Professional Documents
Culture Documents
መሠረተ_ሃይማኖት_ሁለተኛ_ክፍል
መሠረተ_ሃይማኖት_ሁለተኛ_ክፍል
መሠረተ ሃይማኖት
ሁለተኛ ክፍል
ነገረ ክርስቶስና
ነገረ ሰብእ
(ማውጫ)
ምዕራፍ አንድ - ነገረ ሰብእ ፩
፩.፩ እግዚአብሔር ሰውን አክብሮ ስለመፍጠሩ ፪
፩.፩.፩ በእጁ እንደ ሠራው ፪
፩.፩.፪ በአርአያውና በአምሳሉ እንደ ፈጠረው ፪
፩.፩.፫ የሁሉ ገዢ እንዳደረገው ፫
፩.፪ ሰይጣን በእባብ ተሰውሮ አዳም እና
ሔዋንን አታሎ ዕፀ በለስንማስበላቱ ፫
፩.፪.፩ አዳምና ሔዋን መቀጣታቸው ፬
፩.፪.፩ የአዳምና ሔዋን ንስሓ ፭
፩.፪.፪ እግዚአብሔር ሊያድናቸው ቃል
መግባቱንና (ማዳኑ) ፮
ምዕራፍ ሁለት - ነገረ ክርስቶስ ፱
፪.፩ የእመቤታችን ታሪክ በጥቂቱ ፲
፪.፩.፩ ስለ ልደቷ ፲፩
፪.፩.፪ ስለ ዕድገቷ ፲፩
፪.፩.፫ ስለ ዮሴፍና ስለጠባቂነቱ ፲፪
፪.፩.፬ ጌታን ስለ መፅነሷ ፲፪
፪.፩.፭ ጌታን ስለመውለዷ ፲፫
፪.፩.፮ ወደ ግብጽና ኢትዮጵያ ስደት ፲፭
፪.፪ የጌታ መጠመቅ ፲፮
፪.፪.፩ ስለ መጥምቁ ዮሐንስ ፲፮
፪.፪.፪ በዮርዳኖስ መጥምቁ ዮሐንስ ጌታን
ስለማጥመቁ ፲፮
፪.፪.፫ የምሥጢረ ጥምቀት መመሥረትና ሰው
በ፵ እና በ፹ ቀን ስለመጠመቁ ፲፰
፪.፪.፬ ጥር ፲፩ - በዓለ ጥምቀት ፲፰
፪.፪.፭ ጠበልና ጠበልን ስለመጠበል ፲፰
፪.፫ የጌታ መጾምና በዲያቢሎስ መፈተኑ ፲፱
ምዕራፍ አንድ
ነገረ ሰብእ
የምዕራፉ ዓላማ
ልጆች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
ቁልፍ ቃላት
የማስጀመሪያ ጥያቄዎች
፩A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
፪A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
፫A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
፬A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
የተግባር ልምምድ
፮A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
የክለሳ ጥያቄዎች
፯A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
፰A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
ምዕራፍ ሁለት
ነገረ ክርስቶስ
የምዕራፉ ዓላማ
ልጆች ይህንን ምዕራፍ ሲያጠናቅቁ
ቁልፍ ቃላት
• ስዕለት፦ መልካም የሆነ ነገር እንዲገጥመን ከእግዚአብሔር ጋር
የሚደረግ ቃልኪዳን
• ታሳድፍብናለች ፦ ታቆሽሽብናለች
• በበፍታ ፦ ጨርቅ
• ምሴተ ሐሙስ ፦ የሐሙስ ምሽት
የማስጀመሪያ ጥያቄዎች
፱A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
፲A
የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት
መሠረተ ሃይማኖት ሁለተኛ ክፍል ነገረ ክርስቶስና ነገረ ሰብእ
የዓለም መድኅን ኢየሱስ ክርስቶስ ንጽሕት ከሆነች ከእርሷ ተወልዶ ነውና ያዳነን፤
ትምህርተ ክርስቶስን ለመማር ከፅንሰት መጀመር ፥ስለ ቅድስት እናቱ እና ስለድንቅ
ልደቱ ማወቅ የተገባ ነው:: ስለዚህ አስቀድመን ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም
ጥቂት እንማራለን።
ስለ መፀነሷ
“ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ
ዘለለ፤በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት ፥በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ
አለች።አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።”
አለቻት። ሉቃ ፩፥፵፩-፵፪ እመቤታችንም
“እነሆ፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤ ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ
ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው።” በማለት ተናገራለች። ሉቃ ፩፥፵፰-
፵፱
የእመቤታችን የስሟ ትርጉም፦
• ማርያም ማለት የብዙዎች እመቤት ማለት ነው።
• ሌላው ማርያም ማለት መርህ ለመንግሥተ ሰማያት ማለት ነው። ምእመናንን
እየመራች ወደ መንግሥተ ሰማያት ታስገባለችና።
• አንድም ፍፅምት ማለት ነው ። በሥጋ በሕሊና ንፅህት ናትና
• ማርያም ማለት ልዕልት ማለት ነው።
፪.፩.፩ ስለ መወለዷ
እመቤታችን የቅዱስ ኢያቄምና የቅድስት ሐና የስእለት ልጅ ናት። እነርሱ ለ፴
ዓመታት ልጅ በማጣት ከኖሩ በኋላ በስዕለት የተገኘች የእናትና አባቷ ደስታ የሆነች
እመቤታችን ናት። የተወለደችውም በሊባኖስ ተራራ በግንቦት ፩ ዕለት ነው። ዕለቱ
‘ልደታ ለማርያም’ ተብሎ ይከበራል።
፪.፩.፪ ስለ ዕድገቷ
እመቤታችን ከእናት ከአባቷ ጋር ለ ፫ ዓመታት ከኖረች በኋላ በብፅአታቸው
መሠረት እንደ ስዕለታቸው ለቤተ መቅደስ ተሰጥታ በመልአኩ ቅዱስ ፋኑኤል
መጋቢነት፣ በቅዱሳን መላእክት ሞግዚትነት በቤተ መቅደስ አድጋለች። ወደ ቤተ
መቅደስ የገባችበት ቀን ታኅሣሥ ፫ ሲሆን ‘በዓታ ለማርያም’ ተብሎ ይከበራል።
፲፩
A
፲፪
A
፲፫
A
፲፬
A
፲፭
A
ነገረ ክርስቶስ
፪.፪ የጌታ መጠመቅ
ጌታችን ሠላሳ ዓመት በሆነው ጊዜ አዳም ልጅነትን ባገኘበት ዕድሜ ልጅነት
የሚገኝበትን ምሥጢረ ጥምቀትን ሊመሠርትልን፣ እንዲሁ የዕዳ ደብዳቤያችንን
ረግጦና አቅልጦ ይደመስስልን ዘንድና ትንቢቱም ይፈጸም ዘንድ በዮርዳኖስ
በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ ተጠምቋል። ሲጠመቅም ምሥጢረ ሥላሴ ተገልጧል።
አብ በደመና ተናግሯል፣ ወልድ በዮሐንስ እጅ ተጠምቋል መንፈስ ቅዱስም በርግብ
አምሳል በወልድ ራስ ላይ ወርዷል።
፲፮ A
፲፯A
፲፰ A
፲፱A
፳A
፪.፭.፩ ሆሣዕና
በዓለ ሆሣዕና በሊቃውንት ዘንድ ‘ የዘንባባ በዓል’ ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ሆሣዕና
ማለት ‘አሁን አድን’ ማለት ነው። በዚህች ዕለት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያና
በውርንጫይቱ ላይ ሆኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ሕዝቡ በእልልታ ልብሳቸውንና
ዘንባባ እያነጠፉ ‘ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤ ሆሣዕና
በአርያም እያሉ ተቀብለውታል።
፳፩A
፳፪A
፳፫A
ከዚህም በኋላ ከቀኑ ፮ ሰዓት ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ላይ ሁሉ
ጨለማ ሆነ ። ዘጠኝ ሰዓት ላይ ጌታ ‘ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ’ ብሎ በታላቅ
ድምፅ ጮኸ። ትርጉሙም ‘አምላኬ አምላኬ፥ ስለ ምን ተውኸኝ?’ ማለት ነው።
ከመካከላቸውም አንዱ በሰፍነግ ወይም ሸምበቆ የተሞላ መራራ መጠጥን አጠጣው
ከዚያም ጌታችን በታላቅ ድምጽ ‘አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ ብሎ
ነፍሱን ሰጠ። ከጭፍሮች መካከልም አንዱ ጎኑን በጦር ወጋው ወዲያውም ደምና
ውኃ ወጣው።
፳፬A
፳፭A
፳፮
A
፳፯A
፳፰A
የተግባር ልምምድ
፳፱A
የክለሳ ጥያቄዎች
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በትክክል ካነበባችሁ በኋላ ትክክል የሆነውን
ዓረፍተ ነገር ‹‹እውነት›› ትክክል ያልሆነውን ዓረፍተ ነገር ‹‹ሐሰት››
በማለት መልሱ።
፴A
የማጠቃለያ ጥያቄ
የሚከተሉትን ጥያቅዎች ትክክለኛውን መልስ ምረጡ።
፴፩ A
ዋቢ መጻሕፍት
፩. መጽሐፍ ቅዱስ
፪. የኦሪት ዘፍጥረት ትርጓሜ
፫. መጽሐፈ ሥነ ፍጥረት
፬. ገድለ አዳም
፴፪A