Professional Documents
Culture Documents
Foundation One
Foundation One
ክፍል አንድ
Level One
1
የቤተ-ክርስቲያን ራዕይ
ማውጫ ገፅ
ትምህርት አንድ
ሰው
1.1 ስጋ
ሰው ሶስት ሁለንተና አለው ሲባል ሶስት አካል አለው ማለት አይደለም፡፡ ሰው ሁለት
ተጨባጭ አካላት አሉት እነርሱም ስጋ እና መንፈስ ሲሆኑ ነፍስ በሁለቱም የምትገለጥ ስሜት
ዕውቀት ፈቃድ ናት፡፡
1.3. መንፈስ
እግዚአብሔርን የሚመስለው እኛነታችን መንፈሳችን ነው፡፡ ሠው ወደ ሃይማኖት ቤት
በመመላለስ ወይም አዘውተሮ በማገልገል እግዚአብሔርን መምሰል አይችልም፡፡
እግዚአብሔር በባህሪው መንፈስ ነው ስለዚህ ሊወልደው የሚችለው ልጅ መንፈስ አንጂ
ስጋ ሊሆን አይችልም፡፡ ከስጋ የተወለደ ስጋ ነው ፤ ከመንፈስ የተወለደ መንፈስ ነው፡፡
ዩሐ 1፡1-12-13
መንፈስ የተወለደ ሲሆን ስጋ ግን የተበጀ ወይም የተሰራ ነው፡፡ ዘፍ 2፡7
ዳግም መወለድ
ክርስትና ከሌሎች ሃይማኖቶች የሚለየው በመወለድ የሚጀመር መሆኑ ነው፡፡
ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ግንኙነት የዝምድና ግንኙነት ነው ማለትም የእግዚአብሔር
ዘር በእኛ ውስጥ አለ፡፡ 1ኛ ዩሐ 3፡9 ፤ ዩሐ 1፡12-13
ተፈፀመ
ትምህርት ሁለት
2.1 መግቢያ
እድገት ሂደት ነው፡፡ ይህ ክርስትያናዊ እድገት በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ከእግዚአብሔር
የተቀበልነውን መለኮታዊ ህይወት የመግለጥ ሂደት ነው፡፡ በዚህ ትምህርት አንድ በክርስቶስ
ሞትና ትንሳኤ ያመነ አማኝ በምን አይነት መንገድ ከእግዚአብሔር የተቀበልነውን መለኮታዊ
ህይወት መግለጥና መኖር እንደሚችል እናያለን፡፡ በዚህ የእድገት ሂደት ውስጥ እንደ ፍጥረታዊ
ማንነታችን ሶስት ደረጃዎች አሉ፡፡
ሀ. ንፅህና (innocence)
ለ. ቸልተኝነት (Ignorance)
ህፃናት በቀላሉ የሚደነግጡና የሚረበሹ ናቸው፡፡ እንደዚሁ ደግሞ መንፈሳዊ ህጻናትም አላፊ
አግዳሚው ሁሉ የሚያስፈራቸውና የሚያስደነግጣቸው ናቸው፡፡
ሀ. መወላወል (unsteadiness)
ለ. ጉጉት (Curiosity)
በልጅነት ወቅት ብዙ ነገር ያምረናል፡፡ ሁሉንም ነገር የማወቅ ፍላጎታችን እጅግ ከፍተኛ
ከመሆኑ የተነሳ ለብዙ መጥፎ ነገሮች የመጋለጥ እድላችን የሰፋ ነው፡፡ ይህ ባህሪ መንፈሳዊ
ልጅነት ላይ በጣም የጎላ ነው፡፡
ሐ ብዙ ማውራት (Talkativeness)
ዝምታ ማለት፡- አንድን ጉዳይ መች፤በምን አይነት ሁኔታ፤ መንገድ ና አላማ እና ለምን
አይነት ሰው ማውራት ወይም መናገር እንዳለብን ማወቅ ነው፡፡ ብዙ የሰዎችን እና የቤተ-
ክርስትያንን ምስጢር በተሳሳተ መንገድ ለተሳሳቱ ሰዎች በተሳሳተ አላማ የሚያወሩት መንፈሳዊ
ልጅነት ላይ ያሉ ክርስትያን ወንድሞችና እህቶች ናቸው፡፡
3. አዋቂነት ( Manhood)
አዋቂነት እጅግ በጣም የሚናፈቅ ና ደስ የሚል የእድገት ደረጃ ነው፡፡ በዚህ የእድገት ደረጃ
ሁለንተናዊ ዕድገት በብዛት ይስተዋላል፡፡
2.3 ማደግ አስፈላጊ እንደሆነ ያመነ አንድ አማኝ የሚከተሉትን አስፈላጊ ነገሮችን ማድረግ
አለበት
1. ቃሉን ማንበብናማጥናት
ክርስትያን በምድር ላይ ለመኖር ከምግብናውሃ በተጨማሪ የእግዚአብሔር ቃል
ያስፈልገዋል፡፡መዝ 1፡2 ኢያ 1፡8
ቃሉ፡-
ለእድገታችን ወሳኝ ነው፡፡
ጠላትን የምናሸንፍበት መሳሪያ ነው፡፡
እርስታችንን የምንወርስበት ማስረጃ ነው፡፡
የእግዚአብሔርን ባህሪ የምንካፈልበት መንገድ ነው፡፡ 2ኛ ጴጥ 1፡4
ፍሬ የምናፈራበት መንገድ ነው፡፡
ቃሉን በየቀኑ ማጥናት፡-
ቃሉን በየቀኑ በማጥናት የህይወታችን አንዱ ክፍል ማድረግ ይኖርብናል፡፡
ሐዋ 17፡11 ፤ ሐዋ 2፡26
ቃሉን በየቀኑ በማሰላሰል የነፍሳችንን መዳን መፈፀም 1ኛ ዩሐ 2፡5 ፤ ያዕ 1፡22
2. የጥሞና ጊዜ
እርስበርሳችን ለመነቃቃትናለመበረታት፤ለመመካከር
ሀ. ነፍሳትን ለመማረክ ብቁ ማን ነው
ሐዋ 1፡8 ሐዋ 4፡18-19
ዳን 12፡3 ፤ 1ኛ ቆሮ 9፡16-18
ማጠቃለያ
ትምህርት-ሦስት
እምነት
3.1 መግቢያ
ማጠቃለያ
ተፈፀመ
ትምህርት-አራት
ሮሜ 5፡17
ባህሪ ወሳኝ ነው ፡፡
ሀ. ብልፅግና ምንዲነው?
ለ. የብልፅግና አላማ
ማጠቃለያ
እግዚአብሔር የሰውን ልጆች ከፈጠረ በኃላ ወስዶ ያስቀመጠው በገነት ነው፡፡ አሁንም
እግዚአብሔር ለእኛ ለልጆቹ ያለው አላማ ልጆቹ በራሱ መልክ እንዲንኖር ነው፡፡ ስለዚህ
ራሳችንን ከእግዚአብሔር ፍቅር በታች ራሳችንን ዝቅ በማደረግ በፈቃዱ ጥላ ስር ራሳችንን
ማስቀመጥንን እና በአባታችን ባህሪ ላይ ፍፁም መደገፍን ራሳችንን እናስተምር፡፡ የፍጥረት እና
የህይወት ጀማሪዎች እኛ አይደለንም፡፡ ፍጥረትና ህይወት የተፈጠሩት በእግዚአብሔር እውቀት
ነው፡፡ በአንድ ወቅት እኛ ራሳችን የእግዚአብሔር ሀሳብ ነበርን፡፡ ስለዚህ ሁሉም በእሱ እውቀት
ከተፈጠሩ ሁሉም እንደእሱ እውቀት ይኖራሉ ማለት ነው፡፡ በእግዚአብሔር እውቀት ከተፈጠርን
በእርሱ እውቀት፤መርህ እና ፈቃድ መኖርን ራሳችንን አያስለመድን በእግዚአብሔር ፍቅር
ወስጥ ለእኛ ያለዉን መንፈሳዊ ና ስጋዊ በረከትን ለመቀበል ከክርስቶስ ፀጋ በታች ራሳችንን
እየጣልን ከመንፈስቅዱስ ጋር ህበረት በማደረግ እንደእግዚአብሔር ባለጠግነት የተበረክንበትን
መባረክ እናጣጥም፡፡
ተፈፀመ
ትምህርት-አምስት
5.1 መግቢያ
ዘሌ 17፡11 የስጋ ህይወት በደም ውስጥ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ሕይወት ከአካል ጋር የተዋሀደ
መንገድ ደም ነው፡፡ ከሰው ልጆች በሰይጣን የተወሰደው ነገር ሁሉ የሚመለሰው በክርስቶስ
ኢየሱስ ደም ብቻ ና ብቻ ነው፡፡ በ ራዕይ 5፡9-10 ላይ እንደተገለፀው የክርስትና ሕይወት
ጅማሬ የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ ነው፡፡
ማጠቃለያ
የክርስቶስ ደምና ስጋ እኛን ወደ ቀደመው የእግዚአብሔር ፈቃድ ማለትም ገና ሰማይ ና ምድር
እንዱሁም አኛን ጨምሮ ፍጥረት ሁሉ ሳይፈጠሩ እግዚአብሔር ያሰበውን ሰው የተባለውን
ሰው ወደ መሆን ዳግም እግዚአብሔር ሰው ወደሚለው ሰው ዳግም የተፈጠርንበት መሆኑን
አውቀንና አስተውለን በደሙ ውስጥ ባለው የሕይወት ልክ ለመኖር እንበርታ፡፡ በደሙ ወስጥ
ያለው የክርስቶስ ሕይወት ነው፡፡ የተቀበልነው የክርስቶስን ሕይወት ነው ይህም ማለት
የክርስቶስን ማንነት ነው የእኛ ማንነት የሆነው ስለዚህ ይህንን እያሰብን ሁሌ በምስጋና እና
ዝማሬ በእግዚአብሔር ፍት እንሁን፡፡
ትምህርት ስድስት
ራዕይ እና አገልግሎት
6.1 መግቢያ