Professional Documents
Culture Documents
4 6008103392436553751-12
4 6008103392436553751-12
ኧኸ ኀዲጎ ተስዓ ኧኸ ወተስዓተ ነገደ ትርጉም፡እሰይ ክርስቶስ ተወለደ እሰይ ክርስቶስ በውሃ
ኧኸ ማዕከለ ባሕር ቆመ ማዕከለ ባሕር ተጠምቆ ዳግመኛ በመንፈስ ቅዱስ በጥምቀት ወለደን
ትርጉም፡ውኃን የጠጡ የላባ በጎች ምልክትን አይተው አንድ ትርጉም ፡ የከበረው የልዑል ነቢይ ዮሐንስ ሆይ
እንደሆኑ በጥምቀት አንድሆኑ ለተባሉ ለዛሬዎቹ ምዕመናን መኖሪያው በገዳም የሆነ የሰላም ሰው ነው
ምሳሌ ሆኑ
24. ርዕዩከ የድኩማኖች ብርታት ነው የህሙማን ፈውስ(፪)
በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ እዳችንን ፋቀ
ርዕዩከ ማያት እግዚኦ ርዕዩከ ማያት ወፈርሁ(፪)
በቸርነቱ ጠብቆ ከበደል አራቀን (፪)
ደንገጹ ቀላያተ ማያት ወደምጸ ማያቲሆሙ (፬)ኧኸ
ስምሽን የጠራ ዝክርሽንም ያዘከረ
አቤቱ ውኆች አዩህ ውኆችም አይተው ፈሩህ (፪)
በመንግስተ ሰማይ ይኖራል እንደተከበረ(፪)
ጥልቆችም ተነዋወጡ ውኆችም ጮኹ (፬) ኧኸ
ብርሃነ መለኮት ያደረብሽ አዳራሽ
25. ጥምቀተ ባሕር ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ(፪)
እመቤታችን እናታችን ማርያም
ጥምቀተ ባሕር ዮርዳኖስ ነያ(፪)
የተማጸነሽ ይኖራል ለዘለዓለም(፪)
ሃሌ ሉያ(፬)
ድንግልናሽም ሳይለወጥ ወልድን የወለድሽ
ጌታችን ሲጠመቅ ባሕር ምን አለች የጌታችን እናት ማርያም ንፅሕት አንቺ ነሽ(፪)
አልችለውም ብላ ወደ ፊት ሸሸች
27. ጥምቀት ሕይወት
ብርሃነ መለኮት በውስጡ ሲሞላ
ዮርዳኖስም ሸሸ ቀረ ወደ ኋላ ጥምቀት ጥምቀት ሕይወት መግቢያ ለገነት
በጥምቀት እንመካለን እንድንበታለን
አብ በመጣ ጊዜ ደመናውን ጭኖ
መንፈስ ቅዱስ ታየ በርግብ አምሳል ሆኖ አዝ…
ለልጁ ምስክር ሊሰጥ ፈለገና
በአርባ በሰማንያ ጥምቀት ሕይወት የተጠመቅነው ››
አብም ተናገረ ሆኖ በደመና
ከእግዚአብሔር ልጅነት ›› ›› እንድናገኝ ነው ››
ጌታችን ሲጠመቅ በሠላሳ ዓመት ልጅነት ከሌለ ›› ›› መወለድ በጥምቀት ›› ››
ባሕር ኮበለለች ግዑዟ ፍጥረት ፍጹም አትገኝም ›› ›› የዘለዓለም ሕይወት ››
ሰማይ ተከፈተ ሆነልን ፀአዳ
አዝ…
ምሥጢረ ሥላሴ ታወቀ ተረዳ
በእደ ዮሐንስ ጥምቀት ሕይወት የተጠመቀው ››
እልል በይ ዮርዳኖስ የጽድቅ መገኛ
እንዳይመስለን ፍጡር ›› ወልደ እግዚአብሔር ነው ››
የሕይወት መሰላል ድኅነታችን ለኛ
ዮሐንስ ሲያጠምቀው ›› ›› ሲጠመቅ ክርስቶስ ››
ቀላያት አብርሕት ብዙዎች እያሉ
ዓለም ተቀደሰ ›› ›› ተመታ ዲያብሎስ ›› ››
እንደ ምን ተመረጥሽ ዮርዳኖስ ከሁሉ
አዝ…
26. ግነዩ ለእግዚአብሔር
ዮሐንስ እንዲያጠምቅ ጥምቀት ሕይወት ስለፈቀደለት ››
ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ሔር
በደመና ሆኖ ›› ›› አብ መሰከረለት ›› ››
እስመ ለዓለም ምሕረቱ እስመ ለዓለም(፪)
መንፈስ ቅዱስ ታየ ›› ›› አረፈ ከአናቱ ›› ››
እናመስግንሽ የአምላክ እናት በዝማሬ
ምሥጢረ ሥላሴ ›› ›› ይሔ ነው ትምህርቱ ›› ››
የዓለም ቤዛ ነውና የማሕፀንሽ ፍሬ(፪)
ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ካንች ተወልዶ አዝ…
መለኮት ወረደ ዮርዳኖስ እኛን ለመቀደስ(፪)
በድንግልና የወለድሽው ክርስቶስ
ጥንቃቄ አድርገን ጥምቀት ሕይወት ስቶ ከሚያስተን ›› ከኃጢአት ተለዩ ያጠምቅ በውሃ ተጠመቁ ››
መመርመር አለብን ›› ›› ምሥጢረ ጥምቀትን ›› መንግስተ ሰማያት ›› እንዳለች እወቁ ››
ጥምቀት መወለድ ነው ›› ›› እንዳይመስለን ተርታ ››
አዝ…
ወደ ገነት መግቢያ ›› ›› ጋሻ ነው መከታ ››
አምላኩን የሚወድ ያጠምቅ ብዙ ሰው እያለ ››
አዝ…
ጌታውን ለማጥመቅ ›› ዮሐንስ ታደለ ››
ከባሕሮች ሁሉ ጥምቀት ሕይወት ዮርዳኖስ ታደለች ››
አዝ…
በምሥጢረ ጥምቀት ›› ›› ተቀድሳ ዋለች ››
ክርስቶስ ሲጠመቅ ›› ›› ለኛ ተወልዶልን ›› ›› ኮረብታው ይደልደል ያጠምቅ ጠማማውም ይቅና ››
ተደምስሶ ጠፋ ›› ›› ዕዳ በደላችን ›› ›› እያለ የሰበከ ›› እራሱ ነውና ››
64. መሠረተ ዜማ
56. አንዘ ይብሉ
መሠረተ ዜማ ወጠነ (2) ያሬድ ካህን
እንዘ ይብሉ ወይዜምሩ በልሳን ዘኢያረምም
ያሬድ (3) ያሬድ ካህን (2) ጥዑመ ልሳን
አማን በአማን መንግሥተ ሥላሴ ዘለዓለም (2)
65. ተናገሩ
57. የኪዳን ጽላት
ተናገሩ ድንቅ ሥራውንም መስክሩ
የኪዳን ጽላት የተሰወረ መና ያለብሽ
ተአምሩን ለዓለም ንገሩ (2) ድንቅ ሥራውን መስክሩ
ደብተራ ድንኳን አንቺ ነሽ (2)
ይኸውም መና (2) የተባለው 66. ለሃገሪትነ
በድንግል ማርያም ያደረው
የእግዚአብሔር አብ ልጁ ነው ለሃገሪትነ ሰላማ ኪያከ ተዓቀብ
አባ ኦ አባ (2) ገብረ መንፈስ ቅዱስ (2) አባ
58. ይዌድስዋ
67. ክነፈ ርግብ
ይዌድስዋ መላእክት (2) ለማርያም
በውስተ ውሳጤ መንጦላዕት ወይብልዋ ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር
በሐኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ ወገበዋቲሃኒ ሐመልማለ ወርቅ (2)
አንቲ ምሥራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ አማን በአማን
59. በመኑ በአምሳለ መኑ አማን በአማን (2) ኢየኃልቅ ኪዳንኪ ወላዲተ አምላክ
በመኑ በአምሳለ መኑ ናስተማስለኪ እንደ ርግብ ክንፍ በብርም እንደተሰራ
እመቤቴ የእኛ አማላጅ አዛኝቱ ጎኖችሽም ሐመልማለ ወርቅ (2)
ኦ ድንግል ምልዕተ ውዳሴ አንቺ ምሥራቅ ልጅሽም የጽድቅ ፀሐይ ነው እውነት በእውነት
60. ጽላት ዘሙሴ እውነት በእውነት (2) አያልቅም ቃል ኪዳንሽ የአምላክ እናት
አዝ… አዝ.....
ንዒ ንዒ ስላት ለዘለዓለም ቀንና ሌሊት ለዘለዓለም የሰውስ ጉልበት ነይ እመቤቴ ምን ይረባኛል ነይ እመቤቴ
አትለየኝም ›› ›› ለኔስ ቅርቤ ናት ›› ›› ሰረገላዬ ነይ እመቤቴ መች ያድነኛል ነይ እመቤቴ
እፁብ እፁብ ብለው ›› ›› አመሰገንዋት ›› ›› ከተሰወረው ነይ እመቤቴ ክፉ መከራ ነይ እመቤቴ
ክብሯን ሊገልፁ ቢያጥራቸው ቃላት (2) እድናለሁኝ ነይ እመቤቴ አንቺን ስጠራ ነይ እመቤቴ
135. ምሥራቅ ናት
አድርጎልኛልና አመሰግነዋለው
በዐፀደ መቅደሱ እሰግድለታለሁ ምሥራቅ ናት (6)
ከፊቱ ለመቆም ማልጄ እነሳለሁ (2)
ቸሩ መድኃኔዓለም ያንተ እናት
ለስሙ ልንበርከክ ለእርሱ እንደሚገባ
ስዕለቴን ልፈፅም ላቅርብለት መባ ዳዊቱማ ይላል ›› ይቤሎ ይቤሎ ››
ወደ አደባባዩ በምሥጋና ልግባ (2) እመቤቴ ማርያም ›› የወርቅ ሀመልማል ››
አዝ..
ውዳሴ ማርያም በሰርክ ጸሎት ላይ ›› ›› ዜማ ስናደርስ ከቤትህ መጥቶ የተማፀነ
›› ›› ድንግል ትመጣለች ›› ›› በቤተ መቅደስ በቃል ኪዳንህ ሕይወቱ ዳነ (2)
›› ›› የብርሃን ምንጣፍ ›› ›› ከፊቷ ተነጥፏል
›› ›› ቅዱስ ኤፍሬም ታጥቆ ›› ›› ያመሰግናታል አዝ…
ጽዮን ሆይ ስልሽ ድንግል ሆይ እጠግባለሁ ለምኚ በቀራንዮ አንባ ለምኚ በዚያ በፍቅር ቦታ