Professional Documents
Culture Documents
2
2
1. እግዚአብሔር የፈጠራቸው ከእሑድ እስከ ቅዳሜ ያሉት ቀኖች ( ዕለታት ) ሰባት ናቸው።
2. ሕዝበ እስራኤል ከግብጽ ባርነት ወጥተው በሲና በርሀ ሲጓዙ ይመሩት የነበሩት በ 7 ደመና እንደነበረ
ይታወቃል፡፡ [ዘዳ 13፡21]
ነገሮች 1. ዐቢይ ጾም
የምታፈራ ምላስ
2. የሰርምኔስ ቤተ ክርስቲያን
6. ቅዱስ ፋኑኤል 6. ራማ
3. ወላጅ አባት
6. የቆብ አባት 7. የቀለም አባት
14. ጌታችን በመስቀል ላይ ተሰቅሎ ሳለ በፈቃዱ ነፍሱን ከሥጋው ከመለየቱ በፊት በመልዕልተ መስቀል
( ሉቃ. 23፥34) ።
2. በቀኙ በኩል ተሰቅሎ ለነበረው ወንበዴ << እውነት እልሃለው ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ >>
ብሎታል
(23፥43)
3. ዘጠኝ ሰዓትም በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ << ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ ብሎ በታላቅ ድምጽ
ጮሆአል >>
( ማቴ. 27፥46) ።
ባያቸው ጊዜ እናቱን << አንቺ ሴት እነሆ ልጅሽ አላት >> ፤ ደቀ መዝሙሩንም << እንኋት
( ዮሐ. 19፥25-27)
5. ከዚያ በኋላ ጌታ ኢየሱስ አሁን ሁሉ እንደተፈጸመ አውቆ የመጽሐፉ ቃል ይፈጸም ዘንድ <<
ተጠሁሀ >> አለ
( ዮሐ. 19፥28) ።
( ዮሐ. 19፥30)
7. በመጨረሻ ጌታችን እግዚአብሔር አብን << አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለው >> ብሎ
ነፍሱን ሰጠ (ሞተ)
( ሉቃ. 23፥46-47)
እነዚህ ከዚህ በላይ የተመለከቱት ኃይለ ቃሎች ጌታችን በመስቀል ላይ ተሰቅሎ ሳለ የተናገራቸው
ሲሆኑ ፤ በሊቃውንት አባባል << ሰባቱ አጽርሐ መስቀል >> በሚል ይጠራሉ።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ከጥቂቶቹ በቀር አብዛኛው ባሕል የተገኘው ከመፅሃፍ ቅዱስ ነው፤ ለአብነትም፡-
የአመጋገብ ባህል፣
ግዝረት፣
ዝክር፣
እንግዳ አቀባበል፣
የሰርግ ስነስርዓት፣
አንድ ሰው በድንገት ሀብት ንብረቱ በአደጋ ቢወድምበት በአካባቢው የሚኖረው ህዝብ የሚሰጠው
በመንፈስ ቅዱስ ግብር ጌታን በመጸነሷ ምክንያት በ አይሁድ አላዋቂነት የተነሳ እንዳትወገር ለመጠበቅ
ዘዳ 22፡20-21
የ አይሁድ የዘር ሀርግ የምቖጠረው በ ወንድ ዘር ስለሆን፣ በ ዮሴፍ አመካኝቶ የድንግልን የዘር ሀርግ
ለመናገር ነው።
ዮሴፍ ድንግል ማሪያም ወደ ግብጽ በተሰደደችበት ጊዜ ጠባቂና አገልጋይ ይሆነት ዘንድ ለዮሴፍ
እንድትታጭ ሆናለች።
በሃይማኖት አንድ የሆኑ ሰዎች ወንድሞች ይባላሉ፡፡ ሮሜ. 1፡13 ፊል. 1፡12
ነጭ ልብስ
የእምነቷ መሰረት።
ለእርሱ ቅዱስ ህዝብ እንዲሆኑ ዘጸ 19፡6፣ 14፡2 ወዘተ መቀደስ የሚለዉ ቃል መለየትን፣መሰጠትን፣ን
ጹህ መሆንን የሚያሳይ ነዉ፤ ዘጸ 19፡6 ‹‹እናንተም የካህናት መንግሥት የተቀደሰም ሕዝብ ትሆኑልኛላ
ችሁ። ለእስራኤል ልጆች የምትነግራቸው ቃል ይህ ነው››
የእርሱ ርስት፣ልዩ ሀብት ዘጸ 19፡5፣ ዘዳ 4፡20፣7፡6፣ 14፡2፣ መዝ 135፡4 ምድርና ሞላዋ ለእግዚአብሔር
ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ(መዝ 24፡1) ከብዙ ሕዝብ መካከል እስራኤል በእግዚአብሔር
ተመረጠች የእርሱ ልዩ ሐብት (ዘጸ 19፡5)
የእርሱ ባሪያ እንዲሆኑ ኢሳ 41፡89፣44፡1፣2፣21 65፡9፣15 ኤር 30፡10፣46፡27፣28
የእርሱ ርስት እንዲሆኑ ዘዳግም 9፡26፣32፡9፣ መዝ 33፡12፣74፡2፣78፡62፣71፣ 94፡6፣106፡5 ኤር 12፡7፣9
ጡብ ወይም ግንብ ሰሩና ግንቡላይ ተሰቅለው ጦር ወደ ሰማይ ይወረውሩ ነበርና ሰይጣን ደም እየቀባ
ይልክላቸው ነበር
አንድ የነበረው የምደር ቋንቋ እና የሰው ዘር የተደበላለቀ
ሴኬም
ቄሳርያም
የያዕቆብ ምንጭ
ፈሪሳውያን የካህናት ዘሮች ባይሆኑም የሙሴን ሕግ፣ እያንዳንዱን ዝርዝር ጉዳይ ሳይቀር በጥብቅ
ይከተሉ የነበረ ሲሆን በቃል ለሚተላለፉ ወጎችም የዚያኑ ያህል ትልቅ ግምት ይሰጡ ነበር።
የተለያዩ ወጎችን ጠንቅቀው ያውቁ ስለነበር በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ተደማጭነት ነበራቸው። ማቴ 23፡
23
በተጨማሪም አንዳንዶቹ የሳንሄድሪን ሸንጎ አባላት ነበሩ።ማቴ 23፡2-6
ሉቃ 6፡2፤ የሐ ስራ 26፡5
ሮቤል ሌዊ
ስምዖን ይሁዳ
ዛብሎን አሴር
ይሳኮር ንፍታሌም
ዳን ዮሴፍ
ጋድ ብንያም