You are on page 1of 105

ሀቢብ ጊዮርጊስ

ሉቀ ዱያቆናት

ሀቢብ ጊዮርጊስ
እና
ሥራዎቹ

ጸሐፊ ፡- ሚካኤሌ ገብርኤሌ


የእንግሊዝኛው ትርጉም፡- ሻሂር ኮብራን
ተርጓሚ ፡- ዱያቆን ሄኖክ ኃይላ

1
ሀቢብ ጊዮርጊስ

የመጻሕፍቱ የእንግሉዘኛ ርዕስ ፡- Archdeacon Habeeb Guirguis


Mystery of Godliness /የተመረጡ ጽሐፎች/

© ማኅበረ ቅደሳን
መብቱ በሔግ የተጠበቀ ነው!

ይህ መጽሏፍ በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሔድ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት


ትምህርት ቤቶች ማዯራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅደሳን ኤዱቶሪያሌ ቦርዴ
ታርሞና ተስተካክል የተፈቀዯ ነው፡፡

ዱያቆን ሄኖክ ኃይላ


 251 091 2 08 18 29
 24467 / 1000 አዲስ አበባ
Email : henok_tshafi@yahoo.com

የሽፋን ገጽ ቅንብር ፡- ምሥራቅ ተፈራ

2
ሀቢብ ጊዮርጊስ

በየጉባኤ ቤቱ ፣ በመንፈሳዊ ኮላጆች ፣ በሰንበት ትምህርት ቤቶች ፣


በየማኅበራቱ ስሇ ቀናችው ሃይማኖት እና ስሇ ቅዴስት ቤተ ክርስቲያን ድግማ
ቀኖናና ትውፊት መጠበቅ ጸንተው ሇሚታገለ ፤ ስሇ መከረኛዋ ኦርቶድክሳዊት
ቤተ ክርስቲያን በመንፈሳዊ ቅንዒት እየተቃጠለ መታመምን ፣ መጎሳቆሌንና
መነቀፍን ሇሚታገሡ ፣ ‹አይ ቤተ ክርስቲያን!› ሲለ ሇሚውለ ፤ የሰው
ተመሌካች ሳይፈሌጉ ፣ የነገይቱን ቤተ ክርስቲያን እያሰቡ ሇቤተ ክርስቲያን
አገሌግልት በመዴከም ዕዴሜያቸውን ሇሠዉ ሰው ሇማያውቃቸው በሌበ
ሥሊሴ ሇተጻፉ የቤተ ክርስቲያን ሌጆች ይሁንሌኝ!

‹‹ያዯረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ እግዚአብሔር


ዓመፀኛ አይዯለም፡፡›› ዕብ. 6.10

3
ሀቢብ ጊዮርጊስ
መቅዴም
‹‹... በዚያን ጊዜ የነበረው አገሌግልት ብዛት ያሊቸው ችግሮች
ነበሩበት፡፡ ሰባኪያንና የተማሩ ካህናት አሌነበሩም፡፡ በመሆኑም
በቤተ ክርስቲያን ዴካም ላልች የሃይማኖት ዴርጅቶች ያዴጉ
ጀመር፡፡ በዚህ ጊዜ መሇያየትና ውስጣዊ ጠብ ተስፋፋ፡፡
ጥቂት ሰዎች ስዴብን ፣ ነቀፌታንና ማጎሳቆሌን በይፋ
ሲጠቀሙ ላልች ዯግሞ በፍርዴ ቤት ሇሔግ ጉዲዮች ከፍተኛ
ገንዘብ በማባከን ቤተ ክርስቲያንን ይዋጓት ጀመር፡፡ ላልች ግን
ስሇነበረው ጉዲት ያሇማቋረጥ ያነቡ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ እነዚህ ሁለ ነገሮች ምንም ዒይነት ጥቅም
አሌነበራቸውም፡፡ ቤተ ክርስቲያን ከስዴብ ፣ከትችት ፣ ከማጎሳቆሌ
፣ ከመከፋፈሌ ፣ከፍርዴ ቤት ወይም ከሇቅሶ የተጠቀመችው ነገር
አሌነበራትም፡፡ ታዱያ ሇውጥ እንዳት ሉመጣ ቻሇ?
ሇውጥ የመጣው እንዯ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ሃያኛው
መቶ ክፍሇ ዘመን የአገሌግልት መሪ በነበረው በ1ሀቢብ ጊዮርጊስ
መሌካም ሥራ አማካኝነት ነው፡፡
እርሱ በዘመኑ በነበሩት ስኅተቶች ውስጥ ራሱን ሳያስገባ
ሥራ ጀመረ፡፡ በወቅቱ ሁሇት ወሳኝ የመሠረት ዴንጋዮችን በዚያ
ጣሇ ፤ ሇሰ/ት/ቤትና ሇመንፈሳዊ ኮላጅ፡፡ እነዚህን ነገሮች
መመሥረት እንዯጀመረ መሠረቶቹ በየዕሇቱ ያዴጉ ነበር፡፡ ከዚህ
በኋሊ በየአብያተ ክርስቲያናቱ ፣ በየማኅበረሰቡ ፣ በየሰንበት

ሀቢብ የሚሇውን ስም የእኛ ሉቃውንት በመጻሔፍት ሊይ ‹አቢብ› ብሇው ይጠሩታሌ፡፡


1

4
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ትምህርት ቤቱና በየመንዯሩ መስበክ የጀመሩ ብዙ ቁጥር ያሊቸው
አገሌጋዮች ታዩ፡፡ ሀቢብ ጊዮርጊስም ይህን እየተመሇከተ ፡-
‹‹ሔዝብህ ፈቃዴህን በመፈጸም በበረከትህ እሌፍ አእሊፋት
ይሁኑ!›› እያሇ ይዘምር ነበር፡፡
እርሱ በጉዴሇቶች ሊይ ነቀፌታ አሌሰነዘረም ቤተ
ክርስቲያን የሚጎዴሎትን ነገሮች ሇማቅረብ ሥራ ሠራ እንጂ፡፡
ቤተ ክርስቲያን ሰባኪያን ይጎዴሎት ነበር ፣ አብዛኞቹ
ካህናት አባቶች የቅዲሴና የሥርዒት መጻሔፍትን ብቻ የሚያነብቡ
ስሇነበሩ የመስበክ ችልታ አሌነበራቸውም፡፡ ሀቢብ ጊዮርጊስ ግን
ይህን ዒሇም በቤተ ክርስቲያን ዕንባ አሌሞሊውም ፤ ይሌቁንስ
ሰባኪያንና አገሌጋዮችን ማዯራጀት ጀመረ እንጂ፡፡ የመንፈሳዊ
ኮላጅ ተማሪዎች የሰባኪያን ማኅበር እንዱያቋሙ አዴርጓቸዋሌ ፤
እነዚህ ተማሪዎች ዯግሞ በካይሮ ፣ በጊዛ እና በላልች ከከተማው
ወጣ ባለ ቦታዎች ሊይ ሰማንያ አራት ቅርንጫፎችን ሉያቋቁሙ
ችሇዋሌ፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ ሔጻናትና ወጣቶች አንዴ እንኳን
የሚያስተምራቸው ሰው ማጣታቸውን ሲመሇከትም ከዚያ
ተነሥቶ ቤተ ክርስቲያንን ሇመተቸት ወይም ሇመውቀስ
አሌወዯዯም፤ ዛሬ በሁለም ሥፍራ ሇመስፋፋት የቻለትን ሰንበት
ትምህርት ቤቶች አቋቋመ እንጂ፡፡ ከዚህ ላሊ ሇትምህርት
ቤቶችንና ሇቤተ ክርስቲያን ትምህርት ቤቶች መጻሔፍትን
አዘጋጅቷሌ፡፡

5
ሀቢብ ጊዮርጊስ
በአንዲንዴ ጉባኤዎች የፕሮቴስታንቶች መዝሙር ቦታ
እየያዘ ሲመጣ በቤተ ክርስቲያን ዜማ የተቃኙ መዝሙራትን
ያዘጋጅ ጀመር፡፡ የእርሱ አገሌግልት በሁለም መስክ የተስፋፋ
ነበር፡፡ በሀቢብ ጊዮርጊስ የተመራው ይህ የማነቃቃት ሥራ ታሊቅ
ትምህርትን ሰጥቶን አሌፏሌ፡፡››
ብፁዕ ወቅደስ አቡነ ሺኖዲ ሣሌሳዊ
የግብፅ ኦርቶድክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ
‹መንፈሳዊ አገሌግልት› ከሚሌ መጽሏፋቸው የተወሰዯ
(አያላው ዘኢየሱስ እንዯተረጎመው)

6
ሀቢብ ጊዮርጊስ

መግቢያ

አንዲንድች በቅደስ ማርቆስ ወንጌሊዊ የተመሠረተችው


የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ከብዙ የጨሇማ ክፍሊተ ዘመናት በኋሊ
ዘመናዊውን ኅዲሴዋን የጀመረችው ከዏሥራ ዘጠነኛው መቶ ክፍሇ
ዘመን አጋማሽ በኋሊ ነው ሲለ ይሞግታለ፡፡ ቤተ ክርስቲያንዋ
በሊይዋ ተጭኖ የነበረው ጨሇማ የመጣው በሁሇት ታሪካዊ
ክስተቶች የተነሣ ነበር፡፡ የመጀመሪያው ቤተ ክርስቲያንዋን
ከላልች ክርስቲያኖች የሇያት የኬሌቄድን ጉባኤ አሳዛኝ ውሳኔ
ነበር፡፡ (451 ዒ.ም.) ሁሇተኛው ዯግሞ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዋነኛ
ቀዯምት ይዞታዎች ያሳጣና ህሌውናዋን የሸረሸረው የዏረቦች
ግብፅን መውረር ነው፡፡ በእርግጥም የግብፃዊያን ምእመናን እስከ
ዛሬ ዴረስ መኖር ተአምርና ሇዏሥራ ሦስት ክፍሇ ዘመናት
ያሌተናወጸ እምነት ማሳያ ነው፡፡
የቤተ ክርስቲያኒቱ ኅዲሴ (ዲግም ማንሰራራት) ዯግሞ
ከሦስት ወሳኝ ነገሮች የተገኘ ነው ፡-
 የግብፅ የነገረ መሇኮት ኮላጅ መመሥረት
 የግብፅ ሰንበት ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴ
 የግብፅ በጎ አዴራጊ ምእመናን መገኘት ናቸው፡፡

7
ሀቢብ ጊዮርጊስ
 ሊሇፉት አንዴ መቶ ዒመታት የኮላጅ ምሩቃን
የኦርቶድክሳዊውን ክርስትና ትምህርት በማስፋፋት
ከፍተኛ ዴርሻ ነበራቸው፡፡
 በምእመናንና ምእመናት እጅ የተዘርቶ የበቀሇውና

ውኃ የጠጣው ትንሽ ዘር ሰንበት ትምህርት ቤት


በአምሊክ ፈቃዴ ፍሬን የሚሠጥ ትሌቅ ዛፍ
እስኪሆን ዴረስና ሇቁጥር ሇሚያታክቱ ብዙ ሰዎች
መጠሇያ እስከሚሆን ዴረስ አዯገ፡፡
 ግብፃውያን ክርስቲያን በጎ አዴራጊዎች በርካታ
አዲዱስ አብያተ ክርስቲያናትን በማነጽ ፣ የቤተ
ክርስቲያቱን ትምህርት ቤቶች ፣ ሆስፒታልች ፣
ሔጻናት ማሳዯጊያዎች ፣ ማተሚያ ቤቶችን
በማስገንባት ትምህርትንና የእርዲታ አገሌግልቶችን
ያሇ መዴሌዎ ሇግብፃውያን ሁለ በማዲረስ ከፍተኛ
ዴርሻ ነበራቸው፡፡
ከእነዚህ ሦስት ተቋማት በስተጀርባ ዯግሞ ራሳቸውን
ትተው በእምነትና በፍቅር የሚንቀሳቀሱ ፣ የቤተ ክርስቲያኒቱን
አስተዲዯር በመዯገፍና በማበርታት የቤተ ክርስቲያኒቱን ዕዴገትና
ትንሣኤ የሚናፍቁ ሰዎችን የያዘ አንዴ ታሊቅ ሠራዊት ነበረ፡፡
ከእነዚህ የግብፅ ቤተ ክርስቲያን የሇውጥ ፋና ወጊዎች
መካከሌ ቤተ ክርስቲያናችን በየዒመቱ የምታስታውሰውና በዘመኑ
ከነበሩት ሁለ ጎሌቶ የወጣ ፣ የበርካታ ግብፃውያንን ትውሌድች

8
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሌብ የነካ የርእይ ሰው ይገኝበታሌ፡፡ ይህ ሰው ሉቀ ዱያቆናት
ሀቢብ ጊዮርጊስ ይባሊሌ፡፡

የርእይ ሰው
በርካታ ሰዎች የሇውጥ አባት ስሇሚባለትና ይህ ስያሜም
ስሇሚገባቸው ፓትርያርክ ቄርልስ 4ኛ ጽፈዋሌ፡፡ እርሳቸው ቤተ
ክርስቲያንን ጨሇማ በከበባት ወቅት ያበሩ ፓትርያርክ ነበሩ፡፡
እጅግ ብዙዎች ዯግሞ የጸልትና የተአምራት ሰው ስሇነበሩት
ፓትርያርክ ቄርልስ 6ኛ ጽፈዋሌ፡፡ እርሳቸው ዯግሞ ብዙዎቻችን
ያየናቸውና በእጆቻቸው የተዲሰስን ፓትርያርክ ሲሆኑ ትጉሏን
ዯቀ መዛሙርቶቻቸው ዯግሞ በመቶዎች የሚቆጠሩ
በጸልታቸውና በቅዴስናቸው የተፈጸሙ ተአምራቶቻቸውን
መዝግበው አስቀርተውሌናሌ፡፡
በእነዚህ ሁሇት አባቶች መካከሌ ዯግሞ የግብፅ የታሪክ
ሰዎች የዘነጉአቸው አንዴ ላሊ ቄርልስ አለ፡፡ እርሳቸውም
በመንበረ ማርቆስ )02ኛ ፓትርያርክ የሆኑት ቅደስነታቸው
ቄርልስ 5ኛ ናቸው፡፡ እኚህ አባት በቤተ ክርስቲያኒቱ ታሪክ
ሇረዥም ጊዜ ያገሇገለ ፓትርያርክ ነበሩ፡፡ በመንበረ ማርቆስ ሊይም
ከሃምሳ ሁሇት ዒመታት በሊይ ተቀምጠው በፓትርያርክነት
መርተዋሌ፡፡ ታዋቂው የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ጸሏፊ ኢሪስ ሀቢብ
ኤሌ ማስሪ ‹‹ባሇ ግርማ ሞገሱ ፓትርያርክ›› ሲሌ ገሌጾአቸዋሌ ፤
በእርግጥም ነበሩ፡፡

9
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የፓትርያርክ ቄርልስ 5ኛን በጎነት ሇማየት የተሳናቸው
ተቺዎቻቸው ችክ ባይና አፈግፋጊ ነበሩ ብሇው ይከስሷቸው ነበር፡፡
ይሁንና መሇስ ብሇን ስንመሇከት አርቆ አስተዋይና ቆራጥ ሰው
እንዯነበሩ እንረዲሇን፡፡ በታሊቅ ርእይና ጽኑ እምነት የግብፅ ቤተ
ክርስቲያን ከጨሇማው ዘመናት ሌትወጣ የምትችሇው በትምህርት
እንዯሆነ አውቀው ነበር፡፡ ጨሇማውን ሉያሸንፍ የሚችሇው
ብርሃን በዚህ መንገዴ እንዯሚመጣ አውቀው በማይበገር መንፈስ
ይህንን ግብ ሇመፈጸም ጉዞ ጀመሩ፡፡ ይህ ረዥም ሑዯትም
መጀመር የነበረበት ከንጹሏኑ የቤተ ክርስቲያን ሔጻናት ሌጆች
እንዯሆነም አውቀውታሌ፡፡
የፓትርያርክ ቄርልስ ረዥም ዘመነ ፕትርክና ቤተ
ክርስቲያን ሊይ ከፍተኛ ተጽእኖ ያሳረፉ የግብፅ ታሪካዊ
ክስተቶችን ያሳሇፈ ነበር፡፡ ከእነዚህ ክስተቶች መካከሌ የብሪታኒያ
ግብፅን መውረር (08)'2) የግብፃዊያን ክርስቲያኖች ማኅበረሰብ
ምክር ቤት ኤሌ ማግሉስ ኤሌ ሚሉ መመሥረት (08)'3) እና
የብሪታኒያን ቅኝ አገዛዝ በመቃወም የተዯረገው ታሊቁ የ09)09
አብዮት ዋነኞቹ ናቸው፡፡ እነዚህ ክስተቶች በመሊው ግብፃውያን
መካከሌ በተሇይም በተማሩት ዘንዴ የተጋዴል ስሜትን ፈጠረ ፤
ክርስቲያኖቹም ከዚህ ሁኔታ የሚሇዩ አሌነበሩም፡፡
ፓትርያርክ ቄርልስ ሇግብፅ ገና አዱስ በነበረው
የዳሞክራሲ ጽንሰ ሃሳብ ተጽእኖ ሥር የነበሩ የተማሩ ሰዎችን

10
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ከያዘው ከግብፅ ክርስቲያን ማኅበረሰብ ምክር ቤት ጋር የተስማሙ
አሌነበሩም፡፡
እርሳቸው ምክር ቤቱ ሲመሠረት ገና ከመጀመሪያው
ተቃውመው ነበር፡፡ ውዝግቡ የተነሣው የቤተ ክርስቲያኒቱን
አስተዲዯር ማን ይቆጣጠር በሚሌ ነበር፡፡ ከስምንት ዒመታት
መራራ ጭቅጭቅና (በጠቅሊይ ሚኒስትርነት ዯረጃ በነበረው
የምክር ቤቱ አባሌና ወሳኝ ሰው ቡትሮስ ፓሳህ ጋሃሉ ሃሳብ)
ፓትርያርኩ ሇጥቂት ጊዜ ከተሰዯደ በኋሊ በቤተ ክህነቱና
በምእመናኑ መካከሌ የነበሩት ሌዩነቶች በሰሊማዊ መግባባት
ተፈትተዋሌ፡፡
በቤተ ክርስቲያቱ ዲግመኛ ሰሊም ከሰፈነ በኋሊ ፓትርያርክ
ቄርልስ የቤተ ክርስቲያንን መዋቅር ዘመናዊ በማዴረግና
አስቀዴሞ የነበሩት ቄርልስ አራተኛ የጣለአቸውን መሠረቶች
በመገንባት ሊይ አተኮሩ፡፡ ይህንን የሇውጥ ርእያቸውን
ሇመፈጸምም በተመረጡ የምእመናን ኅብረቶች ዴጋፍ
ይዯረግሊቸው ነበር፡፡ ያ ወቅት እንዯ ዮሴፍ ማንካሪዩስ ፣
ኢቅሊዱዩስ ሊቢብ ፣ ራፍሊ ጊዮርጊስ ፣ ጊዮርጊስ ፊልቲዮስ አዋዴ
፣ ያዕቆብ ናክሃሊ ሩፋይሊን የመሳሰለ በቤተ ክርስቲያኒቱ ታሪክ ፣
በመምህራንና በሇውጥ ሰዎች ሊይ አሻራቸውን የተዉ ታሊሊቅ
የግብፅ ቤተ ክርስቲያን አርአያዎች የተከሰቱበት ነበር፡፡ ስሇዚህ
ማንኛውም የቤተ ክርስቲያን ተማሪ እንዯ መብራት እያበሩ
በሚገባ እስከሠሩ ዴረስ ፓትርያርክ ቄርልስ ሏምሳዊን

11
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ምእመናንን የዘነጉና ቸሌ ያለ ናቸው ብል ሉዯመዴም
አይችሌም፡፡
በዚያን ዘመን ከነበሩት የምእመናን መሪዎች መካከሌ
እጅግ የታወቀው ሉቀ ዱያቆናት ጊዮርጊስ ሀቢብ ነበር፡፡ እርሱን
የተሇየ የሚያዯርገው በዘመኑ የሠራው ሥራ ብቻ አይዯሇም ፤
ከበስተኋሊው የተዋቸውና በ09)$1 ዒ.ም ከሞተ ጀምሮ የእርሱን
መንገዴ ተከትሇው የእርሱን በጎ ውጤቶች በረጅም ርቀት ከግብ
ያዯረሱትና ባሇ ብሩህ አእምሮ ዯቀመዛሙርቱ ናቸው፡፡
ሇሰባ አምስት ዒመታት በሔይወት የኖረው ይህ ታሊቅ
ሰው መሊ ሔይወቱን ቤተ ክርስቲያንን ሇማገሌገሌ የሰጠ ሲሆን
ጊዜውንና ችልታዎቹን ሁለ ሇአገሌግልቱ ሇማዋሌ ብል ጋብቻን
አሌፈሌግም ብል ነበር፡፡ ርእዩ የቤተ ክርስቲያንን የክብር ትንሣኤ
ማየት ነበርና በማይናወጽ ፍቅርና ትጋትም ይህንን ሇማዴረግ
ሠርቶአሌ፡፡ የአገሌግልቱ ዋነኛ መገሇጫዎች ፍጹምነቱና
አመዛዛኝነቱ እና ከጠንካራ ሥራ ጋር የተዋሏዯ ራእዩ ነበር፡፡
በዚህም በጌታችን የተነገረውን የታሊቅነት ዯረጃ አገኘ ‹‹…
ይህንን የሚያዯርግ የሚያስተምርም በመንግሥተ ሰማያት ታሊቅ
ይባሊሌ፡፡››
ሀቢብ ጊዮርጊስ በ08)&6 በካይሮ ተወሇዯ ፤ አባቱ የሊዕሊይ
ግብፅ ከተማ የቴማ ሰው ነበር፡፡ አባቱ ሲሞት ገና የአራት ዒመት
ሌጅ ነበረ፡፡ እናቱ በክርስቲያናዊ መንገዴ ያሳዯገችው ሲሆን
ከሔጻንነቱ ጀምሮ ፍቅረ ቤተ ክርስቲያን በሌቡ እንዱያዴግ

12
ሀቢብ ጊዮርጊስ
አዴርጋ አሳዴጋዋሇች፡፡ ይህ ባይሆን ኖሮ ባዯገ ጊዜ ሇቤተ
ክርስቲያን የሚቀጣጠሌ ፍቅር ባሌኖረውና ስሇ ዕዴገቷም ከፍተኛ
ተጋዴልን ባሊዯረገ ነበር፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ የተማረው በፓትርያርክ ቄርልስ አራተኛ
በተመሠረተው ታሊቁ የኮፕት ትምህርት ቤት ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ
ዱቁና ተቀብል በዘመነ ፕትርክናቸው ሁለ ከፓትርያርኩ ጎን
ነበር፡፡ ካየሁት ጊዜ ጀምሮ አዴናቆትን ያሳዯረብኝና በካይሮ
በሚገኘው የትምህርት ኤጲስ ቆጶስ ጽሔፈት ቤት በፍሬም አዴርጌ
የሰቀሌሁት በዱቁና ሌብሰ ተክህኖ ከፓትርያርኩ አጠገብ ሆኖ
የተነሣው ፎቶ ነበር፡፡

ሀቢብ ጊዮርጊስ ከፓትርያርክ ቄርልስ አራተኛ ጋር

ውዥንብር ከሞሊባቸው የመጀመሪያዎቹ የፓትርያርክ


ቄርልስ አምስተኛ የፕትርክና ዒመታት በኋሊ ፣ በተሇይም የ‹ኤሌ
ታውፊቅ ኮፕቲክ ማኅበር› አባሊት (የኮፕቲክ ማኅበረሰብ ምክር

13
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ቤት አባሊትም ናቸው) ጋር ከነበረው መራራ ውዝግብ በኋሊ
ፓትርያርኩ የሇውጥ ሑዯትን ጀመሩ፡፡ የዚህ ሑዯት የማዕዘን
ዴንጋይ ዯግሞ አዲዱስ የተማሩና ብሩሃን ካህናትን ማዘጋጀት
ነበር፡፡
በጁሊይ 08)(3 የመሠዊያው አገሌጋዮች ሇመሆን ሇሚጠሩ
ካህናት ሁለ የመማር ዕዴሌን የሚሰጥ የነገረ መሇኮት ኮላጅን
ሇመመሥረት አሰቡ፡፡ እንዱህ ያሇውን ተቋም መመሥረት ዯግሞ
የገንዘብ ዴጋፍን የሚጠይቅ ነው፡፡ ሇዚህ ሥራ ዯግሞ በሀገሪቱ
ሁለ እየዞረ ሇቤተ ክርስቲያናቸው ፍቅር ያሊቸውን ሰዎች ሇኮላጁ
ምሥረታ ዴጋፍ እንዱሰጡ ሇመጠየቅ ባሇ ብሩህ አእምሮውን
ዯቀመዝሙራቸውን ፣ በዚያን ጊዜ የዏሥራ ሰባት ዒመት ወጣት
የነበረውን ዱያቆን ሀቢብ ጊዮርጊስን መረጡ፡፡
ወጣቱ ዱያቆን ከከተማ ከተማ ፣ በየአብያተ ክርስቲያናቱ
እየዞረ ስሇ ነገረ መሇኮት ኮላጁ ግንባታ እና የዚህ ዒይነቱ ተቋም
መመሥረት ስሇሚሰጠው ጠቀሜታ ሇምእመናን መስበክና
ማነሣሣት ጀመረ፡፡ ከዘመቻው ሲመሇስ ወዯ ዏሥራ አንዴ ሺህ
ፓውንዴ የሚሆን ገንዘብ ይዞ የተመሇሰ ሲሆን ከፊለ ከጳጳሳት
የተሇገሰ ሲሆን ከፊለ ዯግሞ ከጉባኤ የተገኘ ነበር፡፡ በተገኘው
ምሊሽም ፓትርያርኩ ከሹርባ ከተማ ዲርቻ በሚገኝ ማሃማሻ
ተብል በሚጠራ አካባቢ ትሌቅ ቤት ሉገዙ ቻለ ፤ ይህም ቤት
የመጀመሪያ ኮላጅ ሆነ፡፡

14
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ፓትርያርኩ የሱፍ ማንካርዩስ የተባሇን ምሁር
የመጀመሪያው የኮላጁ ርዕሰ መምህር አዴርገው ሰየሙት፡፡ ሀቢብ
ጊዮርጊስ የመጀመሪያዎቹ ተመራቂዎች ሇመሆን ካመሇከቱ
ከመጀመሪያዎቹ ዏሥራ ሁሇት ተመዝጋቢዎች አንደ ነበር፡፡
ከነበረው የተሇየ ችልታና ከነበረው የሠሇጠኑ መምህራን እጥረት
የተነሣ ሀቢብ በኮላጁ በመምህርነትም እንዱያገሇግሌ ተጠይቆ
ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ሀቢብ ጊዮርጊስ በተመሳሳይ ጊዜ የኮላጁ
ተማሪም መምህርም ነበር፡፡
በማርች 07 08)(8ዒ.ም. ከኮላጁ በተመረቀ ጊዜ ሀቢብ
በኮላጁ የመጻሔፍት ሒሊፊ ሆኖ ተመዯበ፡፡ ፓትርያርኩ በነበረው
ጸጋ በመዯነቃቸውም ሰባኪ አዴርገውም መረጡት፡፡ ‹‹የክርስትና
ሃይማኖት›› የሚሌ ርዕስ የነበረው የመጀመሪያው ስብከቱንም
ከታሊቆቹ የግብፅ ትምህርት ቤቶች በአንደ አዲራሽ ሰበከ፡፡ ይህንን
ስብከት ከተማሩት ሰዎች መካከሌ የ‹ሚስር› ጋዜጣ ባሇቤት ሺኑዲ
ኤሌ ማንካባዱ ይገኝ ነበር፡፡ በወጣቱ ሀቢብ በተሰበከው ስብከት
የተዯነቀው ይህ ሰው አስፈቅድ በራሱ ወጪ በብዙ ሺህ ኮፒዎች
በማሳተም አሠራጭቷሌ፡፡
በላሊ ጊዜ ዯግሞ ወጣቱ ሀቢብ ፓትርያርኩ በተገኙበት
በሀሬት አሌ ሳካዬን በሚገኘው በሉቀ መሊእክት ቅደስ ገብርኤሌ
ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንዱሰብክ ተጋበዘ፡፡ የተቀዯሱት
ፓትርያርክ ወጣቱ ዱያቆን ቆሞ በሚሰብክበት ወቅት ተመስጠው

15
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ነበር ፤ ፊታቸው በዯስታ በርቶ የተማሩትን ምእመናንንም
ይባርኩ ነበር፡፡
በዚያን ወቅት ሀቢብ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያንን በሁሇት
መንገዴ ማገሌገሌ ጀመረ፡፡ አንዯኛው በነገረ መሇኮት ኮላጅ
በማስተማር ሲሆን ሁሇተኛው ዯግሞ በየሥፍራው እየዞረ
የሚያገሇግሌ ሰባኪ በመሆን ነበር፡፡ ሰፊ እውቀት ያሇው ፣
ጠንካራ ቃሊት የሚናገርና ከሁለም በሊይ ዯግሞ ሰሚዎቹ ሊይ
ከፍተኛ ሇውጥን የሚያመጣ መንፈስ ያሇበት በእውነት ጸጋ ያሇው
ሰባኪ ነበር፡፡ ታሊቅ ጸጋ የነበረው ሰባኪ ፎአዴ ባስሉ (የኋሊው አባ
ፎአዴ ባስሉ) በአንዴ ወቅት ስሇ ሀቢብ ሲመሰክር ‹‹ሇእኔ ሀቢብ
ጊዮርጊስ ከተወሇዯበት ቀን ጀምሮ ሲሰብክ የነበረ ይመስሇኛሌ ፤
ምክንያቱም ትክክሇኛ ሰባኪ ነው፡፡›› ብሎሌ፡፡ በእዚህ አጋጣሚ
የምናነሣው ቁምነገር ቢኖር ሀቢብ ጊዮርጊስ ሔይወት ራሱ
በዘመኑ የነበሩ ሁለ እንዯሚመሰክሩት በራሱ ስብከት መሆኑን
ነው፡፡
የግብፃውያን ብሓራዊ መሪ የነበረው አህመዴ ፓሻ ኤሌ
ሜንሻዊ በእንግሉዝ ቅኝ ገዥ ባሇሥሌጣናት ታስሮ ከነበረበት
ሲፈታ ሀቢብ የእንኳን ዯስ አሇህ ንግግር አዴርጎሇት ነበር፡፡ ፓሻ
በወጣቱ ንግግርና በበጎነቱ ተማርኮ አዴናቆቱን ሇመግሇጽ የሁሇት
መቶ ሃምሳ ፓውንዴ ቼክ ሥጦታ ሰጥቶታሌ፡፡ ሀቢብ ወዱያውኑ
የተሰጠውን ገንዘብ የኮላጁን ሔንጻ ሇማዯስና ሇማስፋፋት
እንዱውሌ ሰጠ፡፡

16
ሀቢብ ጊዮርጊስ
በነበረው የሁሌጊዜ ቀናዑነት በኮላጁ ዙሪያ ያገኘውን ቦታና
ቤት ይገዛ ነበር ፤ በኋሊም የገዛቸው ቤቶችና ቦታዎች ሲቀሊቀለ
አምስት ሺህ ስኩዌር ሜትር ዯርሰዋሌ፡፡ አንዴ ጊዜም ከኮላጁ
ሔንጻ አጠገብ የሚኖሩ አረጋዊን መሬት በሥጦታ ሇኮላጁ
እንዱሰጡ አሳምኖአቸዋሌ፡፡ በሊዕሊይ ግብፅ ኤሌ ሚና ከተማም
ሰፋ ያሇ ቦታ ሇኮላጁ ይገዛ ነበር፡፡
ያሇ ዴካም ባሳየው ትጋት የተዯሰቱት ፓትርያርኩ ሉቀ
ዱያቆንነት መዒርግ ሰጥተውታሌ፡፡ ሀቢብ ሥጦታቸውን ከታሊቅ
ምስጋና ጋር ከተቀበሇ ከጥቂት ቀናት በኋሊ ቤቱን በፓትርያርኩ
ስም አስዯርጎታሌ፡፡ ቅደስነታቸው በመንፈሳዊ ሌጃቸውን ሌብ
ስሇሞሊው መንፈሳዊ ጸጋ እጅግ ተዯስተው ነበር፡፡ ስሇዚህ እኚህ
ፓትርያርክ በየዕሇቱ እየተመሊሇሱ መጠየቃቸውና ትምህርቱን
መማራቸው ፣ ሇአገሌግልት እና ሇኑሮው የሚያስፈሌገውንም
ነገር የሚያሟለሇት መሆናቸው አይዯንቅም፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ ሇፓትርያርኩ ክርስቲያናዊ ፍቅር ምሊሽ
አሌነፈገም፡፡ ከኮላጁ ጋር አያይዞ የጳጳሳት ማረፊያ ገንብቶአሌ፡፡
ፓትርያርኩ ይህንን ማረፊያ በጎበኙበት ወቅት ‹‹ይህ አዱሱ
መንበረ ፓትርያርክ ነው ፤ ይህንን ስፍራ መኖሪያዬ አዯርገዋሇሁ
፤ ሉያገኘን የሚፈሌግ ሰው እዚህ መጥቶ ሉያገኘኝ ይችሊሌ፡፡››
ብሇው ነበር፡፡ አክሇውም ‹‹አሁን የመጣሁት ሇጥቂት ጊዜ ሌቆይ
ነው ፤ በሚቀጥሇው ጊዜ ስመጣ ግን እቆያሇሁ፡፡›› በእርግጥም
ዲግመኛ ተመሌሰው ሇአንዴ ወር በማረፊያ ቤቱ ቆይተዋሌ፡፡

17
ሀቢብ ጊዮርጊስ
በቆይታቸው ወቅትም በተዯጋጋሚ ‹‹እንዳት ያሳዝናሌ? ይህ
ማረፊያ ቤት መሠራት ከነበረበት ጊዜ እጅግ በጣም ዘግይቶአሌ ፤
ይሁንና የተሠራው መሠራት በነበረበት በትክክሇኛው ጊዜ ነው፡፡››
በ1918 የኮላጁ ርዕሰ መምህር ከዚህ ዒሇም በሞት ሲሇይ
ሀቢብ ጊዮርጊስ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ሆነ፡፡
ፓትርያርኩ ከሀቢብ ጊዮርጊስ የተሻሇ ይህንን ሒሊፊነት ሉወጣ
የሚችሌ ሰው አሊገኙም፡፡ ሀቢብ በሠሊሳ ሦስት ዒመቱ በከፍተኛ
ብቃት ኮላጁን አስተዲዯረ፡፡ የሚከተሇው የሹመት ዯብዲቤ
ፓትርያርኩ ሇሀቢብ ጊዮርጊስ የጻፉሇት ሲሆን ሇእርሱ ያሊቸውን
አዴናቆትም የገሇጡበት ነበር ፡-
‹‹የነገረ መሇኮት ትምህርቶች መምህር ሇሆንከው ሇተከበርኸው ምስጉን
ሌጄ ሉቀ ዱቆናት ሀቢብ ጊዮርጊስ የእግዚአብሔር በረከት
ከአንተ ጋር ይሁን!
ከቡራኬያችንና ጸልታችን በማስከተሌ የግብፅ የነገረ መሇኮት ኮላጅ ዱን
ወዯ እግዚአብሔር በሞት በመወሰደ ምክንያት እና በአንተ መሌካምትም
ሊይ ባሇን እርግጠኝነት ፣ ሇኮላጁ መሻሻሌ ባሇህ ጉጉትና በምታዯርገው
ድካም የሇሽ ጥረት ፤ እንዱሁም ሇተወዯዯችው ቤተ ክርስቲያናችን ባሇህ
እምነትና ቅናት በመተማመናችንንና በተጠቀሰው ኮላጅ በመምህርነት
ያገሇገሌህ በመሆንህ በኮላጁ በመምህርነት እንድትቀጥሌ ከመጠየቅ ጋር
የኮላጁ ርዕሰ መምህር እንድትሆን መርጠንሃሌ፡፡

18
ሀቢብ ጊዮርጊስ
አምሊክ እንዱባርክህና በቸርነቱ እንዱያግዝህ ፣ በጥበቃው እንዱጋርድህና
ጥረቶችህን ሁለ እንዱያሳካሌህ እንሇምነዋሇን፡፡ ምስጋና ሁለ ሇዘሇዓሇም
ሇእርሱ የሚገባው የእግዚአብሔር ሰሊም ከአንተ ጋር ይሁን!››
ቄርልስ 5ኛ
በመንበረ ማርቆስ ፓትርያርክ
04 ሴፕቴምበር 09)08
ሀቢብ ጊዮርጊስ ኮላጁን በኦርቶድክሳዊት እምነት
ወዯሚያበራ መብራትነት ቀየረው ፤ ከማንኛውም የውጪ
ተጽዕኖም የጠበቀ አዯረገው፡፡
ሇምሳላ በ09)#6 ዒ.ም. አንዲንዴ የኮፕቲክ ማኅበረሰብ
ምክር ቤት አባሊት ሇኮላጁ ወጣት የነገረ መሇኮት ተማሪዎች
በእንግሉዝ ሀገር በሚገኝ የነገረ መሇኮት ኮላጅ የትምህርት ዕዴሌ
እንዱሰጣቸው ሀሳብ አቅርበው ነበር፡፡ ሀቢብ ጊዮርጊስ ይህንን
ሃሳብ ተቃውሞ ነበር ፤ የተዯረገውም ሙከራ በወቅቱ የነበሩት
ፓትርያርክ ዮሳብ ካሌዕ በተቃወሙት ጊዜ ከሽፏሌ፡፡
በላሊ ጊዜ ዯግሞ ይኸው የኮፕት ማኅበረሰብ ምክር ቤት
በግሪክ ቋንቋ በቂ እውቀት ያሇው ግብጻዊ ሰው የሇም በሚሌ
ምክንያት አንዴ የአንግሉካን ቄስ በኮላጁ የጥንታዊ ግሪክ ቋንቋ
መምህር ሆኖ እንዱቀጠር አቅርቦ ነበር፡፡ ሀቢብ ጊዮርጊስ
ከመምህራኑ ጋር ከተወያየ በኋሊ በኮላጁ ኦርቶድክሳዊው
አስተምህሮ ተጠብቆ እንዱኖር የምክር ቤቱን ሃሳብ ውዴቅ
የሚያዯርግ የአቋም መግሇጫ አሳተሙ፡፡ ከዚህ በኋሊ ታዋቂው

19
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ግብፃዊ የሥነ ሌሳን መምህር ያሳ አብደሌ መሲሔ የግሪክኛን
ቋንቋ እንዱያስተምር ተመረጠ፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ ምእመናን ኦርቶድክሳዊውን እምነት ይዞ
የማቆየትን ጥቅምና ይህንንም እምነት ሇማሳዯግ ብቁ እና ብሩህ
ኅሉና ያሊቸውን ቀሳውስት ማግኘት ምን ያህሌ እንዯሚጠቅም
እንዱያውቁ አዴርጓሌ፡፡
ሇዩኒቨርስቲ ተማሪዎችም በመንፈሳዊ ኮላጁ የማታ
ትምህርት ቤት ሇመመሥረት ከተባባሪ ወዲጆቹ ጋር
በተተዯጋጋሚ ይነጋገር ነበር፡፡ ይህ የማታ ትምህርት ቤት
የተከፈተው በፓትርያርክ ዮሳብ ካሌዕ የፕትርክና ዘመን ነበር፡፡
እኚህ አባት በታየው ዕዴገት እጅግ ይዯሰቱ ነበር ፤ ይህም
ዯስታቸው በጳጳሳቱና በማኅበረሰቡ ምክር ቤት አባሊትም ሊይ
ይንጸባረቅ ነበር፡፡ ይህ የማታ ትምህርት መጀመርም ኮላጁ
በግብፅ የትምህርት ሚኒስቴር እንዯ ከፍተኛ ትምህርት ኮላጅ
ዕውቅና እንዱያገኝ አስችልታሌ፡፡ የማታ ትምህርት ቤቱ እጅግ
ብዙ ባሇ ብሩህ አእምሮ የሆኑ ወጣት ምሩቃን ወዯ ኮላጁ
እንዱገቡ ማርኮአቸዋሌ፡፡ ከእነዚህም አንደ ታዋቂው አገሌጋይና
የአርት ትምህርት ምሩቅ የነበረው ናዚር ጋይዴ አንደ ነበር፡፡
ናዚር ጋይዴ የዛሬው ቅደስነታቸው አቡነ ሺኖዲ ሣሌሳዊ ናቸው፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ የኮላጁን ትምህርት በመቆጣጠርና
ዯረጃውን በማሳዯግ ከሀገር ውጪ ኮላጆች ጋር የሚወዲዯር ዯረጃ
ያሇው አዯረገው፡፡ በብዙ ብቁ መምህራን የተዯራጀ ኮላጅ

20
ሀቢብ ጊዮርጊስ
እንዱሆን ብዙ ዯከመ ፤ ሥርዒተ ትምህርቱንም የተሇያዩ
የፍሌስፍናና የሥነ ሌሳን ትምህርቶችን እንዱያካትት አዴርጎ
አስፋፋው፡፡
የኮላጁ ምሩቃን ፍሊጎቱ ካሊቸው ክህነት ሉሰጣቸው
እንዱችሌ ሇማዴረግም ብዙ ሥራን ሥርቷሌ፡፡ ፓትርያርክ
ዮሏንስ 09ኛ ይህን ሃሳብ መቀበሌ ብቻ ሳይሆን ቀን የኮላጁ
ምሩቃን ክህነት የሚቀበለበትን በግንቦት 09)" ቀን ቆርጠው
ሇጳጳሳት ሁለ ዯብዲቤ ጻፉ፡፡ ተመሳሳይ ዯብዲቤን በ09)"1 እና
09)"7 ሇጳጳሳቱ ጽፈው ነበር፡፡ ከዚህ ጊዜ በኋሊ ግን ቅስና
ሇመቀበሌ የነገረ መሇኮት ኮላጁ ዱፕልማ ያሊቸው ብቻ እንዱሆኑ
ቅደስ ሲኖድሱ ወሰነ፡፡
በሀቢብ ጊዮርጊስ እይታ ኮላጁ የራሱ ሔንጻ ቤተ
ክርስቲያን ሉኖረው ያስፈሌጋሌ ፤ እንዯዚያ ሲሆን ተማሪዎች
ቅዲሴን ፣ ጸልትንና ስብከቶችን የመስማት ዕዴሌ ይኖራቸዋሌ፡፡
ሇዚህ ዒሊማ ቦታ የገዛ ሲሆን ቅዲሴ ቤቱም በፓትርያርኩ በአቡነ
ዮሳብ በማርች09 09)"1 ዒ.ም ተከብሯሌ፡፡
በ09)"8 ዒ.ም. ሀቢብ ጊዮርጊስ መንፈሳዊ ኮላጁ
የመጀመሪያዎቹን ተማሪዎች የተቀበሇበትን አርባኛ ዒመት
መታሰቢያ በርካታ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሒሊፊዎች በተገኙበት
እንዱከበር አዯረገ፡፡ በዚያ ወቅትም ‹‹የነገረ መሇኮት ኮላጅ
ትናንትና ዛሬ›› የሚሇውን ጠቃሚ ታሪካዊ መጽሏፉንም
አበርክቶአሌ፡፡

21
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ስብከት ከጀመረባቸው ጥቂት ዒመታት በኋሊ ሀቢብ
ጊዮርጊስ መሠረት መጣሌ ያሇበት ሔጻናት ሊይ መሆኑን ተረዴቶ
ነበር፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ ቀጣይ ትውሌዴ ከትንሽ ዕዴሜአቸው
ጀምሮ ከተማሩ ኦርቶድሳዊ ክርስቲያናዊ እሴቶች በሰብእናቸውና
በሔይወታቸው ሊይ ዘሌቀው ይገባለ፡፡
ከዚህ ነጥብ ጋር በተያያዘም ከታሊሊቅ የሀቢብ ጊዮርጊስ
ጥረት ፍሬዎች አንደን ሌንመሇከት እንችሊሇን፡፡ የእርሱ ዒሊማ
ባመጣቸው ሇውጦች ክብር ሇማግኘት ሳይሆን የመዴኃኔዒሇምን
መስቀሌ ሇመሸከምና በሚቻሇው ሁለ ቤተ ክርስቲያንን
ሇማገሌገሌ ነበር፡፡ ሆኖም ይህ የጥረቱ ፍሬ ብቻ እንኳን በታሪክ
ውስጥ ያሇውን ሥፍራ ሇማሳየት የሚበቃ ነው፡፡
ዘመኑ የሚጠይቀው ትሌቁ የሀቢብ ጊዮርጊስ ጥረት ፍሬ
የኮፕቲክ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው፡፡ እርሱ ዘርቶ ውሃ
ያጠጣው ሰንበት ትምህርት ቤት እግዚአብሓር አሳዴጎት ትሌቅና
ፍሬን የተሞሊ ዛፍ ሉሆን ችሎሌ፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ ሰንበት ትምህርት ቤትን የመሠረተው
በ09) የ!4 ዒመት ወጣት እያሇ ነበር፡፡ አገሌግልቱን የጀመረው
በካይሮ አብያተ ክርስቲያናትና በኮፕቲክ ትምህርት ቤቶች
አዲራሾች ውስጥ ሔጻናትን በማስተማር ነበር፡፡ የሔጻናቱ ቁጥር
መጨመር አበረታታው ፤ ስሇዚህም ሇቤተ ክርስቲያን ያሇውን
ፍቅርና አስተምሮህዋን ሇመጠበቅ ያሇውን ቅናት የሚጋሩ ሰዎችን
እገዛ ፈሇገ፡፡

22
ሀቢብ ጊዮርጊስ
እግዚአብሓር ሥራውን ባርኮሇት ስሇነበር በ09)8 ዒ.ም.
ሥርዒተ ትምህርት ሇመቅረጽ ፣ በአዱሱ ሇምሇም መስክ ሊይ
የተስፋፋ ሥራን ሇማየትና በአገሌጋዮቹ መካከሌ ቀጣይነት ያሇው
ኅብረት ሇመፍጠር ማዕከሊዊ ኮሚቴ አቋቋመ፡፡
ቅርንጫፎቹም ከሰሜን የሀገሪቱ ክፍሌ እስከ ዯቡብ ዲርቻ
ዴረስ በብዙ ቁጥር ተስፋፉ፡፡ በ09)#1 ዒ.ም. ቁጥሩ በመጨመሩ
የተነሣ በካይሮ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሲዯረግ ተሰብሳቢዎቹ
አምስት መቶ አገሌጋዮች ነበሩ፡፡
በአገሌጋዮቹና በተባባሪዎቹ ጥረትም ሰንበት ትምህርት
ቤቱ የታወቀ ሆነ፡፡ ሇቤተ ክርስቲያን አስፈሊጊ የሆነ አካሌ ሆነ፡፡
በዒመታትም ውስጥ ሰንበት ትምህርት ቤት ሇጌታችን
ሇመዴኃኒታችን ሇኢየሱስ ክርስቶስ እና ሇኦርድክሳዊት ቤተ
ክርስቲያኑ አስተምህሮ በወጣቶች ሌብና ኅሉና ውስጥ ሔያው
ምስክር ሆነ፡፡
የመጻሔፍትና የበራሪ ጽሐፎች ሥርጭት ፣ ዏውዯ
ርእያት ፣ሴሚናሮች ፣ ኮንፍራንሶች ፣ ወዯ አብያተ
ክርስቲያናትና ወዯ ገዲማት የሚዯረጉ መንፈሳዊ ጉዞዎችን
የመሳሰለ እንቅስቃሴዎች የመነጩት ከሰንበት ትምህርት ቤት
ነው፡፡
በእንቅስቃሴው ወቅት የነበሩት የሀቢብ ጊዮርጊስ
ተባባሪዎችም የእርሱን ሒሊፊነት ተረክበው ቤተ ክርስቲያንን
ካሇማወቅ ጨሇማ አውጥቶ ወዯ ቀዯመ ክብሯ መሌሶ

23
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የክርስትናውን ዒሇም በብርሃንዋ የምትመራ ሇማዴረግ
ተጋዴሇዋሌ ፤ ይህ ወቅትም ወርቃማ ዘመን ነበር፡፡
ከእነዚያ አገሌጋዮች መካከሌ (ወጣቱ ጸሏፊና ገጣሚ ናዚር
ጋይዴን ጨምሮ) በ09)#7 ዒ.ም. ጀምሮ ከፍተኛ ተጽዕኖ ማሳዯር
የቻሇ ‹‹ሰንበት ትምህርት ቤት›› የሚሌ ስያሜ የነበረው መንፈሳዊ
መጽሓት ማዘጋጀት ጀመሩ፡፡ ሇታሊቁ መምህራቸው ሇሀቢብ
ጊዮርጊስ በነበራቸው ፍቅርም የመጽሓቱ የበሊይ ጠባቂ አዯረጉት፡፡
በድ/ር ሄንሪ አሌ ኮሆውሉ የተጻፋ የመጽሓቱ የመጀመሪያ ርዕሰ
አንቀጽም ከዚህ ታሊቅ ሰው ወዯ ወጣቶቹ የተሸጋገረውን ፍቅርና
መንፈሳዊ ቅናት የሚያሳየን ነው፡፡ እንዱህ ብል ይጀምራሌ ፡-
‹‹በበረታው ክንዴ ፤ ይኸውም በሁለን ቻዩ አምሊክ ክንዴ
ይህንን ‹ሰንበት ትምህርት ቤት› የተሰኘ መጽሓት ጀምረናሌ፡፡
ይህን መጽሓት የምናሳምበት ዒሊማ እየታተሙ ያለ ኅትመቶችን
ቁጥር ሇመጨመር ሳይሆን ሇኮፕቲክ ማኅበረሰብ ዲግም ሌዯት
ያሇንን ፍሊጎት ሇመግሇጽ ነው፡፡ ስሇ ቤተ ክርስቲያኒቱ ሇውጥ
መስተጋባት ከተጀመረ ከግማሽ ምዕተ ዒመታት በሊይ አሌፈዋሌ፡፡
ሆኖም አንዲንድች ሇዚህ ሇውጥ አንዴ እርምጃ እንኳን
አሌተራመደም፡፡ አዱስ ሔይወትን ሇማግኘት እንዴንችሌ የሇውጥ
በሮችን ሇማንኳኳት ቁርጠኝነታችንን ማጠናከር አሇብን...››
በእግዚአብሓር ቸርነት ይህ መጽሓት እስከ ዛሬ ዴረስ
በመታተም ሊይ ይገኛሌ፡፡

24
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ላልቹ የሀቢብ ጊዮርጊስ ተባባሪ አገሌጋዮች ዯግሞ
በሰንበት ትምህርት ቤቶች ያለ ወጣት ሴት አገሌጋዮችን
እንቅስቃሴ ሇማሳዯግና ኦርቶድክሳዊውን ትምህርት የተጠናከሩ
መሆናቸውን ሇማረጋገጥ የሴቶች ማኅበር እንዱቋቋም ሃሳብ
አቀረቡ፡፡ ሁለም ቅርንጫፍ ሰንበት ትምህርት ቤቶችም
ተመሳሳይ መዋቅርና መርሏ ግብር እንዱኖራቸውም ሃሳብ ቀረበ፡፡
ማእከሊዊው ኮሚቴ ባዯረገው ትዝብትም በሔጻንነታቸው
ወዯ ሰንበት ትምህርት ቤት ሇመግባት ዕዴሌ ያሌገጠማቸው
በርካታ ወጣት ሴቶችና ወንድች እንዲለ በመታወቁ ‹‹አሌ ጋሜአ
አሌ ኬፕቴአ›› የሚባሌ መንፈሳዊ ፣ ባህሊዊና ኅሉናን የሚያዴሱ
አገሌግልቶች የተካተቱበት መርሏ ግብር ተዘጋጀሊቸው፡፡
ይህንንም አገሌግልት እግዚአብሓር ባርኮት ብዙ ቅርንጫፎች
ወዲለት ትሌቅ እንቅስቃሴነት ተቀይሮአሌ፡፡
እነ ሀቢብ ጊዮርጊስ የነበሩበት ዘመን አውሮፓዊ ባህሌን ፣
ማኅበራዊ አመሇካከትንንና ሃይማኖትን በግብፃውያን ሊይ ሇመጫን
ከሚሞክር ከፍተኛ የውጪ ኃይሌ ጋር ትግሌ የነበረበት ነው፡፡
ወዯ ክፍሇ ዘመኑ መጨረሻ አጋማሽ ሊይ ዯግሞ ከቅኝ ገዢዎች
ጋር በጥምረት የሚሠሩና አንዲንዴ ጊዜም ተጽዕኖ
አሳዲሪነታቸውን ሇማሳዯግ የቅኝ ገዢዎችን አካሓዴ ይጠቀሙ
የነበሩ ምዕራባውያን የወንጌሌ ሚስዮኖች ወዯ ሀገሪቱ ገብተው
ነበር፡፡ ትምህርታቸውን ግብፃውያን እንዱቀበሎቸው ሲለም
አንዲንዴ ሚስዮኖች ሇውጪ ዜጎች ብቻ ይሰጡ የነበሩ ዕዴልችን

25
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሇግብፃውያን ይሰጡ ነበር፡፡ የእነርሱን እምነት መከተሌም
ክርስቶስን መካዴ ሳይሆን የአውሮፓውያንንና የአሜሪካውያንን
ዒይነት የአኗኗር መንገዴ ሇመከተሌ የተገኘ የዕዴሌ መስኮት
መሆኑን ያስረዲለ፡፡ ዒሊማቸውን ሇማሳካት የቤተ ክርስቲያኒቱን
ሌጆች ሇመሇወጥ በኦርቶድክሳውያኑ ቤት በመዞር ሇየቤተሰቦቹ
ሉያገኙአቸው ስሇሚችለአቸው ጥቅሞች በማስተማር ፣ መጽሏፍ
ቅደስን ፣ የሚስቡ ሥዕልችንና በራሪ ጽሐፎችን በነጻ ማዯሌ
ጀመሩ፡፡ ቀጣዩ እርምጃቸው ዯግሞ በየቤቱ እየዞሩ በወጣቶችና
በአረጋውያን ፊት የእናት ቤተ ክርስቲያንን ስም ጥሊሸት መቀባት
ነበር፡፡ ይህም ብዙ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን ቤተሰቦችን ከቤተ
ክርስቲያናቸው የሇየ ነበር፡፡
ይህንን የውጪ ሀገር ‹ወንጌሊውያን› እንቅስቃሴ
ሇመከሊከሌ ፓትርያርክ አቡነ ቄርልስ 5ኛ በ09)4 ዒ.ም. አዴካሚ
ጉዞን ጀመሩ፡፡ ሌጆቻቸው ምእመናንን ሇማግኘትና ሇቤተ
ክርስቲያን ያሊቸውን ፍቅርና ከኦርቶድክሳዊው እምነት ጋር
ያሇውን ቁርኝት ሇማጠናከር በናይሌ ወንዝ ዙሪያ የሚገኙ በርካታ
ቦታዎችን ጎበኙ፡፡ ፓትርያርኩ በጉዞአቸው በሦስት ሉቃነ ጳጳሳት
ታጅበው ፣ ከጸሏፊያቸውና ከሁሇት ምእመናን ጋር ነበሩ፡፡
ከእነዚህም አንደ ሀቢብ ጊዮርጊስ ሲሆን በጉዞአቸውም ወቅት
የፓትርያርኩ ቃሌ አቀባይ ሆኖ ያገሇግሌ ነበር፡፡ የፓትርያርኩ ጉዞ
በተሇይም የአሜሪካ ሚስዮን መናሃርያ በነበረችው በአስዩት ሊይ
ያተኮረ ነበር፡፡ ከአምስት ዒመታት በኋሊም ፓትርያርኩ

26
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የመጀመሪያ ጉዞአቸውን ውጤት ሇመገምገም ጉዞ ሲያዯርጉ ሀቢብ
ጊዮርጊስ አብሮአቸው ነበር፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ ሚሲዮኖቹ የግብፅን ምእመናንን
የማረኩበትን ዘመናዊ አካሓዴ ያወቀውም በዚህ ጉብኝት ወቅት
ሳይሆን አይቀርም፡፡ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንን ከሰዒት በኋሊ
መሰብሰብና ማስተማር ፣ ሇሔጻናት ሰንበት ትምህርት ቤት
ማቋቋም ፣ መዝሙራትንና የግሌ ጸልቶችን የመሳሰለ
‹ወንጌሊውያኑ› የሚጠቀሙባቸውን አንዲንዴ ስሌቶችን መጠቀም
እንዯምትችሌም አሰበ፡፡ ሀቢብ ጊዮርጊስ የግጥም ችልታውን
በሥራ ሊይ በማዋሌ ‹‹መንፈሳዊ መዝሙራት›› የተሰኘ
መጽሏፍን አሳተመ፡፡ ከመዝሙራቱ አንዲንድቹ የኮፕቲክ ቤተ
ክርስቲያንን ክብር የሚያወሱ ነበሩ፡፡ ሇምሳላ የታወቀው ‹‹የእኔ
ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን ፤ እግዚአብሓር ቤተ ክርስቲያን!››
(ካኒሳቲ ኤሌ ኬፕቲያ ፤ ካኒሳት ኡሇሊህ) የሚሇው መዝሙር
አንደ ሲሆን ይህ መዝሙር እስከ ዛሬ ዴረስ በጣም የሚታወቅ
ነው፡፡ በዚህ መንገዴ በተሳካ ሁኔታ በላሊ እምነቶች ተማርከው
ሇነበሩት አማራጭ ሇማቅረብ ቻሇ፡፡
በ09)7 ዒ.ም. የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን የክርስትና
ትምህርት መግቢያ በመንግሥት ትምህርት ቤቶች እንዱሰጥ
ሇትምህት ሚኒስቴር አቤቱታ አቀረቡ፡፡ ሚኒስትሩ መንግሥት
ምህራንንን ሇማዘጋጀትም ሆነ ሥርዒተ ትምህርትን ሇመቅረጽ
ምንም ወጪ እንዯማያወጣ በመግሇጽ በሃሳባቸው ተስማማ፡፡

27
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ፓትርያርኩም ሇዚህ ጠቃሚ ሒሊፊነት ሀቢብ ጊዮርጊስን የመረጡ
ሲሆን እርሱም ሙለ ጥረቱን በዚህ ጉዲይ ሊይ በማዴረግ ‹‹ስሇ
እምነት አመጣጥ አጭር መግሇጫ›› በሚሌ ርእስ ባሇ ሦስት
ክፍሌ መጽሏፍ አዘጋጀ፡፡ መጽሏፉ ሇመጀመሪያ ጊዜ የታተመው
በ09)9 ዒ.ም. ሲሆን ተፈሊጊ በመሆኑም በ09)03 አምስተኛ
ኅትሙ ታትሟሌ፡፡
ቀጣዩ እርምጃ ዯግሞ የክርስትናን ትምህርት ከመጀመሪያ
ዯረጃ እስከ ሁሇተኛ ዯረጃ ዴረስ ማስፋፋት ነው፡፡ በ09)፳7 ዒ.ም.
ስምንት መጻሔፍትን ጻፈ ፤ አራቱ ሇመጀመሪያ ዯረጃ ትምህርት
ቤቶች ሲሆኑ የቀሩት አራቱ ዯግሞ ሇሁሇተኛ ዯረጃ ነበሩ፡፡
በኋሊም መጻሔፍቱ እንዱታተሙ የወቅቱ ፓትርያርክ አቡነ
ዮሏንስ 09ኛ ሃሳብ አቅርበው ነበር፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ ጸሏፊ ፣ አስተዲዲሪና ሰባኪነቱ በእኩሌ
ዯረጃ ተሳክተውሇት ነበር፡፡ በአጠቃሊይ ሠሊሳ መጻሔፍትን
በአረቢኛ ጽፎአሌ፡፡ አንዲንድቹ መጻሔፍት እከ አሁን ዴረስ ሇነገረ
መሇኮት ተማሪዎች ጠቃሚ ማጣቀሻ ሆነው እያገሇገለ ይገኛለ፡፡
ከእነዚህም መካከሌ ‹‹ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን››
የሚሇው ሇብዙ ዒመታት በርእሰ ጉዲዩ ሊይ ጠቃሚ ማጣቀሻ ሆኖ
አገሌግልአሌ፡፡ ‹‹የኦርቶድክሳዊነት ዒሇት›› የተሰኘው በኦርቶድክስ
፣ በካቶሉክና በፕሮቴስታንት እምነቶች ዙሪያ የተጻፈው
የአንጻራዊ ነገረ መሇኮት መጽሏፍም ላሊው ነው፡፡ ሁሇቱም
መጻሔፍት ወዯ እንግሉዝኛ ተተርጉመዋሌ፡፡

28
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሇዏሥራ ሰባት ዒመታት ኦርቶድክሳዊውን እምነት
ሲያንጸባርቅ የኖረውን ‹አሌ ካርማ› (ወይን) የተሰኘውን
መጽሓትም ማሳተም የጀመረው ሀቢብ ጊዮርጊስ ነበር፡፡
በዚህ ክፍሇ ዘመን የታየውና አንዲድቻችንም የዒይን
ምስክሮች የሆንንሇት የኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን ማንሰራራት ያሇ
ጥርጥር በሦስት ምክንያቶች የሆነ ነው፡፡ ሁሇቱን አስቀዴመን
ጠቅሰናቸዋሌ ፤ ሰንበት ትምህርት ቤቶችና የነገረ መሇኮት ኮላጁ
ናቸው፡፡ ሦስተኛው የኮፕቲክ ማኅበራትን የማቋቋም እንቅስቃሴ
ነው፡፡
ባሇፉት አንዴ መቶ ዒመታት የተሇያዩ የኅበረተሰቡን
ፍሊጎቶች ሇማሟሊት የተሰሇፉ በሺህዎች የሚቆጠሩ ኮፕቲክ
ማኅበራት ተቋቁመዋሌ፡፡ አንዲንድቹ በዋናነት መንፈሳውያት
ማኅበራት ሲሆኑ አብያተ ክርስቲያናትን በመገንባትና ሰባኪያንን
ሇአብያተ ክርስቲያናት የማዘጋጀት ዒሊን ያነገቡ ናቸው፡፡ ላልቹ
ዯግሞ ሌዩ ሌዩ ከተሞችና አካባቢዎች የኮፕቲክ ትምህርት
ቤቶችን መሥርተዋሌ፡፡ የወሊጅ ያጡ ሔጻናት ማሳዯጊያ ፣ ቤተ
መጻሔፍትና የአረጋውያን መኖሪያም የገነቡ አለ፡፡ ‹‹አሌ ኢማን
ኮፕቲክ ማኅበር›› እና ‹‹አሌ ታውፊቅ ማኅበር›› ሇዚህ ዋነኛ
ምሳላዎች ናቸው፡፡ ሀቢብ ጊዮርጊስ የእነዚህ ማኅበራት መሥራች
አባሌ ነበር፡፡ ‹አሌ ሌማን ማዕከሊዊ ኮሚቴ›፣ ‹አሌ ማሃባ
የክርስትና ትምህርት ማኅበረሰብ› የተሰኙትን ያቋቋመው እርሱ
ሲሆን እንዯ ‹‹የመጽሏፍ ቅደስ ወዲጆች ማኅበረሰብ›› ፣

29
ሀቢብ ጊዮርጊስ
‹‹ሠራዊተ ቤተ ክርስቲያን›› ፣ ‹‹የዴኅነት ቃሌ›› ፣ ‹የነገረ
መሇኮት ምሩቃን ማኅበረሰብ› እና ሇላልች ብዙ ማኅበራት
መቋቋም መነሣሻ ምክንያት የሆነው ሀቢብ ጊዮርጊስ ነበር፡፡
እነዚህ ማኅበራት በአጭር ጊዜ ውስጥ ስኬታማ ሆነው
ከካይሮ በቅርብም ሆነ በሩቅ በሚገኙ ሥፍራዎች አዲዱስ አብያተ
ክርስቲያናትን ሇመጀመር ቻለ፡፡
በዕዴሜ እየገፋ ሲመጣ ሀቢብ ጊዮርጊስ ጤናውም
እየታወከ መጣ፡፡ ቤቱም በበርካታ መንፈሳውያን ዯቀ መዛሙርቱ
መሞሊት ጀመረ፡፡ ሇእርሱ የነበራቸውን ፍቅርም ሇመግሇጽ
መኝታውን ከብበው አብረውት ጸልት በማዴረግ ፣ ራሱ
የዯረሳቸውን መዝሙራትም ይዘምሩሇት ነበር፡፡

በኦገስት !2 09)$1 ዒ.ም. የዚህ ታሊቅ ሰው ነፍስ ከሥጋዋ


ስትሇይ ዜና ዕረፍቱ በሀገረ ግብፅ ከዲር እስከዲር ተሰማ፡፡
ሔይወቱን ሁለ ሇቤተ ክርስቲያን አገሌግልት ሇሠዋው ሇሀቢብ
30
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ጊዮርጊስ ያሊቸውን ፍቅርና አክብሮት ሇመግሇጽ ካህናት ፣
ከየማኅበረሰቡ የመጡ ምእመናንና ምእመናት ፣ የሰንበት
ትምህርት ቤት አገሌጋዮች እና በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች
በሥርዒተ ቀብሩ ሊይ ተገኙ፡፡
በ09)$1 ሴፕቴምበር !7 ሇክብሩ በተዘጋጀው የመታሰቢያ
ሥነ ሥርዒት ሊይ በርካታ ዯቀ መዛሙርቱ ሇዚያ ታሊቅ ሰው
ያሊቸውን ጥሌቅ የሆነ ስሜትና አክብሮት ሇመግሇጽ ተገኝተው
ነበር፡፡
እንዯ ድ/ር ዋሂብ አታሊ (የኋሊው አቡነ ጎርጎርዮስ)
የተናገረ ግን ማንም አሌነበረም፡፡ ፡-
‹‹... ከየት ሌጀምር? ምንስ ሌበሌ? ሰውን በሔይወቱ እያሇ
ሌናመሰግነው አይገባም፡፡ አሁን ግን የምንናገርበት ጊዜ ዯረሰ፡፡
ዝም ሇማሇትም ጊዜ አሇው ፤ ሇመናገርም ጊዜ አሇው፡፡ ... ታዱያ
ምን እንበሌ? ... ይህ ታሊቅ ሰው በመንፈስ ከመካከሊችን እያሇ
እኔ ሌሰብክ አሌችሌም፡፡ እርሱ ያስተማረንን ነገር እንኳን ዯግሜ
ሇመናገር አፍራሇሁ ፤ ምክንያቱም እርሱ የተናገራቸው ቃሊት
እኔ ስናገራቸው ኃይሊቸውን ያጣለ ፤ እርሱ ሲናገራቸው ግን
ኃይሌ አሊቸው፡፡
ሇጠሊትም ሇወዲጅም በፍቅር የተከፈተ ሌብ ነበረህ! ሁለን
ነገር አንተው ጀመርኸው ፤ ሁለንም ሰውም አገሇገሌህ፡፡
መምህር ! ሇፍቅርና ይቅር ባይነት የነበረህ አቅም የሚያስዯንቅ
ነበር፡፡ በእግዚአብሓር ሊይ የነበረህ የጠነከረ እምነት በመንገዴህ

31
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሊይ ያጋጠሙህን እጅግ ብዙ መሰናክልች ተስፋ ሳትቆርጥ
እንዴታሌፋቸው አዯረገህ፡፡ የዒሇምን ጉዲዮችና መንፈሳዊውን ነገር
ሇመጨበጥ የቻሇ ትሌቅ ኅሉና ነበረህ፡፡ የገንዘብንና የዝናን ፍቅር
በማስወገዴ የሌብህንና የሃሳብህን ንጽሔና ሇማግኘት በሔይወትህ
ሁለ ተጋዴሇሃሌ፡፡...››
በዚሁ የመታሰቢያ ዕሇት ወጣቱ ገጣሚ ናዚር ጋይዴ
(የኋሊው ቅደስነታቸው አቡነ ሺኖዲ ሳሌሣዊ) ሇውዴ መምህሩ
እጅግ በሚመስጥ ግጥም መወዴስ አቅርቦአሌ፡፡ የግጥሙ ጠቅሊሊ
መሌእክት የሚከተሇው ነው፡-
‹‹ቅዴስና ፣ እምነትና ፍቅር - ይህ ነው የአንተ ዒሇም፡፡
የእሾኽና የስቅሇት ሔይወት፡፡ ግን አንተ ማን ነህ? መሌእክተኛ
ትሆን? የሇም ከመሌእክተኛስ ይሌቅ ብሩህ ነህ! አንተ ቶል ቶል
የሚመታ ሌብ ነህ ፣ ሀገሪቱን ሁለ ማቀፍ የቻሇ ሌብ ፣ ጥሌቅ
የርኅራኄና የፍቅር ምንጭ የሆነ ሌብ!
ታሊቁ ጻዴቅ ሆይ!
መታወክ የላሇበት ጥንካሬህ እንዳት ያሇ ነው? ዯካማነት
የላሇበት የዋህነት ፣ ትሌቅነት ያሇበት ባሔርይ ፣ ሁሌጊዜም
የሚያጠቁትን ይቅር ሇማሇት የተዘጋጀ ሌብ ምን ዒይነት ሌብ
ነው? ሀቢብ ሁሊችን በትከሻው ሊይ እንዯ ሔጻን ስንዴኽበት
የኖርን አባታችን ነው!››

32
ሀቢብ ጊዮርጊስ

እናም ጸሏፊው ፣ ገጣሚው ፣ ሰባኪው ፣ አስተዲዲሪው


ባሇ ብዙ ጸጋው ከዚህች ዒሇም ተሇየ!
የኮፕቲክ ማኅበረሰብ ምክር ቤት አባሌ ፣ የነገረ መሇኮት
ፕሮፌሰር ፣ የነገረ መሇኮት ኮላጅ ርእሰ መምህር ፣ የሰንበት
ትምህርት ቤቶች ማእከሊዊ ኮሚቴ ምክትሌ ፕሬዝዲንት ፣ የ‹አሌ
ካርማ› መጽሓት አሳታሚ ፣ የብዙ በጎ አዴራጊ ማኅበራት አባሌ
የነበረውና በቤተ ክርስቲያን ብዙ ሒሊፊነቶችን ተሸክሞ የነበረው
ሰው አረፈ፡፡
ከሰማዕቱ ቅደስ እስጢፋኖስ በኋሊ እጅግ የታወቀው የቤተ
ክርስቲያን ሉቀ ዱያቆናት ፤ እስከ አሁን ዴረስ መሊውን የነገረ
መሇኮት ተማሪ ፣ የሰንበት ትምህርት ቤት አገሌጋዮችን ፣
የሚመጣውን ክርስቲያን ትውሌዴ ሁለ መንፈስ የሚያነሣሣ
ሇምእመናን አገሌጋዮች ኩራት የሆነና ሆኖ የሚቀጥሌ ሀቢብ
ጊዮርጊስ ነው፡፡
ሀቢብ ጊዮርጊስ ዛሬ በሰማይ የዴሌ ነሺዎች ቤተ
ክርስቲያን አባሌ ነው፡፡ የእርሱ ትውስታ ግን ገና የሚመጣውን
ትውሌዴ መንፈስም የሚያነሣሣ ነው፡፡ እንዱሁም ይሁን!
33
ሀቢብ ጊዮርጊስ

እግዚአብሔርን የመምሰል ምሥጢር


(በሚል ዏቢይ ርዕስ ተሰባስበው ከታተሙት የሊቀ ዲያቆናት ሀቢብ
ጊዮርጊስ አጫጭር ጽሑፎች ውስጥ የተመረጡ ጽሑፎች)

34
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ሕይወት የማያቋርጥ ውጊያ ነው!


የሰው ሌጅ ሔይወት ፈጽሞ በማያበቃና ፈጽሞ
በማይጠናቀቅ መንፈሳዊ ውጊያና ሥነ ሌቡናዊ ትግሌ የተሞሊ
ነው፡፡ ሥጋ እስካሌሞተና በምኞቶች የተሞሊ እስከሆነ ዴረስ
ዱያቢልስ በነፍስ ሊይ ጦርነትን ያውጃሌ ‹‹ሞት ሆይ፥ መውጊያህ
የት አሇ? ሲኦሌ ሆይ፥ ዴሌ መንሣትህ የት አሇ?›› ብሇን በዴሌ
አዴራጊነት እስካሌጮህን ዴረስ ትግለን አያቆምም ፣
አያርፍምም፡፡ (1ቆሮ. 05.$5)
በሥጋ እስከኖርን ዴረስ መሣሪያዎችና የሚንቀሇቀሌ እሳት
አሇ ፣ በስውነታችን ውስጥ ያሇች ነፍሳችንም ከየአቅጣጫው
በኃይሇኛ ነፋሳት እንዯምትንገሊታ በማዕበሌ መካከሌ እንዲሇች
መርከብ ናት፡፡ እሳቱ እንዯተቀጣጠሇ ምዴጃ ሌትለት
ትችሊሊችሁ ፤ ስሇዚህ ሰው ሆይ በዚህች ዒሇም ሊይ ዯህንነት
አይሰማህ ፣ ምክንያቱም እየሓዴክ ያሇኸው እንቅፋትን በተሞሊ
መንገዴ ሊይ ነው፡፡ ጠሊትህ ዱያቢልስም አንተን ሇማጠቃት
የሚቻሇውን ሁለ እያዯረገ ነው፡፡ ከአንተ ሔይወት ሊይ ያሇውን
ጸጋ ሉነጥቅህ ስሇሚፈሌግ አንተን መዋጋት አያቆምም፡፡ ያሇውን
ኃይሌም አንተን ሇመቃወም ይጠቀማሌ ፣ ዕረፍት አያዯርግም ፣
አንተን መዋጋትም አያቆምም፡፡ ስሇዚህ ንቁና ጠንቃቃ ሁን ፣
35
ሀቢብ ጊዮርጊስ
አትመነው ፣ ተንኮልቹንና ማሰናከያዎቹን አሳንሰህ
አትመሌከታቸው፡፡ ሁሌጊዜም እርሱን ሇመዋጋትና ዴሌ
ሇማዴረግ ከሌዐሌ አምሊክ ዴሌ ከማይነሣው ከጌታችን ከኢየሱስ
ክርስቶስ ቸርነቱን ሇምን፡፡
ከፈተና ነጻ እሆናሇሁ ፣ ከሔመምም ነጻ እሆናሇሁ ብሇህ
በማመን አትታሇሌ፡፡ እንዱህ ባሰብክ ጊዜ ‹‹ባሊጋራችሁ
ዱያብልስ የሚውጠውን ፈሌጎ እንዯሚያገሣ አንበሳ ይዞራሌና፤››
(1ጴጥ. 5.8) በሰሊና ምቾት ውስጥ እዯሆንህ ማሰብ በጀመርህ
ጊዜ በአዯጋ ውስጥ ነህ፡፡ ምክንያቱም በሚያስፈራ ገጽታ
ዱያቢልስ ሉዋጋህ ሸምቋሌ፡፡
በፈተና አትፍራ ሌብህም ስሇ ፈተና ምክንያት አይታወክ
ምክንያቱም ፈተናውን ከተወጣህ ክፉን የማሸነፍህን ማረጋገጫ
ታገኛሇህ፡፡ ስሇዚህ ምንም እንኳን ፈተናቹንና ማሰናከያዎቹን
እያፈራረቀ ሉያስቆጣህና ሉበቀሌህ ቢሞክርም ዴሌ ታዯርገው
ዘንዴ በእምነትህ ጽኑዕ ሁን፡፡
ይህ ጠሊት በእጆቹ መዲፍ ውስጥ ያለትን በመዋጋት
ጊዜውን አያባክንም፡፡ ነገር ግን ጠንክረው የሚዋጉትንና
የሚያጠቁትን ይዋጋቸዋሌ፡፡ አንዴ ጊዜ ካሸነፍኸው ዴሌ ሁሌጊዜ
የአንተ ትሆናሇች በየጊዜውም ትቀጠቅጠዋሇህ ፣ ከዚያም
ታስዯነግጠዋሇህ፡፡
ወዯ ፈተና እንዲትገባ የምትታገሌ ፣ የምትዋጋና ሁሌጊዜ
ንቁ ሁን፡፡ የሚንበሇበሇውን ክፉ ነገር ሁለ ሇማባረር እንዴትችሌ

36
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሁለንም መንፈሳዊ መሣሪያዎች ሁለ ተጠቀም፡፡እናም
‹‹በቀረውስ በጌታና በኃይለ ችልት የበረታችሁ ሁኑ።
የዱያብልስን ሽንገሊ ትቃወሙ ዘንዴ እንዱቻሊችሁ
የእግዚአብሓርን ዕቃ ጦር ሁለ ሌበሱ። መጋዯሊችን ከዯምና
ከሥጋ ጋር አይዯሇምና፥ ከአሇቆችና ከሥሌጣናት ጋር ከዚህም
ከጨሇማ ዒሇም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካሇ ከክፋት
መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።
ስሇዚህ በክፉው ቀን ሇመቃወም፥ ሁለንም ፈጽማችሁ
ሇመቆም እንዴትችለ የእግዚአብሓርን ዕቃ ጦር ሁለ አንሡ።
እንግዱህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥ የጽዴቅንም ጥሩር
ሇብሳችሁ፥ በሰሊም ወንጌሌም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ
ተጫምተው ቁሙ፤ በሁለም ሊይ ጨምራችሁ የሚንበሇበለትን
የክፉውን ፍሊጻዎች ሁለ ሌታጠፉ የምትችለበትን የእምነትን
ጋሻ አንሡ፤ የመዲንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ
እርሱም የእግዚአብሓር ቃሌ ነው። በጸልትና በሌመናም ሁለ
ዘወትር በመንፈስ ጸሌዩ፤ በዚህም አሳብ ስሇ ቅደሳን ሁለ
እየሇመናችሁ በመጽናት ሁለ ትጉ፤›› (ኤፌ. 6.0-08)
ከጠሊቱ አጠገብ ያሇ ወታዯር ሉያንቀሊፋና ሉተኛ
አይችሌም ፤ ይሌቅስ ሁሌጊዜ ሇመዋጋት ንቁና ዝግጁ ይሆናሌ፡፡
ጥሩ መርከበኛ የአየሩን ሁኔታ በዯንብ ያጠናሌ ፣ በማዕበሌና
በሞገዴ መካከሌ እንኳን መርከቡን ከስጥመት ሇማዲን
መቅዘፊያውን አይሇቅም፡፡

37
ሀቢብ ጊዮርጊስ
አንተም በየጊዜው ጠሊትህንና የሚያመጣብህን ፈተና
ሇመቃወም እንዱሁ ንቁ ፣ ጠንቃቃ ፣ ትጉህና የታጠቀ መሆን
አሇብህ፡፡ ጠቢብና ጥንቁቅ ሁን ፣ ጠሊትህንም ሳያገኝህ አግኘው፡፡
ራስህን በነገር ሁለ ጠብቅ ፣ ሁሌጊዜም እግዚአብሓርን መጠጊያ
አዴርግ፡፡

38
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ከጠላት ፈተናዎች ተጠንቀቅ!


ዱያቢልስ ቀስቱን ሲወረውርብንና በውጊያው ሲያውከን
ይህ በእኛ ሊይ ብቻ የተዯረገ ቁጣና ጠሊትነት አይዯሇም ፤
ምክንያቱም እርሱ የእግዚአብሓርም ጠሊት ነውና በእኛ ሊይ
ሚዯርሰው መከራ በእግዚአብሓር ሊይ የሚዯረግ ተቃውሞ ነው፡፡
ዱያቢልስ እግዚአብሓርን ማጥቃት ባሇመቻለ ፍጥረታቱን
በማታሇሌና ከእርሱ ጋር ወዯ ዘሊሇማዊ ቅጣት እንዱገቡ
በማዴረግ ሉበቀሇው ይጥራሌ፡፡
የተወዯዴኸው ሆይ! ይህንን ነገር አስተውሌ! ዱያቢልስን
ስትቃወመውና ስትዋጋው ክፉን ነገር ከእናንተ እያራቅህ ብቻ
አይዯሇም ፤ ሇእግዚአብሓርም ክብር እየተዋጋህ ነው፡፡
ስሇዚህም የክፉውን ዱያቢልስ ማማሇያና መዯሇያ
በመቀበሌ እግዚአብሓርን ከማሳዘን ይሌቅ ፈተናውን በጽናት
ስትታገሌ በውጊያው ሊይ ብትሞት ይሻሌሃሌ፡፡
ሇአፍታም ቢሆን ብቻህ እየተዋጋ እንዲህ አዴርገህ
አታስብ፡፡ ምክንያቱም እግዚአብሓር በጠሊትህ ሊይ ዴሌ
መንሣትን ይሰጥሃሌ፡፡ ‹‹አቤቱ አምሊክ ሆይ፥ ተነሥ እጅህም ከፍ
ከፍ ትበሌ ዴሆችን አትርሳ። ኃጢአተኛ ስሇ ምን እግዚአብሓርን
አስቇጣው? በሌቡ። አይመራመረኝም ይሊሌና።›› (መዝ.0.02፣03)
‹‹ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ሇመርዲት ተነሥ። ሰይፍህን ምዘዝ

39
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የሚያሳዴደኝንም መንገዲቸውን ዝጋ ነፍሴን፦ መዴኃኒትሽ እኔ
ነኝ በሊት።›› (መዝ. "5.2፣3)
‹‹አሁንም ያዕቆብ ሆይ፥ የፈጠረህ፥ እስራኤሌም ሆይ፥
የሠራህ እግዚአብሓር እንዱህ ይሊሌ፦ ተቤዥቼሃሇሁና አትፍራ
በስምህም ጠርቼሃሇሁ፥ አንተ የእኔ ነህ። በውኃ ውስጥ ባሇፍህ
ጊዜ ከአንተ ጋር እሆናሇሁ፥ በወንዞችም ውስጥ ባሇፍህ ጊዜ
አያሰጥሙህም በእሳትም ውስጥ በሄዴህ ጊዜ አትቃጠሌም፥
ነበሌባለም አይፈጅህም።››(ኢሳ.#3.1፣2)
በነፍሳችን ሊይ ዯካማነትን እስካሊየ ዴረስ ሰይጣን
አያጠቃንም፡፡ ጎበዝ አዲኝ ወፎችን ሇማዯን እንዯሚያዯርገው
ዱያቢልስም ወጥመደን ሇማስገባት ሁሌጊዜ ከእኛ ሊይ ቀዲዲን
ይፈሌጋሌ፡፡ ብዙ ጊዜም ይዋጋናሌ ፣ ይሸነግሇናሌ ፣
በምኞቶቻችንም እየገባ ያገኘናሌ፡፡
አዲምን በሓዋን ፣ ሶምሶንን በምወዴዯው ዯሉሊ ፣ ንጉሥ
ሰልሞንን በእንግድች ሴቶች ፍቅር ፣ የአስቆሮቱ ይሁዲንም
በገንዘብ ፍቅር እንዯጣሊቸው አሊየህም፡፡ ስሇዚህ እንዯ ጎበዝ
ሏኪም ሁን ፣ ጉዴሇትህንና ሔመምህንም አክም ፤ ኩራትህን
በትሔትናና በየዋህነት ዴሌ አዴርገው ፣ የትዕቢት በሽታህንም
አንተነትህን በመናቅ ፈውሰው፡፡ በተአምራትና በታሊቅ ነገሮችም
ከመመካት ተጠበቅ ምክንያቱም ዱያቢልስ ራሱ በብርሃን መሌአክ
መመሰሌ ይችሊሌ፡፡ በስብ ውስጥ መርዙን ሉከት ፣ በማጥመጃው
ዘንግ ውስጥም የመዯሇያ ጣፋጭ ምግብን ሉያዯርግና መሌካምና

40
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ጠቃሚ ነገር ይከተሊሌ ብሇህ እንዴታምን ሉያታሌሌህ ይችሊሌ፡፡
አንተ ግን ፈጽሞ አትታሇሌ ፣ በከንቱም አትነዲ፡፡ ይሌቅስ
ከዱያቢልስ ጥቃት ትጠበቅ ዘንዴ ሁለን ነገር አስተውሌና
መርምር፡፡
ይሁዲ ጌታውን አሌከዲምን? ኢዮአብስ ወዲጅና የሚታመን
ሰው መስል አሜሳይን አሌገዯሇውምን? (2ነገሥ. !.9)
በእግዚአብሓር ታመን! ከመሪ በሊይ አጥብቀህ ያዘው ፤ ሁለን
ነገር ወዯ እርሱ አምጣው፡፡ ዴጋፍህና መጠጊያህ አዴርገው ፤
እርሱ ሁሇንተናህ አዴርገው፡፡

41
ሀቢብ ጊዮርጊስ

የሕይወት ፈተናና ጥቅሙ


በስዯት ሀገራችን እንግድችና መጻተኞች ስሇሆንን መሊው
ሔይወታችን በፈተና ፣ በችግርና በሔመም የተሞሊ ነው፡፡ ስሇዚህ
በሔመምና በስቃይ ሸሇቆ ውስጥ ሆነን መከራና ችግር ቢገጥመን
አያስዯንቅም፡፡
የተወዯዲችሁ ሆይ! በላሊኛው እንወዴቃሇን እንጂ ከፈተና
ነጻ አንሆንም፡፡ ሇቁስሊችን መዴኃኒት ሲገኝም ላሊኛው መዴማት
ይጀምራሌ፡፡
ላሊ ሞገዴ ማጥቶ ሳይመታንና ሳያሰጥመን በፊት
ሇጥቂትም ጊዜም ቢሆን ቀና እንሊሇን፡፡
እነዚህ ሁለ መቅሠፍቶች ጀርባችንን ያጎብጡታሌ ፣
ራሳችንንም ያስዯፉናሌ፡፡
ከሰዎችስ በዙፋን ከተቀመጡ ነገሥታትስ ቢሆን ከፈተናና
ከመከራ ማምሇጥ የቻሇ ማነው? ማናችንም! ማንም ሰው!
ምንም እንኳን ከእኛ መካከሌ ይህንን ፈተና ማምሇጥ
የቻሇ ባይኖርም ፤ ቅደሳኑ ግን ከእኛ በሊይ ተሸክመውታሌ፡፡
ቅደስ ጳውልስ ‹‹ይህ ስሇ ክርስቶስ ተሰጥቶአችኋሌና፤ ስሇ እርሱ
መከራ ዯግሞ ሌትቀበለ እንጂ በእርሱ ሌታምኑ ብቻ
አይዯሇም፤›› ብሎሌ፡፡ (ፊሌጵ. 1.!9)
‹‹ወዯ እግዚአብሓር መንግሥት በብዙ መከራ እንገባ ዘንዴ

42
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ያስፈሌገናሌ›› (ሏዋ. 04.!2)
ዘሊሇማዊ ሔይወትን ሇማግኘት በብዙ መከራዎች ውስጥ
ማሇፍ ፍቱን መዴኃኒት እና ጠቃሚ መፍተሓ ነው፡፡ መከራ
ጥሩ መምህር ነው፡፡ ይህም የተባሇው መከራ መሌካም ጠባይን ፣
ጥበብን ፣ ትሔትናን ፣ራስን መናቅን ፣ ሇስሊሳነትን ፣ ፍትወትና
ምኞትን መቆጣጠርን ፣ አእምሮንና እና ሃሳብን ስሇሚያስተካክሌ
፣ ቅርፅና መሠረት ያሇው ሰው መሆንን ስሇሚያስተምር ነው፡፡
መከራ ትዕቢተኛውን የዋህ ፣ ቁጡውን የረጋ ፣ ተጠራጣሪውን
አማኝ ፣ ግሌፍተኛውን ጸጥተኛ ፣ የማይታዘዘውንም ወዯ
እግዚአብሓር የሚመሇስ ያዯርገዋሌ፡፡
መከራና ፈተና ትዕቢትን ከእኛ ነቅል ያወጣሌናሌ፡፡
ከመታበይና ከከንቱ ውዲሴም ይጠብቀናሌ፡፡ እግዚብሓርንና
ረዲትነቱንም እንዴናውቅ ያዯርገናሌ፡፡ በምዴር ሊይ ሰሊምና
ዯህንነት እንዯላሇ ማወቃችንም የማይቀር ነው ፤ ያን ጊዜ ምን
ያህሌ ዯካሞች እንዯሆንን እንረዲሇን፡፡
መከራዎች ቅዴስናን ማግኘት እንዴንችሌ ያሇማምደናሌ፡፡
ስሇሚያነቁንም በጥሌቅ እንቅሌፍ አንወሰዴም፡፡
መከራ ያነጻናሌ ፣ ያስተካክሇናሌ ፤ ያጠራናሌ ፣
ያጥበንማሌ፡፡ ያሇ መከራ ራስን ማወቅ በጣም ከባዴ ነው ፤
ስሇዚህ በመከራ ካሌተፈተንን በጥንካሬያችን እንታበያሇን ፣
አንዲች እንዯሆንን አዴርገን ማሰብ እንጀምራሇን፡፡ መከራ
እግዚአብሓርን እንዴንፈሌግና ሇእርሱም እንዴንንበረከክ

43
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ያዯርገናሌ፡፡ ሏዋርያውም ‹‹ስሇዚህም በመገሇጥ ታሊቅነት
እንዲሌታበይ የሥጋዬ መውጊያ፥ እርሱም የሚጎስመኝ የሰይጣን
መሌእክተኛ ተሰጠኝ፤ ይኸውም እንዲሌታበይ ነው።›› (2ቆሮ.
02.7)
‹‹እነሆ፥ እግዚአብሓር የሚገሥጸው ሰው ምስጉን ነው
ስሇዚህ ሁለን የሚችሇውን የአምሊክን ተግሣጽ አትናቅ። እርሱ
ይሰብራሌ ይጠግንማሌ ያቇስሊሌ፥ እጆቹም ይፈውሳለ።›› (ኢዮ.
5.07፣08)
‹‹እግዚአብሓር የወዯዯውን ይገሥጻሌና፥ አባት
የሚወዴዯውን ሌጁን እንዯሚገሥጽ።›› (ምሳ. 3.02)
እስራኤሊዊያን በመከራና ፈተና ጊዜ እግዚአብሓርን
አጥብቀው እንዯሚይዙና በጸልትና ሌመና ወዯ እርሱ
እንዯሚያንጋጥጡ ፤ ዯህንነትና ስኬትን ባገኙ ጊዜ ዯግሞ
እንዯሚረሱትና ራሳቸውን ከእርሱም እንዯሚሇዩ የታወቀ ነበር፡፡
ንጉሥና ነቢይ የነበረው ዲዊት በዯስታና በሏሴት ጊዜ
በኃጢአት ወዯቀ፡፡ በመከራው ጊዜ ግን ‹‹በመከራዬ ቀን
እግዚአብሓርን ፈሇግሁት ›› አሇ፡፡ (መዝ. &6.2) የጠፋውም ሌጅ
ወዯ አባ የተመሇሰው ከተጎሳቆሇና ራን ካወቀ በኋሊ ነበር፡፡ ነቢዩ
ኢሳይያስ ‹‹አቤቱ፥ በመከራ ጊዜ ፈሇጉህ፥ በገሰጽሃቸውም ጊዜ
ሌመናቸውን ወዯ አንተ አፈሰሱ።›› ብሎሌ፡፡ (ኢሳ. !6.06)
‹‹በገዯሊቸውም ጊዜ ወዱያው ፈሇጉት ተመሇሱ ወዯ
እግዚአብሓርምገሠገሡ››(መዝ.&7."4)

44
ሀቢብ ጊዮርጊስ
እስካሌተገረዘ ዴረስ የወይን አትክሌት አረንጓዳ ቅጠሌን
ሉያሳይና ፍሬን ሉሰጥ አይችሌም፡፡ በሚገባ እስካሌተወጠረና
በጣት እስካተገረፈ ዴረስም የበገና አውታር መሌካም ዴምጽን
ሉሰጥ አይችሌም፡፡ ጣፋጭ መዒዛ ያሇው ዕጣን እስካተቃጠሇ
ዴረስ ሉያውዴ አይችሌም፡፡ እውነተኛ ወርቅና ዕንቁም መሰባበርና
ቅርጽ መያዝ ያስፈሌገዋሌ፡፡ ዘርም ትሌቅ ዛፍ ከመሆኑ በፊት
መፈረካከስ አሇበት፡፡
በዚህ መንገዴ የሓደ ቅደሳንና ጻዴቃን ሁለ ሔይወት
ይኸው ነው፡፡ ገነትን የወረሱና የሰማዩን ክብር ያገኙ ሁለ
የጠከተለት መንገዴ ይህ ነበር፡፡
ጌታህ መዴኃኔዒሇም በእንዱህ ዒይነቱ መንገዴ
ተፈትኖአሌ፡፡ ‹‹የተናቀ ከሰውም የተጠሊ፥ የሔማም ሰው ዯዌንም
የሚያውቅ ነው›› ተብልሇታሌ፡፡ (ኢሳ. $3.3) ስሇዚህ ወዯ አንተ
በመጣ ጊዜ መከራን አትግፋው፡፡ መከራ ባስጨነቀህ ጊዜ
ዕረፍትን አትሻ ፤ ይሌቅስ ጉዲይህን ወዯ እግዚአብሓር አቅርብ ፣
የእርሱ ፈቃዴ ይሆንህ ዘንዴ ፤ በመሌካምነቱ እንዱያቀርብህ
ፈተናና መከራን መቋቋም ትችሌ ዘንዴ እንዱያስታጥቅህ ሇምነው
፤ መከራህንም ሇሔይወትህ እንዯ ታሊቅ ዯስታ ቁጠረው፡፡
እንዯዚያ ካዯረግህ መከራና ሥቃይ ሇአንተ ቀሊሌና ጣፋጭ
ሌሆንሌሃሌ፡፡ ‹‹ወንዴሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን
ትዕግሥትን እንዱያዯርግሊችሁ አውቃችሁ፥ ሌዩ ሌዩ ፈተና
ሲዯርስባችሁ እንዯ ሙለ ዯስታ ቍጠሩት ፤ ትዕግሥትም ምንም

45
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የሚጎዴሊችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምለዒን ትሆኑ ዘንዴ ሥራውን
ይፈጽም።››(ያዕ.1.2-3)
‹‹ሇእኛም ይገሇጥ ዘንዴ ካሇው ክብር ጋር ቢመዛዘን የአሁኑ
ዘመን ሥቃይ ምንም እንዲይዯሇ አስባሇሁ።›› (ሮሜ. 8.08)

46
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ጌታችን ለእኛ ሲል እንዳዯረገው በመከራ መጽናት


በመቅሠፍት ስትመታ ፣ በፈተናም ስትወዴቅ በሙለ
ሌብና በትዕግሥት ተቋቋመው እንጂ አትሸነፍ ፣ ሌብህም
አይታወክ፡፡ ዴሌ እንዱነሣህ አትፍቀዴሇህ ይሌቅስ ታገሌና ዴሌ
አዴርገው፡፡ መዴኃኔዒሇም እንዯተፈተነና በብዙ መከራ ውስጥ
እንዲሇፈ አስታውስ ፤ ‹‹እርሱ ራሱ ተፈትኖ መከራን ስሇ ተቀበሇ
የሚፈተኑትን ሉረዲቸው ይችሊሌና።›› (ዕብ. 2.08) ‹‹ከኃጢአት
በቀር በነገር ሁለ እንዯ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በዴካማችን
ሉራራሌን የማይችሌ ሉቀ ካህናት የሇንም።›› (ዕብ. 4.05)
ከእርሱ ጋር መከራን ካሌተቀበሌን እንዳት ከእርሱ ጋር
በክብር ከፍ ከፍ ሌንሌ እንችሊሇን? ከእርሱ ጋር ሇመኖር የምትሻ
ከሆንህ በመስቀሌ ሊይ ከተሰቃየው ከእርሱ ጋር መሞት አሇብህ
፤ ስሇዚህም መከራዎችህንና ፈተናዎችህን አግዝፈህ
አትመሌከታቸው ፣ ስሇ ራስህም አትዘን፡፡
የቃየንን ክፋት እስካሌተጋፈጥህ ዴረስ እንዯ አቤሌ
ሌትሆን አትችሌም፡፡ አስቀዴመህ በምዴረ በዲው እስካሊሇፍህ
ዴረስ ወዯ ምዴረ ከነዒን ሌትገባ አትችሌም፡፡ ከእርሱ ጋር ስቃይን
እስካሌተቀበሇ ዴረስ ማንም ከጌታው ጋር ወዯ ክብር ሉገባ
አይችሌም፡፡ ከእርሱ ጋር ሇመኖር ከፈሇግህ በሁለ ነገር እርሱን
መምሰሌ አሇብህ፡፡ እንዯሞተ ከእርሱ ጋር ሌትሞት ይገባሃሌ ፤
እንዯተሰቃየ ከእርሱ ጋር ሌትሰቃይ ይገባሃሌ፡፡ እንዯተነሣ
47
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ያስነሣሃሌ ፤ ከዚያም ከእርሱ ጋር ወዯ ክብር ትገባሇህ፡፡
‹‹አብረንም ዯግሞ እንዴንከበር አብረን መከራ ብንቀበሌ ከክርስቶስ
ጋር አብረን ወራሾች ነን።›› (ሮሜ. 8.07)
ፈተናዎች እያየለ የሚያንገሊቱህ ከሆነ አትረበሽ ‹‹ጌታ
እግዚአብሓርን የሚያመሌኩትን ከፈተና እንዳት እንዱያዴን››
እወቅ፡፡ (2ጴጥ. 2.9)
ሸክሊ ሠሪ ሸክሊውን ሙለ በሙለ እስኪነዴዴ ዴረስ እሳት
ውስጥ አይተወውም፡፡ ጌጥ የሚሠራም ሰው ወርቁንና ብሩን
ከሚያስፈሌገው በሊይ እሳት ውስጥ እንዱቆይ አያዯርገውም፡፡
እግዚአብሓርም አንተን በፈተና ነበሌባሌ ውስጥ አይተውህም፡፡
‹‹ሇሰው ሁለ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አሌዯረሰባችሁም፤
ነገር ግን ከሚቻሊችሁ መጠን ይሌቅ ትፈተኑ ዘንዴ የማይፈቅዴ
እግዚአብሓር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንዴ እንዴትችለ
ከፈተናው ጋር መውጫውን ዯግሞ ያዯርግሊችኋሌ።››(1ቆሮ.
0.03)
ፈተናዎችን ፣ችግሮችን ፣ ሔመምን ፣ መታወክን ፣
ጥቃትን ፣ መሰዯብን ፣ መታማትን ፣ የላልች በአንተ ማፌዝን
በዯስታና በጽናት ተቀበሌ፡፡ ቅደስ ያዕቆብ እንዲሇው ‹‹ወንዴሞቼ
ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዱያዯርግሊችሁ
አውቃችሁ፥ ሌዩ ሌዩ ፈተና ሲዯርስባችሁ እንዯ ሙለ ዯስታ
ቍጠሩት›› (ያዕ. 1.2) ክርስቶስን በፊትህ ምሳላ አዴርገህ
ስታስቀምጥ ችግሮች ሁለ ቀሊሌ ይሆናለ፡፡ እርሱ በነገር ሁለ

48
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ተፈትኖአሌ ፣ ተሰቃይቶአሌ ስሇዚህ የሚፈተኑትን ሁለ
ሉረዲቸው ይቻሇዋሌ፡፡ በዴህነት ብትሰቃይ ፣ በብርዴ ብትንገሊታ
፣ ሌብስና መጠሇያም ብታጣ ‹‹ሇቀበሮዎች ጉዴጓዴ ሇሰማይም
ወፎች መሳፈሪያ አሊቸው፥ ሇሰው ሌጅ ግን ራሱን የሚያስጠጋበት
የሇውም አሇው።›› የሚሇውን ቃሌ አስብ፡፡ (ማቴ. 8.!)
‹‹የሔማም ሰው ዯዌንም የሚያውቅ ነው ፤ በእውነት
ዯዌያችንን ተቀበሇ ሔመማችንንም ተሸክሞአሌ›› (ኢሳ. $3.3፣4)
እውነተኛ ታማኝ ወዲጅህን ስታጣ ጌታችን ስሇ ወዲጁ ስሇ
አሌዒዛር እንዲሇቀሰ አስታውስ፡፡ ከወዲጆችህ አንደ ቢከዲህ
ጌታንም ከወዲጆቹና ዯቀ መዛሙርቱ መካከሌ የነበረ አብሮት የበሊ
ወዲጁ ሇጠሊቶቹ በሠሊሳ ብር እንዯሸጠው አስታውስ፡፡
በሏሰት ብትከሰስ ወይም ላልች ቢጠራጠሩህ ፣
ቢዋሹብህና ቢያሙህ አትናወጽ ፡፡ ይሌቅስ ሏሜት ፣ ክፉ ስም ፣
ስዴብና ውሸት እንዯተሳሇ ሰይፍ በጌታችን ሌብ ውስጥ እንዲሇፉ
አስታውስ፡፡ ‹‹ሰካራም .. የኃጢአተኞችና የቀራጮች ወዲጅ!››
ብሇውታሌ፡ ከንፈራቸውን በሊዩ ምሊሳቸውንም በእርሱ ሊይ
ሇመናገር አውጥተዋሌ፡፡ አንተም እንዱህ ያሇው ነገር ሲገጥምህ
ከአንተ በፊት ጌታ ይህ እንዯዯረሰበትና እርሱ ሉረዲህ
እንዯሚቻሇው አስብ፡፡
‹‹እርሱ ራሱ ተፈትኖ መከራን ስሇ ተቀበሇ የሚፈተኑትን
ሉረዲቸው ይችሊሌና።›› በእርጋታህና በሰሊምህ ጸንተህ ቆይ፡፡
የእምነትህ ጥንካሬና ትዕግሥትህ ዴሌ እንዱነሣ አዴርግ እንጂ
49
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ፈተናዎች እንዱጥለህ አትፍቀዴሊቸው፡፡
ከዋክብት ሉያበሩ የሚችለት በጨሇማ ውስጥ ብቻ ነው፡፡
ጀግና ወታዯርም ጥንካሬውን ሉያሳይ የሚችሇው በጦርነት ወቅት
ብቻ ነው፡፡ ጥሩ መርከበኛም ወጀብና ማዕበሌ ካሌተነሣ በቀር
ችልታውን ሉያሳይ አይችሌም፡፡ ስሇዚህ ፈተና ሲመጣና የኀዘንን
ሸክም በሊይህ ሊይ ሲጭንብህ በጸጋ ሇማዯግህና ትዕግሥትህን
ሇመጨመር ፣ ጌታችንን ሇመከተሌ ምክንያት እንዯሆነ ተረዲ፡፡
እስራኤሊውያን በጸጋና በቁጥር ያዯጉት በመከራቸው ጊዜ ነው፡፡
ውኃ ወዯ ሊይ ከፍ ባሇ ቁጥር መርከቡም ከፍ ይሊሌ ፤
ፈተናህና መከራህም በቅዴስና ወዯ ሊይ ከፍ የሚያዯርጉህ
ናቸው፡፡
እነዚህ ሁለ የዯህንነት ወዯብ ፣ የሚታመኑበት ጋሻ ፣
የማይሰበር ምሽግ ወዯሆነው ወዯ ጌታችን ወዯ መዴኃኒታችን
ወዯ ኢየሱስ ክርስቶስ ፈጥነህ እንዴትዯርስ ያዯርጉሃሌ፡፡

50
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ሳይቀጣጠሉ በፊት ጥቃቅን ነገሮችን እወቃቸው!


በመጀመሪያ ትንሽና ዋጋ ቢስ መስሇው የሚታዩ ነገሮችን
ከተቻሇህ ከመጀመሪያው እወቃቸው፡፡ ሉታሊሊቅ ኃጢአቶች
ከምትጠነቀቀው በሊይ ንቁ ሁንባቸው፡፡ ምክንያቱም ትትሌሌቆቹ
የሚመጡት ከትንንሾቹ ነው ፤ ሰዯዴ እሳትም የሚጀምረው
ከትንሽ ብሌጭታ ነው፡፡ ሰውም በተፈጥሮም ሆነ በመንፈሳዊነት
ወዯ ፍጹምነት የሚዯርሰው ቀስ በቀስ ነው፡፡
ሔጻን ሌጅ አዴጎ ወዯ ወጣትነትና ወዯ ሽምግሌና
ይዯረሳሌ፡፡ ተክሌም ቀስ ብል ያዴጋሌ፡፡ ቤትም በአንዴ ጊዜ
አይፈርስም፡፡ በመጀመሪያ መሠረቱ ይዲከማሌ፡፡ ከዚያም
ምሰሶዎቹ ይዲከሙና ይፈራርሳሌ፡፡ ኅሉናም እንዱሁ ነው ፣
በትንሽ ነገሮች ይታወክና ቀስ በቀስ ታሊሊቅ ኃጢአቶች ይሇምዲሌ
፣ ያሇ ፍርሃትም መፈጸም ይጀምራሌ፡፡
በአሸዋ ሊይ ከገነባህ ነፋስ የቤትህን መሠረት
ያነዋውጽብሃሌ፡፡ ውሽንፍርም በቀሊለ ይገባና ቤትህን
ያፈራርሰዋሌ፡፡
እነዚህ ስትጀምራቸው ያሊሳሰቡህ ትንንሽ መነዋወጾችና
ትንንሽ ሌማድች ሇመሊቀቅና ሇመተው አስቸጋሪ ወዯሆኑ
የኃጢአት መንገድች ይመሩሃሌ፡፡
ቶል አይተህ ካገዯሌከውና ካሊጠፋኸው የናቅኸው ትንሽ

51
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ትሌ ወዯ አዯገኛና መርዘኛ ዕባብነት ሉቀየርና ሇሔይወትህ ስጋት
ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ስሇዚህ በቁጥጥሩ ሥር የሚያዯርግህ አዯገኛ
አውሬ ከመሆኑ በፊት በአንተ ቁጥጥር እስከምታዯርገው ዴረስ
ተዋጋው፡፡
የተዲፈነና አመዴ የመሰሇ እሳትን በሚገባ እስካጠፋኸው
ዴረስ ሉስፋፋና ትሌቅ ጥፋት ወዯሚያዯርስ ቃጠልነት ሉቀየር
ይችሊሌ፡፡
ትንሹ ዯቦሌ በጥቂት ጊዜ ውስጥ አዴጎ ትሌቅ አንበሳ
ይሆናሌ ፤ ሳይቦጫጭቅህ በፊት አሁኑኑ ግዯሇው፡፡
‹‹የወይናችንን ቦታ የሚያጠፉትን ቀበሮች፥ ጥቃቅኑን
ቀበሮች አጥምዲችሁ ያዙሌን።›› (መኃ. 2.05) እንዯ ቁጣ ፣
ጥቃቅን ኃጢአት ፣ ንጹሔ ያሌሆነ እይታ ፣ ነዚህ ጥቃቅን
ነገሮች ‹እንዱያው ሇማየት ብቻ› በሚሌ ሲሆን በኋሊ ግን ወዯ
መዝናኛነት ይቀየራለ ፣ ወዯ ሌማዴነትም ያዴጋለ ፤ወዯ
ርኩሰትና መቆሸሽም ይሰፋለ ፤ የኅሉናን ንጽሔና የሚያሳጡ
እነዚህ ክፉ ምስልች በሌብና በሃሳብ ታትመው ይቀራለ፡፡ ስሇዚህ
ንቃ ፤ ከመሬት ሇመንቀሌ ወዯሚያስቸግር ትሌቅ ዛፍነት ከማዯጉ
በፊት ገና ሣር እያሇ ንቀሇው፡፡
ትንሽ ነው ብሇህ ስሇየትኛውም ኃጢአት ግዳሇሽና
ቀሰስተኛ አትሁን ፤ በኋሊ እንዯባሪያ የሚያስርህና የሚያንገሊታህ
ቁጡና ጨካኝ ጌታህ ሆኖ ታገኘዋሇህ፡፡
አንዴ ሰው ስሇ ትሌሌቅ ኃጢአቶችና እንዳት ከእነርሱ

52
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሇማምሇጥ እንዯሚችሌ ፣ እንዳትስ ሉሊቀቃቸውና ነቅል
ሉያወጣቸው እንዯሚችሌ ያስባሌ፡፡ ስሇ ጥቃቅኖቹ ኃጢአቶች ግን
ምንም ቦታ አይሰጥም ፤ እነርሱንም ሇማጥፋት አይጨነቅም፡፡
ሇዚህም ነው በቀሊለ ሲወዴቅና ቀስ በቀስ እየታሰረ ፣ ትንንሾቹ
ሰንሰሇቶች ሇመፍታት ወዯሚያዲግቱ ወዯ ከባዴ የብረት
ሰንሰሇቶች ሲሇወጡ የምናየው፡፡
መርከብ በታሊቅ ወጀብና ሞገዴ ምክንያት
እንዯሚሰጥመው ሁለ በወሇለ ሊይ ባሇች ትንሽ ቀዲዲ
ምክንያትም ሉሰጥም ይችሊሌ፡፡ ከታሊሊቅ የኃጢአት ሸክም
ከተሊቀቅህ ትንንሽ ጥፋትን ነቅተህ ጠብቅ ፣ አሳንሰህ አትየው፡፡
መርከብህ ትሌሌቅ ዒሇቶችንንና ከባዴ ማዕበሌን አሌፋ መጥታ
ቢሆን እንኳን ከታንሽ ነፋስና ማዕበሌም ተጠንቀቅ፡፡

53
ሀቢብ ጊዮርጊስ

በፈተናና በመከራ ጊዜ በእግዚአብሔር ታመን


ከእግዚአብሓር ጋር እስከሆንህ ዴረስ ጠሊትህ ከአንተ
በሊይ እንዲሇው አዴርገህ በማሰብ በፈተናና መከራ ጊዜ አትሸነፍ፡፡
የዱያቢልስን ኃይሌ ያዯክም ዘንዴ ሥሌጣኑንም ይሽር ዘንዴ
እግዚአብሓር ከአንተ ጋር ይሆናሌ፡፡
ጠሊት እንዯ ቁጡ አንበሳና እንዯ ዴሌ አዴራጊ ጀግና
መስል የሚታየው ሇፈሪዎችና ሇዯካሞች ነው እንጂ ፤
በትግሊቸው ሁለ እግዚአብሓርን መጠጊያ ሇማያዯርጉ ነው እንጂ
ሇሚቃወሙት አይዯሇም፡፡
እውነታው ዱያቢልስ የተናቀ ውሻ መሆኑ ነው፡፡
ሇማይሰሙትና በእግዚአብሓር ሇሚታመኑ ተስፋቸውንም
በክርስቶስና በተሰጣቸው ተስፋ ሊይ ሇሚያዯርጉ ሰዎች ሉዯበቅ
የሚሞክር ፈሪ ነው፡፡
እኛ ራሳችን ካሌሳብነው ዱያቢልስ በፈተናዎች ሉያጠቃን
አይችሌም፡፡ እርሱ ሉቀርበን የሚሞክረው እንዯ መካሪ ነው ፤
እኛም እንቀበሇዋሇን፡፡ ተቃውመንከተዋጋነው ግን ከአጠገባችን
ሇመራቅ ይሮጣሌ፡፡ ፈታኝ ሆኖ ወዯ ጌታ በቀረበ ጊዜ ራሱን
እንዱወረውር ሇጌታችን ነግሮት ነበር ፤ ጌታችን ግን ‹‹ጌታ
አምሊክህን አትፈታተነው›› በማሇት ዴሌ አዴርጎታሌ፡፡ (ማቴ.
4.7)

54
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የጌታን ፈሇግ መከተሌ ዴሌን ያጎናጽፍሃሌ ፤ ዱያቢልስም
ከሊይ ሉወረውርህ አይችሌም፡፡ ዴሌ እንዴታዯርገው ጸንተህ
እየተዋጋህ ገሥጸው ፤ በሁለ ሥፍራ ያሇ እግዚአብሓር ከአንተ
ጋር እንዲሇና እየተዋጋህ እንዲሇህ እንዯሚያይ እመን፡፡ ስሇዚህም
በጠሊትህ ሊይ ዴሌ መንሣትን ይሰጥሃሌ ፤ መሊእክቱን ሌኮ
ይከሌሌሃሌና አትዯናቀፍም አትወዴቅምም፡፡
በዚህ ካመንህና ከተማመንህ ትበረታሇህ ፤ ጸንተህም
ትቆማሇህ፡፡ ሌብህ ከፍሌሚያ ባሇ ዴሌና ከዴሌ አዴራጊ በሚወጣ
ብርታት ይሞሊሌ፡፡ ‹‹እግዚአብሓር ሌቡ በእርሱ ዘንዴ ፍጹም
የሆነውን ያጸና ዘንዴ ዒይኖቹ በምዴር ሁለ ይመሇከታለና።››
(2ዜና 06.9)
‹‹ሁሌጊዜ እግዚአብሓርን በፊቴ አየዋሇሁ በቀኜ ነውና
አሌታወክም። ስሇዚህ ሌቤን ዯስ አሇው ምሊሴም ሏሴት አዯረገች
ሥጋዬም ዯግሞ በተስፋ ታዴራሇች›› (መዝ. 06.8-9)
‹‹እግዚአብሓር ግን እንዯ ኃያሌና እንዯ ጨካኝ ከእኔ ጋር
ነው ስሇዚህ አሳዲጆቼ ይሰናከሊለ አያሸንፉም አይከናወንሊቸውምና
በጽኑ እፍረት ያፍራለ፥ ሇዘሊሇምም በማይረሳ ጕስቍሌና
ይጏሰቍሊለ።›› (ኤር. !.01)
ጌታችን ሇቅደስ ጳውልስ እንዱህ ብልታሌ ፡- ‹‹ጸጋዬ
ይበቃሃሌ፥ ኃይላ በዴካም ይፈጸማሌና አሇኝ።›› (2ቆሮ.02.9፣ 0)
‹‹ኃይሌን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁለን እችሊሇሁ።›› (ፊሌጵ. 4.03)

55
ሀቢብ ጊዮርጊስ
እግዚአብሓርም አሇ ‹‹እኔም ኤፍሬምን ክንደን ይዤ
በእግሩ እንዱሄዴ መራሁት እኔም እፈውሳቸው እንዯ ነበርሁ
አሊወቁም። በሰው ገመዴ በፍቅርም እስራት ሳብኋቸው ሇእነርሱም
ቀምበርን ከጫንቃቸው ሊይ እንዯሚያነሣ ሆንሁ፥ ዴርቆሽም
ጣሌሁሊቸው።›› (ሆሴ. 01.3-4)
‹‹በፊታችሁ የሚሄዯው አምሊካችሁ እግዚአብሓር፥ እናንተ
ስታዩ በግብፅና በምዴረ በዲ እንዲዯረገሊችሁ ሁለ፥ ስሇ እናንተ
ይዋጋሌ ፤ ወዯዚህም ስፋራ እስክትመጡ ዴረስ በሄዲችሁበት
መንገዴ ሁለ፥ ሰው ሌጁን እንዱሸከም አምሊክህ እግዚአብሓር
እንዯተሸከመህ አንተ አይተሃሌ።›› (ዘዲ. 1."-"1)
‹‹በምዴረ በዲ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞሊበት
ውዴማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀሇትም፤ እንዯ ዒይን ብላን
ጠበቀው።›› (ዘዲ. "2.0)
‹‹ኃይሌን የሚያስታጥቀኝ መንገዳንም የሚያቃና፥
እግሮቼን እንዯ ብሕር እግሮች የሚያረታ በኮረብቶችም
የሚያቆመኝ እግዚአብሓር ነው። ሇሰሌፍም ኃይሌን
ታስታጥቀኛሇህ በበሊዬ የቆሙትን ሁለ በበታቼ ታስገዛቸዋሇህ።››
(መዝ. 08."2-"3፣"9)
‹‹በማዲንህ ዯስ ይሇናሌ በአምሊካችን ስም ከፍ ከፍ እንሊሇን
ሌመናህን ሁለ እግዚአብሓር ይፈጽምሌህ።… እነዚያ በሰረገሊ
እነዚያም በፈረስ ይታመናለ እኛ ግን በአምሊካችን በእግዚአብሓር

56
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ስም ከፍ ከፍ እንሊሇን። … እነርሱ ተሰነካክሇው ወዯቁ እኛ ግን
ተነሣን፥ ጸንተንም ቆምን።›› (መዝ. 09.5፣7፣8)
‹‹ረዴኤታችን ሰማይንና ምዴርን በሠራ በእግዚአብሓር
ስም ነው።›› (መዝ. )!3.8)
‹‹ሇዯካማ ኃይሌን ይሰጣሌ፥ ጕሌበት ሇላሇውም ብርታትን
ይጨምራሌ። ብሊቴኖች ይዯክማለ ይታክቱማሌ፥ ጏበዛዝቱም
ፈጽሞ ይወዴቃለ ፤ እግዚአብሓርን በመተማመን የሚጠባበቁ
ግን ኃይሊቸውን ያዴሳለ እንዯ ንስር በክንፍ ይወጣለ ይሮጣለ፥
አይታክቱም ይሄዲለ፥ አይዯክሙም።›› (ኢሳ. #.!9-"1)
‹‹ተቤዥቼሃሇሁና አትፍራ በስምህም ጠርቼሃሇሁ፥ አንተ
የእኔ ነህ። በውኃ ውስጥ ባሇፍህ ጊዜ ከአንተ ጋር እሆናሇሁ፥
በወንዞችም ውስጥ ባሇፍህ ጊዜ አያሰጥሙህም በእሳትም ውስጥ
በሄዴህ ጊዜ አትቃጠሌም፥ ነበሌባለም አይፈጅህም። እኔ
የእስራኤሌ ቅደስ አምሊክህ እግዚአብሓር መዴኃኒትህ ነኝ›› (ኢሳ.
#3.1-3)
‹‹ጽኑ፥ አይዞአችሁ፥ አትፍሩ፥ ከፊታቸውም አትዯንግጡ
አምሊክህ እግዚአብሓር እርሱ ከአንተ ጋር ይሄዲሌ አይጥሌህም፥
አይተውህም።›› (ዘዲ. "1.6)
‹‹በፊትህ እሄዲሇሁ ተራሮችንም ትክክሌ አዯርጋሇሁ፥
የናሱንም ዯጆች እሰብራሇሁ የብረቱንም መወርወሪያዎች
እቇርጣሇሁ›› (ኢሳ. #5.2)

57
ሀቢብ ጊዮርጊስ
‹‹እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ እኔ አምሊክህ ነኝና
አትዯንግጥ አበረታሃሇሁ፥ እረዲህማሇሁ፥ በጽዴቄም ቀኝ ዯግፌ
እይዝሃሇሁ። እነሆ የሚቆጡህ ሁለ ያፍራለ፥ ይዋረደማሌ
የሚከራከሩህም እንዲሌነበሩ ይሆናለ፥ ይጠፉማሌ።
የሚያጣለህንም ትሻቸዋሇህ አታገኛቸውምም፥ የሚዋጉህም
እንዲሌነበሩና እንዯ ምናምን ይሆናለ። እኔ አምሊክህ
እግዚአብሓር፦ አትፍራ፥ እረዲሃሇሁ ብዬ ቀኝህን እይዛሇሁና።››
(ዘዲ. #1.0-03)
አትታወክ ፤ በእግዚአብሓርም ሁሌጊዜ ታመን ፤ አምሊክ
ከአንተ ጋር ነውና አይተውህምና!

58
ሀቢብ ጊዮርጊስ

በእግዚአብሔር ታመን እርሱንም


መጠጊያ አድርግ
‹‹በፍጹም ሌብህ በእግዚአብሓር ታመን፥ በራስህም
ማስተዋሌ አትዯገፍ›› (ምሳ. 3.5) ‹‹በእግዚአብሓር የታመኑ
እንዯማይታወክ ሇዘሊሇም እንዯሚኖር እንዯ ጽዮን ተራራ
ናቸው።›› (መዝ. )!4.1) ‹‹ትካዜህን በእግዚአብሓር ሊይ ጣሌ፥
እርሱም ይዯግፍሃሌ ሇጻዴቁም ሇዘሊሇም ሁከትን አይሰጠውም።››
(መዝ. $4.!2) ሁሌጊዜ በእግዚአብሓር ተዯገፍ እርሱ በመከራ
ጊዜ አይተውህም እንዴትናወጽም አይፈቅዴም፡፡
ከጭቃ የሠራህ ፈጣሪ ፣ ከመፍጠሩም በፊት ስሇ አንተ
ሁለን የሚያውቅ ፈጣሪህ ፈጥሮ ይተወኛሌ ብሇህ ፈጽሞ
አታስብ፡፡
በእግዚአብሓር ከተዯገፍህ በምዴር ሊይ ምንም ነገር
አያውክህም ፤ የትኛውም ጠሊት አያሸንፍህም፡፡
አንዴ ሰው በመሬት ሊይ ዴንጋይ ቢወረውር ወይም
በኮረብታ ሊይ ቀስቱን ቢወረውር መሬቱም አይፈርስም
ኮረብታውም አይናወጽም፡፡ እንዯዚሁ የእግዚአብሓርን ኃይሌና
ጥሩር ከሇበስህ ፣ በብርታቱም ውስጥ ከተከሇሌህ ፣ በክንፎቹም
ውስጥ ከተሸሸግህ ጠሊት ሉያሸንፍህ አይቻሇውም ፣ በሁለም
አቅጣጫዎች የእግዚአብሓር ኃይሌ ይጋርዴሃሌና ተመሌሰህ
ማጥቃትህም የማይቀር ነው፡፡

59
ሀቢብ ጊዮርጊስ
እግዚአብሓር ከሰይጣን የሚወረወሩ የእሳት ፍሊጻዎችን
ይመክታሌ ፣ በሔዝቡ ሊይ የሚነሡ ሞገድችንም ይገሥጻሌ፡፡
ሇሚሹት ሁለ እርሱ መጠጊያ ነው ፣ ሇሚጋዯለ ሁለም
ብርታቸው ነው ፤ ረዲት ሇላሊቸው ረዲታቸው ነው ፣ ሇተከፉት
ዯስታቸው ነው ፤ ሊዘኑትም ፍስሏቸው ነው ፤ ሇተናቁትም
ክብራቸው ነው፡፡ ‹‹አንተ ግን አቤቱ፥ መጠጊያዬ ነህ፥ ክብሬንና
ራሴንም ከፍ ከፍ የምታዯርገው አንተ ነህ። በቃላ ወዯ
እግዚአብሓር እጮሃሇሁ ከተቀዯሰ ተራራውም ይሰማኛሌ።››
(መዝ. 3.3-4)
ጌታ አምሊክህ ረዲትህና ብርታትህ ነውና አትፍራ
አትጨነቅም፡፡ በምዴር ሊይ በሚኖርህ ረዥም ጉዞ ፣ በአሰሌቺው
መንገዴህ ሁለ ከአንተ ጋር ነው፡፡ በየትኛውም ቦታ ያአንተን
መዴረስ ሲጠባበቅ ታገኘዋሇህ፡፡ (ለቃ. 05) በእያንዲንደ ጸጥታ
ውስጥ እንኳን እርሱ ሉረዲህ ፣ ሉያጽናናህና ሉያበረታህ
ከአጠገብህ ነው፡፡
በእያንዲንደ እርምጃና ሑዯት የመዴኃኔዒሇምን ደካውን
ታያሇህ ምክንያቱም በመከራም ሆነ በሰሊሙ ጊዜ ፣ በጥሌቁም
ሆነ በዲርቻው ፣ በባሔርም ውስጥ ሆነ በእሳት ውስጥ!
የትኛውም ቦታ ከአንተ ጋር ነው፡፡ በዚያ ሁለ ነገር ውስጥ
መዴኃኔዒሇም ሇአንተ ሲሌ ከአንተ ቀዴሞ እየጠበቀህ ወይም
ከፊት ፊትህ ወይም ከጎንህ ይገኛሌ፡፡

60
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ወፍ በጎጆዋ ውስጥ እንዯምትሸሸግ በአምሊክህ ውስጥ
ተሸሸግ፡፡ ከአዲኞች ወንጭፍ ሇመዲን ወፍ ወዯ ሊይ ከፍ ብሊ
ትበርራሇች፡፡ አንተም ሉያጠምዴህ ከሚሞክረው ከጠሊት መዲፍ
እንዴትዴን የአምሊክን ምሔረት እንዯ ክንፎችህ እና እንዯ ጠንካራ
ክንድችህ አዴርግ፡፡ ‹‹ማረኝ፥ አቤቱ፥ ማረኝ፥ ነፍሴ አንተን
ታምናሇችና ጉዲት እስክታሌፍ ዴረስ በክንፎችህ ጥሊ
እታመናሇሁ። ወዯሚረዲኝ እግዚአብሓር ወዯ ሌዐሌ
እግዚአብሓር እጮኻሇሁ። ከሰማይ ሌኮ አዲነኝ፥ ሇረገጡኝም
ውርዯትን ሰጣቸው እግዚአብሓር ቸርነቱንና እውነቱን ሊከ።››
(መዝ. $7.1-3)
ያሇ መርከብ ባሔርን ሌትሻገር አትችሌም ፤ ስሇዚህ
በመከራዎች መካከሌ እንዴታሌፍ የሚያስችሌህን የመንፈስ
መርከብ ያዝ፡፡ ወዯ ዯህንነት ወዯብና ወዯ ዘሇዒሇማዊ ዕረፍትም
ዴረስ፡፡
እንዯ ሔጻን ሌጅ ሁን! ሔጻን ሌጅ ሲያሇቅስ በእናቱ እቅፍ
መጠጊያን ያገኛሌ ፤ አንተም በችግርና በመከራህ ጊዜ በአባታዊ
እቅፉ ውስጥ ተጠጋ፡፡ ኤሉ ጠሊት በመጣባት ጊዜ በሊይዋሊይ
ባሇው በዯበቂያ ዴንጋይ ውስጥ ትዯበቃሇች ፤ ጃርትም ጠሊት
ስታይ እንዯ ኳስ ትጠቀሇሊሇች ፤ እሾኾችዋንም ሇመከሊከያነት
ትጠቀምባቸዋሇች ፤ አንተም እንዱሁ ሁን፡፡ ፈጥነህ በምሽግህ
ውስጥ ከተዯበቅህ ጠሊት ሉዋጋህ አይችሌም፡፡ እግዚአብሓርን

61
ሀቢብ ጊዮርጊስ
መጠጊያ ካዯረግህ ጠሊት ሉዯርስብህ አይችሌም፡፡ ወዯ ምሽጉ
ውስጥ ከገባህ አውሬው ሉቦጫጭቅህ አይችሌም፡፡
የእግዚአብሓር ከሇሊነት ያሊቸው ሰዎች ላሊ ነገር
እንዱያበረታቸውና እንዱከሌሊቸው አይፈሌጉም፡፡ ምክንያቱም
እግዚአብሓር ዯህንነታቸውና ጠባቂያቸው ስሇሆነ ነው፡፡
የእግዚአብሓር ጥበቃና ከሇሊነት ከቁሌፎችና ከጋሻዎች በሊይ
ነው፡፡
እጅግ ብዙና ታሊሊቅ የእስራኤሌ ጠባቂዎች በሚተኛ ሰዒት
ይጠብቁት ነበር ፤ እርሱስ የሰሊም እንቅሌፍ ይተኛ ነበር? አባቱ
ዲዊትን ዯግሞ ዯሙን የተጠሙ ጠሊቶቹ ይከተለት ነበር ፤
እርሱ ግን መሬትን እንዯ አሌጋ ሰማይን እንዯ ከሇሊ አዴርጎ
ይኖር ነበር፡፡ በሚጠብቀው እግዚአብሓር እቅፍ ውስጥ ሰሊምን
አገኘ ፤ እግዚአብሓርን እንዯ ምቹ ትራስ አዴርጎ ምቹና ጣፋጭ
እንቅሌፍን ይተኛ ነበር፡፡ እግዚአብሓርን መጠጊያ ማዴረግ
ሇእርሱ ምርጥ መጠሇያ ፣ የሚሞቅና የሚሇሰሌስ ሌብስ ነበር፡፡
‹‹በተጨነቅሁ ጊዜ እግዚአብሓርን ጠራሁት ሰማኝ አሰፋሌኝም ፤
እግዚአብሓር ረዲቴ ነው፥ አሌፈራም ሰው ምን ያዯርገኛሌ?
እግዚአብሓር ረዲቴ ነው፥ እኔም በጠሊቶቼ ሊይ አያሇሁ። በሰው
ከመታመን ይሌቅ በእግዚአብሓር መታመን ይሻሊሌ። በገዦች
ተስፋ ከማዴረግ ይሌቅ በእግዚአብሓር ተስፋ ማዴረግ ይሻሊሌ።
አሔዛብ ሁለ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሓርም ስም አሸነፍኋቸው ፤
መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሓርም ስም አሸነፍኋቸው ፤ ንብ

62
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ማርን እንዱከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዱነዴዴ
ነዯደ፥ በእግዚአብሓርም ስም አሸነፍኋቸው። ገፋኸኝ፥
ሇመውዯቅም ተንገዲገዴሁ እግዚአብሓር ግን አገዘኝ። ኃይላም
ዝማሬዬም እግዚአብሓር ነው፥ እርሱም መዴኃኒት ሆነሌኝ።
የእሌሌታና የመዴኃኒት ዴምፅ በጻዴቃን ዴንኳን ነው
የእግዚአብሓር ቀኝ ኃይሌን አዯረገች። የእግዚአብሓር ቀኝ ከፍ
ከፍ አዯረገችኝ የእግዚአብሓር ቀኝ ኃይሌን አዯረገች። አሌሞትም
በሔይወት እኖራሇሁ እንጂ፥ የእግዚአብሓርንም ሥራ እናገራሇሁ።
መገሠጽስ እግዚአብሓር ገሠጸኝ ሇሞት ግን አሌሰጠኝም።››
(መዝ. )07.5-08)

63
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ከፈተና እንዲያድንህ እግዚአብሔርን መጥራት


‹‹ሁሌጊዜ እግዚአብሓርን በፊቴ አየዋሇሁ በቀኜ ነውና
አሌታወክም። ስሇዚህ ሌቤን ዯስ አሇው ምሊሴም ሏሴት አዯረገች
ሥጋዬም ዯግሞ በተስፋ ታዴራሇች›› (መዝ. 06.8-9)
‹‹እኔ ግን ዘወትር ከአንተ ጋር ነኝ፥ ቀኝ እጄንም ያዝኸኝ።
በአንተ ምክር መራኸኝ ከክብር ጋር ተቀበሌኸኝ። በሰማይ ያሇኝ
ምንዴር ነው? በምዴርስ ውስጥ ከአንተ ዘንዴ ምን እሻሇሁ?
የሌቤ አምሊክ ሆይ፥ ሌቤና ሥጋዬ አሇቀ እግዚአብሓር ግን
ሇዘሊሇም እዴሌ ፈንታዬ ነው። እነሆ፥ ከአንተ የሚርቁ ይጠፋለና
ከአንተ ርቀው የሚያመነዝሩትንም ሁለ አጠፋኻቸው። ሇእኔ ግን
ወዯ እግዚአብሓር መቅረብ ይሻሇኛሌ መታመኛዬም እግዚአብሓር
ነው በጽዮን ሌጅ በሮች ምስጋናህን ሁለ እናገር ዘንዴ።›› (መዝ.
&2.!3-!8)
‹‹እግዚአብሓር ግን እንዯ ኃያሌና እንዯ ጨካኝ ከእኔ ጋር
ነው ስሇዚህ አሳዲጆቼ ይሰናከሊለ አያሸንፉም አይከናወንሊቸውምና
በጽኑ እፍረት ያፍራለ፥ ሇዘሊሇምም በማይረሳ ጕስቍሌና
ይጏሰቍሊለ።›› (ኤር. !.01)
‹‹አቤቱ አምሊክ ሆይ፥ ተነሥ እጅህም ከፍ ከፍ ትበሌ
ዴሆችን አትርሳ። ኃጢአተኛ ስሇ ምን እግዚአብሓርን አስቇጣው?
በሌቡ። አይመራመረኝም ይሊሌና። አየኸው፥ አንተ ክፋትንና
ቍጣን ትመሇከታሇህና በእጅህ ፍዲውን ሇመስጠት ዴሀ ራሱን

64
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሇአንተ ይተዋሌ፥ ሇዴሀ አዯግም ረዲቱ አንተ ነህ።›› (መዝ. 0.02-
04)
‹‹ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ሇመርዲት ተነሥ። ሰይፍህን
ምዘዝ የሚያሳዴደኝንም መንገዲቸውን ዝጋ ነፍሴን፦ መዴኃኒትሽ
እኔ ነኝ በሊት። ነፍሴን የሚሹ ሁለ ይፈሩ ይጏስቇለም ክፉትን
በእኔ ሊይ የሚያስቡ ይፈሩ ወዯ ኋሊቸውም ይበለ። ነፍሴ ግን
በእግዚአብሓር ዯስ ይሊታሌ፥ በማዲኑም ሏሴት ታዯርጋሇች።
አጥንቶቼ ሁለ እንዱህ ይለሃሌ። አቤቱ፥ እንዯ አንተ ማን ነው?
ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ዴሀውንም ከሚነጥቀው
እጅ ታዴነዋሇህ።›› (መዝ. "5.2-4፣ 9-0)
‹‹አቤቱ፥ አንተን ከጥሌቅ ጠራሁህ። አቤቱ፥ ዴምፄን ስማ
ጆሮህ የሌመናዬን ቃሌ የሚያዯምጥ ይሁን።›› (መዝ. )!9.1-2)
‹‹ዒይኖቼ ወዯ ተራሮች አነሣሁ ረዲቴ ከወዳት ይምጣ? ረዲቴ
ሰማይና ምዴርን ከሠራ ከእግዚአብሓር ዘንዴ ነው። እግርህን
ሇመናወጥ አይሰጠውም የሚጠብቅህም አይተኛም። እነሆ፥
እስራኤሌን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀሊፋምም። እግዚአብሓር
ይጠብቅሃሌ፥ እግዚአብሓርም በቀኝ እጅህ በኩሌ ይጋርዴሃሌ።
ፀሏይ በቀን አያቃጥሌህም ጨረቃም በላሉት። እግዚአብሓር
ከክፉ ሁለ ይጠብቅሃሌ፥ ነፍስህንም ይጠብቃታሌ። ከዛሬ ጀምሮ
እስከ ዘሊሇም እግዚአብሓር መውጣትህና መግባትህን
ይጠብቃሌ።›› (መዝ. )!.1-8)

65
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ስለ መንግሥተ ሰማያት ሲሉ
የሕይወትን ፈተና መቀበል

ኃይሌና ጥንካሬን ያዝ ፣ ሌብህንም በሰማያዊው ተስፋ


ሙሊው፡፡ ‹‹ሇእኛም ይገሇጥ ዘንዴ ካሇው ክብር ጋር ቢመዛዘን
የአሁኑ ዘመን ሥቃይ ምንም እንዲይዯሇ አስባሇሁ።›› (ሮሜ.
8.08)
‹‹ከእርሱ ጋር መከራን ከተቀበሌን ዯግሞ ከእርሱ ጋር
እንከብራሇን›› ኀዘን ሁለ ያበቃሌ ሔመምም ሁለ ይዋጣሌ፡፡
ፀሏይም በቅርቡ ትወጣሇች ፤ ዘሇዒሇማዊ ሔይወትም መክፈቻ
ይሆናሌ፡፡ የተወዯዲችሁ ሆይ በተስፋ ጽኑ ፤ ጥንካሬያችሁ
እንዱዯክምና ጥቃትም እንዱጥሊችሁ አትፍቀደ፡፡ ‹‹እውነት
እውነት እሊችኋሇሁ፥ እናንተ ታሇቅሳሇችሁ ሙሾም ታወጣሊችሁ፥
ዒሇም ግን ዯስ ይሇዋሌ፤ እናንተም ታዝናሊችሁ፥ ነገር ግን
ኀዘናችሁ ወዯ ዯስታ ይሇወጣሌ። ሴት በምትወሌዴበት ጊዜ
ወራትዋ ስሇ ዯረሰ ታዝናሇች፤ ነገር ግን ሔፃን ከወሇዯች በኋሊ፥
ሰው በዒሇም ተወሌድአሌና ስሇ ዯስታዋ መከራዋን ኋሊ
አታስበውም። እንግዱህ እናንተ ዯግሞ አሁን ታዝናሊችሁ፤ ነገር
ግን እንዯ ገና አያችኋሇሁ ሌባችሁም ዯስ ይሇዋሌ፥ ዯስታችሁንም
የሚወስዴባችሁ የሇም።›› (ዮሏ. 06.!-!2)
‹‹ሌባችሁ አይታወክ፤ በእግዚአብሓር እመኑ፥ በእኔም ዯግሞ
እመኑ።›› (ዮሏ. 04.1)

66
ሀቢብ ጊዮርጊስ
በዕሇት ተዕሇት ሔይወታችን የሚያጋጥሙን ሥቃዮች
ሁለ ከሰማያዊው ክብር ብሌጭታ ጋር እንኳን እኩሌ አይዯለም
፤ የዚያ የዯስታ ቀን ፀሏይ ስትወጣ የዚህኛው ሔይወት ጨሇማ
ሁለ ይጠፋሌ ፤ እኛም ስቃያችንን ፣ ኀዘናችንን ፣ ሔመማችንንና
ሇቅሶአችንን ሁለ አናስታውስም ፤ ሇዘሇዒሇምም ዯስታ ይሆናሌ፡፡
እስራኤሊዊያን ከሥቃይ ባርነት ሀገር ሲወጡ ዜማ ዕቃቸውን
ይዘው ዘመሩ እንጂ ስቃይና መከራቸውን አሊስታወሱም፡፡ (ዘጸ.
05) የጌታችን የብሩህ ፊቱን ክብር ያየ ሰው የሔይወቱን ሥቃዮች
ሁለ ይረሳሌ፡፡ በምዴር ሊይ የሚዯርሱብን መከራዎችና ሥቃዮች
ሁለ የጌታችንን ፊት አንዴ ጊዜ ከማየት ጋር እንኳን እኩሌ
አይዯለም፡፡ ስሇዚህ ይህንን ቃሌኪዲን አስበህ ጥንካሬህን ይዘህ
ጸንተህ ቆይ፡፡ በዚህች ምዴር ሊይ ጥቂት ሥቃይን ከተቀበሌህ
በሚመታው ሔይወት ፍጻሜ የላሇው ዯስታ ስሇሚጠብቅህ
ጸንተህ እግዚአብሓርን ተጠባበቀው፡፡
የዚህ ዒሇም ሥቃይ የሚቆየው ሇጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ፤
ሇዚህ ሁለ መጥፎ ነገር ማብቂያ አሇው፡፡ መከራዎች ሁለ
የሚያበቁበት ፣ ጊዜው ሲዯርስ ሥቃይ ሁለ የሚያቆምበት ጊዜ
ይመጣሌ፡፡ በሰማያዊው ዯስታ ወዯ ተዘጋጀው ክብር ተመሌከት፡፡
ሇዚያ ክብር ስትሌም በዚህ ሔይወት የሚገጥምህን መከራ ሁለ
በጽናት ተቀበሌ፡፡ ስሇ ክርስቶስ ስትሌ ፈተናዎችን ሁለ
ተቋቋመህ ተቀበሌ ፤ የዕረፍት ጊዜም ቶል እንዯሚመጣ ዕወቅ ፡-
‹‹ስሇዚህም አንታክትም፥ ነገር ግን የውጭው ሰውነታችን ቢጠፋ

67
ሀቢብ ጊዮርጊስ
እንኳ የውስጡ ሰውነታችን ዕሇት ዕሇት ይታዯሳሌ። የማይታየውን
እንጂ የሚታየውን ባንመሇከት፥ ቀሊሌ የሆነ የጊዜው መከራችን
የክብርን የዘሊሇም ብዛት ከሁለ መጠን ይሌቅ ያዯርግሌናሌና ፤
የሚታየው የጊዜው ነውና ፥ የማይታየው ግን የዘሊሇም ነው።››
(2ቆሮ. 4.06-08)
‹‹ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ሇሔያው ተስፋና
ሇማይጠፋ፥ እዴፈትም ሇላሇበት፥ ሇማያሌፍም ርስት እንዯ
ምሔረቱ ብዛት ሁሇተኛ የወሇዯን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ
አምሊክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን
ይገሇጥ ዘንዴ ሇተዘጋጀ መዲን በእምነት በእግዚአብሓር ኃይሌ
ሇተጠበቃችሁ ሇእናንተ በሰማይ ቀርቶሊችኋሌ። በዚህም እጅግ
ዯስ ይሊችኋሌ፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው
ወርቅ ይሌቅ አብሌጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ
ክርስቶስ ሲገሇጥ፥ ሇምስጋናና ሇክብር ሇውዲሴም ይገኝ ዘንዴ
አሁን ሇጥቂት ጊዜ ቢያስፈሌግ በሌዩ ሌዩ ፈተና አዝናችኋሌ።››
(1ጴጥ. 1.5-7)
‹‹ወዲጆች ሆይ፥ በእናንተ መካከሌ እንዯ እሳት ሉፈትናችሁ
ስሇሚሆነው መከራ ዴንቅ ነገር እንዯ መጣባችሁ አትዯነቁ፤ ነገር
ግን ክብሩ ሲገሇጥ ዯግሞ ሏሤት እያዯረጋችሁ ዯስ እንዱሊችሁ፥
በክርስቶስ መከራ በምትካፈለበት ሌክ ዯስ ይበሊችሁ። ስሇ
ክርስቶስ ስም ብትነቀፉ የክብር መንፈስ የእግዚአብሓር መንፈስ
በእናንተ ሊይ ያርፋሌና ብፁዒን ናችሁ።›› (1ጴጥ. 4.02-04)

68
ሀቢብ ጊዮርጊስ
‹‹በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋሊ ሇሚወደት
ተስፋ ስሇ እርሱ የሰጣቸውን የሔይወትን አክሉሌ ይቀበሊሌና።››
(ያዕ. 1.02)
‹‹እንዯ ኢየሱስ ክርስቶስ በጎ ወታዯር ሆነህ፥ አብረኸኝ
መከራ ተቀበሌ። የሚዘምተው ሁለ ሇጦር ያስከተተውን ዯስ
ያሰኝ ዘንዴ ትዲር በሚገኝበት ንግዴ ራሱን አያጠሊሌፍም።
ዯግሞም በጨዋታ የሚታገሌ ማንም ቢሆን፥ እንዯሚገባ አዴርጎ
ባይታገሌ፥ የዴለን አክሉሌ አያገኝም። የሚዯክመው ገበሬ ፍሬውን
ከሚበለት መጀመሪያ እንዱሆን ይገባዋሌ።… ብንጸና፥ ከእርሱ
ጋር ዯግሞ እንነግሣሇን፤ ብንክዯው፥ እርሱ ዯግሞ ይክዯናሌ፤››
(2ጢሞ. 2.3-6፣ 02)
‹‹ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይሇየናሌ? መከራ፥ ወይስ
ጭንቀት፥ ወይስ ስዯት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ
ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን? ስሇ አንተ ቀኑን ሁለ እንገዯሊሇን፥
እንዯሚታረደ በጎች ተቆጠርን ተብል እንዯ ተጻፈ ነው። በዚህ
ሁለ ግን በወዯዯን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበሌጣሇን። ሞት
ቢሆን፥ ሔይወትም ቢሆን፥ መሊእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥
ያሇውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይሊትም ቢሆኑ፥
ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ሌዩ ፍጥረትም ቢሆን
በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካሇ ከእግዚአብሓር ፍቅር ሉሇየን
እንዲይችሌ ተረዴቼአሇሁ።›› (ሮሜ 8."5-"9)

69
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ሥነ ምግባርና መልካም ጠባይ


ክርስቲያን እንዳት መኖር ነው ያሇበት?
በጠባይህና በአነጋገርህ ሁለ ሥነ ምግባር ያሇውና ተግባቢ
ሁን ፤ ላልችን የሚፈትን አንዲች ነገርም አታዴርግ፡፡ በምግባርህ
ሁለ ፍጹም ምሳላና መሌካም መሪ ሁን፡፡ ይህም ላልችን
ሇማስተማር ይረዲሃሌ፡፡ ሁሌጊዝ ትሐት ፣ ፈገግተኛ ፣ መሌካም
፣ ሰሊማዊና ፍጹም ሁን ምክንያቱም የአንዴ ሰው ውጪአዊ
የመሌካምነት ገጽታው የውስጣዊ መሌካም ገጽታው ማሳያ ነው፡፡
ይህን ካዯረግህ የክርስትናን ሃይማኖት ንጽሔና እንዯሚያንጸባርቅ
ሰባኪ ትሆናሇህ፡፡
ሇምሳላ በጥንቱ የክርስቲያኖች ዘመን አንዴ እምነት የሇሽ
ሰው የእርሱ ቢጤ የሆነን ላሊ እምነት የሇሽ ሰው ሲያገኘው ጥሩ
ጠባይ እና ሥነ ምግባር ያሳየዋሌ፡፡ ይህንን አይቶም ‹‹ስትመጣ
መንገዴ ሊይ ክርስቲያን አግኝተህ ነበር?›› ብል ጠየቀው፡፡ ይህም
ሆነው የክርስቲያኖች ገጽታና ጠባያቸው መሌካምና ፣ የተረጋጋ
፣ ሰሊማዊ ስሇነበር ነው፡፡ ይህንንም ገጽታቸውን ሰዎች
አይተዋቸው ብቻ እስኪረደት ዴረስ ይንጸባረቅ ነበር፡፡ ታዱያ
አንተስ ሇምን የእነሱን ፈሇግ አትከተሌም? በሓደበት የፍጹምነት
አቅጣጫስ ሇምን አትራመዴም? ብረት ቃጭሌ የሚታወቀው
በሚያሰማው ዴምጽ ነው ፤ አንተም በጠባይህና በአኗኗርህ
ከእስራኤሌ መንጋ የተሇየህ አትሁን፡፡

70
ሀቢብ ጊዮርጊስ
በዚህም ሔይወት ሆነ በሚመጣው ሔይወት ሰው ሌጅ
መሇኪያው ያጠራቀመው ገንዘብ መጠን ፣ ያገኘው ሥሌጣን ፣
ያገኘው ዝና እና መዒርግ አይዯሇም፡፡ መሇኪያው ሥነ ምግባሩና
የነፍሱ የመሌካምነት ዯረጃ ነው፡፡ የዚህም ምሳላ የሚሆኑት
ትሔትና ፣ ላልችን መርዲት ፣ መሌካም ጠባይ ፣ ንጹሔ ሌብና
ንጽሔት ነፍስ ናቸው፡፡
በአንተ ውስጥ ሇው መሌካምነት ተፈጥሮህ ይሁን እንጂ
አታስመስሌ፡፡ የሏሰትንም ሌብስ አትሌበስ ፤ አንዴ ሰው ምንም
ያህሌ መጥፎ ጠባዩን ሇመሸሸግ ቢሞክር ከብዙዎች ተዯብቆ
አይቀርም ፤ ይገሇጣሌ እንጂ፡፡ ከሰዎች ሁለ ሇመዯበቅ ብትችሌ
እንኳን ከእግዚአብሓር ግን ሌትዯብቀው አትችሌም፡፡ ውጪህ
ውስጣዊ ማንነትህን ይናገራሌ ፤ በፊትህም ሊይ ይንጸባረቃሌ፡፡
መሌካምም ሆነ ክፉ ጠባይ ቢኖርህ ሁለም ሰው ዒይኖችህን
በማየትና ገጽታህን በማጥናት ሰዎች ሉያውቁህ ይችሊለ፡፡ በኮሽታ
ብቻ መሌካምነትህን ሌትናገር ትችሊሇህ፡፡ ውጪአዊ ገጽታህን
ብቻ በመመሌከት ሰዎች ጠባይህን ሉናገሩ ይችሊለ፡፡
መንፈስ ቅደስ በጠቢቡ አንዯበት እንዱህ ይሊሌ
‹‹ምናምንቴ ሰው የበዯሇኛም ሌጅ በጠማማ አፍ ይሄዲሌ ፤
በዒይኑ ይጠቅሳሌ፥ በእግሩ ይናገራሌ፥ በጣቱ ያስተምራሌ ፤
ጠማማነት በሌቡ አሇ፥ ሁሌጊዜም ክፋትን ያስባሌ ጠብንም
ይዘራሌ።›› (ምሳ.6.02-04)

71
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሌብ በሮች እንዲለት ዕወቅ ፤ ተጽእኖዎችም በበሮቹ
በኩሌ ይገባለ፡፡ እነዚህ በሮች ሔዋሳት ናቸው፡፡ ያሇ ሔዋሳት
ነፍስ ምንም ነገርን መሇየት አይቻሊትም ፤ ስሇዚህ የምታየው
የምትሰማው ፣ የምታሸትተው ፣ የምትዲስሰው ነገር ቶል
ይሰማሃሌ፡፡ በተሇይም የምትሰማቸውና የምታያቸው ነገሮች
በነፍስ ሊይ የሚያሳዴሩት ተጽዕኖ አሇ ፤ የምታያቸውና
የምትሰማቸው ነገሮችም ፈጥነው ወዯ ሌብህ ይዯርሳለ፡፡ በዚህም
የተነሣ የምታየውና የምትሰማው ነገር መሌካም ከሆነ በነፍስህሊይ
ይንጸባረቃሌ፡፡ በአንጻሩ ሔዋሳትህ መጥፎ እይታንና መጥ
ዴምጽን ወዯ ሌብህ ካስገቡ በሌብህ ወስጥ ይቀረጽብሃሌ፡፡ ይህም
ማሇት ሌክ በሩ ሁሌጊዜ እንዯተከፈተና ከውስጥም ከውጪም
አቧራ ፣ ነፋስና ላልች ነገሮችን ያሇ አንዲች ክሌከሊ የሚያገባ
ቤት መሆን ማሇት ነው፡፡ ወዯ ሌብህ መጥፎ እይታዎችንና ክፉ
ሃሳቦችን እንዯ ሌብ እያስገባህ ውስጥህ ዯህንነት ሉሰማው
አይችሌም፡፡ ነፍስህ ሁሌጊዝ ትታወክና ትጨነቃሇች እንጂ
በእንዱህ ዒይነት ሁኔታ በሰሊምና በጸጥታ ሌትኖር አትችሌም፡፡
ስሇዚህ ነፍስህን ጠብቅ ፣ ሔዋሳቶችህም ቆሻሻና ክፉ የሆነን ነገር
አሇመቀበሊቸውን አረጋግጥ፡፡
ምግባረ ሠናይ ሁን ፤ ሁለንም ሰው አክብር ፤ መሌካም
ሌማድችንም ያዝ ፣ ከተናቁ ነገሮች ተርታና ከክፉ ሌማድችም
ሽሽ፡፡ ከሰዎች ጋር ባሇህም መስተጋብር ዯስተኛ ሁን ፤
መጨነቅንም አትውዯዴ፡፡ አትኮሳተር ፤ እንዱህ ካዯረግህ በዙሪያህ

72
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ያለትን ሰዎች አትረብሽም፡፡ ያሇ ቁጣና ብስጭት ሥራህን
በአግባቡ ተወጣ፡፡ በንግግሮችህና በጠባይህ ሁለ ከክፋት ራቅ፡፡
ኅሉናህን ንጹሔ አዴርገህ ጠብቅ ፤ ጻዴቃንን ብቻም አስብ፡፡

73
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ትሕትናና የዋህነት
ትሔትና ከመሌካምነት ሁለ ያማረ ፣ ውዴና ታሊቅ
መሌካምነት ነው፡፡ ትምክህትና ኩራት ዯግሞ መጀመሪውን የሰው
ሌጅ ውዴቀት ያስከተሇ የክፋት ሁለ መንሥኤ ነው፡፡
ትሔትና ፍቱን መዴኃኒት ነው፡፡ ስሇ ትሔትና ሇማወቅ
ትፈሌጋሇህ? እንዯዚያ ከሆነ ራስህን እወቅ ፣ ራስህንም
መርምር፡፡ እንዯ እውነቱ ከሆነ አንተ ምንም ነህ ፣ ሇምንም
የማትገባም ነህ ፤ ያለህ ጸጋዎችና ተሰጥኦዎች ሁለ ከእርሱ
ናቸውና ሁለም ነገርም ከእርሱ ነውና በአንተ መመካት ምክንያት
ሇእግዚአብሓር የሚገባውን ክብር አትስረቅ፡፡
በአንተ ዘንዴ ብርሃን ቢኖር ከራስህ ዘንዴ እንዲይመስሌህ
፣ ይህንን ጸጋ ካዯሇህ ከብርሃን ምንጭ ነው እንጂ፡፡
ትሔትና የበጎነቶች ሁለ እናት ናት፡፡ ፍቅር መሠረት ፣ ጸጥታ
ወዯብ ፣ ወዯ ፍጹምነት መወጣጫ ገመዴ ፣ የቁጣ ማብረጃ ፣
የመንፈስ ማረገጊያናሰሊም ወዯ ነፍስ የምትገባበት በር ትሔትና
ነው፡፡
ትሔትና የመታዘዝ መሠረት ፣ የጥበብ ሁለ ፍጻሜ ፣
የክርስቲያን ነፍስ ብርህት እንዴትሆን ኅሉናም የሚያበራበት
መንገዴ ነው፡፡
ትሔትና ሉወሰዴ ወይም ሉሰረቅ የማይችሌ በጥበብ
የተሞሊ ሀብት ነው፡፡ የበጎነት ሁለ በር ፣ የሰሊምና የጸጋ ሁለ

74
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ቁሌፍ ፣ የፍጹምነት መክፈቻ ፣ የዕርቅና ሰሊም ማሰሪያ ፣
ፍቅርን ጠብቆ ማቆያ ፣ ሇኅሉና በሚሆን ሰሊም የተሞሊ መርከብ
፣ ሁለም በጎነቶች ምንጭ ነው፡፡
ትሔትናን ተማር ያን ጊዜ ነፍስህ በቅዴስና ታዴጋሇች፡፡
ትሐት ከሆንህ እግዚአብሓርን ሔግጋትና ትእዛዛት ሁለ ያሇ
አንዲች ዴካምና ጭንቀት ትጠብቃሇህ ፤ እምነትህ ጠንካራ
ተስፋህም ጸና ይሆናሌ፡፡
ከአፈር እንዯተፈጠርህና ወዯ አፈርም እንዯምትመሇስ
አስታውስ፡፡ (ዘፍ. 3.09)
ስሇዚህ ተስፋህ ሁለ ያሇህን ነገር ሁለ በእርሱና ከእርሱ
በተቀበሌከው በእግዚአብሓር ሊይ አዴርግ፡፡
ፍቅር ከትሔትና ጋር ሲሆን በላልች መሌካም ነገርና
ስኬት እንዴትዯሰት ስሇሚያዯርግህ ትሔትናህ ያሇ ማስመሰሌና
ሽንገሊ እውነተኛ የእግዚአብሓር ወዲጅ እንዴትሆን ያዯርግሃሌ፡፡
በትሔትና ውስጥ የራስን ዴካምና በዯሌ ማስታወስ እንጂ
በላልች ጸጋና መሌካም ነገር መቅናት ፣የላልችን ስኅተት
መንቀስና ስሇ ውዴቀታቸው መንቀፍም የሇም፡፡ ትሐት ከሆንህ
ሰዎችን ከሌብህ ትወዴዲሇህ ፣ ታከብራሇህ ፣ በጥሩ ሁኔታም
ትግባባቸዋሇህ ፤ ያሇቁጣና ጠብ በሰሊም ከሁለ ጋር ትኖራሇህ፡፡
አንተ ተረስተህ ላልች ከዝና ጫፍ ሲዯርሱ ወይም ላልች ከፍ
ያሇ የሥራ ሒሊፊነት ኖሮአቸው የአንተ ዝቅተኛ ሲሆን ትሔትና
ካሇህ አትረበሽም፡፡

75
ሀቢብ ጊዮርጊስ
በመከራ ስትፈተን በትዕግሥት ሥቃይን ትቋቋማሇህ ፤
ራህን እየወቀስህም ትጸጸታሇህ ፤ የሚዯርስብህም መከራ
እንዯሚገባህ አምነህ ትቀበሊሇህ፡፡
ትሐት ከሆንህ ሳትቆጣና ሳትታወክ ሁለን በጸጥታና
በእርጋታ ትቋቋማሇህ፡፡ ከነቢዩም ጋር አብረህ እንዱህ ትሊሇህ፡፡
‹‹እኔ ግን ወዯ እግዚአብሓር እመሇከታሇሁ፥ የመዴኃኒቴንም
አምሊክ ተስፋ አዯርጋሇሁ አምሊኬም ይሰማኛሌ። ጠሊቴ ሆይ፥
ብወዴቅ እነሣሇሁና፥ በጨሇማም ብቀመጥ እግዚአብሓር ብርሃን
ይሆንሌኛሌና በእኔ ሊይ ዯስ አይበሌሽ። በእግዚአብሓር ሊይ
ኃጢአት ሠርቻሇሁና እስኪምዋገትሌኝ ዴረስ፥ ፍርዴን ሇእኔ
እስኪያዯርግ ዴረስ ቍጣውን እታገሣሇሁ። ወዯ ብርሃን
ያወጣኛሌ፥ ጽዴቅንም አያሇሁ።›› (ሚክ. 7.7-9)
የዋህነት ግጭትን ስሇማይቀበሌ ፤ ትሔትናም ከጠብ
ስሇሚያሸሽ ትሐት ከሆንህ ሰሊምን ፣ ምቾትን ፣ እርጋታን
ታገኛሇህ፡፡ ‹‹በትዕቢት ጠብ ብቻ ይሆናሌ ጥበብ ግን ምክርን
በሚቀበለ ዘንዴ ናት።›› (ምሳ. 03.0) ‹‹የዋሆች ብፁዒን ናቸው፥
ምዴርን ይወርሳለና።›› (ማቴ. 5.5)
ትሔትና የሚባሇው ሰው ‹የተዋረዴሁና ዝቅ ያሁ ነኝ!›
ሲሌ ወይም ዯግሞ ያዯፈ ሌብስ ሲሇብስ ወይም ዝቅተኛ
ሥራዎችን ሲሠራ እንዲይመስሌህ፡፡ ትሔትና ይህ ቢሆን ኖሮ
ሁለም ሰው ትሐት መሆን ይችሌ ነበር፡፡

76
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ትሔትና ማሇት ረጋ ማሇትና ዴምጽን ቀንሶ መናገር ፣
ማቀርቀር እንዲይመስሌህ ትሔትና ማሇት ስሇ እግዚአብሓር
ብሇህ መዋረዴን ሇመቀበሌ የምታሳየው ጥንካሬ ፣ በዯሇኛ
መሆንህን አውቀህ በመጸጸት መከራዎችን በትዕግሥት መቋቋምህ
ነው ፤ ይህን ማዴረግ ከቻሌህ እውነተኛ ትሐት ሌትሆን
ትችሊሇህ፡፡ ራስህን መርምር ፤ አንተ ማነህ? አሁን ምንዴር ነህ?
ኋሊስ ምን ትሆናሇህ? እኛ ከንቱና ኢምንት እንዯሆንን
አታውቅም? ተፈጠርኸው ከአፈር ነው ፣ አሁንም ሥጋህ በቆሻሻ
ተሞሌቷሌ ፣ ነፍስህም በትሌቅ ሸክም ዯክማሇች፡፡ አበቦችንና
ዛፎችን አተኩረህ ተመሌከታቸው ፤ ከአንተ ሰውነት ይሌቅ
የተዋቡ ናቸው፡፡ ዛፎች ቅባትን ፣ ጣፋጭ ፍሬዎችን እና
መሌካም መዒዛን ያስገኙ የሇምን? የአንተ ሰውነት ግን እዴፍና
ቆሻሻን ያወጣሌ፡፡ የሔይወትህን ፍጻሜ አስብ ፤ ሰውነትህ ወዯ
ትቢያና አመዴ የሚቀየር አይዯሇምን? ‹‹ሔይወታችሁ ምንዴር
ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋሊ እንዯሚጠፋ እንፍዋሇት ናችሁና።››
(ያዕ. 4.04)
ሰውነትህን ተመሌከት ፤ ‹‹እንዯሚጠፋ የሣር አበባ›› ሆኖ
ታገኘዋሇህ፡፡ (ያዕ. 1.0)
ዒሇማዊ ምኞቶችህ ተስፋ ሳይኖራቸው ወዯ መቃብር
እንዯሚወርደ አስብ፡፡ አዕምሮህን ሌብ ብሇህ መዝነው ዯካማና
ሁለን ነገር መረዲትና ማስታወስ የማይችሌ ዯካማ ሆኖ

77
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ታገኘዋሇህ፡፡ ሌብህንም ፈትሸው ፤ ባድ ፣ ወናና ሀኬተኛ ሆኖ
ታገኘዋሇህ፡፡
ስሜትህንም ፈትሽ ፤ ዯካማ ሆኖ ታገኘዋሇህ፡፡ በአንተ
ውስጥ ያሇው ነገር ሁለ የተናቀና ምንም ሉከበር የማይገባው
እንዯሆነ ትረዲሇህ፡፡
በዚህች ሔይወት አንተ በነፋስ እንዯሚነዲ ቅጠሌ ፣
በአየርም ሊይ እንዲሇ ሊባ ነህ፡፡ አንዴ ጊዜ በፈተናዎች ትጎዲሇህ ፣
ሌሊ ጊዜ ዯግሞ በመከራና ችግር ታዝናሇህ ፣ በሦስተኛው ጊዜ
በቁጣ ትነዴዲሇህ ፣ በአራተኛው ዯግሞ በኃጢአት ትማረካሇህ፡፡
አንዳ በትዕቢት ስትኮፈስ ፣ በፍርሃት ሲውጥህ ፣ በጭንቀት
ስትታወክ ፣ አንዳ ምኞትህን ስትከተሌ ትኖራሇህ፡፡
ስሇዚህ ሔይወትህ የሔመምና የምጥ መፈራረቅ ነው፡፡
እንዱህ ያሇ ሰው ምንኛ ዯካማና ምስኪን ነው? እርሱ ዯካማ ባሪያ
፣ የምኞቶቹና የሌማድቹ እስረኛ ፣ ሇፈቃደ ተገዢ ሆኖ እያሇ
ራሱን አንዲች አዴርጎ የሚያስብ ትምክህተኛና ትዕቢተኛ ነው፡፡
‹‹በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርደ ከፍ ከፍም ያዯርጋችኋሌ።››
(ያዕ. 4.0)
‹‹ሰው ሳይወዴቅ በፊት ሌቡ ከፍ ከፍ ይሊሌ፥ ትሔትናም ክብረትን
ትቀዴማሇች።›› (ምሳ. 08.02)
‹‹እነዚህን ሁለ እጄ ሠርታሇችና እነዚህ ሁለ የእኔ
ናቸው ይሊሌ እግዚአብሓር ነገር ግን ወዯዚህ ወዯ ትሐት፥

78
ሀቢብ ጊዮርጊስ
መንፈሱም ወዯ ተሰበረ፥ በቃላም ወዯሚንቀጠቀጥ ሰው
እመሇከታሇሁ።›› (ኢሳ. %6.2)
‹‹ሇዘሊሇም የሚኖር ስሙም ቅደስ የሆነ፥ ከፍ ያሇው
ሌዐሌ እንዱህ ይሊሌ። የተዋረደትን ሰዎች መንፈስ ሔያው
አዯርግ ዘንዴ፥ የተቀጠቀጠውንም ሌብ ሔያው አዯርግ ዘንዴ፥
የተቀጠቀጠና የተዋረዯ መንፈስ ካሇው ጋር በከፍታና በተቀዯሰ
ስፍራ እቀመጣሇሁ።›› (ኢሳ. $7.05)
ትሐት ሰው ራሱን በናቀ እና ትንሽነት በተሰማው ቁጥር
እግዚአብሓርን ያከብራሌ ፤ እግዚአብሓርም ከፍ ከፍ
ያዯርገዋሌ፡፡ እግዚአብሓር የሚያከብሩትን ያከብራሌና ትሐት
ሰው ሊሇመከበር ቢሸሽም እንኳን ክብር ይከተሇዋሌ፡፡
ትሔትና ሌክ እንዯ በጎ መዒዛ ነው፡፡ በጠበቅኸውና
በሰወርከው ቁጥር የሚጣፍጥና ሽታው የሚዲረስ ይሆናሌ፡፡
ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም እንዲሇችው ‹‹ነፍሴ ጌታን ታከብረዋሇች፥
መንፈሴም በአምሊኬ በመዴኃኒቴ ሏሴት ታዯርጋሇች፤
የባሪያይቱን ውርዯት ተመሌክቶአሌና። እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ
ትውሌዴ ሁለ ብፅዕት ይለኛሌ፤›› (ለቃ. 1.#6-#8)
ትሔትና ሀናንን ከፍ ከፍ አዯረጋት ፣ ዲዊትን በእስራኤሌ
ዙፋን ሊይ አስቀመጠው ፣ አስቴርን የአርጤክስ ሚስት አዯረጋት
፣ ያዕቆብን ከወንዴሙ ኤሳው በሊይ ከፍ አዯረገው ፣ ቅደሳንም
ሁለ በትሔትና ከፍ ከፍ አለ፡፡

79
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ትሕትናን ለሚሹ ሁሉ የተሰጠ ምክር
ከንቱ ውዲሴን ሇማስቀረት የሠራኸውን መሌካም ነገር
ሇላልች አትግሇጥ፡፡ ሰዎች አስተያየት እንዱሰጡህ በሚጋብዝ
መንገዴ አንዲች ነገር አታዴርግ ወይም አትናገር ፤ ይህን
ካዯረግህ ጌታህ ‹‹ዋጋህን ተቀብሇሃሌ!›› ይሌሃሌ፡፡ (ማቴ. 6.2)
ይሌቅስ ወዯ ኩራትና ትምክህት ከሚመራህ ነገር ሁለ ሽሽ፡፡
ትሔትናን ውዯዴ! የትምክህትና የኩራት መንሥኤዎች
ሲከስሙ ዯስ ይበሌህ! ሰዎች እንዱያሞግሱህም አትመኝ፡፡
ሰዎች ሲያሞግሱህ ትሔትናህን ሇመጨመር ምክንያት
አዴርገው ፤ ላልችን በማመስገንም ዯስ ይበሌህ!
በሰዎች ሊይ አትመቀኝ ፤ ነገር ግን የተቀዯሰ ቅናትን
ገንዘብ አዴርግ ፤ ዒሊማህ ሰዎችን ማስዯሰት አይሁን ፤
እግዚአብሓርን ዯስ ስታሰኝ ግን ሰዎች ይረካለ፡፡ ጥረትህ ሁለ
እግዚአብሓርን ሇማክበር /ከፍ ከፍ ሇማዴረግ/ ይሁን፡፡ ‹‹ሁለ
ከአንተ ዘንዴ ነውና፥ሁለ ከእጅህ የመጣ ነው፥ ሁለም የአንተ
ነው።›› እያሌህ ክብርን ሁለ ሇእግዚአብሓር ብቻ ስጥ እንጂ
በሥራዎችህ እንዱታበይ ሇሌብህ አትፍቀዴሇት፡፡ (1ዜና !9.04-
06)
ሌብህ ሇከንቱ ውዲሴ ፣ ሇመታበይና ሇመመካት ያሇውን
ምኞት አውጥተህ ጣሌ!

80
ሀቢብ ጊዮርጊስ
በዚህች ምዴር ሊይ ያሇህ ነገር ሁለ ከአንተ እንዲሌሆነ
ከ‹‹ብርሃናት አባት›› ከእግዚአብሓር እንዯሆነ አውቀህ ያሇህን
ነገር ሁለ ከአጠገብህ ሊሇው አትከሌክሌ፡፡ (ያዕ. 1.07)
ሌብህን ትሐትና የዋህ አዴርገው ፤ የዋህና ሇስሊሳ ሁን
እንጂ ወዯ ክፋትና መራገም አትመሇስ፡፡ በመሸሽ ወይም
በመታገሥ ወይም ጸጥ በማሇት ፣ ወይም መሌካም ቃሊትን
በመናገር ከላልች ግፉነት ራስህን አዴን፡፡ ሇሁለም ሰው ትሐት
፣ የተረጋጋና የዋህ ሁን ፤ የዋህነትህንም ከዯካማነት ነጻ
አዴርገው፡፡
ከወንዴሞችህና ከእኅቶችህ ጋር በፍቅር ተመሊሇስ ፤
በትሔትናና በየዋህነትም ቅረባቸው፡፡
ታዛዣቸው ሁን ፣ በወዲጅነት መንፈስ አነጋግራቸው ፣
በፈገግታም አዋራቸው፡፡ ሇእነርሱ ከሌብ የሆነ አክብሮት ይኑርህ
፣ የሚገባ ክብርና ስፍራንም ስጣቸው፡፡ በትሔትናና በየዋህነትም
ምሳላ ሁናቸው፡፡ እግዚአብሓር የሚወዴዯው መሆኑን አውቀህ
በትዕግሥት እንዱያጸናህ ሁለን ከአምሊካዊ እጆቹ ተቀበሌ፡፡
ትሔትና ከእውቀት ይበሌጣሌ፡፡ ትንሽ እውቀት ያሇው ትሐት
ዯሃ ከሚኩራራና ከሚታበይ ሀብታም ፈሊስፋ እጅግ ይሻሊሌ፡፡
የጥሩነትን ሔይወት ሇመኖር ሙለ መዴከም ዯግነት
ከላሇበት ብዙ እውቀት ይሻሊሌ፡፡ መሌካምነት ከእውቀት ይሌቅ
እጅግ ከፍ ያሇና የሚማርክ እንዯሆነ እወቅ፡፡

81
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ትዕቢተኛ በሰውና በእግዚአብሓር የተጠሊ ነውና ሌብህን
እንዱታበይ አትተወው፡፡ በእውቀትህ አትታበይ ፣ በእጅህም ሥራ
አትመካ ይሌቅስ ትሐት ሆኖ መኖርን ተማር፡፡ በእግዚአብሓር
ጸጋ እንጂ በአንተ ኃይና ጥንካሬ አንዲች ሌትቀበሌ
እንዯማይቻሌህም እወቅ!
እውቀትና ብሌሃትን ያገኘህ መስል ከተሰማህ ያሊየሃቸውና
የማታውቃቸውን ብዙ ነገሮች አስተውሇህ ተመሌከት፡፡ አእምሮህ
በሳይንስና በብዙ እውቀት ቢሞሊ እንኳን እጅግ ጥሌቅና ሰፊ
ከሆነው እውቀት ገና ዲርቻው ሊይ እንዲሇህ እመን፡፡
አሇማወቅህንና የእውቀትህን ውስንነት እመን ፤ ፈጽሞ
ራስህን አንዲች አዴርገህ አትቁጠር፡፡ ስሇላልች በጎ በጎውን አስብ
የሊቀ ጥበብና ከፍተኛ መሌካምነትም ይህ ነው፡፡ ምን
እንዯሚጥሌህ አታውቅምና አንዴ ሰው ሲወዴቅ ስታይ ራራሇት ፣
እግዚአብሓር ፈጥኖ እንዱያነሣውም ሇምንሇት፡፡
መሌካም ሰው ሆነህ የምትቆይ መሆንህን ወይም ዯግሞ
በፈተና የምትወዴቅ መሆንህን ፈጽመህ አታውቅምና አንዴ ሰው
ትሌቅ በዯሌ ሲፈጽም ስታይ ራስህን ከእርሱ የሚሻሌ አዴርገህ
አትቁጠር፡፡ ሁሊችንም ዯካሞችና ከትዕቢት ወጥመዴ እንዱጠብቀን
የእግዚአብሓርን እርዲታ የምንፈሌግ ነን፡፡
አንዲች ስኅተት በራስህ ሊይ ስታገኝ ፣ ወይም መስተካከሌ
ያሇበት ነገር ሲኖርህ ትምክህትህና ኩራትህ እንዲትታረምና
እንዲትታዯስ እንዱያዯርግህ አትፍቀዴሇት፡፡

82
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የላልችን ምክር ከምስጋና ጋር ተቀበሌ ፤ ራስህን
ሇማረም ተጠቀምበት፡፡ ላልችንም ስትመክር በፍቅር ፣
በትሔትናና በየዋህነት ይሁን፡፡
ክርስትና የዋህ ፣ ርኅሩኅ ፣ ሇስሊሳ ፣ የተረጋጋና ዯስተኛ
እንዯሚያዯርግ እያሳየህ ሇላልች ምሳላ ሁን፡፡
ሇትንሽ ትሌቁ ትሐት ሁን፡፡ በእግዚአብሓርና በሰው
ዘንዴ የተወዯዴህ እንዴትሆን የተረጋጋህ ሁን፡፡ አንዴ ትሌቅ ነገር
ባገኘህ ጊዜ አትዯነቅ ፤ ይሌቅስ ጸጋውን ሊዯሇህ ፣ ያንን ቸርነትም
ሊጎነጸፈህ ሇእግዚአብሓር ክብርን ስጥ፡፡
ባማረ ገጽታህ ወይም በወጣትነት ጉሌበትህ አትመካ ፤
ሁሇቱም ይጠፋለና፡፡ ትንሽ ሔመም የፊትን ውበት ያጠፋሌ ፣
የሰውን ኃይሌም ያጠፋሌ፡፡
በሀብትህም አትመካ ፤ ሉወሰዴ ፣ ሉጠፋ ወይም ሉሰረቅ
ይችሊሌና፡፡
የከበሩና ኃያሊን ወዲጆችህንና ዘመድችህን አታሳይ ፤
ትምክህትህንም የእርሱ ሇሆኑት ሁለን በሚሰጠው
በእግዚአብሓር ሊይ አዴርግ፡፡
ራህን ከላልች እንዯሚሻሌ አዴርገህ አትቁጠረው ፤ ይህ
ከሆነ በላልች ዒይን የተናቅህ ትሆናሇህ፡፡ ራስህን ከሁለ በታች
አዴርገህ አስብ ይህ ካሌሆነ እግዚአብሓር ይጥሌሃሌ ፤ ሰዎችም
ይሰርዙሃሌ ፣ከሌባቸውም አውጥተው ይጥለሃሌ፡፡ አንዲች
መሌካም ነገር ካሇህ ወይንም ካገኘህ ላልች ከአንተ የተሻሇ እና

83
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የሚበሌጥ ነገር እንዲሊቸው አስብ፡፡ የምትታበይና የምትመካ
ከሆንህ አይሳካሌህም ፣ ብስጩም ትሆናሇህ ፤ ትሐትና የዋህ
ከሆንህ ግን ሁለም ይከናወንሌሃሌ፡፡ ከከበሩ እና ከገነኑ ሰዎች
ጋር መታየትን አትውዯዴ ፤ ከትሐታንና ከምስኪኖች ጋር ሁን
፤ ከመካከሊቸውም በመሆን ዯስ ይበሌህ፡፡
ከዕባብ የምትሸሸውን ያህሌ ከግብዝነት ሽሽ ፤ ከሌብህም
አውጥተህ ጣሇው፡፡ ውጪህ እንዯ ውስጥህ ይሁን ፤ ‹የሚያዯባ›
‹የሚያታሌሌ› ‹ግብዝ› እንዱሆን ሇሌብህ አትፍቀዴሇት፡፡
በእግዚአብሓር ፍጥረት ሊይ ፈራጅ እንዯሆንህ ይቆጠርብሃሌና
ትንሽና ያረጀ ፣ ዯሃ ብሇህ ማንንም አትናቅ ፣ አታንቋሽሽ፡፡
ሁለን ሰው አክብር ፣ ስሜታቸው እንዲይጎዲም
ጠብቅሊቸው፡፡ በመንገዴ ሊይ አካሌ ጉዲተኛ ስታይ
ወዯሚፈሌግበት ምራው፡፡ መሌካም ሥራን ትንሽ ነገር ነው ብሇህ
ራስህን ከትሔትናና በጎነት አታርቅ፡፡ ጌታህ ሉያገሇግሌ እንጂ
ሉገሇግለት እንዲሌመጣ በመረዲት ላልችን በማገሌገሌ መሌካም
ምሳላ ሁን፡፡ (ማቴ. !.!8)
ሔሙማንንና እስረኞችን ጠይቅ፡፡ ዴሆችና መጻተኞችንም
ተቀበሌ፡፡ ዯካማውን እርዲው ፤ ያዘነውንም አጽናናው፡፡
የተሰበረውን አጽናው (አበርታው) በአዯጋ ሊለትም መጠጊ
ሁናቸው፡፡ ሇዴሃው ርኅሩኅ እና ታጋሽ ሁንሇት፡፡ የሚጎደህንም
ሰዎች ይቅርታ ጠይቃቸው፡፡

84
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የሚያሰቃዩህን ሰዎች መርቅ ፤ የሚጠለህንም ውዯዴ፡፡
አንዴ ሰው ቢንቅህ ወይም ቢሰዴብህ ዯስ ይበሌህ ሏሴትንም
አዴርግ፡፡ ዋጋህ በሰማያት እጥፍ እየሆነ ነውና፡፡

85
ሀቢብ ጊዮርጊስ

የትምክህት መጥፎነት
ትምክህት የመርዝ ተክሌ ፣ ቅናትን ፣ ጥሊቻንና በቀሌን
የሚያስከትሌ ወረርሽኝ ነው፡፡ የእግዚአብሓርን ክብር የሚነጥቅ
የማይታይ ላባ ነው፡፡ በሰውና በእግዚአብሓር ፊት የተናቀ
የዱያቢልስ ግኝት ነው፡፡
ትምክህት የክፋት ሁለ መነሻ ነው፡፡ ትምክህት ወዯ
ሲኦሌ ከሚጋሌብ ፣ እግዚአብሓርን በማምሇክ ዯካማ ከሆነ ፣
ርኵሰትን ከሚወዴ ፣ ከበጎነት ውጪ ከሆነ ከእግዚአብሓር
ከራቀ ትዕቢተኛ ሌብ የሚመጣ ነው፡፡
ትምክህት አንዴን ሰው የላልችን ጉዴሇት የሚነቅስ
እንዱሆን ያዯርገዋሌ፡፡ ይህ ዯግሞ የሌብ መቆሸሽ ምሌክት ፣
በነፍስ ሊይ እንከን የመኖሩና ከእግዚአብሓር ጸጋ የመሇየት ማሳያ
ነው፡፡
እንዳት ያሇ አስከፊ በዯሌ ነው! ምን ያህሌስ አስቀያሚ
ነው! በጎነትን ሁለ የሚያጠፋ ተናካሽ አውሬን ይመስሊሌ፡፡
ትምክህት የበሊይነትን ሇማግኘት እንዯ እሳት መንዯዴ ፣
የክብርንና የግርማ ሞገስን ጥም ሇማርካት መጋሇብ ነው፡፡
ትምክህት መሌአክንስ የጣሇ አሌነበረም? ‹‹አንተ የንጋት
ሌጅ አጥቢያ ኮከብ ሆይ፥ እንዳት ከሰማይ ወዯቅህ!›› (ኢሳ.
04.02) ሇአምሊክነት ጓጉቶ ሇጠሊት በታዘዘስ ጊዜ አዲምን
ያዋረዯውና ከጸጋው ያራቆተው ራስን ከፍ አዴርጎ የማሰብ

86
ሀቢብ ጊዮርጊስ
አሌነበረምን? ሀገራትን ያወዯመ ፣ መንግሥታትን ገሇበጠ ፣
ዙፋናትንም ያጠፋ ትምክህት አይዯሇም እንዳ? ብዙ የተከበሩና
የተመሰገኑ ሰዎችን ትምክህታቸው የቀንን ብርሃን እና የፀሏይን
መውጣት ማየት እንዯማይችለ ላሉት ወፎች ሲያዯርጋቸው
አሊያችሁም? እንዱጅ ሊለት ሁለ በትምክህታቸውና
በመኩራራታቸው ምክንያት ከሥሌጣናቸውና ከዯረጃቸው
ተዋርዯው ሥሌጣንና መዏርጋቸው ጠፍቶ ትዝታ ሆኖባቸዋሌ፡፡
እንዯ ነገርኳችሁ ትምክህት የእግዚአብሓር የሆነውን
ሰርቆ ሇተናቀውና ሇተዋረዯው ሇሰው ሌጅ የሚሰጥ ቀማኛ ነው፡፡
ትምክህት የእግዚአብሓርን ክብር ሇመጋራት ይወዲሌ፡፡ ወዯ
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተመሌከቱ እርሱ ‹‹የሔማም ሰው
ዯዌንም የሚያውቅ›› እንዯሆነ ትረዲሊችሁ፡፡ (ኢሳ. $3.3)
በግርግም ተወሇዯ ፣ በዴህነት ኖረ ፣ መናቅንም ቀመሰ ፣
ሔይወቱ የትሔትናና የየዋህነት ነበር ፤ ይህን ያዯረገውም
ኩራታችንን ሉያጠፋ ፣ ትምክህታችንንና መታበያችንንም
ሉያፈርስ ነው፡፡

በማንኛውም ነገር በራስህ አትታመን ፤ ሏዋርያው ቅደስ


ጴጥሮስ ‹‹ላልች ሁለ ቢክደህ እኔ ግን አሌክዴህም›› ብል
በራሱ ባይተማመን ኖሮ አይወዴቅም ነበር፡፡ (ማቴ. !6."3)

87
ሀቢብ ጊዮርጊስ
‹‹እኔም በዯስታዬ። ሇዘሊሇም አሌታወክም አሌሁ። አቤቱ፥
በፈቃዴህ ሇሔይወቴ ኃይሌን ሰጠሃት ፊትህን መሇስህ፥ እኔም
ዯነገጥሁ።›› (መዝ. ".6-7)
ቁሳዊም ሆነ መንፈሳዊ ሀብት ቢኖርህ ፣ ከፍ ያሇ የበጎነት
ዯረጃ ቢኖርህ ፣ ሙት የማስነሣት ፣ አጋንንትን የማውጣት ፣
ሔሙማን የመፈወስ ጸጋ ቢኖርህ ራስህ ያመጣኸው ጸጋ
አይዯሇምና ሇራስህ አንዴም ቦታ አትስጥ፡፡
ሌብህ ሲታበይና ሲመካ ቀጥል እንዯምትወዴቅና በጎ
ነገሮችህ መውዯቅ ምክንያቶችና የመዋረዴህ መንሥኤ
እንዯሚሆኑ እወቅ፡፡
አንተ ሰው! የአንተ የሆነ አንዲች ነገር ሳይኖር ሇምን
ትታበያሇህ? ያሇህ ነገር ሁለ የእግዚአብሓር አይዯሇምን?
በእግዚአብሓር ሊይ ትታበያሇህ? ‹‹በውኑ መጥረቢያ
በሚቇርጥበት ሰው ሊይ ይመካሌን? ወይስ መጋዝ በሚስበው ሊይ
ይጓዯዲሌን? ይህስ፥ በትር የሚያነሣውን እንዯ መነቅነቅ ዘንግም
እንጨት ያይዯሇውን እንዯ ማንሣት ያህሌ ነው።›› (ኢሳ. 0.05)
አንተ በራሱ መንቀሳቀስ የማይችሌ በእግዚአብሓር እጅ ያሇ በትር
ነህ እንጂ ምንም አይዯሇህም፡፡ እርሱ ያንቀሳቅስሃሌ ፣ እንዯ
ወዯዯ መጠን ፣ በወዯዯበት ጊዜ ወዯ ወዯዯው ይመራሃሌ፡፡
የዒሇምን ጠቢባንንስ ያሳፍር ዘንዴ እግዚአብሓር
የተናቁትንና አሊዋቂዎችን አሌመረጠምን?

88
ሀቢብ ጊዮርጊስ
‹‹ነገር ግን እግዚአብሓር ጥበበኞችን እንዱያሳፍር
የዒሇምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዱያሳፍር
እግዚአብሓር የዒሇምን ዯካማ ነገር መረጠ፤እግዚአብሓርም
የሆነውን ነገር እንዱያጠፋ የዒሇምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም
ነገር ያሌሆነውንም ነገር መረጠ፥ ሥጋን የሇበሰ ሁለ
በእግዚአብሓር ፊት እንዲይመካ።›› (1ቆሮ. 1.!7-!9)
‹‹አንደ ምንም ሳይሆን ምንም የሆነ ቢመስሇው ራሱን
ያታሌሊሌና።›› ገሊ. 6.3
‹‹ማንም አንዲች የሚያውቅ ቢመስሇው ሉያውቅ
እንዯሚገባው ገና አሊወቀም፤ ማንም ግን እግዚአብሓርን ቢወዴ
እርሱ በእርሱ ዘንዴ የታወቀ ነው።›› (1 ቆሮ. 8.2-3)
‹‹›በክርስቶስም በኩሌ ወዯ እግዚአብሓር እንዱህ ያሇ እምነት
አሇን። ብቃታችን ከእግዚአብሓር ነው እንጂ፥ በገዛ እጃችን
እንዯሚሆን አንዲችን እንኳ ሌናስብ ራሳችን የበቃን
አይዯሇንም፤›› (2ቆሮ. 3.4-5)

89
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ከንቱ ውዳሴ
ከንቱ ውዲሴ የተዯበቀ ክፋት ፣ የማይታይ ግብዝነት ፣
አዯገኛ ወረረሽኝ ፣ በጎ ሥራን የሚያበሊሽ ክፉ ትሌ ፣ በሏሰት
ጭንብሌ እንዴንታይ የሚያዯርገን ተራ ትምክህት ፣ በእኛ ውስጥ
በላለና በማናውቃቸው በጎነቶችና ጸጋዎች እንዴንዯሰት
የሚያዯርገንና ዴክመቶቻችንን እንዲናይ የሚያሳውረን ነው፡፡
ከንቱ ውዲሴ መሌካን ነገሮቻችንን ሁለ የሚነጥቀን ፣
የዴካማችንን ፍሬ ሁለ የሚዘርፈን ወንበዳ ነው፡፡ የተወዯዴከው
ሆይ! ከንቱ ውዲሴ በራስህ የመመካትህና የመኩራራትህ
ማረጋገጫ ፣ የትምክህትህም ውጤት መሆኑን እወቅ!
አስተውሌ! በበጎነት መንገዴ እየተጓዝህ እንኳን ቢሆን
ከንቱ ውዲሴ ይህንን በጎነት ይነጥቅሃሌ፡፡ በወዯብ ሊይ ሆነህ
እንኳን ያሰጥምሃሌ ፤ በዯህና ስፍራ እያሇህ እንኳን ይዘርፍሃሌ፡፡
በከንቱ ውዲሴ መያዝ መርከቡን በውዴ ዕቃዎች እንዯሞሊ
እና በመርከቡ ሊይ ባሇች ትንሽ ቀዲዲ ምክንያት ሙለ ንብረቱ
እንዯሚወዴምበትና እንዯሚሰጥም ሰው መሆን ማሇት ነው፡፡
አንዴ ሰው ሲያመሰግንህ የወዯቅህባቸውን ብዙ
ኃጢአቶችና ስኅተቶችህን አስታውስ ፤ ይህ ራስህን
የምትቆጣጠርበት መንገዴ ነው ፤ እንዱህ ካዯረግህ ራስህን
እየቀረበሌህ ሊሇው ምስጋና የማይገባ ሆኖ ታገኘዋሇህ፡፡

90
ሀቢብ ጊዮርጊስ
በጎ ሥራ የሰው ምስጋናና ይሁንታ እንዯማያፈሌገው
አስታውስ፡፡ ምክንያቱም ከንቱ ውዲሴ የእውነት ጠሊት ፣ የተራ
ፍሊጎት ማስፈጸሚያ ፣ የግብዝነት ጓዯኛ ፣ ሰዎችን ‹‹የከበሬታ
ስፍራና የከበሬታ ወንበርን›› እንዱፈሌጉ የሚገፋፋ ነው፡፡ (ማቴ.
!3.6)
ከንቱ ውዲሴ ተናካሽ አውሬ ነው፡፡ በውስጡ የተቀመጡትን
መሌካም ነገሮች ጠብቆ ሇማቆየት የማይችሌ የተሰበረ መርከብም
ነው፡፡
የከንቱ ውዲሴ ባሇቤት የሆነ ሰው ሥራው እንዯ ጢስ
የሚተንን እንዯ አየርም ተንኖ የሚቀር ነው፡፡ የከንቱ ውዲሴን
መግቢያ ቀዲዲ እወቅ! በበጎ ሥራዎችህ ታገኝ የነበረውን ዋጋ
ሁለ የሚዘርፍህ ላባ ነው፡፡ በሚዛን እስኪያቀምጥህና ስሜት
አሌባ እስኪያዯርግህ ዴረስ ነፍስህን ስሇምንም ነገር እንዲታስብ
የሚገፋፋት ነው፡፡
ቅደስ ጎርጎርዮስ እንዱህ ብሎሌ ፡- ‹‹ከንቱ ውዲሴ
በመንገዴህ ሁለ የሚከተሌህ የተሸሸገና ጭንብሌ ያጠሇቀ ላባ
ነው፡፡ አሳዲጅህ በመሆኑ በጣም ዯህንነት በሚሰማህ አሳቻ ሰዒት
ሳታውቀው ይዘርፍሃሌ ፤ ይገዴሌህማሌ፡፡››
ታሊቁ ቅደስ ባስሌዮስ ዯግሞ ‹‹ወዲጅ መሳይ ጠሊታችን
ነውና ሀብቶቻችንን ዯስ በሚሌ መንገዴ ይነጥቀናሌ፡፡›› ብሎሌ፡፡
እግዚአብሓር በመሌካም ሥራዎች ካስጌጠህ በከንቱ
ውዲሴ አትጣው ወይም አታበሊሸው፡፡ በብዙ ጥረትና በትጋት

91
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ያገኘውን ጽዴቅ ያጣ አሳዛኝ ዯሃ ትሆናሇህ፡፡ ንጉሥ ሰልሞን
እንዲሇው ‹‹ነፋስን እንዯመከተሌ›› ይሆንብሃሌ፡፡ (መክ. 1.04)
ሁለን ነገር ሇእግዚአብሓር ክብር በማዴረግ ይህንን በሽታ
አክመው፡፡
የምትሠራው ሥራ ዒሊማ እግዚአብሓርን ከፍ ሇማዴረግ
እና ዯስ ሇማሰኘት ይሁን፡፡ ‹‹ይህች እኔ በጕሌበቴ ብርታት
ሇግርማዬ ክብር የመንግሥት መኖሪያ እንዴትሆን ያሠራኋት
ታሊቂቱ ባቢልን አይዯሇችምን? ›› እንዲሇው እንዯ ናቡከዯነጾር
ትዕቢተኛ አትሁን፡፡ (ዲን. 4.") ይሌቅስ አንበሳ ገዴል ሇእናትና
አባቱ እንዲሌተናገረው እንዯ ሶምሶን ሁን፡፡ (መሳ. 04.6)
ሰው ሲያመሰግንህ ስትሰማ ሇእርሱ ብቻ ክብርን
ሌንሰጠው ሇሚገባን ሇእግዚአብሓር ክብርን ስጥ፡፡
የሳሙኤሌ እናት ሀና እንዱህ አሇች ፡- ‹‹አትታበዩ፥
በኩራትም አትናገሩ እግዚአብሓር አዋቂ ነውና፥ እግዚአብሓርም
ሥራውን የሚመዝን ነውና፥ ከአፋችሁ የኵራት ነገር አይውጣ።
ከሔዝቡ መኳንንት ጋር ያስቀምጣቸው ዘንዴ፥ የክብርንም ዙፋን
ያወርሳቸው ዘንዴ፥ ችግረኛውን ከመሬት ያስነሣሌ፥ ምስኪኑንም
ከጉዴፍ ያስነሣሌ›› (1ሳሙ. 2.3፣ 8)
ከከንቱ ውዲሴ የሚፈውስህ ወይም የሚጠብቅህ መዴኃኒት
ትፈሌጋሇህ? ከሠራኻቸው ሥራዎች ሁለ በሊይ የሆነውን
የእግዚአብሓርን ክብር በመመሌከት ሊይ አተኩር፡፡ ትኩረትህ
የጠራ በሆነ መጠን የአንተ ሥራ በእግዚአብሓር ፊት

92
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የማይጠቅም ሆኖ ታገኘዋሇህ፡፡ ‹‹የሰውነት መብራት ዒይን ናት።
ዒይንህ እንግዱህ ጤናማ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁለ ብሩህ
ይሆናሌ፤ ዒይንህ ግን ታማሚ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁለ የጨሇመ
ይሆናሌ።›› (ማቴ. 6.!2-!3) የምታይበት መንገዴ መሌካምነት
ወሳኝ መሆኑንም ‹‹በኵራቱም ቅደስ ከሆነ ብሆው ዯግሞ ቅደስ
ነው፤ ሥሩም ቅደስ ከሆነ ቅርንጫፎቹ ዯግሞ ቅደሳን
ናቸው።››ሲሌ ያስረዲሌ፡፡ (ሮሜ. 01.06) ሥሩ ከተበሊሸ ግን ፍሬን
አትጠብቅ ይሌቅስ ግንደ ሇእሳት ይሆናሌ፡፡
ከዒሇም ክብርን ሉያገኙ የሚሹ ሁለ የእግዚአብሓር
የሆነውን ክብር እንዯሚሰርቅ እንዯ ዱያቢልስ ናቸው፡፡ ስሇዚህ
ሁሌጊዜ ሇእግዚአብሓር ክብርን መስጠትን አትዘንጋ፡፡ እንዯተጻፈ
፡-
‹‹ብቻውን አምሊክ ሇሚሆን ሇማይጠፋው ሇማይታየውም
ሇዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘሊሇም ዴረስ ይሁን፤
አሜን።›› 1ጢሞ. 1.07
‹‹እኔ እግዚአብሓር ነኝ ስሜ ይህ ነው ክብሬን ሇላሊ …
አሌሰጥም።›› ኢሳ. #2.8
‹‹ሇእኛ አይዯሇም፥ አቤቱ፥ ሇእኛ አይዯሇም፥ ነገር ግን
ሇስምህ ስሇ ምሔረትህ ስሇ እውነትህም ምስጋናን ስጥ።›› መዝ.
)05.1

93
ሀቢብ ጊዮርጊስ
‹‹እንግዱህ የምትበለ ወይም የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም
ማናቸውን ነገር ብታዯርጉ ሁለን ሇእግዚአብሓር ክብር
አዴርጉት።›› 1ቆሮ. 0."1
‹‹ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን፥ እንዯ እግዚአብሓር ቃሌ
ይናገር፤ የሚያገሇግሌም ቢሆን፥ እግዚአብሓር በሚሰጠኝ ኃይሌ
ነው ብል ያገሌግሌ፤ ክብርና ሥሌጣን እስከ ዘሊሇም ዴረስ
ሇእርሱ በሚሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩሌ እግዚአብሓር በነገር
ሁለ ይከብር ዘንዴ፤ አሜን።›› 1ቆሮ. 4.01
ስሇዚህ ሰዎችን ረዴተህ ፣ ተንከባክበህ ወይም አገሌግሇህ
ከሆነ ወይም መሌካም ነገር አዴርገህሊቸው ከሆነ ሁለንም
ሇእግዚአብሓር ክብር አዴርገው፡፡ ‹‹ሇሰው ሳይሆን ሇጌታ›› (ኤፌ.
6.7)

94
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ራስን ማመስገን አይገባም!


‹‹ላሊ ያመስግንህ እንጂ አፍህ አይዯሇም ባዕዴ ሰው እንጂ
ከንፈርህ አይዯሇም።›› (ምሳ. !7.2)
‹‹ብዙ ማር መብሊት መሌካም አይዯሇም እንዱሁም የራስን
ክብር መፈሊሇግ አያስከብርም።›› (ምሳ. !5.!7)
ዴክመቶቹን ሳይገሌጽ ስሇ መሌካም ሥራዎቹ የሚኮራና
ምስጋናን የሚቀበሌ ሰው ንጹሔ የሆነውን ዯሙን እያፈሰሰ
የተበከሇውን ዯም በሰውነቱ የሚያቆይ ሰው ይመስሊሌ፡፡ ሇራስህ
ክብርን ሇመስጠት ራስህን የምታመሰግን ሆይ! በጎ ሥራዎችህን
በማሳወቅህ ሰዎች የበሇጠ የሚወዴደህ ይመስሌሃሌ? እኔ ግን
የምነግርህ ዜና አሇኝ ፤ ራስህን ከፍ ከፍ በማዴረግህ ምክንያት
ሰዎች ይንቁሃሌ ፤ ያቃሌለሃሌ፡፡ ጤነኛ ነህ ብሇው ካሰቡ ዯግሞ
እንዲሌበሰሌህና እምነት የሚጣሌበት ሰው እንዲሌሆንህ አዴርገው
ይገምቱሃሌ፡፡ ስሇዚህ በጎ ሥራህን ዯብቅ ፣ የዯጉ ሣምራዊ
ተግባሮችህንም ሁለ ሸፍናቸው ፤ ከላልች የተሸሌህ እንዯሆንህ
ሇማሳወቅና ፍንጭ ሇመስጠት አንዱትም ቃሌ አትናገር፡፡
ምክንያቱም በእግዚአብሓርና በሰዎች ፊት ሌትኩራራ
አይገባህም፡፡ እንዯተጻፈው ፡-
‹‹ፈሪሳዊም ቆሞ በሌቡ ይህን ሲጸሌይ። እግዚአብሓር
ሆይ፥ እንዯ ላሊ ሰው ሁለ፥ ቀማኞችና ዒመፀኞች አመንዝሮችም፥
ወይም እንዯዚህ ቀራጭ ስሊሌሆንሁ አመሰግንሃሇሁ፤ በየሳምንቱ

95
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሁሇት ጊዜ እጦማሇሁ፥ ከማገኘውም ሁለ አሥራት አወጣሇሁ
አሇ።›› (ለቃ. 8.01-04)
‹‹ብዙ ሰዎች ቸርነታቸውን ያወራለ የታመነውን ሰው ግን
ማን ያገኘዋሌ?... ሌቤን አነጻሁ፥ ከኃጢአትም ጠራሁ የሚሌ ማን
ነው?›› (ምሳ. !.6፣9)
‹‹ማንም ሇሰርግ ቢጠራህ በከበሬታ ስፍራ አትቀመጥ፤
ምናሌባት ከአንተ ይሌቅ የከበረ ተጠርቶ ይሆናሌና አንተን
እርሱንም የጠራ መጥቶ። ሇዚህ ስፍራ ተውሇት ይሌሃሌ፥ በዚያን
ጊዜም እያፈርህ በዝቅተኛው ስፍራ ሌትሆን ትጀምራሇህ። ነገር
ግን በተጠራህ ጊዜ፥ የጠራህ መጥቶ። ወዲጄ ሆይ፥ ወዯ ሊይ ውጣ
እንዱሌህ፥ ሄዯህ በዝቅተኛው ስፍራ ተቀመጥ፤ ያን ጊዜም ከአንተ
ጋር በተቀመጡት ሁለ ፊት ክብር ይሆንሌሃሌ። ራሱን ከፍ
የሚያዯርግ ሁለ ይዋረዲሌና፥ ራሱንም የሚያዋርዴ ከፍ ይሊሌ።››
(ለቃ.04.8-01)
‹‹በንጉሥ ፊት አትመካ፥ በታሊሌቆችም ስፍራ አትቁም ፤
ዒይኖችህ ባዩት በመኯንን ፊት ከምትዋረዴ። ወዯዚህ ከፍ በሌ
ብትባሌ ይሻሌሃሌና።›› ምሳ. !5.6-7
‹‹ሰውን ትዕቢቱ ያዋርዯዋሌ መንፈሱን የሚያዋርዴ ግን
ክብርን ይቀበሊሌ።›› ምሳ. !9.!3

96
ሀቢብ ጊዮርጊስ

በማንነትህ አትታበይ!

በማንነትህ ወይም በከበሩ ቤተሰቦችህ ወይም ዘር


ማንዘሮችህ አትታበይ፡፡ አንተ መሌካም አዴራጊ ካሌሆንህ ከከበሩ
መሌካም ሰዎች ጋር መዛመዴህ ወይም ባሇ ዯረጃ መሆንህ ምን
መሌካምን ነገር ሉያዯርግሌህ ይችሊሌ?
የዘመድችህ ክብር በራሱ ወይም ብቻውን እውነተኛ ክብር
ነው እንበሌ፡፡ የቅዴመ አያቶችህና የመሠረቶችህን ክብራቸውን
ማየት ትፈሌጋሌህ? መቃብራቸውን ክፈት ፤ የአጥንቶቻቸውን
ቅሪቶች ፣ ስብርባሪዎች ታገኛሇህ፡፡ ይህስ ያኮራህ ይሆን? ጻዴቁ
ኢዮብ እንዱህ ብሎሌ ፡- ‹‹ተስፋ ባዯርግ ሲኦሌ ቤቴ ናት
ምንጣፌንም በጨሇማ ዘርግቻሇሁ።መበስበስን፦ አንተ አባቴ ነህ
ትሌንም። አንቺ እናቴ እኅቴም ነሽ ብያሇሁ።›› (ኢዮ. 07.03-04)
ከባሇጸጎች ፣ የተከበሩና ከዝነኞች ቤተሰብ ተገኝተህ ተስፋ ቢስ፣
የመሌካምነትና የሥነ ምግባር ዯሃ ከምትሆን ይሌቅ የተራ ሰው
የሌጅ ሌጅ የዯሃም ሰው ሌጅ ሆነህ ጻዴቅና መሌካም ሰው
ብትሆን ይሻሌሃሌ፡፡
ቤተሰቦችህ የከበሩና ትሌቅ ዯረጃ ሊይ ያለ ሆነው አንተ
ክፉና ወራዲ ከሆንህ ከዘመድችህ ያገኘኸውን መሠረት እያፈረስህ
ነው፡፡ ጻዴቅ የሆነና ራሱን ቀስ በቀስ ሇክብር ያበቃ ሰው ክብን
አግኝቶ ከሚያጣው ሰው ይሻሊሌ፡፡ ይህንን ያገኘኸውን ክብር

97
ሀቢብ ጊዮርጊስ
መጠበቅና ማቆየት ካሌቻሌህ የከበሩ ዘመድችህ ምን ሉያዯርጉሌህ
ይችሊለ? አንዴ ቁምነገር ማወቅ ትፈሌጋሇህ? ግን እንዲቆጣ!
በዘመዴ አዝማዴ መመካት አንዴን ነገር ያረጋግጣሌ ፤ አንተ
ምስኪን ፣ ችግረኛና ዯሃ መሆንህን!! የአንተ ያሌሆነውን
የላልችን ንብረት ሇመጠቀም እንዯምትፈሌግ ፣ ዕርቃንህን
የሆንህና የላልችን ሌብስ ሇብሰህ ማጌጥ የምትፈሌግ መሆንህን
የሚያሳይ ነው፡፡ በዚህ ትጠቀማሇህ በሚሇው ነገር እጠራጠራሇሁ
፤ ምክንያቱም የተዋስኸው ነገር የአንተ አይዯሇማ! አንተን
የሚመስለ ሰዎች የላልችን በጎነት የሚያሳዩና የራሳቸውን
ስኅተት የሚያውጁ ናቸው፡፡ የአንተ ክብር በመሌካምነትህ እንጂ
በዘሮችህ ፣ በሥራህ እንጂ በዝምዴናህ አይዯሇም፡፡
አይሁዴ የአብርሃም ዘርና ዘመድች በመሆናቸው ሲኮሩ
መዴኃኔዒሇም እንዱህ አሊቸው፡፡ ‹‹ኢየሱስም፦ የአብሃም ሌጆች
ብትሆኑ የአብርሃምን ሥራ ባዯረጋችሁ ነበር።›› (ዮሏ. 8."9)
አንተም ከከበሩ ወገኖችህ ጋር መታሰብ ከፈሇግህ ሇእነርሱ ዯረጃና
ክብር የሚመጥን ነገር በማዴረግ ስማቸውን ጠብቅ ፤ የእነርሱን
ጎዲና ተከተሌ ፤ በመንገዲቸውም ሊይ ሑዴ፡፡
ዲዊት ከዴሆች ወገን ነበረ፤ በጎነቱና ጻዴቅነቱ ግን ከፍ
ያለ ክብርን ይገነቡሇት ስሇነበር የከበረ አዯረጉት፡፡ የነገሥታት
ሌጅ የነበረው ክፉው ንጉሥ አክአብስ ምን አዯረገ? እርሱ
በኤሌያስ ዘመን የሰሜናዊው የእስራኤሌ ግዛት ንጉሥ ነበረ ፤
ሇሃይማኖታዊ ብጥብጥ ፣ የናቡቴን ርስት ቀምቶም ሇመግዯለ

98
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ምክንያት የሆነችውን ሲድናዊቷን ሌዕሌት ኤሌዛቤሌን አገባ፡፡
(1ነገሥ.06.!9)
በጭቃ እስከተበከሇ ዴረስ ከትቦው ንጹሔ ሆኖ የተሇቀቀ
ውኃ ምን ይጠቅማሌ?
ኢየሩሳላምን ሲገሥጽ ነቢዩ ሔዝቅኤሌ እንዱህ አሇ ፡-
‹‹አባትሽ አሞራዊ ነበረ እናትሽም ኬጢያዊት ነበረች።›› (ሔዝ.
06.3) አምሮታቸውን እና ፍትወታቸውን ስሇተከተለ እንጂ
በዘሮቻቸው እንዲሌሆነም ነገራቸው፡፡
ላልችን ከዯሃ ወይም ከዝቅተኛ ዯረጃ ካው ቤተሰብ
በመገኘታቸው እየናቅህ ከከበሩ ሰዎች ወገን በመሆንህ አትመካ፡፡
ሁሊችን ከአንዴ አባት አይዯሇንምን? እርሱ ክቡር ከሆነ ሁሊችንም
የከበርን ነን ፤ እርሱ ምስኪን ከሆነም እኛም እንዱሁ እንሆን
ነበር፡፡
የሰማያዊው ንጉሥ የእግዚአብሓር ሌጆች በመሆናችን
ምክንያት የከበርን ነን፡፡ በፍቅርም ወዯ እርሱ ‹‹አባታችን ሆይ!››
ብሇን እንጣራሇን፡፡ ሇአንዲችን ሳይሆን ሇሁሊችንም አባት ነው፡፡
የከበሩ ዘሮቼ ነኝ ካሌህ ግን ‹‹እናንተ ከአባታችሁ ከዱያብልስ
ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ሌታዯርጉ ትወዲሊችሁ።›› ከተባለት
ትሆናህ፡፡ (ዮሏ. 8.#4)
ከዴሃ ወሊጆች መገኘት ሇአንዴ ሰው ጎስቋሊነት ምክንያት
ሉሆን አይችሌም ፤ ምክንያቱም ማንም ሰው የሚወሇዴበትን
ቤተሰብ መርጦ ሉወሇዴ አይችሌም፡፡ ስሇዚህ እንዱህ ያሇውን

99
ሀቢብ ጊዮርጊስ
ሰው በጎና ጻዴቅ መሆኑን አስበህ አትናቀው ፤ አክብረው ፣
እንዯራስህ አዴርገህ ቁጠረው፡፡ ንጉሥ ፣ ባሇሥሌጣን ፣
ባሇጸጋ ብትሆንም ሰው መሆንህን እወቅ! ዯሃውም ሰው ሌክ
እንዲንተ ያሇ ሰው ነው፡፡ ዯስ ከሚያሰኙ ሥዕልችህና ከሚጠፉት
ነገሮችህ በቀር እንዯ አንተ ነው፡፡
እግዚአብሓር ሳኦሌን ከታናሽ የእስራኤሌ ጎሣዎች
ሇእስራኤሌ ንጉሥ አዴርጎ መርጦታሌ፡፡ የጋሇሞታይቱ ሌጅ
የነበረውን ገሇዒዲዊውን ዮፍታሓንም እስራኤሌን እንዱመራና
ከአሞናውያን እጅ እንዱያዴናቸው መርጦታሌ፡፡ (መሳ. 01)
እንዱሁም መዴኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ዯቀመዛሙርቱን የመረጠው ከሌዐሊን ፣ ከከበሩ ሰዎች መካከሌ
ሳይሆን ከአሣ አጥማጆች ፣ ካሌተማሩ ሰዎችና ከምስኪኖች
መካከሌ ነው ፤ ጠቢባንና ባሇጸጎችን አሌመረጠም፡፡

100
ሀቢብ ጊዮርጊስ

በኃይልና ጥንካሬህ አትታበይ!

እግዚአብሓር እንዱህ ይሊሌ ፡- ‹‹ዒሇሙን ስሇ ክፋታቸው


ክፉዎቹንም ስሇ በዯሊቸው እቀጣሇሁ የትዕቢተኞችንም ኵራት
አዋርዲሇሁ።›› የቱንም ያህሌ ኃያሌ ብትሆን አትታበይ ፣ አትመካ
፣ በኃያሌነትህም አትፎክር፡፡ ምክንያቱም እግዚአብሓር
ትዕቢተኞችን ያዋርዲሌ ፣ የሚኮሩትንም ዝቅ ያዯርጋሌ፡፡
በኃይለና በስሌጣኑ የተመካውን ጎሌያዴን ተመሌከት! በእጁ
አንዴም ሰይፍ ያሌያዘው ትንሹ ዲዊት በእግዚአብሓር ኃይሌ በገዛ
ሰይፉ አንገቱን ቆርጦታሌ፡፡
‹‹ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይዴንም ኃያሌም በኃይለ
ብዛት አያመሌጥም።›› (መዝ."3.!6)
‹‹በቀስቴ የምታመን አይዯሇሁምና፥ ሰይፌም አያዴነኝምና››
መዝ. #4.6
‹‹ከኃይሌ ይሌቅ ጥበብ ይሻሊሌ ፤ ጠቢብም ከጉሌበተኛ
ይሻሊሌ፡፡›› ጥበ. 6.1
የነፍስ ክብር እውነተኛ ኃይሌና ትክክሇኛ ጥንካሬ ነው፡፡
ይህ ጥንካሬ አንዲች ክፉ ነገር እንዲያስፈራን የሚያዯርግና ብዙ
መከራና ሥቃይን ሇመቋቋም የሚያስችሌ ነው፡፡ ይህ እውነተኛ
ጥንካሬ ላሊ ጥንካሬ ሉተካከሇው የማይችሌ ነው፡፡

101
ሀቢብ ጊዮርጊስ
የቱንም ያህሌ ጠንካራና ኃይሇኛ ብትሆን ሌትመካ
አይገባም ምክንያቱም ይህን ጥንካሬ እግዚአብሓር ሇእንስሳትም
ሰጥቶአቸዋሌ፡፡ የነፍስ ጥንካሬ ግን እውነተኛ ክብር ነው፡፡ ሰዎች
በአንተ ሊይ የሚናገሩትን ትንሽ ክፉ ቃሌ በመስማት የምትረበሽ
ከሆነ እንዳት ነፍስ ጥንካሬ እንዱኖርህ ትጠብቃሇህ?
እውነተኛ ጠንካራ ከሆንክ ከባዴ ችግርና ጥቃቶች
ሲዯርሱብህ አትታወክም፡፡ እንዱያውም ችግር ያዯረሰብህን ሰው
ይቅር ትሊሇህ፡፡ ችግር በሚዯርስብህ ጊዜ የምትረበሽና ራስህን
መግዛት የማትችሌ ከሆነ ግን ዯካማና ራሱን መግዛት የማይችሌ
ነህ ማሇት ነው፡፡ በምኞትና በሔመም ከመሸነፍ በቀር ዯካማነት
የሇም፡፡
ክብርህና ጥንካሬህ ወዳት አሇ? የረከሰ ምኞትህ ዴሌ
የሚነሣህ ከሆነ ዕብሪትህ ፣ ኃይሌህና ጥንካሬህ የት ዴረስ
ያዯርስህ ይሆን? ጠንካራና ኃያሌ ከሆንክስ ጠሊት ሳያሸንፍህ
በፊት እስቲ መቃብርን አሸንፍ ሞትንም ዴሌ አዴርግ፡፡ አንተ
ዕብሪተኛ ሆይ! ጠንካራነትህን እያሳየህ አይዯሇህም፡፡ ነገር ግን
ይህ ሁለ ትምክህትህ ከንቱ መሆኑን ፣ እውነተኛውን የነፍስ
ጥንካሬና የሚሰጠውን ውስጣዊ ክብር ዕወቅ፡፡
ኃጢአትን መቋቋም ከቻሌህ ትሌቅ ኃይሌ አሇህ፡፡ …. ክፉ
ሀሳቦችን መግዯሌ የቻለ የዴሌ አክሉሌን ሉጎናጸፉ የሚገባቸው
ዴሌ አዴራጊዎችና ጀግኖች ናቸው፡፡

102
ሀቢብ ጊዮርጊስ

ሥጋዊ ውበትን መናቅ


ጠቢቡ እንዱህ ብል ነበር ፤ ‹‹ውበት ሏሰት ነው ፤ ዯም
ግባትም ከንቱ ነው›› (ምሳ. "1.") ብዙ ነገሮች ከውበታቸውና
ከማራኪነታቸው የተነሣ የፈጠራቸውን አምሊክ ክብር ይናገራለ፡፡
ነገር ግን ብዙ ሰዎች በዚህ የተፈጥሮ ውበት ቢዯነቁም ስሇ ዴንቅ
ፍጥረቱ ሇእግዚአብሓር ክብርን አይሰጡም፡፡ እንዳት ያሳዝናሌ?
የአቤሴልም የጸጉሩ ውበትና ገጽታው ሇሞቱ ምክንያት ነበረ፡፡
(2ሳሙ. 08)
ሔጻናት ውብ ሥዕሌ ተሰቅል ሲያዩ በጣም ይሳባለ ፣
ሇጥቂት ጊዜም አንጋጥጠው በማየት ይቆያለ፡፡ አንተ ግን ውበትን
ባየህ ቁጥር እንዯ ሔጻናት ቆመህ የምታይ አትሁን፡፡ ይሌቁንስ
በዚያ ውበት ውስጥ ያሇውን ትሌቅ ትምህርት አስተውሌ ፤ ያን
ጊዜ የፈጣሪን ታሊቅነትና እርሱ የፈጠራቸው ነገሮች የውበት
ዲርቻ እንዯሆኑ ትረዲሇህ፡፡ አንተ እያየኸው ያሇኸው ውብ ነገርም
የማይመረመረው ከፈጣሪ ውበት የተገኘ በውቅያኖስ ውስጥ
እንዲሇ ጠብታ መሆኑንም አስታውስ፡፡
በሥጋዊ ውበት አትማረክ ፤ ይሌቅስ ውስጣዊውን የነፍስ
ውበት በመመርመር የሥጋን ውበት ከመንፈስ ውበት ሇይ፡፡
የምትረዲው ነገር ሥጋ የትልች ምግብ መሆኑንና የሚበሰብስና
ሽታን የሚያመጣ መሆኑን ነው፡፡ ውጪውን አትመሌከት ፤
ውስጣዊውን ማንነት የሚቆጣጠረውን ውስጠኛውን ተመሌከት

103
ሀቢብ ጊዮርጊስ
እንጂ፡፡ በውጪያዊ ውበት አትማረክ ፤ ምክንያቱም ውጪያዊው
ውበት ከንቱ ነው ፣ ውጪያዊ ውበትን የጊዜ ብዛት ያዯበዝዘዋሌ
፣በሽታ ያበሊሸዋሌ ፣ ውል አዴሮም ይሞታሌ፡፡ እጅግ የሚማርክ
ውብና ብርቱ የሆነ ሰውነት በትልችና በምስጦች ሲበሊ
አይተሃሌ? ይህ አስዯናቂና ማራኪ ሰው አንዴ ቀን አንዯበቱ
ተይዞ ይሞታሌ ብሇህ ትገምት ነበር? እነዚያ ማራኪ ዒይኖችስ
ወዯ ተፈጠሩበት መሬት ተመሌሰው ትቢያ ይሆናለ ብሇህ
ትገምት ነበር? (ዘፍ. 3.09)
‹‹ሥጋ ሇባሽ ሁለ ሣር ነው፥ ክብሩም ሁለ እንዯ ምዴረ
በዲ አበባ ነው።የእግዚአብሓር እስትንፋስ ይነፍስበታሌና ሣሩ
ይዯርቃሌ አበባውም ይረግፋሌ በእውነት ሔዝቡ ሣር ነው።›› ኢሳ.
#.6-7
የወጣትነት ውበት በዕዴሜ ብዛት ይከስማሌ፡፡ እውነተኛው
ውበት ግን አይከስምም ፣ አይሞትምም፡፡ የማይዯበዝዝ ፣
የማይሇወጥና በሞት የማይጠፋ ነው፡፡ ይህ እውነተኛ ውበት
የሚገኘው በእግዚአብሓር አርአያ እና አምሳሌ በተፈጠረችው
የማትሞት ነፍስ ውስጥ ብቻ ነው፡፡ (ዘፍ. 2.!6-!7)
ላሊ ውበት ይዯበዝዛሌ ፤ ዯም ግባትም ሁለ ያሌፋሌ፡፡
ነፍስ ስሇ ውስጣዊ ውበቷ መጨነቅ ስትጀምር በዙሪያዋ ባለ
ፍጡራን ሊይ ያሇውን ውበት ትንቃሇች፡፡
በዙሪያህ ያለትን ፍጥረታትና አስዯናቂ ነገሮች ሁለ
ሌታይ ትችሊሇህ ፤ ከአንተ ነፍስ በስተቀር በእግዚአብሓር

104
ሀቢብ ጊዮርጊስ
አርኣያና አምሳሌ የተፈጠረ አንዴም የሇም፡፡ የተወዯዴኸው ሆይ
እግዚአብሓር ሇአንተ ከኅሉና በሊይ የሆነውን የመጨረሻውን
ውበት አጎናጽፎሃሌ!!
እውነተኛውን ውበት የምትፈሌግ ከሆነ ራስህን በበጎነትና
በክርስቲያናዊ አጓጓር አስጊጠው፡፡ ክፉ ነገሮችን በማየትና
በመጥፎ ጠባይ አትቆሽሽ፡፡ ምናሌባት አንዴን ሰው ውብና
ማራኪ ሆኖ ታየው ይሆናሌ፡፡ ነፍሱ ግን በክፋት ውስጥ
ሰጥማሇች ፣ በውስጡ ግን በኃጢአት እየታወከ ነው ፤ በብዙ
ጥፋቶች ጥሊሸትም ጠቁሮአሌ፡፡ በአንጻሩ የሚማርክ ገጽታ
የላሇው ሰው ሌታይ ትችሊሇህ ፤ ነፍሱ ግን በበጎነት እና በቅዴስና
አኗኗር የተዋበች ሌትሆን ትችሊሇች፡፡ ስሇዚህ እባክህን ሁሌጊዜ
ውስጣዊ ማንነትን መርምር እንጂ ውጪያዊ ውበትን
አትመሌከት፡፡

‹‹ነገር ግን በክርስቶስ ሁሌጊዜ ዴሌ በመንሣቱ ሇሚያዞረን በእኛም


በየስፍራው ሁለ የእውቀቱን ሽታ ሇሚገሌጥ
ሇአምሊክ ምስጋና ይሁን!›› 2ቆሮ. 2.04

105

You might also like