Professional Documents
Culture Documents
አላማ ያለው ሰው ጉዞ
አላማ ያለው ሰው ጉዞ
ዓላማ ያለው ሰው
ጉዞ
1
“እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ
ተናገረው፡-ለእስራኤል ልጆች
የምሰጣትን የከንዓንን ምድር ይሰልሉ
ዘንድ ሰዎችን ላክ፤ ከአባቶች ነገድ ሁሉ
እያንዳንዱ በመካከላቸው አለቃ የሆነ
አንድ ሰው ትልካላችሁ።”
ዘኁ. 13፡1-2 2
“ሙሴም የከነዓንን ምድር ይሰልሉ ዘንድ ላካቸው፥
አላቸውም፦ ከዚህ በደቡብ በኩል ውጡ፥ ወደ
ተራሮችም ሂዱ፡፡ ምድሪቱንም እንዴት እንደ ሆነች፥
በእርሷዋም የሚኖሩ ሰዎች ብርቱዎች ወይም ደካሞች፥
ጥቂቶች ወይም ብዙዎች እንደ ሆኑ፥ የሚኖሩባትም
ምድር መልካም ወይም ክፉ፥ የሚኖሩባቸውም
ከተሞች ሰፈሮች ወይም አምቦች እንደ ሆኑ፥ ምድሪቱም
ወፍራም ወይም ስስ ዛፍ ያለባት ወይም የሌለባት እንደ
ሆነች እዩ፣ ከምድሪቱ ፍሬ አምጡ፣ አይዟችሁ።
3
“ወጡም፣ምድሪቱንም ከጺን ምድረ በዳ በሐማት ዳር
እስካለችው እስከ ረአብ ድረስ ሰለሉ። በደቡብም
በኩል ውጡ፥ ወደ ኬብሮንም ደረሱ፤ በዚያም የዔናቅ
ልጆች አኪመን፥ ሴሲ፥ ተላሚ ነበሩ።
“ወደኤሽኮልም ሸለቆ መጡ፥ ከዚያም ከወይኑ አንድ
ዘለላ የነበረበትን አረግ ቈረጡ፥ ሁለቱም ሰዎች
በመሎጊያ ተሸከሙት፡፡ ደግሞም ከሮማኑ ከበለሱም
አመጡ። የእስራኤል ልጆች ከዚያ ስለ ቈረጡት ዘለላ
የዚያን ስፍራ ስም የኤሽኮል ሸለቆ ብለው ጠሩት።
4
“ምድሪቱንም ሰልለው ከአርባ ቀን በኋላ ተመለሱ። በፋራን
ምድረ በዳና በቃዴስ ወዳሉት ወደ ሙሴና ወደ አሮን ወደ
እስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ሄደው ደረሱ፡፡ ወሬውንም
ለእነርሱና ለማኅበሩ ሁሉ ነገሩአቸው፥ የምድሪቱንም ፍሬ
አሳዩአቸው።
ላይ መድረስ አይቻለውም፡፡
ሆኖም ጉዞው በጣም ሻካራና ከፊታችን ያለው አስፈሪ
8
“ምድሪቱንም ሊሰልሉ ሙሴ ልኳቸው
የተመለሱት ሰዎች ክፉ ወሬም ስለ ምድሪቱ
እያወሩ በእርሱ ላይ ማኅበሩ ሁሉ
እንዲያጕረመርሙ ያደረጉ፥ ክፉ ወሬ ያወሩ
እነዚያ ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት በመቅሠፍት
ሞቱ። ነገር ግን ምድሪቱን ሊሰልሉ ከሄዱ
ሰዎች የነዌ ልጅ ኢያሱና የዮፎኒ ልጅ ካሌብ
በሕይወት ተቀመጡ።”
ዘኁ. 14፡36-38 9
ያመጡት መረጃና የደረሱበት ድምዳሜ በአካላዊ
ግዝፈትና በቁጥር ብዛት ላይ የተመሠረተ ነበር፡፡
ከእግዚአብሔር ጋር ለሆነ ምንም ኃያል ነኝ ባይ
ሊያቆመው አይችልም፡፡ ለትእዛዛቱ ታዛዦች ሆነን
በመንገዱ ከተጓዝን ተስፋ አድርጎ ከሰጠን አገር
እንደርሳለን፡፡
ይህ
ማለት ግን ኃያላኑ ዔናቃውያን ዝም ብለው ከነዓንን
ይለቃሉ ማለት ግን አይደለም፤ ፍልሚያ ይጠይቃሉ፤
ከሞት ጋር መጋፈጥን ይጠይቃል፡፡ መሞት ሊመጣም
ይችላል፡፡ 10
ሆኖም በመጨረሻ ግን ድል እናደርጋቸዋለን፤
እግዚአብሔር ስለ እኛ ይዋጋቸዋልና፡፡ እርሱ ሞትን
እንኳ አሸንፎታልና፡፡
“ካሌብም ሕዝቡን በሙሴ ፊት ዝም አሰኘና፡-
16
“ተነሣና ሕዝቡን ቀድስ፥ እንዲህም በላቸው፡-
እስራኤል ሆይ፥ እርም የሆነ ነገር በመካከልህ አለ፣
እርምም የሆነውን ነገር ከመካከላችሁ እስክታጠፉ ድረስ
በጠላቶቻችሁ ፊት መቆም አትችሉም ብሎ የእስራኤል
አምላክ እግዚአብሔር ተናግሮአልና እስከ ነገ ተቀደሱ።
“ . . . እርም የሆነውም ነገር የተገኘበት ሰው
የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን አፍርሷልና፥ በእስራኤልም
ዘንድ በደል አድርጓልና እርሱና ያለው ሁሉ በእሳት
ይቃጠላሉ።” ኢያ. 7
17
“በዘረፋመካከል አንድ ያማረ የሰናዖር ካባ፥ ሁለት
መቶም ሰቅል ብር፥ ሚዛኑም አምሳ ሰቅል የሆነ ወርቅ
አይቼ ተመኘኋቸው፥ ወሰድኋቸውም እነሆም፥
በድንኳኔ ውስጥ በመሬት ተሸሽገዋል፥ ብሩም ከሁሉ
በታች ነው አለው።
“ኢያሱም መልክተኞች ሰደደ ወደ ድንኳኑም ሮጡ
እነሆም፥ በድንኳኑ ውስጥ ተሸሽጎ ነበር፥ ብሩም
በበታቹ ነበረ።”
ኢያ. 7፡21-22
18
19
20
almost 250 million visitors regardless of age or origin
have come from all over the planet to see it since its
opening in 1889.
As France’s symbol in the world, and the showcase
27
4. በዓላማ ከሚሠሩ ክፉዎች
“. . . ከዓመፀኞችና ከክፉዎች ሰዎች እንድንድን ስለ
እኛ ጸልዩ።” 2 ተሰ. 3፡1
“ነገር ግን ክፉዎች ሰዎችና አታላዮች፥ እያሳቱና እየሳቱ
28
“ቤተ ክርስቲያንን እኛ አንጠብቃትም፣ ራሱ ይጠብቃታል”
“በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን
29
ነገርን የሚናገሩ ሰዎች በመካከላችሁ እንዲነሡ እኔ
አውቃለሁ። ስለዚህ ሦስት ዓመት ሌሊትና ቀን በእንባ
እያንዳንዳችሁን ከመገሠጽ እንዳላቋረጥሁ እያሰባችሁ
ትጉ።” የሐዋ. 20፡28-31
“እኔ ተከልሁ አጵሎስም አጠጣ ነገር ግን
30
“የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፡- የሰው ልጅ
ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ በእስራኤል እረኞች ላይ ትንቢት ተናገር፥
እረኞችንም እንዲህ በላቸው፡- ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
ራሳቸውን ለሚያሰማሩ ለእስራኤል እረኞች ወዮላቸው! እረኞች
በጎችን ያሰማሩ ዘንድ አይገባቸውምን?
“.
. . የደከመውን አላጸናችሁትም፣ የታመመውንም
አላከማችሁትም፣ የተሰበረውንም አልጠገናችሁትም፣ የባዘነውንም
አልመለሳችሁትም፣ የጠፋውንም አልፈለጋችሁትም፣ በኃይልና
በጭቈናም ገዛችኋቸው። እረኛንም በማጣት ተበተኑ፥ ለምድርም
አራዊት ሁሉ መብል ሆኑ፥ ተበተኑም።” ሕዝ. 34
31
“ትንቢቱ መፈጸሙ ላይቀር አንድከም”
“ሁን ያለው ላይቀር”
32
“ስለሕዝብ ስለ መንግሥትም እነቅል አፈርስም
አጠፋም ዘንድ በተናገርሁ ጊዜ፥ ይህ ስለ እርሱ
የተናገርሁበት ሕዝብ ከክፋቱ ቢመለስ፥ እኔ አደርግበት
ዘንድ ካሰብሁት ክፉ ነገር እጸጸታለሁ። ስለ ሕዝቡም
ስለ መንግሥትም እሠራውና እተክለው ዘንድ
በተናገርሁ ጊዜ፥ በፊቴ ክፉን ነገር ቢያደርግ ቃሌንም
ባይሰማ፥ እኔ አደርግለት ዘንድ ስለ ተናገርሁት
መልካም ነገር እጸጸታለሁ።”
ኤር. 18፡7-10
33
ብዙ ለውጥ ያመጡ ግለሰቦች አሉ፡፡
34
1. መንፈሳዊነት
ክርስትና ሕይወት ነው፤ በውስጥ በአፍኣ የሚቆጣጠር፣ ሁለንተናን የሚለውጥ
ነው፡፡
ከሁሉ በፊት የክርስትናን ምንነት በአግባቡ መረዳት ይገባል፡፡
ክርስትናን በአግባቡ የተረዱ ክርስቲያኖች ሁለንተናቸው በሙሉ
ይለወጣል፡፡
“ደግሞ መንግሥተ ሰማያት በእርሻ ውስጥ የተሰወረውን መዝገብ ትመስላለች፤
ሰውም አግኝቶ ሰወረው፥ ከደስታውም የተነሣ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን
እርሻ ገዛ።” ማቴ. 13፡44
35
2. እውቀት
በሐዋርያት ዘመን - መሔድና ማስተማር፣ መመስከር
በጠበቆች (Apologists) ዘመን -
በዘመነ ሰማዕታት -
በዘመነ ሊቃውንት -
. . .
36
3. ዓላማ (ርእይ) ተኮር እንጂ ክስተት (ግለሰብ)
ተኮር አይደለም፡፡
(Being objective, not subjective)
አባቶቻችን ጉዳይ ተኮር እንጂ ግለሰብ ተኮር አልነበሩም፡፡
ሰዎችን ከስህተት ማውጣትና ከእውነት ጋር ማሰለፍ የቻሉት
ለዚህ ነበር፡፡
“Cyril send greetings in the Lord to the most beloved and
religious and beloved of God the reverend fellow
minister Nestorius”
እንደ ወንድም፣ ያውም እንደ ተወደደ ወንድም ነበር የሚጠራው፡፡
37
ለእምነት ጥብቅና መቆም እብሪተኛነት አይደለም፣ ከዚህም
ጋር አይገናኝም፡፡
አቅጣጫ ማስቀየሪያ ጉዳዮች - እውነተኛ ጉዳዮች
ክስተት - ከክስተቶቹ ጀርባ ያለው ዋና ጉዳይ
“ነገር ግን ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ አሳልፎ ሊሰጠው
39
እንግዲህ ያልተስማሙት የጋራ መሀብር ፍጥረን ልንኖር ነው …. ተብሎ
ግን እኔ ከሰውነቴ እንቁላልን ሳቀርብ አንቺ ከዱርና ከጉሮ አመጣሽ እንዴት
ድርሻችን እኩል ይሆናል ስትል
በግ የዋህ ስለሆነች ታድያ ምን ይሻላል ስትል ከአንድ ጭንሽ ስጋ አውጭና
እንመገብ
ስተውሉ ደሮ እንቁላል ማቅረባ ተፈጥሮአዊ ባሕሪዎ ስለሆነ ነው ነገር ግን
በግ ስጋው ሲቆረጥ መቁስል መድማት መታመም መሞትም ይመጣል በዚህ
ጊዜ ደርሻቸውን ስንመለከት
ደሮ ካላት ኮንትረቢውት/አስተዋፅኦ
በግ ደግሞ በሂወተዋ ኢንቮልመንት/መስዋትነት
ከዚህ የምንረደው ብዙ ጊዜ በአገልግሎት ውስጥ ሰዎች እንድ አለማዊነት
በብልጠት አጭብርበሮ እኩል መሆን ይፈልጋል
ከዚህ ጋር የደሮዋና የበጉን ድርሻ ስንመለከት
40
ስብሐት
ለእግዚአብሔር
41