You are on page 1of 47

21/10/2015 ዓ.


• በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው
እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ
አብልጣችሁ ይህን አድርጉ።
ዕብራውያን 10፥25
 መገናኘታችን መልካምና የጌታ ፈቃድ ስለሆነ ልማድ እንድናደርገው
በዚህም እንድንበረታታ… ከጌታም በረከት እንድንካፈል
 በአገልግሎታችን ስለ መሻሻል እንድናስብ እንድንመካከር/ብረት
ለቀጣይ ዓመት የተሸለ እቅድ ለማቀድና መተግበር፣ መመካከር
 ስለ ቤተክርስቲያን ባሉ ራዕይ፣ ህልም፣ ድምፅ እንድንተናነፅበት
ብቻ
መዳን በፀጋ ብቻ
በእምነት ብቻ
በክርስቶስ ብቻ
በቃሉ እንደተገለጠው ብቻ
ክብር ለእግዚአብሔር ብቻ

The five solas state that


 Christians are saved by grace alone,
 faith alone,
እንግዲህ የምትበሉ ወይም የምትጠጡ
 in Christ alone, ብትሆኑ ወይም ማናቸውን ነገር ብታደርጉ
 as revealed by Scripture alone, ሁሉን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት።
 to the glory of God alone. 1ቆሮንቶስ 10፡31
እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
የዮሐ 17፡4
 አንድ ቀን በእግዚአብሔር ፊት ቆመን ሁላችንም ልጄ በሰጠሁህ ዘመን፣
የጸጋ ሥጦታ፣ ልዩ ልዩ እድሎች፣ ማንነት፣ ክህሎቶች ምን አደረከው ብሎ
እንጠየቃለን፡፡
1ስለ መንፈሳዊ ነገርም፥ ወንድሞች ሆይ፥ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
2አሕዛብ ሳላችሁ በማናቸውም ጊዜ እንደምትመሩ ድምፅ ወደሌላቸው ወደ ጣዖታት እንደ ተወሰዳችሁ
ታውቃላችሁ።
3ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር፦ ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም
ካልሆነ በቀር፦ ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ። 4የጸጋም ስጦታ ልዩ ልዩ ነው
መንፈስ ግን አንድ ነው፤ 5አገልግሎትም ልዩ ልዩ ነው ጌታም አንድ ነው፤ 6አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ
የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው። 7ነገር ግን መንፈስ ቅዱስን መግለጥ ለእያንዳንዱ ለጥቅም
ይሰጠዋል። 8ለአንዱ ጥበብን መናገር በመንፈስ ይሰጠዋልና፥ ለአንዱም በዚያው መንፈስ እውቀትን መናገር
ይሰጠዋል፥ 9ለአንዱም በዚያው መንፈስ እምነት፥ ለአንዱም በአንዱ መንፈስ የመፈወስ ስጦታ፥ ለአንዱም
ተአምራትን ማድረግ፥ 10ለአንዱም ትንቢትን መናገር፥ ለአንዱም መናፍስትን መለየት፥ ለአንዱም በልዩ ዓይነት
ልሳን መናገር፥ ለአንዱም በልሳኖች የተነገረውን መተርጎም ይሰጠዋል፤ 11ይህን ሁሉ ግን ያ አንዱ መንፈስ
እንደሚፈቅድ ለእያንዳንዱ ለብቻው እያካፈለ ያደርጋል።
12አካልም አንድ እንደ ሆነ ብዙም ብልቶች እንዳሉበት ነገር ግን የአካል ብልቶች ሁሉ ብዙዎች ሳሉ አንድ አካል
እንደ ሆኑ፥ ክርስቶስ ደግሞ እንዲሁ ነው፤ 13አይሁድ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን
ጨዋዎችም ብንሆን እኛ ሁላችን በአንድ መንፈስ አንድ አካል እንድንሆን ተጠምቀናልና። ሁላችንም አንዱን
መንፈስ ጠጥተናል። 14አካል ብዙ ብልቶች እንጂ አንድ ብልት አይደለምና። 5እግር፦ እኔ እጅ አይደለሁምና
የአካል ክፍል አይደለሁም ብትል፥ ይህን በማለትዋ የአካል ክፍል መሆንዋ ይቀራልን? 16ጆሮም፦ እኔ ዓይን
አይደለሁምና የአካል ክፍል አይደለሁም ቢል፥ ይህን በማለቱ የአካል ክፍል መሆኑ ይቀራልን?
17አካል ሁሉ ዓይን ቢሆን መስማት ወዴት በተገኘ? ሁሉም መስማት ቢሆን ማሽተት ወዴት በተገኘ?
18አሁን ግን እግዚአብሔር እንደ ወደደ ብልቶችን እያንዳንዳቸው በአካል አድርጎአል።
19ሁሉም አንድ ብልት ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?
20ዳሩ ግን አሁን ብልቶች ብዙዎች ናቸው አካል ግን አንድ ነው።
21ዓይን እጅን፦ አታስፈልገኝም ልትለው አትችልም፥ ወይም ራስ ደግሞ እግሮችን፦ አታስፈልጉኝም ሊላቸው
አይችልም።
22ነገር ግን ደካሞች የሚመስሉ የአካል ብልቶች ይልቁን የሚያስፈልጉ ናቸው፤
23ከአካልም ብልቶች ያልከበሩ ሆነው የሚመስሉን በሚበዛ ክብር እናለብሳቸዋለን፥ በምናፍርባቸውም
ብልቶቻችን ክብር ይጨመርላቸዋል፤
24-25ክብር ያላቸው ብልቶቻችን ግን ይህ አያስፈልጋቸውም። ነገር ግን ብልቶች እርስ በርሳቸው በትክክል
ይተሳሰቡ ዘንድ እንጂ በአካል መለያየት እንዳይሆን፥ ለጎደለው ብልት የሚበልጥ ክብር እየሰጠ እግዚአብሔር
አካልን አገጣጠመው።
26አንድም ብልት ቢሣቀይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሣቀያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ
ጋር ደስ ይላቸዋል።
27እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ እያንዳንዳችሁም ብልቶች ናችሁ።
28እግዚአብሔርም በቤተ ክርስቲያን አንዳንዶቹን አስቀድሞ ሐዋርያትን፥ ሁለተኛም ነቢያትን፥ ሦስተኛም
አስተማሪዎችን፥ ቀጥሎም ተአምራት ማድረግን፥ ቀጥሎም የመፈወስን ስጦታ፥ እርዳታንም፥ አገዛዝንም፥
የልዩ ልዩ ዓይነት ልሳኖችንም አድርጎአል።
29ሁሉ ሐዋርያት ናቸውን? ሁሉስ ነቢያት ናቸውን? ሁሉስ አስተማሪዎች ናቸውን? ሁሉስ ተአምራትን
ይሠራሉን?
30ሁሉስ የመፈወስ ስጦታ አላቸውን? ሁሉስ በልሳኖች ይናገራሉን? ሁሉስ ይተረጉማሉን?
31ነገር ግን የሚበልጠውን የጸጋ ስጦታ በብርቱ ፈልጉ። ደግሞም ከሁሉ የሚበልጥ መንገድ አሳያችኋለሁ።
 በምድር ያለንበት አንዱ አላማ ለመገልገል፣ በምድር አድርገናቸው እዚሁ ለሚቀሩ ነገሮች ብቻ
በራስ ዙርያ ላሉ ጉዳዮች ብቻ እንድንኖር አልተጠራንም

 የበኩላችንን ደግሞ ለማበርከትና ለማገልገልም ጭምር ነው ፍጥረት ከእኛ የሚሻው ነገር አለ


እግዚአብሔር በእኛ በኩል ወደዚህ አለም የላከው አንድ ድንቅ ነገር አለው
 ወደማገልገል እስካልመጣን ድረስ ታሽጎ እንዳለ ስጦታ ምንም ጥቅም የሌለን ነን፡፡ ስጦታ ቢሰጣቹ እስከነ መጠቅለያው
ምንም ልታደረጉት አትችሉም

 በስጦታ የተጠቀለለ ስጦታ መጠቅለያውን በማንሳት ካላየነውና የስጦታውን አይነት በመለየት በምን አገልግሎት ላይ
ሊውል እንደሚችል መረዳትና መጠቀም ምንችለው

 ስጦታውን ክፈቱት፣ በውስጣቹ ያለውን ነገር ለዩት

 በእያንዳንዳችን ውስጥ እግዚአብሔር ያስቀመጠው ፀጋ፣ ማንነት፣ ልምድ፣ ተሰጥኦ አለ


ለሁላችንም የተለያየ ነገር

 ስለዚህ ነው ቤተክርስትያን በሁላችንም ስጦታ መገልገል የሚኖርባት የማናችንም ከማናችንም


አይመሳሰልም ደግሞ አይበላለጥም ሁላችን ግን በሁሉ እንጠቀማለን፡፡
• ጌታ ቤተክርስቲያንን በአካል መስሏታል
• ቤተክርስቲያን የክርስቶስ አካል ናት እኛ ደግሞ በአካሉ ላይ ብልቶች ነን ስለዚህ
ባላጋራና ተፎካካሪ ሳንሆን ተደጋጋፊና ለሌላው ተቆርቋሪዎች (supplementary)
ነን እንጂ ባላጋራዎች አይደለንም
• የተጠራነው እግዚአብሔርን ለማገልገል ነው
“እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ
ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።” ኤፌሶን 2:10
• እነዚህ መልካም ስራዎች አገልግሎቶቻችን ናቸው
• የምናደርገውን ለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምናደርገው በማሰብና በማወቅ
ማድረግ ይኖርብናል
“ለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምታደርጉ፥ የምታደርጉትን ሁሉ በትጋት አድርጉት፥ ከጌታ
የርስትን ብድራት እንድትቀበሉ ታውቃላችሁና፤ የምታገለግሉት ጌታ ክርስቶስ ነውና።”
ቆላ 3፡23-24
ኢየሱስም ወደ ጴጥሮስ ቤት ገብቶ አማቱን በንዳድ ታማ ተኝታ አያት፤

እጅዋንም ዳሰሰ፥ ንዳዱም ለቀቃት፤ ተነሥታም አገለገለቻቸው። ማቴ 8፡14-15

ከእስራት የተፈታነው ነፃ የወጣነው ለማገልገል ነው ለሌሎች


እንድንተርፍ

የጴጥርስ አማት በተሰጣት ጤንነት ተነስታ አገለገለቻቸው


በ1ጴጥ 2፡9
“እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን
የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ
ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤”
በአንድ ቤተክርስቲያን በመያዝ በአካሉ ላይ መተባበር የሚኖርብንና እርስ
በእርስ በማገልገል ተልኳችንን በመፈጸም እግዚአብሔርን ማክበር
እንድልችል ነው
እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ እያንዳንዳችሁም ብልቶች ናችሁ።1ቆሮ 12፡27
በቤተክርቲያን ውስጥ እያንዳንዳችን የየራሳችን ሚና አለን እኛ ካልሰራነው
ክፍት ሆኖ የሚኖር ስለሆነ ባለን ፀጋና ሸክም ለማገልገል መወሰን
ጊዜራሳችንን መስጠት ይገባናል
እግዚአብሔርን ለማክበር የምንችለው የእርሱ የሆኑትን በማገልገል
ነው እና ጠቃሚ ሆነን ለመገኘት መነሳት አለብን
በእግዚአብሔር ቤት ትንሽ
የሚባል አገልግሎት የለም
ሁሉም ነገር አስፈላጊ ነው
በአካል ውስጥ ሁሉም
ብልት የየራሱ ስራና ድርሻ
እንዳለው ሁሉ የሁላችንም
የስራ ድርሻ አስፈላጊና በሌላ
የማይተካ ነው
 ሁሉ አይን አይደለም
 ሁሉ ምላስ አይደለም
 ሁሉ ጆሮ አይደለም
 ሁሉ ግን ብልት ነው ሁሉ ጠቃሚ ነው አንዱ ለሌላው አስፈላጊ ነው
 በአካል ክፍል ውስጥ ሁሉ መስራት ቢያቆሙና አንዱ ብቻ ቢሰራ ምን ሊሆን ይችላል
 ሁሉ ቢሰሩና አንዱ ባይሰራስ አካል ጉዳተኝነት ወይም ሞተ ይከሰታል
 በአገልግሎትም ሁላችን ስፈራችንን ስንይዝ ነው ጤናማ የምንሆነው
 አናገለግልም ብለው ጥግ ከየዙት መካከል አንዳንዶቹ እኮ እግር፣ አይን፣ እጅ፣ ልብ ሊሆኑ ይችላሉ
 እግዚአብሔር ቤተክርስቲያንን በአንድ አክተር ላይ አለጠፋትም
 ጤናማነት ያለው እንደ ቤተክርስቲያን ሁሉ ሰው ተግባሩን መፈፀም
ሲችል ነው ማለት ነው አንድላይ ከሰራን እናድጋለን እንጠነክራለን
ችግሮችን እንጋፈጣለን እናድጋለን ጤናማ እንሆናለን፡፡ የእግዚአብሔርም
ቀደምት ሃሳብ ለሁላችን ይሄ ነው
 እምቢ ካልንስ ጥሪያችንን ለመፈፀም ቸል ካልንስ ቤተክርስቲያን
መራመድ የሚገባትን ያህል መሄድ ያቅታታል
 በብዙ1000 የሚቆጠሩ አብያተ-ክርስቲያናት እየሞቱ ያሉት ለማገልገል
በማይፈቅዱ ክርስቲያኖች ምክንያት ነው ሪክ ዋረን
3. እንድናገለግል እግዚአብሔር አዞናል
እንግዲህ ሂዱ…
እንዲሁም የሰው ልጅ ሊያገለግል
ነፍሱንም ለብዙዎች ቤዛ ሊሰጥ
እንጂ እንዲያገለግሉት አልመጣም።
ማቴዎስ 20፡28

 ኢየሱስ ስራሱ ሲናገር …ሊያገለግል…


ሊሰጥ…እንጂ እንዲያገለግሉት
አልመጣም
 የምናገለግለው ጊዜ ሲተርፈን ወይ ስራ ስንፈታ ወይ ጡረታ ስንወጣ ሳይሆን
ልክ እንደጌታ …. ለማገልገል ….ለመቆረስ ራሳችንን ለሌሎች ልንሰጥ ሊሆን ይገባናል
ህይወታችንን ሊገልፃው የሚገባ ቃል አገልጋይነት መሆን ይኖርበታል
 የገሊላ ባህርና የሙት ባህር ንፅፅር ይሄን ይመስላል
 ብዙ እየተገለገሉ ለማገልገል ጥቂት ነገር ለማድረግ እንኳን ምንም ፍላጎት ማጣት እቋሪነት ነው
 ከጊዜው የተነሳ ማደግ አስተማሪነትም ይጠበቃል፡፡ ማደግ ደግሞ በማገልገል ይገለፃል
 ብዙ ክርስቲያኖች ከማገልገል ይልቅ መገልገልን ናፋቂ ሆነው ይኖራሉ
ፍላጎቴን የማሟላበት ቤተክርስቲያን እፈልጋለው ይላሉ እንጂ እነሱ

ጠቃሚ ስለሚሆኑብት ቦታ ማሰብ አይፈልጉም


 አዳማዊው ባህሪያችን በጣም ራስ ወዳድ ስለሆነ ማገልገል አይፈልግም
ነገርግን በጌታ ባህሪ እየበሰልን ስንመጣ የማንን ፍላጎት ላሟላ •
እችላለው
ማለትና ወደ በሰለ ሰው አስተሳሰብ ማደግ እንጀምራለን
 እግዚአብሔር በእኛ እንዲጠቀም
ምንም የትምህርት መስፈርት
ወይም ድፈረት ምናምን
አይፈልግም እንዳለን ይጠቀምብናል
ያዕቆብ አታላይ ነበር በዕቅዱ ካደረገው
ነገር እና ዕቅዱ ካመጣበት ጣጣ ሲሸሽ
የነበረ ሰው አንድ ምሽት ግን
ከእግዚአብሔር ጋር መታገል ጀመረ
እና ካልባረከኝ አለቅህም አለ ዘፍጥ 32:26
 ያዕቆብ ዘመኑን ሁሉ የተከተለው
ያሳደደው በረከት አላረካውም የአባቱ
ምርቃት ከመቅበዝበዝ አላሳረፈውም ብኩርናው ሰላም አልሰጠውም ምንም ደህንነት
የማይሰማው ድንጉጥ ሆኖ ሲኖር
 እግዚአብሔር መጣ የባሰ ደካማ አደረከውና ሸንካላ አደረገው ሮጦ ማምለጥ የማይችል
ማምለጫው እግዚአብሔር ብቻ የሆነ ሰው አደረገው:: ለዚህ ነው ኤርምያስ 1፥7
ወደምሰድድህ ሁሉ ዘንድ ትሄዳለህና፥ የማዝዝህንም ሁሉ ትናገራለህና። ብላቴና ነኝ አትበል።
ስለዚህ ነገር ከእኔ እንዲለይ ሦስት ጊዜ ጌታን ለመንሁ። እርሱም፦ ጸጋዬ ይበቃሃል፥
ኃይሌ በድካም ይፈጸማልና አለኝ። እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል ያድርብኝ ዘንድ
በብዙ ደስታ በድካሜ ልመካ እወዳለሁ። ስለዚህ ስለ ክርስቶስ በድካም
በመንገላታትም በችግርም በስደትም በጭንቀትም ደስ ይለኛል፤ ስደክም ያን ጊዜ
ኃይለኛ ነኝና።
2ቆሮ 12፡8-10
 ለአገልግሎት ዋና ነገር ያለን ዕውቀት ወይም ብርታታችን አይደለም የጌታ ጸጋ
ብቻ ነው
 የአለምን ብርቱ ነገር እንዲያሳፍር ደካማውን መረጠ ይላልና
 ድካማችንን በተረዳንና ባወቅን መጠን ለጸጋው ራሳችንን መስጠት መለማመድ
አለብን ኃይሉ በድካማችንን እንዲፈፀም መፍቀድ አለብን
 አገልግሎት የተፈጠርንበት አላማ የተጠራንበት፣ የታዘዝነውም ትልቁ ጉዳይ ነው
አብርሃም ፈሪ ነበረ ዳዊት በብዙ ድካም የነበረ ሰው ነው…
እራሱን ከጉዳት እግዚአብሔር ግን እንደልቡ አደረገው
ለማዳን ከአንዴም
ጌድዮን ራሱን ዝቅ አደርጎ
ሁለት ጊዜ ሚስቱን
የሚመለከት ፈሪና ድሃ
እህቴ ናት
ሰው ነበር እግዚአብሔር
አለ..እግዚአብሔር ግን
ግን ታላቅ ጦረኛ አደረገው
ለሚያምኑ ሁሉ
መሳ 6፡
የብዙዎች አባት
አደረገው ሮሜ 4፡11

ዮሃንስ እብሪተኛ አይነት ሰው


ጴጥሮስ ችኩልና ደካማ ሰው ነው እግዚአብሔር ግን ነው… እግዚአብሔር ግን የፍቅር
አለት አደረገው ማቴ 16፡18 ሰው አደረገው
• እንግዲህ ምን እላለሁ? ስለ ጌዴዎንና ስለ ባርቅ ስለ ሶምሶንም ስለ
ዮፍታሔም ስለ ዳዊትና ስለ ሳሙኤልም ስለ ነቢያትም እንዳልተርክ
ጊዜ ያጥርብኛልና።እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን
አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ፥የአንበሶችን አፍ ዘጉ፥ የእሳትን
ኃይል አጠፉ፥ ከሰይፍ ስለት አመለጡ፥ ከድካማቸው በረቱ፥ በጦርነት
ኃይለኞች ሆኑ፥ የባዕድ ጭፍሮችን አባረሩ።
ዕብ 11፡32-34
 በጤናህ፣ በመግባባት ችሎታህ፣ በስራ ሙያህ፣ በገንዘብህ፣ በፀጋ በክህሎትህ ምን
እያደረክበት ነው?

 ጠያቂ አለ ባናገለግል በዚህ ሁሉ ባለዕዳ እንሆናለን

 ከልባችን ብናገለግለው ግን በምድር የተሰጠንን ስራ በመፈፀም እናከብረዋለን በዚያም


በረከትን እንካፈላለን

 ቢሰሙ ቢያገለግሉትም፥ ዕድሜአቸውን በልማት፥ ዘመናቸውንም በተድላ ይፈጽማሉ።


ኢዮብ 36፥11
እግዚአብሔር በህይወታችሁ እንዲከብር ትፈልጋላችሁ?

በሙሉ ሃይላችሁ፣ በሙሉ ልባችሁ በመሉ ነፍሳችሁ አገልግሉት


• አሜስያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥
በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱ ዮዓዳን የተባለች
የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። በእግዚአብሔርም ፊት ቅን ነገር አደረገ፥ ነገር
ግን በፍጹም ልብ አይደለም።
2ዜና 25፡1-2
Pastor buze
21/10/2015 ዓ.ም
• 1ነገር ግን በመጨረሻው ቀን የሚያስጨንቅ ዘመን እንዲመጣ ይህን እወቅ።
• 2ሰዎች ራሳቸውን የሚወዱ ይሆናሉና፥ ገንዘብን የሚወዱ፥ ትምክህተኞች፥ ትዕቢተኞች፥
ተሳዳቢዎች፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥ የማያመሰግኑ፥
• 3 ቅድስና የሌላቸው፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ዕርቅን የማይሰሙ፥ ሐሜተኞች፥ ራሳቸውን
የማይገዙ፥ ጨካኞች፥ መልካም የሆነውን የማይወዱ፥
• 4 ከዳተኞች፥ ችኩሎች፥ በትዕቢት የተነፉ፥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናሉ፤

• 5 የአምልኮት መልክ አላቸው ኃይሉን ግን ክደዋል፤ ከእነዚህ ደግሞ ራቅ።


• 6-7 ወደ ቤቶች ሾልከው እየገቡ፥ ኃጢአታቸው የተከመረባቸውን በልዩ ልዩ ምኞትም
የሚወሰዱትን ሁልጊዜም እየተማሩ እውነትን ወደ ማወቅ ሊደርሱ ከቶ የማይችሉትን
ሞኞችን ሴቶች የሚማርኩ፥ ከእነዚህ ዘንድ ናቸውና።
• 8 ኢያኔስና ኢያንበሬስም ሙሴን እንደ ተቃወሙት፥ እንዲሁ እነዚህ ደግሞ አእምሮአቸው
የጠፋባቸው ስለ እምነትም የተጣሉ ሰዎች ሆነው፥ እውነትን ይቃወማሉ።
• 9 ዳሩ ግን የእነዚያ ሞኝነት ደግሞ ግልጥ እንደ ሆነ፥ ሞኝነታቸው ለሁሉ ይገለጣልና ከፊት
ይልቅ አይቀናላቸውም።

Pastor buze
 የሚያስጨንቅ ፡- perilous “fierce , violent, savage”
አደገኛ/ ጭካኝ / አረመኔ
 ማቴ 8:28, ወደ ማዶም ወደ ጌርጋሴኖን አገር በመጣ ጊዜ፥
አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው
ተገናኙት፤ እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው
ድረስ እጅግ ክፉዎች ነበሩ።
 ዘመኑ አስጭና ይሆናል
 በዚህ ዘመን ስለሚታዩት ምልክቶች ሲዘረዝራቸው…

Pastor buze
1.ራሳቸውን የሚወዱ ይሆናሉና
2.ገንዘብን የሚወዱ
3.ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን
የሚወዱ ይሆናሉ

መልካም
የሆነውን
የማይወዱት

1.ቅድስና የሌላቸው
2.ፍቅር የሌላቸው
ማንም፦ እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን
ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?
እግዚአብሔርንም የሚወድ ወንድሙን ደግሞ እንዲወድ ይህች ትእዛዝ ከእርሱ
አለችን።
1ዮሃ Pastor
4፡20-21
buze
1.ትምክህተኞች 9.ጨካኞች
2.ትዕቢተኞች 10.ከዳተኞች
3.ተሳዳቢዎች 11.ችኩሎች
4.ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ 12.በትዕቢት የተነፉ
5.የማያመሰግኑ 13.የአምልኮት መልክ ያላቸው
ኃይሉን ግን የካዱ
6.ዕርቅን የማይሰሙ
14.ወደ ቤቶች የሚገቡ ሾላኮች
7.ሐሜተኞች 15.ሁልጊዜም እየተማሩ እውነትን ወደ
8.ራሳቸውን የማይገዙ ማወቅ የማይደርሱ

Pastor buze
አንተ
ግን

ትምህርቴንና አካሄዴን
አሳቤንም እምነቴንም
ትዕግሥቴንም ፍቅሬንም
መጽናቴንም ስደቴንም
መከራዬንም ተከተልህ፤

Pastor buze
አንተ ግን ከዚህ ራቅ
Pastor buze
• 3 ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት የማይታገሡበት ዘመን ይመጣልና፤ ነገር ግን
ጆሮቻቸውን የሚያሳክክ ስለ ሆነ፥ እንደ ገዛ ምኞታቸው ለራሳቸው
አስተማሪዎችን ያከማቻሉ።
• 4 እውነትንም ከመስማት ጆሮቻቸውን ይመልሳሉ፥ ወደ ተረትም ፈቀቅ ይላሉ።
• 5 አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን
ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።
• 6 በመሥዋዕት እንደሚደረግ፥ የእኔ ሕይወት ይሠዋልና፥ የምሄድበትም ጊዜ
ደርሶአል።
• 7 መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን
ጠብቄአለሁ፤
• 8 ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፥ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ
ያን ቀን ለእኔ ያስረክባል፥ ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ
አይደለም።

Pastor buze
ለ2016 ዓ.ም
 ጊዜንና ለውጥን መቄጣጠር የሚችል ማንም የለም ብንወድም ባንወድም አዲስ
አመት እየመጣ ነው
 ጊዜንና ጊዜ የሚያመጣውን ለውጥ መቄጣጠር አንችልም ግን ማስተዳደር
እንችላለን
እያንዳንዱ ቀን፣ ሰዐት፣ አመት ስጦታችን ነው
በምድርም ያለነው አንድ ነገር ለማከናወን በተቀጠረልን ጊዜ ውስጥ ነውና በሚባክን
ጊዜአችን ምናልባት እንጠየቅ ይሆናል ቲቪ(ሶሻል ሚዲያ) ላይ ውሎ ማደር
ኢዮብ 14፡5 የሰው ዕድሜ የተወሰነ ነው፥ የወሩም ቍጥር በአንተ ዘንድ ነው፥
እርሱም ሊተላለፈው የማይችለውን ዳርቻ አደረግህለት።
 የማናልፈው ገደብ አለ እኮ የተወሰነልን ዘመን ያህል ነው የምንኖረው ኢየሱስ
የሞተው ታሞ አይደለም ስራውን ጨርሶ ነው ‹‹ተፈፀመ›› ብሎ ነፍሱን ሰጠ
 በመጪው አመት ምን ማድረግ ትፈላጋላችሁ ቆም በሉና አስቡ በግል ሕይወታቹ
ደግሞ እንደ አገልግሎት ክፍል
አንድ ጳውሎስ በድንቅ መጨረስ ነው እንጂ በምድር ላይ 696 ዓመት የኖረ ሰው
እናውቃልን ስለ እርሱ የምናውቀው ወለደ ሞተ የሚል ብቻ ነው
 እያንዳንዱ ዓመት አንድ ምዕራፍ ነው ምን ትፅፉበታላችሁ
ለውጥና ጊዜ የምንቀበላቸው ነገሮች ናቸው እንደ ጥሬ ዕቃ (Row-material)
ናቸው እየተለወጥን እንድናድግበት የተሰጡ ናቸው፡፡
 ጊዜአችንን ማባከን የሌለብን ለዚያም ነው እግዚአብሔር ከጊዜ ውጪ ነው
‹‹ፈቃድ በምድር ትሁን›› ስንል በሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ይሁን እንደማለት
ነው
ወቅትን ጊዜን አመት የሚፈጥረው እርሱ ነው ቀኖች መልካም ናቸው
አመታት/ወቅቶች መልካም ናቸው
ባለፈው ወድቄ ሊሆን ይችላል ግን ያለፈው ዓመት ነው፣ አሁን በአዲስ መልክ
መሆን እንችላለን መለወጥ እንችላለን፡፡
ከልባችን ያልተጋንበት ጊዜ ሊሆን ይችላል ያ ግን አሮጌው አመት ነው
የእግዚአብሔር አቅርቦት ለቀን(ለአሁን) ነው
ምርጡን ዓመት ገና ልንጀምረው ነው፡፡ 2016 መልካሙ ዓመታችን ነው
መልካሙ ዜና ለሁሉ ወቅት አለው ምንም ነገር ቀድሞን ይሆናል የመጨረሻ አይደለም
አዲስ አመት በረከት ነው ራሳችንን ለመገምገም፣ ለማቀድ፣ ለአዲስ ግቦች እንድንዘጋጅ
ስለሚረዳን
ለውጥን መቆጣጠር አንችልም ነገር ግን ለውጡ ለጥቅም ማድረግ እንችላለን፡፡
ይህንን ለማድረግ ማቀድ ቁልፉ ነገር ነው እናንተ ካላቀዳችሁ በእናንተ ቀን ላይ ሌላ ያቅዳል
የእርሱን እቅድ አስፈፃሚ ትሆናላችሁ
እንደ አዲስ እንጀምራለን ያለፈው ሁሉ አልፏል፣ መልካም አልነበረም፣ በችግር፣ በመጣበብ፣
ነበራችሁ፣ በኪሳራ፣ ዕረፍት በማጣት፣ ነበራችሁ እንደ አዲስ እንጀምራለና፡፡ እንደ አዲስ
እንጀምራለን
በተሃድሶ ይሆናል አዲሱን ዓመት
ከባድ ጊዜ አሳልፈን ሊሆን ይችላል ይህ የአገልግሎት አመት ግን መልካም አመት ነው
ምሳሌ 16፡1-3
የልብ መዘጋጀት ከሰው ነው፤ የምላስ መልስ ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
የሰው መንገድ ሁሉ በዓይኖቹ ፊት ንጹሕ ነው፤ እግዚአብሔር ግን መንፈስን ይመዝናል።
ሥራህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች።
ካላቀድንበት ለውጡ ሊያጠፋን ይችላል ለውጥ የማጥፋት ሃይል አለውና
በማቀድ መስመራችን በመለየነት ነው ምንገራው
ዕቅዱን እንዲያመለክተን መፀለይ አለብን በለውጥ ውስጥ ድል ማድረግ
ምንችልበት መሳርያው ማቀድ ነው
ለውጥ ቦታውን መያዙ አይቀርም በግል በቤተክርስቲያን ወይ እንደ ሃገር
ቢሆን የቻላችሁትን ያህል በጥልቀት አመታችሁን አቅዱ
ለእያንዳንዱ ቀን፣ ወር፣ አመት ያለውን ዕቅድ በማለዳ ጠይቁት ምን ዕቅድ
አለህ ለዛሬ ለወሩ ለአመቱ በሉት
እንደ ቤተክርስቲያን የአስቴር አይነት የተሰጡ ሰዎች ያስፈልጉናል ብጠፋም
እጠፋለው ለውጥን ግን ለማምጣት ምንም ነገር አደርጋለው የሚሉ ሰዎች
እግዚአብሔር በዚች ቤተክርስቲያን ሊሰራ ላለው ነገር ባርያዎች ነን
ምንም ስላለማድረጋችን ልጆቻችን አይወቅሱንም መስራት ያለብንን
ለማድረግ ራሳችንን መስጠት የሚኖርብንም ለዚያ ነው
1
ስለ ወቅታዊ ሁኔታዎ ግልጽ እና ትክክለኛ ምስል ማዳበር ነው።
ብዙ ሰዎች ወደሚፈልጉት ቦታ አይደርሱም ምክንያቱም ከየት
እንደጀመሩ አያውቁም። በዚህ ደረጃ ሙሉ በሙሉ ለራስህ ታማኝ
ካልሆንክ የተቀረው ሂደት ሊሳካ አይችልም።

2 ስለሚፈልጉት ሁኔታ ወይም ውጤት በጣም ግልፅ ግንዛቤ እና እይታን


ማስቀመጥ ነው። ልዩነት እዚህ ጋር ቁልፍ ነው፣ የሚፈልጉትን ውጤት
አጨልሞ ከሆነ ውጤቱም እንዲሁ ይሆናል።
3
እውነተኛው ስራ የሚጀመርበት ነው። የአጭር፣ መካከለኛ እና
የረዥም ክልል ግቦችን የምታዳብርበት ቦታ ነው። የአጭር ክልል ግብ
ስንል አንድ ቀን፣ ሳምንት ወይም ወር እንኳን ሊሆን ይችላል። የረዥሙ ክልል
ግቦች የፈለጉትን ያህል ወደፊት ሊራቁ ይችላሉ ነገርግን የሚያበቃበት ቀን
መኖር አለበት። አንድ ቀን በእርስዎ ቀን መቁጠሪያ ወይም በሌላ
ሰው የለም። የማለቂያው ቀን በሚጠበቀው የህይወት ዘመንህ
ውስጥ መሆን አለበት። የእኛ ግቦች የተወሰነ፣ የሚለካ፣
ተጨባጭ እና ጊዜ የተሰጣቸው መሆን አለባቸው።

አንድ ቀን እውነተኛ ቀን አይደለም።


4
ትክክለኛ እቅዶች የሚዘጋጁበት ነው ወደ አንድ ወይም ከዚያ
በላይ ግቦችዎ ለመቅረብ በየቀኑ ምን እርምጃዎችን
ለመውሰድ ፈቃደኛ ናችሁ? ይህስ እንዲሆን ምን
ትለውጣለህ? ግቦችዎን ለማሳካት ምን መስዋእትነት
ለመክፈል ፈቃደኛ ናችሁ?
እዚህ ላይ አንድ ነጥብ ማንሳት ያስፈልጋል። ወደ ግቦቻችሁ
ለመቅረብ በየቀኑ ምን አይነት እርምጃዎችን ለመውሰድ
ፈቃደኛ እንደሆናችሁ መወሰን ነው።
እቅዳቹሁ እንዲሳካ ለማድረግ እያንዳንዳቹ ለማድረግ

5
የወሰናችኋቸውን ኢንቨስትመንት መወሰን ነው። ለማድረግ
ፈቃደኛ የሆኑትን ኢንቬስትመንት በሚወስኑበት ጊዜ እያንዳንዱ
የተሳካ ውጤት ሁለት ነገሮች ማለትም ገንዘብ እና ጊዜ
እንደሚፈልግ ግልፅ ነው፡፡ ብታምኑም ባታምኑም የገንዘብ ክፍሉ
ብዙውን ጊዜ ከግዜው የበለጠ ቀላል ነው። ብዙዎች ወደ ተሻለ
ሁኔታ ለመግባት እቅድ እንደሚያወጡ ነገር ግን ጊዜ መስጠት
ባለመቻል ብቻ እቅዱ ወደ ግብ ሳይደርስ ይቀራል፡፡ ስህተቴን
አትስሩ፣ ለዕቅዳቹ ቁርጠኛ ካልሆናቹ ለስኬት ቁርጠኛ አይደላቹም።
• የጊዜ ሰንጠረዥ ማዋቀር ነው። ብዙ ሰዎች ይህ ስለ ቀነ-ገደቦች

6
ብቻ ነው ብለው ያስባሉ። ያ የተለመደ ስህተት ነው። እቅዱ
መቼ እንደሚፈፀም ሁሉ እቅዱን መቼ ወደ ተግባር
እንደሚያስገቡ መወሰን አስፈላጊ ነው። ብዙ ጥሩ እቅድ መቼም
ሳይተገበሩ ቀርተው እናውቃለን መቼ ይተገበራል ወስኑ።
በእቅዳቹ ውስጥ የተገነቡ የተወሰኑ የትግበራ እርምጃዎች
ከሌሉ፣ እንደ ቡድን የምትወስዷቸውን የመጀመሪያ
እርምጃዎችን ጨምሮ፣ ጥሩ እቅድ ሊኖራቹ አይችልም ያ ማለት
የእቅድዎ ሂደት ለፍሬአማነት ጉድለት አለበት ማለት ነው።
7
እቅዱን ለጀመር ወደ መሬት ማውረድ ነው። እቅዳችን ራሱን ችሎ
እንዲሄድ አየር በክንፎቹ ስር ያድርጉት፣ ያቀድከውን የመጀመሪያ
እርምጃ ይውሰዱ እና ምን እንደሆነ ይመልከቱ ይከሰታል።

8
የመጨረሻው የክትትልና የግምገማ እርምጃ ነው እቅድዎን ብዙ ጊዜ
ከአገልግሎት አጋሮቻችሁ ጋር ይጎብኙ። ሁሉም ነገር እንዳቀድከው
አለመሆኑ ዕቅዱ መጥፎ ነበር ማለት አይደለም፣ ነገሮች እንዳላሰብናቸው
ይሆናሉ፡፡ በጣም ጥሩው ዜና እቅዳቹ የት እና እንዴት ከትራክ እንደወጣቹ
እንድታዩ ይፈቅድላችኋል፣ እቅዶቻችን መንገዳችንን ስለሚጠቁሙ
ብንስት ወደነበርንበት ለመመለስ በጣም ቀላል ያደርገዋል።
በመተግበሩ ሂደት ውስጥ በጣም ጥቂት ዕቅዶች ሙሉ በሙሉ ሳይበላሹ
ይቆያሉ። እንደገና ለጀምር እና ወደፊት ለራመድ ፍቀዱ። እንደ አስፈላጊነቱ
ብዙ ጊዜ ይድገሙት፡፡
• በአገልግሎት ክፍሉ የተከናወኑትን ነገሮች በዝርዝር ማቅረብ ለቀጣዩ
የግምገማ አቁአማችንን አመልካች የሆንልናል
• በተጨባጭ ምን ስራ ተከናወነን ይመልሳል
• ይህም በተደራሽነት፣ በተሳትፎ፣ በገንዘብ ወዘተ ሆኖ ሊቀርብ ይገባል
• እንደታቀደው ነገሮችን ለማስኬ እክል የሆኑ ጉዳዮች ካሉ ቀጥሎ
ሊቀርብ ይችላል
• ወደ ትግበራው ለመግባት
• በአገልግሎት ክፍላችሁ በቻላችሁት ልክ በቶሎ በመገናኘት መስራት
ይኖርባችኋል
 በአገልግሎት ለማደግና ራሳችንን ለማሳደግ ማድረግ
መሻሻል አለበት የምትሉት ምን አለ ???

You might also like