You are on page 1of 9

1

2ኛ የጴጥሮስ መልእክት 2
1 ነገር ግን ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ እንዲሁም በመካከላችሁ ደግሞ ሐሰተኞች
አስተማሪዎች ይሆናሉ፤ እነርሱም የዋጃቸውን ጌታ እንኳ ክደው የሚፈጥንን ጥፋት በራሳቸው ላይ እየሳቡ
የሚያጠፋ ኑፋቄን አሹልከው ያገባሉ፤
2 ብዙዎችም በመዳራታቸው ይከተሉአቸዋል በእነርሱም ጠንቅ የእውነት መንገድ ይሰደባል።
3 ገንዘብንም በመመኘት በተፈጠረ ነገር ይረቡባችኋል፤ ፍርዳቸውም ከጥንት ጀምሮ አይዘገይም
ጥፋታቸውም አያንቀላፋም።
4 እግዚአብሔር ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ
ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፥
5 ለቀደመውም ዓለም ሳይራራ ከሌሎች ሰባት ጋር ጽድቅን የሚሰብከውን ኖኅን አድኖ በኃጢአተኞች ዓለም
ላይ የጥፋትን ውኃ ካወረደ፥
6 ኃጢአትንም ያደርጉ ዘንድ ላሉት ምሳሌ አድርጎ ከተማዎችን ሰዶምንና ገሞራን አመድ እስኪሆኑ ድረስ
አቃጥሎና ገልብጦ ከፈረደባቸው፥
7-8 ጻድቅ ሎጥም በመካከላቸው ሲኖር እያየና እየሰማ ዕለት ዕለት በዓመፀኛ ሥራቸው ጻድቅ ነፍሱን
አስጨንቆ ነበርና በዓመፀኞች ሴሰኛ ኑሮ የተገፋውን ያን ጻድቅ ካዳነ፥
9-10 ጌታ እግዚአብሔርን የሚያመልኩትን ከፈተና እንዴት እንዲያድን፥ በደለኞችንም ይልቁንም በርኵስ
ምኞት የሥጋን ፍትወት እየተከተሉ የሚመላለሱትን ጌትነትንም የሚንቁትን እየቀጣቸው ለፍርድ ቀን
እንዴት እንዲጠብቅ ያውቃል። ደፋሮችና ኵሩዎች ሆነው ሥልጣን ያላቸውን ሲሳደቡ አይንቀጠቀጡም፤
2

•የጴጥሮስ ሁለቱም መለዕክት የሚናገረዉ ስለአንድ ዓላም


ነዉ፡፡
• እርሱም አንተ ግን ፀንተህ ቁም!!!
 በአስጨናቂ ሁኔታዎች መካከል እንዴት እንደሚያድን እርሱ
ያዉቃልና አንተ ግን ፀንተህ ቁም!
•በ1ኛ መለዕክቱ ሐዋሪያዉ የሚናገረዉ ምዕራፍ 4፡12 ላይ
እንደሚናየዉ ማለት ነዉ፡፡
• ከቤተ-ክርስቲያን ዉጪ ስለሚመጣባቸዉ ፈተናና ይህንን ደግሞ
እንደ ሙሉ ደስታ አድርጎ መቀበል እንዳለባቸዉ ይናገራል፡፡
• በ2ኛ መለዕክቱ ደግሞ በቤተ ክርስቲያን ዉስጥም ስለሚያናዉጡ
ፈተናዎች እንዳይሸነፉ ይናገራል፡፡
3
•1ኛ ጴጥሮስ 4፡12 ወዳጆች ሆይ፥ በእናንተ መካከል እንደ እሳት ሊፈትናችሁ
ስለሚሆነው መከራ ድንቅ ነገር እንደ መጣባችሁ አትደነቁ፤
•13 ነገር ግን ክብሩ ሲገለጥ ደግሞ ሐሤት እያደረጋችሁ ደስ እንዲላችሁ፥ በክርስቶስ
መከራ በምትካፈሉበት ልክ ደስ ይበላችሁ።
•14 ስለ ክርስቶስ ስም ብትነቀፉ የክብር መንፈስ የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ላይ
ያርፋልና ብፁዓን ናችሁ።
 በዚህ ስፍራ የሚናገረዉን ማንበብ በጣም ይቀላል መተርጎም ግን በጣም ይከብዳል፡፡
•ምንድ ነዉ ጉዳዩ ጴጥሮስ እንደ እሳት የሚያቃጥል፤
 ስማችሁን አመድ ለማድረግ የመጣ፤
 ዝናችሁን ጥላሸት የሚቀባ፤
 ሃብታችሁን ማገዶ የሚያደርግ፤
 አጥንታችሁን እንደችቦ የሚያነድ ነገር ስገጥማችሁ
•ቶሎ ሸሽታችሁ አምልጡ አይልም! ይልቁንስ መከራን በሚትካፈሉበት በዚያ ልክ ደስ
ይበላችሁ!!!
•በአጭሩ፤ በእሳት አንድ ሰዉ ስለበለብ በሚጮኾ ልክ ለጌታ የምስጋና ጩኸት ያሰማ
ይላል፡፡
4

Stand firmly!!!
መገፋት ስመጣ ፀንተህ ቁም!
ጨለማ ስደቀን ፀንተህ ቁም!
በዝናብ ወቅትም ፀንተህ ቁም!
ፀሐዩም ብዙ አያስደንቅህ!
መጨረሻዉስ የጤራህ ጌታ እንዴት ከዚህ ሁሉ
መሐል እንዲያድን ያዉቃልና፡፡
5
•ምን ማስረጃ አለኝ?
•ተመልከት ኖህን ዘፍጥረት 6፡13‹‹
•13 እግዚአብሔርም ኖኅን አለው፦ የሥጋ ሁሉ ፍጻሜ በፊቴ
ደርሶአል፤ ከእነርሱ የተነሣ ምድር በግፍ ተሞልታለችና፤ እኔም እነሆ
ከምድር ጋር አጠፋቸዋለሁ።
•14 ከጎፈር እንጨት መርከብን ለአንተ ሥራ፤ በመርከቢቱም
ጉርጆችን አድርግ፥ በውስጥም በውጭም በቅጥራን ለቅልቃት።
•15 እርስዋንም እንዲህ ታደርጋታለህ፤ የመርከቢቱ ርዝመት ሦስት
መቶ ክንድ፥ ወርድዋ አምሳ ክንድ፥ ከፍታዋ ሠላሳ ክንድ ይሁን።
•16 ለመርከቢቱም መስኮትን ታደርጋለህ፤ ከቁመትዋም ክንድ ሙሉ
ትተህ ጨርሳት፤ የመርከቢቱንም በር በጎንዋ አድርግ
ታችኛውንምሁለተኛውንም ሦስተኛውንም ደርብ ታደርግላታለህ።
6

ኖህ ይህንን በማድረጉ በምድር ላይ ደስተኛ የነበረ አንድም ጎሮቤት አልነበረም!


 በጣም ይገርመኛል!
 ሌላ እንኳን ባይሰማዉ እንዴት አንድ ጎሮቤት ይጠፋል
 ኖህን ደህና አደርክ ማለት ሁሉ ትተዉ
 በምትኩ ሞኝነቱን ይነግሩታል
 ያም ብቻ አይደለም ይህ እብድ ሽማግሌ እያሉ ያሾፉበታል፡፡
 በጣም የሚገርመዉ እግዚአብሔር ኖህን መርከብ ብቻ ስራ አይደለም
ያለዉ! በጣም ትዕግስት የሚጠይቅ
 እንደሞኝ እግዚአብሄር ካለኝ ቁመቱ እንዳያልፍ እያለ ሲለካ የሚያስፎግር
 ወርዱ ርዝመቱ እንዳይዛባ ይላል፤ በዚህን ግዜ ግን የሚያየዉ ተሰቃይ ብለዉት ነዉ
ይላል፡፡
 ሌላኛዉ አስገራሚ ነገር የኖህ ቤተ-ሰብ ነዉ!
 ሁሉ ስሲቅ ስሳለቅ ቤተ-ሰቡ ግን እንጨት ያቃብላል በሃሳቡ አብሮት ነዉ፡፡ ጌታ
ይባርካቸዉ!!!
 ኖህ ከእግዚአብሔር ሰምቷልና የሚያስቆመዉ አልተገኘም!
 ፀና የፅናት ልክ አሳየ
7

•የአጠገብህን ሰዉ ከእግዚአብሔር በሰማኸዉ ጉዳይ ፀንተህ


ቁም፤
• ነቀፋ ልመጣ ይችላል!
• ምተፋብህ ይኖራሉ!
• እንደሞኝ ትቆጠራለህ!
• የሚረዳህም የሚረዳህም ይጠፋል አንተ ግን ፀንተ
ቁም
• ምክንያቱም ኖህን ከዚያ ሁሉ ነገር ያዳኔ ጌታ እንዴት
እንደሚያድን ያዉቃልና!
ፀንተህ ቁም!
•ከእርሱ እንደተነገረህ እንጂ እንደሚነግሩህ አትሁን!
•የሚፀኑትን ያድናል፡፡
8
 ሌላኛዉ ማስረጃችን ኢዮብ ነዉ
በብዙ ተፈተነ ነገር ግን የሚሆነዉን ተመለከተና
እንዲያ ቀረብ ብላ
 ከብቶቹ ስሞቱ አሁን ምን ይባላል ስትል ኢዮብን ኢዮብ ደግሞ እንዲህ ይላታል፤ ዉዴ
ይህ ከብት ሙሉት ባለ ቀን ምን ነበር ያልነዉ? ያኔ ማ እግዚአብሔር ይመስጌን ነዉ ያልነዉ
ስትል፤
 ኢዮባ ደግሞ አዎ እልቅ ስልም እግዚአብሔር ይመስጌን ነዉ የሚባለዉ፡፡
 አሁንም መጣችና ግመሎቹ እምሽክ ስሉ ኢዮብዬ ኸሬ ይህ ነገርስ ምን ይባላል?
ስትለዉ ዉዴ ግመሎቹን እያየን ምን ነበረ ሚንለዉ እግዚአብሔር ተመስጌን ነዋ አዎ
ስያልቁም ቋንቋዉ አይቀየርም ተመስጌን ነዉ የሚባለዉ አላት፡፡
 አሁንም ልጆቹ በአንዴ ስያልቁ ኤሬ ኡ አሁንምስ ምን ይባላል ስትል ሆዴ አሁንም
ተመስጌን ነዉ የሚባለዉ ስላት ጥላ ጠፋች!!
ኢዮባ ግን ፀንቶ ቆሟል!!
ተመልሳም መጥታ ሰዉነቱ በቁስል በተመታ ጊዜ አንድ ጥያቄ ጠየቀችሁ ኢዮብ አሁንም
በቦታ ነህ? አሁንም አልሰደብከዉም ስትለዉ፤ ይህ ጉዳይ ላንቺ አይገባሽም!!
አምላኬ እንዴት እንደሚያድን ያዉቃልና!!!
9

• ከጥንት ጀምሮ በዙፋኑ ያለ


• ዘላለም የሚኖር የከበረ
• ከኔ ጋራ ያለዉ እግዚአብሔር ትልቅነዉ
• ምስጋናዉ ብዙ ብዙ ነዉ
• እግአብሔር አለ2
• ከኔ ጋራ አለ ኢየሱስ አለ
• ወጀብ ማዕበሉ ስነሳ
• ችግር ፈተና ሲበዛ
• ሲጨላልም ነገሩ
• ሁኔታዎችም ስያስፈሩ
• ለተጨነቁት የሚራራ
• የሱስ አለ ከኔ ጋራ
• ያስደነገጠኝ በሙሉ
• ፀጥ አለ ወጀብ ማዕበሉ

You might also like