You are on page 1of 11

በስ

በስመ Aብ ወወልድ
ልድ

ወመንፈስቅዱስ Aሐዱ Aምላክ

Aሜን፡፡
Aሜን፡፡
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ
- ክፍል ፪
መምህር፡፡- ቀሲስ ሰሎሞን ሙሉጌታ
መምህር

E‐mail: kesisolomon
kesisolomon44@gmail.com

T
To get all the lessons, surf : www.zeorthodox.org
To get all the lessons, surf : 
t ll th l f www.zeorthodox.org
th d

ቦታ፡፡‐ ቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ


ቦታ
በየሳምንቱ ረቡዕ ምሽት ከ12
12፡፡30 
30 –– 1፡30

ነሐሴ ፳፪ ቀን ፳፻
፳፻፭፭ ዓ.ም.
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ
6. ክርስቲያናዊ ምክሮችን መቀበል ወይም መከተል
• የEግዚAብሔርን
ዚ ር ፈቃድ
ቃ የምናውቅበት Aንዱ መንገድ የንስሐ Aባታችንን፣
ታ የወላጆችን፣ የቀሳውስትን፣ የቤተ
ክርስቲያን ሽማግሌዎችን፣ የEግዚAብሔር ሰዎችን፣ የክርስቲያን ባልንጀሮቻችንን ምክር በመጠየቅና በመጠቀም
ነው፡፡ ‹‹ በመልካምም ምክር ሰልፍ አድርግ። ›› ምሳ 20፡18፡፡ Eንዳለ ጠቢቡ ሰሎሞን፡፡
• Eንዲህ ዓይነት ምክሮችን ስንፈልግ የEግዚAብሔር ፈቃድ ከተለያዩ ሰዎች በAንድ Aቅጣጫ የጸናት ምክር ሆና
ወደ Eኛ ትደርሳለች፡፡ ‹‹በመካሮች ብዛት ግን ደኅንነት ይሆናል።›› Eንዳለ ምሳ 11፡14፡፡
• በሕይወታችን ውሳኔ የሚሹ ከበድ ያሉ ጉዳዮች ሲገጥሙን ከላይ Eንደጠቀሰው የተለያዩ ክርስቲያኖችን ማማከር
Eንደ በጎ ነገር የሚቆጠር ነው፡፡ ‹‹ድልም ብዙ ምክር ባለበት ዘንድ ነው።›› ምሳ 24፡6፡፡
• ነገር ግን ቅዱስ ጳውሎስ በርካታ ሰዎች ‹‹የአምልኮት መልክ አላቸው ኃይሉን ግን ክደዋል…።›› ካል ጢሞ 3፡5-8 ስላለን
በሕይወታችን ጉዳይ የምናማክራቸውን ሰዎች በተመለከተ ግን ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ Aለብን፡፡ ሐዋርያው
Eንዲህ ያሉ ሐሰተኞች መምህራንን Aስመልክቶ ደጋግሞ Aስጠንቅቆናል፡፡
• ‹‹በክፉዎች ምክር ያልሄደ ምስጉን ነው…፡፡›› መዝ 1፡1-2፣ ‹‹እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በሰው የሚታመን ሥጋ ለባሹንም ክንዱ
የሚያደርግ ልቡም ከእግዚአብሔር የሚመለስ ሰው ርጉም ነው…።›› ኤር 17፡5-10፡፡ መልካም ክርስቲያን (Oርቶዶክሳዊ) Aማካሪ
‹‹EግዚAብሔር Eንዲህ… ይላል፡፡›› Eያለ ወደ EግዚAብሔር የሚመራን ሲሆን ነፍሳችንም ‹‹እንዲሁ ነፍስ በወዳጁ ምክር
ደስ ይላታል።›› ምሳ 27፡9 Eንዳለ በርሱ ምክር ነፍሳችን ደስ ይላታል፡፡
• Eጮኝነትን፣ ትዳርን፣ መቀጣጠርን፣ ንጽሕናን፣ የሥራ መስካችንን፣ የመኖሪያ Aድራሻችንን፣ የምንማርበትን ት/ቤት
መምረጥን፣ ልጆቻችንን፣ ጓደኛ መምረጥን፣ ከወላጆቻችን ጋር የሚኖሩንን ግኑኝነቶች፣ Aገልግሎትን፣ የቤተ
ክርስቲያንን ዶግማ በተመለከቱ ጉዳዮች ታላቅ ክርስቲያናዊ ምክር መጠየቅ ይጠበቅብናል፡፡
• የመልካም Aማካሪ ምሳሌዎችም ቅዱስ ጳውሎስና፣ ጢሞቴዎስ፣ ቅዱስ Eንጦንስና ቅዱስ Aትናቴዎስ ናቸው፡፡
• በሐዋ 15 የተጻፈው የሐዋርያት የመጀመሪያው ሲኖዶስም በቤተ ክርስቲያን የተሰጡ ምክሮች ጥሩ ማሳያ ነው፡፡
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ
7. የመንፈስ ቅዱስን ድምጽ በመስማት
• EግዚAብሔር ብዙ ጊዜ ፈቃዱ ምን Eንደሆነ በመንፈስ ቅዱስ ይናገራል ሲናገረንም ነበር፡፡ ለመስማት ፈቃደኞች
ከሆን ድምጹን Eንሰማለን፡፡
• በሰላም Eየኖርን የEግዚAብሔርን ፈቃድ የመፈጸም ፈቃደኝነቱ ካለን የመንፈስ ቅዱስን ድምጽ Eየሰማን ነው
ማለት ነው፤ ይህም ድምጽ የEግዚAብሔርን ፈቃድ በ
በመከራ
ከራ ውስጥም ሆነን Eስክናደርገው ድረስ የምንሰማው
ሰላማዊ ድምጽ ነው፡፡
• ‹‹ጌታም የጭንቀትን እንጀራና የመከራን ውኃ ቢሰጥህም አስተማሪህ እንግዲህ ከአንተ አይሰወርም ዓይኖችህ ግን አስተማሪህን ያያሉ፥ ወደ ቀኝም ወደ
ግራም ፈቀቅ ብትል ጆ
ጆሮችህ በኋላህ። መንገዱ ይ
ይህች ናት በእርስዋም ሂድ የሚለውን
ሚ ይሰማሉ።›› I
ቃል ይ
ቃ Iሳ 30፡20-21፡፡
• ሰላም Eንዲሰማን የሚያድረገን፣ Aንዳንዴም ባደረግነው መወቀስ Eንዲሰማን የሚያደርገን ድምጽ የመንፈስ ቅዱስ
ድምጽ ነው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ Eንደምናነበው EግዚAብሔር በምድር መናወጥ፣ በEሳት ወይም በመሳሰለው
መንገድ ሳይሆን በትንሽ የዝምታ ድምጽ Eንደሚናገረን Eንረዳለን፡፡ ‹‹ እርሱም፦ ውጣ፥ በተራራውም ላይ በእግዚአብሔር ፊት
ቁም አለ። እነሆም፥ እግዚአብሔር አለፈ፥ በእግዚአብሔርም ፊት ትልቅና ብርቱ ነፋስ ተራሮቹን ሰነጠቀ ዓለቶቹንም ሰባበረ፥ እግዚአብሔር ግን በነፋሱ
ውስጥ አልነበረም። ከነፋሱም በኋላ የምድር መናወጥ ሆነ፥ እግዚአብሔር ግን በምድር መናወጥ ውስጥ አልነበረም። ከምድር መናወጥ በኋላ እሳት
ሆነ፥ እግዚአብሔር ግን በእሳቱ ውስጥ አልነበረም። ከእሳቱም በኋላ ትንሽ የዝምታ ድምፅ ሆነ።›› ቀዳ ነገ 19፡11-12፡፡
8. EግዚAብሔርን በትEግሥትና በተስፋ በመጠበቅ
• የEግዚAብሔርን ፈቃድ ለማወቅ ትEግሥት ቁልፍ ነገር ነው፡፡ EግዚAብሔር በኛ ትEግሥት Eንደሚያደርግ Eኛም
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ለመመርመርና ለማወቅ ትEግሥተኞች መሆን ይጠበቅብናል፡፡
• ትEግሥት ወደ ድምዳሜ ከመዝለል፣ ድንገተኛ፣ ስሜታዊና ፍትሕ የጎደለበት ውሳኔ ከመወሰን መቆጠብን
ትሻለች፡፡ በዚህ Aቅጣጫ የሚወሰኑ ውሳኔዎችም ፈጽመው የEግዚAብሔር ፈቃድ ያለባቸው Aይደሉም፡፡
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ
8. EግዚAብሔርን በትEግሥትና በተስፋ በመጠበቅ…
• ‹‹ክፉ
ክፉ እመልሳለሁ
እ ልሳለ አትበል እግዚአብሔርን
እ አብ ን ተማመን፥
ተማ ን እርሱም
እ ሱም ያድንሃል።››
ያድንሃል ምሳ 20፡22
20 22፣ ‹‹በእግዚአብሔር
በእ አብ ደስ ይበልህ፥
ይበል የልብህንም
የልብ ንም መሻት
ሻት
ይሰጥሃል። መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ በእርሱም ታመን፥ እርሱም ያደርግልሃል። ጽድቅህን እንደ ብርሃን፦ ፍርድህንም እንደ ቀትር
ያመጣል። ለእግዚአብሔር ተገዛ ተስፋም አድርገው። መንገድም በቀናችለትና ጥመትን በሚያደርግ ሰው አትቅና።›› መዝ 36(37)፡4-7፡፡
• EግዚAብሔር Eኛን፣ ችግራችንንና ትግላችንን ሁሉ ፈጽሞ Aይረሳም፤ ፈጽሞ ያስበናል ያስብልናል Eንጂ፡፡ ‹‹በውኑ
በውኑ
ሴት ከማኅፀንዋ ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትችላለችን? አዎን፥ እርስዋ ትረሳ ይሆናል፥ እኔ ግን አልረሳሽም። እነሆ፥
እኔ በእጄ መዳፍ ቀርጬሻለሁ፥ ቅጥሮችሽም ሁልጊዜ በፊቴ አሉ።›› Iሳ 49፡15-16 Eንዳለን፡፡
• በራE 14፡12 ‹‹የእግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁት ኢየሱስንም በማመን የሚጸኑት ቅዱሳን ትዕግሥታቸው በዚህ ነው።›› የሚለው
ቃልም Aውሬውንና ምልክቱንም ድል የሚያደርጉ ምልክት Eንዳላቸውና ምልክታቸውም ትEግሥት Eንደሆነ
የሚያስረዳን ነው፡፡ የEግዚAብሔርን ትEዛዛት ይፈጽማሉ Aምላካችን መድኃኔዓለምንም በተስፋ ይጠባበቁታል፡፡

9. EግዚAብሔር በሕይወታችን በሮችን Eንደሚከፍትና Eንደሚዘጋ በመገንዘብ


• የEግዚAብሔርን ፈቃድ የምናውቅበት Aንድ ቀላል መንገድ በሚከፍትልንና በሚዘጋብን በር የምንማረው ትምህርት
ነው፡፡ ሁላችንም የተዘጋውም ሆነ የተከፈተልን በር ልምዶች Aሉን፤ ይህም EግዚAብሔር በቀላሉ ፈቃዱን ለEኛ
የሚያሳውቅበት መንገድ ነው፡፡
• ባለፉት ጊዜያት ከነበሩን ልምዶች የትኛው በር Eንደተዘጋ የቱ Eንደተከፈተ መመርመራችን የEግዚAብሔር ፈቃድ
ምን Eንደሆነ የበለተ ለመረዳት Eድል ይሰጠናል፡፡ በሕይወት ከገጠሙን ችግሮች ወይም በቀላሉ ከተሳኩልን
ጉዳዮች ትምህርት መውሰድ ይኖርብናል፡፡
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ
9. EግዚAብሔር በሕይወታችን በሮችን Eንደሚከፍትና Eንደሚዘጋ በመገንዘብ…
• EግዚAብሔር ፈቃዱን Eንድናደርግ ደጆቹን ሲከፍትልን ፈቃዱ ሰላምን፣ ደስታን፣ መጠበቅን/ደኅንነትን፣
በEግዚAብሔር መተማመንን፣ ምንም ዓይነት ግጭትና Eንቅፋት Eንኳ ቢኖር በድል የምናጠናቅቅበት Eድል
Aብሮት ይገኛል፡፡
• EግዚAብሔር በሮቹን ሲዘጋ ግጭት፣ Eንቅፋት፣ ቁጣ፣ Aድመኝነት፣ የሰላም መታጣት፣ መገለል፣ Iፍትሐዊነት፣
ሐዘንና፣ ተስፋ መቁረጥ ይከቡናል፡፡
• በሮቹ ሲዘጉብን ነገሮች የበለጠ የከፉ Eንዳይሆኑ ወደ ጠበኝነት/ግጭት ማምራት የለብንም፤ በሩ ክፍት ሆኖ
ሲሰጠንም በሌላ በኩል ስላለው ሁኔታ ሳንጨነቅና ሳንፈራም ወደ ውስጥ ዘልቀን Eንግባ፡፡
• ቅዱስ ጳውሎስ በሕይወታችን ስለተከፈተልንና ስለተዘጋውም በር Eንድናስብ መልEክት ጽፎልናል፡፡ ‹‹ስለ ክርስቶስም
ወንጌል ወደ ጢሮአዳ በመጣሁ ጊዜ፥ ለጌታ ሥራ በር ምንም ቢከፈትልኝ፥ ቲቶን ወንድሜን ስላላገኘሁት መንፈሴ ዕረፍት አልነበረውም፥›› ካል
ቆሮ 2፡12፡፡
• በሮቹ ሲከፈቱልንም በበሩ ሌላኛው በኩል ያለው ምንም ይሁን ምን መጨነቅ የለብንም፤ ይመራን ዘንድ ዓይናችንን
በIየሱስ ክርስቶስ ላይ Aድርገን ወደፊት ስንራመድ ቃሉም Eንደማንተላለፍ በማስተዋል ሆነን Eንጓዝ፡፡
• ‹‹ እግዚአብሔር ለቀባሁት፥ አሕዛብንም በፊቱ አስገዛ ዘንድ የነገሥታትንም ወገብ እፈታ ዘንድ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹን በፊቱ እከፍት
ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያዝሁት ለቂሮስ እንዲህ ይላል። በፊትህ እሄዳለሁ ተራሮችንም ትክክል አደርጋለሁ፥ የናሱንም ደጆች እሰብራለሁ የብረቱንም
መወርወሪያዎች እቈርጣለሁ በስምህም የምጠራህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ በጨለማ የነበረችውን መዝገብ
በስውርም የተደበቀችውን
ች ሀብት እሰጥሃለሁ።›› Iሳ 45፡1-3፡፡ Eንዳለ
E ፈቃዱን ያደርግ ዘንድ ደጆቹን
ጆቹ ሲከፍትልን
ት በሮቹን

ይሰባብራቸዋል የብረት መወርወሪያዎችንም ዳግመኛ Eንዳይዘጉብን ይቆርጣቸዋል፡፡
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ
9. EግዚAብሔር በሕይወታችን በሮችን Eንደሚከፍትና Eንደሚዘጋ በመገንዘብ…
• በመጽሐፍ ቅዱሳችን EግዚAብሔር በሮችን በመክፈትና በመዝጋት ሥራውን ይሠራ Eንደነበር Eናነባለን፡-
• ዮናስ፡- ለEግዚAብሔር Aልታዘዝ ባለ ጊዜ ወደ ጠርሴስ የነበረው በር ተዘግቶበታል፤ ንስሐ ሲገባና
ሲመለስ
ሲ ለስ ግን የነነዌ በር ተከፍቶለታል
ተከፍቶለታል፡፡
• በለዓም፡- Aልታዘዝ ባለ ጊዜ ደጆቹ ተዘግተውበታል፡፡ ‹‹እርሱም ስለ ሄደ እግዚአብሔር ተቈጣ የእግዚአብሔርም
መልአክ ሊቋቋመው በመንገድ ላይ ቆመ።›› ዘኁ 22፡22፡፡
• ሳውል፡- ወደ ደማስቆ ሲሄድ ሳለ Iየሱስ ክርስቶስ በሮቹን ዘጋበት፤ ሳውልም ይህ የተዘጋ በር
ሕይወቱን ለውጦታል፡፡
• ሙሴ፡- ሙሴና Eስራኤላውያን ግብጽን ለቀው Eንዲወጡ በሮቹን ከፍቶላቸዋል፡፡
• ጴጥሮስ፡ ክዶት የነበረ ቢሆንም ንስሐውን ተቀብሎ በዮሐ 21 Eንደታፈልን በሮቹን ከፍቶለት
ቅዱስ ጴጥሮስ፡-
በጎችን፣ ጠቦቶች፣! ግልገሎችን ለመጠበቅ ፈቅዶለታል፡፡
• EግዚAብሔር በሮችን በመዝጋትና በመክፈት ሰዎች ፈቃዱንEንዲያደርጉ የተጠቀመበት መንገድ ልቦናቸውን
በመመለስ ነው፡፡ ልብን መመለስ EግዚAብሔር ፈቃዱን ለማድረግ የተጠቀበት
ት መሣሪያ ነው፡፡
• EግዚAብሔር የፈርOን Aደንድኖ በመጨረሻ ክብሩን በመግለጥ Eስራኤልን ነጻ AውጥቶAቸዋል፡፡
• በEለተ ሆሳEና ጌታችን በIየሩሳሌም ጎዳናዎች Eንደ ንጉሥ ያከበሩት ቢሆንም ከጥቂት ቆይታ በኋላ
ግን Eንደ ወንጀለኛና በደለኛ ቆጥረውታል፡፡
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ
9. EግዚAብሔር በሕይወታችን በሮችን Eንደሚከፍትና Eንደሚዘጋ በመገንዘብ…
• EግዚAብሔር ልብን Eንደሚቆጣጠር ኪሚያሳዩን የመጽሐፍ ቅዱስ
ቅ ጥቅሶች
ቅ ች መካከል፡-
• ‹‹እንዲሁም። ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስን እስከ ዛሬ ድረስ ሰጣቸው ተብሎ
ተጽፎአል።›› ሮሜ 11፡8
• ‹‹እንዲህም አላቸው፦ ለእናንተ የእግዚአብሔርን መንግሥት
ት ምሥጢር ማወቅ
ቅ ተሰጥቶአችኋል፤
ች በውጭ ላሉት
ት ግን፥ አይተው እንዲያዩ
እንዳይመለከቱም፥ ሰምተውም እንዲሰሙ እንዳያስተውሉም፥ እንዳይመለሱ ኃጢአታቸውም እንዳይሰረይላቸው ነገር ሁሉ በምሳሌ
ይሆንባቸዋል።›› ማር 4፡11-12፡፡
• ‹‹ስለዚህም
ስለ ም ምክንያት፥
ምክንያት በእውነት
በእ ነት ያላመኑ
ያላ ኑ ነገር
ነ ግንን በዓመፅ
በዓ ፅ ደስ ይላቸው
ይላቸ የነበሩ
የነበ ሁሉ
ሉ ፍርድን
ድን እንዲቀበሉ፥
እንዲቀበሉ ሐሰትን
ሰትን ያምኑ ዘንድ
ንድ እግዚአብሔር
እ አብ
የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል። ›› ካል ተሰ 2፡10-11
• ‹‹እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ ወደ ግብፅ ስትመለስ በእጅህ ያደረግሁትን ተአምራት ሁሉ በፈርዖን ፊት ታደርገው ዘንድ ተመልከት እኔ
ግን ልቡን አጸናዋለሁ፥ ሕዝቡንም አይለቅቅም። ›› ዘጸ 4፡21 Eንዳለ በዘጸ 7፡7፣ 9፡12፣ 10፡1፣ 11፡10፣14፡4፡፡
የፈርOንን ልብ መደንደን Eናነባለን፡፡
• ‹‹ፈርዖንም በዚህ ጊዜ ደግሞ ልቡን አደነደነ፥ ሕዝቡንም አልለቀቀም።›› ዘጸ 8፡32፡፡
• ‹‹እነሆም እኔ የግብፃውያንን ልብ አጸናለሁ፥ በኋላቸውም ይገባሉ በፈርዖንና በሠራዊቱም ሁሉ በሰረገሎቹም በፈረሰኞቹም ላይ ክብር
አገኛለሁ። ›› ዘጸ 14፡17፡፡
• ‹‹የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን ግን ያሳልፈን ዘንድ አልፈቀደም እንደ ዛሬው ሁሉ በእጅህ አሳልፎ ይሰጠው ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር መንፈሱን
አደንድኖታልና፥ ልቡንም አጽንቶታልና።›› ዘዳግ 2፡30፡፡
• ‹‹የኤዶምያስንም አማልክት ስለ ፈለጉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ይሰጣቸው ዘንድ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነበረና አሜስያስ አልሰማም።››
ካል ዜና 25፡20፡፡
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ

9
9. EግዚAብሔር በሕይወታችን በሮችን Eንደሚከፍትና Eንደሚዘጋ በመገንዘብ…
በመገንዘብ
• EግዚAብሔር ልብን Eንደሚቆጣጠር ኪሚያሳዩን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች መካከል፡-
• ‹‹በዓይናቸው እንዳያዩ፥ በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ ተመልሰውም እንዳይፈወሱ፥ የዚህን
ሕዝብ ልብ አደንድን፥ ጆሮአቸውንም አደንቍር፥ ዓይናቸውንም ጨፍን አለኝ። ›› Iሳ 6፡10፡፡
• ‹‹ትዋረጂማለሽ፥ በመሬትም ላይ ሆነሽ ትናገሪያለሽ፥ ቃልሽም ዝቅ ብሎ ከአፈር ይወጣል ድምፅሽም ከመሬት እንደሚወጣ
እንደ መናፍስት ጠሪ ድምፅ ይሆናል፥ ቃልሽም ከአፈር ወጥቶ ይጮኻል።›› ዘዳግ 29፡4፡፡
• ‹‹ማንም ሰው ከእስራኤል ልጆች ከወንድሞቹ አንዱን ሰርቆ እንደ ባሪያ ሲያደርግበት ወይም ሲሸጠው ቢገኝ፥ ያ ሌባ ይሙት
እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።›› ኤር 24፡7፡፡
• ‹‹ከሳሙኤልም ዘንድ ለመሄድ ፊቱን በመለሰ ጊዜ እግዚአብሔር ሌላ ልብ ለወጠለት በዚያም ቀን እነዚህ ምልክቶች ሁሉ
ደረሱለት።›› ቀዳ ሳሙ 10፡9፡፡
• ሰይጣን ራሱ የEድልን በር ስለሚከፍትና ስለሚዘጋ በ‹‹መክፈትና በመዝጋት›› ጉዳይ መጠንቀቅ
Aለብን፡፡ ‹‹ ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና።›› ካል ቆሮ
11፡14፡፡
• በራሳችን ፍላጎትና ፈቃድ Eንዲከፈትልንና Eንዲዘጋልንም ሁኔታዎችን የምንቀምምና
የምናመቻች Eንዳንሆንም መጠንቀቅ ይኖርብናል፡፡
የEግዚAብሔርን ፈቃድ ማወቅ
10. ውሳኔ ወስነን ተግባራዊ በማድረግ
• በነዚህ ሁሉ ሂደቶች ውስጥ ካለፍን በኋላ EግዚAብሔር ከኛ ጋር Eንደሆነ በመተማመን
በEግዚAብሔር ወደፊት መራመድ Aለብን፡፡ ‹‹በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ
ዲ ከአንተ ጋ
እንዲሁ ጋር እሆናለሁ አልጥልህም፥ አልተውህም።ለአባቶቻቸው።
ቻ እሰጣችኋለሁ ብዬ የማልሁላቸውን ምድር ለዚህ ሕዝብ
ታወርሳለህና ጽና፥ አይዞህ። ›› Iያ 1፡5-6፡፡
• Aሁን EግዚAብሔርን ሙሉ ለሙሉ ተከትለነዋል፣ Eርሱም ፈቃዱን Eንፈጽምለት ዘንድ ሕያዋን
Aድርጎናልና Eንደ Iያሱ ተነስተን ‹‹የእግዚአብሔር
የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ምድርን እሰልል ዘንድ ከቃዴስ በርኔ በላከኝ ጊዜ
ዜ እኔ
የአርባ ዓመት ሰው ነበርሁ እኔም በልቤ የነበረውን ቃል መለስሁለት። ከእኔ ጋር የወጡ ወንድሞቼ ግን የሕዝቡን ልብ አቀለጡ እኔ
ግን አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽሜ ተከተልሁ። ሙሴም በዚያ ቀን፦ አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽመህ ተከትለሃልና እግርህ
የረገጠው ምድር ለአንተና ለልጆችህ ለዘላለም በእርግጥ ርስት ይሆናል ብሎ ማለ። አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን
ቃል ከተናገረ በኋላ፥ እስራኤል በምድረ በዳ ሲዞሩ፥ እርሱ እንደ ተናገረኝ እግዚአብሔር እነዚህን አርባ አምስት ዓመት በሕይወት
አኖረኝ አሁንም፥ እነሆ፥ ለእኔ ዛሬ ሰማንያ አምስት ዓመት ሆነኝ። ሙሴም በላከኝ ጊዜ እንደ ነበርሁ፥ ዛሬ ጕልበታም ነኝ ጕልበቴም
በዚያን ጊዜ እንደ ነበረ፥ እንዲሁ ዛሬ ለመዋጋት ለመውጣትም ለመግባትም ጉልበቴ ያው ነው። አሁን እንግዲህ በዚያን ቀን
እግዚአብሔር የተናገረውን ይህን ተራራማ አገር ስጠኝ አንተ በዚያ ቀን ዔናቃውያን ታላላቆችና የተመሸጉ ከተሞችም በዚያ እንዳሉ
አሳድዳቸዋለሁ። Iያ 14፡9-12፡፡
ሰምተህ ነበር ምናልባት እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ይሆናል፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረኝ አሳድዳቸዋለሁ።›› 14፡9 12፡፡
Eንበል፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ለእግዚአብሔር””፡፡

For your queries or questions E
For your queries or questions E‐‐mail: 
kesisolomon4
kesisolomon 4@gmail.com

To get all the lessons, surf :
www.zeorthodox.org

You might also like