Professional Documents
Culture Documents
10.
10.
10
www.tlcfan.org 0
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
መሪዎች (አማልክት) ሥምና ግፊት የሚናገር ነቢይ እንዲገደል የሚያዝ የእግዚአብሔር ሕግ እናገኛለን።
ይህ ነቢይ ሐሰተኛ ነቢይ መሆኑ የሚታወቀው የተናገረው ነገር እንደ ተናገረው ካልሆነ ወይም ካልተፈጸመ
ነው።
ምክንያቱም የተናገረው በሙሉ አንድ በአንድ ተፈጽሟልና ነው። ስለዚህ የነቢይ ቃል የእግዚአብሔር ቃል
ነው እንጂ በመላምት የሰውን ልብ ትርታ እያዳመጡ የሚነገሩት ትንቢት አይደለም። ነቢዮ የተናገረው
ቃሎች ካልተፈጸሙ እግዚአብሔር ይህን ነቢይ እንዳላከው እግዚአብሔር ይህን ነቢይ እንዳልተናገረው
እናውቃለን። በብሉይ ኪዳን ይህ የሐሰት ነቢይ ትንቢቱ ሳይፈጸም ሲቀር የአገልግሎቱም ሆነ የሕይወቱ
ማብቂያው ነበር።
የተሞላ እውቀትን እናገኛለን። በዚያ ስፍራ በዘዳግም ምዕራፍ 18 ካየነው ቃልና ውሳኔ ባሻገር ይህ ነቢይ
rebellion against the Lord your God." በመጀመሪያ ደረጃ እግዚአብሔር ትኩረቱን ያደረገው ነቢዩ
ተናግሮ ሕዝቡን ሌላ አምላክን እዲያመልኩ ካደረገ የሚለው ሃሳብ ላይ ነው። “2. እንደ ነገረህም ምልክቱ
ፈጽመው ሕግንና በሕግ ውስጥ ያለውን እምነት ሊያገኙና ሊረዱት ፈጽመው አይችሉም። የእግዚአብሔር
አስተፈላጊ ነው። ሕጉ በአሁን ዘመንም ሆነ በሚመጣው አለም ሕያው ሆኖ የሚሰራ ነው። ነገር ግን ሕጉን
www.tlcfan.org 1
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
ወይም በጨረማ ይኖራል። በሕጉም ውስጥ የተሰወረውን ሚስጢር፣ እምነትና ብርሃን ያጣል። ከዚህም
የዘመኑ ክርስቲያኖችም ችግር ይህ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ከዚህም የተነሳ ብዙዎች ሕጉን በልባቸው ሊጽፍ
ወደ ምድር የመጣውን መንፈስ ቅዱስ ሲያሳዝኑ ይኖራሉ። ከዚህም የተነሳ ከሕጉ ጀርባ የተሰወረውን
ሕይወት ከማግኘት ይጎድላሉ። ይህ ደግሞ እንደ ሕዝበ እስራኤል በምድረበዳ መቅረትን ወደ ርስት ገብቶ
ሕጉን ነው። ደግሞም ብዙ ጥቅሶችን ለማስተማር የጠቀሰው ከሕጉ ላይ ነው። ዘዳ.8፥3 ሰው ሕጉ ቢያጠና
የሐሰት ነቢያትን ሕግ እንመለከታለን። ይህን በትክክል ከተረዳን ደግሞ ሐሰተኛና እውነተኛ ነቢያትን
ቃል ላይ ያለልክ ያተኩራሉ። ይህም ሃሳባቸው በዘዳ 18 የተመሰረተና ትክክለኛነትም ያለው ነው። ነገር
በዘዳግም 13 በቁጥር አንድና ሁለት መጀመሪያ ላይ ያለውን ሃሳብ ካለማስተዋል የተነሳ ይስታሉ።
www.tlcfan.org 2
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
ይህም ተአምርና ምልክትን ነቢዮ ማሳየቱን ነው። የተነገረው ሲፈጸም ደግሞ ትክክለኛ
አይደለምና ነው። በዘዳግም 13 ላይ ያለው ነቢይ ትምሕርቱን ያመጣው ተዓምራትና ምልክንት ካደረገ
እንድትከተሉና የሥጋችሁን ምኞትና ሃሳብ እንድትከተሉ ቢናገር እርሱ ሐሰተኛ ነቢይ ነው ይለዋል። ዛሬ
ብዙውን ጊዜ ምዕመን የሚታለለው በተዓምራትና ድንቅ ነው። ከዚያ በኃላ የተሰበከውን የሃሰት
ምድራዊ በረከት ሆነ የሥጋ ፈውስ መቀበል ወደ መንግሥቱ የመግባት ቁልፍ አይደለም ወይም
መግባታችንን አያረጋግጥም። ፈሱን የተቀበለው ሰውም ሆነ ፈውሱን ያመጣው ሐሰተኛ ነቢይ ሁለቱም
እመሰክርባቸዋለሁ።” ማቴ.7፥22-23
በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ አምላካችሁ እግዚአብሔር
ሰሪው እርሱ እግዚአብሔር ብቻ ነው። ሲሻው በሐሰተኛ ሲሻው በእውነተኛ ነቢይ ድንቅና ተዓምራቱን
ይሰራል። ይህን በሐሰተኞች ነቢያት የሚደርገው ሥራው የሚያደርገው እኛ አማኞችን ይፈትነን ዘንድ
www.tlcfan.org 3
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
ይህን የመሰለ አሰራሩን በፊታችን ያሳልፋል ይልካል። እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ያብራራዋል፦ ቁጥር 4
“3. አምላካችሁን አግዚአብሔርን ተከተሉ፥ እርሱንም ፍሩ፥ ትእዛዙንም ጠብቁ፥ ቃሉንም ስሙ፥
እንዲያመኩ የሚፈታተኑ ሐሰተኛ ነቢያቶች አሉ። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ግን እንዳችም እንዲህ አይነት
ስብከት በግልጽ የሰበኩ ነብያቶች አናገኝም። ነገር ግን በዚያን ዘመን ሊኖሩ እንደሚችሉ የሚደግፉ ብዙ
ነቢይ እግዚአብሔር ሳይልከው ልኮኛል የሚል ደግሞም እግዚአብሔር ሳይልከው እግዚአብሔርን ወግኖ
ሐስት ምስክርን የሚናገር፣ እግዚአብሔር ሳይለው እግዚአብሔር ብሎኛል ብሎ በድፍረት የሚናገር ነው።
ደግሞ ይህ አይነቱ ነቢይ ከአስርቱ ትዕዛዛት መካከል በዘጠነኛውም ይወድቃል። ይህም በሃሰት
ዛሬ ምንድን ነው?
የሚመሰክሩልን ምስክር ግን ፈጽሞ ከእውነት የራቀ ነው። የሚናገሩት ቃል፣ የሚመሰክሩት ምስክር ፣
በዘመናችን የሚወስኑት ውሳኔና የሚናገሩብን ትንቢት የእግዚአብሔር ሕግና ፍቃድ ጋር የሚጻረር ነው።
www.tlcfan.org 4
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
እግዚአብሔር እንደ ጣዖታቱ ብዛት እመልስለታለሁ ብለህ ንገራቸው። ስለዚህ ለእስራኤል ቤት እንዲህ
ከእኔ ተለይቶ ጣዖቶቹን በልቡ የሚያኖር፥ የበደሉንም መቅሠፍት በፊቱ የሚያቆም ሰው ሁሉ፥ ስለ እኔ
አደርጋለሁ ምልክትና ምሳሌም አደርገዋለሁ ከሕዝቤም መካከል አጠፋዋለሁ እኔም እግዚአብሔር እንደ
ሆንሁ ታውቃላችሁ። ነቢዩም ቢታለል ቃልንም ቢናገር፥ ያንን ነቢይ ያታለልሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥
ማድረግ አለብን?
ይህ አይነት የሐሰት ነቢያት ካጋጋታ በእርግጥ የልባችንን ማንነት ሊገልጥ የተገለጠ ታልቅ
ፈተና ነው። እውነት ነው እግዚአብሔር ልባችንን ምን ያሕል በጣኦታት እንደተያዘ አስቀድሞ ያወቀዋል።
የራሳችን ልብ ራሳችንን ያስተናል። ይህም ደግሞ በሆነ ጊዜ በንስሃ ወደ እግዚአብሔር መመልስ ታላቅ
ማስተዋል ነው። ወደ መንግሥቱ ለመግባት ንስሃ ታልቅ ጅማሬ ነው። ደግሞም ዛሬ ከተዓምራት ይልቅ
በልባቸው ያለውን ሊፈትን ስለወደደ ነው። “አምላክህ እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን
ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ በአርባ ዓመታት
www.tlcfan.org 5
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
ስለዚህም በዚያው በምድረ በዳ ወድቀው ቀሩ። ደግሞም የመንግሥቱ ምሳሌ ወደ ሆነችም ከንዓን
እግዚአብሔር እንዳይገቡ በቁጣው ማለ። እርሱ ባቀረበልን ፈተና ስንወድቅ ቃል ካወጣ አላውቃችሁም
ካለ አላውቃችሁም ነው። ነገር ግን ቅሬታዎች በድል ነሺዎቹ ኢያሱና ካሌብ ስርዓት ኑሮና በእግዚአብሔር
አለመሆኑ እንድናውቅ የሚያደርግ ታላቅ ሕግ ነው። ተዓምርና ድንቅ ከእግዚአብሔር በማንም በኩል
ወደ ሕዝብ ሊመጣ የሚችል ነገር እንደሆነም እንድናውቅ ነው። ዋናው የሐሰተኛ ነቢይ መለያው
ሊወሰድ ይችላልን? ሰውስ እግዚአብሔርንና ሕጉ ይወዳል ወይስ ተዓምርንና ድንቅን? ዋናው የትኛውን
የሚወጣው ምስክር ቃል፣ እግዚአብሔር ሳይናገር እዛው ቆመው ከመቀጽበት ታሪክ እንደተናገራቸው
ዛሬ በዚህ ዘመን ክርስቲያን ተዓምርና ድንቅ ለማየት ባሕር አቋርጦ ይሄዳል። ነገር ግን
ለበለጠው ክብር ለመንግሥቱ ወራሽነት ያዘጋጃል። ዘዳ.13፥5 “5. አምላክህ እግዚአብሔር ትሄድባት
ዘንድ ካዘዘህ መንገድ ሊያወጣህ፥ ከግብፅ ምድር ካወጣችሁ ከባርነትም ቤት ካዳናችሁ ከአምላካችሁ
ከእግዚአብሔር ሊያስታችሁ ተናግሮአልና ያ ነቢይ ወይም ያ ሕልም አላሚ ይገደል፤ እንዲሁም ክፉውን
www.tlcfan.org 6
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
ትምህርቱና ስለ ሃሰት ምስክሩ ነው። እየሱስ ስለ ሃሰተኛ ነቢያት ሲናገር በግልጽ ያመለከተው ሕጉን ነበር።
ማቴ.7፥22-23
" (22) Many will say to Me on that day, 'Lord, Lord, did we not prophesy in Your name, and in
Your name cast out demons, and in your name perform many miracles?' (23) And then I will
declare to them, 'I never knew you; depart from me, you who practice lawlessness" [anomia].
ሕግ ማለት ነው። ሕግ የለሽነት በብሉይ ኪዳን ትልቅ ችግር ነበር። ከመስቀሉም በኃላ በአዲስ ኪዳንም
ራሱን የቻለ አሳች ነብይ ነው። ይህ ማንነት ሊገደል ሊሞት ሊሰቀል ይገባዋል። ጳውሎስ ራሱ በሕይወቱ
"I am speaking in human terms because of the weakness of your flesh. For just as you
presented your members as slaves to impurity and to lawlessness [anomia], resulting in
further lawlessness [anomia], so now present your members as slaves to righteousness,
resulting in sanctification."
www.tlcfan.org 7
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
[anomia] ደግሞ ያደርጋል፥ ኃጢአትም ዓመፅ [anomia] ነው።”"Everyone who practices sin also
practices lawlessness [anomia]; and sin is lawlessness [anomia]."
መኖር ፣ ማናገር እና ማድረግ ነው። በጥቅሉ ሰው ሁሉ እግዚአብሔር ከመታዘዝ ይልቅ በፊቱ መስሎ
እንደታየው ሲኖር ነው። ስለዚህ ሐሰተኛ ነቢይ ማለት ከእግዚአብሔር ሕግና ፍቃድ ውጭ የሚያስተምር፣
ከእውነተኛ የእግዚአብሔር ቃልና ፍቃድ ሰዎችን በተዓምሩና በመገለጡ የሚያርቅ፣ የሚያስት፣ ከታላቁ
ያለው 12 የመግዛት ስልጣን አክሊል ጎትቶ የሚጥል። ሰዎች ከመንግሥቱ ግዛት ካለው ሕይወትና
አስተሳሰብ እንዲጎድሉ የሚያደርግ ነገር ነው። “ጅራቱም የሰማይን ከዋክብት ሲሶ እየሳበ ወደ ምድር
የተሰጠንም እንደ እግዚአብሔር ሕግ፣ ፍቃድና ቃል መናገራችን እንዘንጋ። ከቃሉ አትለፍ የሚለውን ከእኛ
ተማሩ እንዳለ ጳውሎስ ከቃሉ እንዳናልፍ እግዚአብሔር ይርዳን። አለበለዚያ እግዚአብሔር በሕዝቅኤል
ምዕራፍ 14 ላይ እደተናገረ ጊዜውን ጠብቆ በእኛም ላይ ፍርዱን ያመጣል። ስለዚህ ሃሰተኛ ነቢይን
የምናመልጠው ከምንሰማው ነገር በመጠበቅ በምናየው ነገር ከመወሰድ ራሳችንን በመጠበቅ ነው።
የእግዚአብሔር ፈተና የምናልፈውን ሁሉ ለድል ነሺዎች ትምህርት ቤት የበቃን ሰዎች ያደርገናል። ማየት
www.tlcfan.org 8
የእግዚአብሔር መንግሥት ሕጎች #10
www.tlcfan.org 9