Professional Documents
Culture Documents
ሙሉ ምደባ
ሙሉ ምደባ
ቡድን 4 ምደባ
ማውጫ
ትንቢተ ዳንኤል ................................................................................................................................................ 1
የትንቢቱ ይዘቶች.......................................................................................................................................... 1
ትንቢቱ ፍጻሜዉ ......................................................................................................................................... 2
ትንቢተ ዓሞጽ ................................................................................................................................................. 3
የትንቢቱ ይዘቶች.......................................................................................................................................... 3
ትንቢቱና ፍጻሜው ...................................................................................................................................... 3
ትንቢተ ሚልክያስ ............................................................................................................................................ 4
የትንቢቱ ይዘቶች.......................................................................................................................................... 4
ትንቢቱና ፍጻሜው ...................................................................................................................................... 4
ትንቢተ ሚክያስ............................................................................................................................................... 5
ትንቢተ ዮናስ ................................................................................................................................................... 6
የትንቢቱ ይዘቶች.......................................................................................................................................... 6
ትንቢቱና ፍጻሜው....................................................................................................................................... 6
ትንቢተ ናሆም ................................................................................................................................................. 7
ትንቢቱ ይዘቶች............................................................................................................................................ 7
ትንቢተ ዘካሪያስ .............................................................................................................................................. 8
ትንቢቱ ይዘቶች ........................................................................................................................................... 8
ትንቢቱና ፍጻሜ........................................................................................................................................... 9
i
ትንቢተ ዳንኤል
ዳንኤል ከ አበይት ነቢያት አንዱ ሲሆን ትርጉሙም እግዚአብሄር ፈራጅ ነው ማለት ነው።
የትንቢቱ ይዘቶች
እነሱም
1. የኢየሩሳሌም መከበብ፣ ጥበበኛና መልከ መልካም ልጆቿ ማለትም ዳንኤልና ሰለስቱ ደቂቅ(አናንያ ፣
እንደሰጣቸው። ዳን 1፡7-21
3. ናቡከደነጾር ህልም አልሞ እንደረሳው፣ ህልሙን የሚፈታ ጠቢብ እንደጠፋና ጠቢባን እንዲጠፉ
እንደተናገር።ዳን 2፡24-35
8. አይሁድ ለ ምስሉ አንሰግድም ስላሉ መከሰሳቸውና ሰለስቱ ደቂቅ በ እቶን እሳት ዉስጥ
3፡8-23
1
12. የናቡከደነጾር ልጅ ብልጣሶር መኳንቶችን እንደጋበዘ፣ለጣኦት አየሰገዱ ሳለ በንጉሱ ግንብ ላይ የሰው
13. ዳንኤል ዳርዮስን እያገለገለ እያለ በ ሴራ ምክንያት ወደ አንበሳ ጉድጓድ መጣሉና መዳኑ እንዲሁም
2. ዳንኤል በ ራእይ አዉራ በግና ፍየል ማየቱና ህልሙን መላኩ ገብርኤል እንደተረጎመለት። ዳን 8፡1-27
ትንቢቱ ፍጻሜዉ
የትንቢቱ ፍጻሜው በሌሊት ራእይ አየኹ እንሆም የሰው ልጅ የሚመስል ከሰማይ ደመናት ጋራ መጣ በዘመናት
2
ትንቢተ ዓሞጽ
ዓሞጽ ማለት ጽኑዕ በእግዚአብሄር ማለት ነው። መፅሐፉ ስሙን ያገኘው ከነብዩ ነው፡፡ ደቂቅ ነቢያት ክፍል
የሚመደብ ነው፡፡ በቴቁሔ ሀገር ላም ጠባቂና ወርካ ለቃሚ ነበረ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አልነበረም።
የትንቢቱ ይዘቶች
ዓሞጽ1፡1-2፡5
➢ እሳት 7፡4-6
ትንቢቱና ፍጻሜው
3
ትንቢተ ሚልክያስ
ሚልክያስ ከ ደቂቅ ነብያት መካከል አንዱ ሲሆን ትርጓሜውም መልእክተኛየ ማለት ነው።
የትንቢቱ ይዘቶች
4. የንሰሀ ጥሪ እና አስራት በኩራት መክፈል እንዳለብንና በ ሀሴት መኖር እንደምንችል ይናገራል። 3፡7-12
ትንቢቱና ፍጻሜው
ጌታ እግዚአብሔር።
የትንቢቱ ፍጻሜ እንሆ መንገድኽን በፊትኽ የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትኽ እልካለኹ ተብሎ የተጻፈለት፡
ይህ ነውና። ማቴ 11፡10
4
ትንቢተ ሚክያስ
ሚክያስ ማለት በዕብራይስጥ ሚክያህ ወይም ሚካህ (ኤር 26፡18) ይባላል። ሚክያስ የስሙ ትርጉም ''መኑ ከመ
አምላክ ማን እንደ እግዚአብሄር ''ወይም እግዚአብሄርን የሚመስል ማን ነው (ሚክ 7፡18፤መሳ 17፡1፤ኤር 36፡11)።
ሞሬሽት ወይም ሞሬታዊው እየተባለም ይጠራ ነበር። እንደ ነብዩ አሞጽ የገጠር ነዋሪ የነበረ ሰው ነው። ነብዩ ሚክያስ
የተወለደው የፍልስጤም ከተማ በሆነችው በጌት አጠገብ ከኢየሩሳሌም ደቡባዊ ምዕራብ 25 ኪሎሜትር ርቃ
የምትገግኝ ''ሞሬት'' በተባለችዋ የይሁዳ ከተማ ናት (ሚክ 1፡1)። ስም የተሰየመውም የነብዩን ስም ተከትሎ ነው፡፡
የትንቢቱ ይዘቶች
ትንቢቱና ፍጻሜው
➢ ትንቢት አንቺም ቤተ ልሔም ኤፍራታ ሆይ አንቺ በይሁዳ አእላፋት መካከል ትኾኚ ዘንድ ታናሽ ነሽ፤ከአንቺ
የትንቢቱ ፍጻሜ ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥እንሆ ሰብአ ሰገል
መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፏልና በይሁዳ ቤተ ልሔም ነው አሉት። ማቴ 2፡5-6
5
ትንቢተ ዮናስ
ዮናስ ትርጉሙ ርግብ ማለት ነው።አባቱም አማቴ ይባል ነበር። ዮናስ 1፡1 እና 2ኛ ነገስት 14፡25
የትንቢቱ ይዘቶች
3. ዮናስ ወደ ነነዌ ሄዶ የነነዌ ሰዎች ንስሀ አንዲገቡ ጮኸ፣ንስሃ ከልገቡ ግን በ 3 ቀን ዉስጥ እንደምትጠፋ ፣
ዮናስ 3፡1-4
ትንቢቱና ፍጻሜው
1) ትንቢት፡ ዮናስ ወደ ነነዌ መሄድ ለ ነነዌ መዳን ምልክት ነበር። ዮናስ 3፡3
የትንቢቱ ፍጻሜ፡
➢ ዮናስ ለነነዌ ሰዎች ምልክት እንደሆናቸው የሰው ልጅም ለዚች ትውልድ እንዲሁ
2) ትንቢት፡ ዮናስ በ አሳ አንበሪ ሆድ ኡስጥ ሶስት ቀን ሶስት ሌሊት ቆይቶ እንደዋጣ። ዮናስ
2፡2
የትንቢቱ ፍጻሜ፡ ዮናስ ሦስት መአልትና ሦስት ሌሊት በአሳ አንበሪ ሆድ እንደነበረ
እንዲሁ የሰው ልጅ ሦስት መአልትና ሦስት ሌሊት በምድር ልብ ውስጥ ይኖራል። ማቴ 12፡
40
6
ትንቢተ ናሆም
ናሆም ማለት መጽናናት ማለት ነው። ስለ ነነዌ ውድቀት ራእይ ያየ ነው ።ለ ይሁዳም ምስራችን የተናገረ ነብይም
ትንቢቱ ይዘቶች
1. እግዜአብሄር ትግስተኛና ሀይሉም ታላቅ እንደሆነ፣ የፍርድና የበቀል አምላክ እንደሆነ ይገልጻል። ታሆም 1፡1-
14
2. የነነዌ ውድቀት፣መወረርና መበዝበዝ፣ የነነዌ ሀጢያት ዝርዝሮችና ሚን ያህል ታላቅ ከተማ ብትሆንም እንኳ
7
ትንቢተ ዘካሪያስ
ዘካሪያስ ማለት ዝኩር ዝክረ እግዚአብሔር ማለርት ነው። ወይም ደግሞ እግዚአብሔር አስታወሰ፣አሰበ ማለት ነው።
የዘካሪያስ አያቱ አዶ አባቱ ደግሞ በራክዩ፡ ሲሆን ነገዱም፡ ከነገደ ሌዋውያን ነው።ዳርዮስ በነገሰ በሁለተኛው አመት በ
ትንቢቱ ይዘቶች
እነሱም
✓ ዅለንተናው ወርቅ የኾነውን መቅረዝ በራሱም ላይ የዘይት ማሰሮ ያለው ሰባትም መብራቶችን
✓ አራት ሠረገላዎች ከኹለት የናስ ተራራ መካከል ሲወጡ እንዳየ ዘካርያስ 6፡1-8
ይናገራል። ዘካ 7:8-17
ይሰጣቸዋል። ዘካ 8፡1-መጨረሻው
10. ስ
8
ትንቢቱና ፍጻሜ
2. እኔም በፊታቹህ ደስ ብሏቹህ እንደሆነ ዋጋየን ስጡኝ ያለዚያ ግን ተውት አልሁ እነሱም ለዋጋየ ሰላሳ ብር
መዘኑልኝ እግዚአብሔርም በከውር ጨምረው እነርሱ እንደፈተኑት የጠራ መሆኑን ፈትነው አለኝ
ማቴ 26፡15
ማኒም ሰው ትንቢት ቢናገር የወለዱት አባቱና እናቱ አንተ በእግዚአብሔር ስም ሀሰትን ተናግረሃልና
ሰውም ይህ በእጅህ መካከል ያለ ቁስል ምንድን ነው? ይለዋል እርሱም በወዳጆቼ ቤት የቆሰልሁት ቁስል ነው
ይላቸዋል። ዘካ 13፡6
የትንቢቱ ፍጻሜ
➢ ከዚህ በኋላ ገታችን እየሱስ እንደዚህ አላቸው በዚች ሌሊት ሁላቹህም ትከዱኛላቹህ
4. አንቺ የጽዮን ልጅን ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በይ እነሆ ንጉስሽ ጻድቅና አዛኝ
9
➢ ጌታችን ወደ እየሩሳሌም ቀርቦ ወደ ደብረ ዘይት ወደ ቤተ ፋጌ በደረሰ ጊዜ ከደቀ
እንዲህ ተብሎ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ነው ለጽዮን ልጅ እነሆ የውህ ንጉስሽ በአህያይቱና
5. ብዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል በረዶና ውርጭ እንጂ ብርሀን አይሆንም ፣ አንዲት ቀንም ትሆናለች፣እርሷም በ
እግዚአብሔር ዘንድ የታወቀች ትሆናለች ቀንም አትሆንም፡ሌሊትም አትሆንም ሲመሽም ብርሀን ይሆናል።
አያለ ከ ዘካ 14፡6-19
የትንቢቱ ፍጻሜ
➢ ከተማይቱም ያበሩላት ዘንድ ጸሓይን ወይም ጨረቅን አትሻም ፣የ እግዚአብሔር ብርሀን
10