ፤ማቅ
ሇብሶ በአመዴ ሊይ ቢተኛም፤ይህ ጾም በእግዙአብሔር
዗ንዴ የተመረጠ አይዯሇም፤ይሕን ጾም የመረጥኩ
አይዯሇም ይሊሌ እግዙአብሔር ፤ነገር ግን የበዯሌን
እስራት ፍታ፤ጠማማውን ሁለ አቅና ፤የተጨነቀውን
ሁለ አዴን የዏመጻን ዯብዲቤ ተው፡፡ሇተራበውም
እንጀራን አጥግበው፤ዴሆችን ወዯ ቤትህ አስገብተህ
አሳዴራቸው፤ተራቆተውን ብታይ አሌብሰው፤ከስጋ
዗መዴህ አትሸሸግ፡፡ያን ጊዛ ብርሃን እንዯብርሃን ይበራሌ

356
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

፤ፈውስም ፈጥኖ ይወጣሌ፤ጽዴቅህም በፊትህ ይሄዲሌ


፤የእግዙአብሔርም ክብር ይጋርዴሀሌ፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 17÷18-21 ኢየሱስም ገጸጸው


ጋኔኑም ከእርሱ ወጣ ፤ብሊቴናውን ከዙያች ሰአት ጀምሮ
ተፈወሰ፡፡ከዙህ በኃሊ ዯቀ መዚሙርቱ ብቻቸውን ወዯ
ኢየሱስ ቀረቡና ፡፡እኛ ሌናወጣው ያሌቻሇውን ስሇምን
ነው አለት? አለት ፡፡ኢየሱስም ስሇ እምነታችሁ ማነስ
ነው፤እውነት እሊችኃሇሁ ፤የሰናፍ ጭቅንጣት የሚያህሌ
እምነት ቢኖራችሁ ፤ይህንን ተራራ ፡፤ከዙህ ወዯ አዙያ
እሇፍ ብትለት ያሌፋሌ ፤የሚሳናችሁም ነገር የሇም፡፡
ይህ አይነቱ ግን ከጸልትና ከጦም በቀር አይወጣም
አሊቸው፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 2÷22-23 እንዯ ሰው ስርአትና


ትምህርት፡፡ አትያዜ ፤ አትቅመስ ፤አትንካሇ ሚለት
ትእዚዚት ሇምን እንዯምትኖሩ ስሇምን ትገዚሊችሁ፤እነዙህ
ሁለ በመዯረግ ሉጠፉ ተወስነዋሌና፡፡ይህ እንዯ ገዚ
ፍቃዴህ በማምሇክና በትህትና ሥጋንም በመጨቆን
ጥበብ ያሇው ይመስሊሌ ፤ነገር ግን ስጋ ያሇሌክ
እንዲይጠግብ በመከሌከሌ ምንም አይጠቅምም፡፡

357
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አስራት
ኦሪት ዗ዲግም ምእራፍ አስራ አራት ቁጥር ሃያ ሁሇት
፡- 14 ÷22 ከእርሻህ በየአመቱ ከምታገኘው ከ዗ር ፍሬ
ሁለ አስራት ታወጣሇህ፡፡ ግብር፡-የማቴዎስ ወንጌሌ
17÷24-27 ወዯ ቅርናፍም በወጡ ጊዛ ግብር
የሚቀበለት ሰዎች ወዯ ጴጥሮስ ቀረቡና ፡፡መምህራችሁ
ሁሇቱን ዱናር አይገብርምን?አለት፡፡አዎን ይገብራሌ
አሇ፡፡ወዯ ቤትም በገባ ግዛ ኢየሱስ አስቀዴሞ ፡፡ስምኦን
ሆይ÷ምን ይመስሌሃሌ?የምዴር ነገስታት ቀረጥና ግብር
ከማን ይቀበሊለ?ከሌጆቻቸው ወይስ ከእንግድቻቸው
አሇው፡፡ጴጥሮስም፤ከእንግድች ባሇው ጊዛ ኢየሱስ ፡፡
እንኪያስ ሌጆቻቸው ነፃ ናቸዋ ፡፡ ነገር ግን
እንዲናሰናክሊቸው ÷ወዯ ባህር ሂዴና መቃጥን ጣሌ÷ያን
ወስዯህ ስሇኔና ስሇ አንተ ስጣቸው፡፡

358
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መንፈሳዊ ጸልት
የማርቆስ ወንጌሌ ምእራፍ አስራ አንዴ ከቁጥር ሃያ
ሁሇት እስከ ሃያ ስዴስት፡- ኢየሱስም እንዱህ አሊቸው ፡፡
በእግዙአብሔር እመኑ ፡፡እውነት እሊችኋሇሁ ፤ማንም
ያሇው ነገር እንዱዯረግሇት ቢያምን በሌቡ ሳይጠራጠር
፤ ይህን ተራራ ፡፡ ተነቅሇህ ወዯ ባህር ተወርወር ቢሌ
ይሆንሇታሌ ፡፡ ስሇዙህ እሊችኃሇሁ ፤ የጸሇያችሁትን
የሇመናችሁትን ሁለ እንዲገኛችሁት እመኑ ፤
ይሆንሊችሁማሌ ፡፡ ሇጸልትም በቆማችሁ ጊዛ ፤
በሰማይ ያሇው አባታችሁ ዯግሞ ኃጢታችሁን ይቅር
እንዱሊችሁ ፤በማንም ሊይ አንዲች ቢኖርባችሁ ይቅር
በለት፡፡እናንተ ግን ይቅር ባትለበ ሰማይ ያሇው
አባታችሁ ይቅር አይሊችሁም፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 6÷5-13 ስትጸሌዩም እንዯ ግብዝች


አትሁኑ ፤ሇሰው ይታዩ ዗ንዴ በምኩራብና በመንገዴ
ማዕ዗ን ቆመው መጸሇይን ይወዲለና ፤እውነት እውነት
እሊቸዋሇሁ ዋጋቸውን ተቀብሇዋሌ፡፡አንተ ግን
ስትጸሌይ፤ወዯ እሌፍኝ ግባ መዜጊያህንም ዗ግተህ
በስውር ሊሇው አባትህ ጸሌይ ፤በስውር የሚያይህ
አባትህ በግሌጥ ይከፍሌሀሌ፡፡አሕዚብመ በመናገራቸው
ብዚት እንዱሰሙ ይመስሊቸዋሌና ስትጸሌዩ እንዯ እነርሱ
አትዴከሙ፡፡ስሇዙህ አትምሰለዋቸው ፤ሳትሇምኑት
አባታችሁ የሚያስፈሌጋችሁን ያውቃሌና ፡፡እንግዱህስ
እናንተ እንዱ ጸሌዩ ፡፡በሰማይ የምትኖር አባታችን ሆይ
፤ስምህ ይቀዯስ ፤ መንግስትህ ትምጣ፤ፈቃዴህ በሰማይ

359
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዯሆነች እንዱሁ በምዴር ትሁን ፤የዕሇት እንጀራችንን


ዚሬ ስጠን፤እኛም ዴሞ የበዯለንን፤ይቅር እንዯምንሌ
በዯሊችንን ይቅር በሇን፤ከክፉ አዴነን እንጂ ወዯ ፈተና
አታግባን ፤ መንግስት ያንተ ናትና ኃይሌም ክብርም
ሇ዗ሇአሇሙ አሜን ፡፡ 6÷31-33 እንግዱህ፡፤ምንስ
እንበሊሇን፤ ምን ስእንጠጣሇን ፤ምን ስእንሇብሳሇን
ብሊችሁ አትጨነቁ፤ይህንስ ሁለ አህዚብ ይፈሌጋለ
የሰማይ አባታችሁ ያውቃሌና፡፡ነገር ግን አስቀዴማችሁ
የእግኢአብሔርን መንግስት ጽዴቁንም ፈሌጉ ፤ ይህም
ሁለ ይጨምራሊቸዋሇሌ ፡፡ ነገ ሇራሱ ይጨነቃሌና ሇነገ
አትጨነቁ፤ሇቀኑ ክፋቱ ይበቃዋሌ ፡፡ የማቴዎስ ወንጌሌ
7÷7-12 ሇምኑ ይሰጣችኃሌ ፤ ፈሌጉ ታገኙማሊችሁ ፤
መዜግያው ይከፈትሊቸዋሌ፡፡የሚሇምነው ሁለ ይቀበሊሌና
፤የሚፈሌገውን ያገኛሌ ፤ መዜጊያውን ሇሚያንኳኳ
ይከፈትሇታሌ፡፡ወይስ ከናንተ ሌጁ እንጀራ ቢሇምነው
፤ዴንጋይን የሚሰጠው ከእናንተ ማን ሰው ነው?አሳስ
ቢሇምነው እባብን ይሰጠዋሌን? እንጊዱያስ እናንተ
ክፉዎች ስትሆኑ ሇሌጆቻችሁ መሌካም ስጦታ
መስጠትን ካወቃችሁ፤በሰማየት ያሇው አባታችሁ
ሇሚሇምኑት እንዳት አብሌጦ መሌካም ነገር ይሰጣቸው
እንግዱህ ሰዎች ሉያዯርጉሊችሁ የምትወደትን ሁለ
እናንተ ዯግሞ እንዱሁ አዴርጉሊቸው ፤ ሕግም
ነቢያትም ይህ ነውና ፡፡

360
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 ወዯ ጢሞቲዮስ 2÷1-2 እንግዱህ እግዙአብሔርን


በመምሰሌና በጭምትነት ሁለ ጸጥና ዜግ ብሇን
እንዴንኖር÷ሌመናንና ጸልትን ምሌጃን ምስጋናም ስሇ
ሰዎች ሁለ ስሇ ነገስታትና ስሇ መኳንንጽም ኁለ
እንዱዴኑ ከሁለ በፊት እመክራሇሁ፡፡2÷3-4 ሰዎች
ሁለ ሉዴኑና እውነቱን ወዯ ማወቅ ሉዯርሱ በሚወዴ
በእግዙአብሔር በመዴኃኒታችን ፊት ዯስ የሚያሰኝ ይህ
ነው፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 17÷18-21 ኢየሱስም ገጸጸው


ጋኔኑም ከእርሱ ወጣ ፤ብሊቴናውን ከዙያች ሰአት ጀምሮ
ተፈወሰ፡፡ከዙህ በኃሊ ዯቀመዚሙርቱ ብቻቸውን ወዯ
ኢየሱስ ቀረቡና ፡፡እኛ ሌናወጣው ያሌቻሇውን ስሇምን
ነው አለት? አለት ፡፡ኢየሱስም ስሇ እምነታችሁ ማነስ
ነው፤እውነት እሊችኃሇሁ ፤የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያህሌ
እምነት ቢኖራችሁ ፤ይህንን ተራራ ፡፤ከዙህ ወዯ እዙያ
እሇፍ ብትለት ያሌፋሌ ፤የሚሳናችሁም ነገር የሇም፡፡
ይህ አይነቱ ግን ከጸልትና ከጦም በቀር አይወጣም
አሊቸው፡፡

1የዮሏንስ መሌዕክት 5÷14-15 በእርሱ ዗ንዴ ያሇን


ዴፍረት ይህ ነው፤እንዯፈቃደ አንዲች ብንሇምን
ይሰማናሌ፡፡የምንሇምነውን ሁለ እንዱሰማን ብናውቅ
ከእርሱ የተቀበሌነውን ሌመና እንዯተቀበሌነው
እናውቃሇን ፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 14፥13-14 እኔ ወዯ አብ
እሄዲሇሁና ፤አብም ስሇ ወሌዴ እንዱከብር በስሜ

361
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የምትሇምኑትን ሁለ አዯርገዋሇሁ፡፡ማናቸውንም ነገር


በስሜ ብትሇምኑ አዯርገዋሇሁ፡፡

የያዕቆብ መሌእክት 5፤13-19 ከእናንተ መከራን


የሚቀበሌ ማንም ቢኖር እርሱ ይጸሌይ ፤ዯስ የሚሇውም
ማንም ቢኖር እርሱ ይ዗ምር፡፡ከእናንተም የታመመ
ማንም ቢኖር የቤተክርስቲያንን ሽማግላዎች ወዯ እርሱ
ይጥራ፤በጌታም ስም እርሱን ዗ይት ቀብተው ይጸሌዩሇት
፡፡የእምነትም ጸልት ዴውይን ያዴናሌ ጌታም ያስነሳዋሌ
፤ ኃጢያትም ሰርቶ እንዯሆነ ይሰረይሇታሌ ፡፡ እርስ
በእርሳችሁ በኃጢያታችሁ ተና዗ዘ ፡፡ትፈወሱም ዗ንዴ
እያንዲንደ ስሇ ላሊው ይጸሌይ ፤የጻዱቅ ሰው ጸልት
በሥራዋ እጅግ ኃይሌ ታዯርጋሇች፡፡ኤሉያስም እንዯኛ
የሆነ ሰው ነበረ፤ዜናብም እንዲይ዗ንብ አጥብቆ ጸሇየ
፤በምዴር ሊይ ሶስት አመት ከስዴስት ወር ወር
አሌ዗ነበም ፤ሁሇተኛም ጸሇየ፤ሰማዩም ዜናብን ሰጠም
ምዴሪቱም ፍሬዋን አበቀሇች፡፡ወንዴሞቼ ሆይ ፤ከእናንተ
ማንም ከእውነት ቢስት አንደም ቢመሌሰው፤ ኃጢያተኛ
ከተሳሳተበት መንገዴ የሚመሌሰው ነፍሱን ከሞት
እንዱያዴን ፤የኃጢያትንም ብዚት እንዱሸፍን ይወቅ፡፡

ወዯ ኤፊሶን ሰዎች 6÷10-19 እንግዱህስ በጌታና


በኃይለ ችልት የበረታችሁ ሁኑ፡፡(እግዙአብሔር አብ
በመንፈስ ቅደስ ኢየሱስ ክርስቶስን ባስነሳበት የትንሳኤ
ኃይሌ)፡፡ የዱያቢልስን ሽንገሊ ትቋቋሙ ዗ንዴ
እንዴትችለ የእግዙአብሔርን እቃ ጦር ሁለ
ሌበሱ(የእግዙአብሔር ቃሌ ማወቅ ) ፡፡ መጋዯሊችን

362
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከዯምና ከሥጋ ጋርአይዯሇምና ፥ ከአሇቆችና ከስሌጣናት


ጋር ከዙህም ከጭሇማ አሇም ገዦች ጋር በሰማያዊም
ስፍራ ካሇከክፋት መንፈሳዊያን ሠራዊት ጋር ነው
እንጂ ፡፡ስሇዙህ በክፉ ቀን ሇመቃወም ፥ ሁለንም
ፈጽማችሁ ሇመቆም እንዴትችለ የእግዙአብርን እቃ
ጦር ሁለ አንሡ፡፡እንግዱህ ወገባችሁን በእውነት
ታጥቃችሁ ፤ የጽዴቅንም ጥሩር ሇብሳችሁ(ኢየሱስ
ክርስቶስን በእምነት ሇብሳችሁ ) ፥ በሰሊም ወንጌሌ
በመ዗ጋጀት ተጫምተው ቁሙ፥ ከዙህም ጋር
የሚንበሇበለ የክፉን ፍሊጻዎች(ቀስት) ሁለ ማጥፋት
እንዴትችለ የእምነት ጋሻ አንሱ ፡፡የመዲንንም የራስ
ቁር ፤ የመንፈስ ቅደስንም ሰይፍ ያዘ እርሱም
የእግዙአብሔር ቃሌ ነው (ኢየሱስ ክርስቶስ
የእግዙአብሔር ቃሌ ነው ) ፡፡ በጸልትና በሌመና ሁለ
዗ወትር በመንፈስ ጸሌዩ ፤ በዙህም አሳብ ስሇ ቅደሳን
ሁለ እየሇመናችሁ በመጽናት ሁለ ትጉ፤ዯግሞም
የወንጌሌን ሚስጥር በግሌጥ እንዲስታውቅ÷ አፊን
በመክፈት ቃሌ ይሰጠኝ ዗ንዴ ስሇ እኔ ሇምኑ፤ስሇ
ወንጌሌም በሰንሰሇት መሌእክተኛ የሆንሁ ÷መናገር
የሚገባኝ ስሇ እርሱ በግሌጥ እናገር ዗ንዴ ሇምኑ፡፡

363
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መንፈሳዊ መዜሙር
ወዯ ቆሊስይስ ሰዎች ምእራፍ ሶስት ከቁጥር አስራ
ስዴስት አስከ አስራ ሰባት፡-የእግዙአብሔር ቃሌ በሙሊት
ይኑርባችሁ ፡፡በጥበብ ሁለ እርስ በእርሳችሁ አስተምሩና
ገጽጹ፡፡በመዜሙርና በዜማሬ በመንፈሳዊ ቅኔ በጸጋው
በሌባችሁ ሇእግዙአብሔር ዗ምሩ፡፡ እግዙአብሔር አብን
በእርሱ እያመሰገናችሁ ፤ በቃሌ ቢሆን ወይም በሥራ
የምታዯርጉትን ሁለ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም
አዴርጉት፡፡

ወዯ ዕብራውያን ሰዎች 2÷13 ስሇዙህ ምክንያት፡፡


ስምህን ሇወንዴሞቼ እነግራቸዋሇሁ በማህበርም መካከሌ
በዛማ አመሰግንሃሇሁ፤

የሏዋርያት ስራ 16÷25 በመንፍቀ ላሉት ግን


ጳውልስና ሲሊስ እየፀሇዩ እግዙአብሔርን በዛማ
ያመሰግኑ ነበር፤

ኦሪት ዗ፍጥረት 31÷27 ስሇ ምን በስውር ሸሸህ ከእኔም


ከዴተህ ስሇ ምን ኮበሇሌህ? በዯስታና በ዗ፈን በከበሮና
በበገና እንዴሰዴዴህ ሇምን አሌነገርህኝም?

የያዕቆብ መሌእክት 5÷13-14 ከእናንተ መከራን


የሚቀበሌ ማንም ቢኖር እርሱ ይጸሌይ፤ዯስ የሚሇውም
ማንም ቢኖር እርሱ ይ዗ምር፡፡

364
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መዜሙረ ዲዊት 105፥1-2 እግዙአብሔርን አመስግኑ


ስሙንም ጥሩ፥ሇ዗ዕዚብም ሥራውን አውሩ፡፡ተቀኙሇት፥
዗ምሩሇት፥ ተአምራቱንም ሁለ ተናገሩ፡፡104፥33-34
በሕይወቴ ሳሇሁ ሇእግዙአብሔር እቀኛሇሁ፥ሇአምሊኬም
በምኖርበት ዗መን ሁለ እ዗ምራሇሁ፡፡ቃላ ሇእርሱ
ይጣፍጠው፥እኔም በእግዙአብሔር ዯስ ይሇኛሌ፡፡መዜ
92፥1-5

መዜሙረ ዲዊት 150÷1-6 ሃላ ለያ፡፡እግዙአብሔርን


በመቅዯሱ አመስግኑት ፤በኃይለ ጠፍር አመስግኑት
፡፡በችልቱ አመስግኑት ፤በታሊቅነቱ ብዚት አመስግኑት
፡፡በመሇከት ዴምጽ አመስግኑት ፤በበገና በመሰንቆ
አመስግኑት ፡፡በከበሮና ዗ፈንአመስግኑት ፤በአውታርና
በእምቢሌታ አመስግኑት፡፡ዴምጹ መሌካም በሆነ ጽናጽሌ
አመስግኑት፤እሌሌታ ባሇው ጽናጽሌ አመስግኑት
፡፡እስትንፋስ ያሇው ሁለ አግዙአብሔርን ያመስግን ሃላ
ለያ፡፡

365
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጣኦት
ኦሪት ዗ ዲግም ምእራፍ አራት ከቁጥር አስራ
አምስት እስከ አስራ ዗ጠኝ፡-እግዙአብሔር በኮሬብ ተራራ
በእሳት መካከሌ ሆኖ በተናገራችሁ ቀን መሌኩን ከቶ
አሊያጭሁትምና ሰውነታችሁን እጅግ ተጠበቁ ፤
እንግዲትበዴለ÷የተቀረጸውን ምስሌ÷የማናቸውንም ነገር
ምሳላ÷በወንዴ ወይም በሴት መሌክ የተሰራውን÷
በምዴር ሊይ ያሇውን÷የእንስሳትን ሁለ ምሳላ÷
ከሰማይም በታች የሚበረውን የወፍ ሁለ ምሳላ
በምዴርም ሁለ የሚሽከረከረውን ሁለ ምሳላ÷
ከምዴርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዏሣኝ
ሁለ ምሳላ አታዴርጉ፤ወዯ ሰማይ አትመሌከት ፤
አምሊክህ እግዙአብሔር ከሰማይ ሁለ በታች ሊለት
አሕዚብ የሰጣቸውን ፀሀይና ጨረቃን÷ከዋክብትና
የሰማይ ሠራዊት ሁለ አይተህ ÷ ሰገዴክሊቸው÷
አምሌከሃቸውም÷እንዲትስት ተጠንቀቅ ፡፡ 23 ከእናንተ
ጋር የተማማሇውን የእግዙአብሔርን ቃሌ ኪዲን
እንዲትረሱ÷አምሊክህ እግዙአብሔር የከሇከሇውን÷
በማናቸውም ቅርጽ የተቀረጸውን ምስሌ እንዲታዯርጉ
እንግዱህ ተጠንቀቁ፡፡አምሊክህ እግዙአብሔር የሚበሊ
እሳት÷ቀናተኛም አምሊክ ነውና፡፡(ኦሪት ዗ጸአት 20÷1-
7)፡፡ኦሪት ዗ላዋውያውን 26÷1 ሇእናንተ በእጅ የተሠራ
ጣኦት አታዴርጉ ፤ የተቀረጸም ምስሌ ወይም ሏውሌት
አታቁሙ ፤ ትሰግደሇትም ዗ንዴ በምዴራችሁ ሊይ
የተቀረጸ ዴንጋይ አታኑሩ ፡፡ እኔ እግዙአብሔር
አምሊካችሁ ነኝና ፡፡

366
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ሮሜ ሰዎች 1÷20-33

ወዯ ሮሜ ሰዎች 1÷20-21 የማይታየው ባሕርይ


እርሱም የ዗ሊሇም ኃይለ ዯግሞም አምሊክነቱ ከዓሇም
ፍጥረት ጀምሮ ከተሰሩት ታውቆ ግሌጥ ሆኖ
ይታያሌ፤ስሇዙህም እግዙአብሔርን እያወቁ እንዯ
እግዙአብሔርነቱ መጠን ስሊሊከበሩትና ስሊሊመሰገኑት
ሚመካኙት አጡ ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ
የማያስተውሇውም ሌባቸው ጨሇመ ፡፡ 1÷22 ጥበበኞች
ነን ሲለ ዯንቆሮ ሆኑ÷1÷23 የማይጠፋውን
የእግዙአብሔር ክብር በሚጠፋ ሰውና በወፎች አራት
እግር ባሊቸው በመንቀሳቀሱም መሌክ መስሇው ሇወጡ፡፡
1÷24 ስሇዙህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሉያዋርደ
እግዙአብሔር በሌባቸው ፍትወት ወዯ ርኩስነት አሳሌፎ
ሰጣቸው ፤ 1÷25 ይህም የእግዙአብሔርን እውነት
በውሸት ስሇሇወጡ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን
ስሊመሇኩና ስሊገሇገለ ነው፤እርሱም ሇ዗ሊሇም የተባረከ
ነው፤አሜን፡፡ 1÷26 ስሇዙህ እግዙአብሔር ሇሚያስነውር
ምኞች አሳሌፎ ሰጣቸው ፤ ሴቶቻቸውም ሇባህሪያቸው
የሚገባውን ሥራ ሇባሕሪያቸው ሇማይገባው ሇወጡ፤
1÷27 እንዱሁም ወንድች ዯግሞ ሇባሕሪያቸው

367
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በእርሳቸው


በፍትወት ተቃጠለ ፤ወንድችም በወንድች ነውር
አዴርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብዴራት ተቀበለ፡፡
1÷28 እግዙአብሔርን ሇማወቅ ባሌወዯደት መጠን
እግዙአብሔር የማገባውን ያዯርጉ ዗ንዴ ሇማይረባ
አይምሮ አሳሌፎ ሰጣቸው፤1÷29 ዓመፃ ሁለ ÷ ግፍ
÷መመኘት ÷ ክፋት ሞሊባቸው ፤ ቅንአትን÷ ነፍስ
መግዯሌን ÷ ክርክርን ÷ ተንኮሌን÷ ክፉ ጠባይን
ተሞለ ÷ የሚያንሾካሽኩ ÷ 1÷30 ሏሜተኞች ÷
አምሊክን የሚጠለ ÷ የሚያንገሊቱ ÷ ትዕቢተኞች÷
ትምክህተኞች ÷ ክፋትን የሚፈሊሇጉ ÷ ሇወሊጆቻቸው
የማይታ዗ዘ÷ 1÷31 የማያስተውለ ÷ውሌ የሚያፈርሱ
÷ ፍቅር የላሊቸው÷ ምህረት ያጡ ናቸው ፤ 1÷32
እንዯዙ የሚያዯርጉ ሞት ይገባቸዋሌ የሚሇውን
የእግዙአብሔር ሕግ እያወቁ እነዙህን ከሚያዯርጉ ጋር
ይስማማለ እንጂ አዴራጊዎች ባቻ አይዯለም፡፡
ትንቢተ ኢሳይያስ 42÷8 እኔ እግዙአብሔር
አምሊክህ ነኝ ፤ ስሜ ይህ ነው ክብሬን ሇላሊ ÷
ምስጋናዬንም ሇተቀረጹ ምስልች አሌሰጥም፡፡ኦሪት
዗ዲግም 5÷6-10 ……..ከግብጽ ምዴር ከባርነት ቤት
ያወጣሁህ እግዙአብሔር አምሊክህ እኔ ነኝ፡፡ከእኔ በቀር
ላልች አማሌእክት አይሁኑሌህ፡፡በሊይ በሰማይ ካሇው

368
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

፤ከታችም በምዴር ካሇው ፤ከምዴርም በታች በውሃ


ካሇው ነገር የማናቸውንም ምሳላ የተቀረጸውንም ምስሌ
ሇአንተ አታዴርግ፤በሚጠለኝ እስከ ሦስተኛና አስከ
አራተኛ ትውሌዴ ዴረስ የአባቶችን ኃጢያት በሌጆች ሊይ
የማመጣ፤ሇሚወደኝ ትእዚዛንም ሇሚጠብቁ እስከ ሺህ
ትውሌዴም ሕረትን የማዯርግ እኔ እግዙአብሔር
አምሊክህ ቀናተኛ አምሊክ ነኝና አትስገዴሊቸው
፤አታምሊካቸውም፡፡
ትንቢተ ኢሳይያስ 40÷25-26 እተካከሇው ዗ንዴ በማን
መሰሊችሁኝ ?ይሊሌ እግዙአብሔር ፡፡አይናችሁን ወዯ
ሰማይ አንስታችሁ ተመሌከቱ ፤ ይህን ሁለ የፈጠረ
ማን ነው?ከዋክብትን ሁለ የሚቆጥራቸው እርሱ ነው፤
በየጊዛያቸውም ያመጣችኃሌ ፤ ሁለንም በየስማቸው
ይጠራቸዋሌ ፤ በክብሩ ብዚትና በችልቱ ብርታት አንዴስ
እንኳ አይታጣውም ፡፡
ትንቢተ ኢሳይያስ 44 ÷9-20 ;-44፥ 9 ጣኦትን
የሚቀርጹ ያንግዛም አይኖሩም፤የተቀረጸውን ምስሌ
የሚሠሩት ሁለ ከንቱዎች ናቸው ፤ የማይረባባቸውንም
የራሳቸውንም ፍሊጎት የሚያዯርጉ ሁለ ያፍራለ፡፡44፥10
ጣኦትን የሚሠሩ÷የማይጠቅማቸውን ምስሌ የሚቀርጹና
በእነርሱም የተሰሩ ሁለ ይዯርቃለ ፡፡ 44፥17
የተቀረጸውንም እንጨት ጣኦት አዴርጎ ምስሌ
ይቀርጽበታሌ ፤ በፊቱም ተጎንብሶ ይሠግዲሌ፤ወዯ
እርሱም እየጸሇየ ÷‹‹አምሊኬ ነህና አዴነኝ ››ይሊሌ፡፡

369
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ኢሳያስ 45÷5 እኔ እግዙአብሔር አምሊክ


ነኝ፤ከእኔም በቀር ላሊ አምሊክ የሇም፤አጸናሁ ፤አንተ
ግን አሊወከኝም፡፡

዗ጸአት 20÷4፤ኢሳያስ 48፤5 የተቀረጸውን ምስሌ ሇራስ


አታርግ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 47 ÷12-13 ከአስማተኞችሽና


ከሕፃንነትሽ ጀምረሽ ከዯከምሽበት ከመተቶችሽ ብዚት
ጋር ቁሚ፡፡ አሁንም የሰማይ ከዋክብት የሚቆጥሩ፤
ከዋክብትን የሚመሇከቱ ፤በየመባቻው የሚመጣውን
ነገር የሚናገሩ ተነስተው ከሚመጣብሽ ነገር ያዴኑሽ ፡፡

የሏዋርያት ሥራ 7÷43 ትሰግደሊቸውም ዗ንዴ


የሠራችኃቸውን ምስልች እነርሱም የሞልክን ዴንኳንና
ሬምፉም የሚለትን የአምሊካችሁን ኮከብ አነሣችሁ፤
እኔም ከባቢልን ወዱያ እሰዲችኃሇሁ ተብል እንዱህ
ተጽፏሌ፡፡

ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 3÷5-6 በምዴር ያለትን


ብሌቶቻችሁን ሁለ ግዯለ እነዙህም ዜሙትና ርኩሰት
ፍትወትም ክፉ ምኖትም ጣዖትን ማምሇክ የሆነ
መጎምዟት ነው፡፡ በእነርሱም ሊይ በማይታ዗ዘት ሌጆች
ሊይ የእግዙአብሔር መቅሰፍት ይመጣሌ፡፡

ኦሪት ዗ዲግም 7÷25-26 የተቀረጸውንም


የአምሊኮቻቸውን ምስሌ በእሳት ታቃጥሊሇህ፤
የተሰራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ ፤በአምሊክህም

370
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእግዙአብሔር ዗ንዴ ርኩስ ነውና እንዲትጠመዴበት


ከእርሱ ምንም አትውሰዴ፡፡ እንዯ እርሱም እርጉም
እንዲትሆን ርኩስ ነገርን ወዯ ቤትህ አታግባ ፤ርጉም
ነውና ተጸየፈው፤ጥሊውም፡፡

ትንቢተ ሕዜቅየሌ 36÷25-27 ጥሩ ውኃንም


እረጭባችኃሇሁ፤እናንተም ከርኩሰታችሁ ሁለ
ትነጻሊችሁ ፤ ከጣኦታችሁ ሁለ አነጻችኋሇሁ ፡፡ አዱስ
ሌብንም እሰጣችኋሇሁ፤ አዱስ መንፈስንም በውስጣችሁ
አኖራሇሁ፤የዴንጋዩንም ሌብ ከሥጋችሁ አወጣሇሁ ፤
የሥጋኝም ሌብ እሰጣችኋሇሁ፡፡መንፈሴንም በውስጣችሁ
አኖራሇሁ፤በትእዚዛም እንዴትሄደ አዯርጋችኋሇሁ፤
ፍርዳንም ትጠብቃሊችሁ ታዯርጉታሊችሁም፡፡

መዜሙረ ዲዊት 97፥6 በሰማያት የእርሱን ጽዴቅ


አወሩ፥አሕዚብም ሁለ ክብሩን አዩ ፡፡ ሇተቀረጸም ምስሌ
የመሰግደ ሁለ ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፍሩ፤
መሊእክቱ ሁለ ፥ ስገደሇት፡፡መዜ 96፥4-6 አግዙአብሔር
ታሊቅ ምስጋናውም ብዘ ነውና፥በአማሌክትም ሁለ ሊይ
የተፈራ ነውና፡፡የአሕዚብ አማሌእክት አጋንት ናቸውን፤
እግዙአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ፡፡ምስጋናና ውበት
በፊቱ፥ቅደስነትና ግርማ በመቅሱ ውስጥ ናቸው፡፡

1 ዮሏንስ መሌእክት 5÷21 ሌጆቼ ሆይ ÷ ጣኦትን


ከማምሇክ ራሳችሁን ጠብቁ ፡፡

371
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

዗ፋኝነት ኃጢያት እና የአጋንት ስራ ነው


ትንቢተ ኢሳይያስ ምእራፍ አስራ ሶስት ቁጥር ሃያ
አንዴ ፡- በዙያ የምዴረ በዲ አራዊት ያርፋለ ÷
ጉጉቶችም በቤቶቻቸው ይሞሊለ ፤ ሰጎኖችም በዙያ
ይኖራለ ÷ በዙያም አጋንት ይ዗ፍናለ፡፡

መጽሏፈ መክብብ 7÷ 5 ሰው የሰነፎችን ዛማ ከሚሰማ


ይሌቅ የጠቢባንን ተግፃጽ መስማት ይሻሇዋሌ፡፡

ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 5÷21

 እግዙአብሔር ኃጢያተኞችን ይወዲሌ ኃጢያትን


ግን ይጠሊሌ፡፡

372
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር ግብረ ሶድሚያዊነትን ይጠየፋሌ

ኦሪት ዗ፍጥረት፡- 18÷33፤19÷1-29 ሰድም እና ጎሞራ


ከተማን እግዙአብሔር በእሳትና በዱን ያጠፋበት ዋናው
ምክንያት ነዋሪዎቹ ግብረሶድማዊያን ስሇነበሩ ነበር፡-

 እግዙአብሔር ኃጢያተኞችን ይወዲሌ ኃጢያትን


ግን ይጠሊሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 1÷20-21 የማይታየው ባሕርይ


እርሱም የ዗ሊሇም ኃይለ ዯግሞም አምሊክነቱ ከዓሇም
ፍጥረት ጀምሮ ከተሰሩት ታውቆ ግሌጥ ሆኖ
ይታያሌ፤ስሇዙህም እግዙአብሔርን እያወቁ እንዯ
እግዙአብሔርነቱ መጠን ስሊሊከበሩትና ስሊሊመሰገኑት
ሚመካኙት አጡ ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ
የማያስተውሇውም ሌባቸው ጨሇመ ፡፡ 1÷22 ጥበበኞች
ነን ሲለ ዯንቆሮ ሆኑ÷1÷23 የማይጠፋውን
የእግዙአብሔር ክብር በሚጠፋ ሰውና በወፎች አራት
እግር ባሊቸው በመንቀሳቀሱም መሌክ መስሇው ሇወጡ፡፡
1÷24 ስሇዙህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሉያዋርደ
እግዙአብሔር በሌባቸው ፍትወት ወዯ ርኩስነት አሳሌፎ

373
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሰጣቸው ፤ 1÷25 ይህም የእግዙአብሔርን እውነት


በውሸት ስሇሇወጡ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን
ስሊመሇኩና ስሊገሇገለ ነው፤እርሱም ሇ዗ሊሇም የተባረከ
ነው፤አሜን፡፡ 1÷26 ስሇዙህ እግዙአብሔር ሇሚያስነውር
ምኞች አሳሌፎ ሰጣቸው ፤ ሴቶቻቸውም ሇባህሪያቸው
የሚገባውን ሥራ ሇባሕሪያቸው ሇማይገባው ሇወጡ፤
1÷27 እንዱሁም ወንድች ዯግሞ ሇባሕሪያቸው
የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በእርሳቸው
በፍትወት ተቃጠለ ፤ወንድችም በወንድች ነውር
አዴርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብዴራት ተቀበለ፡፡
1÷28 እግዙአብሔርን ሇማወቅ ባሌወዯደት መጠን
እግዙአብሔር የማገባውን ያዯርጉ ዗ንዴ ሇማይረባ
አይምሮ አሳሌፎ ሰጣቸው፤

374
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በአሇም ያሇው መከራ እና በመንፈስ ቅደስ


መጽናናት

375
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አሇም የክርስቶስ የሆኑትን ይጠሊሌ ፤በአሇም


ያሇው መከራ እና በመንፈስ ቅደስ መጽናናት
የማርቆስ ወንጌሌ ምእራፍ አስራ ሶስት ቁጥር
አስራ ሶስት፡-በሁለ ዗ንዴ ስሇ ስሜ የተጠሊችሁ
ትሆናሊችሁ ፡፡የለቃ ወንጌሌ 6÷22-23ሰዎች ስሇ ሰው
ሌጅ ሲጠለአቸሁ ሲሇይዋችሁም ስማችሁንም እንዯ
ክፉ ሲያወጡ ብጹሀን ናችሁ፡፡ እነሆ፤ዋጋችሁ በሰማይ
ታሊቅ ነውና በዙያ ቀን ዯስ ይበሊችሁ ዜሇለም፤
አባቶቻቸው ነቢያትን እንዱህ ያዯርጉባቸው ነበርና፡፡
የማርቆስ ወንጌሌ 13÷13 በሁለ ዗ንዴ ስሇ ስሜ
የተጠሊችሁ ትሆናሊችሁ፤

ወዯ ፊሌጵስዮስ ሰዎች 1÷28-29 በአንዴም ነገር እንኳ


በተቋሚዎች አትዯንግጡ፤ይህም ሇነሱ የጥፋት ÷
ሇእናንተ ግን የመዲን ምሌክት ነው ÷ ይህም
ከእግዙአብሔር ነው፤ይህ ስሇ ክርስቶስ ተሰቶአችኃሌና
፤ስሇ እርሱ መከራ ዯግሞ ሌትቀበለ እንጂ በእርሱ
ሌታምኑ ብቻ አይዯሇም፤በእኔ ያያችሁት አሁንም በእኔ
እንዲሇ የምትሰሙት÷ያው መጋዯሌ ዯርሶባችኃሌ፡፡

መዜሙረ ዲዊት 72÷1-23(መጽሏፍ ቅደስ በወረቀት


በተ዗ጋጀው) ፤መዜሙረ ዲዊት 73÷1-28 መጽሏፍ
ቅደስ በሞባይሌ በተ዗ጋጀው)፡፡73÷1-19 ሌባቸው ሇቀና
ሇእስራኤሌ እግዛአብሔር እንዳት ቸር ነው፡፡እኔ ግን
እግሮቼ ሉሰናከለ÷አረማመዳም ሉወዴቅ ትንሽ ቀረ፡፡
የኃጢያተኞች ሰሊም አይቼ በዓመጸኞች ቀንቼ ነበርና፡፡

376
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሇሞታቸው መጠጣር የሇውምና፤ኃይሊቸውም ጠንካራ


ነውና፡፡እንዯ ሰው በዴካም አሌሆኑም÷ከሰው ጋርም
አሌተገረፉም፡፡ስሇዙህ ትቢት ያዚቸው፤ኃጢያትና በዯሌን
ተጎናጸፉአት፡፡ዓይናቸው ስብ ስሇ ሆነ ወጣ፤ሌባቸውም
ከምኞታቸውም ይሌቅ አገኘ፡፡አስበውም ክፉ ነገርን
ተናገሩ፡፡ከፍ ከፍ ብሇውም፡፡በዓመፃ ተናገሩ፡፡አፋቸውንም
በሰማይ አኖሩ÷አንዯበታቸውም በምዴር ውስጥ
ተመሊሇሰ፡፡ ስሇዙህ ሕዜቤ ወዯዙህ ይመሊሇሳለ፤ፍጹም
ጊዛም በሊያቸው ሊይ ይገኛሌ፤እግዙአብሔር እንዳት
ያውቃሌ?በሌዐሌስ ዗ንዴ እውቀት አሇ ?ይሊለ፡፡ እነሆ÷
እነዙህ ኃጢያተኞች ይዯሰታለ ÷ ሁሌግዛም
ባሇጠግነታቸውን ያበዚለ ፡፡ እንዱህም አሌሁ ፡- እጆቼን
በንጽህና አጠብኩ ፡፡ ሁሌጊዛም የተገረፍኩ ሆንሁ÷
መሰዯቤም በማሇዲ ነው፡፡እንዯዙ ብዬ ብናገር ኖሮ÷እነሆ
÷ የሌጆችን ትውሌዴ በበዯሌሁ ነበር፡፡አውቅ ዗ንዴ
አሰብኩ ይህ ግን በፊቴ ችግር ነበረ፡፡ወዯ
እግዙአብሔርም መቅዯስ እስክገባ ዴረስ ÷
ፍጻሜያቸውንም እስካስተውሌ ዴረስ፡፡በዴጥ ስፍራም
አስቀመጥካቸው ÷ ወዯ ጥፋትም ጣሌካቸው ፡፡ እንዳት
ሇጥፋት ሆኑ ! በዴንገት አሇቁ ስሇ ኃጢያታቸው ጠፉ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷16 ስሇዙህም በሰንበት ይህንስ


ሊዯረገ አይሁዴ ኢየሱስን ያሳዴደት ነበር ሉገዴለትም
ይፈሌጉ ነበር፡፡ ማቲዮስ ወንጌሌ 5÷10 ስሇ ጽዴቅ
የሚሰዯደ ብጹኃን ናቸው መንግስተ ሰማያት የነሱ
ናትና፡፡5፤12 ዋጋቸው በሰማይ ታሊቅ ናትና ዯስ

377
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይበሊችሁ ፤ሏሴትም አዴርጉ ፤ከእናንተ በፊት የነበሩትን


ነቢያትን እንዱሁ አሳዯዋችኃሌና፡፡

ቅደስ ጳውልስ አይሁዴ እንዱ ብሇው ከሰውታሌ፡-


የሏዋርያት ሥራ ፡- 24÷5-6 ይህ ሰው በሽታ ሆኖ
በዓሇም ባለት አይሁዴ ሁለ ሁከት ሲስነሳ ÷
መናፍቃን የናዜራዊያንን ወገን መሪ ሆኖ አግኝተነዋሌና
፤ መቅዯስንም ዯግሞ ሉረክስ ሲሞክር ያዜነው ÷ እንዯ
ሕጋችንም እንፈርዴበት ዗ንዴ ወዯዴን፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 15÷18 ዓሇም ቢጠሊችሁ ከእናንተ
በፊት አኔን እንዯጠሊ እወቁ፡፡15፤19 ከአሇም ብትሆኑ
አሇም የራሱ የሆነውን ይወዴ ነበር ፤ነገር ግን እኔ
ከአሇም መረጥኳችሁ እንጂ ከአሇም ስሇአይዯሊችሁ
ስሇዙህ አሇም ይጠሊችዋሌ፡፡ 15፤20 ባሪያ ከጌታው
አይበሌጥም ብዬ የነገርኳችሁን ቃሌ አስቡ ፡፡ እኔን
አሳዯውኝ እንዯሆኑ እናንተንም ያሳዴደአችኋሌ፤ ቃላን
ጠብቀው እንዯሆኑ ቃሊቸውን ዯግሞ ይጠብቃለ፡፡ 22
እኔ መጥቼ ባሌነግራቸውስ ኃጢያት ባሌሆንባቸው ነበር
፤አሁን ግን እኔንም አባቴንም አይተውማሌ
ጠሌተውማሌ ፡፡25-27 ነገር ግን በህጋቸው፡፡ በከንቱ
ጠለኝ ተብል የተፃፈው ቃሌ ይፈጸም ዗ንዴ ነው፡፡ዲሩ
ግን እኔ ከአብ ዗ንዴ የምሌክሊችሁ አጽናኝ እርሱም
ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዛ
እርሱ፤እርሱ ስሇ እኔ ይመሰክራሌ፤ እናንተም ዯግሞ

378
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከመጀመሪያም ከኔ ጋር ኖራችኋሌሌ ትመሰክራሊችሁ ፡፡


ዩሏንስ ወንጌሌ 16፤1 እንዲትሰናከለ ይሄንን
ነግሬአችኋሇሁ ፡፡ 16፤2 ከሙክራባቸው ያወጣችኋሌ፤
ከዙህ በሊይ ዯግሞ የሚገዴሊችሁ ሁለ እግዙአብሔርን
የሚያገሇግሌ የሚመስሌበት ጊዛም ይመጣሌ፡፡16፤3
ይሄንም የሚያዯርጉባችሁ አብና እኔን ስሊሊወቁ
ነው፡፡16፥4ነገር ግን ጊዛው ሲዯርስ እኔ እንዯነገርኋችሁ
ታስቡ ዗ንዴ ይህን ተናግሬያችኋሇሁ፡፡ ከእናንተ ጋር
ስሇነበርሁ በመጀመሪያ ይህንን አሌነገርኃችሁም፡፡ 16፤5
አሁን ግን ወዯ ሊከኝ እሄዲሇሁ ከእናንተም ፡፡ ወዳት
ትሄዲሇህ ብል የሚጠይቀኝ የሇም ፡፡ 16 ፤ 6 ነገር ግን
ይህን ስሇተናገርኳችሁ ኃ዗ን በሌባችሁ ሞሌቶአሌ ፡፡
16፤7 እኔ ግን እውነት እነግራችኋሇሁ፤ እኔ እንዱሄዴ
ይሻሊችኃሌ፡፡እኔ ባሌሄዴ አጽናኙ ወዯ እናንተ
አይመጣምና፤እኔ ብሄዴ ግን ፤እርሱን እሌካችኃሇሁ፡፡
16፤8 እርሱ መጥቶ ስሇሀጢያት ስሇጽዴቅም ስሇ
ፍርዴም አሇምን ይወቅሳሌ ፡፡ ዩሏንስ ወንጌሌ 16፤9-10
ስሇ ሀጢያት በእኔ ስሇማያምኑ ነው፤ስሇ ጽዴቅም፡ወዯ
አሇም ስሇምሄዴ ከዙህም በኋሊ ስሇማያዩኝ ነው፤16፤11
ስሇ ፍርዴም የዙ አሇም ገዥ ስሇተፈረዯበት ነው፡፡
16፤12 የምነግራችሁ ገና ብዘ አሇኝ፤ነገር ግን አሁን
ሌትሸከሙት አትችለም ፡፡ 16፤13 ግን እሱ የእውነት
መንፈስ በመጣ ጊዛ ወዯ እውነት ሁለ ይመራችኋሌ፤
የሚሰማውም ሁለ ይናገራሌ እንጂ ከራሱ አይናገርምና
፤የሚመጣውም ይነግራችኋሌ፡፡16፤14 እርሱ ያከብረኛሌ
፤ሇእኔም ካሇኝ ወስድ ይነግራችኋሌና፡፡16፤15 ሇአብ

379
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ያሇው ሁለ የእኔ ነው ፤ስሇዙህ ፡፡ሇእኔ ካሇኝ ወስድ


ይነግራችኋሌ አሌሁ ፡፡ 16፤20 እውነት እውነት
እሊችኋሇሁ፤እናንተ ታሇቅሳሊችሁ፤ሙሾም ታወጣሊችሁ
፤ዓሇም ግን ዯስ ይሇዋሌ፤እናንተ ታዜናሊችሁ፤ነገር ግን
ሀ዗ናችሁ ወዯ ዯስታ ይሇወጣሌ፡16፤21 ሴት
በምትወሌዴበት ጊዛ ወራትዋ ስሇዯረሰ ታዜናሇች፤ነገር
ግን ህፃን ከወሇዯች በኋሊ ፤ሰው በአሇም ተወሌድአሌና
ስሇ ዯስታዋ መከራዋን በኋሊ አታስበውም ፡፡ 16፤22
እንግዱህ እናንተ ዯግሞ አሁን ታዜናሊችሁ ፤ነገር ግን
እንዯ ገና አያችኋሇሁ ሌባችሁም ዯስ ይሇዋሌ
፤ዯስታችሁን የሚወስዴባችሁ የሇም ፡፡6፤23 በዙያን
ቀንም ከእኔ አንዲች አትሇምኑም ፡፡እውነት እውነት
እሊችኋሇሁ ፤አብ በስሜ የምትሇምኑትን ሁለ
ይሰጣችኋሌ፡፡ 16፤24 አስከ አሁን በስሜ ምንም
አሇመናችሁም ፤ዯስታችሁ ፍጹም እንዱሆን ሇምኑ
ትቀበሊሊችሁ፡፡16፤25 ይህን በምሳላ ነግሬያችኋሇሁ
፤ነገር ግን ስሇ አብ ሇእናንተ በግሌጥ የምናገርበት እንጂ
ከዙያ ወዱያ በምሳላ የማሌናገርበት ሰአት ይመጣሌ፡፡
1ኛ የዮሏንስ መሌእክት 3፤13 ወንዴሞች ሆይ አሇም
ቢጠሊችሁ አትዯነቁ፤2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 11፤23-33
እኔ እበሌጣሇሁ ፤ በዴካም አብዜቼ ÷በመገረፍ አብዜቼ
÷በመታሰር አትርፌ÷በመሞት ብዘ ጊዛ ሆንሁ ፡፡
አይሁዴ አንዴ ሲጎዴሌ አርባ ግርፋት አምስት ጊዛ
ገረፉኝ፡፡ሶስት ጊዛ በበትር ተመታው ፤አንዴ ጊዛ
በዴንጋይ ተወገርሁ፤መርከቤ ሶስት ጊዛ ተሰበረ፤ሇሉትና
ቀን በባህር ውስጥ ኖርሁ፡፡ብዘ ጊዛ በመንገዴ ሄዴኩ

380
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

፤በወንዜ ፍርሃት÷በወንበዳዎች ፍርሃት ÷በወገኔ


በኩሌ ፍርሃት ÷ በአሕዚብ በኩሌ ፍርሃት ÷ በከተማ
ፍርሃት ÷ በምዴረ በዲ ፍርሃት ÷ በባሕር ፍርሃት ÷
በውሸተኞች ወንዴሞች በኩሌ ፍርሃት ነበረብኝ ፤
በዴካምና በጥረት ብዘ ጊዛ እንቅሌፍ በማጣት ÷በራብና
በጥም እንዱሁም ዯግሞ በመጦም ÷በብርዴና
በራቁትነት ነበርኩ፡፡የቀረውን ነገር ሳሌቆጥር እሇት
እሇት የሚከብዴብኝ አብያተ ክርስትያናት ሁለ አሳብ
ነው፡፡የሚዯክም ማን ነው ÷ እኔምአሌዯክምምን ?
የሚሰናከሌ ማን ነው ÷ እኔምአሌናዯዴምን? ትምህክት
የሚያስፈሌግ ከሆነ÷ከዴካሜ ከሚሆን ነገር እመካሇሁ ፡፡
ሇ዗ሊሇም የተባረከ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምሊክና
አባት እንዲሌዋሽ ያውቃሌ፡፡በዯማስቆስ አርስጦስዮስ
ከተባሇ ንጉሥ በታች የሆነ የሕዜብ ገዥ ሉይ዗ኝ
እየወዯዯ የዯማስቆስ ሰዎችን ከተማ ያስጠብቅ ነበር፡፡
በቅጥሩም ባሇ መስኮት በቅርጫት አወረደኝ ከእጁ
አመሇጥሁ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 5÷20 ክፉውን መሌካም መሌካሙን


ክፉ ሇሚለ÷ጨሇማውን ብርሃን ብርሃኑንም ጨሇማ
ሇሚዯርጉ÷ጣፋቹንም መራራ መራራውንም ጣፋጭ
ሇሚዯርጉ ወዮሊቸው!በአይናቸው ጥበበኞች በነፍሳቸውም
አስተዋዮች ሇሆኑ ወዮሊቸው ! የወይን ጠጅ ሇመጠጣት
ኃያሊን የሚያሰክረውንም ሇማዯባሇቅ ጨካኖች ሇሆኑ ፤
በዯሇኛውን ስሇ ጉቦ ጻዴቅ የሚያዯርጉ÷ የጻዯቀቁንም
ጽዴቅ ሇሚያሶግደበት ወዮውሊቸው!

381
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መዜሙረ ዲዊት 109፥ 1-5 ፡- አምሊክ ሆይ፥ምስጋናዬን


ዜም አትበሌ፥የኃጤያተኛ አፍና የተንኮሇኛ አፍ በሊዬ
ተሊቅቀውብኛሌና፤በሽንገሊ አንዯበትም ባዬ ተናገሩ፤በጥሌ
ቃሌ ከበቡኝ በከንቱም ተሰሇፉብኝ፡፡በወዯዴኳቸው ፋንታ
አጣለኝ፥እኔ ግን እጸሌያሇሁ፡፡በመሌካም ፋንታ ክፉን
በወዯዴኳቸውም ፋንታ ጠሊትነትን መሇሱሌኝ፡፡

382
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ መከራ እና ፈተና


አይሁዴ ኢየሱስ ክርስቶስን ከተጸነሰ ጀምሮ
እስከ ሞቱ ዴረስ አሳዯው ገሇውታሌ
(የትንቢቱ ቃሌ ይፈጸም ዗ንዴ)
የማቴዎስ ወንጌሌ 2÷13-18 የጌታ መሌአክ በሕሌም
ሇዮሴፍ ታይቶ፡፡ሄሮድስ ሕፃኑ ሉገዴሇው ይፈሌገዋሌና
ተነሳ ሕፃኑንና እናቱንም ይ዗ህ ወዯ ግብ ጽሽሽ
፤እስክነግርህም ዴረስ በዙያ ተቀመጥ አሇው፡፡እርሱም
ተነስቶ ሕፃኑንና እናቱን በላሉት ያዜና ከጌታ ዗ንዴ
በነብይ፡፡ሌጄን ከግብጽ ጠራሁት የተባሇው እንዱፈጸም
ወዯ ግብጽ ሄዯ፤ሄሮድስም እስኪሞት ዴረስ በዙያ
ኖረ፡፡ከዙህ በኃሊ ሄሮድስ ሰብአሰገሌ እንዯ ተሳሇቁበት ባየ
ጊዛ እጅግ ተቆጣና ሌኮ ከሰበአ ሰገሌ እንዯተረዲው
዗መን በቤተሌሄምና በአውራጃው የነበሩትን ፤ሁሇት
አመት የሆናቸውን ከእዙያ የሚያንሱትን ሕፃናት ሁለ
አስገተዯሇ፡፡ያን ጊዛ በነብዩ ኤርሚያስ ፤ዴምጽ በራማ
ተሰማ ሇቅሶና ብዘ ዋይታ ፤ራሄሌም ስሇ ሌጆችዋ
አሇቀሰችም ፤የለምና የተባሇው ተፈጸመ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 10÷17-21 ነፍሴን ዯግሞ አነሳት


዗ንዴ አኖራታሇሁ ስሇዙህ አብ ይወዯኛሌ፡፡እኔ በፈቃዳ
አኖራታሇሁ እንጂ ከእኔ ማንም አይወስዲትም ፡፡ሊኖራት
ሥሌጣን አሇኝ ዯግሞም ሊነሳት ሥሌጣን አሇኝ ይህችን
ትእዚዜ ከአባቴ ተቀበሌኩ፡፡እንግዱህ ከዙህ ቃሌ የተነሳ
በአይሁዴ መካከሌእንዯገና መሇያየት ሆነ፡፡ ከእነሱም
ብዘዎች ፡፡ ጋኔን አሇበት አብዶሌም ፤ ስሇምንስ
383
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትሰሙታሊችሁ አለ ላልችም ፡፡ ይህ ጋኔን ያሇበት


ሰው ቃሌ አይዯሇም፤ጋኔን የእውሮችን ዓይኖች ሉከፍት
ይችሊሌን አለ፡፡የማርቆስ ወንጌሌ 3÷28-30 እውነት
አውነት አሊችኃሇሁ ፤ሇሰው ሌጆች ኃጢያት ሁለ
የሚሳዯቡትም ስዴብ ሁለ ይሰረይሊቸዋሌ ፤በመንፈስ
ቅደስ ሊይ የሚሳዯብ ሁለ ግን የ዗ሊሇም ሀጢያት
ይሆንበታሌ እንጂ ሇ዗ሊሇም አይሰረይሇትም፡፡ ርኩስ
መንፈስ አሇበት ይለ ነበርና

2ተኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 1÷3-12 የርህራሔ አባት


የመጸናናትም ሁለ አምሊክ ሆነ የጌታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ አምሊክና አባት ይባረክ፡፡እርሱ በመከራችን ሁለ
ያጽናናሌ÷ስሇዙህም እኛ ራሳችን በእግዙአብሔር
በምንጽናናበት መጽናናታችን ዯግሞ በክርስቶስ በኩሌ
ይበዚሌናሌና ፡፡ ዲሩ ግን መከራ ብንቀበሌ ÷ ስሇ
መጽናናታችሁና ስሇመዲናችሁ ነው ፤ ብንጽናናም ÷
እኛ ዯግሞ የምንሰቃይበት በዙያ ስቃይ በመጽናት
ስሇሚዯረግ ስሇ መጽናናታችሁ ነው፡፡ተስፋችንም ስሇ
እናንተ ጽኑ ነው፤ስቃያችንን እንዯ ተካፈሊችሁ
እንዱሁም መጽናናታችንን ዯግሞ እንዴትካፈለ
እናውቃሇን፡፡ በእስያ ስሇዯረሰብን መከራችን÷ወንዴሞች
ሆይ ÷ታውቁ ዗ንዴ እንወዲሇንና ፤ስሇህይወታችን እንኳ
ተስፋ እስክንቆርጥ ዴረስ ከአቅማችን በሊይ ያሇ ሌክ
ከብድብን ነበር፤አዎን ሙታን በሚስነሣ በእግዙአብሔር
እንጂ በራሳችን እንዲንታመን ÷እኛ ራሳችን የሞት
ፍርዴ በውስጣችን ሰምተን ነበር፡፡እርሱ ይሔን

384
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከሚያህሌ÷ ሞት አዲነን ያዴነንማሌ ፤ እናንተም ዯግሞ


ስሇእኛ እየጸሇያችሁ አብራችሁ ስትረደን ÷ በብዘ
ሰዎች በኩሌ ስሇተሰጠን ስሇ ጸጋ ስጦታ ብዘዎችን ስሇ
እኛ መሰግኑ ዗ንዴ ÷ወዯ ፊት ዯግሞ እንዱያዴን
በእርሱ ተስፋ አዴርገናሌ ፡፡ ትምክህታችን ይሔ
ነውና፤በእግዙአብሔር ጸጋ እንጂ በስጋዊ ጥበብ
ሳይሆን÷በእግዙአብሔር ቅዴስናና ቅንነት በዙህ አሇም
ይሌቁንም በእናንተ ዗ንዴ እንዯኖረን የሕሉናችን
ምስክርነት ነው፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ4÷1-11(ኢየሱስ ክርስቶስ በዱያቢልስ


ሲፈተን)፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 18÷1-19፤42) (የኢየሱስ ክርስቶስ


ህማማተ መስቀሌ)

 ጌታችን ከ 3 ሰአት እስከ 9 ሰአት


ያህሌ ዴረስ በአጠቃሊይ ሇ 6 ሰአታት
በመስቀሌ ሊይ መከራ ተቀብሎሌ፡፡

385
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሏዋሪያቶቹ በወንጌለ ምክንያት


የተቀበለት መከራ ጥቂቶቹ
2ተኛ ጢሞቴዎስ ምእራፍ አንዴ ከቁጥር አስር አስከ
አስራ ሁሇት፡-አሁን ግን በመዴሏኒታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ መገሇጥ ታይቶአሌ ፡፡ እርሱ ሞትን ሽሮአሌና
እኔ ሰባኪና ሏዋሪያ አሕዚብን አስተማሪ እንዴሆን
በተሸምኩበት በወንጌሌ ሕይወትንና አሇመጥፋትን ወዯ
ብርሃን አውጥቶአሌ፡፡ስሇዙህ ምክንያት ይህን መከራ
ዯግሞ ተቀብያሇሁ፤ነገር ግን አሊፍርበትም፤ ያመንኩትን
አውቀዋሇሁና ፤የሰጠሁትንም አዯራ አስከዙያ ቀን ዴረስ
ሉጠብቅ እንዱችሌ ተረዴቼአሇሁ፡፡

2ተኛ ወዯ ጢሞቴዎስ 2÷3 እንዯ ኢየሱስ ክርስቶስ በጎ


ወታዯር ሆነህ፤አብረኸኝ መከራ ተቀበሌ፡፡2፥8-9በወንጌሌ
እንዯምሰብከው፤ከሙታን የተነሳውን ፤ከዲዊትም ዗ር
የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን አስብ፤ይህንም በመስበክ
እንዯ ክፉ አዴራጊ እስክታሰር ዴረስ መከራ እቀበሊሇሁ
፤የእግዙአብሔር ቃሌ ግን አይታሰርም ፡፡

386
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የመጨረሻው የኢየሱስ ክርስቶስ ጸልተ ኑዚዛ


በዯብረ ታቦር ተራራ ሊይ ሏሙስ ከህማመ
መስቅለ አንዴ ቀን አስቀዴሞ
ስሇ ራሱ ሇአብ ጸሇየ
የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷4-5 እኔ ሊዯርገው
የሰጠኸኝን ስራ ፈጽሜ በምዴር አከበርኩህ፤አሁንም
አባት ሆይ ፤ዓሇም ሳይፈጠር በአንተ ዗ንዴ በነበረኝ
ክብር አንተ በራስህ ዗ንዴ አክብረኝ፡፡

ስሇ ሏዋሪያቱ ሇአብ ጸሇየ


የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷6-19 ከዓሇም ሇሰጠኸኝ
ሰዎች ስምህን ገሇጥኩሊቸው፡፡የአንተም ነበሩ ሇእኔም
ሰጥሃቸው፤ቃሌህን ጠብቀዋሌ ፡፡የሰጠኸኝ ሁለ ከአንተ
እንዯሆነ አሁን ያውቃለ፤የሰጠኸኝ ቃሌ ሰጥቼአቸዋሌና
፤እነርሱም ተቀበለት፤ከአንተም ዗ንዴ እንዯወጣሁ
በእውነት አወቁ ፤አንተም እንዯሊከኝ አመኑ፡፡እኔስ
ሇእነዙህ እሇምናሇሁ፤ስሇ አሇም አሇምንም ፤ስሇ ሰጠኸኝ
እንጂ ፤ የአንተ ናቸውና፤የእኔም የሆነው የአንተ ነው
የአንተውም የእኔ ነው ፤እኔም ስሇ እነርሱ ከብሬአሇሁ
፡፡ ከዙም በኃሊ በዓሇም አይዯሇሁም፤እነርሱ በአሇም
ናቸው ፤እኔም ወዯ አንተ እመጣሇሁ ፡፡ ቅደስ አባት
ሆይ ፤እነዙህ የሰጠህኝን እንዯ እኛ አንዴ እንዱሆኑ
በስምህ ጠብቃቸው፡፡ከእነርሱም ጋር በዓሇም ሳሇሁ
የሰጠህኝን በስምህ እኔ እጠብቃቸው ነበር፤ጠበቅኃቸውም

387
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መጽሏፉም እንዱፈጸም ከጥፋት ሌጅ በቀር ከእነርሱ


ማንም አሌጠፋም፡፡ አሁንም ወዯ አንተ እመጣሇሁ ፤
በእነርሱም ዗ንዴ ዯስታዬ የተፈጸመ እንዱሆንሊቸው
ይህን በአሇም እንገራሇሁ ፡፡ እኔ ቃሌህን ሰጥቻቸዋሇሁ
፤እኔም ከዓሇም እንዲይዯሇሁ ከዓሇም አይዯለምና ዓሇም
ጠሊቸው ፡፡ ከክፉ እንዴጠብቃቸው እንጂ ከዓሇም
እንዴታወጣቸው አሇምንህም፡፡እኔ ከአሇም እንዲይዯሇሁ
ከዓሇም አይዯለም፡፡በእውነት ቀዴሳቸው ፤ ቃሌህ
እውነት ነው፡፡ወዯ ዓሇም እንዯሊከኸኝ እንዱሁ ዯግሞ
እኔ ወዯ አሇም ሊክኃቸው፤እነርሱ ዯግሞ በእውነት
የተቀዯሱ እንዱሆኑ እኔ እራሴን ስሇ እነርሱ
እቀዴሳሇሁ፡፡

388
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በስሙ ስሇሚያምኑ ክርስቲያኖች ጸሇየ


የዮሏንስ ወንጌሌ 17÷20-26 ሁለም አንዴ ይሆኑ
዗ንዴ ፤ከቃሊቸውም የተነሳ በእኔ ስሇሚያምኑ ዯግሞ
እንጂ ስሇእነዙህ ብቻ አሇምንህም ፤አንተ ፤አባት ሆይ
፤በእኔ እንዲሇህ እኔም በአንተ ፤እነርሱም ዯግሞ በእኛ
አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ እሇምናሇሁ፡፡እኛም አንዴ እንዯሆነን
አንዴ ይሆኑ ዗ንዴ ፤እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ
ስትሆን ፤በአንዴ ፍጹማን እንዱሆኑ ፤የሰጠኸኝን ክብር
እኔ ሰጥቻቸዋሇሁ፤እንዱሁ አሇም አንተ እንዯሊከኸኝ
በወዯዴኸኝም መጠን እንዯወዯዴሃቸው ያውቃሌ፡፡ አባት
ሆይ አሇም ሳይፈጠር ስሇወዯዴኸኝ የሰጠህኝን ክብሬን
እንዱያዩ እኔ ባሇሁበት የሰጠኸኝ እነርሱ ዯግሞ ከእኔ
ጋር ይሆኑ ዗ንዴ እወዲሇሁ ፡፡ ጻዴቅ አባት ሆይ ፤
ዓሇም አሊወቀህም ፤እኔ ግን አወቅሁህ እነዙህም አንተ
እንዯሊክኸኝ አወቁ ፤ እኔን የወዯዴህባት ፍቅር በእነርሱ
እንዴትሆን እኔም በእነርሱ ፤ ስምህን አስታወቅኃቸው
አስታውቃቸውማሇሁ፡፡

389
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን ዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ

ጋር ተቀበረን ትንሳኤውን በሚመስሌ ትንሳኤ

ዯግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራሇን


(ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷4፣5)
ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች ምእራፍ ሶስት ከቁጥር ሶስት አስከ
አራት ፡-ሞታችኃሌና ፤ ሕይወታችሁም በእግዙአብሔር
ከክርስቶስ ጋር ተሰውሮ አሌና፡፡ሕይወታችሁ የሆነ
ክርስቶስ በሚገሇጥበት ጊዛ፤ በዙያን ግዛ እናንተ ዯግሞ
ከእርሱ ጋር በክብር ትገሇጣሊችሁ፡፡2 ወዯ ቆሮንጦስ
ሰዎች 5÷14-17 ይህን ስሇቆረጠን የክርስቶስ ፍቅር
ግዴ ይሇናሌና፤አንደ ስሇ ሁለ ሞተ፡፡እንዱያስ ሁለ
ሞቱ፤በህይወት ያለት ስሇ እርሱ ሇሞተውና ሇተነሳው
እንጂ ወዯ ፊት ሇራሳቸው እንዲይኖሩ ስሇ ሁለ
ሞተ፡፡ስሇዙህ እኛ ከአሁን ጀምሮ ማንንምበስጋ እንዱሆን
አናውቅም፣ክርስቶስም በስጋ እንዯሆነ ያወቅነው ብንሆን
እንኳ ፥አሁን ከእንግዱህ ወዱህ እንዯዙህ አናውቀውም፡፡
ስሇዙህ ማንም በክርስቶስ አዱስ ፍጥረት ነው ፤አሮጌው
ነገር አሌፏሌ ፤ እንሆ ሁለም አዱስ ሆኖአሌ፡፡ወዯ ሮሜ
ሰዎች 8÷10-12 ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ ቢኖር
ሰውነታችሁ በሀጢያት ምክንያት የሞተ ነው ፤
መንፈሳችሁ ግን በጽዴቅ ምክንያት ህያው ነው ፡፡ነገር
ግን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሳው የእርሱ መንፈስ

390
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእናንተ ቢኖር ፤ ክርስቶስ ኢየሱስ ከሙታን ያስነሳው


አርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ ፤ ሇሚሞተው
ሰውነታችሁ ዯግሞ ህይወትን ይሰጠዋሌ፡፡ እንግዱህ
ወንዴሞች ሆይ፤ እዲ አሇብን እንዯ ፍቃዴ ግን እንኖር
዗ንዴ ሇሥጋ አይዯሇም፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷4-12 እንግዱህ ክርስቶስን በአብ


ክብር ከሙታን እንዯተነሳ እንዱሁ እኛም በአዱስ
ህይወት እንዴንመሊሇስ ፤ ከሞቱ ጋር አንዴ እንሆን
዗ንዴ ከጥምቀት ከሱ ጋር ተቀበረን፡፡ሞቱን ከሚመስሌ
ሞት ከሱ ጋር ከተባበረን ትንሳኤውን በሚመስሌ
ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራሇን ፤ ከእንግዱስ
ወዱያ ሇሀጢያት እንዲንገዚ የሀጢያት ስሥጋ ይሻር
዗ንዴ አሮጌው ሰዎች ከእርሱ ጋር እንዯተሰቀሇ
እናውቃሇን፤የሞተስ ከሀጢያቱ ጸዴቋሌና፡፡ነገር ግን
ከክርስቶስ ጋር ከሞተን ከእርሱ ጋር ዯግሞ በህይወት
እንዴንኖር እናምናሇን፡፡ክርስቶሰ ከሙታን ተነስቶ
ወዯፊት እንዲይሞት ሞትንም ወዯ ፊት እንዲይገዚው
እናውቃሇንና፡፡መሞትን አንዴ ጊዛ ፈጽሞ ሇሀጢያት
ሞቶአሌና፤በህይወት መኖርን ግን ሇእግዙአብሔር
ይኖራሌ፡፡ እንግዱህ እናንተ ዯግሞ ሇሀጢያት
እንዯሞታችሁ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታ ሆናችሁ
ሇእግዙአብሔር ሕያዋን እንዯሆናችሁ እራሳችሁን
ቁጠሩ፡፡.እንግዱህ ሇምኞቱ እንዴትታ዗ዘ በሚሞት
ሥጋችሁ ኃጢያት አይንገሥ፤

391
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷10-12 የኢየሱስ ሕይወት


ዯግሞ በሥጋችን ይገሇጥ ዗ንዴ ሁሌጊዛ የኢየሱስን
መሞት በሥጋችን ተሸክመን እንዝራሇን፡፡የኢየሱስ
ህይወት ዯግሞ በሚሞት ሥጋችን ይገሇጥ ዗ንዴ እኛ
ሕያዋናን የሆነን ከኢየሱስ የተነሣ ዗ወትር ሇሞት
አሌፈን እንሰጣሇንና፡፡ስሇዙህ ሞቱ በእኛ ሕይወቱን
በእናንተ ይሰራሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 14÷15 ወንዴምህን በመብሌ


ምክንያት የምታሳዜን ከሆንክ እንግዱህ በፍቅር
አሌተመሊሇስክም፡፡ክርስቶስ ስሇ እርሱ የሞተሇትን
እርሱን በመብሌ አታጥፋው፡፡እግዙአብሔር ከራሱ ጋር
በክርስቶስ አስታርቆናሌ፡፡

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷13-17 አሁን ግን እናንተ በፊት


ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ
በክርስቶስ ዯም ቀርባችኃሌ፡፡እርሱ ሰሊማችን ነውና
ሁሇቱን ያዋሀዯ በአዋጅ የተነገሩትንም የትዕዚዜ ህግ
ሽሮ በመካከሌ ያሇውን የጥሌ ግዴግዲን በስጋው
ያፈረሰ፤ይህንም ከሁሇታቸው አንዴን አዱስን ሰው
በራሱ ይፈጥር ዗ንዴ ሰሊምንም ያዯርግ ዗ንዴ፤ጥሌንም
በመስቀለ ገዴል በእርሱ ሁሇታችንም በአንዴ አካሌ
ከእግዙብሔር ጋር ያስታርቅ ዗ንዴ ነው፡፡መጥቶም
ርቃችሁ ሇነበራችሁ ሇእናንተ ሰሊምን፤ቀርበውም
ሇነበሩትም ሰሊምን የምስራች ብል ሰበከ ፤

392
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ሮሜ ሰዎች 5÷6-11 ገና ዯካሞች ሳሇን ክርስቶስ


዗መኑ ሲዯርስ ስሇሀጢያተኞች ሞቶአሌና ፡፡ስሇ ጻዴቅ
የሚሞት በጭንቅ ይገኛሌና ፤ስሇ ቸር ሰው ግን ሉሞት
እንኳ የሚዯፍር ምናሌባት ይገኝ ይሆናሌ ፡፡ ነገር ግን
ገና ሀጢያተኞች ሳሇን ክርስቶስ ስሇእኛሞቷሌና
እግዙአብሔር ስሇ እኛ ያሇውን የራሱን ፍቅር ያስረዲሌ
፡፡ይሌቁንስ እንግዱህ አሁን በዯሙ ከጸዯቀን በእርሱ
ከቁጣው እንዴናሌ ፡፡ ጠሊቶች ሳሇን ከእግዙአብሔር ጋር
በሌጁ ሞት ከታረቀን ፤ይሌቁንም ከታረቀን በኃሊ
በሕይወቱ እንዴናሇን ፤ይህም ብቻ አይዯሇም፤ነገር ግን
አሁን መታረቁን ባገኘንበት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ
በኩሌ በእግዙአብሔር ዯግሞ እንመካሇን፡፡

2ኛ ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 5÷14-21 ይህን ስሇቆረጠና


የክርስቶስ ፍቅር ግዴ ይሇናሌና ፤አንደ ስሇ ሁለ
ሞተ፤እንግዱያስ ሁለ ሞቱ፤ በሕይወትም ያለት ስሇ
እነርሱ ሇሞተውና ሇተነሳው እንጂ ወዯፊት ሇራሳቸው
እንዲይኖሩ ስሇ ሁለ ሞተ፡፡ስሇዙህ እኛ ከአሁን ጀምሮ
ማንንም በሥጋ እንዯሚሆን አናውቅም ፤ ክርስቶስንም
በስጋ እንዯሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ ፤አሁን ግን
ከእንግዱህ ወዱህ እንዯዙ አናውቀውም፡፡ስሇዙህ ማንም
በክርስቶስ ቢሆን አዱስ ፍጥረት ነው ፤አሮጌው ነገር
አሌፏሌ፤እንሆ ሁለ አዱስ ሆኖአሌ፡፡ነገር ግን የሆነው
ሁለ ፤ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም
አገሌግልት ከሰጠን ፤ ከእግዙአብሔር ነው፡፡

393
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓሇሙን ከራሱ ጋር


ያስታርቅ ነበርና ፤ በዯሊቸውንም አይቆጥርባቸውም
ነበር ፤ በእኛም የማስታረቅ ቃሌ አኖረ ፡፡ እንግዱህ
እግዙአብሔር በእኛ እንዯሚማሌዴ ስሇክርስቶስ
መሌእክተኞች ነን፤ከእግዙአብሔር ጋር ታረቁ ብሇን ስሇ
ክርስቶስ እንሇምናሇን፡፡እኛ በእርሱ ሆነን የእግዙአብሔር
ጽዴቅ እንሆን ዗ንዴ ኃጢያት ያሊወቀውን እርሱን ስሇ
እኛ ኃጢያት አዯረገው፡፡

394
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ብርሃነ
ትንሳኤ

395
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ብርሃነ ትንሳኤ
የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ አስራ ሰባት ከቁጥር
ሃያ ሁሇት እስከ ሃያ ሶስት ፡-በገሉሊም ሲመሊሇሱ
ኢየሱስ ፡፡ የሰው ሌጅ በሰዎች እጅ አሳሌፎ ይሰጥ ዗ንዴ
አሇው ፤ ይገዴለትማሌ ፤ በሶስተኛውም ቀን ይነሳሌ
አሊቸው እነሱም አ዗ኑ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 45÷13 እኔ በጽዴቅ አስነስቼዋሇሁ


መንገደንም ሁለ አቀናሇሁ፤እርሱም ከተማዬን ይሰራሌ
፤በዋጋም ወይም በዯመወዜ ሳይሆን ምርኮኞቼን
ያወጣሌ ፤ይሊሌ የሠራዊት ጌታ እግዙአአብሔር፡፡

1ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 6÷14 እግዙአብሔርም


ጌታን አስነሳ እኛንም በሀይለ ያስነሳናሌ፡፡ሏዋርያት ስራ
13÷29-39 ስሇ እነሱ የተጻፈውን በፈጸሙ ጊዛ
ከእንጨት አውርዯው በመቃብር አኖሩት ፡፡እግዙአብሔር
ግን ከሙታን አስነሳው ፤በህዜብም ዗ንዴ ምስክሮቹ
ሇሆኑት ከእነሱ ጋር ከገሉሊ ወዯ ኢየሩሳላም ሇወጡት
ብዘ ቀን ታያቸው፡፡እኛም ሇአባቶች የተሰጠውን ተስፋ
የምስራቹን ሇእናንተ እንሰብካሇን ፤ ይህ ተስፋ
እግዙአብሔር በሁሇተኛው መዜሙር ዯግሞ፡፡አንተ ሌጄ
ነህ እኔ ዚሬ ወሇዴኩህ ተብል እንዯ ተጻፈ ፤ኢየሱስን
አስነሥቶ ሇእኛ ሇሌጆቻቸው ፈጽሞአሌና ፡፡እንዯገናም
ወዯመበስበስ አንዲይመሇስ ከሙታን እንዲስነሳው
ከሙታን አንዲስነሳው ፤ እንዱህ ፡፡ የታመነውን
የዲዊትን ቅደስ ተስፉ እሰጣችኃሇሁ ብልአሌ ፡፡ዯግሞ

396
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በላሊ ስፍራ ፡፡ ቅደስህን መበስበስህን ያይ ዗ንዴ


አትሰጠውም ይሊሌና ፡፡ ዲዊትም በራሱ ዗መን
የእግዙአብሔርን ሀሳብ ካገሇገሇ በኃሊ አንቀሊፋ፤
ከአባቶቹም ጋር ተጨምሮ መበስበስን አየ፡፡ይህ
እግዙአብሔር ያስነሳው ግን መበስበስን አሊየም ፡፡
እንግዱህ ወንዴሞች ሆይ በእርሱ በኩሌ የኃጢያት
ስርየት እንዱነገርሊችሁ ፤በሙሴም ሕግ ትጸዴቁበት
዗ንዴ የታወቀ ይሁን፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 6÷3-12 ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር


አንዴ እንሆን ዗ንዴ የተጠመቀን ሁሊችን ከሞቱ ጋር
አንዴ እንሆን ዗ንዴ እንዯ ተጠመቀን አታውቁምን፡፡
እንግዱህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንዯተነሳ
እንዱሁ እኛም በአዱስ ህይወት እንዴንመሊሇስ ፤ ከሞቱ
ጋር አንዴ እንሆን ዗ንዴ በጥምቀት ከሱ ጋር ተቀበረን
፡፡ ሞትን በሚመስሌ ሞት ከሱ ጋር ከተባበረን
ትንሳኤውን በሚመስሌ ትንሳኤ ዯግሞ ከእርሱ ጋር
እንተባበራሇን፤ ከእንግዱህ ወዱያ ሇሀጢያት እንዲንገዚ
የሀጢያትን ስጋ ይሻር ዗ንዴ አሮጌውን ሰዎችን ከእርሱ
ጋር እንዯ ተሰቀሇ እናውቃሇን ፤የሞተስ ከሀጢያቱ
ጸዴቋሌና ፡፡ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞተን ከእርሱ
ጋር ዯግሞ በሕይወት እንዴንኖር እናምናሇን ፤ክርስቶስ
ከሙታን ተነስቶ ወዯ ፊት እንዲይሞት ሞትም ወዯ
ፊት እንዲይገዚው እናውቃሇንና ፡፡መሞትስ አንዴ ጊዛ
ፈጽሞ ሇሀጢያት ሞቶአሌና፤ በሕይወት መኖር ግን
ሇእግዙአብሄር ይኖራሌ፡፡እንዱሁም እናንተ ሇሀጢያት

397
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንዯሞታችሁ፤ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ሆናችሁ


ሇእግዙብሔር ህያዋን እንዯሆናችሁ እራሳችሁን ቁጠሩ
እንግዱህ ሇምኞት እንዴትታ዗ዘ በሚሞት ስጋችሁ ሊይ
ሀጢያት አይንገሥ ፤

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3÷1-4 እንግዱህ ከክርስቶስ ጋር


ከተነሣችሁ፤ክርስቶስ በእግዙአብሔር ቀኝ ተቀምጦ
ባሇበት ያሇውን ቦታ እሹ ፡፡ በሊይ ያሇውን አስቡ እንጂ
በምዴር ያሇውን አይዯሇም ፡፡ ሞታችኃሌና ፤
ሕይወታችሁም በእግዙአብሔር ከክርስቶስ ጋር
ተሰውሮአሌና ፡፡ ሕይወታችሁ የሆነ በሚገሇጥበት ጊዛ
እናንተ ዯግሞ ከእርሱ ጋር በክብር ትገሇጣሊችሁ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷11-12 ከእንቅሌፍ የምትነሱበት


ሰአት እንዯዯረሰ ዗መኑን እወቁ ፤ካመንበት ጊዛ ይሌቅ
መዲናችን ዚሬ ወዯ እኛ ቀርቦአሌና፡፡ላሉቱ አሌፎአሌ
ቀኑም ቀርቦአሌ፡፡እንግዱህ የጨሇማን ሥራ አውጥተን
የብርሃን ጋሻ ጦር እንሌበስ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷39-
40 ከሰጠኝ አንዴ እንኳን እንዲሊጠፋ በመጨረሻው ቀን
እንዲስነሳ የአብ ፈቃዴ ይህ ነው ፡፡ሌጅንም አይቶ
በእርሱ የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም ህይወት እንዱያገኝ
የአባቴ ፈቃዴ ይሕ ነው፤እኔም በመጨረሻው ቀን
አስነሳዋሇሁ፡፡

398
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷28-29 በመቃብር ያለቱ ሁለ


ዴምጹን የሚሰሙበት ሰአት ይመጣሌ ፤መሌካምም
ያዯረጉ ሇህይወት ትንሳኤ ክፉም ያዯረጉ ሇፍርዴ
ትንሳኤ ይወጣለና በዙህ አትዯነቁ፡፡

399
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሙታን ትንሳኤ
1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች ምእራፍ አስራ አምስት
ከቁጥር ሶስት አስከ ሃምሳ ስምንት፡-እኔ ዯግሞ
የተቀበሌሁትን ከሁለ በፊት አሳሌፌ ሰጠኃችሁ እንዱህ
ብዬ፡፡ መጽሏፍ እንዯሚሌ ክርስቶስ ስሇሀጢያታችን
ሞተ ፤ተቀበረም ፤ መጽሏፍም እንዯሚሌ በሦስተኛው
ቀን ተነሣ ፤ ሇኬፋም ታየ በኃሊም ሇአስራ ሁሇቱ
ታየ፤ከዙያም በኃሊ ከአምስት መቶ ሇሚበሌጡ
ወንዴሞች በአንዴ ጊዛ ታየ ፤ ከእነሱም የሚበዘቱ እስከ
አሁን አለ አንዲንድች ግን አንቀሊፍተዋሌ፤ከዙያም በኃሊ
ሇያቆብ በኃሊ ሇሏዋርያት ሁለ ታየ ፤አዙያም በኃሊ
እንዯ ጭንጋፍ ሇምሆን ሇእኔ ዯግሞ ታየ፤እኔ
ከሏዋርያትሁለ የማንስነኝና ፤ የእግዙአብሔር ቤተ
ክርስቲያን ስሊሳዯዴኩ ሏዋርያ ተብዬ ሌጠራ የማይገባኝ
፤ ነገር ግን በእግዙአብሔር ጸጋ የሆንሁ እኔ ነኝ ፤
ሇእኔም የተሰጠኝ ጸጋ ከንቱ አሌነበረም ከሁሊቸው ይሌቅ
ግን ዯከምሁ ፤ዲሩ ግን ከእኔ ጋር ያሇው የእግዙአብሔር
ጸጋ ነው እንጂ እኔ አይዯሇሁም ፡፡እንግዱህስ እኔ ብሆን
እነርሱም ቢሆኑ እንዱሁ እንሰብካሇን እንዱሁም
አመናችሁ፡፡ክርስቶስ ከሙታን እንዯ ተነሣነ የሚሰብክ
ከሆነ ግን ከእናንተ አንዲንድቹ ፡፡ ትንሳኤ ሙታን የሇም
እንዳት ይሊለ ትንሣኤ ሙታንስ ከላሇ ክርስቶስ
አሌተነሣማ ፤ ክርስቶስም ካሌተነሣ እንግዱያስ
ስብከታችን ከንቱ ነው እምነታችሁም ዯግሞ ከንቱ ናት
፤ ዯግሞም ክርስቶስ አስነስቶታሌ ብሇን በእግዙአብሔር

400
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሊይ ስሇ መሰከረን ሏሰተኞች የእግሔአብሔር ምስክሮች


ሆነን ተገኝተናሌ፤ ሙታን ግን የማይነሱ ከሆነነ እርሱን
አሊስነሣውም፡፡ሙታን የማይነሱ ከሆነ ክርስቶስ
አሌተነሳማ፤ ክርስቶስ ካሌተነሳ እምነታችሁ ከንቱ ናት፤
እስከ አሁን ዴረስ በሀጢያታችሁ አሊችሁ ፡፡እንግዱህ
በክርስቶስ ያንቀሊፉት ዯግሞ ጠፍተዋሊ ፤በዙህች
ህይወት ብቻ ክርስቶስን ተስፋ የምናረግ ከሆነ ከሰው
ሁለ ይሌቅ እኛ ምስኪኖች ነን፡፡አሁን ግን ክርስቶስ
ሊንቀሊፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቶአሌ፡፡ሞት
በሰው በኩሌ ስሇመጣ ትንሳኤ ሙታን በሰው በኩሌ
ሆኖአሌና፡፡ሁለ በአዲም እንዯሞቱ እንዱሁ ሁለ
በክርስቶስ ዯግሞ ሕይዋን ይሆናለና፡፡ነገር ግን
እያንዲንደ በራሱ ተራ ይሆናሌ ፤ክርስቶስ እንዯ በኩራት
ነው በኃሌ ፤በኃሊም በመምጣቱ ሇክርስቶስ የሆኑት
ናቸው ፤በኃሊም መንግስቱን ሇእግዙአብሔር ሇአባቱ
አሳሌፎ በሰጠ ጊዛ አሇቅነትንም ሁለና ስሌጣንንም ሁለ
ኃይሌንም በሻረ ጊዛ ፤ጠሊቶቹን ሁለ ከእግሩ በታች
እስኪያረግ ዴረስ ሉነግስ ይገባዋሌና፡፡የኃሇኛው ጠሊት
የሚሻረው ሞት ነው ፤ሁለን ከእግሩ በታች
አስገዜቶአሌና ፡፡ነገር ግን ፤ሁለ ተገስቶአሌ ሲሌ
፤ሁለን ካስገዚሇት በቀር መሆኑ ግሌጥ ነው ፡፡ሁለ
ከተገዚሇት በኃሊ ግን እግዙአብሔር ሁለ በእርሱ ይሆን
዗ንዴ በዙያን ጊዛ ሌጁ ራሱ ዯግሞ ሁለን ሊስገዚሇት
ይገዚሌ (ሶስት ቀን እና ሇሉት ጌታ በመቃብር
ነበር))፡፡እንዱማ ካሌሆነ ፤ስሇሙታን የሚጠመቁ ምን
ያዯርጋለ፤ሙታንስ ከቶ የማይነሱ ከሆነ ፤ስሇ እነርሱ

401
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሚጠመቁ ስሇምንዴንነው እኛ ስ዗ወትር በሚያስፈራ


ኑሮ የምንኖር ስሇምንዴነው በጌታችን በክርስቶስ
ኢየሱስ ባሇኝ በእናንተ ትምህክት እየማሌሁ፤ወንዴሞች
ወይ እሇት እሇት እሞታሇሁ ፡፡ እንዯ ሰው በኤፌሶን
ከአውሬ ጋር ከታገሌኩ፤ሙታንስ የማይነሱ ከሆነ ፤ምን
ይጠቅመኛሌ ፤ነገ እንሞታሇንና እንብሊና እንጠታ፡፡
አትሳቱ ክፉ ባሌንጀርነት መሌካሙን አመሌ ያጠፋሌ፡፡
በጽዴቅ ንቁ ሀጢያትንም አትሥሩ፤ እግዙአብሔርን
የማያውቁ አለና ፤አሳፍራችሁ ዗ንዴ ይህንን እሊሇሁ፡፡
ነገር ግን ሰው፡፡ ሙታን እንዳት ይነሳለ ፤በምንስ
አይነት አካሌ ይመጣለ ፤የሚሌ ይኖር ይሆናሌ አንተ
ሞኝ ፤አንተ የምት዗ራው ካሌሞተ ሕያው
አይሆንም፤አንተ የምት዗ራውም፤ ስንዳ ቢሆን ከላሊም
አይነት የአንደ ቢሆን፤ቅንጣት ብቻ ነው እንጂ
የምት዗ራው የሚሆነውን አካሌ አይዯሇም፤እግዙአብሔር
ግን እንዯወዯዯ አካሌን ይሰጠዋሌ ከ዗ሮችም ሇእያንዲንደ
የገዚ አካለን ይሰጠዋሌ፡፡ስጋ ሁለ አንዴ አይዯሇም ፤
የሰው ስጋ ግን አንዴ ነው ፤የእንስሳትም ስጋ ላሊ ነው
፤ የወፎችም ስጋ ላሊ ነው፡፡ዯግሞ ሰማያዊ አካሌ አሇ ፤
ምዴራዊ አካሌ አሇ ፤ነገር ግን የሰማያዊ አካሌ ክብር
ሌዩ ነው ፤የምዴራዊ አካሌ ክብር ሌዩ ነው፡፡ የፀሏይ
ክብር አንዴ ነው የጨረቃም ክብር ላሊ ነው
የከዋክብትም ክብር ላሊነው ፤በክብር አንደ ኮከብ
ከላሊው ኮከብ ይሇያያሌና ፤የሙታን ትንሳኤ ዯግሞ
እንዱሁ ነው ፡፤በመበስበስ ይ዗ራሌ ፤ባሇመበስበስ
ይነሣሌ፤ በውርዯት ይ዗ራሌ በክብር ይነሣሌ ፤በዴካም

402
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይ዗ራሌ፤በኃይሌ ይነሣሌ ፤ፍጥረታዊ አካሌ ይ዗ራሌ


፤መንፈሳዊ አካሌ ይነሳሌ፡፡ፍጥረታዊ አካሌ ካሇ
መንፈሳዊ አካሌ ዯግሞ አሇ፡፡እንዱሁ ዯግሞ ፤ፊተኛው
ሰው አዲም ሕያው ነፍስ ሆነ ተብል ተጽፍዋሌ ፤
ኃሇኛው አዲም ሕይወትን የሚሰጥመንፈስ ሆነ፤
እንዱሁም ዯግሞ ፡፡ፊተኛው ሰው አዲም ሕያው ሰው
ነፍስ ተብል ተጽፎአሌ ፤ ነገር ግን አስቀዴሞ
ፍጥረታዊው ቀጥልም መንፈሳዊ ነው እንጂ መንፈሳዊ
መጀመሪያ አይዯሇም፡፡የፊተኛው ሰው ከመሬት መሬታዊ
ነው ፤ሁሇተኛው ሰው ከሰማይ ነው፡፡መሬታዊው
እንዯሆነ መሬታውያን የሆኑት ዯግሞ እንዱሁ ናቸው፡፡
የዙያንም የመሬታዊ መሌክ እንዯሇበሰን የሰማያዊውን
መሌክ ዯግሞ እንሇብሳሇን፡፡ ነገር ግን ፤ ወንዴሞች ፤
ይህን እሊሇሁ ፡፡ሥጋና ዯም የእግዙአብሔርን መንግስት
ሉወርሱ አይችለም ፤የሚበሰብሰውም የማይበሰብሰውን
አይወርስም፡፡ እንሆ አንዴ ሚስጢር እነግራችኃሇሁ
፤ሁሊችንም አናቀሊፋም ነገር ግን የኃሇኛው መሇከት
ሲነፋ ሁሊችንም በዴንገት በቅጽበት እንሇወጣሇን
፤መሇከት ይነፋሌና ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው
ይነሳለ እኛም እንሇወጣሇን፡፡ይህ የሚበሰብሰው
የማይበሰብሰውን ሉሇብስ ይህም የሚሞተው
የማይሞተውን ሉሇብስ ይገባዋሌና ፡፡ ዲሩ ግን ይህ
የሚበሰብሰው የማይበሰብሰውን ሲሇብስ ፤ በዙያን ጊዛ፡፡
ሞት ዴሌ በመነሳት ተዋጠ ተብል የተፃፈው ቃሌ
ይፈጸማሌ ፡፡ሞት ወይ መውጊያህ የት አሇ ፤ሲኦሌ ሆይ
ዴሌ መንሲያ የት አሇ የሞት መውጊያ ኃጢያት ነው

403
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሀጢያትም ኃይሌ ሕግ ነው፤ነገር ግን በጌታችን


በኢየሱስ ክርስቶስ በኩሌ ዴሌ መነሳትን ሇሚሰጠን
ሇእግዙአብሔር ምስጋና ይሁን ፡፡ስሇዙህ የተወዯዲችሁ
ወንዴሞቼ ሆይ፤ዴካማችሁ በጌታ ከንቱ እንዲይሆን
አውቃችኃሌና የምትዯሊዯለ ፤የማትነቃነቁም የጌታ ስራ
ሁሌ ጊዛ የሚበዚሊችሁ ሁኑ፡፡

የለቃስ ወንጌሌ 20÷27-38 ትንሳኤ ሙታንንም


የሚክደ ከሱደቃውያን አንዲንድች እንዱህ ብሇው
ጠየቁት፤እንዱህ ሲለ፡፡መምህር ሆይ ፡፡ ሙሴ ፡፡ ሚስት
ያሇችው የአንዴ ሰው ወንዴም ሌጅ ሳይወሇዴ ቢሞት
ወንዴሙ ሚስቱን አግብቶ ሇወንዴሙ ዗ር ይተካ ተብል
ፃፈሌን፡፡እንግዱህ ሰባት ወንዴማማቾች ነበሩ ፤
የፊተኛው ሚስት አግብቶ ሌጅ ሳይወሌዴ ሞተ
፤ሁሇተኛውም አገባት፤ሶስተኛውም እንዱሁም ሰባቱ
ዯግሞ ሌጅ ሳይተው ሞቱ፡፡ከሁለ በኃሊ ሴቲቱ ዯግሞ
ሞተች፡፡እንግዱህ ሰባቱ አግብተዋሌና ሴቲቱ በትንሳኤ
ከእነርሱ ሇማንኛቸው ሚስት ትሆናሇች?ኢየሱስም
መሌሶ እንዱህ አሊቸው ፡፡ የዙህ አሇም ሌጆች ያገባለ
ይጋባለም፤ያን አሇምና ከሙታን ትንሳኤ ሉያገኙ
የሚገባቸው እነዙያ ግን አያገቡም አይጋቡም ፤እንዯ
መሊእክት ናቸውና፤ሉሞቱም ወዯ ፊት አይቻሊቸውም፤
የትንሳኤም ሌጆች ስሇ ሆኑ የእግዙአብሔር ሌጆች
ናቸው፡፡ሙታን እንዱነሱ ግን ሙሴ ዯግሞ በቁጥቋጦው
዗ንዴ ጌታ የአብርሏምን አምሊክ የይስሀቅንም አምሊክ
የያቆብንም አምሊክ በማሇቱ አስታወቀ፤ሁለ ሇእርሱ

404
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሕይዋን ስሇሆኑ ፤ የሕይዋን አምሊክ ነው እንጂ


የሙታን አይዯሇም፡፡

የዮሏንስ ራእይ 20÷4-6 ዘፋኖችም አየሁ ፤በእነርሱም


ሊይ ሇተቀመጡት ዲኝነት ተሰጣቸው፤ስሇ ኢየሱስም
ምስክርና ስሇ እግዙአብሔር ቃሌ ራሶቻቸውን
የተቆረጠባቸውን ሰዎች ነፍሳት፤ሇአውሬውና ሇምስለም
ያሌሰገደትን ምሌክቱንም በግንባሮቻቸው በእጆቻቸው
ሊይ ያሌተቀበለትን አየሁ ፤ (ዮሏንስ ራእይ ራእይ 13
÷ 15 የአውሬውም ምስሌ ሉናገር እንኳ ሇአውሬውም
ምስሌ የማይሰግደሇትን ሁለ ሉያስገዴሊቸው ፤
ሇአውሬው ምስሌ የማይሰግደሇትን ሁለ ሉያስገዴሊቸው
፤ሇአውሬው ምስሌ ትንፋሽ እንዱሰጠው ተሰጠው ፡፡
13፥16 ታናናሾችና ታሊሊቆችም ባሇ ጠጋዎችና ዴሆችም
ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁለ በቀኝ እጃቸው ወይም
በግንባራቸው ምሌክትን እንዱቀበለ፤3፥17 የአውሬው
ስም ወይም በስሙ ቁጥር የላሇበት ማንም ሉገዚ ወይም
ሉሸጥ እንዲይችሌ ያዯርጋሌ፡፡ጥበብ በዙ አሇ፡፡3፥18
አእምሮ ያሇው የአውሬውን ቁጥር ይቁጠረው ፤ቁጥሩ
የሰው ቁጥር ነውና፤ቁጥሩም ስዴስት መቶ ስዴሳ
ስዴስት ነው፡፡ )፤ ከክርስቶስ ጋርም ሺ አመት ኖሩና
ነገሱ፡፡4፥5 የቀሩቱ ሙታን ግን ይህ ሺህ ዓመት
እስኪፈጸም ዴረስ በሕይወት አሌነበሩም ፡፡ ይሕ
የፊተኛው ትንሳኤ ነው፡፡4፥6 በፊተኛው ትንሳኤ ዕዴሌ
ያሇው ብጹህና ቅደስ ነው፤ሁሇተኛው ሞት በእርሱ ሊይ
ስሌጣን የሇውም፤ዲሩ ግን የእግዙአብሔርና የክርስቶስ

405
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ካህናት ይሆናለ ከክርስቶስ ጋር ይህን ሺ ዓመት


ይነግሳለ፡፡

406
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የመጨረሻው ፍርዴ

407
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የመጨረሻው ፍርዴ
የዮሏንስ ወንጌሌ ምእራፍ ሶስት ቁጥር አስራ
ስምንት፡-በእርሱ በሚያምን አይፈረዴበትም ፤ በማያምን
ግን በአንደ በእግዙአብሔር ሌጅ ስሊሊመነ አሁን
ተፈርድበታሌ፡፡3÷36 በሌጁ የሚያምን የ዗ሊሇም
ሕይወት አሇው፤በሌጁ የማያምን ግን የእግዙአብሔር
ቁጣ በእርሱ ሊይ ይኖራሌ እንጂ ሕይወትን አያይም ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 8÷1-2 እንግዱህ በክርስቶስ


ኢየሱስ ሊለት አሁን ኩነኔ የሇባቸውም፡፡በክርስቶስ
ኢየሱስ ያሇው የሕይወት መንፈስ ሕግ ከሀጢያትና
ከሞት ህግ አውጥቶኛሌ ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ 5÷21-24
አብ ሙታንን እንዯሚያስነሳ ሕይወትንም
እንዯሚሰጣቸው ፤እንዱሁ ወሌዴ ዯግሞ ሇሚወዲቸው
ሕይወትን ይሠጣቸዋሌ ፡፡ ሰዎች ሁለ አብን
እንዯሚያከብሩት ወሌዴን ያከብሩት ዗ንዴ ፤ፍርዴን
ሁለ ሇወሌዴ ሰጠው እንጂ አብ በአንዴስ እንኳ
አይፈርዴም ፡፡ወሌዴን የማያከብር የሊከውን አብን
አያከብርም፡፡እውነት እውነት አሊቸዋሇሁ ፤ቃላን
የሚሰማ የሊከኝንም የሚያምን የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው
፤ከሞት ወዯ ሕይወት ተሸገረ እንጂ ወዯ ፍርዴ
አይመጣም፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 12÷44-50 ኢየሱስም ጮኸ


፤እንግዱህም አሇ ፡፡በእኔ የሚያምን በሊከኝ ማመኑ ነው
እንጂ በእኔ አይዯሇም፤እኔንም የሚያይ የሊከኝን ያያሌ፡፡

408
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በእኔ የሚያምን ሁለ በጨሇማ እንዲይኖር እኔ ብርሃን


ሆኜ ወዯ አሇም መጥቻሇሁ፡፡አሇም ሊዴን እንጂ በአሇም
ሌፈርዴ አሌመጣሁምና ቃላን ሰምቶ የሚጠብቀው
ቢኖር የምፈርዴበት እኔ አይዯሇሁም ፡፡ የሚጥሇኝ
ቃላን የማይቀበሇው እርሱ የሚፈርዴበት አሇው፤እኔ
የተናገርኩት ቃሌ እርሱ በመጨረሻው ቀን
ይፈርዴበታሌ ፡፡ እኔ ከራሴ አሌተናገርኩምና ፤ነገር ግን
የሊከኝ አብ እርሱ የምሇከውን የምናገረውንም ትእዚዜ
ሰጠኝ፡፡ትእዚዘም የ዗ሊሇም ሕይወት እንዯሆነች
አውቃሇሁ ፡፡ስሇዙህ እኔ የምናገረው አብ አስንዯነገረኝ
እንዱሁ እናገራሇሁ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 14 ÷ 9-13 ሙታንንም ሕይዋንንም


ይገዚ ዗ንዴ ክርስቶስ ሞተቶአሌና ሕያውም ሆኖአሌና፡፡
አንተም ስሇምን በወንዴምህ ሊይ ስሇምን ትፈርዲሇህ ፡፡
ወይ አንተ ዯግሞ ወንዴምህን ስሇምን ትንቃሇህ ፤
ሁሊችን በክርስቶስ ወንበር ፊት እንቆማሇንና ፡፡ እኔ
ሕያው ነኝ፤ ይሊሌ ጌታ፤ጉሌበት ሁለ ሇኔ ይንበረከካሌ
ምሊስም ሁለ እግዙአብሔርን ያመሰግናሌ ተብል
ተጽፎአሌና፡፡እንግዱስ እያንዲንዲችን ስሇ እራሳችን
ሇእግዙአብሄር መሌስ እንሰጣሇን፡፡እንግዱህ ከዚሬ ጀምሮ
እርስ በእርሳችን አንፈራረዴ ፤1ጴጥሮስ መሌእክት
4፤17-18 ፍርዴ ከእግዙአብሔር ቤት ተነስቶ
የሚጀምርበት ጊዛ ዯርሶአሌና ፤ አስቀዴሞም በእኛ
የሚጀምር ከሆነ ሇእግዙአብሔር ወንጌሌ የማይታ዗ዘ
መጨረሻቸው ምን ይሆን ፤ ጻዱቅ በጭንቅ የሚዴን

409
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከሆነ (አንዴ ሌጁን ስሇ እኛ ሰውቶ በእርሱ


የምናምነውን በምጥ ወሌድ ያተረፈን ) ዓመጸኛውና
ኃጢያተኛው(የማያምነው) ወዳት ይታይ ዗ንዴ አሇው፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ12÷36-37 ሰዎች ስሇሚናገሩት ስሇ


ከንቱ ነገር ሁለ በፍርዴ ቀን መሌስ ይሰጡበታሌ፤
ከቃሌህ የተነሳ ትጸዴቃሇህና ከቃሌህም የተነሳ
ትኮነናሇህ፡፡ 1የጴጥሮስ መሌእክት 1÷17 ሇሰው ፊት
ሳያዯሊ በእያንዲንደ ሊይ እንዯ ስራው የሚፈርዯውን
አባት ብሊችሁ ብትጠሩ በእንግዴነታች ዗መን በፍርአት
ኑሩ፡፡ መዜሙረ ዲዊት 7 ÷ 8 እግዙአብሔር በአሕዚብ
ይፈርዲሌ፤7፥11 እግዙአብሔር የእውነት ዲኛ ነው ፤
ኃሇኛም ታጋሽም ነው፤ሁሌጊዛም አይቆጣም ፡፡7፥12
ባትመሇሱ ግን ሰይፉን ይስሊሌ፤ቀስቱን ገተረ አ዗ጋጀም፤
መዜሙረ ዲዊት 10፤16 እግዙአብሔር ሇ዗ሊሇም
ይነግሳሌ ፤አሕዚብ ከምዴሩ ይጠፋለ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 19÷7-19 የበጉ ሰርግ ስሇዯረሰ ሚስቱ


እራስዋን ስሊ዗ጋጀች ዯስ ይበሇን ሏሴትም እናዴርግ
ክብርንም ሇእርሱ እናቅርብ፡፡19፥8 ያጌጠና ቀጭን
የተሌባ ሌብስ እንዴትጎናጸፍ ተሰቶአታሌ፡፡ቀጭኑ
የተሌባ እግር የቅደሳን የጽዴቅ ስራ ነውና ፡፡19፥9
እርሱም ወዯ በጉ እራት የተጠሩ ብጹሀን ናቸው ብሇህ
ፃፍ አሇኝ ፡፡ይህ የእግዙአብሔር አውነተኛ ቃሌ ነው
አሇኝ ፡፡፥19÷10 ሌሰግዴሇትም በእግሩ ፊት ተዯፋሁ፡፡
እርሱም ፡፡እንዲታዯርገው ተጠንቀቅ ከአንተ ጋር
የኢየሱስ ምክር ካሊቸው ከወንዴሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ

410
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ነኝ፤ሇእግዙአብሔር ስገዴ፤ የኢየሱስ ምስክር የትንቢት


መንፈስ ነው አሇኝ፡፡ 19÷11 ሰማይ ተከፍቶ አየሁ
፤እነሆም አምባ ሊይ ፈረስ ፤የተቀመጠበትም የታመነና
እውነተኛ ይባሊሌ፤ በፍርዴም ይፈርዲሌ ይዋጋሌም፡፡
19፥12 አይኖቹም እንዯ አሳት ነበሌባሌ ናቸው ፤በራሱ
ሊይም ብዘ ዗ውድች አለ፤ከእርሱም በቀር አንዴ እንኳ
የማያውቀው የተጻፈ ስም አሇው፤19፥13 በዯምም
የተረጨ ሌብስ ተጎናጽፏሌ፤ስሙም የእግዙአብሔር ቃሌ
ተብሎሌ፡፡19፥14 በሰማይም ያለ ጭፍራዎች ጥሩ
ቀጭን የተሌባ እግር ሌብስ ሇብሰው በአምባሊዮች
ፈረሶች ተቀምጠው ይከተለት ነበር፡፡19፥15 አሕዚብን
ይመታበት ዗ንዴ ከአፉ ስሇታም ሰይፍ ይወጣሌ
፤እርሱም በብረት በትር ይገዚችኃሌ፤እረሱም ሁለን
የሚገዚ የእግዙአብሔር የብርቱ ቁጣውን ወይን
መጥመቂያ ይረግጣሌ፡፡19÷16 በሌብሱና በጭኑ
የተጻፈበት፡፡ የነገስታት ንጉስና የጌቶች ጌታ የሚሌ ስም
አሇው ፡፡19፥17-18 አንዴም መሌአክ በጸሀይ ውስጥ
ቆሞ አየሁ ፤ በሰማይም መካከሌ ሇሚበሩ ወፎች ሁለ፡፡
መታችሁ የነገስታትን ስጋና የሻሇቃዎችን ስጋ
የብርቱዎችንም ሥጋ የፈረሶችንም በእነርሱም
የተቀመጡትን ሥጋ የጌቶችንንም የባሪያዎችንም
የታናናሾችንና የታሊሊቆችንም ስጋ ሁለ ስጋ እንዴትበለ
ወዯ ታሊቁ ወዯ እግዙአብሔር እራት ተከማቹ ብል
በታሊቅ ዴምጽ ጮከ (with loud voice)፡፡19፥19
በፈረሱ የተቀመጠውን ጭፍራዎቹንም ይወጉ ዗ንዴ

411
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አውሬውና የምዴር ነገስታት ጭፍራዎቻቸውም


ተከማችተው አየሁ፡፡

19፥20 አውሬውም ተያ዗ በእርሱም ፊት ተአምራትን


እያዯረገ የአውሬውን ምሌክት የተቀበለትን ሇምስለም
የሰገደሇትን ያሳተ ሀሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያ዗
፤ሁሇቱም በህይወት ሳለ በዱን ወዯሚቃጠሌ ወዯ እሳት
ባህር ተጣለ፡፡የተቀሩትም በፈረስ ሊይ ከተቀመጠው
ከአፉ በሚወጣው ሰይፍ ተገዯለ ፤ወፎችም ሁለ
ከስጋቸው ጠገቡ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 20÷1-6 የጥሌቁን መክፈቻና ታሊቁን


ሰንሰሇት በእጁ የያያ መሇአክ ከሰማይ ሲወርዴ
አየሁ፡፡20፥2 የቀዯመውን እባብ ዗ንድውን እርሱም
ዱያቢልስ ሰይጣን የተባሇውን ያ዗ው ፤20፥3 ሺህ
ዓመትም አሰረው ፤ወዯ ጥሌቀውም ጣሇው አሕዚብን
ወዯፊት እንዲያስት ሺህ አመትም እስከሚፈጽም ዴረስ
በእርሱ ሊይ ዗ግቶ ማኅተም አዯረገበት፤ ከዙም በኃሊ
ሇጥቂት ጊዛ ይፈታ ዗ንዴ ይገባዋሌ ፡፡20፥4 ዘፋኖችም
አየሁ፤በእነርሱም ሊይ ሇተቀመጡት ዲኝነት ተሰጣቸው፤
ስሇ ኢየሱስም ምስክርና ስሇ እግዙአብሔር ቃሌ
ራሶቻቸውን የተቆረጠባቸውን ሰዎች ነፍሳት ፤
ሇአውሬውና ሇምስለም ያሌሰገደትን ምሌክቱንም
በግንባሮቻቸው በእጆቻቸው ሊይ ያሌተቀበለትን አየሁ ፤
ከክርስቶስ ጋርም ሺ አመት ኖሩና ነገሱ ፡፡20፥5 የቀሩቱ
ሙታን ግን ይህ ሺህ ዓመት እስኪፈጸም ዴረስ
በሕይወት አሌነበሩም ፡፡ ይሕ የፊተኛው ትንሳኤ

412
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ነው፡፡20፥6 በፊተኛው ትንሳኤ ዕዴሌ ያሇው ብጹህና


ቅደስ ነው፤ሁሇተኛው ሞት በእርሱ ሊይ ስሌጣን
የሇውም፤ዲሩ ግን የእግዙአብሔርና የክርስቶስ ካህናት
ይሆናለ ከክርስቶስ ጋር ይህን ሺ ዓመት ይነግሳለ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 20÷7-10 ሺውም አመት ሲፈጸም


ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታሌ ፤20፥8በአራቱም በምዴር
ማዕ዗ን ያለትን አሕዚብ፤ጎግና ማጎን፤እንዱያስታቸው
ሇሰሌፍም እንዱያስከትሊቸው ይወጣሌ፤ ቁጥራቸውም
እንዯ ባህር አሸዋ የሚያህሌ ነው ፡፡20፥9 ወዯ ምዴርም
ስፋት ወጡ የቅደሳንንም ሰፈርና የተወዯዯችውን ከተማ
ከበቡ ፤እሳትም ከሰማይ ከእግዙአብሔር ዗ንዴ ወርዲ
በሊቻቸው፡፡20፥10ያሳታቸው ዱያቢልስ አውሬውና
ሏሰተኛው ነቢይ ወዲለበት ወዯ እሳቱና ወዯ ዱኑ ባህር
ተጣሇ፤ ሇ዗ሇአሇም እስከ ዗ሊሇም ቀንና ላሉት
ይሰቃያለ፡፡

በመንግስተ ሰማያት የቅደሳን የእራት ግብዣ ጥሪ

የዮሏንስ ራእይ 19÷7 የበጉ ሰርግ ስሇዯረሰ ሚስቱ


አራስዋን ስሊ዗ጋጀች ዯስ ይበሇን ሏሴትም እናዴርግ
ክብርንም ሇእርሱ እናቅርብ ፡፡19፥8 ያጌጠና ቀጭን
የተሌባሌብስ እንዴትጎናጸፍ ተሰቶአታሌ፡፡ቀጭኑ የተሌባ
እግር የቅደሳን የጽዴቅ ስራ ነውና ፡፡19፥9 እርሱም ወዯ
በጉ እራት የተጠሩ ብጹሀን ናቸው ብሇህ ፃፍ አሇኝ ፡፡

413
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የአሕዚብ ሥጋ እንዱበለ በሰማይም መካከሌ


ሇሚበሩ ወፎች በእግዙአብሔር የተዯረገ የእራት
ግብዣ ጥሪ
የዮሏንስ ራዕይ ምእራፍ አስራ ዗ጠኝ ከቁጥር አስራ
ሰባት እስከ አስራ ስምንት፡-አንዴም መሌአክ በጸሀይ
ውስጥ ቆሞ አየሁ፤በሰማይም መካከሌ ሇሚበሩ ወፎች
ሁለ፡፡መታችሁ የነገስታትን ስጋና የሻሇቃዎችን ስጋ
የብርቱዎችንም ሥጋ የፈረሶችንም በእነርሱም
የተቀመጡትን ሥጋ የጌቶችንንም የባሪያዎችንም
የታናናሾችንና የታሊሊቆችንም ስጋ ሁለ ስጋ እንዴትበለ
ወዯ ታሊቁ ወዯ እግዙአብሔር እራት ተከማቹ ብል
በታሊቅ ዴምጽ ጮከ፡፡19፥19 በፈረሱ የተቀመጠውን
ጭፍራዎቹንም ይወጉ ዗ንዴ አውሬውና የምዴር
ነገስታት ጭፍራዎቻቸውም ተከማችተው አየሁ፡፡
19፥20 አውሬውም ተያ዗ በእርሱም ፊት ተአምራትን
እያዯረገ የአውሬውን ምሌክት የተቀበለትን ሇምስለም
የሰገደሇትን ያሳተ ሀሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያ዗
፤ሁሇቱም በህይወት ሳለ በዱን ወዯሚቃጠሌ ወዯ እሳት
ባህር ተጣለ፡፡የተቀሩትም በፈረስ ሊይ ከተቀመጠው
ከአፉ በሚወጣው ሰይፍ ተገዯለ ፤ወፎችም ሁለ
ከስጋቸው ጠገቡ፡፡

414
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የነጩ ዘፋን ፍርዴ


የዮሏንስ ራእይ ምእራፍ ሃያ ከቁጥር አስራ አንዴ
እስከ አስራ አምስት፡-ታሊቅና ነጭ ዘፋንም በእርሱ ሊይ
የተቀመጠውንም አየሁ ፤ ምዴርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ
ስፍራም አሌተገኘሊቸውም፡፡20፥12ሙታንም ታናነሾችና
ታሊሊቆችን በዘፋኑ ፊት ቆመው አየሁ ፤ መጽሏፍትም
ተከፈቱ ፤ ላሊ መጽሏፍም ተከፈተ እርሱም የህይወት
መጽሀፍ ነው ፤ሙታንም በመጽሀፍት ተጽፎ እንዯነበረ
እንዯየ ስራቸው መጠን ተከፈለ፡፡20፥13 ባህርም በሱ
ውጥ ያለ ሙታንን ሰጠ ፤ሞትና ሲኦሌም በእነርሱ
዗ንዴ ያለትን ሙታንን ሰጠ፤ሞትና ሲኦሌም በእነርሱም
በእነርሱን ዗ንዴ ያለትን ሰጡ፡፡እያንዲንደም እንዯ
የስራው መጠን ተከፈሇ፡፡20፥14ሞትና ሲኦሌም በእሳት
ባህር ውስጥ ተጣለ ፡፡ ይህም የእሳት ባህር ሁሇተኛው
ሞት ነው፡፡20፥15በሕይወትም መጽሏፍ ተጽፎ
ያሌተገኘው ማንኛውም በእሳት ባህር ውስጥ ተጣሇ፡፡
(ከዙ የምንረዲው ሁሇት መጽሏፍት እንዲለ ነው አንደ
መጽሏፍ ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ ክርስቶስ እንዯሆነ
ያመኑ ሰዎች ስማቸው የሚመ዗ገብበት የህይወት
መጽሏፍ ሲሆን ላሊው ዯግሞ ሰዎች በምዴር ሊይ
የሰሩት መሌካም ስራ የሚመ዗ግብበት መጽሏፍ)፡፡

415
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢየሱስ ክርስቶስ በአብ ፊት በፍርዴ ቀን


ሊመኑበት እና ሊሊመኑበት ይመሰክራሌ
የማቴዎስ ወንጌሌ ምእራፍ አስር ከቁጥር ሰሊሳ
ሁሇት አስከ ሰሊሳ ሶስት፡-ስሇዙህ በሰው ፊት
ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በአባቴ ፊት
እመሰክርሇታሇሁ ፤በሰው ፊት የሚክዯኝ ሁለ እኔ
ዯግሞ በሰማይ ባሇው በአባቴ ፊት በአባቴ ፊት
እክዯዋሇሁ፡፡የማርቆስ መንጌሌ 8÷36-37 ሰውስ ስሇ
ነፍሱ ቤዚ ምን ይሰጣሌ?በዙህም በ዗ማዊና በኃጢያተኛ
ትውሌዴ መካከሌ በእኔና በቃላ የሚያፍር ሁለ፤የሰው
ሌጅ ዯግሞ በአባቱ ክብር ከቅደሳን መሊእክት ጋር
በመጣ ጊዛ በእርሱ ያፍርበታሌ፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ
5÷34 እኔ ግን ከሰው ምስክር አሌቀበሌም እናንተ
እንዴትዴኑ ይሄን እሊሇሁ እንጂ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 22÷18-20 በዙህ መጽሏፍ የተጻፈውን


የትንቢት ቃሌ ሇሚሰማ እኔ እመሰክራሇሁ ፤ማንም
በዙህ ሊይ አንዲች ቢጨምር እግዙብሔር በዙህ
መጽሏፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታሌ ፤
ማንምም በዙ በትንቢት መጽሏፍ ከተጻፉት ቃልች
አንዲች ቢያጎዴሌ፤ከዙህ መጽሏፍት ከተጻፉት ከሕይወት
ዚፍና ከቅዴስቲቱ ከተማ እግዙአብሔር እዴለን
ያጎዴሌበታሌ ፡፡ ይህን የሚመሰክር ፡፡ አዎን ፤በቶል
እመጣሇሁ ይሊሌ ፡፡ አሜን ፤ጌታ ኢየሱስ ሆይ ፡፡ና፡፡

416
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 የዮሏንስ መሌእክት 2÷28 አሁንም ፤ሌጆች ሆይ


፤በሚገሇጥበት ጊዛ እምነት እንዱሆንሌን በመምጣቱም
በእርሱ ፊት እንዲናፍር በእርሱ ኑሩ፡፡

417
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በመንግስተ ሰማያት ውስጥ የሰው ሌጆች


አያገቡም አይጋቡም እንዯመሊእክት
ፍጹማን ሆነው ነው የሚኖሩት
የማቴዎስ ወንጌሌ 22÷23-33፡- በዙያን ቀን፡- ትንሳኤ
ሙታን የሇም የሚለት ሰደቃውያን ወዯ እርሱ ቀረቡ÷
እንግዱህ ብሇው ጠየቁት ፡-መምህር ሆይ÷ሙሴ አንዴ
ሰው ሌጅ ሳይወሌዴ ሲሞት ወንዴሙ ሚስቱን አግብቶ
ሇወንዴሙ ዗ር ይተካ አሇ፡፡ሰባት ወንዴሞች በእኛ ዗ንዴ
ነበሩ፤ፊተኛውም ሚስት አግብቶ ሞተ÷዗ርም ስሇላሇው
ሚስቱን ሇወንዴሙ ተወሇት፤እንዱሁ ዯግሞ ሁሇተናው
ሶስተኛውም÷እስከ ሰባተኛው ዴረስ ፡፡ከሁለ በኃሊ ሴቲቱ
ሞተች፡፡ሁለ አግብተዋሌና በትንሳኤ ቀንስ ÷ከሰባቱ
ማናቸው ሚስት ትሆናሇች ? ኢየሱስም መሌሶ እንዱ
አሊቸው፡- መጽሏፍትና የእግዙአብሔር ኃይሌ
አታወቁምና ትስታሊችሁ፡፡በትንሳኤስ እንዯ እግዙአብሔር
መሊእክት በሰማይይሆናለ እንጂ አያገቡም አይጋቡምም
፡፡ ስሇ ትንሳኤ ሙታን ግን ፡-እኔ የአብርሃም አምሊክ
÷የይስሏቅም አምሊክ÷የያእቆብም አምሊክ ነኝ የሚሌ
ከእግዙአብሔር ዗ንዴ ወዯ እናንተ የተባሇውን
አሊነበባችውምን?የሕይዋን አምሊክ ነው እንጂ የሙታን
አይዯሇም፡፡ሕዜቡም ይሕን ሰምተው በትምህርቱ
ተገረሙ፡፡

418
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እግዙአብሔር ምዴርን ዲግመኛ በውሃ


ሊሇማጥፋት ቃሌ ኪዲን ሇኖህ ገብቷሌ
ኦሪት ዗ፍጥረት 9÷8-14፤16-17 እግዙአብሔር
ሇኖህና ሇሌጆቹ እንዱህ ብል ተናገረ ፡፡እኔም እነሆ ቃሌ
ኪዲኔን ከእናንተና በኃሊ ከሚመጣው ከ዗ራችሁ ጋር
አቆማሇሁ፤ቃሌ ኪዲኔን ከአንተ ጋር አቆማሇሁ፤ሥጋ
የሇበሰ ሁለ ዲግመኛ በጥፋት ውኃ ፤አይጠፋም
፤ምዴርንም ሇማጥፋት ዲግመኛ የጥፋት ውኃ
አይሆንም ፡፡እግዙአብሔርም አሇ ፡፡በእኔና በአንተ
መካከሌ ፤ከእናንተም ጋር ባሇው በሕያው ነፍስ ሁለ
መካከሌ ፤ሇ዗ሊሇም የማዯርገው የቃሌ ኪዲን ምሌክት
ይህ ነው፤ቀስቱን በዯመና አዴርጊያሇሁ፤የቃሌ ኪዲኑም
ምሌክት በእኔና በምዴር መካከሌ ይሆናሌ፡፡በምዴር ሊይ
ዯመናን በጋረዴሁ ጊዛ ቀስቲቱ በዯመናው ትታያሇች፤
16-17 ቀስቲቱም በዯመና ትሆናሇች ፤በእኔና በምዴር
ሊይ በሚኖር ስጋ ባሇው በሕያው ነፍስ ሁለ ሁለ
መካከሌ ያሇውን የ዗ሊሇም ቃሌ ኪዲን ሇማሰብ
አያታሇሁ፡፡ እግዙአብሔር ኖሕን ፡፡በእኔና በምዴር ሊይ
በሚኖር ሥጋ ባሇው መካከሌ ያቆምኩት ቃሌ ኪዲን
ምሌክት ይህ ነው አሇው፡፡ 2 ጴጥሮስ መሌእክት
3÷7አሁን ያለ ሰማይና ምዴር ግን እግዙአብሔርን
የማያመሌኩት ሰዎች እስከሚጠፉበት አስከ ፍርዴ ቀን
ዴረስ ተጠብቀው በዙያ ቃሌ በእሳት ቀርተዋሌ፡፡

419
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሏዋርያው እና


በባሇእራዩ በዮሏንስ በኩሌ ማንም ሰው
የአውሬው ስም ወይም የስሙ ቁጥር 666
እንዲይቀበሌ አስጠንቅቋሌ
የዮሏንስ ራእይ ምእራፍ አስራ ሶስት ከቁጥር አራት
እስከ ስዴስት፡ 13÷4 ሇቀዯመው ዗ንድውም ሰገደሇት ÷
ሇአውሬው ሥሌጣን ሰጥቶታሌና ፤ሇአውሬውም ፡፡
አውሬው ማን ይመስሇዋሌ ÷ እርሱንስ ሉዋጋ ማን
ይችሊሌ?እያለ ሰገደሇት ፡፡ 13÷5 ታሊቅንም ነገርና
ስዴብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው ÷ በአርባ ሁሇት
ወርም እንዱሰራ ስሌጣን ተሰጠው ፡፡ 13÷6
እግዙአብሔርን ሇመሳዯብ ስሙንና ማዯርያውንም
በሰማይ የሚያዴርቱን ሉሳዯብ አፉን ከፈተ፡፡
የዮሏንስ ራእይ 13÷14-18 በአውሬውም ፊት ያዯርግ
዗ንዴ ከተሰጡት ምሌክቶች የተነሣ በምዴር የሚኖሩትን
ያስታሇሌ፤የሰይፍም ቁስሌ ሇነበረውና በሕይወት ሇኖረው
ሇአውሬው ምስሌን እንዱያዯረትጉ በምዴር የሚኖሩትን
ይናገራሌ፡፡ሇአውሬው ምስሌ ሉናገር እንኳ ሇአውሬው
ምስሌ የማይሰግደትን ሁለ ሉያስገዴሊቸው ÷
ሇአውሬውም ምስሌ ትንፋሽ እንዱጠው ተሰጠው፡፡
ታናናሾችም ታሊሊቆችም ባሇጠጋዎችና ዴሆችም
ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁለ በቀኝ እጃቸው ወይም
በግንባሮቻቸው ምሌክትን እንዱቀበለ÷ የአውሬውን ስም
ወይም የስሙን ቁጥር ያሇው ምሌክት የላሇበት ማንም
ሉገዚ ወይም ሉሸጥ እንዲይችሌ ያዯርጋሌ ፡፡ ጥበብ

420
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

በዙህ አሇ ፡፡ አእምሮው ያሇው የአውሬውን ቁጥር


ይቁጠረው፤ቁጥሩ የሰው ቁጥር ነውና ÷ቁጥሩም
ስዴስት መቶ ስዴሳ ስዴስት ነው፡፡ የዮሏንስ ራእይ
14÷9-11 ሦስተኛው መሌአክም በታሊቅ ቃሌ እንዯዙህ
እያሇ ተከተሊቸው÷ሇዙያ አውሬና ምስለ የሚሰግዴ ÷
በግንባሩ ወይም በእጁ የስሙን ምሌክት የተፃፈበት÷
እርሱ ያሌተበረ዗ውንና በቁጣው ጽዋ የተቀዲውን
እግዙአብሔርን የቁጣ ወይን ይጠጣሌ ፡፡ በቅደሳን
በመሇአክቱ እና በበጉም ፊት በእሳትና በዱን ይሰቃያሌ፡፡
የስቃቸውም ጢስም ከ዗ሊሇሇም እስከ ዗ሇአሇም ዴረስ
ይወጣሌ፤ሇዙያ አውሬና ሇምስለ ሇምስለ የሚሰግደ
÷የስሙንም ምሌክት የሚጽፉ በመዓሌትም በላሉትም
ዕረፍት የሊቸው፤ይህንም ፍርዴ ይቀበሊለ፡፡

421
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሌጆች ሆይ የመጨረሻው ሰአት ነው

422
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሌጆች ሆይ የመጨረሻው ሰአት ነው


(1የዮሏንስ መሌእክት 2÷18)
አንዯኛ የዮሏንስ መሌእክት ምእራፍ ሁሇት ከቁጥር
አስራ ስምንት አስከ ሃያ ሶስት፡-ሌጆች ሆይ መጨረሻው
ሰዓት ነው ፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ ይመጣ ዗ንዴ
እንዯሰማችሁ አሁን እንኳ ብዘዎች የክርስቶስ
ተቃዋሚዎች ተነስተዋሌ ፤ስሇዙህም መጨረሻው ሰዓት
እንዯሆነ እናውቃሇን፡፡ከእኛ ዗ንዴ ወጡ ዲሩ ግን ፤ዲሩ
ግን ከእኛ ወገን አሌነበሩም ፤ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ
ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፡፡ነገር ግን ሁለ ከእኛ ወገን
እንዲሌሆኑ ይገሇጡ ዗ንዴ ወጡ፡፡እናንተ ከቅደሱ
ገናችሁት ቅባት አሊችሁ ፤ ሁለን ታውቃሊቸሁ፡፡
እውነትን የምታቁ ስሇሆናችሁ ÷ ውሸትንም ሁለ
ከእውነት እንዲልነ ስሇምታቁ ስሊሌሆነ እውነትን
እንዯማታቁ አዴርጌ አሌጽፍሊችሁም ፡፡ ክርስቶስ
(መሲህ/አዲኝ) አይዯሇም ብል ኢየሱስን ከሚክዴ በቀር
ውሸተኛ ማን ነው?አብና ወሌዴን የሚክዴ ይህ
የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው ፡፡ ወሌዴን የሚክዴ ሁለ አብ
እንኳ የሇውም ፤በወሌዴ የሚታመን አብ ዯግሞ አሇው፡፡
2ተኛ የዮሏንስ መሌእክት 1÷7-11 ብዘ አሳቾች ወዯ
አሇም ገብተዋሌና እነርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ
እንዯ መጣ የማያምኑ ናቸው ፤የይህ አሳቹና የክርስቶስ
ተቃዋሚው ነው ፡፡ ሙለ ዯመወዜ እንዴትቀበለ እንጂ
የሰራችሁት እንዲይጠፋ ሇራሳችሁ ተጠንቀቁ፡፡ሇሚወጣ

423
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሁለ በክርስቶስ ትምህርት ሇማይመኖር ሰው አምሊክ


የሇውም፤በክርስቶስ ትምህርት ሇሚኖር አብና ወሌዴ
አለት ፡፡ ማንም ወዯ እናንተ ቢመጣ ይህንን ትምህርት
ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበለት ሰሊምም አትበለት
፤ሰሊም የሚሇው ሰው በክፉ ስራው ይካፈሊሌና፡፡

ሁሇተኛ ጢሞቲዎስ ምእራፍ ሶስት ከቁጥር አንዴ እስከ


ሰባት ነገር ግን በመጨረሻው ቀን የሚያስጨንቅ ዗መን
እንዱመጣ ይህን እወቅ፡፡ሰዎች ራሳቸውን የሚወደ
ይሆናለና፤ገን዗ብን የሚወደ ፤ ትምህክተኞች ፤
ትዕቢተኞች ፤ ተሳዲቢዎች ፤ ሇወሊጆቻቸው የማይታ዗ዘ
፤ የማያመሰግኑ ፤ ቅዴስና የላሊቸው ፤ፍቅር የላሊቸው
፤ዕርቅን የማይሰሙ፤ሀሜተኞች ፤ራሳቸውን የማይገዘ
፤ጨካኞች፤መሌካም የሆነውን የማይወደ ፤ከዲተኞች፤
ችኩልች፤በትዕቢት የተነፉ ፤ ከእግዙአብሔር ይሌቅ
ተዴሊን የሚወደ ይሆናለ ፤ የአምሌኮ መሌክ አሊቸው
ሃይለን ግን ክዯዋሌ ፤ ከእነዙ ዯግሞ ራቅ፡፡ ወዯ ቤቶች
ሾሌከው እየገቡ ፤ ኃጢያታቸውን የተከመረባቸው በሌዩ
ሌዩ ምኞትም የሚወሰደትን ሁሌጊዛም እየተማሩ
እውነትን ወዯ ማወቅ ሉዯርሱ ከቶ የማይችለትን
ሞኞችን ሴቶች የሚማርኩ ፤ከእነዙህ ዗ንዴ ናቸውና፡፡

ሁሇተኛ ወዯ ጢሞቲዮስ ምእራፍ ሶስት ከቁጥር


አስራ አራት አስከ አስራ ሰባት፡- አንተ ግን
በተማርህበትና በተረዲህበት ነገር ጸንተ ህኑር፤ከማን
እንዯተማርህው ታውቃሇህና ፤ ከህፃንነትህ ጀምረህ
ክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ፤ መዲን የሚገኝበትን ጥበብ

424
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሉሰጡህ የሚችለትን ቅደሳን መጻህፍት አውቀሃሌ ፡፡


የእግዙአብሔር ሰው ፍጹምና ሇበጎ ሥራ ሁለ የተ዗ጋጀ
ይሆን ዗ንዴ ፤ የእግዙአብሔርን መንፈስ ያሇበትን
መጽሏፍ ሁለ ሇትምህርትና ሇተግፃጽ ሌብንም
ሇማቅናት በጽዴቅም ሊሇውም ምክር ዯግሞ ይጠቅማሌ፡፡

የሏዋርያት ስራ ምእራፍ ሁሇት ከቁጥር አስራ


ስዴስት አስከ ሃያ አንዴ፡-ይህ በነብዩ እዩኤሌ የተባሇው
ነው፡፡እግዙአብሔር ይሊሌ፡፡በመጨረሻው ቀን እንዱህ
ይሆናሌ፤ስጋ በሇበሰ ሁለ ሊይ ከመንፈሴ አፈሳሇሁ
፤ወንድችና ሴቶች ሌጆች ትንቢት ይናገራለ ÷ጎበዝችም
ራእይ ያያለ ÷ሽማግላዎችም ሕሌም ያሌማለ ፤ዯግሞ
በዙያች ወራት በወንድችና በሴቶች ባሪያዎቼ ከመንፈሴ
አፈሳሇሁ ትንቢትም ይናገራለ ፡፡ ዴንቆችም በሊይ
በሰማይ ÷ ምሌክቶችም በታች በምዴር እሰጣሇሁ ፤
ዯምም እሳትም ጭጋግም በሰማይ ይሆናሌ፤ታሊቅ የሆነ
የጌታ ቀን ሳይመጣ ፀሏይ ወዯ ጨሇማ ጨረቃም ወዯ
ዯም ይሇወጣለ፡፡የጌታን ስም የሚጠራ ሁለ ይዴናሌ፡፡

አንዯኛ የጴጥሮስ መሌእክት ምእራፍ ሶስት ከቁጥር


አንዴ እስከ አስራ ሶስት ፡- በመጨረሻው ዗መን እንዯ
ራሳቸው ምኞት የሚመሊሇሱ ዗ባጮች በመ዗በት
እንዱመጡ በፊት ይሄንን እወቁ፤እነርሱም የመምጣቱ
ተስፋ ቃሌ ወዳት ነው?አባቶች ከሞቱባት ጊዛ
÷ከፍጥረት መጀመሪያ ይዝ ሁለ እንዲሇ ይኖራሌ ይሊለ
፡፡ሰማያት ከጥንት ጀምሮ ምዴርም በእግዙአብሔር ቃሌ
ከውኃ ተጋጥማ በውኃ መካከሌ እንዯ ነበሩ ወዯው

425
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አያስተውለምና፤በዙህም ምክንያት ያን ግዛ የነበረ አሇም


በውኃ ሰጥሞ ጠፋ ፤አሁን ያለ ሰማይና ምዴር ግን
እግዙአብሔርን የማያመሌኩት ሰዎች እስከሚጠፉበት
አስከፍርዴ ቀን ዴረስ ተጠብቀው በዙያ ቃሌ በእሳት
ቀርተዋሌ፡፡እናንተ ግን ወዲጆች ሆይ ÷በጌታ ዗ንዴ
አንዴ ቀን አንዯ ሺ አመት÷ሺ አመትም እንዯ አንዴ
ቀን እንዯሆነ ይሕን አንዴ ነገር አትርሱ፡፡ሇአንዲድች ግን
እንዯሚ዗ገይ እንዯሚመስሊቸው ጌታ ስሇተስፋ ቃለ
አይ዗ገይም÷ነገር ግን ሁለ ወዯ ንሰሏ እንዱዯርሱ
እንጂ ማንም እንዲይጠፋ ወድ ስሇ እናንተ ይታገሣሌ፡፡
የጌታ ቀን ግን እንዯ ላባ ሆኖ (ዴንገት) ይመጣሌ ፤
በዙያም ቀን ሰማያት በታሊቅ ዴምጽ ያሌፋለ፤
የሰማያትም ፍጥረት በትሌቅ ትኩሳት ይቀሌጣሌ፤
ምዴርም በእርሱዋም ሊይ የተዯረገው ሁለ ይቃጠሊሌ፡፡
ይህ ሁለ እንዱህ የሚቀሌጥ ከሆነ ፤ የእግዙአብሔር
ቀን መምጣት እየጠበቃችሁና እያስቸኮሊችሁ፤በቅደስ
ኑሮ እግዙአብሔርንም በመምሰሌ እንዯ ምን ሌትሆኑ
ይገባችኃሌ?ስሇዙያ ቀን ሰማያት ተቃጥሇው ይቀሌጣለ
የሰማይም ፍጥረት በትሌቅ ትኩሳት ይፈታሌ፤ነገር ግን
ጽዴቅ የሚሆንባት አዱስ ሰማይና ምዴር እንጠብቃሇን፡፡

426
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አንዯኛ ተሰልንቄ ምእራፍ አምስት ቁጥር ሃያ


ሰባት፡-ይህችን መሌእክት ሇቅደሳን ወንዴሞቻችን ሁለ
ታነቡአት ዗ንዴ በጌታችን አምሊችኃሇሁ፡፡አንዯኛ ወዯ
ተሰልንቄ ሰዎች ምእራፍ አምስት ከቁጥር አንዴ እስከ
ሃያ ስምንት፡- ወንዴሞቻችን ሆይ ÷ ስሇ ዗መኑና ስሇ
ወራቱ÷ስሇ ቀኑም ÷ ሌንጽፍሊችሁ አያስፈሌጋችሁ ፤
5÷4 እናንተ ግን ወንዴሞቻችን ሆይ÷ቀኑ እንዯላባ
ይዯርስባችሁ ዗ንዴ በጭሇማ ውስጥ አይዯርስባችሁም፡፡
ሁሊችሁ የብርሃን ሌጆች የቀንም ሌጆች ናችሁና፤5÷9
እግዙአብሔር በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሇሕይወትና
ሇዴህነት እንጂ ፤ ሇጥፋት አሌመረጠንምና፡፡5÷10
የምንነቃ ወይም የምናቀሊፋ ብንሆን ÷ሁሊችን ከእርሱ
ጋር በሕይወት እንኖር ዗ንዴ ስሇ እና ሞተ፡፡

2 ወዯ ተሰልንቄ ሰዎች 2÷1-4 ነገር ግን ፤ወንዴሞች


ሆይ ፤ስሇ ጌታችን ስሇ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣትና
ወዯ እርሱ ስሇመሰብሰባችን ፤በመንፈስ ወይም ከእኛ
እንዯ ሚመጣ በመሌእክት ፤ የጌታ ቀን ዯርሷሌ
ብሊችሁ ፤ ከአእምሮአችሁ ቶል እንዲትናወጡም
እንሇምናችኃሇን ፡፡ ማንም በማናቸውም መንገዴ
አያስታችሁ ፤ ክህዯቱ አስቀዴሞ ሳይመጣና የዓመጽ
ሰው እርሱም የጥፋት ሌጅ ሳይገሇጥ ፤ አይዯርስምና
፡፡እኔ እግዙአብሔር ነኝ ብል አዋጅ እየነገረ
በእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስ እስኪቀመጥ ዴረስ፤አምሊክ
ከተባሇው ሁለ፤ሰዎችም ከሚያመሌኩት ሁለ በሊይ
ራሱን ከፍ ከፍ የሚያዯርገው ተቃዋሚ እርሱ ነው፡፡

427
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የማርቆስ ወንጌሌ 13÷5-13 ኢየሱስም መሌሶ እንዱህ


ይሊቸው ጀመር ፡፡ ማንም እንዲያስታችሁ ተጠንቁ ፡፡
ብዘዎች ፡፡ እኔ ነኝ እያለ በስሜ ይመጣለና ፤
ብዘዎችንም ያስታለ ፡፡ ጦርንም የጦርም ወሬ
በሰማችሁ ጊዛ አትዯንግጡ፤ይህ ሉሆን ግዴ ነውና
፤ነገር ግን መጨረሻው ገና ነው፡፡ሕዜብም በሕዜብ ሊይ
መንግስትም በመንግስት ሊይ ይነሣሌና፤በሌዩ ሌዩ ስፍራ
የምዴር መናወጥ ይሆናሌ ፤ራብ ይሆናሌ ፤እነዙህ
የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡እናንተ ግን ሇራሳችሁ
ተጠንቀቁ ፤ወዯ ሸንጎ አሳሌፈው ይሰጡአችዋሌ
በሙክራብም ትገረፋሊችሁ ምስክርም ይሆንባቸው
዗ንዴ ስሇ እኔ በገዢዎች ፊት ትቆማሊችሁ ፡፡አስቀዴሞ
ወንጌሌ ሇአዚብ ሁለ ሉሰበክ ይገባሌ፡፡ሲጎትቱዋችሁና
አሳሌፈው ሲሰጡዋችሁም ምን እንዯምትናገሩ
አስቀዴማችሁ አትጨነቁ ፤ዲሩ ግን በዙያች ሰአት
የሚሰጣችሁን ተናገሩ ፤የሚናገረው መንፈስ ቅደስ ነው
እንጂ እናንተ አይዯሊችሁምና፡፡ወንዴም ወንዴሙን አባት
ሌጁን አሳሌፎ ይሰጣሌ ፤ ሌጆችም በወሊጆቻቸው ሊይ
ይነሳለ ፤ይገዴለአቸውማሌ፤በሁለ ዗ንዴ ስሇ ስሜ
የተጠሊችሁ ትሆናሊችሁ ፤እስከ መጨረሻው የሚጸና
ግን እርሱ ይዴናሌ ፡፡ 13÷19 በዙያም ወራት
እግዙአብሔር ከፈጠረው ከፍጥረት መጀመሪያ ጀምሮ
እስከ አሁን ዴረስ ያሌሆነ ዯግሞም የማይሆን የመከራ
አይነት ይሆናሌና፡፡

428
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ዲንኤሌ12÷1 በዙያን ዗መን ስሇ ሕዜብ ሌጆች


የሚቆመው ታሊቁ አሇቃ ሚካኤሌ ይነሳሌ፤ሕዜብም
ከሆነ ጀምሮ እስከዙያ ዗መን ዴረስ እንዯርሱ ያሌሆነ
የመከራ ዗መን ይሆናሌ ፤በዙያም ዗መን በመጽሏፉ
ተጽፎ የተገኘው ሕዜብህ እያንዲንደ ይዴናሌ፡፡
(የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷47 እውነት እውነት እሊችኋሇሁ
በእኔ የሚያምን የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው፡፡6÷54
ሥጋዬን የሚበሊ ዯሜንም የሚጠጣ የ዗ሊሇም ሕይወት
አሇው ÷እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሳዋሇሁ፡፡56 በእኔ
ይኖራሌ እኔም በእርሱ እኖራሇሁ፡፡የዮሏንስ ራእይ ራእይ
21÷27 ሇበጉም በሆነው በሕይወት መጽሏፍ ከተጻፉት
በቀር÷ጸያፍ ነገር ሁለ እርኩሰትና ውሸትም የሚያዯርግ
ከቶ ወዯ እርስዋ አይገባም፡፡የዮሏንስ ራእይ 20÷15
በሕይወትም መጽሏፍ ተጽፎ ያሌተገኘው ማንኛውም
በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣሇ፡፡) ትንቢተ ዲንኤሌ 12÷2-
4 ከምዴር ትቢያ ውስጥ ካንቀሊፉት ብዘዎች ይነቃለ ፤
እኩላቶቹም ወዯ ዗ሊሇም ሕይወት ÷ እኩላቶቹም ወዯ
እረፍትና ወዯ ዗ሊሇም ጉስቁሌና፡፡ ጥበበኞቹም እንዯ
ሰማይ ጸዲሌ÷ብዘ ሰዎችንም ወዯ ጽዴቅ የሚመሌሱ
እንዯከዋክብት ሇ዗ሊሇም ይዯምቃለ፡፡ ዲንኤሌ ሆይ ÷
አንተ ግን እስከ ፍጻሜ ዗መን ዴረስ ቃለን ዜጋ ÷
መጽሏፉንም አትም ፤ብዘ ሰዎች ይመራመራለ ÷
እውቀትም ይበዚሌ፡፡ ! 12÷10ብዘ ሰዎች ሰውነታቸውን
ያጠራለ ያነጡማሌ ይነጥሩማሌ፤ክፉዎች ግን ክፋትን
ያዯርጋለ ፤ክፉዎች ሁለ አያስተውለም ÷ጥበበኞች
ግን ያስተውሊለ፡፡የዮሏንስ ራእይ 22÷14 ወዯ ሕይወት

429
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዚፍ ሇመዴረስ ሥሌጣን እንዱኖራቸው በዯጅዋም ወዯ


ከተማይቱም እንዱገቡ ሌብሳቸውን የሚያጥቡ ብፁዓን
ናቸው፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 13÷9-10 እንሆ ምዴሪቱን ባዴማ


ሉያዯርግ ÷ኃጢያተኞቹዋንም ከእርስዋ ዗ንዴ ሉያጠፋ
ጨካኝ ሆኖ በመአትና በጽኑ ቁጣ ተሞሌቶ
የእግዙአብሔር ቀን ይመጣሌ ፡፡ የሰማይ ከዋክብትና
ሰራዊቱ ብርሃናቸውን አይሰጡም ÷ጸሏይም በወጣች
ጊዛ ትጨሌማሇች ÷ጨረቃም በብርሃኑ አያበራም፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ 13÷32-37 ስሇዙያች ቀን ወይም


ስሇዙያች ሰዓት ግን የሰማይ መሊእክትም ቢሆኑ ሌጅም
ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የሇም፡፡ጊዛው መቼ
እንዱሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ ፤ትጉ ፤ጸሌዩም፡፡ቤቱን
ትቶ ወዯ ላሊ አገር እንዯሄዯ ሰው ነው፤ ሇባሮቹም
ስሌጣን ሇእያንዲንደም ስራውን ሰጥቶ በረኛውን
እንዱ዗ጋ አ዗዗፡፡እንግዱህ በማታ ቢሆን በእኩሇ ላሉት
ወይም ድሮ ሲጮህ ወይም በማሇዲ ቢሆን ባሇቤቱ መቼ
እንዱመጣ አታቁምናዴንገት መቶ ተኝታችሁ
እያንዲንዲችሁ ስሇዙህ ትጉ ፡፡ ሇእናንተ የምነግራችሁ
ሇሁለ እሊሇሁ፤ትጉ፡፡

የማርቆስ ወንጌሌ ምእራፍ አስራ ሶስት ከቁጥር ሃያ


እስከ ሰሊሳ አንዴ፡- ጌታስ ወራቶቹን ባያሳጥር ፤ ስጋ
የሇበሰ ሁለ ባሌዲነም፤ነገር ግን ስሇመረጣቸው ምርጦች
ወራቶቹን አሳጠረ፡፡በዙያን ጊዛም ምንም፡፡እነሆ ክርስቶስ

430
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ከዙ አሇ ፤ ወይም ፡፡ እነሆ፤ከዙ አሇ ቢሊችሁ አትመኑ፤


ሏሰተኛ ክርስቶሶችና ሏሰተኞች ነቢያት ይነሳለና
፤ቢቻሊቸውስ የተመረጡትን እንኳያስቱ ዗ንዴ ምሌክት
ዴንቅ ያዯርጋለ፡፡እናንተ ግን ተጠንቀቁ እንሆ አስቀዴሜ
ሁለን ነገርኃችሁ፡፡በዙያን ወራት ግን ከዙያ መከራ በኃሊ
ፀሀይ ይጨሌማሌ ጨረቃም ብርሃኑዋን አትሰጥም፤
ከዋክብትም ከሠማይ ይወዴቃለ፤የሰማይ ኃይሊትም
ይናወጣለ፡፡በዙያም ጊዛ የሰው ሌጅ በብዘ ኃይሌና ክብር
በዯመና ሲመጣ ያዩታሌ፡፡በዙያን ጊዛ መሊእክትን
ይሌካሌ ከአራቱም ነፋሳትም ከምዴር ዲርቻ እስከ ሰማይ
ዲርቻ የተመረጡትን ይሰበስባቸዋሌ፡፡ ምሳላውንም
ከበሇስ ተማሩ ፤ጫፍዋ ሲሇሰሌስ ቅጠሌዋም
ሲያቆጠቁጥ ፥ያን ጊዛ በጋ እንዯ ቀረበ ታውቃሊችሁ፤
እንዱሁ ዯግሞ እናንተ ይህን ሁለ መሆኑን ስታዩ ቀርቦ
በዯጅ እንዯ ሆነ እወቁ፡፡እውነት እሊችኃሇሁ፥ይህ ሁለ
እስኪሆን ዴረስ ይህ ትውሌዴ አያሌፍም፡፡

የዮሏንስ ራእይ ምእራፍ አስራ ሰባት ከቁጥር አስራ


ሁሇት እስከ አስራ አራት፡- 17÷12 እነዙህ ያየሃቸው
አስር ቀንድች ገና መንግስትን ያሌተቀበለ አስር
ነገስታት ናቸው÷ዲሩ ግን ከአውሬው ጋር ሇአንዴ ሰዓት
እንዯ ነገስታት ሥሌጣን ይቀበሊለ ፡፡17÷13 እነዙህ
አንዴ አሳብ አሊቸው ÷ ኃይሊቸውና ስሌጣናቸውን
ሇአውሬው ይሰጣለ፡፡17÷14 እነዙህ በጉን ይወጋለ፤
በጉም የጌቶች ጌታና የነገስታት ንጉስ ስሇ ሆነ እነርሱን

431
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዴሌ ይነሳሌ÷ከእርሱም ጋር ያለ የተጠሩና የተመረጡ


የታመኑም ዯግሞ ዴሌ ይነሣለ፡፡

432
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መንግስተ ሰማያት

የተሰጠን የተስፋው ቃሌ

433
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መንግስተ ሰማያት
(ቅዱስቲቱ የእግዙአብሔር ከተማ)
የተሰጠን የተስፋው ቃሌ
ኦሪት ዗ፍጥረት ምእራፍ አንዴ ቁጥር አንዴ፡-
በመጀመሪያ እግዙአብሔር ሰማይና ምዴርን ፈጠረ ፡፡
ትንቢተ ኢሳያስ 66 ÷ 22 እኔ የምሰራቸው አዱስ
ሰማይና አዱስ ምዴር ከፊቴ ጸንተው እንዯሚኖሩ፤
እንዱሁ ዗ራችሁ ስማችሁ ጸንተው ይኖራለ፤ይሊሌ
እግዙአብሔር፡፡የዮሏንስ ራእይ 21÷1 አዱስ ሰማይና
አዱስ ምዴርም አየሁ፤ፊተኛው ሰማይና ፊተኛይቱ
ምዴር አሌፈዋሌ፤ባሕርም ወዯ ፊት የሇም፡፡ 21፥2
ቅዴስቲቱም ከተማ አዱስቱ ኢየሩሳላም፤ሇባሌዋ
እንዯተሸሇመች ሙሽራ ተ዗ጋጅታ ከሰማይ ስትወርዴ
አየሁ፡፡

የዮሏንስ ራእይ 21÷18….ከተማቱም ጥሩ ብርጭቆ


የሚመስሌ ጥሩ ወርቅ ነበረች፡፡ተጨማሪ የዮሏንስ
ራእይ 21÷9-27፤22፥1-7

የዮሏንስ ራእይ 21÷1-27 አዱስ ሰማይንና አዱስ


ምዴርን አየሁ ÷ፊተኛው ሰማይና ፊተኛይቱ ምዴር
አሌፈዋሌና÷ባሕርም ወዯ ፊት የሇም፡፡ቅዱስቲቱ ከተማ
አዱሲቱ ኢየሩሳላም÷ሇባሌዋ እንዯ ተሸሇመች ሙሽራ

434
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ተ዗ጋጅታ÷ከሰማይ ከእግዙአብሔር ዗ንዴ ስትወርዴ


አየሁ፡፡ ታሊቅም ዴምጽ ከሰማይ፡-እነሆ÷የእግዙአብሔር
ዴንኳን በሰዎች መካከሌ ነው፡፡ከእነርሱም ጋር
ያዴራሌ÷ እነርሱም ሕዜቡ ይሆናለ አወግዙአብሔርም
እርሱ ራሱ ከእነርሱ ጋር ሆኖ አምሊካቸው ይሆናሌ፤
እንባዎችንም ሁለ ከዓይኖቻቸው ያብሳሌ÷ሞትም
ከእንግዱህ ወዱህ አይሆንም÷ኀ዗ንም ቢሆን ወይም
ጩኸት ወይም ስቃይ ከእንግዱህ ወዱህ አይሆንም÷
የቀዯመው ስርአት አሌፎአሌና ብል ሲናገር ሰማሁ፡፡
በዘፋኑም የተቀመጠው፡-እነሆ÷ሁለን አዱስ አዯርጋሇሁ
፡ አሇ፡፡ሇእኔም እነዙህ ቃልች የታመነና እውነተኛዎች
ናቸው ጻፍ አሇኝ፡፡አሇኝም፡-ተፈጽሞአሌ፡፡አሌፋና ዖሜጋ
÷ መጀመሪያው እና መጨረሻው እኔ ነኝ፡፡ሇተጠማም
ከሕይወት ውኃ ምንጭ እምዱያው እኔ እሰጣሇሁ፡፡ዴሌ
የሚነሳ ይህን ይወርሳሌ አምሊክ እሆነዋሇሁ እርሱም
ሌጅ ይሆነኛሌ፡፡

ራእ.21÷10-11 በመንፈስም ወዯ ታሊቅና ወዯ


ረጅም ተራራ ወሰዯኝ÷የእግዙአብሔርም ክብር ያሇባትን
ቅዱስቲቱ ከተማ ኢየሩሳላምን ከሰማይ ከእግዙአብሔር
዗ንዴ ስትወርዴ አሳየኝ፤ብርሃኑዋም እጅግ እንዯ
ከበረዴንጋይ እንዯ ኢያስጲዴ ዴንጋይ ሆኖ እንዯ ብርላ
የጠራ ነበረ፤ታሊቅና ረጅም ቅጥር ነበራት ÷አስራ
ሁሇትም ዯጆች ነበሩዋት በዯጆቹም አሥራ አሥራ
ሁሇት መሊእክት ቆሙ÷የአስራ ሁሇቱም የእስራኤሌ
ሌጆች ነገድች ስሞች ተጽፈውባቸው ነበረ፡፡በምስራቅ

435
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሶስት ዯጆች÷ በሰሜንም ሶስት ዯጆች÷ በዯቡብም ሶስት


ዯጆች ÷በምዕራብም ሶስት ዯጆች ነበሩ፡፡(ትንቢተ
ሕዜቅየሌ 48፥31-31-34 የከተማይቱ በሮች እንዯ
እስራኤሌ ነገድች ስም ይሆናለ በሰሜን በኩሌ አንደ
የሮቤሌ በር አንደም የይሁዲ በር አንደም የላዊ በር
ሦስት በሮች ይሆናለ፡፡በምስራቁም ወገን አራት ሺህ
አምስት መቶ ክንዴ ሦስትም በሮች አለ አንደ የዮሴፍ
በር አንደም የብንያም በር አንደም የዲን ብ
ነው፡፡በዯቡብም ወገን ሌኩ አራት ሺህ አምስት መቶ
ክንዴ ሦስትም በሮች አለ አንደ የስምዖን በር አንደም
የይሳኩር በር አንደም የዚብልን በር ነው፡፡በምዕራቡም
ወገን ሌኩ አራት ሺህ አምስት መቶ ክንዴ ሦስትም
በሮች አለ አንደ የጋዴ በር አንደም የአሴር በር
አንደም የንፍታላም በር ነው፡፡)

(ዮሏንስ ራዕይ 21፥14፡- ሇከተማቱም ቅጽር አስራ


ሁሇት መሠረቶች ነበሩዋት ፥በእነርሱም ውስጥ የአስራ
ሁሇቱ የበጉ ሏዋርያት ስሞች ተጽፈው ነበር፡፡(ወዯ
ኤፌሶን ሰዎች 2፥20 በሏዋሪያትና በነቢያት መሠረት
ሊይ ታንፃችኋሌ፤የማዕ዗ኑም ራስ ዴንጋይ ክርስቶስ
ኢየሱስ ነው))

የተናገረኝም ከተማይቱንና ዯጆችዋን ቅጥርዋንም


ይሇካ ዗ንዴ የወርቅ ዗ንግ ነበረው፡፡ከተማይቱም አራት
ማዕ዗ን ነበራት ÷ርዜመትዋም እንዯ ስፋትዋ ሌክ
ነበረ፡፡ከተማይቱን በ዗ንግ ሇካትአሥራ ሁሇት ሺ ምዕራፍ
ሆነች ፤ርዜመትዋና ስፋትዋ ከፍታዋም ትክክሌ ነው፡፡

436
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ቅጥርዋንም ሇካ ÷መቶ አርባ አራት ክንዴ በሰው


ሌክ÷እርሱም በመሌአክ ሌክ፡፡ቅጥርዋም ከኢያስጲዴ
የተሰራ ነበረ÷ከተማይቱም ጥሩ ብርጭቆ የሚመስሌ
ጥሩ ወርቅ ነበረች፡፡የከተማይቱም ቅጥር መሠረት በከበረ
ዴንጋይ ሁለ ተጌጦ ነበር፤ፊተኛው መሠረት ኢያስጲዴ
÷ሁሇተኛው ሰንፔር÷ሦስተኛው ኬሌቄድን÷ አራተኛው
መረግዴ ÷ አምስተኛው ሰርድንክስ ÷ ስዴስተኛው
ሰርዴዮን ÷ ሰባተኛው ክርስቲልቤ ÷ ስምንተኛው
ቢረላ÷ ዗ጠነኛው ወራውሬ ÷ አስረኛው ክርስጵራስስ
÷ አሥራ አንዯኛው ያክንት÷አሥራ ሁሇተኛው
አሜስጢኖስ ነበረ፡፡(ኢሳይያስ 54፥11 እነሆ ዴንጋዮችሽን
ሸሊሌሜ እግነባሇሁ በሰንፔርም እመሠርትሻሇሁ፡፡
የግንብሽም ጉሌሊት በቀይ ዕንቁ፥ በሮችሽም
በሚያብረቀርቅ ዕንቁ፥ዲርቻሽንም ሁለ በከበሩ ዴንጋዮች
እሠራሇሁ፡፡)

ራእ. 21÷21፡-አሥራ ሁሇቱም ዯጆች አስራ ሁሇት


ዕንቆች ነበሩ፤እየአንዲንደም አዯባባይ ጥሩ ብርጭቆ
የሚመስሌ ጥሩ ወርቅ ነበረ፡፡ሁለም የሚገዚ ጌታ
አምሊክና በጉ መቅዯስዋ ናቸውና መቅዯስ በእርስዋ ዗ንዴ
አሊየሁም ፡፡ ሇከተማይቱም የእግዙአብሔር ክብር
ስሇሚያበራሊት መብራትዋም በጉ ስሇ ሆነ ÷ፀሏይ
ወይም ጨረቃ እንዱያበሩሊት አያስፈሌጓትም ነበር፡፡
አሕዚብም በብርሃኑዋ ይመሊሇሳለ÷የምዴርም ነገስታት
ክብራቸውን ወዯ እርስዋ ያመጣለ፤በዙያም ላሉት
ስሇላሇ ጀጆችዋ በቀን ከቶ አይ዗ጉም ÷የአሕዚብን

437
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ግርማና ክብርና ወዯ እርስዋ ያመጣለ፡፡ሇበጉም በሆነው


በሕይወት መጽሏፍ ከተጻፉት በቀር÷ጸያፍ ነገር ሁለ
ርኩሰትና ውሸትም የሚያዯርግ ወዯ እርስዋ ከቶ
አይገባም፡፡

ዮሏንስ ራእይ 22÷1-6 በአዯባባይዋም መካከሌ


ከእግዙአብሔርና ከበጉ ዘፋን የሚወጣውን እን ብርላ
የሚያንጸባርቀውን የሕይወት ወንዜ አሳየኝ፡፡ በወንዘ
ወዱያና ወዱህ በየወሩ እያፈራ አሥራ ሁሇት ፍሬ
የሚሰጥ የሕይወት ዚፍ ነበረ÷የዚፉም ቅጠልች ሇሕዜብ
መፈወሻ ነበሩ፡፡ከእንግዱህ ወዱህ መርገም ከቶ
አይሆንም ፡፡ የእግዙአብሔርና የበጉም ዘፋን በእርስዋ
ውስጥ ይሆናሌ ÷ ባሪያዎቹም ያመሌኩታሌ÷ፊቱንም
ያያለ ÷ ስሙም በግንባሮቻቸው ይሆናሌ፡፡ከእንግዱህ
ወዱህ ሇሉት አይሆንም ÷ ጌታ አምሊክም በእነርሱ ሊይ
ያበራሊቸዋሌና የመብራት ብርሃንና የፀሏይ ብርሃን
አያስፈሌጋቸውም ፤ ሇ዗ሊሇም እስከ዗ሊሇም ይነግሳለ፡፡
እርሱም እነዙህ ቃልች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸው
÷ ነቢያትም መናፍስት ጌታ አምሊክ በቶል ሉሆን
የሚገባውን ነገር ሇባሪያዎቹ እንዱያሳይ መሌአኩን ሰዯዯ
፡፡ እነሆም በቶል እመጣሇሁ፡፡የዙህን መጽሏፍ ትንቢት
ቃሌ የሚጠብቅ ብፁዕ ነው ፡አሇኝ፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 66÷17 በመካከሊቸው አንደን


ተከትሇው ወዯ ገነቱ ይገቡ ዗ንዴ ሰውነታቸውን
የሚቀዴሱና የሚያነጹ፤

438
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 5÷1-5 ዴንኳን የሚሆነው


ምዴራዊ መኖሪያችን እንኳ ቢፈርስ ፤ በሰማይ ያሇ
በእጅ ያሌተሰራ የ዗ሊሇም ቤት የሚሆን ከእግዙአብሔር
የተሰራ የ዗ሊሇም ቤት የሚሆን ከእግዙአብሔር የተሰራ
ሕንጻ እንዲሇን እናውቃሇን፡፡ በዙህ ውስጥ በእውነት
እንቃትታሇንና፡፡ከሰማይ የሚሆነውን መኖሪያችንን
እንዴንሇብስ እንቃትታሇንና ሇብሰን እራቁታችንን
አንገኝም፡፡ በእውነት የሚሞተው በህይወት ይዋጥ ዗ንዴ
ሌንሇብስ እንጂ ሌንገፈፍ የማንወዴ ስሇሆነ ፤ በዴንኳኑ
ያሇን እኛ ከብድን እንቃትታሇን፡፡ሇዙሁ የሰራን
እግዙአብሔር ነው እርሱም የመንፈሱን መያዢያ
ሰጠን፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3÷1-2 እንግዱህ ከክርስቶስ ጋር


ከተነሳችሁ ፤ክርስቶስ በእግዙአብሔር ቀኝ ተቀምጦ
ባሇበት በሊይ ያሇውን እሹ፡፡በሊይ ያሇውን አስቡ እንጂ
በምዴር ያሇውን አይዯሇም፡፡

1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 2÷9 ነገር ግን ፡፡ አይን


ያሊየችው ጆሮም ያሌሰማው በሰውም ሌብ ያሌታሰበው
እግዙአብሔር ሇሚወደት ያ዗ጋጀው ተብል እንዯ ተፃፈ
፤እንዱህ እንነጋገራሇን፡፡

ወዯ ኤፌሶን ሰዎች 2÷6-7 በሚመጡ ዗መናትም


በክርስቶስ ኢየሱስ ሇእኛ ባሇው ቸርነት ከሁለ
የሚበሌጠውን የጸጋውን ባሇጠግነት የሳይ ዗ንዴ፤ከእርሱ

439
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ጋር አስነሳን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከሱ


ጋር አስቀመጠን፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 11÷16 አሁን ግን


የሚበሌጠውን እርሱም ሰማያዊ አገር ይናፍቃለ፡፡ስሇዙህ
እግዙአብሔር አምሊካቸው ተብል ሉጠራ በእነሱም
አያፍርም ፤ ከተማን አ዗ጋጅቶሊቸዋሌና፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 22÷2 መንግስተ ሰማያት ሇሌጁ


ሰርግ ያዯረገን ንጉስን ትመስሊሇች፡፡22፥3የታዯሙትም
ወዯ ሰርጉ ይጠሩ ዗ንዴ ባሮቹን ሊከ ሉመጡም
አሌወዯደም ፡፡22፥4 ዯግሞ ላልቹን ባሮች ሌኮ ፤
የታዯሙትን ፤ እነሆ ፤ዴግሴን አ዗ጋጀሁ፤ኮርማዎቼ
እና የሰቡት ከብቶቼ ታርዯዋሌ ፤ሁለም ተ዗ጋጅቶአሌ ፤
ወዯ ሰርጉ ኑ አሇ ፡፡22፥5 እነርሱ ግን ቸሌ ብሇው
አንደ ወዯ እርሻው ፤ላሊው ወዯ ንግደ ሄዯ፤22፥6
የቀሩት ባሮቹ ይ዗ው አንገሊቱአቸው ገዯለቸቸውም፡፡
22፥7 ንጉሱም ተቆጣ ፤ ጭፍሮቹንም ሌኮ እነዙያን
ጉዲዮች አጠፋ ፤ከተማቸውንም አቃጠሇ፡፡22፥8 በዙያን
ግዛ ባሮቹ ሰርጉስ ተ዗ጋጅቶአሌ ፤ ነገር ግን የታዯሙት
የማይገባቸው ሆኑ ፤22፥9እንግዱስ ወዯ መንገዴ
መተሊሇፊያ ሄዲችሁ ያገኛችሁትን ሁለ ወዯ ሰርጉ
ጥሩ አሇ ፡፡22፥10 እነዙያ ባሮች ወዯ ምንገዴ ወጥተው
ያገኙትን ሁለ ክፉዎችንም በጎዎችንም ሰበሰቡ፤
የሰርጉንም ቤት ተቀማጮች ሞለት፡፡22፥ 11 ንጉሡም
የተቀመጡትን ሇማየት በገባ ጊዛ በዙያም የሰርግ ሌብስ
ያሇበሰ አንዴ ሰው አየና ፤ ወዲጄ ሆይ፤22፥12 የሰርግ

440
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሌብስ ሳትሇብስ እንዳት ወዯ እዙ ገባህ ? አሇው


እርሱም ዜም አሇ፡፡ (ወዯ ገሊቲያን ሰዎች 3÷27
ከክርስቶስ ጋር አንዴ ትሆኑ ዗ንዴ የተጠመቃችሁ ሁለ
ክርስቶስን ሇብሳችኃሌ፡፡) (የዮሏንስ ራእይ 19÷7-9 የበጉ
ሰርግ ስሇዯረሰ ሚስቱ እራስዋን ስሊ዗ጋጀች ዯስ ይበሇን
ሏሴትም እናዴርግ ክብርንም ሇእርሱ እናቅርብ፡፡ ያጌጠና
ቀጭን የተሌባ ሌብስ እንዴትጎናጸፍ ተሰቶአታሌ፡፡
ቀጭኑ የተሌባ እግር የቅደሳን የጽዴቅ ስራ ነውና፡፡
እርሱም ወዯ በጉ እራት የተጠሩ ብጹሀን ናቸው ብሇህ
ፃፍ አሇኝ ፡፡) የቀጠሇ የማቲዮስ ወንጌሌ 22÷13-14
በዚን ጊዛ ንጉሱ አገሌጋዮቹን፡፡እጁንና እግሩን አስራችሁ
በውጭ ወዲሇው ጨሇማ አውጡት፤በዙያ ሇቅሶና ጥርስ
ማፏጨት ይሆናሌ አሇ፡፡የተጠሩት ብዘዎች የተመረጡት
ግን ጥቂቶች ናቸው ፡፡(ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ
ክርስቶስ እንዯሆነ አምነው እንዱዴኑ በአብ የተጠሩት
ሰዎች ብዘዎች ናቸው በላሊ አገሊሇጽ እግዙአብሔር
በእምነት በኩሌ በቅደስ ሌጁ አማካኝነት ወዯ መንግስተ
ሰማያት የጠራው ሁለንም ሰው ነው ፡፡ ነገር ግን
ይህን የተሰጠውን የተስፋ ቃሌ ሰምተው ያመኑት
ሰዎች ጥቂት ሲሆኑ ያሊመኑት ግን ብዘዎች ናቸው፡-
አይሁዴ እና አሕዚብን ጨምሮ ማሇት ነው)፡፡

2 ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷17-18 የማይታየውን እንጂ


የሚታየውን ባንመሇከት፤ቀሊሌ የሆነ የጊዛው መከራችን
የክብር የ዗ሊሇም ብዚት ከሁለ መጠን ይሌቅ
ያዯርግሌናሌና፤የሚታየው የጊዛው ነውና፤ የማይታየው

441
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ግን የ዗ሊሇም ነው፡፡2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 4÷16


የውጭው ሰውነታችን ቢጠፋ እንኳ የውስጠኛው
ሰውነታችን ዕሇት ዕሇት ይታዯሳሌ፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 12÷1-2 እንግዱህ እነዙህን


የሚያህለ ምስክሮች እንዯ ዯመና በዘሪያችን ካለን፤እኛ
ዯግሞ ሸክምን ሁለ ቶልም የሚከበንን ሀጢያት
አስወግዯን፤ የእምነታችንንም ራስና ፈፃሚውን ኢየሱስን
ተመሌክተን ፤ በፊታችሁ ያሇውን ሩጫ በትግስት
እንሩጥ፤እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስሊሇው ዯስታ
በመስቀሌ ታግሶ በእግዙአብሔር ዘፋን ቀኝ ተቀምጧሌ፡፡

ወዯ ዕብራዊያን ሰዎች 12÷22-29 ወዯ ጽዮን ተራራና


ወዯ ሕያው እግዙአብሔር ከተማ ዯርሳችኃሌ ፤ ወዯ
ሰማያቱም እየሩሳላም ፤ በዯስታም ወዯ ተሰበሰቡት ወዯ
አእሊፋት መሊእክት፤በሰማይት ወዯ ተፃፉ ወዯ በኩራት
ማህበር ፤የሁለም ዲኛ ወዯ ሚሆን ወዯ እግዙአብሔር
፤ ፍጹማን ወዯ ሆኑት ወዯ ጻዴቃን መንፈሶች፤ የአዱስ
ኪዲን መካከሇኛ ወዯ ሚሆን ወዯ ኢየሱስ ፤ከአቤሌም
ዯም ይሌቅ የሚሻሇውን ወዯ ሚናገር ወዯ መርጨት
ዯም ዯርሳችኃሌ ፡፡ሇሚናገረው እንቢ እንዲትለ ተጠንቀቁ
፤እነዙያ በምዴር ሊስረዲቸው እንቢ ባለ ጊዛ ካሊመሇጡ
፤ከሰማይ ከመጣው ፈቀቅ የምንሌ እኛስ እንዳት
እናመሌጣሇን በዙያም ጊዛ ዴምጹን ምዴርን አናወጠ
፤አሁን ግን ፡፡አንዴ ግዛ ዯግሜ እኔ ሰማይን
አናውጣሇሁ ብል ተስፋ ሰቶናሌ፡፡ዲሩ ግን ፡፡አንዴ ግዛ
ዯግሜ የሚሌ ቃሌ ፤የማይናወጡት ጸንተው እንዱኖሩ

442
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

፤የሚናወጡት የተፈጠሩ እንዯሚሆኑ ይሇወጡ ዗ንዴ


ያሳያሌ፡፡ስሇዙህ የማይናወጥን መንግስት ስሇምንቀበሌ
በማክበርና በፍርሃት እግዙአብሔርን ዯስ እያሰኘን
የምናመሌክበትን ጸጋ እንያዜ፤አምሊካችን በእውነት
የሚያጠፋ እሳት ነውና፡፡

ትንቢተ ኢሳይያስ 52÷1 ጽዮን ሆይ ÷ ተነሺ ÷


ተነሺ÷ጽዮን ሆይ÷ኃይሌሽን ሌበሺ፤አንቺም ቅዴስቲቱ
ከተማ ኢየሩሳላም ሆይ (መንግስተ ሰማያት) ÷
ያሌተገረ዗ና (በአዱስ ኪዲን ያሌተጠመቀ) እርኩስ
ከእንግዱህ ወዱህ ወዯ አንቺ አያሌፍምና ክብርሽን ሌበሺ
፡፡ኢየሩሳላም ሆይ፤ትቢያን አራግፊ፤ተነሺ÷ተቀመጪ ፤
ምርኮኛይቱ የጽዮን ሌጅ ሆይ ÷ የአንገትሽን እስራት
ፍቺ ፡፡

ትንቢተ ኢሳየያስ 62÷1-7 ስሇ ጽዮን ዜም


አሌሌም÷ስሇ ኢየሩሳላምም ጸጥ አሌሌም÷ጽዴቅዋ
እንዯ ጸዲሌ መዲንዋም እንዯሚበራ ፋና እስኪወጣ
ዴረስ፡፡አሕዚብ ጽዴቅሽን ነገስታትም ሁለ ክብርሽን
ያያለ፤የእግዙአብሔርም አፍ በሚጠራበት በአዱሱ ስም
ትጠሪያሇሽ፡፡በእግዙአብሔርም እጅ የክብር አክሉሌ÷
በአምሊክሽም እጅ የመንግስት ዗ውዴ ትሆኛሇሽ፡፡
ከእንግዱህ ወዱህ፡-የተተውሽ አትባይም፤ምዴርሽም
ከእንግዱህ ወዱህ፡-ውዴማ አትባሌም፤ነገርግን
እግዙአብሔር በአንቺ ዯስ ብልታሌና፤ምዴርሽም ባሌ
ታገባሇችና አንቺ፡-ዯስታዬ የሚኖርባት ትባያሌሽም፡-ባሌ
ያገባች ትባሊሇች፡፡ጎሌማሳም ዴንግሉቱን እንዯሚያገባ

443
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

÷እንዱሁ ሌጆችሽ ያገቦሻሌ፤ሙሽራም በሙሽራይቱ ዯስ


እንዯሚሇው ÷እንዱሁ አምሊክሽ በአንቺ ዯስ ይሇዋሌ፡፡
ኢየሩሳላም ሆይ ÷ጉበኞችን በቅጥርሽ ሊይ አቁሜአሇሁ
፤ቀንና ላሉት ከቶ ዜም አይለም ፤ እናንተ
እግዙአብሔርን የምታሳስቡ÷ኢየሩሳላምን እስኪያጸና
በምዴርም ሊይ ምስጋናን እስኪዯርጋት ዴረስ አትረፉ
ሇእነርሱም ዕረፍት አትስጡ፡፡62÷12 እግዙአብሔር፡-
የተቤዣቸው÷የተቀዯሰ ሕዜብ፡ብሇው ይጠሩአቸዋሌ፤
አንቺም፡- የተፈሇገች ያሌተተወችም ከተማ ትባያሇሽ፡፡

መዜሙረ ዲዊት 87፥1-7 መሠረቶቹ በተቀዯሱ ተራሮች


ናቸው ፤ ከያዕቆብ ዴንኳኖች ይሌቅ ፥ እግዙአብሔር
የጽዮንን ዯጆች ይወዴአቸዋሌ፡፡የእግዙአብሔር ከተማ
ሆይ ፥ በአንቺ የተከበረ ነገር ይባሊሌ ፡፡ የሚያውቁኝን
ረአብና ባቢልንን አስባቸዋሇሁ፤እነሆ፥ ፍሌስጥኤማውያን
ጢሮስም የኢትዮጵያም ሕዜብ ፥ እነዙህ በዙያ ተወሇደ
፡፡ ሰው እናታችን ጽዮን ይሊሌ ፥ በውስጥዋም ሰው
ተወሇዯ ፤ እርሱ ራሱ ሌዐሌ መሠረታ ፡፡ እግዙአብሔር
ሇሕዜቡ ፥ በውስጥዋም ሇተወሇደት አሇቆችዋ በመጽሏፍ
ይነገርሊቸዋሌ፡፡ በአንቺ የሚኖሩ ሁለ ዯስ እንዯሚሊቸው
ይነገርሊቸዋሌ፡፡ መዜሙረ ዲዊት 102፥12-14 አንተ ግን
፥አቤቱ፥ ሇ዗ሊሇም ትኖራሇህ ፥ መታሰቢያህም ሇሌጅ ሌጅ
ነው ፡፡ አንተ ተነስ ጽዮንንም ይቅር በሊት፥የምህረትዋ
ጊዛ ነውና ፥ ዗መንዋም ዯርሶዋሌና ፤ ባሪያዎችህም
ዴንጋዮችዋን ወዴዯዋሌና ፥ መሬትዋም አዜነዋሌና ፡፡
102፥16 እግዙአብሔር ጽዮንን ይሠራታሌና ፥ በክብሩም

444
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ይገሇጣሌ፡፡መዜ 104፥28-30 በሰጠሃቸውም ጊዛ ይሰበስ፤


እጅህን ትከፍታሇህ ፥ ከመሌካም ነገርም
ይጠግባለ፡፡ፊትህን ስትሰውር ይዯነግጣለ፤ ነፍሳቸውን
ታወጣሇህ ይሞታለም ፥ ወዯ አፈራቸውም ይመሇሳለ፡፡

ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች 3÷18-21 ብዘዎች


ሇክርስቶስ መስቀሌ ጠሊቶቹ ሆነው ይመሊሇሳለና ፤ ብዘ
ጊዛ ስሇ እነርሱ አሌኃችሁ ፤አሁን እንኳ እያሇቀስኩ
እሊሇሁ፡፡መጨረሻቸው ጥፋት ነው፤ሆዲቸው አምሊካቸው
ነው፤ክብራቸው በነውራቸው ነው ፤አሳባቸው ምዴራዊ
ነው ፡፡ እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፤ከዙያም ዯግሞ
የሚመጣ መዴሀኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ
ክርስቶስን እንጠባበቃሇን፤ እርሱ ሁለን እንኳ ሇራሱ
ሉያስገዚ እንዯሚችሌበት አሰራር፤ክቡር ስጋውን
እንዱመስሌ የተዋረዯውን ስጋችንን ይሇውጣሌ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 14÷1 ሌባችሁ አይታወክ ፤


በእግዙአብሔር እመኑ ÷በእኔም ዯግሞ እመኑ፡፡በአባቴ
ቤት ብዘ መኖሪያ አሇ ፤ እንዱያስ ባይሆን ባሌኃችሁ
ነበር፤ስፍራም አ዗ጋጅሊችሁ ዗ንዴ እሄዲሇሁና ፡፡ ሄጄም
ስፍራ ባ዗ጋጅሊችኋሇሁ÷ እኔ ባሇሁበት እናንተ ዯግሞ
እንዴትሆኑ ፡፡ ወዯምሔዴበትም ታውቃሊችሁ ÷
መንገደንም ታውቃሊችሁ ፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 3÷5 ሰው ከውሃና ከመንፈስ


ካሌተወሇዯ በቀር ወዯ እግዙአብሔር መንግስት ሉገባ
አይችሌም(ጥምቀት) ፡፡

445
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ኢትዮጵያ የሚሇው ቃሌ በብለ እና

በአዱስ ኪዲን በመጽሏፍ ቅደስ ውስጥ

42 ጊዛ በሊይ መጻፉን ያውቃለ?


ካሊወቁ እንሆ በረከት

መዜሙረ ዲዊት 67÷31 (sw68÷31) መሌእክተኞች


ከግብጽ ይመጣለ ፤ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወዯ
እግዙአብሔር ት዗ረጋሇች፡፡

ኦሪት ዗ፍጥረት 2÷13 የሁሇተኛውም ወንዜ ስም ግዮን


ነው፤እርሱም የኢትዮጵያን ምዴር ሁለ ይከብባሌ፡፡

ኦሪት ዗ኁ 12÷1 ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቶአሌና


ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን
በእርሱ ሊይ ተናገሩ ፡፡

ትንቢተ አሞጽ 9÷7 የእስራኤሌ ሌጆች ሆይ! እናንተ


ሇእኔ እንዯ ኢትዮጵያ ሌጆች አይዯሊችሁምን ? ይሊሌ
እግዙአብሔር ፡፡ እስራኤሌን ከግብጽ ምዴር ፤
ፍሌስጤማውያንንም ከከፍቶር ፤ ሶርያውያንንም ከቂር
አሊወጣሁምን?

446
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሏዋርያት ስራ 8÷27-28 ተነስቶም ሄዯ፤እነሆም


፤ህንዯኬ የተባሇች የኢትዮጵያ ንግስት አዚዥና ጃንዯረባ
የነበረ በገን዗ብዋም ሁለ የሰሇጠነ አንዴ የኢትዮጵያ ሰው
ሉሰግዴ ወዯ ኢየሩሳላም መጥቶ ነበር፤ሲመሇስም
በሰረገሊ ተቀምጦ የነብዩን የኢሳያስን መጽሏፍ ያነብ
ነበር፡፡36-39 በመንገዴም ሲሄደ ወዯ ውሃ ዯረሱ
፤ጃንዯረባውም ፡፡እነሆ ውኃ፤እንዲሌጠመቅ የሚከሇክሇኝ
ምንዴነው አሇው፡፡ፊሌጶስም ፡፡በፍጹም ሌብህ ብታምን
፤ተፈቅድሌሀሌ አሇው ፡፡መሌሶም ኢየሱስ ክርስቶስ
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ አምናሇሁ አሇ፡፡ሰረገሊውም
ይቆም ዗ንዴ አ዗዗ ፤ ፊሌጶስና ጃንዯረባው ሁሇቱም ወዯ
ውኃ ወረደ ፤አጠመቀውም ፡፡ከውሃውም ከወጡ በኃሊ
የጌታ መንፈስ ፊሉጶስን ነጠቀው፤

መዜሙረ ዲዊት 87÷3-4 የእግዙአብሔር ከተማ


ሆይ፥በአንቺ የተከበረ ነገር ይባሊሌ፡፡የሚያውቁኝን ረአብና
ባቢልንን አስባቸዋሇሁ ፤ እነሆ ፥ ፍሌስጥኤማውያን
ጢሮስም የኢትዮጵያም ሕዜብ ፥ እነዙህ በዙያ ተወሇደ፡፡

መዜሙረ ዲዊት 74÷14 አንተም የ዗ንድውን ራሶች


ቀጥቅጠህ ፤ሇኢትዮጵያ ሰዎችም ምግባቸው ሰጠሃቸው፡፡

መዜሙረ ዲዊት 72÷9 በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዲለ


፤ጠሊቶቹም አፈር ይሌሳለ፡፡

447
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

2 ነገስት 19÷9 እርሱም ፡፡ የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሏቅ


ሉወጋህ መጥቶአሌ የሚሌ ወሬ በስማ ጊዛ ዯግሞ ወዯ
ሕስቅያስ መሌእክተኞችን ሊከ ፤ እንዱህ ሲሌ፡፡

2ዛና 12÷3 ከእነርሱም ጋር ከግብጽ ሇመጣው ሕዜብ


ቁጥር አሌነበረውም ፤እነርሱም የሌብያ ሰዎች
፤ሱካውያን ፤ኢትዮጵያ ሰዎችም ነበሩ፡፡

2ዛና 14÷9 ኢትዮጵያዊው ምዜሪ አንዴ ሚሉዮን


ሰዎችና ሥስት መቶ ሰረገልች ይዝ ወጣባቸው ፤ወዯ
መሪሳም መጣ፡፡

2ዛና 14÷13 አሳም ከእነርሱ ጋር ያሇውም ሕዜብ


እስከ ጌራራ ዴረስ አሳዯደዋቸው ፤ ኢትዮጵያውያንም
ፈጽመው እስኪ ጠፉ ዴረስ ወዯቁ ፤በእግዙአብሔርና
በሰራዊቱ ፊት ተሰባብረዋሌና ፤እጅግም ብዘ ምርኮ
ወሰደ፡፡

2ዛና16÷8 ኢትዮጵያውያንና የሌብያ ሰዎች እጅግ ብዘ


ሰረገልችና ፈረሰኞች የነበሩባቸው አጅግ ታሊቅ ጭፍራ
አሌነበሩምን?በእግዙአብሔር ስሇታመንህ በእጅህ አሳሌፎ
ሰጣቸው፤

2 ዛና 21÷16 እግዙአብሔርን የፍሌስጤማውያንና


በኢትዮጵያውያን አጠገብ የሚኖሩት የአረባውያንን
መንፈስ በኢዮራም ሊይ አስነሳ፡፡

448
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መጽሏፈ አስቴር 3÷12 በመጀመሪያውም ወር በወሩም


በ 13 ቀን የንጉስ ጸሏፊዎች ተጠሩ ፤ከሕንዴ ጀምሮ
እስከ ኢትዮጵያ ዴረስ ወዲለ መቶ ያ ሰባትአገሮች
፤በየአገሩ ወዲለ ሽማሙንትና አሇቶች ወዯ አህዚብ ሁለ
ገዢዎች እንዯ ቋንቋቸው በንጉስ በአርጠየክሰስ ቃሌሏማ
እንዯታ዗዗ ተጻፈ ፤በንጉሱም ቀሇበት ታተመ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 11÷11 በዙያም ቀን እንዯዙያ ይሆናሌ


፤የቀረውን የሕዜቡን ቅሬታ ከአሦርና ከግብጽ ፤
ከጳጥሮስና ከኢትዮጵያ ፤ከኤሊምና ከሰናኦር ፤ከሏማትም
፤ከባሕርም ዯሴቶች ይመሇስ ዗ንዴ ጌታ እንዯገና እጁን
ይገሌጣሌ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 18÷1 በኢዮጵያ መንዝች ማድ ሊሇች


፤ክንፍ ሊለባት ፤

ትንቢተ ኢሳያስ 20÷3 እግዙአብሔርም አሇ፡፡ባሪያዬ


ኢሳያስ በግብጽና በኢትዮጵያዬ ሊይ ሦስት አመት
ሇምሌክትና ሇተአምራት ሉሆን ራቁቱንና ባድ እግሩን
እንዯ ሄዯ፤ ኢሳ 20÷4 እንዱሁ የአሶር ንጉስ የግብጽንና
የኢትዮጵያ በምርኮ ፤ ጎበዚዜቱንና ሽማግላዎቹን ፤
ራቁታቸውን እና ባድ እግራቸውን አርጎ ገሊቸውን ገሌጦ
ሇግብጽ ጉስቁሌና ይነዲቸዋሌ ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 20÷5 እነርሱም ከተስፋቸው


ከኢትዮጵያ ከትምህክታቸው ከግብጽ የተነሳ ይፈራለ
ያፍሩማሌ ፤

449
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ኢሳያስ 37÷9 እርሱም ፡፡የኢትዮጵያ ንጉስ


ቲርሏቅ ሉዋጋህ መጥቶአሌ የሚሌ ወሬ ሰማ ፡፡በሰማም
ጊዛ ወዯ ሕስቅያስ መሌእክተኞችን ሊከ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 37÷9 እርሱም ፡፡ የኢትዮጵያን


ጉስቲርሏቅ ሉዋጋህ መቶአሌ የሚሌ ወሬ ሰማህ ፡፡
በሰማም ጊዛ ወዯ ሕስቅያስ መሌእክተኞችን ሊከ፤

ትንቢተ ኢሳያስ 43÷3 እኔ የእስራኤሌ ቅደስ አምሊክህ


እግዙአብሔር መዴኃሏኒትህ ነኝ፤ግብጽንም ሊንተ ቤዚ
አዴርጌ ፤ኢትዮጵያንና ሳባንም ሇአንተ ፋንታ
ሰጥቻቸዋሇሁ ፡፡

ትንቢተ ኢሳያስ 45÷14 እግዙአብሔር እንዱህ ይሊሌ


፡፡የግብጽ ዴካምና የኢትዮጵያ ንግዴ ቁመተ ረጅሞችም
የሳባሰዎች ወዯ አንተ ያሌፋለ ፤ሇአንተም ይሆናለ
እጆቻቸውም ታስረው ይከተለሃሌ ፤ በፊትም ያሌፋለ
፤ሇእናንተም ይሆናለ እጆቻቸውም ታስረው
ይከተለሃሌም ፤ በፊትም ያሌፋለ ፤ሇአንተም እየሰገደ
፡፡በእውነት እግዙአብሔር በእውነት በአንተ አሇ
፤ከእርሱም ላሊ አምሊክ የሇም ብሇው ይሇምኑሃሌ፡፡

ትንቢተ ኤርሚያስ 13÷23 በውኑ ኢትዮጵያዊ መሌኩ


ወይስ ነብር ዜንጉርጉርነት ይሇውጥ ዗ንዴ ይችሊሌን?
በዙያን ግዙ ክፋትን የሇመዲችሁ እናንተ ዯግሞ በጎ
ሇማዴረግ ትችሊሊሇችሁ ፡፡

450
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ኤርሚስ 38÷7 በንጉስ ቤት የነበረው ጃንዯረባ


ኢትዮጵያው አቢሜላክ ፡፡ከእናንተ ጋር ሰሊሳ ሰዎች
ከዙህ ውሰዴ፤ነቢዩም ኤርሚያስ ሳይሞት ከጉዴጓዴ
አውጣው ብል አ዗዗ው፡፡

ትንቢተ ኤርሚየስ 38÷12 ኢትዮጵያዊም አቢሜላክ


ኤርሚያስን ፡፡ይህን አሮጌው ጨርቅና እሊቂው ሌብስ
በብብትህ ከገመደ በታች አዴርግ አሇው ፤

ትንቢተ ኤርሚየስ 39÷16ሂዴ ሇኢትዮጵያዊው


አቢኬላክ እንዱህ አሇው ፡፡የእስራኤሌ አምሊክ የሰራዊት
ጌታ እግዙአብሔር እንዱህ ይሊሌ፡፡እነሆ፤ሇአጎነት
ሳይሆን ሇክፋት ቃላን በዙች ከተማ ሊይ አመጣሇሁ
፤በዙያም ቀን በፊትህ ይፈጸማሌ ፡፡

ትንቢተ ኤርሚያስ 46÷9 ፈረሶችሆይ ፤ውጡ


፤ሰረገልች ሆይ ፤ ንጎደ ፤ጋሻም የሚያነግቡ
የኢትዮጵያና የፋጥ ኃያሊን ፤ቀስትን ይ዗ው የሚስቡ
የለዴ ኃያሊን ይውጡ፡፡

ሕዜቅየሌ 29÷10 ስሇዙህ ፤እነሆ ፤በእናንተና በወንዝች


ሊይ ነኝ ፤የግብጽንም ምዴር ከሚግድሌነ ጀምሮ አስከ
ሴዊኔና እስከ ኢትዮጵያ ዲርቻ ዴረስ ውዴም ባዴማ
አዯርጋታሇሁ፡፡

ዕዜራ 30÷5 ኢትዮጵያና ፉጥ ለዴም የተዯባሇቀም


ህዜብ ኩብም ቃሌ ኪዲንም የገባቸው ምዴር ሌጆች
ከእነርሱ ጋር በሰይፍ ይወዴቃለ፡፡

451
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ትንቢተ ሕዜቂየሌ 38÷5 ፋርስንና ኢትዮጵያ ንፉጥንም


ከእነርሱም ጋር ጋሻና የራስ ቁርን የሇበሱትን ሁለ ፤

ትንቢተ ዲንኤሌ 11÷43 በወርቅና በብርም በብርም


መዜገብ ሊይ ፤ በከበረችም በግብጽ ዕቃ ሁለ ሊይ
ይሠሇጥናሌ ፤ የሌብያና የኢትዮጵያ ሰዎችም
ይከተለታሌ፡፡

ናሆም 3÷9 ኢትዮጵያና ግብጽ የማይቆጠር ኃይሌዋ


ነበሩ፤ፉጥና ሉብያ ረዲቶችዋ ነበሩ፡፡

ዕን 3÷7 የኢትዮጵያ ዴንኳኖች ሲጨነቁ አየሁ፤


የምዴያም አገር በመጋረጃዎች ተንቀጠቀጡ ፡፡

ሶፎንያስ 2÷12 እናንተም ኢትዮጵያን ዯግሞ ፤በሰይፊ


ትገዴሊሊችሁ፡፡

ሶፎንያስ 3፤10 ከኢትዮጵያ ወንዝች ማድ የሚማሌደኝ


፤የተበተኑት ሴቶች ሌጆቼ ፤ቁርባኔን ያመጡሌኛሌ ፡፡

452
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

መዯምዯሚያ እና ማጠቃሇያ
በኢየሱስ ክርስቶስ ማመን በእግዙአብሔር መንግስት
ያሇው ዋጋው፡-1 የዮሏንስ መሌእክት ምእራፍ አምስት
ቁጥር አምስት ፣ አራት እና አንዴ ፡- 5÷5 ኢየሱስም
የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯ ሆነ ከሚያምን በቀር አሇምን
የሚያሸንፍ ማነው? 5÷4 ከእግዙአብሔር የተወሇዯ
ሁለ ዓሇምን ያሸንፋሌና ፤ዓሇምንም የሚያሸንፈው
እምነታችን ነው፡፡ 5÷1 ክርስቶስ ነው ብል በኢየሱስ
የሚያምን ሁለ ከእግዙአብሔር ተወሌዶሌ ፡፡ ወሊጁን
የሚወዴ ዯግሞ የተወሇዯውን ይወዲሌ፡፡1 የዮሏንስ
መሌእክት 4÷15 ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ እንዯሆነ
በሚታመን ሁለ እግዙአብሔር በሱ ይኖራሌ እርሱም
በእግዙአብሔር ይኖራሌ፡፡የሏዋርያት ሥራ 10÷43
በእርሱ የሚያምን ሁለ በስሙ የሀጢያት ስርየት
እንዯሚቀበሌ ነቢያት ይመሰክሩሇታሌ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች
10÷3-4 የእግዙአብሔርን ጽዴቅ ሳያውቁ የራሳቸውንም
ጽዴቅ ሉያቆሙ ሲፈሌጉ፤ሇእግዙአብሔር ጽዴቅ
አሌተገዘም ፡፡የሚያምኑ ሁለ ይጸዴቁ ዗ንዴ ክርስቶስ
የሕግ ፍጻሜ ነውና፡፡ ወዯ ሮሜ ሰዎች 3÷28 ሰው
ያሇ ሕግ ሥራ በእምነት እንዱጸዴቅ እንቆጥራሇንና፡፡ወዯ
ኤፌሶን ሰዎች 2÷8-9 ጸጋው በእምነት አዴኖዋችዋሌ
ይህም የእግዙአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ
አይዯሇም ፤ ማንም እንዲይመካ ከስራ አይዯሇም ፡፡18
በእርሱ ስራ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ ወዯ አብ መግባት
አሇንና፡፡

453
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ቲቶ 3÷5 እንዯ ምህረቱ መጠን ሇአዱስ ሌዯት


በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅደስ በመታዯስ አዲነን
እንጂ፤እኛ ስሊዯረግነው በጽዴቅ ስሇነበረው ሥራ
አይዯሇም፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷27-29 ሇሚጠፋ መብሌ
አትስሩ ፤ነገር ግን ሇ዗ሊሇም ሕይወት ሇሚኖር መብሌ
የሰው ሌጅ ሇሚሰጣችሁ ሥሩ፤እርሱን እግዙአብሔር
አብ አትሞታሌና፡፡እንግዱህ የእግዙአብሔርን ስራ
እንዴንሰራ ምን እናዴርግ? አለት ፡፡ ኢየሱስ መሌሶ ፡-
ይህ የእግዙአብሔር ስራ እርሱ በሊከው እንዴታምኑ ነው
አሊቸው፡፡የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷47 እውነት እውነት
እሊችኃሇሁ በእኔ የሚያምን የ዗ሊሇም ሕይወት አሇው፡፡
54 ስጋዬን የሚበሊ ዯሜን የሚጠጣ የ዗ሊሇም ህይወት
አሇው፡፡እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሳዋሇሁ፡፡6፥56 በእኔ
ይኖራሌ እኔም በእርሱ እኖራሇሁ ፡፡(ስጋና ዯሙ
የመጀመሪያው ምሳላ ቃለን ማንበብ ነው ምክንያቱም
ቃላ መንፈስ ነው ስሊሇን ሁሇተኛው ዯግሞ ቅደስ
ቁርባን ነው)6፥63 ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ
ነው፤ሥጋ ምንም አይጠቅምም፤እኔ የነገርኳችሁ ቃሌ
መንፈስ ነው ሕይወትም ነው፡፡ ወዯ ገሊቲያን ሰዎች
2÷16-21 ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዱጸዴቅ
እንጂ በህግ ስራ እንዲይሆን አውቀን፤ስጋን የሇበሰ ሁለ
በህግ ስራ ስሇማይጸዴቅ፤እኛ እራሳችን በህግ ስራ
ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸዴቅ ዗ንዴ በክርስቶስ
ኢየሱስ አምነናሌ፡፡ነገር ግን በክርስቶስ ሌንጸዴቅ
የምንፈሌግ ስንሆን ራሳችን ዯግሞ ኃጢያተኞች ሆነን
ከተገኘን ፤እንዱያስ ክርስቶስ የሀጢያት አገሌጋይ ነዋ?

454
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

አይዯሇም፡፡ ያፈረስኩትን ይህን እንዯገና የማንጽ ከሆንሁ


ራሴ ህግ ተሊሊፊ እንዴሆን አስረዲሇሁና ፡፡እኔ
ሇእግዙአብሔር ሕያው ሆኜ እኖር ዗ንዴ በሕግ በኩሌ
ሇሕግ ሞቼ ነበርና፡፡ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬያሇሁ ፡፡እኔም
አሁን ህያው ሆኜ አሌኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ
ይኖራሌ ፤ አሁን በስጋ የምኖርበት ኑሮ በወዯዯኝና ስሇ
እኔ እራሱን በሰጠው በእግዙአብሔር ሌጅ ሊይ ባሇ
እምነት የምኖረው ነው፡፡የእግዙአብሔር ጸጋ አሌጥሌም
፤ ጽዴቅስ በህግ በኩሌ ከሆነ እንዱያስ ክርስቶስ በከንቱ
ሞተ፡፡ወዯ ቆሊሲየስ ሰዎች 2÷14 በእኛ ሊይ የነበረውን
የሚቃወመንንም በትዕዚዚት የተፃፈውን የዕዲ ጽሕፈት
ዯመሰሰው፡፡እርሱንም በመስቀሌ ጠርቆ ከመንገዴ
አስወግድታሌ ፡፡

እግዙአብሔርን ያሇ እምነት ዯስ ማሰኘት አይቻሌም፡፡


እምነት ማሇት ተስፋ ስሇምናዯርገው ነገር የሚያስረግጥ
÷የማናየውንም ነገር የሚያስረዲ ነው፡፡ወዯ ዕብራውያን
ሰዎች ምእራፍ 11÷1-40 እና ምእራፍ 12÷1

የአብ ፈቃዴ፡-ኢየሱስ የእግዙአብሔር ሌጅ ነው ብል


የሚያምን ሁለ የ዗ሊሇም ሕይወት እንዱኖረው ነው፡፡

የዮሏንስ ወንጌሌ 6÷40 ሌጅንም አይቶ በእርሱ የሚያምን


ሁለ የ዗ሊሇም ሕይወት እንዱኖረው የአባቴ ፍቃዴ ይሕ ነው
÷እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሰዋሇሁ ፡፡ የዮሏንስ ወንጌሌ
6÷27-65፣የዮሏንስ ወንጌሌ 3÷16፣1 የዮሏንስ ወንጌሌ
5÷5፡፡

455
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሏንስ ወንጌሌ 3÷16-18 በእርሱ የሚያምን ሁለ


የ዗ሊሇም ሕይወት እንዱኖረው እንጂ እንዲይጠፋ
እግዙአብሔር አንዴያ ሌጁን እስኪሰጥ ዴረስ ዓሇሙን
እንዱሁ ወድአሌና፡፡አሇም በሌጁ እንዱዴን ነው እንጂ
በአሇም እንዱፈርዴ እግዙአብሔር ወዯ አሇም
አሊከውምና ፡፡ በእርሱ በሚያምን አይፈረዴበትም ፤
በማያምን ግን በአንደ በእግዙአብሔር ሌጅ ስሊሊመነ
አሁን ተፈርድበታሌ፡፡3÷36 በሌጁ የሚያምን የ዗ሊሇም
ሕይወት አሇው ፤ በሌጁ የማያምን ግን የእግዙአብሔር
ቁጣ በእርሱ ሊይ ይኖራሌ እንጂ ሕይወትን አያይም፡፡
ወዯ ሮሜ ሰዎች 8፥1 እንግዱህ በክርስቶስ ኢየሱስ
ሊለት አሁን ኩነኔ(ፍርዴ) የሇባቸውም፡፡የማርቆስ ወንጌሌ
16÷16 ያመነ የተጠመቀ ይዴናሌ ያሊመነ ግን
ይፈረዴበታሌ፡፡

456
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የእግዚአብሔርን ሕግ መፈጸም ወይም መልካም


ስራ መስራት በእግዚአብሔር መንግስት ያለው
ዋጋ፡- ወዯ ቆሊስይስ ሰዎች ምእራፍ ሶስት ቁጥር አስራ
ሰባት (3÷17) ፡- እግዙአብሔር አብን በእርሱ
እያመሰገናችሁ ÷ በቃሌ ቢሆን ወይም በሥራ
የምታዯርጉትን ሁለ በጌታ በኢየሱስ ስም አዴርጉት፡፡
የዮሏንስ ወንጌሌ 15÷12 እኔ እንዯ ወዯዴኳቸሁ እርስ
በእርሳችሁ ትዋዯደ ዗ንዴ ትእዚዛ ይህች ናት ፡፡ 1
የዮሏንስ መሌእከት 3÷22-23 ትእዚዘን የምንጠብቅና
በፊቱ ዯስ የምናሰኘውን የምናዯርግ ስሇሆነን
የምንሇምነውን ሁለ ከእርሱ እናገኛሇን ፡፡ ትእዚዙቱም
ይህች ናት፤በሌጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናምን ዗ንዴ
፤ትእዚዜንም እንዯሰጠን እርስ በእርሳችን እንዋዯዴ ዗ንዴ
፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች 13÷8 ሕግ ሁለ በአንዴ ቃሌ
ይፈጸማሌና ፤እርሱም ባሌንጀራህን እንዯራስህ አርገህ
ውዯዴ የሚሌ ነው፡፡1የጴጥሮስ መሌእክት 4÷8 ፍቅር
የኃጢያት ብዚት ይሸፍናሌና ከሁለ በፊት እርስ
በእርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋዯደ፡፡ወዯ ሮሜ ሰዎች
14÷9-13 ሙታንንም ሕይዋንንም ይገዚ ዗ንዴ ክርስቶስ
ሞተቶአሌና ሕያውም ሆኖአሌና፡፡አንተም ስሇ ምን
በወንዴምህ ሊይ ስሇምን ትፈርዲሇህ ፤ ወይስ አንተ
ዯግሞ ወንዴምህን ስሇምን ትንቃሇህ፤ሁሊችን በክርስቶስ
ወንበር ፊት እንቆማሇንና፡፡ እኔ ሕያው ነኝ፤ ይሊሌ
ጌታ፤ጉሌበት ሁለ ሇእኔ ይንበረከካሌ ምሊስም ሁለ
እግዙአብሔርን ያመሰግናሌ ተብል ተጽፎአሌና ፡፡

457
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

እንግዱስ እያንዲንዲችን ስሇ እራሳችን ሇእግዙአብሔር


መሌስ እንሰጣሇን፡፡እንግዱህ ከዚሬ ጀምሮ እርስ
በእርሳችን አንፈራረዴ፡፡2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 9÷6-9
ይህን እሊሇሁ፡-በጥቂት የሚ዗ራ በጥቂት ዯግሞ
ያጭዲሌ÷በበረከት የሚ዗ራ በበረከት ዯግሞ ያጭዲሌ ፡፡
እግዙአብሔር በዯስታ የሚሰጠውን ይወዲሌና እያንዲንደ
በሌቡ እንዲሰበ ይስጥ÷ኀ዗ን ወይም በግዴ አይዯሇም፡፡
በተነ÷ሇምስኪኖች ሰጠ÷ጽዴቁ ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ ተብል
እንዯ ተጻፈ÷ እግዙአብሔር ÷ሁሌጊዛ በነገር ሁለ
ብቃትን ሁለ አግኝታችሁ ሇበጎ ሥራ ሁለ ትበዘ
዗ንዴ÷ጸጋን ሁለ ሉበዚሊችሁ ይችሊሌ፡፡1 የጴጥሮስ
መሌእክት 1÷17 ሇሰው ፊት ሳያዯሊ በእያንዲንደ ሊይ
እንዯ ስራው የሚፈርዯውን አባት ብሊችሁ ብትጠሩ
በእንግዴነታችሁ ዗መን በፍርሃት ኑሩ፡፡ ወዯ ገሊቲያን
ሰዎች 6÷7-9 አትሳቱ ፤እግዙአብሔር አይ዗በትበትም፡፡
ሰው የ዗ራውን ያኑኑ ዯግሞ ያጭዲሌና፡፡በገዚ ስጋው
የሚ዗ራ መበስበስን ያጭዲሌና (ሇስጋው የሚሰራ/
የሚዯክም) ፤ በመንፈስ ግን የሚ዗ራው ከመንፈስ
የ዗ሊሇምን ሕይወት ያጭዲሌ (ሇነፍሱ የሚሰራ /
የሚዯክም )፡፡ባንዜሌም በጊዛው እናጭዲሇንና መሌካም
ሥራን ሇመስራት አንታክት ፡፡ 2 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች
5÷10 መሌካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዲዯረገ
፤እያንዲንደ በሥጋው የተሰራውን በብዴራት ይቀበሌ
዗ንዴ ሁሊችንም በክርስቶስ ወንበር ፊት ሌንገሇጥ
ይገባናሌ ፡፡

458
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የህይወት አክሉሌ ፡- የያዕቆብ መሌዕክት1÷12-14

፡- የዮሏንስ ወንጌሌ ራዕ 2÷10

የክብር አክሉሌ ፡- አንዯኛ የጴጥሮስ መሌእክት 5÷1-4

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3፥4-6 ሕይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ


በሚገሇጥበት ጊዛ፥በዙያን ጊዛ እናንተ ዯግሞ ከእነርሱ
ጋር በክብር ትገሇጣሊችሁ፡፡እንግዱህ በምዴር ያለትን
ብሌቶቻችሁን ግዯለ ፥ እነዙህም ዜሙትና ርኩሰት
ፍትወትም ክፉ ምኞትም ጣኦትንም ማምሇክ የሆነ
መጎምጀት ነው፡፡በእነዙህ ጠንቅ የእግዙአብሔር ቁጣ
በማይታ዗ዘ ሌጆች ሊይ ይመጣሌ፡፡

ወዯ ሮሜ ሰዎች 12፥7-15 አገሌግልት ቢሆን


በአገሌግልታችን እንትጋ፤የሚያስተምርም ቢሆን
በማስተማሩ ይትጋ፤የሚመክርም ቢሆን በምክሩ
ትጋ፤የሚሰጥ በሌግስና ይስጥ ፤የሚገዚ በትጋት
ይግዚ፤የሚምር በዯስታ ይማር፡፡ፈቅራችሁ ያሇ ግብዜነት
ይሁን ፡፡ክፉውን ነገር ተጠየፉት ፤ከበጎ ነገር ጋር
ተባበሩ፤

459
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የሏዋርያት ሥራ ፡- 15÷19-20 ያዕቆብ፡-አሁንም


ወዯ እግዙአብሔር በተመሇሱ አሕዚብ ሊይ ሥርአትን
አታክብደ እሊችኃሇሁ፡፡ነገር ግን ሇጣዖት ከሚሰዋው÷
ከዜሙት÷ሞቶ የተገኘውን ዯም ከመብሊት እንዱርቁ
÷ሇራሳቸው የሚጠለትንም (እነሱ ሊይ ሉዯረግ/ሉዯርስ
የማይፈሌጉትን) በወንዴሞቻቸው ሊይ እንዲያዯርጉ
እ዗ዘዋቸው፡፡

ወዯ ቆሊስየስ ሰዎች 3፥16 የእግዙአብሔር ቃሌ በሙሊት


ይኑርባችሁ ፡፡በጥበብ ሁለ እርስ በእርስ አስተምሩና
ገሥጹ ፡፡በመዜሙርና በዜማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ
በጸጋው በሌባችሁ ሇእግዙአብሔር ዗ምሩ፡፡
1 ወዯ ቆሮንጦስ ሰዎች 3÷10-11 የእግዙአብሔር
ጸጋ እንዯተሰጠኝ መጠን እንዯ ብሌሏተኛ የአናጺ አሇቃ
መሠረትን መሠረትኩ÷ላሊው በሊዩ ያንፃሌ፡፡ እያንዲንደ
ግን በእርሱ ሊይ እንዳት እንዱያንጽ ይጠንቀቅ፡፡
ከተመሠረተው በቀር ማንም ላሊ መሠረት ሉመሠርት
አይችሌምና ÷እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡የማቴዎስ
ወንጌሌ 28፥19-20 እንግዱህ ሂደና አሕዚብን ሁለ በአብ
በወሌዴ በመንፈስ ቅደስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፥
ያ዗ዜኃችሁንም ሁለ እንዱጠብቁ እያስተማራችኃቸው
ዯቀ መዚሙርት አዴርጓቸው ፤ እነሆም እኔ እስከ ዓሇም
ፍጻሜ ዴረስ ሁሌጊዛ ከእናንተ ጋር ነኝ፡፡

460
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

የዮሏንስ ራእይ ምእራፍ ሃያ ከቁጥር አስራ አንዴ


እስከ አስራ አምስት፡- 20÷15 ታሊቅ ነጭ ዘፋን በእርሱ
ሊይ የተቀመጠውን አየሁ ፤ ምዴርና ሰማይም ከፊቱ
ሸሹ ስፍራም አሌተገኘሊቸውም ፡፡20፥12ሙታንም
ታናናሾችና ታሊሊቆችን በዘፋኑ ፊት ቆመው አየሁ
፤መጽሏፍም ተከፈቱ (አንዯኛው በክርስቶስ ያመኑበት
ስማቸው የተፋፈበት የሕይወት መጻሏፍ ሲሆን ፤
ሁሇተኛው የሰው ሌጅ በሕይወት ዗መኑ የሰራው ስራ
የተጻፈበት መጽሏፍ ነው)፤ላሊ መጽሏፍም ተከፈተ
እርሱም የሕይወት መጽሏፍ ነው፤ሙታን በመጽሏፍት
ተጽፎ እንዯ ነበር እንዯስራቸው መጠን ተከፈለ
፡፡20፥13 ባሕርም በሱ ውስጥ ያለትን ሙታን
ሰጠ፤ሞትና ሲኦሌም በሱ ውስጥ ያለትን ሙታንን
ሠጡ ፤እያንዲንደም እንዯ የስራው መጠን ተከፈሇ
፡፡20፥14 ሞትና ሲኦሌም በእሳት ባህር ውስጥ ተጣለ
ይሕም የእሳት ባሕር ሁሇተኛው ሞት ነው፡፡20፥15
በሕይወት መጽሏፍ ተጽፎ ያሌተገኘው ማንኛውም
በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣሇ፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 10÷32-33 በሰው ፊት


ሇሚመሰክርሌኝ ሁለ እኔ ዯግሞ በአባቴ ፊት
እመሰክርሇታሇሁ፤በሰው ፊት ሇሚክዯኝ ሁለ እኔ ዯግሞ
በሰማያት ባሇው በአባቴ ፊት እክዯዋሇሁ፡፡

የሐዋርያት ስራ 5፥42 ሐዋሪያት፡- ዕሇት ዕሇትም በመቅዯስና


በቤታቸው ስሇ ኢየሱስ እርሱ ክርሰቶስ እንዯ ሆነ ማስተማርንና
መስበክን አይተውም ነበር፡፡

461
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ወዯ ፊሌጵስዩስ ሰዎች 1÷27 ይሁን እንጂ ÷መጥቼ


ባያችሁ ወይም ብርቅ ÷አንዴ ሌብ ስሇ ወንጌሌ
ሃይማኖት አብራችሁ እየታገሊችሁ ÷በአንዴ መንፈስ
እንዴትቆሙ ስሇ ኑሮአችሁ እሰማ ዗ንዴ÷ሇክርስቶስ
ወንጌሌ እንዯሚገባ ኑሩ፡፡

የማቴዎስ ወንጌሌ 23÷7-12 በገበያም ሰሊምታና÷


መምህር ሆይ መምህር ሆይ ተብሇው እንዱጠሩ
ይወዲለ፡፡ እናንተ ግን ፡-መምህር ተብሊችሁ አትጠሩ ፤
መምህራችሁ አንዴ ስሇ ሆነ እናንተም ሁሊችሁ
ወንዴማማቾች ናችሁ፡፡አባታችሁ አንደ እርሱም የሰማዩ
ነውና በምዴር ሊይ ማንንም አባት ብሊችሁ አትጥሩ ፡፡
ሉቃችሁ አንዴ እርሱም ክርስቶስ ነውና፡- ሉቃውንት
ተብሊችሁ አትጠሩከእናንተ የሚበሌጠው አገሌጋያችሁ
ይሆናሌ ፡፡ ራሱን ከፍ የሚያዯርግ ሁለ ይዋረዲሌ ÷
ራሱን የሚያዋርዴ ሁለ ከፍ ይሊሌ፡፡

አንዯኛ የዮሏንስ መሌእክት ምእራፍ ሁሇት ቁጥር አስራ


ስምንት፡-ሌጆች ሆይ ፤መጨረሻው ሰዓት ነው!ሁሇተኛ
የጴጥሮስ መሌእክት ምእራፍ ሶስት ቁጥር ዗ጠኝ
ሇአንዲድች የሚ዗ገይ እንዯሚመስሊቸው ጌታ ስሇ ተስፋ
ቃለ አይ዗ገይም ፤ነገር ግን ሁለ ወዯ ንስሃ እንዱዯርሱ
እንጂ ማንም እንዲይጠፋ ወድ ስሇእናንተ ይታገሳሌ ፡፡
የዮሏንስ ራዕይ ምእራፍ ሃያ ሁሇት ከቁጥር አስራ

462
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ሁሇት አስከ አስራ ሶስት፡- 22÷12 እነሆ በቶል


እመጣሇሁ ሇእያንዲንደም እንዯ ስራው መጠን እከፍሌ
዗ንዴ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አሇ ፡፡22÷12 ‹‹አሌፋና ኦሜጋ››
‹‹ፊተኛውና ኋሇኛው›› ‹‹መጀመሪያ እና መጨረሻ›› እኔ
ነኝ፡፡የዮሏንስ ራእይ 1÷3 ዗መኑ ቀርቦአሌና
የሚያነበው÷ የዙህንም መጽሏፍ የትንቢት ቃሌ
የሚሰሙትና በውስጡም የተፃፈውን የሚጠብቁ ብፁዓን
ናቸው፡፡የዮሏንስ ራእይ ምእራፍ ሃያ ሁሇት ከቁጥር
አስራ ስምንት እስከ ሃያ፡-22÷18 የዙህን መጽሏፍ
ቃሌ ሇሚሰማ ሁለ ምስክሩ እኔ ነኝ ፤ ማንም
በዙህ ሊይ አንዲንች ቢጨምር ÷ እግዙአብሔር በዙህ
መጽሏፍ ውስጥ የተፃፈውን መቅሰፍት ይጨምርበታሌ
፡፡22÷19 ማንም ከዙህ የትንቢት መጽሏፍ ቃሌ
ቢያጎዴሌ በዙህ መጽሏፍ ከተፃፉት ከሕይወት ዚፍና
ከቅዱስቲቱ ከተማ እግዙአብሔር እዴለን ያጎዴሌበታሌ፡፡
22÷20 ይህን የሚመሰክር ÷ ‹‹ አዎን ÷ ፈጥኜ
እመጣሇሁ››ይሊሌ፤አሜን÷ጌታዬ ኢየሱስ ሆይ ፥ ና ፡፡

463
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

1 የጴጥሮስ መሌእከት 2÷24-25 እርሱ ራሱ በሥጋው


ኃጢያታችንን በእንጨት ሊይ ተሸከመ፤በመገረፉ ቁስሌ
ተፈወሳችሁ፡፡ዮሏንስ ወንጌሌ 1÷3 ሁለ በእርሱ
ሆነ÷ከሆነውም አንዲች ስንኳ ያሇ እርሱ አሌሆነም፡፡

የዮሏንስ ራዕይ 22÷12 እነሆ÷በቶል እመጣሇሁ÷


ሇእያንዲንደ እንዯ ስራው መጠን እከፍሌ ዗ንዴ ዋጋዬ
ከእኔ ጋር አሇ፡፡

ትንቢተ ሳሙኤሌ 22÷20 ወድኛሌና አዲነኝ

ዮሏንስ ራዕይ 1÷5-6 ……ሇወዯዯን ÷ ከኃጢታችንም


በዯሙ ሊጠበን ÷ሇአባቱም ሇእግዙአብሔር ነገስታትና ካህናት
ሇአዯረገን ሇእርሱ ከ዗ሊሇም እስከ዗ሊሇም ዴረስ ክብርና ኃይሌ
ይሁን ፤ አሜን ፡፡

የጌታችን እና የመዴሏኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፤


የአባታችን እግዙአብሔር አብ ፍቅር የመንፈስ ቅደስም
ሕብረት እስከ ትውሌድች ሁለ ከ዗ሊሇም እስከ ዗ሊሇም
ከሁሊችን ጋር ይሁን አሜን፡፡

-------- ተፈጸመ---------

464
በእርሱም ቁስሌ እኛ ተፈወሰን

ዋቢ ምንጭ መጽሏፍ

ሁለ ከመጽሏፍ ቅደስ ከእግዙአብሔር ቃሌ

465

You might also like

  • 2
    2
    Document88 pages
    2
    Belayneh Hailegeorgis
    No ratings yet
  • 2012 .
    2012 .
    Document66 pages
    2012 .
    Yared Demissie
    93% (30)
  • ( )
    ( )
    Document464 pages
    ( )
    Getahun Teshome
    No ratings yet
  • Ginbot 2004
    Ginbot 2004
    Document8 pages
    Ginbot 2004
    Sisay Tekle Gebremedhin
    No ratings yet
  • (Seven Daily Prayer Times - Ethiopian Orthodox Tewahedo)
    (Seven Daily Prayer Times - Ethiopian Orthodox Tewahedo)
    Document8 pages
    (Seven Daily Prayer Times - Ethiopian Orthodox Tewahedo)
    tre son
    100% (2)
  • Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document482 pages
    Ethiopia ( ) (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    0% (1)
  • Ethiopia ( )
    Ethiopia ( )
    Document509 pages
    Ethiopia ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    Document522 pages
    የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53÷5 ( )
    .53÷5 ( )
    Document520 pages
    .53÷5 ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document520 pages
    ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( )
    Ethiopia ( )
    Document520 pages
    Ethiopia ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document491 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document491 pages
    ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document492 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document492 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( )
    Ethiopia ( )
    Document397 pages
    Ethiopia ( )
    Anonymous iEXE8MHz
    No ratings yet
  • .53÷5
    .53÷5
    Document521 pages
    .53÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document521 pages
    ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • 53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    Document521 pages
    53÷5 (By His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death) )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • .53÷5
    .53÷5
    Document521 pages
    .53÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    100% (1)
  • ( ) 53÷5 ( )
    ( ) 53÷5 ( )
    Document521 pages
    ( ) 53÷5 ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    Document521 pages
    Ethiopia ( ) by His Wound We Are Healed (The Grace of God and The Cure of Death)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • 1 53÷5 PDF
    1 53÷5 PDF
    Document521 pages
    1 53÷5 PDF
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) ( (By His Wound We Are Healed) (The Grace of God and The Cure of Death) )
    Ethiopia ( ) ( (By His Wound We Are Healed) (The Grace of God and The Cure of Death) )
    Document516 pages
    Ethiopia ( ) ( (By His Wound We Are Healed) (The Grace of God and The Cure of Death) )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • Ethiopia# # # # The Passion of The Jesus Christ
    Ethiopia# # # # The Passion of The Jesus Christ
    Document319 pages
    Ethiopia# # # # The Passion of The Jesus Christ
    Anonymous kmeavFwg
    No ratings yet
  • በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    Document530 pages
    በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    100% (2)
  • .53 ÷5 ( )
    .53 ÷5 ( )
    Document530 pages
    .53 ÷5 ( )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • ( ) ( .53 ÷5
    ( ) ( .53 ÷5
    Document530 pages
    ( ) ( .53 ÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    Document530 pages
    The Grace of God and The Cure of Death (By His Wound We Are Healed)
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • .53 ÷5 ( )
    .53 ÷5 ( )
    Document530 pages
    .53 ÷5 ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    100% (1)
  • .53÷5 PDF
    .53÷5 PDF
    Document529 pages
    .53÷5 PDF
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
     የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    Document529 pages
    የእግዚአብሔር ጸጋ እና የሞት መድሐኒት
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    100% (2)
  • .53 ÷5 The Cure of Death and and The Grace of God) )
    .53 ÷5 The Cure of Death and and The Grace of God) )
    Document529 pages
    .53 ÷5 The Cure of Death and and The Grace of God) )
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    100% (2)
  • የእግዚአብሔር ጸጋ
     የእግዚአብሔር ጸጋ
    Document529 pages
    የእግዚአብሔር ጸጋ
    Anonymous EvNJONLOEr
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document529 pages
    ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53÷5 PDF
    .53÷5 PDF
    Document529 pages
    .53÷5 PDF
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) ( / ) The Passion of The Crist Orinal - Word Only
    Ethiopia ( ) ( / ) The Passion of The Crist Orinal - Word Only
    Document318 pages
    Ethiopia ( ) ( / ) The Passion of The Crist Orinal - Word Only
    ክርስቶስ ኢየሱስ ያድናል(ጌታችን፣መድሐኒታችን እናአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡)
    No ratings yet
  • Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Document353 pages
    Ethiopia ( ) The Passion of The Crist PDF
    Anonymous sFx5kdbgUb
    No ratings yet
  • THE PASSION OF THE CRIST Ethiopia ( ( ) ( ) ) PDF
    THE PASSION OF THE CRIST Ethiopia ( ( ) ( ) ) PDF
    Document224 pages
    THE PASSION OF THE CRIST Ethiopia ( ( ) ( ) ) PDF
    Anonymous FZetcoEgQ
    100% (1)
  • Ethiopia ( ( ) ( ) ) THE PASSION OF THE CRIST PDF
    Ethiopia ( ( ) ( ) ) THE PASSION OF THE CRIST PDF
    Document224 pages
    Ethiopia ( ( ) ( ) ) THE PASSION OF THE CRIST PDF
    Anonymous FZetcoEgQ
    100% (2)
  • Ethiopia # # #
    Ethiopia # # #
    Document295 pages
    Ethiopia # # #
    Anonymous sFx5kdbgUb
    100% (7)
  • .
    .
    Document67 pages
    .
    Mikiyas Zenebe
    100% (1)
  • 4 5782890567453114651
    4 5782890567453114651
    Document2 pages
    4 5782890567453114651
    Andualem Ufo
    No ratings yet
  • Tsome-Flseta 2009 Message
    Tsome-Flseta 2009 Message
    Document26 pages
    Tsome-Flseta 2009 Message
    ERMIAS Amanuel
    No ratings yet
  • Mister Ek Urbane
    Mister Ek Urbane
    Document11 pages
    Mister Ek Urbane
    Wedaje Alemayehu
    No ratings yet
  • Misterekurbane
    Misterekurbane
    Document11 pages
    Misterekurbane
    eyoukassa08
    No ratings yet
  • ™
    Document3 pages
    Melaku Awgichew Mamo
    No ratings yet
  • ኢየሱስ_ክርስቶስ_ማን_ነው
    ኢየሱስ_ክርስቶስ_ማን_ነው
    Document65 pages
    ኢየሱስ_ክርስቶስ_ማን_ነው
    ERMIAS Amanuel
    No ratings yet
  • 1 4961182440904197006
    1 4961182440904197006
    Document10 pages
    1 4961182440904197006
    selammitiku70
    No ratings yet
  • Tselot
    Tselot
    Document51 pages
    Tselot
    Gebremichael Reta
    No ratings yet
  • ጥምቀት
    ጥምቀት
    Document3 pages
    ጥምቀት
    tadious yirdaw
    No ratings yet
  • ምዕራፍ ሁለት
    ምዕራፍ ሁለት
    Document9 pages
    ምዕራፍ ሁለት
    tesfamichaelkifle17
    No ratings yet
  • ቅድስት
    ቅድስት
    Document8 pages
    ቅድስት
    dihirdigital
    No ratings yet
  • Gebetbuch Tigrinia Vorspann
    Gebetbuch Tigrinia Vorspann
    Document16 pages
    Gebetbuch Tigrinia Vorspann
    Byhiswill
    No ratings yet
  • Halewote Egezeabehare
    Halewote Egezeabehare
    Document50 pages
    Halewote Egezeabehare
    habatmu
    No ratings yet
  • Medan Final
    Medan Final
    Document7 pages
    Medan Final
    admasugedamu2
    No ratings yet
  • Kerestosyehulugetanew
    Kerestosyehulugetanew
    Document5 pages
    Kerestosyehulugetanew
    Gudina Mikael
    No ratings yet
  • (PDFDrive)
    (PDFDrive)
    Document532 pages
    (PDFDrive)
    Dagne
    No ratings yet
  • ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
    ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
    From Everand
    ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
    No ratings yet
  • በዕብራውያን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (I) - እምነታችሁን እንዴት ማጠንከር ትችላላችሁ?
    በዕብራውያን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (I) - እምነታችሁን እንዴት ማጠንከር ትችላላችሁ?
    From Everand
    በዕብራውያን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (I) - እምነታችሁን እንዴት ማጠንከር ትችላላችሁ?
    No ratings yet
  • ( ) ( .53 ÷5
    ( ) ( .53 ÷5
    Document530 pages
    ( ) ( .53 ÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53 ÷5 ( )
    .53 ÷5 ( )
    Document530 pages
    .53 ÷5 ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    100% (1)
  • ( )
    ( )
    Document529 pages
    ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53÷5 PDF
    .53÷5 PDF
    Document529 pages
    .53÷5 PDF
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53÷5
    .53÷5
    Document521 pages
    .53÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    100% (1)
  • .53÷5
    .53÷5
    Document521 pages
    .53÷5
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • .53÷5 PDF
    .53÷5 PDF
    Document529 pages
    .53÷5 PDF
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet
  • ( )
    ( )
    Document521 pages
    ( )
    እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነው(ጌታችን፣መድሐኒታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነገስታት ንጉስ ፣ የጌቶች ጌታ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ ነው፡፡
    No ratings yet