Professional Documents
Culture Documents
.8
.8
9
www.tlcfan.org 0
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #9
የእግዚአብሔር ቅባት ሕግ
ይህ ካለፈው ቁ.8 እትም የቀጠለ ነው። የኢየሱስን መቀባት ከማየታችን በፊት ስለ ቅባት
ልንገነዘባቸው የሚገቡ ሃሳቦች አሉ። አንዱ የእግዚአብሔር ቅባት ዘይት አስራር ነው። በዘጸ.30፥23-25
ላይ የቅባቱ አሰራር በዝርዝር ተጽፏል። በማደሪያው ድንኳን ውስጥ ያሉ እቃዎች በሙሉ ለእግዚአብሔር
የተለዮ ይሁኑ ዘንድ በዚህ በልዩ መልኩ በተዘጋጀው ዘይቱ ይቀቡ ነበር። (ቁ. 26-28). አላማውን ሲናገር
በዘጸ.30፥30 እንዲህ ይለናል፦ “በክህነትም ያገለግሉኝ ዘንድ አሮንንና ልጆቹን ቅባቸው፥ ቀድሳቸውም።
አንተም ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ይህ ለልጅ ልጃችሁ የተቀደሰ የቅብዓት ዘይት ይሁንልኝ”
እንመለከታለን። ክርስቶስ የሚለው ቃል በዕብራይስጡ መሲሁ ሲሆን የቀባ ማለት ነው። ኢየሱስ ለምን
የተቀባ ተባለ? እንዴትስ ተቀባ? ኢየሱስ በቅብዓ ዘይቱ ሲቀባ የሚናገር መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥቅስም በቃሉ
ውስጥ አናገኝም። ታዲያ ተቀባ የሚለው ለምንድን ነው የሚል ጥያቄ ያስነሳል። ዮሐንስ በውሃ
አጥምቆታል ቅብዓ ዘይት በላዮ ላይ አላፈሰሰበትም። መልሱን ለማግኘት ቃሉን መመርመር ይገባናል።
በብሉይ ኪዳን ጥምቀት ነበር። ኢየሱስ ወደ ምድር ሳይመጣ ጥምቀት በመርጨት ወይም
ሙሉ በሙሉ በማስጠም ይፈጸም ነበር። በዕብ. 9፥10 ላይ "ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም " ይናገራል። ግሪኩ
ሲጠብቁ እጃቸውን ደኅና አድርገው ሳይታጠቡ አይበሉምና፥ ከገበያም ተመልሰው ካልታጠቡ አይበሉም፥
ጽዋንም ማድጋንም የናስ ዕቃንም አልጋንም እንደ ማጠብ ሌላ ነገር ሊጠብቁት የተቀበሉት ብዙ አለ።”
ልብሱን ያጥባል፥ ጠጕሩንም ሁሉ ይላጫል፥ በውኃም ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል። ከዚያም በኋላ ወደ
ሰፈር ይገባል፥ ነገር ግን ከድንኳኑ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀመጣል።” (ዘሌ. 14፥8). በዚሁ በመጠመቅ
ሕግ በነብዮ ትዕዛዝ ንዕማን ከለምጹ ነጽቷል “ኤልሳዕም፦ ሂድ፥ በዮርዳኖስም ሰባት ጊዜ ታጠብ ሥጋህም
www.tlcfan.org 1
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #9
በልብሱ ላይ፥ በልጆቹና በልጆቹ ልብስ ላይ ረጨው፤ አሮንንና ልብሱንም፥ ልጆቹንም የልጆቹንም ልብስ
የልጆቹንም የቀኝ ጆሮአቸውን ጫፍ፥ የቀኝ እጃቸውንና የቀኝ እግራቸውን አውራ ጣት ታስነካለህ
የደም መቀባት ወይም መርጨር ከያሕዌ ጋርም የቃል ኪዳን ምልክት ሆኖ በሕዝቡ ላይም ይረጭ ነበር።
ሥስተኛውና የትምህርታን ክፍል የሆነው ቅባት የዘይት መቀባት ነው። ይህ ቅባት አሰራሩም
የተሰጠ አስራር አቀማመም አለው። ስለዚህ በብሉይ ኪዳን ዳዊት በሳሙኤል ሲቀባ ኤልሳ በኤልያስ
ሌሎች ነገስታቶች ሲቀቡ በዚህ ካህናቶቹ በሚያዘጋጁት ቅባት ነው ማለት ፈጽሞ አይቻልም። ሁሉም
ከመልበስ ጋር፣ ከመጨረሻው የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ጋር የሚያያዝ ነው። ይህም በአዲሱ አቁማዳ
ሌላ ልንዘለው የማይገባ ቅባት ወይም ጥምቀት አለ። ይህም የእሳት ጥምቀት ነው። ይህንን
ጥምቀት መጥምቁ ዮሐንስ አስተምሮናል። ማቴ. 3፥11, "እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤
ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ
ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል፤" በሐዋ. 2፥3, "እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች" ከሚለው ቀን አንስቶ
የጀመረ ነው። ነገር ግን መያዢያው እንጂ ሙላቱ እንዳልነበረ ሐዋርያቶች አስተምረውን አልፈዋል።
“ደግሞም ያተመን የመንፈሱንም መያዣ በልባችን የሰጠን እርሱ ነው።” 1.ቆሮ.2፥22፣ ኤፌ 1:፥14
www.tlcfan.org 2
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #9
የእሳት ጥምቀት ወይም ቅባት በበዓለ አምሣ የተገለጠ ነው። ይህ ደግሞ እራሱን የቻለ
የብሉ ኪዳን ጥላ በዘጸ.20፥21 ላይ አለው። ይህም እግዚአብሔር ሕጉን ለመስጠት በእሳት የወረደበት
ወደ ሐዋርያት ዘመን ተሸጋግሯል። በሐዋርያት ዘመን ደግሞ ይህ እሳት ሲመጣ ሙሉውን በአንዴ ሁሉ
አማኝ አልተቀበለም። የእሳት ቅባት ወይም ጥምቀት የሚገናኘው እሳት ከሆነው ከእግዚአብሔር ሕግ
ጋር ነው። “እግዚአብሔር ከሲና መጣ፥ በሴይርም ተገለጠ፤ ከፋራን ተራራ አበራላቸው፥ ከአእላፋትም
ከመጻፉ የተነሳ በእግዚአብሔር ትዕዛዝ ይሄዳል ወይም ይኖራል። ይህም በመንፈስ እንጂ “እንደ ሥጋ
ፈቃድ በማንመላለስ በእኛ የሕግ ትእዛዝ ይፈጸም ዘንድ” ነው። ሮሜ.8 ይህ እሳት ደግሞ ሌላም አላማ
ነበረው። ይህም ገለባውን፣ ሥጋዊ ወይም አዳማዊ ማንነታችን ከላያችን ላይ ማቃጠል ነው። ይህም ወደ
ስለዚህ ከላይ እንዳየነው መሰረት የቃል ስህተት ሳትሆን በጥቂቱ የተለያዩ ጥምቀቶች እንዳሉ ከቃሉ
ተመልክተና። የሆኖ ሆኖ ግን መጽሐፍ ቅዱስ አንድ ጥምቀት እንዳለ ይነግረናል። (ኤፌ. 4፥5). ስለዚህ
ይህን ቃል መረዳት ያለብን መርህ አካል አንድ እንደሆነ በውስጡ ሦስት ክፍሎች እንዳሉት እንዲሁ
ቅዱስ ወይም በዘይት መቀባት ግን ከዚህም ያለፈ ነው። ይህ ኢየሱስም ሆነ ካህናቱ የተቀቡት ቅብዓ
ዘይት ለመንፈስ ቅዱስ መገኘትና ሥጦታዎች ከመቀበል ባሻገር ከስልጣንና ከሥራ ጋር የተያያዘ ነው።
አይነት ጥምቀት አይደለም። እያንዳዱ የኢየሱስ ጥምቀቶች በመቀጠል መለኮታዊ አዋጆች ታውጀዋል።
ኢየሱስ በውሃ ሲጠመቅ "እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ
www.tlcfan.org 3
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #9
ሲያደርግ የተፈጸመ ነው። “በፊታቸውም ተለወጠ፥ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፥ ልብሱም
እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ።. . .እርሱም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፥ እነሆም፥ ከደመናው፦
በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።” (ማቴ. 17፥5).
"ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ኤልያስ ከዚህ በፊት መጣ፤ የወደዱትንም ሁሉ አደረጉበት እንጂ አላወቁትም፤
እንዲሁም ደግሞ የሰው ልጅ ከእነርሱ መከራ ይቀበል ዘንድ አለው አላቸው።" (ቁ. 12), እንዲሁን
መጥምቁ ዮሐንስ እንደተሳቀየ ማለት ነው። ይህ የኢየሱስ የደም ጥምቀት ወይም መቀባት ነው። ይህም
በሕጉ በዘጸ. 29፥21 የተጻፈውን ሊፈጽም ነው። ይህም አሮንና ልብሱ በደም ስለ መረጨትና መንጻት
የሚናገረውን ሕግ ነው። ስለዚህ በተራራው የኢየሱስ ልብስ ነፃ። ይህ እውነተኛ ሊቀ ካህን ለመሆን ብቃት
የሚሰጥ መለኮታዊ ሕግ ነው። ኢየሱስ ይህን የደም መቀባት ወይም መረጨት ሕግ በመፈጸሙ ይህን
ብቃት የሊቀ ካህንነት ብቃት ከእግዚአብሔር ተቀብሏል። እግዚአብሔር ይንን ለማስረገጥ ከሰማይ እንደ
ኢየሱስ ይህን የሊቀ ካህን ስፍራ በመውሰዱ የሰው ልጆችን ሁሉ ሃጢያት ለማስተሰረይ
አካል ይሄድ ዘንድ ግድ ነው። ስለዚህም ነው ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች ሲጽፍ "በሚመጡ ዘመናትም
በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ
ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።" (ኤፌ. 2፥6). ይላል። በሌላ
አባባል ኢየሱስ ወደ ሰማያዊ ስፍራ እንደገባ እኛም አካሉ እንደመሆናችን መጠን ከእርሱ ጋር ወደ ሰማያዊ
ስፍራ ገብተን በእርሱ ውስጥ እኛም ከእርሱ ጋር ተቀምጠናል። ይህ ማለት ግን በተግባር አይፈጸምም
www.tlcfan.org 4
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #9
ማንም ሰው አሁን በኢየሱስ ክርስቶስ የሆነውን ሙሉ ስልጣን ወይም ዙፋን የያዘ የለም።
ይህን ግን አሁን ሁሉን እደያዘ የሚቆጥር ግን ሰነፍ ደናግል የሆነና ልቡን ባዶ ምኞት የሞላ ሰው ብቻ
ነው። ይህ ደግሞ አደጋ አለው። ምክንያቱም አማኞች ለዚህ ክብር የሚጠበቅባቸውን ዝግጅት ከማድረግ
ሦስቱ የቅባት አይነቶች ከእግዚአብሔር ሦስቱ በዓላት ጋርም የሚያያዙ ናቸው። እነዚህም የእግዚአብሔር
በዓላት ፋሲካ፣ በዓለ አምሣ እና የዳስ በዓል ናቸው። እነዚህን በሌላ ትምህርቶች ላይ እንዳየነው የሦስቱ
መንፈሳዊ እድገቶች ምሳሌም ናቸው። መኪና መንዳት ለማይችለው ልጃችን የቱንም ያህል ብንወደው
ስለዚህም በፋሲካ በዓል የእድገት ደረጃ ላይ የቀሩ ሰዎች ፈጽሞ ይህን እድል እያገኙም።
እንዲሁም ደግሞ በበዓለ አምሣ እግዚአብሔር ከመስማት ይልቅ ሰውም መስማት የመረጡና ወደ
ወደ መንግሥቱ ስልጣንና ክብር እረፍት ውስጥ ከመግባት ይጎድላሉ። ነገር ግን ይህ ልጅነታቸው ከእነርሱ
በዓለ አምሣ ግን በመጠኑም ቢሆን አማኙ የቅባት ሥልጣን የሚቀበልበት የአንድ አማኝ
የመንፈሳዊ የእድገት ወይም የጉዞ ደረጃ ነው። በዚህ የእድገት ደረጃ ብዙዎች ከመንፈስ ቅዱስ ቅባት
መነሳት፣ እምዲሁም ማበላሸት ይኖራል። ሕዝበ እስራኤል በምድረ በዳ እንደተፈተነ ብዙዎች በተቀበሉት
ስልጣንና ስጦታ ይፈተናሉ። (ዘዳ.8:፥2) አንዳዶች ለራሳቸው ጥቅምና ለራሳቸው ሞገስን ለማግኘት
ዘመን ከእርሱ ጋር ይገዛሉ ደግሞ ይነግሳሉ። ራእይ. 20፥6 ሙሉ ስልጣንንም ከእርሱ ይቀበላሉ።
www.tlcfan.org 5
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #9
ዘመን ቤተ ክርስቲያን በሚለው መጽሐፌ ላይ ደግሞ ያሉትን ድል ነሺ አማኞችን እንደ እነርሱ አይነት
የመጨረሻው ቅባት ለመቀበል ብቁ ይሆናሉ። “ጌታም አለ፦ እንኪያስ ምግባቸውን በጊዜው ይሰጣቸው
ዘንድ ጌታው በቤተ ሰዎቹ ላይ የሚሾመው ታማኝና ልባም መጋቢ ማን ነው? ጌታው መጥቶ እንዲህ
ሲያደርግ የሚያገኘው ያ ባሪያ ብፁዕ ነው። እውነት እላችኋለሁ፥ ባለው ሁሉ ላይ ይሾመዋል። ያ ባሪያ
ግን፦ ጌታዬ እስኪመጣ ይዘገያል ብሎ በልቡ ቢያስብ ሎሌዎችንና ገረዶችንም ይመታ ይበላም ይጠጣም
ይሰክርም ዘንድ ቢጀምር፥ የዚያ ባሪያ ጌታ ባልጠበቃት ቀን ባላወቃትም ሰዓት ይመጣል፥ ከሁለትም
አሁን በበዓለ አምሣ ዘመን ልምምድ ብዙዎች እንገኛለን። አንዶዶች ድል ነሺዎች የዳስ
በዓልን በመለማመድ ላይም ይገኛሉ። በበዓለ አምሣ ሥር ስንሆን ጌታ እስኪመጣ ይዘገያል ብለን እንደ
ፈለግን በሕይወታችንና በሰዎች ሕይወት የምናደርግ ከሆነ፣ የእርሱን ሎሌዎችና አገልግዬች ይመታ፣
ይበላም፣ ይጠጣም ደግሞ በተለያየ ነገር ይሰክር ቢጀምር እድሉ ከማያምኑት ጋር ይደረጋል።
አልተሳሳትንም። እኛም ሁላችን በእርሱ ውስጥ ሆነን በመንፈስ እነዚህን ጥምቀቶች ተጠምቀናል።
መገኛ ለመድረስ ከአደባባይ እንጀምራለን በዚያ አደባባይ ደምና ውሃ እናገኛለን። ከዚያም በመቀጠል
በመጋረጃው አልፈን ወደ ቅድስት ስንገባ በዚያ ደግሞ የወርቁን መቅረዝ ዘይት ተሞልቶ ሲያበራ
እናገኛለን። የመጨረሻው ክፍል ቅድስተ ቅዱሳን ስንገባ ደግሞ የእሳቱን አምድ እናገኛል። ስለዚህ በዚህ
መልኩ እኛም ኢየሱስ ተከትለን በመረቀልን መንገድ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን እንገባለን። በእያንዳዱ ክፍል
“በውኃና በደም የመጣ ይህ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ፤ በውኃውና በደሙ እንጂ በውኃው
www.tlcfan.org 6
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #9
www.tlcfan.org 7