Professional Documents
Culture Documents
Tibelch
Tibelch
አሕዛብ ፈቅደው እንደሚያደርጉት በመዳራት፣ ወዳጆች ሆይ፤ እንደ እሳት የሚፈትን ብርቱ መከራ
በሥጋዊ ምኞት፣ በስካር፣ በጭፈራ፣ ያለ ልክ በመቀበላችሁ እንግዳ ነገር እንደ ደረሰባችሁ
በመጠጣት፣ በአስጸያፊ የጣዖት አምልኮ በመቍጠር አትደነቁ፤ 13 ነገር ግን ክብሩ
የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃል። 4 ይህን በሚገለጥበት ጊዜ ደስታችሁ ታላቅ እንዲሆን
እን
በመሰለ ብኩን ሕይወት ከእነርሱ ጋር ስለማትሮጡ የክርስቶስ መከራ ተካፋዮች በመሆናችሁ ደስ
እና
ከእናንተ ማንም መከራን የሚቀበል ቢኖር፣ ነፍሰ ገዳይ ወይም
ይሆን? 18 እንግዲህ፣
ማድረጋቸውን ይቀጥሉ።
ሚስቶች ሆይ፤ እናንተም እንደዚሁ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤ ክፉን በክፉ ወይም ስድብን በስድብ ፈንታ አትመልሱ፤
አንዳንድ ለቃሉ የማይታዘዙ ቢኖሩ፣ ያለ ቃል በዚህ ፈንታ ባርኩ፤ ምክንያቱም እናንተ የተጠራችሁት
በሚስቶቻቸው አኗኗር ተማርከው ይመለሳሉ፤ 2 ይህም እንደነዚህ ያሉትን ነገሮች እያደረጋችሁ በረከትን
የሚሆነው ንጹሕና ፍጹም አክብሮት የተሞላውን ለመውረስ ነው።
ኑሮአችሁን ሲመለከቱ ነው።
ውበታችሁ በውጫዊ ነገሮች በመሽሞንሞን ይኸውም ስለዚህ፣
ሹሩባ በመሠራት፣ በወርቅ በማጌጥና በልብስ
አይሁን፤ 4 ነገር ግን ውበታችሁ በእግዚአብሔር ፊት “ሕይወትን የሚወድ፣
ዋጋው እጅግ የከበረ፣ ገርና ጭምት መንፈስ ያለበት፣
መልካም ቀኖችን ሊያይ የሚፈልግ፣
ምንጊዜም የማይጠፋ የውስጥ ሰውነት ውበት
ይሁን። 5 ተስፋቸውን በእግዚአብሔር ላይ የጣሉ የቀድሞ ምላሱን ከክፉ፣
ቅዱሳት ሴቶች ራሳቸውን ያስዋቡት በዚህ ዐይነት
ለባሎቻቸው በመገዛት ነበርና። 6 ሣራም አብርሃምን ከንፈሮቹንም ተንኰል ከመናገር ይከልክል።
“ጌታዬ” እያለች ትታዘዘው ነበር፣ እናንተም ምንም
11 ከክፉ ይራቅ፤ መልካምንም ያድርግ፤
ሳትፈሩ መልካም ብታደርጉ የእርሷ ልጆች ናችሁ።
ሰላምን ይፈልግ፤ ይከተላትም፤
አስቡላቸው፣ ደካሞች ስለሆኑና የሕይወትንም በረከት መልካም ነገር ለማድረግ ብትቀኑ የሚጐዳችሁ ማን
አትፍሩ#3፥14 ወይም የሚፈሩትን አትፍሩ፤
እናንተ ትሑታን
ርኅሩችና ስላላችሁሁኑ።
ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቋችሁ እናንተ ስላላችሁ ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቋችሁ ሁሉ
ሁሉ መልስ ለመስጠት ሁል ጊዜ የተዘጋጃችሁ ሁኑ፤ መልስ ለመስጠት ሁል ጊዜ የተዘጋጃችሁ ሁኑ፤ ነገር ግን
ይህን ሁሉ በትሕትናና በአክብሮት አድርጉት፤በክርስቶስ
ነገር ግን ይህን ሁሉ በትሕትናና በአክብሮት
ያላችሁን መልካም ጠባይ አክፋፍተው የሚናገሩ ሰዎች
አድርጉት፤በክርስቶስ ያላችሁን መልካም ጠባይ በሐሜታቸው እንዲያፍሩ በጎ ኅሊና ይኑራችሁ።
አክፋፍተው የሚናገሩ ሰዎች በሐሜታቸው
እንዲያፍሩ በጎ ኅሊና ይኑራችሁ።
የእግዚአብሔር ፈቃድ እንዲህ ከሆነ፣ ክፉ ሠርቶ መከራ እንግዲህ ክፋትን ሁሉ፣ ማታለልን ሁሉ፣ ግብዝነትን፣
ከመቀበል ይልቅ መልካም አድርጎ መከራ መቀበል ይሻላል፤ ቅናትንና ሐሜትን ሁሉ አስወግዱ፤ 2 በድነታችሁ
እንድታድጉ፣ አዲስ እንደ ተወለዱ ሕፃናት ንጹሑን
መንፈሳዊ ወተት ተመኙ፤ 3 ጌታ መልካም መሆኑን
ቀምሳችኋልና።
እርሱንም ሳታዩት ትወዱታላችሁ፤ አሁን ባታዩትም ስለዚህ ልባችሁን አዘጋጁ፤ ራሳችሁንም ግዙ፤
በእርሱ ታምናላችሁ፤ መግለጽ በማይቻልና ክብር ተስፋችሁን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ ለእናንተ
በሞላበት ሐሤት ደስ ብሎአችኋል፤ 9 የእምነታችሁን በሚሰጠው ጸጋ ላይ ሙሉ በሙሉ አድርጉ።
ፍጻሜ እርሱም የነፍሳችሁን ድነት እየተቀበላችሁ
ነውና። ታዛዦች ልጆች እንደመሆናችሁ መጠን ቀድሞ
ባለማወቅ ትኖሩበት የነበረውን ክፉ ምኞት
አትከተሉ። 15 ነገር ግን የጠራችሁ እርሱ ቅዱስ
እንደሆነ እናንተም በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን
ሁኑ፤ 16 ምክንያቱም “እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተም
ለሰው ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ የሥራው
የሚፈርደውን አባት ብላችሁ የምትጠሩት ከሆነ፣ ቅዱሳን ሁኑ” ተብሎ ተጽፎአል።
በዚህ ምድር በእንግድነት ስትኖሩ በፍርሀት ኑሩ።
ከቀድሞ አባቶቻችሁ ከወረሳችሁት ከንቱ ከሆነ
ሕይወት የተዋጃችሁት በሚጠፋ ነገር፣ በብር ወይም ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር ሳይሆን ሕያው በሆነና
በወርቅ እንዳልሆነ ታውቃላችሁ፤ 19 ነገር ግን
ጸንቶ በሚኖር፣ በእግዚአብሔር ቃል አማካይነት ከማይጠፋ ዘር
እናንተ የተዋጃችሁት ነውርና እንከን እንደሌለበት
በግ ደም፣ በክርስቶስ ክቡር ደም ነው። 20 እርሱ ነው። 24 ምክንያቱም መጽሐፍ እንደሚል፣
አስቀድሞ የታወቀው ዓለም ከመፈጠሩ በፊት ሲሆን “ሥጋ ለባሽ ሁሉ እንደ ሣር ነው፤
አሁን ግን በመጨረሻው ዘመን ስለ እናንተ ተገለጠ።
ክብሩም ሁሉ እንደ ሜዳ አበባ ነው።