Professional Documents
Culture Documents
08.
08.
#8
www.tlcfan.org 0
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
የእግዚአብሔር ቅባት ሕግ
በማደሪያው ድንኳን ውስጥ ያሉ እቃዎች በሙሉ ለእግዚአብሔር የተለዮ ይሆኑ ዘንድ በቅባ ዘይቱ
ይቀቡና ለእግዚአብሔር ሥራ ብቻ ይለዩ ነበር። (ቁ. 26-28). ዘጸ. 30፥30 - 31 እንዲህ ይለናል፦
ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ይህ ለልጅ ልጃችሁ የተቀደሰ የቅብዓት ዘይት ይሁንልኝ።”
አሮንና ልጆቹ የሚያሳዩት በመልከ ጸዲቅ ክህነት ተስፋ የተገባልን እኛንና ኢየሱስ ክርስቶስን
ነው። በራእይ.20 መሰረት የመንግሥቱ ካህናት የመሆን ተስፋ ስለተገባልን ይህ የካህናት መቀባት ሕግ
ጥናት ለእኛም አሁን የሚሰራና ሕያው ነው። ሕጉ እንደሚያሳየው ደግሞ የሚቀባው ካህኑ ብቻ ሳይሆን
ማደሪያው ድንኳን ጭምር ነው። የማደሪያውን ድንኳን ደግሞ በሦስት ከፍለን ማየት እንችላለን።
ቅድስተ ቅዱሳን፣ ቅድስት እና አደባባይ // ከዳስ በዓል፣ ከበዓለ አምሣ እና ከፋሲካ ጋርም ይገናኛል። ይህን
ደግሞ ወደ ግል ማንነታችን ስናመጣው ደግሞ ቅርስተ ቅዱሳንና ፋሲካ ከመንፈሳችን ጋር፣ ቅድስትና
በዓለ አምሳ ከነፍሳችን ጋር እንዲሁም የዳስ በዓል እና አደባባዮ ከሥጋችን ጋር የተያያዘ መሆኑን
ስለዚህም መቀባት ለማደሪያዎች ወሳኝና የማይቀር ነው። (ዮሐ.1፥14,1 ቆሮ. 3፥16 ፣ 1.ተሰሎ. 5፥23 )
ይህ ደግሞ የአንድ አማኝ የፋሲካን በዓልን የማድረግ ልምምዱ ነው። ነገር ግን ይህን ማድረግ
የመጀመሪያው እርምጃ እንጂ የመጨረሻው አይደለም። አማኙ ከፀደቀ በኋላ ከዛም በመቀጠል የበዓለ
አምሣን በዓል በማድረግ ደግሞ ሊቀደስ፣ ቃሉን ሰምቶ ወደ መታዘዝ ሊመጣ ወይም ለጌታ ሊለይ
ይገባዋል። ያኔም ተለየ፣ ተቀደሰ (Sanctified) ሆነ ይገባል። ይህም ሁለተኛው ደረጃ ነው። አማኙ በሩጫው
ፍጻሜ ወይም የመጨረሻው የመንፈሳዊ ዕድገቱ ፍጻሜ በሆነውን የዳስ በዓል ነው። ይህን በዓል
በማድረግ ደግሞ አማኙ ይከብራል። ያኔም አማኙ ከበረ ወይም (Glorified) ሆነ ይባላል። ነገር ግን ይህ
በሥጋ መክበር ከመንፈሳዊ ልምምድ ባሻገር የሚሞተው የማይሞተውን በመልበስ የሚፈጸም ታላቅ
በሩጫው ላሸነፉ የሚሰጥ የኢየሱስ ክርስቶስ አይነት የትንሣኤ አካል ነው። ሮሜ.6፥5
www.tlcfan.org 1
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
ለማግኘት ከሁለት አቅጣጫ ማደሪያውን ልንመለከተው ይገባል። ይህም ከውጭ ወደ ውስጥ ስንገባና
እና ከውስጥ ወደ ውጭ ስንወጣ ነው። በሌላ አባባል በእግዚአብሔር እይታና በሰው እይታ በማየት ነው።
ከአለምና ከግብፅ ኑሮ ወደ እግዚአብሔር መገኘት በመግባትና በማደግ የሚጀምር ነው። ይህም አንድ
ወደ ፋሲካ በዓል ልምምድ ገባ ማለት ነው። ይህም የኢየሱስን ደምና ሥጋ እንዲሁ የውሃ ጥምቀትን
የመጀመሪያውን የሕይወት ወይም የመንፈሳዊ እድገት ደረጃውን እየፈጸመ ነው ማለት እንችላለን። ነገር
ሳይሆን ወደ አደባባይ ገብቶ በአደባባዮ ሊያደርግ ከአማኙ የሚጠበቀውን በሙሉ ማድረግ አለበትና
ነው። ይህ ሲሆን ወደ ሁለተኛው እድገቱ መሻገር ይችላል። ደግሞም ሁሉ እንደ ቃሉ ሲፈስም ወይም ታዞ
መቆየት የለበትም። አማኙ ወደ ውስጥ ለመግባት ከአደባባይ ሁለተኛውን መጋረጃ አልፎ ወደ ቅድስት
መግባት ይጠበቅበታል። ይህ ደግሞ ከፋሲካ በዓል በመቀጠል የሚገለጠው የበዓለ አምሣ በዓል ልምምድ
ነው። በዓለ አምሣን ሰዎች በዚህ ዘመን በተለያየ መልኩ ሲመለከቱት ማየት የተለመደ ነው። ይሁንና
ትክክለኛው የዚህ በዓል መደረግ ምክንያትና ከእግዚአብሔር ሕግ በሲና ከመሰጠቱ ጋር የተያያዘ ነው።
እግዚአብሔር በእሳት በሲና ተራራ ላይ በወረደ ወቅት ሁሉም በገዛ ቋንቋቸው ድምፁ ሰምተዋል።
www.tlcfan.org 2
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
ከሰሙ በኋላ የሰሙትን እንደተናገሩ ይህ ለእኛም በአሁን ዘመን እንዲሁ ነው። የሰማነውን
እንጂ ያልሰማነውን አንናገርም። ስለዚህ የበዓለ አምሣን አንድ ሰው በሕይወቱ መፈጸሙ የሚታወቀው
በልሳን ስለተናገረ ሳይሆን እግዚአብሔር ሰምቶ የሚታዘዝና የሚናገር ከሆነ ብቻ ነው። መንፈስ ቅዱስም
በአማኙ ላይ የሚመጣበት ቅባቱ የሚፈስበት ዋንኛው ምክንያት ስምተን እንድንታዘዝ ነው። ቅባት
ማለት አንድን ሥራ ለመስራት የሚያስችል ብቃት ወይም ችሎታ ነው። ሐዋርያትም ይህ መንፈስ
የእርሱን ትዕዛዝ በዘመናቸው ፈጸሙ። በመንፈስ የመመራት ዋንኛው ምክንያትና ቁልፍ ለመታዘዝ
“. . . እንደ መንፈስ ፈቃድ እንጂ እንደ ሥጋ ፈቃድ በማንመላለስ በእኛ የሕግ ትእዛዝ ይፈጸም ዘንድ
ኃጢአትን በሥጋ ኰነነ።እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ
ሮሜ.8፥3-8
ቅድስተ ቅዱሳን ወይም የዳስ በዓል እናደርጋለን። ይህም ወደ እግዚአብሔር ሙላት፣ ክብርና መገኘት
መግባት ነው። ይህ ሥፍራ ሁሉ አማኞችና ካህናት የሚገቡበት ሥፍራ አይደለም። ይልቁኑ ለሊቀ ካሕኑ
ብቻ የተወሰነ ነው። ሁሉ ካሕን ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ሊገቡ አይችሉም። ስለዚህም የግድ አንድ ሰው ወደ
ቅድስተ ቅዱሳን ለመግባት የግድ ከሊቀ ካህኑ ጋር አንድ ሊሆን ወይም የእርሱ አካል ክፍል ሊሆን
ይገባዋል። ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር በሁሉ አንድ መሆን የድል ነሺ ሕይወት መኖር ይህን ወደ ውስጥ
የመግባት እድል ያጎናጽፈናል። ሌላው ደግሞ በቅድስተ ቅዱሳን የሚገኘው በምህረት መክደኛው ላይ
ያለው ሁለንተናው ወርቅ የሆነው ኩሩብ ነው። ስለዚህ ሊቀ ካህን ወይም ሁለንተናው ወርቅ የሆነ ኪሩብ
www.tlcfan.org 3
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
የወርቅ ኪሩብ መሆን ራሱን የቻለ ትምህርት ነው። በዚህ ላይ የሚናተኩረው በካህናቱ ላይ
ነው። ስለዚህ አንድ አማኝ የቅድስተ ቅዱሳን መጋረጃ አልፎ ወደ ውስጥ ገብቶ በምሕረት መክደኛው ላይ
ድረስ በሕይወት አልኖሩም። ይህ የፊተኛው ትንሣኤ ነው። በፊተኛው ትንሣኤ ዕድል ያለው
ከጌታ የሚጠበቅብን የእኛ የአማኞች እሩጫ ነው። እሩጫችሁን ጨርሳችኋል? በሩጫችን ውስጥ
እሩጫችንን በሚገባ መልኩ የተባልነውንና ማድረግ ያለብንን እያደረግን መሮጥ እንችላለን። ዕብ.12፥1
እንገባለን ወይም እንሮጣለን። የእግዚአብሔር እይታ ወይም በሕይወታችን እርሱ በእኛ የሚሰራው ሥራ
ይፈጽማል። በመንፈሳችን ጀምሮ ሥጋን በመለወጥ ይጨርሳል። በሌላ መልኩ ብናየው የእግዚአብሔር
ሥራ በሕይወታችን ከእኛ እይታና ሩጫ ተገላቢጦሽ ነው። የእኛ አደባባይ ልምምድ እርሱ በሕይወታችን
የሚሰራው መንፈሳችን ነው። በበዓለ አምሳ ልምምዳችን የሚሰራው ነፍሳችንን ነው። በእኛ የቅድስተ
www.tlcfan.org 4
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
አንድ አማኝ በፋሲካ በዓል፣ ዳግም ውልደትን ወይም ጽድቅን ሲለማመድ መንፈስ ቅዱስ
በመንፈሱ ውስጥ ያድርራል። የአማኙም መንፈስ ከሞት ወደ ሕይወት ይሸጋገራል፣ ይነቃል ወይም
ሕያው ይሆናል። አዳም ያመጣው የመንፈስ ሞት ይወገድለታል። ይህም ቅድስተ ቅዱስን ነው። ያን ጊዜ
ከዚያም በመቀጠል አንድ አማኝ በዓለ አምሣን ሲለማመድ ተለየ ወይም ተቀደሰ /
ከነፍሳችን ጋር የሚያያዝ ነው። ስለዚህ የቅባት ትኩረት በነፍስ ላይ ነው ብንል አንሳሳትም። ነገር ግን
ቅባት ከዚያም አልፎ ይሰራል። ዋናው የቅባት ትኩረት ነፍስ ላይና መለየት ላይ ነው። እግዚአብሔር
ነፍሳችንን ለመመለስ የሚጠቀመው ሕጉን ነው። ሕጉን መታዘዝ ደግም ያለ መንፈስ ቅዱስ ፈጽሞ
የማይቻል ነው። ስለዚህም የመንፈስ ቅዱስ ቅባት በላያችን ላይ መምጣት ይህን መታዘዝ በእኛ ላይ
ውስጥ ከግራ መጋባት የሚያድን ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ የሆነ መንፈሳዊ ሩጫና እድገት እንዲኖረን ነው።
www.tlcfan.org 5
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
አይነት ፍጽምና ላይ መምጣት የሚያሳይ አይደለም። ለምሳሌ አሮንና ልጆቹ የተቀቡት የተለየውን
ሕይወትና እውቀት ከእግዚአብሔር ከራሱና ከአፉ ቃል የተማርነው ሊሆን ይገባናል። በሰው እውቀትና
የሚደረግ ሥራ እንጂ በወግና ሥርዓት፣ በአሮጌቶች ተረት መጻፎችና ፈሪሳዊያን ትምህርት የሚደረግ
አይደልም። ኢየሱስ በምድር በነበረበት ወቅት የነበሩ ካህናቶችም ችግራቸው ይህ ነበር። እግዚአብሔርን
ብዙ ነገር ታደርጋላችሁ።” “Making the word of God of none effect through your tradition,
which ye have delivered: and many such like things do ye. ” ማር.7፥13
ለራሳቸው ጥቅምና ለወግ ስርዓታቸው ስለተጠቀሙበት ነው። ስለዚህም እግዚአብሔር በመልከ ጸዲቅ
ክህነት ተካቸው። ኢየሱስ ደግሞ በመልከ ጸዲቅ ክህንት የሆነ ሊቀ ካህናችን ነው። ይህ የመልከ ጸዲቅ
ክህነት ደግሞ ትክክለኛውን የእግዚአብሔር ቅባት የተቀበለው ሲሆን በሰማያዊው መቅደስ የምልጃን
“ዚያም ኢየሱስ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ሊቀ ካህናት የሆነው፥ ስለ እኛ ቀዳሚ ሆኖ
ገባ።”ዕብ.6፥2 “እነርሱም ያለ መሐላ ካህናት ሆነዋልና፤ እርሱ ግን፦ ጌታ፦ አንተ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት
www.tlcfan.org 6
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
መልከ ጸዲቅ ማለት የጽድቅ ንጉስ "King of Righteousness" ማለት ነው። ይህ ሥም የሳሌም
ንጉስ ከሚለው ጋርም ይያያዛል። በመልከ ጸዲቅ ክህነት ሥር ያሉ ካህናትም እንደ ስማቸው ከኖሩ እንደ
ኢየሱስ አካልነታቸው ከዚህ ክህነት ተካፋይና ወደ ቅድስተ ቅዱሳን የመግባትን ፍቃድ ያገኛሉ። ራእይ 20
እንደሚናገረው ሁሉ ካህናት ለዚህ የታደሉ አይደሉም። ምክንያቱም የሚገባቸው ሩጫና የእነርሱን ድርሻ
ዕብ. 4፥14-16
እነዚህ ጽድቅ፣ ሰላም፣ ፍትህና ምህረት ደግሞም ጸጋና ሕግ ተስማምተው ሲገለጡ ማየት
የእግዚአብሔር ናፍቆት ነው። ከዚህ በፊት በቀደሙት የትምህርት ክፍሎች እንዳየን ማለት ነው። መዝ.
85፥10,
"Mercy and truth have met together; righteousness and peace have kissed each other."
በቅድስተ ቅዱሳን በታቦቱ ላይ እንዴት እንደ ተሳሳሙ ተመልክተናል። ስለዚህ በድንጋይ ላይ የተጻፈውን
ሊቀመጥ ይችላል። ነገር ግን እንደ መልከ ጸዲቅ ያለ የሰላም ንጉሥ ግን ከሁሉ የሚበልጥ ነው። የሰላም
ንጉሥ በምህረት በእግዚአብሔር ሕግ በእውነትና በጽድቅ ይገዛል። ሕጉንም ለምህረትና ለሰላም እንዴት
እንደሚውል በትክክል ያውቃል። ሲፈርድም አይኑ እንዳየች ጆሮውም እንደስማች አይፈርጽም፤ በጽድቅ
“ፍርድህን በምድር ባደረግህ ጊዜ በዓለም የሚኖሩ ጽድቅን ይማራሉና ነፍሴ በሌሊት ትናፍቅሃለች፥
www.tlcfan.org 7
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
የጃሻርን መጽሐፍ ያነበባችሁ። መልከ ጸዲቅ የሰላም ንጉስ ከመሆኑ ባሻገር ኢየሩሳሌምን
የመሰረታት እርሱ እንደሆን ይናገራል። የመጀመሪያዋ የሳሌም ወይም የኢየሩሳሌም ንጉስ የነበረው የኖሕ
ልጅ ሴም ነው። ሴም የልጅነትን ሥልጣን ይዞ እስከ ይሳቅ ዘመን የኖረ የእግዚአብሔር ባሪያ ነው።
ገና በሕይወት ስለበር ነው። ዕብራውያን ጸሐፊ ጃሻርን ያነበበ ይመስላ። ለትውልዱ ቁጥር የለውም
የተቀባ ሊቀ ካህናች ነው። “በጌታም የተቀባውን ሳያይ ሞትን እንዳያይ በመንፈስ ቅዱስ ተረድቶ ነበር።”
ሉቃ.2፥26 “የምድር ነገሥታት ተነሡ አለቆችም በጌታና በተቀባው ላይ አብረው ተከማቹ ብለህ
የተናገርህ አምላክ ነህ።” ሐዋ.4፥26 “እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም
ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ
መሲህ የሚለውን ቃል ይዛል። መሲሁ ወይም ክርስቶስ ማለት የተቀባ ማለት ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ
እንደ ካህናቶቹ የትም ሥፍራ ላይ በፍጥረታዊ ዘይት ሲቀባ አናየውም። መጥምቁ ዮሐንስም ቢሆን
ያጠመቀው በውሃ እንጂ በዘይት አልነበነም። ታዲያ ለምን እና እንዴት ክርስቶስ የተቀባ ተባለ?
ይቀጥላል …………………….
www.tlcfan.org 8
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #8
www.tlcfan.org 9