Professional Documents
Culture Documents
ነቢዩ ዳንኤል
ነቢዩ ዳንኤል
ጭብጥ
ጸሐፊ
ይዘት
ማውጫ
THE BUSENESS PLAN
01
ጭብጥ
• ከናቡከደነጾር እስከ ክርስቶስ ድረስ ስለሚነሱ የዓለም ኃያላን መንግስታት ትንቢት ነው።
2
ጸሐፊ
• “በእውነት ጌታ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም
አያደርግም” አሞጽ 3:7 ተብሎ እንደተነገረው ነብይነት በፍላጎት ወይም በምኞት
የማይገኝ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው።
• የአይሁድ ንጉሣዊ ቤተሰብ በመሆኑ ቤተሰቦቹ በባቢሎን በ604 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ
በተማረኩ ግዜ በልጅነቱ ተማርኮ ተወስዶአል።
• ዳንኤል መንግስተ ባቢሎን ከወደቀ በኋላ በመንግስተ ፋርስ እስከ ንጉሥ ዳርዮስ ዘመነ
መንግስት ኖሮአል።
• የዳንኤል እናትና ሠለስቱ ደቂቅ የኤልያቄም ልጆች ናቸው።
3
ይዘት
• ትንቢተ ዳንኤል ከመጻኢው ትንቢት ሌላ በዘመኑ ወደ ሰባ ሦስት አመታት 607-534
ቅ.ል.ክ ማለትም ከባቢሎን ንጉሥ ከናቡከደነጾር እስከ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ የሚሸፍን
ነው።
• ከምዕራፍ አንድ እስከ ስድስት ስለ ነብዩ ዳንኤልና ስለ ሰለሥቱ ደቂቅ ገድልና ተአምራት
ይይዛል።
• ዳንኤልም በንጉሡ መብልና በሚጠጣው ጠጅ እንዳይረክስ በልቡ አሰበ፤ እንዳይረክስም የጃንደረቦቹን አለቃ
ለመነ።
• ሁለቱ እግሮች የሚያመላክቱት የሮም መንግሥት በሁለት ምስራቅና ምዕራብ ተብሎ መከፈሉን ነው።
• የ ECC አባል ሀገራት ጣልያን፣ ጀርመን፣ ነዘርላንድ፣ ቤልጅየም፣ ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ለክሰምበርግ፣
ዴንማርክ፣ አየርላንድና ግሪክ ነበሩ።
• እጅም ያልነካው ከተራራው ተፈንቅሎ ከወርቅ፣ ብር፣ ብረትና ሸክላ የሆነውን
የምስሉን እግሮች የፈጨው ድንጋይ የክርስቶስ ምሳሌ ነው።
• ፋሬስ ማለት፥ መንግሥትህ ተከፈለ፥ ለሜዶንና ለፋርስ ሰዎችም ተሰጠ ማለት ነው።
• በምዕራፍ 6 የነብዩ ዳንኤል ከአናብስት አፍ የዳነበት ታዋቂ ተአምራት ተጽፎአል።
• በምዕራፍ 7 የአራቱ ታላላቅ አራዊት ራእይ ተጽፎአል። ናቡከደነጾር ካየው የታላቁ ምስል
ሕልም ጋር የሚነጻጸር ሲሆን ስለ ኃያላን መንግሥታት መነሳትና መውደቅ ያትታል።
• አስሩ ቀንዶች አስሩን ነገሥታት ሲወክሉ አንደኛው ቀንድ ደግሞ ሌሎች ሦስት ነገሥታትን
ስለሚያስገብር አንድ ንጉሥ ይመሰላል።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር