You are on page 1of 21

1

የእግዚአብሔርን ጊዜ እንጠብቅ
ለሁሉ ጊዜ አለዉ ሁሉም በጊዜዉ ሊሆን ደግሞ ግዴታ
አለዉ!!!
ጠቢቡ ሰለሞን በመክብብ 3፡1-8‹‹
 ለማልቀስ ጊዜ አለዉ፤ለመሳቅም ጊዜ አለዉ!
 ለሐዘን ጊዜ አለዉ፤ለደስታ ጊዜ አለዉ!
 ለዝምታ ጊዜ አለዉ፤ለመናገር ጊዜ አለዉ!

 ቁጥር11 ነገርን ሁሉ በጊዜዉ ዉብ አድርጎ ሠራዉ፡፡


ይላል፡፡
How to handle challenges of life by S. Tamirat 2

ጠብቡ ሠለሞን እንዲታወቀዉ በጥበብ የላቀ በማስተዋል


የተባረከ ሰዉ ነበርና ሁሉን ቁጭ ብለዉ ስመለከት አንድ ቁልፍ
ነገር ተመለከተ፡
1ኛ ለሁሉም ነገር ጊዜ ገዥ እንደሆነ አየና
 ሌላ ደግሞ ለእርሱም ገዥ እንዳለ አየ እርሱም
እግዚአብሔር መሆኑን ደመደመ፡፡
ማለቴ፡› ሁሉም ለጊዜ ተገዥ ሲሆን ጊዜዉ ደግሞ ለእግዚአብሄር
ተገዥ መኖኑን ማለት ነዉ፡፡
How to handle challenges of life by S. Tamirat 3
ነገር ግን ከጊዜ በላይ የሆነ አንድ አንድ ኣካል አለ እርሱም እግዚአብሄር ነዉ ይላል፡፡
 እርሱን ጊዜ አይይዘዉም
Season አይገድበዉም
ኢኮኖሚ አይይዘዉም
ወቅታዊ ሁኔታዎች አይዘዉም
የፖለትካ ሁኔታ አይገደዉም
የዓለም ሁኔታ አይይዘዉም
እንዲያዉ ወቅቱ ጨለማ ይሁን ንጋት ልስራ ብሎ ከተነሳ እጁ ብቻ ከነካ ሁሉ ዉብ
የሚሆንለት እግዚአብሄር ነዉ፡፡ ይላል፡፡
 ስፈልግ ደመና ሳይኖር ዝናብ አለ ይላል

 ስፈልግ ቡቃያ በለለበት እህል ይሸመታል ይላል፤


 ሲፈልግ ተቀብሮ ሬሳዉ በሚፈነዳበት ቀን ይነሳል ይላል
 ሲፈልግ አንድ ልጅ ያልወለደዉን የትዉልድ አባት ይላል፤
 ስፈልግ ዉኃዉ ላይ ይራመዳል፤ተራመድም ይላል እርሱ የጊዜም
የባለጊዜም ገዥ ነዉ ሃሌሉያ!!
How to handle challenges of life by S. Tamirat 4

እግዚአብሔር ለሳራ በዕድመዋ አመሻሽ ም 18 ስናገር ቁ 12 ላይ እንዲህ አለች፡› እንዲያዉ


እንዲህ አይነቱ ንግግር ምን ይባላል እንደያዉ መዉለዱንስ ይሁን እንበል ስለ ጊዜዉ
አስቦበታልን በማለት ነዉ፡፡
እዉነት ነዉ፡›
 የሰዎች ካላንደርም፤ የባዮሎጂ ካላንደሪም የማይሰራበት ጊዜ ነዉ፡፡
 ምን ማለት ነዉ፣አሁን ለሰዉ ያለፈ ጊዜ ያለቀ ሰዓት ነዉ! ለእግዚአብሔር ግን የስራ ጊዜ
ነዉ፡፡
 ታዲያ እንዴት ተብሎ ነዉ ለጎሮበት ሳራ ወለደች ተብሎ ምነገረዉ!
አይነገርም! እንዴት ሌሎች ሴቶች ስወልዱ በሰዉ አቆጣጠር ስለ ወለዱ እንኳን ደስ
አላችሁ እየተባለ በእልልታ ነበር የሚመጣ፡፡
 በሳራ ወቅትሳ እንዲህ ነዉ የሚሆነዉ፤እቤት ያሉትም ይስቃሉ ከጎረቤት የሚመጡትም
እየሳቁ ይገባሉ ለምን? ነገሩ በሰዉ ሰዓት የማይደረግ በእግዚአብሄር ሰዓት ነዉ የተሠራዉ!!!
How to handle challenges of life by S. Tamirat 5
• ለአንድ ሰዉ መለከዕክት አለኝ፤ በሰዉ ጊዜ ስትጠብቁ የደከማችሁ
አልፎብኛል ከእንግዲህ ተስፋም የለኝ የምትሉ የምስራች አለኝ፤እዉነት ነዉ
እናንተም ጎረቤትም ቤተ ዘመዶቻችሁም የጠበቁት ሰዓት አልፎአል
የእግዚአብሔር ቀን ግን አሁን ደርሰዋል ፡
ያለቀሰ የሚስቅበት
የተጣለ የሚነሳበት
የተለቀሰለት የሚሳቅበት
በትካዜ የሚታወቁ በደስታ የሚፈነድቁበት የእግዚአብሄር ሰዓት
መጥተዋል፡፡
• የዚህን ቀን እንባ እንኳን በራሱ ታስቦም ጠብ አይልም
• በአጭሩ ሰዉ ሲሰራ በሰዉ ጊዜ የመጣ እጀን በጉንጭ እግዚአብሄር ሲሰራ
እጅህን በአፍ ላይ ያስጫናል፡፡
6

 በአንድ ወቅት ነብዩ ዕንባቆም ትልቅ ክርክር አነሳ፤ባለማቋረጥም


እግዚአብሔርን መጨቅጨቅ ጀመረ፤
 ያም ብቻ አይደለም፤ እግዚአብሔርን ቆይታና ዝምታ መዉቀስ ጀመረ፡፡
 Finally እንዲህ ያለ ይመስለኛል በቃ ይኼ እግዚአብሔር ራሱ ያለ
አይመስለኝም ዙፋኑን ሳይለቅ አልቀረም በቃ መሸ ሰዓቱም ሄደ ብሎ
ከደመደመ በኋላ ለማንኛዉ እስኪ የሚሆነዉን ልጠብቅ ሲል ድምፅ መጣ!
How to handle challenges of life by S. Tamirat 7

 ልክ በሁለተኛ ምዕራፍ ግን ድምፁን ቀነሰ ለምን እግዚአብሔር ቁርጡን


ነገረዉ፤ ልጅ እንባቆም አንድ ነገር ልንገርህ አለ እህ ምዕ.2 ቁጥር 3…
 1ኛ እግዚአብሔር ‹‹እርሱ አይዋሽም!
 ቢዘገይም ማለት? አዎን በአንተ ሰዓት ከጠበቅከዉ

(ልዘገይ ግን ይችላል)
 በርግጠኝነት ይመጣል!!!

 እና ምን ላድርግ ፈጣን አንባቢ ፈልግ ለምኑ


ነገሩ የሚፈፀመዉ በአንባቢዉ ፍጥነት ነዉ!
8
ልክ ይህንን ካለ በኋላ በዚሁ ምዕራፍ ቁጥር 20 ላይ እንዲህ አለ በቃ አንድ ነገር
ተረድቻለሁ‹‹እግዚአብሔር ግን በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤ምድርም ሁሉ (ስጋ

ለባሽ ሁሉ) በፊቱ ዝም ይበል›› አለ፡፡

 እርሱ አይዋሽም!
 ዘግይቶባችሁ ልሆን ይችላል
 ነገር ግን በርግጥ ይመጣል፡፡

ስለዚህ የሚልሽን/ህን/ ታዳምጥ ዘንድ ዝም በል፡፡

ያልተለመደ እንግዳ ሰዓት፣ ማቴ 14 በባህር ላይ ኢየሱስ ተራመደ


ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት
9

ከሁኔታ አልፎ ማየት

ኦሪት ዘኁልቁ 13፡1-30

 እንደማንኛዉም ሰዉ ሁለት ስጋዊ ዓይን ያለን ብንሆንም፤ እንደመንፈሳዊያን ግን ሌላ የዉስጥ

ዓይን አለን፡፡
 ክርስቲያን የሚኖረዉ ሕይወት ዓለም ያየችለት ሕይወት ሳይሆን በመንፈሳዊ ዓለም የታየለት

ሕይወት ነዉ፡፡
 ጌታ ኢየሱስን ስንቀበል ሁላችንም የፀለይናት ፀሎት ዓለምን ክጃለሁ ነዉ የካድነዉ የዓለምን ኦፐሬሽን
ሲስተም ነዉ፤ ያ ማለት ነገሮችን የማይበት መንገድ ዓለም በሚታይበት መንገድ ዓይደለም ማለት ነዉ፡፡
 ጌታ ኢየሱስን ስንቀበል በስጋ ዓይናችን አይተን ካልተቀበልን፤ከቃሉ ተነስተን ከተቀበልን በሕይወታችን
፤ትልቁ ማመን ያለብን ቃሉና ቃሉ ብቻ ነዉ፡፡
 የሌሎች ዓለም የሚትንቀሳቀሰዉ በሎጅክና በሳይንስ ልሆን ይችላል የአማኝ ዓለም እንቅስቃሴ ደግሞ
በእምነት ነዉ!!!
10

በስነ-ሕይወት ትምህርት ሰዎች ሁሉ በሁለት ዓይነት ዕይታ ደረጃ


ይመደባሉ

 1ኞቹ፡-አሪቆ ማየት የሚችሉ( long sighted) የሚባሉ ሲሆን፤


 2ኞቹ ደግሞ በአጭሩ ቅርብ ያለዉን ብቻ የሚያዩ(short
sighted) ይባላሉ፡፡

በመንፈሳዊ ዓለምም ሰዎች በዚህ ይመደባሉ፤ 1ኞቹ እምነታቸዉና


እይታቸዉ እሩቅ ያለዉን ሲሆኑ 2ኞቹ ደግሞ እምነታቸዉም
ዕይታቸዉም እዚች እዚህች ብቻ የሚመለከቱ ናቸዉ፡፡
11

እነዚያደግሞ

 እየሳቁይሰጋሉ፤
ሩቅ የሚያዩቱ
 ድል ነስተዉ ፍርሃት ይሰማቸዋል፤
 እያለቀሱሳለሳቅይታያቸዋል፤
 እየተሰደዱአሸናፊነትይሰማቸዋል፤  ተደላድለዉ ተቀምጠዉ በድንጋጤ
 ዙሪያቸዉባዶሆኖምርኮይታያቸዋል፤ ይሞላሉ
 ምድረ-በዳ ሆኖ ልምላሜ  በሞላበት ተቀምጦ ባዶነት
ይሰማቸዋል፤ ይሰማቸዋል
 እየተነቀፉ ክብር ይሰማቸዋል፤  ጠዋት እልል ብለዉ ከሰዓት
ያለቅሳሉ፡፡
12

ኦሪት ዘኁልቁ 13፡1-30

ሙሴ ከላካቸዉ ከአስራ ሁለቱ ነገድ መለዕተኞች በስተመጨረሻ ሪፖርቱን ልሰማ ሕዝቡን


በሜዳ እንዲቀመጡ አዘዛቸዉ፡-

በዚህን ወቅት ፡- አስሩ ነገድ ቅድሚያ ሪፖርቱን ማቅረብ ጀመሩ እንዲህ ሲሉ፡-

የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ እነሆ በፊትህ ቆመናል፤ያልከንንም ትዕዛዝ ፈፅመናል፤ ምድሪቷንም


አይተናል፤ሪፖርቱን እንዲናቀርብ ይፈቀድልን! ሲሉ

ሙሴ ጎሽ እነሆኝ ያለ ይመስላል ፤ ገና ከንግግራቸዉ ጅማሮ፤

ጭንቅላታቸዉን የሚያኩ ይመስኛል ማየቱን አይተናል፤ ወተትና ማርም አለ፡፡ እናስ ሲል

ግን ምን ዋጋ አለዉ አሉ፡ ምነዉ?

‹‹እግዚአብሔር ዋሽቶናል!!! አሉ››


13

በቃ እኛ መዉረስ አንችልም! ምክንያት ሲባል

ኼረ በቂ ምክንያት አለን እሺ በሉ፡-

1ኛ፡-ግዙፍና አስፈሪ የሆኑ የዔናቅ ልጆች በመንገዳችን


ላይ ናቸዉ፡፡
 እነርሱ ማናቸዉ ካላችሁን ደግሞ እንዴት እናስረዳችሁ፤
አንበጣ ታዉቃላችሁ? አዎን እናዉቃለን ፤በቃ እነርሱን
እንደ እኛ እኛን ደግሞ እንደ አንበጣ ተመልከቱ የዚህን
ያህል በፊታቸዉ እናንሳለን አሉ፡፡
14

2ኛ፡-አማለቃዊያን በዚያ አሉ፤


 እነርሱ ደግሞ እነማንናቸዉ ካላችሁን፡
 ቁጥራቸዉ እንደምድር አንበጣ ብዙ (መሳፍንት 7፡12)
 ስራቸዉ ዘራፊዎችና አስጨናቂዎች፤ማጅራት መቺዎች( 1ኛ ሳሙ 14፤48
 ሶስተኛ በክፋታቸዉ የሚታወቁ ነብያትን ጭምር የሚያታልሉ( 1ኛ ሳሙ 15፡18

ባጠቃላይ አሉ፡-እኛ ዞረን የሰለልናት ምድር የሚኖሩባትን ሰዎች የምትበላ

ምድር ናት፤ በእርስዋም ዘንድ ያየናቸው ሰዎች ሁሉ ረጃጅም ሰዎች ናቸው።


ሊትራሊ ምደሪቱ ሰዉ ምትበላ ሆና ሳትሆን ካዩት ነገር የተነሳ እንዲያዉም
ዝምብለን ሲናይ አሉ፤ ሰዎቹ ራሱ
15

3ኛ. ከተሞቻቸዉ ከሁሉም አቅጣጫ የተመሸገና የታጠረ ነዉ፡፡


በቃ! በዚህን ጊዜ ሕዝቡ ተናወጠ፤ግርግሩ የተነሳ ይመስላል፤ቆመ የሚንጫጩ፤ዋይታና እንባ
የተራጩ ይመስላል፤ ምክንያቱም ያመጡት ማብራሪያና ማስረጃ አሳማኝና በቁጥራቸዉ
የበላይ ናቸዉና፤

በዚህን ጊዜ ነዉ ታዲያ ካሌብ ብድግ አለና እየተንጫጫ ዋይ ዋይ የሚሉትን


ሕዝብ ዝም በሉ! ፀጥ አሰኛቸዉ!
ምን ልናገር ነዉ ሲሉት!!!

አንድ ቃል ብቻ ተናገረ፤ ‹‹ ማሸነፍ እንችላለን!››

ምክንያት አዎን ትልቅ ምክንያት አለኝ፤ማለት እግዚአብሔር ስለተናገረን እንችላለን፡፡

ታዲያ ምን እናድርግ? አሁኑኑ እንዉጣ እንዉረስም!


16

 10ሩም አይሆኑም እያሉ አዎን እንችላለን እንዴት? ሰዎች ሂዱና

የተናገረንን አስቡ ( ዘዳግም 9፡1‹‹ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ከአንተ


የበለጡትንና የበረቱትን አሕዛብ፥ እስከ ሰማይም ድረስ የተመሸጉትን
ታላላቆች ከተሞች ለመውረስ ትገቡ ዘንድ ዛሬ ዮርዳኖስን ትሻገረዋለህ።››
ተብሎ ተነግሮናልና!
ስሙኝ አዋጅ አለኝ ቅዱሳን!
አገልጋይ ስራዉ የእግዚአብሔርን አቅም መናገር እንጂ የችግር ግዝፈት
ማዉራት አይደለም እኔ በረባ ባልረባ ለሚያለቅስ አንድ ነገር ብቻ
እናገራለሁ እርሱም ከገጠመን ቻለንጅ በላይ የተናገረን ጌታ ይገዝፋል፤-
ስለዚህ
17

 ይቻላል ኃያላን እየተከራከሩ ማለፍ!


 ይቻላል ማይደፈር ስፍራ መቆም
 ይቻላል ተከራካሪዎች እያሉ ማለፍ!
 ተከራካሪዎች እያሉ? አዎን !
ያነ ታልፋላችሁ ተብሎ ስነገረን ሰምተዋል፤ አሁን ደግሞ እያዩ እንሻገራለን፤
 ማለት ያለ ተከራካሪ አልመጣንም ያለ ተከራካሪ አንቀጥልም!
 እኛ አሸንፈን ሳይሆን እርሱ እያሸነፈልን ነዉ! ነገስ እንዴት ይሆናል ለሚለዉ ..ሕይወት
በእኛ መንገድ ሳይሆን በእርሱ መንገድ ይቀጥላል! ሃሌሉያ!
 እይታችን ሩቅ ይሁን ሰማይ የሚያሳየን ሁኔታን አይቶ የማረበሹ ሰማይን የሚያዩ ብቻ
ናቸዉ እነርሱ ያዩታል፡፡
 እግዚአብሔር ሲሰራ ተባባሪ እንድንሆን ሳይሆን ተመልካች እንድንሆን ነዉ ሚፈልገዉ
ሃሌሉያ!
18

እግዚአብሔር የሚያየዉ ጨዋታዉን በበላይነት ማን ተቆጣጠረ ሳይሆን ማን አሸነፈ የሚለዉን


ነዉ፡፡ ዘግይቶ ይነሳል፤ቀድሞ ግን ይነሳል!!!

ሃሌሉያ!!!

እግዚአብሔር በእያንዳንዷ ቀናችን ለሚትሆን ነገር ምላሽ አለዉ፡፡

ጠላት እንጂ በየቀኑ እያሰበ የጥፋት መንገድ እየቀየሰ መከራ የሚበላ፤

እግዚአብሔር እንደሆነ እንዴት እንዲያድን አስቀድሞ ያዉቃል፡፡

የባለፈዉ ጊዜ የጠላት ሪከርድ አባ ለአሁኑ ስኬት ዋስትና አይሆነዉም!

 ሄሮድስ ያዕቆብን በማሰቀሉ ብሳካለትም፤ጴጥሮስን በመንካቱ ግን ተዋርደዋል!


 ያለፈዉ ጊዜ አስለቅሻታለሁ ተሳክቶልኛል ብሎ ቢመጣ አይመሰለዉ በአሁኑ ዙር ግን
ጫፍሽን በመንካቱ ይዋረዳል፡፡
19
ዘፍጥረት 13፡14 ላይ እግዚአብሔር አብርሃምን ከሎጥ ከተለየዉ በኋላ እንዲህ ሲል ተናገረዉ፤
አብርሃም ሆይ ዓይኖችህን አንስተህ እኔ የሚያሳይህን ሁሉ ዕይ አለዉ! ለምን? አብርሃም እያየ
የነበረዉ ሎጥ ያሳየዉን ብቻ ነበረ፤
 ዛሬም ችግራችን እኛ ለማየት የሚንጓጓም ሆነ የሚቀናን እግዚአብሔር የሚያሳየን ሳይሆን ሁኔታ
የሚያሳየን!
 ወቅቱ የሚናገረንን!
 ጓደኞቻችን የሚያሳዩንን!
 ዶክመንታችን የሚለንን!
 አመጣጣችን የሚለንን ነዉ!

ዞር ብላችሁ ስትመለከቱ ኢያሱና ካሌብ ጠላቶቻቸዉን ያዩት ከራሳቸዉ አንፃር ሳይሆን ከእግዚአብሔር
አንፃር ነዉ፡፡

የማያምኑ ሰዎች ሕይወት ሁሌ በትግል የተሞላ ነዉ፤ምክንያቱም ነገሮችን ሁሉ የሚመዝኑት ከአቅማቸዉ


አንፃር ነዉ፤ አማኞች ግን የእግዚአብሔር አቅም ነዉ የሚመለከቱት፡፡
20

ልጆችን ይዛችሁ ስትሄዱ ምርጥ የልጆች ባህሪ ምንድርነዉ በቃ አባታቸዉ

የማይችል ነገር የለም!!!

አባታቸዉ በአስቸጋሪ የጭቃ ቦታ፤የሚያንሸራትት ቦታ፤ድልድይ


ሲሸከሙአቸዉ፤ ኸሬ አባዬ አዉርደኝ እራሴ እሞክረዋለሁ፤አትችልም
አይሉም! ይልቁንስ ምንም እንዳልተፈጠረ ወረያቸዉን ይቀጥላሉ ምክንያት
በአቅማቸዉ ሳይሆን በአባታቸዉ አቅም ስለሚተማመኑ፡፡
የያዛችሁ የታመነ ነዉ፤ ለዚህ ነዉ‹‹ ከእጄ ማንም አይነጥቃችሁም!›› ያለን፡፡

ሃሌሉያ!!!
እግዚአብሔር ብቻዉን በቂ ነዉ!!! እርሱ ከማንም ጋር በመተባበር አይሰራም!
21

ክርስቲያን ሆይ መለዕክት አለኝ የሚንወርሰዉ በተማርነዉ ልክ ሳይሆን


እግዚአብሔር ባሳየን ልክ ነዉ!!!
ት/ኢሳ 60፡4 ላይ ስናገር ፤፤ዓይኖችሽን አንስተሽ በዙሪያሽ ተመልከቺ ፤እነኚህን
ሁሉ እየተሯሯጥክ ትሰበስባለህ አይልም!
እነኚህ ሁሉ ተሰብስቦ ወደ አንቺ ይመጣሉ ይላል!!
 አንዳንዶቻችሁ እየዳከራችሁ የቆያችሁበት ጉዳይ ራሱ ሌላዉንም አሳጅቦ ከነጌ
ጀምሮ ወዳንቺ ይመጣሉ፡
 እግዚአብሔር ስናገር ሕያዋን ብቻ ሳይሆን ግዑዛን ያዳምጣል፤ ቃሉ ያለዉን
የሚያድስ ብቻ ሳይሆን የለለዉን የሚፈጥር ነዉ፡፡
ጴጥሮስ አቤት፤ ዓሣ አልያዛችሁም ምንም በዚህ በኩል እስኪ ጣሉት በየት
ፈልገዉ ባጡት በኩል….

You might also like