Professional Documents
Culture Documents
ACFrOgBrX2 - 2C5WCL63C HqQQSDq1Tc7Wk6eCPOfoiZHgyB4 - mnaumg1nLY2Sw71mYG9bNDnh2BWfzbFR6APHApMIjkhg - O VS34djTf SfsPzkFIyGEJ2DLIRS dYAX3qlLetgffqKUoBjzZL8
ACFrOgBrX2 - 2C5WCL63C HqQQSDq1Tc7Wk6eCPOfoiZHgyB4 - mnaumg1nLY2Sw71mYG9bNDnh2BWfzbFR6APHApMIjkhg - O VS34djTf SfsPzkFIyGEJ2DLIRS dYAX3qlLetgffqKUoBjzZL8
I. የቃሉ ንባብ
ኢዩኤል 2፡12 - 13
አሁንስ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በጾምም፥ በልቅሶና በዋይታ ወደ
እኔ ተመለሱ።
ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤
አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ ቁጣውም የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥
ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ።
II. ጸሎት
o ማህበራዊ ችግሮች፦
▪ ሰዶመኞች፣
▪ ልመና፣
▪ ሴት አዳሪነት፣
▪ ሱስ፤
▪ ትዳር ፈረሰ፦
ቤተ ሰብም ተበተነ፣
ህፃናት ደጋፊ አጡ።
▪ የጎዳና ተዳዳሪነት፣
▪ መፈናቀል በዛ፣ ስደት እንደ ዋዛ፣
ፈራን፣ ተጨነቅን...
እግዚአብሄር
o ከምድር አህዛብ ሁሉ ከፍ ከፍ ያደርግሃል፤
o በከተማህ ብሩክ ትሆናለህ፤
o በእርሻህም ብሩክ ትሆናለህ፤
o የሆድህ ፍሬ፣ የምድርህም ፍሬ፣ የከብትህም ፍሬ፣ የላምህም
ርቢ፣ የበግህም ርቢ፣ብሩክ ይሆናል፤
o እንቅብህ ቡቃያህ ብሩክ ይሆናል፤
o በመግባትህ ብሩክ ትሆናለህ፣ በመውጣትህም ብሩክ ትሆናለህ፤
o በአንድ በኩል የመጡብህ ጣላቶች በብዙ መንገድ ከፊትህ
ይሸሻሉ፤
o እግዚአብሔር በረከቱን በአንተ ላይ በጎተራህ በእጅህም ሥራ
ሁሉ እንዲወርድ ያዝዛል፤
o አምላክህ እግዚአብሄር በሚሰጥህ ምድር ይባርክሃል።
ብሎ ይቀጥላል...
- ማቴ. 6፡ 25 – 26
25
ስለዚህ እላችኋለሁ፥ ስለ ነፍሳችሁ በምትበሉትና በምትጠጡት፥
ወይም ስለ ሰውነታችሁ በምትለብሱት አትጨነቁ፤ ነፍስ ከመብል
ሰውነትም ከልብስ አይበልጥምን?
ስለዚህም ሲንጠቀልለው፦
ጻድቃን
17
ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው
ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው። መዝ. 34፡17
ሆሴዕ
- እግዚአብሔር ሃጥያትን እንዴት እንደሚጠየፍ ሰው እንዲረዳም በሆሴዕ
በኩል አንድ ተምሳሌዓዊ ነገርን አደረገ፦
o በዚህ ተምሳሌዓዊ ትይንት፦
▪ ሆሴዕ እንደ እግዚአብሔር
▪ ጎሜር ደግሞ እንደ እስራኤል ህዝብ
እንዲጫወቱ ተደረገ።
b. የኤልዛቤል ነብያት በዙ
ዛሬ በእግዚአብሔር ስም የሚተነብዩ፣ ነገር ግን ምኞታቸውን
የሚያሳድዱ ሃሰተኛ ኤልዛብልን የሚያገለግሉ የበዓል ነብያት
በዝተዋል፦
- መልእክታቸው የሚያስት፤
- ትንቢታቸው የማይፈጸም፤
- ኑሮአቸው ውሸት፣
- ተግባራቸው ክፉ፤
- እውነተኛ የእግዚአብሄር ነብያትን የሚጠሉ፦
o የእግዚአብሄር መንፈስ እንዴት ከኔ አለፎ ወደ አንተ መጣ
የሚሉ፤
- የግዚአብሄር ነብያት ሲራቡ፣ ሲሰደዱ፣ ከቁራ ወስደው ሲበሉ፣ እነርሱ ግን
ራሳቸውን በማበልጸግ የተጠመዱ፤
- ክርስቶስን የሚያሰድቡ፣ የሃፍረት ሸክም ክርስትያኖችን
ያሸከሙ፤
- ከእግዚአብሄር የራቁ፣ የጽድቅን መንገድ ያማያውቁ፤
- ከክርስቶስ ጋር ሰዎች የሚታረቁበትን ትልቁን ንስሃ ከሁሉ
አብልጠው የሚረግሙ፣ ካምልኮአቸው ነጥቀው ያወጡት፦
o መጥምቁ ዮሐንስ ከ400 ዓመት የጸጥታ ዘመን ቦሃላ ሲመጣ ንስሃ
ግቡ ብሎ ቢሆንም፤
o ጌታ ኢየሱስ አገልግሎቱን ሲጀምር መንግስተ ሰማያት
ቀርባለችና ንስሃ ግቡ ብሎ ቢሆንም፤
o ሐዋርያው ጴጥሮስ በመጀመርያ የወንጌል መልዕክቱ ንስሃ
ግቡ ኃጥያታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ
በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ ብሎ ቢሆንም፤
o በራዕይ ከሰባቱ አብያተ ክርስትያናት ለአምስቱ የነበረው
መልዕክት ንስሃ ግቡ የሚል ቢሆንም።
ዛሬ ግን የንስሃን ዋጋን ባዶ አስቀርተውታል፤
VII. መደምደምያ
a. እግዚአብሔር መሃሪ ነው
ዛሬ ባነበብነው ክፍል (ኢዩ 2፡13B)፦
አሁንስ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በጾምም፥ በልቅሶና በዋይታ ወደ
እኔ ተመለሱ።
አልፎም...
ሆሴ. 6፡1
1
፤ ኑ ወደ እግዚአብሔር እንመለስ፤ እርሱ ሰብሮናልና፥ እርሱም ይፈውሰናል፤
እርሱ መትቶናል፥ እርሱም ይጠግነናል።