You are on page 1of 482

የዕለተ ዓርብ (የስቅለት)

ዘነግህ ጸሎት

1
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ነአምን ነአምን ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም
ርግዘተ ገቦሁ ነአምን ወቅንዋተ እደዊሁ
ነአምን ዬ! ዬ! ዬ! ነአምን ሞቶ ወትንሣኤሁ።
2
በመመራራት (በቀኝ በግራ) ፮ ጊዜ በል
ለከ ኃይል ፣ ክብር ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ
ለዓለም።

3
አማኑኤል አምላክየ ለከ ኃይል ፣ ክብር
ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ ለዓለም።

4
ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ፥
ክብር ወስብሐት ፥ ወእዝዝ እስከ ለዓለም።

5
ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ ፤ እስመ ኮንከኒ
ረዳእየ ፤ እብል በአኰቴት አቡነ ዘበሰማያት
ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን
ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር። ሲሳየነ
ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።

6
ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኢ ንኅድግ
ለዘአበሰለነ። ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ
ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ
ዓለም።

7
በመቀባበል (በቀኝ በግራ)
ለአምላክ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለሥሉስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።
8
ለማሕየዊ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለዕበዩ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

9
ለዕዘዙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ ለዓለመ
ዓለም።

ለመንግሥቱ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

10
ለኢየሱስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለክርስቶስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

11
ለሕማሙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለመስቀሉ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

12
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል

ለአምላክ ይደሉ።

ለሥሉስ ይደሉ።

13
ለማሕየዊ ይደሉ።

ለዕበዩ ይደሉ።

14
ለዕዘዙ ይደሉ።

ለመንግሥቱ ይደሉ።

15
ለኢየሱስ ይደሉ።

ለክርስቶስ ይደሉ።

16
ለሕመሙ ይደሉ።

ለመስቀሉ ይደሉ።

17
በመመራራት ፮ ፤ ፮ ጊዜ
ለከ ይደሉ ኃይል ፤ ወለከ ይደሉ ስብሐት ፤
ወለከ ይደሉ አኮቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም።

18
የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበ ነው።

19
ምንተኑ አዐስየኪ ዕሤተ፤
በእንተ ኵሉ ዘገበርኪ ሊተ፤
ማርያም ሠናይት ዝታፍቅሪ ምሕረተ፤
ሶበሰ ትትዐቀቢ ዘዚአየ ኃጢአተ እምኢሐየውኩ
አሐተ ሰዓተ።

20
በሰላመ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ሰላም ለኪ፤
ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ፤
እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ፤
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ፤
ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር
ምስሌኪ።
21
መቅድመ ተአምረ ማርያም አንብብ።

ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ ፣


እምቅድመ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት
ወንግሥ፣
መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ፣
እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፣
በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርስ።
22
እሰግድ ለኪ በል።

…..ተአምረ ማርያም……

23
ለስቅለት ዕለት ብቻ
በፈቃደ አቡሁ ወለሥመረተ ርዕሱ አመ ርዕሶ
ይትቀተል ፣
ከመተአገሠ ወልድ ኀፃውንተ ቅዱስ መስቀል፣
ሶበ ሰማእኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፣
ዘውኅዘ እምዓዕይንትኪ ከመውኂዘ ማይ ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ይኩነነ ቤዛ ማይ አንብዕኪ እም ኀጒል።
24
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ መላእክት ዘአርያም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ጻድቃን ዘገዳም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ርደቱ ለዝናም፣
ስብሐት ወክብር ወሰጊድ ለተአምርኪ ዮም፣
ወበተአምርኪ ተፈሥሐ ኲሉ ዓለም።

አቡነ ዘበሰማያት……………….
25
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብስተ ሕይወት ለዘይበልዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ ፤
ከመ ይባርኩነ ይፈኑ አርዳኦ ለፀባኢነ ይፅብዖ
ዋልታሁ ነሢኦ።

26
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአጽልእቲሁ ምስሌሁ ፣
ወመስቀለ ሞቱ ቅድሜሁ ፣
አዘቅተ ወይን ገቦሁ ፣
ቍርባነ አምልኮ ሥጋሁ ፣
ያብአነ ቤተ መርዓሁ ውስተ ደብተራሁ ፣
አመ ይትጋብኡ ለምሳሕ ሥርግዋን ሐራሁ።

27
ለጥብሓ ሥጋከ ንሴሰዮ ፣
ወለነቅዐ ደምከ ንረውዮ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ዘቀራንዮ ፣
ለላሕይከ ንትሜነይ ከመ ንረአዮ ፣
ውስተ ስያሃ ሱራፊ ለስእለትነ ደዮ ፣
በሕማመ ሞትከ አምላካዊ ለቍስልነ አጥዕዮ።

28
ለጥብሓ ሥጋከ ንጸግቦ ፣
ወለንቅዓ ደምከ ንሰርቦ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ርጉዘ ገቦ ፣
አይሁዳዊ ከሃዲ አሚነ ሥላሴ ዘአልቦ ፣
ኢተወልደ እማርያም ዘይቤለከ እመቦ ፣
ጸጐጓተ ዓለም (አህጉራተ ዓለም) ለይዑድ ከመ
ከልብ ርኂቦ።

…… ተአምረ ኢየሱስ አንብብ……


29
አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ወአዕጋር፣
አማሕፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ ክቡር፣
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት ወምድር፣
የዋቀሱ በእንቲአየ ተኰርኦትከ በበትር፣
ወተሠይጦትከ ከመ ገብር ለኅዳጥ ብሩር።

30
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ ወመላእክት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ጽዱላን ከዋክብት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ዕለታት ወአዝማናት፣
ወስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ ሕይወት፣
እስመ በመስቀልከ ድኅነ ኵሉ ፍጥረት።

31
ዓዲ
ስብሐት ለከ ኢየሱስ በአፈ ኵሉ ውዱስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ለእሩቃን ልብስ፤
ስብሐት ለከ ኢይሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ዘኢትሰአር ንጉሥ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ቃለ አብ ቅዱስ።

32
ቅድመ ወንጌል
ተንሥኡ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ፤
ወዘኢየአምር ነበቡ ላዕሌየ፤
ተንሥኡ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ።

ወቦ እለ ይቤሉ
እስመ ቆሙ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ ወሐሰት ርእሰ
ዐመፃ። 33
ቁሙ ወአጽምኡ ከመ ንኩን ድልዋነ ለሰሚአ
ወንጌል ቅዱስ ፤ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ መሐረነ
ወተሣሃለነ ወረስየነ ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት።

34
ካህን
ወንጌል ቅዱስ ዘዜነዉ ማቴዎስ ፣ ወማርቆስ ፣
ሉቃስ ፣ ወዮሐንስ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።

ሕዝብ (በመስገድ)
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእነ ወአምላክነ ኵሉ
ጊዜ። 35
……ማቴዎስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ይስቅልዎ
ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን።

36
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

37
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

38
……ማርቆስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ
አፍአ ለኢየሱስ ውስተ ዓውደ ምኵናን።

39
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

40
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

41
……ሉቃስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ሐመይዎ ለኢየሱስ
ወመጠውዎ ለጲላጦስ።

42
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

43
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

44
……ዮሐንስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ አፍአ
ለኢየሱስ ወነበረ ዓውደ ሶቤሃ።

45
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

46
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

47
ይበል ካህን፦ጸልዩ በእንተ ጽንአ ዛቲ።
ሕዝብ (በየ ምዕራፉ ማብቂያ)
እግዚኦ ተሣሃለነ

(አቤቱ ይቅር በለን)

48
ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶቻችን ስም
ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት ፤ በውስጣቸውም
ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላም ስለዚህ ዓለም
መጠበቅ ፤ ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ ።

ሕዝብ 49

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህች ቦታና በሌሎችም ቦታዎች ስለሚገኙ
በነፍስ በሥጋ ስለታመሙ አባቶቻችንና
እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ
ለእኛም ለእነርሱም ሕይወቱን ፣ ጤንነቱን ሰጥቶ
በጎ ነገርን ያደርግ ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 50

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በባሕር ፣ በየብስ ፣ በወንዝ ፣ በሸለቆ በሌላውም
መንገድ ስለሚጓዙ አባቶቻችንና እናቶቻችን
ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ በቀና መንገድ
መርቶ በሰላም በደስታ ወደ መኖሪያቸው
ይመልሳቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 51

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በእርሻ ስለሚገኝ ፍሬ ፣ ስለ ዛፎችና ስለ ወይኖች
በዓለምም ውስጥ ፍሬን ስለምታፈራ ዛፍ ሁሉ
ጌታ ባርኮ አብዝቶ ከጥፋትም ጠብቆ ለፍጻሜ
ፍሬ ያደርሳቸው ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 52
አምላካችን ክርስቶስ በገዦችና በፈራጆች ሁሉ
ፊት ይቅርታንና ምሕረትን እንዲሰጠን ፤
ልቡናቸውንም ሁልጊዜ በቸርነቱ እንዲያራራልን
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 53
ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስለአስተዳዳሪዎቿና
በጠረፎቿ ጠላትን በመካላከል ያሉትን ጌታ በሰላም
ይጠብቅ ዘንድ በዓለሙ ሁሉ ስላሉ አብያተ
ክርሲያናትም መልካም ነገርን ያስቡ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 54
በክርስቶስ አምነው ከዚህ በፊት ስለሞቱ
አባቶቻችንና እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እኅቶቻን
እነርሱም የተቀደሱ አባቶቻችን ሊቃነ ጳጳሳትና
አባቶቻችን ጳጳሳት ፣ አባቶቻችን ኤጲስ ቆጶሳት ፣
አባቶቻችን ቆሞሳት ፣ አባቶቻችን ቀሳውስት ፣
ወንድሞቻችን ዲያቆናት ፣ አባቶቻችን መንኮሳትና
ወንድሞቻችን ሕዝባውያን ሌሎችም ከክርስቲያን
55
ወገን በሞት ያረፉት ሁሉ ናቸው። ጌታ ዕረፍተ
ነፍስን ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
56
የክርስቲያን እምነት ላልተፈጸመላቸው ወገኖቻችን
ጌታ ይባርካቸው ዘንድ እስከመጨረሻዪቱም ሕቅታ
በቀናች ሃይማኖት ያጸናቸው ዘንድ ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
57
ሐዋርያት ስለሰበሰቧትና ስላጸኗት ስለ አንዲት ቤተ
ክርስቲያን ሰላም ስለ ሕዝቡም ሁሉ መዳንና ስለ
ቦታው ሁሉ መጠበቅ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
58
ንዑድ ስለሚሆን ስለአባታችን አባ ...... የኢትዮጵያ
ፓትርያርክ የጳጳሳቱ አለቃ ስለ አባቶቻችን
የጳጳሳት አለቆች ኤጲስ ቆጶሳት ስለ ንዑድ ሊቀ
ጳጳስ አባ.............ሕይወትና አኗኗር ሰፊ ዘመናትን
፤ ረዥም ዓመታትን ሰጥቶ በመንበረ ስብከታቸው
እያንዳንዳቸውን በሰላም ያጸናቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 59

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለአንድነታችን የቀናች ኃይማኖት ስላለቻቸው
ሕዝበ ክርስቲያን አንድነት ጌታ ይጠብቃቸውና
በሰላም ያስፈጽማቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
60
ለከበረች ቤተ ክርስቲያን መባን ከሰውና ከእንሰሳ
ስለሚያቀርቡ ሰዎች ጌታ ይባርካቸው ዘንድ
በሥራቸውም እንዲጸኑ ይረዳቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
61
ምእመናን በየስፍራቸው ሁሉ በቸርነት
ሰለሚያስቡና ለበጎ ነገር ስለሚድክሙ የቀና
ሃይማኖት ስላላቸው ሰዎች ሁሉ ጌታ ይባርካቸው
ዘንድ ዋጋቸውንም ይሰጣቸው ፤ ይቅርታን
ያደርግላቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 62

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለቊርባን የሚሆን ስንዴውን ፤ ዕጣኑን ፤ ዘቢቡን ፤
ዘይቱን ፤ መብራቱን ፤ የሚነበብባቸው
መጻሕፍትን ፤ ሌላውንም የቤተ መቅደስ ዕቃ ሁሉ
በመስጠት ስለሚያስቡ ሰዎች በመንግሥተ ሰማያት
የበለጠ ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 63

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስማቸውን በያንዳንዳቸው እንድንጠራ ስላዘዙን ስለ
ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና ታላላቆች አባቶችን
ጌታ ይባርካቸው (ያከብራቸው) ፤ በባለስጣኖችና
በሹማምንትም ፊት ፤ በፈራጆችም አደባባይ
ፍቅርን ፣ መወደድን ያድላቸው ዘንድ። የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 64

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በደዌ ሥጋ ፤ በደዌ ነፍስ ለደከሙና ለተቸገሩ
ለባልቴቲቱም ፤ አባት እናት ለሞቱባቸው ፤
ለድኆች ልጆችና ለተጨነቁ ሰዎች ፤ እርሻ ላረሱ ፤
ዘር ለዘሩ ፤ ለሚሸጡ ፤ ለሚገዙ ፤ ለተጨነቀችም
ሰውነት በማናቸውም ቦታ ሁሉ ጌታ ራርቶ ይቅር
እንዲላቸው የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 65

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በግዞት ፣ በምርኮ ተይዘው ለተጨነቁ ፤ አገር ለቀው
ለተሰደዱ ፤ በአጋንንት አሽክላም ለተያዙ ፣ ጌታ
ከግዞት ከምርኮኝነት ያወጣቸው ዘንድ ፤
ይቅርታውንም ሰጥቶ እነርሱንም እኛንም ያድነን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 66

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለነፍሳቸው ይቅርታን እየፈለጉ ክቡር በሆነ ስፍራ
ስለተሰበሰቡት ሁሉ የእውነተኛ አምላካችን
የጌታችን ይቅርታ ፈጥኖ ይደረግላቸው ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
67
በዚህ ዓመት ስለዝናም መዝነም ፤ ስለ ባሕርና
ስለወንዞች መሙላት እውነተኛ አምላካችን ክርስቶስ
ይባርካቸው ዘንድ (በረከቱን ስጥቶ) እስከ ልካቸው
ይሞላቸው ዘንድ ለምድርም ልምላሜዋን ሰጥቶ ደስ
ያሰኛት ዘንድ ፤

68
ሥጋዊውን ደማዊውን ሁሉ በረደኤት ያጸና ዘንድ
፤ ለእንስሳትም ሁሉ ድኅነትን ይሰጥ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
69
በጸሎታችን እናስባቸው ዘንድ ‘አስቡን ፣
አትርሱን’ ስላሉን ሰዎች እግዚአብሔር በበጎ
ያስባቸው ዘንድ ፤ በየጊዜውም ሁሉ ይቅር ይላቸው
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 70
ይህችን ሳምንት ጌታ በበጎ ይፈጽማት ዘንድ ፤
ከእኛም የጠላትን መፈታተን አርቆ ሰውነታችንን
እንዲያድን ይቅር እንዲለን ዘንድ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
71
ጌታችን አምላካችን ራርቶ ይቅር እንዲለን
ልመናችንንም ተቀብሎ ይህችን ሳምንት በደህናና
በሰላም ያስፈጽመን ዘንድ ፤ የትንሣኤውንም
ብርሃን በፍጹም ደስታ ያሳየን ዘንድ
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 72
ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ በእንቲአነ
በሕማማቲሁ ቤዘወነ።

ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ እስመ ውእቱ ገብረ


መድኃኒተ በብዝኀ ሣህሉ።
73
ኪርያላይሶን ፦ (በግሪክኛ )
እግዚኦ መሐረነ፦ ( በግዕዝ )
አቤቱ ይቅር በለን፦ ( በአማርኛ )

እብኖዲ ፣ ታዖስ ፣ ማስያስ ፣ አማኑኤል ፤ ትስቡጣ


(የአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአምላክነት
መጠሪያዎቹ ናቸው።) 74
ካህንና ሕዝብ (በመመራራት)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን

75
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

76
ካህንና ሕዝብ (በመቀባበል)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! እብኖዲ ናይናን


ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ታዖስ ናይናን


ኪርያላይሶን 77
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ማስያስ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኢየሱስ ናይናን


ኪርያላይሶን!

78
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ክርስቶስ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! አማኑኤል ናይናን


ኪርያላይሶን!

79
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ትስቡጣ ናይናን
ኪርያላይሶን!

80
ኪርያላይሶን ፵፩ ጊዜ በመመራራት!

18
38
30
19
39
40
37
34
32
33
36
41
35
21
24
29
31
28
25
9
20
23
22
26
27
10
14
16
13
15
12
17
11
4
6
85
2
3
71
81
በኅብረት
ንሰግድ ለከ ክርስቶስ ምስለ አቡከ ኄር ሰማያዊ
ወመንፈስከ ቅዱስ ማሕየዊ እስመ መጻእከ
ወአድኃንከነ።

82
ሰላምታ
ሰላም ለኪ ዳግሚት ሰማይ፤
ሰላም ለኪ ማርያም መፃአ ፀሐይ።

ሰላም ለኪ አንቀጸ መድኃኒት፤


ሰላም ለኪ ማርያም ሙዳየ ዕረፍት፤
ሰላም ለኪ ገነት ትፍሥሕት፤
ሰላም ለኪ እመ እግዚአብሔር ጸባዖት። 83
ሰላም ለኪ ዘምስለ ሰጊድ ንኤምኅኪ፤
ለባርኮትነ ስፍሒ እዴኪ፤
ጸሎተነ ወስእለተነ ማርያም ባርኪ።
ኪያነሂ እሞተ ሙስና መሐኪ፤
ጸዳለ ወልድኪ በርእስነ ያውኪ፤
ጸልዪ ውስተ ማኅበርነ ኢይባዕ ሐዋኪ።

84
ሰላም ለከ ሚካኤል መልአከ አጽኅኖ፤
ሰላም ለከ ለነዳይ ዘትትኤየኖ፤
ሰላም ለከ ለረዲአ ምንዱብ ዘትትፌኖ፤
ሰላም ለከ ለዘሰአለከ በተአምኖ፤
ሰላም ለከ ቅድመ እግዚእከ ስግድ በአድንኖ፤
ሰአሎ ከመ ይባርከነ ሰፊሖ የማኖ።

85
ሰላም ለከ ኀበ ድንግል ተፈናዊ፤
ሰላም ለከ ገብርኤል ብሥራታዊ፤
ሰላም ለከ ዖፈ እሳት ኢርያማዊ፤
ሰላም ለከ ቃለ ፍሥሐ ዜናዊ፤
ሰላም ለከ ፅንሰ ቃል አለባዊ፤
ሰላም ለከ እምእደ ሞት ቤዛዊ፤
ሰላም ለከ በተአምኖ ንሴፎ ትንባሌ ዚአከ መዓልተ
ወሌሊተ፤
ዕቀበነ አንተ።
86
ሰላም ለክሙ ነቢያት ወሐዋርያት ፤
ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት፤
ሰላም ለክሙ ደናግል ወመነኮሳት፤
ሰላም ለክሙ ጳጳሳት ወኤጲስ ቆጶሳት፤
ሰላም ለክሙ ካህናት ወዲያቆናት፤
ሰላም ለክሙ ኄራን መላእክት፤
ሰላም ለክሙ።
87
ወሰላም ለኪ ማርያም ለእግዚአብሔር እሙ፤
ውስተ ማኅበርነ ተጋቢአክሙ፤
ባርኩነ ለደቂቅክሙ፤
ለእግዚአብሔር በስሙ።

88
ሰላም ለክሙ ሐዋርያተ ዋህድ፤
ሰላም ለክሙ አዕማደ መረግድ፤
ሰላም ለክሙ ዘቤተ ክርስቲያን ድድ፤
ሰላም ለክሙ መሠረት ዘኢያስጲድ፤
ሰላም ለክሙ ዘብሩር መቃድድ፤
ሰላም ለክሙ ዘወንጌለ መንግሥት ፀማድ
ሰላም ለክሙ ንኤምኃክሙ ዘምስለ ሰጊድ፤
አንትሙ ባርኩነ በሰፊሐ ዕድ።
89
ሰላም ለከ ማኅፈደ መንፈስ አዚዝ፤
ወቤተ ሕግ ሐዋዝ፤
እንተ ተሐነፅከ ማዕከለ ትእዛዝ፤
ሳሙኤል ዓምደ በለዝ፤
ሰላም ለከ።

90
ሶበ ይወጽእ (ይመጽእ) ትዕዛዝ እመንበረ አምላክ
ግሩም፤
ዘያሰምክ ብከ ንጉሠ ሰላም፤
ሳሙኤል ዓምደ ያቁም።
ሰላም ለከ።

91
ኰኵሐ ሃይማኖት ድድ፤
ወመሠረት ብዑድ፤
እንተ በላዕሌከ ፀንዐ ሕንፃ ማኅፈድ፤
ሳሙኤል ዓምደ መረግድ።
ሰላም ለከ።

92
ኪሩቤላዊ መልአክ ወሱራፌላዊ ካህን፤
ዘይሠምር ብከ ዕርገተ ዕጣን፤
ሳሙኤል ዓምደ ብርሃን።
ሰላም ለከ።

93
ሰዋስወ ሰማይ ልዑል ወሠረገላ ዘኃይል፤
ምዕራገ ጸሎት ወሙራደ ቃል፤
ሳሙኤል ዓምደ ወንጌል፤
ሰላም ለከ።

94
አንቀጸ ሰማይ አንተ ወጽባሐዊ ኆኅት፤
ዘየዐውደከ ብርሃነ ሕይወት፤
ሳሙኤል ዓምደ መንግሥት፤
ሰላም ለከ።

95
ዓውደ ውሉድከ ንሕነ ተአየነነ እምፀር፤
አባ አባ ለባሴ ክብር፤
እስመ አልኀቀከ እግዚአብሔር፤
ባርከነ ሳሙኤል መምህር፤
ሰላም ለከ። ፫ ጊዜ

96
ሰላም ለኪ ማርያም ድንግል ዘመዐዛ አፉኪ ኮል፤
እንተ ትፄንዊ በገዳም ወሐቅል፤
ወልታ ረዲኦትየ በውስተ ቀትል።
ሰላም ለኪ።

97
ተሰፍዎ ባዕድ አልብየ፤
ዘእንበሌኪ ምክህየ፤
በኢመንኖ በልኒ ገብርየ ገብርየ፤
ዘተሣየጥኩከ በንዋይየ፤።
ሰላም ለኪ።

98
አትሮንሰ ሰሎሞን አንቲ ለሐና ባሕርያ፤
ንግሥታት ስድሳ ወዕቁባት ሰማንያ፤
ወደሳኪ እንዘ ይገንያ።
ሰላም ለኪ።

99
አመ ይከውን ድኅረ ዕለተ በቀል በፍዳ፤
ወአመ ኢታድኅን እም ዘወለደት ወልዳ፤
ባልሕኒ እሞተ ዕዳ።
ሰላም ለኪ።

100
በከመ ልማድኪ በሊ፤
ኀበ ወልድኪ ከሀሊ፤
ኦ ርኅሩኅ ኢተበቃሊ፤
ያጠፍኦኑ ለሥዕሉ ሠዓሊ፤
ኪነተከ ዘትካት ሐሊ። ፫ ጊዜ

101
ስብሐት ለከ ከመ ንንግር ኵሎ ስብሐቲከ በአናቅጺሃ
ለጽዮን ማኅደረ ብዙኅ ሰላም፤
ዘአንቃህከነ እምነ ንዋም፤
ኢየሱስ ወልደ ማርያም።
ስብሐት ለከ።

102
ላዕለ ጻድቃን ወኃጥአን ብርሃነ ጸጋ ምዉቅ፤
ዘታሠርቅ ለነ እምነ ምሥራቅ፤
ኢየሱስ ፀሐየ ጽድቅ።
ስብሐት ለከ።

103
ለዘመጠነዝ ገበርከ ላዕሌሆሙ ፍድፍና ጸጋ ወሀብት፤
ፈደዩከ እፎ እኪተ ህየንተ ሠናይት፤
ኢየሱስ ንጉሠ ስብሐት።
ስብሐት ለከ።

104
ኢየሱስ ሕሙይ በእንቲአነ ኢየሱስ ሙቁሕ፤
እንተ አቀሙከ ውስተ ዐውደ ፍትሕ፤
ጊዜ ኮነ ጎሐ ጽባሕ።
ስብሐት ለከ።

105
ከመ በግዕ የዋህ በከመ ላሕም መግዝእ፤
መሥዋዕተ መድኃኒት ትኩን ለቤዝዎ ሰብእ፤
ዘኀለፍከ ዐፀደ ግፍዕ።
ስብሐት ለከ።

106
እምልብነ አግኅሥ እግዚኦ ነገረ ጸላዒ መስሕት፤
ዘአግኀሥከ ለነ ጽልመተ ሌሊት፤
ኢየሱስ ብርሃነ ሕይወት።
ስብሐት ለከ።

107
አኰቴተ ስብሐት ወትረ ለመንግሥትከ ስቡሕ
ጊዜ እምንዋምነ ንነቅሕ፤
ናቄርብ ለከ በቃለ ክላህ፤
ወንፌኑ ስብሐተ ዘነግህ። ፫ ጊዜ

108
ግናይ ለክሙ ሥሉስ ቅዱስ መዋዕያነ ክልኤ አእምሮ፤
ለብርሃን በነግህ ዘፈጠሮ፤
ቃልክሙ በተናግሮ።
ግናይ ለክሙ።

109
እምነ ብርሃን ብርሃነ መጠነ አሐቲ ሥርናይ፤
እለ አልበስክሙ ነገሥተ ሰማይ፤
ለወርኅ ወለፀሐይ።
ግናይ ለክሙ።

110
ሰዓተ ሌሊት ሥላሴ ዘወሰንክሙ በጎሕ፤
ወዘአክበርክሙ በፀዳል ብሩህ፤
ፀሐየ እምነ ወርኅ።
ግናይ ለክሙ።

111
ኀበ ርኅራኄክሙ በዝኀ በኀበ አልቦቱ መስፈርት
እለ ተሰመዩ በስመ ብእሲት፤
ሥላሴ እደወ ምሕረት።
ግናይ ለክሙ።

112
ከመ ኅብረ ለይ ሥጋየ አመ በኃጢአት ቄሐ፣
ኀዘን ብየ አምጣነ በዝኀ፣
ሥላሴ ዘዮም ወዘአሜሃ፣
በጽባሕ ሀቡኒ ፍሥሓ። ፫ ጊዜ

113
ስብሐት ለእግዚአብሔር ዘፈጠረነ ከመናምልኮ

ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግዝእትነ


ወመድኃኒትነ።

ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ


ወፀወንነ።
114
ጸሎተ ሃይማኖት “ሐመ” እስከሚለው ድረስ

115
አቡነ ዘበሰማያት………..

116
የዕለተ ዓርብ (የስቅለት)
የሦስቱ ሰዓት ጸሎት

117
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ! ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
መስቀሉ ጾረ
አርዑተ መስቀሉ ጾረ አርዑተ መስቀሉ ጾረ
አርዑተ መስቀሉ ጾረ
ይስቅልዎ ሖረ
ዬ ዬ ዬ ከመ ኪያነ ይቤዙ እግዚእ ኮነ ገብረ። 118
በመመራራት (በቀኝ በግራ) ፮ ጊዜ በል
ለከ ኃይል ፣ ክብር ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ
ለዓለም።

119
አማኑኤል አምላክየ ለከ ኃይል ፣ ክብር
ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ ለዓለም።

120
ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ፥
ክብር ወስብሐት ፥ ወእዝዝ እስከ ለዓለም።

121
ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ ፤ እስመ ኮንከኒ
ረዳእየ ፤ እብል በአኰቴት አቡነ ዘበሰማያት
ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን
ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር። ሲሳየነ
ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።

122
ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኢ ንኅድግ
ለዘአበሰለነ። ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ
ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ
ዓለም።

123
በመቀባበል (በቀኝ በግራ)
ለአምላክ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለሥሉስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።
124
ለማሕየዊ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለዕበዩ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

125
ለዕዘዙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ ለዓለመ
ዓለም።

ለመንግሥቱ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

126
ለኢየሱስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለክርስቶስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

127
ለሕማሙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለመስቀሉ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

128
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል

ለአምላክ ይደሉ።

ለሥሉስ ይደሉ።

129
ለማሕየዊ ይደሉ።

ለዕበዩ ይደሉ።

130
ለዕዘዙ ይደሉ።

ለመንግሥቱ ይደሉ።

131
ለኢየሱስ ይደሉ።

ለክርስቶስ ይደሉ።

132
ለሕመሙ ይደሉ

ለመስቀሉ ይደሉ።

133
በመመራራት ፮ ፤ ፮ ጊዜ
ለከ ይደሉ ኃይል ፤ ወለከ ይደሉ ስብሐት ፤
ወለከ ይደሉ አኮቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም።

134
የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበ ነው።

135
ዲያቆን፦ በውርድ ናባብ
ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ ፤
ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጸብኡኒ ፤
ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ።

ሦስት ካህናት በዜማ


ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ ፤
ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጸብኡኒ ፤
ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ።
136
ምንተኑ አዐስየኪ ዕሤተ፤
በእንተ ኵሉ ዘገበርኪ ሊተ፤
ማርያም ሠናይት ዝታፍቅሪ ምሕረተ፤
ሶበሰ ትትዐቀቢ ዘዚአየ ኃጢአተ እምኢሐየውኩ
አሐተ ሰዓተ።

137
በሰላመ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ሰላም ለኪ፤
ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ፤
እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ፤
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ፤
ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር
ምስሌኪ።
138
ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ ፣
እምቅድመ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት
ወንግሥ፣
መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ፣
እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፣
በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርስ።

139
እሰግድ ለኪ በል።

…..ተአምረ ማርያም……

140
ለስቅለት ዕለት ብቻ
በፈቃደ አቡሁ ወለሥመረተ ርዕሱ አመ ርዕሶ
ይትቀተል ፣
ከመተአገሠ ወልድ ኀፃውንተ ቅዱስ መስቀል፣
ሶበ ሰማእኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፣
ዘውኅዘ እምዓዕይንትኪ ከመውኂዘ ማይ ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ይኩነነ ቤዛ ማይ አንብዕኪ እም ኀጒል። 141
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ መላእክት ዘአርያም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ጻድቃን ዘገዳም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ርደቱ ለዝናም፣
ስብሐት ወክብር ወሰጊድ ለተአምርኪ ዮም፣
ወበተአምርኪ ተፈሥሐ ኲሉ ዓለም።

አቡነ ዘበሰማያት……………….
142
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብስተ ሕይወት ለዘይበልዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ ፤
ከመ ይባርኩነ ይፈኑ አርዳኦ ለፀባኢነ ይፅብዖ
ዋልታሁ ነሢኦ።

143
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአጽልእቲሁ ምስሌሁ ፣
ወመስቀለ ሞቱ ቅድሜሁ ፣
አዘቅተ ወይን ገቦሁ ፣
ቍርባነ አምልኮ ሥጋሁ ፣
ያብአነ ቤተ መርዓሁ ውስተ ደብተራሁ ፣
አመ ይትጋብኡ ለምሳሕ ሥርግዋን ሐራሁ።

144
ለጥብሓ ሥጋከ ንሴሰዮ ፣
ወለነቅዐ ደምከ ንረውዮ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ዘቀራንዮ ፣
ለላሕይከ ንትሜነይ ከመ ንረአዮ ፣
ውስተ ስያሃ ሱራፊ ለስእለትነ ደዮ ፣
በሕማመ ሞትከ አምላካዊ ለቍስልነ አጥዕዮ።

145
ለጥብሓ ሥጋከ ንጸግቦ ፣
ወለንቅዓ ደምከ ንሰርቦ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ርጉዘ ገቦ ፣
አይሁዳዊ ከሃዲ አሚነ ሥላሴ ዘአልቦ ፣
ኢተወልደ እማርያም ዘይቤለከ እመቦ ፣
ጸጐጓተ ዓለም (አህጉራተ ዓለም) ለይዑድ ከመ
ከልብ ርኂቦ።

…… ተአምረ ኢየሱስ አንብብ……


146
አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ወአዕጋር፣
አማሕፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ ክቡር፣
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት ወምድር፣
የዋቀሱ በእንቲአየ ተኰርኦትከ በበትር፣
ወተሠይጦትከ ከመ ገብር ለኅዳጥ ብሩር።

147
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ ወመላእክት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ጽዱላን ከዋክብት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ዕለታት ወአዝማናት፣
ወስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ ሕይወት፣
እስመ በመስቀልከ ድኅነ ኵሉ ፍጥረት።

148
ዓዲ
ስብሐት ለከ ኢየሱስ በአፈ ኵሉ ውዱስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ለእሩቃን ልብስ፤
ስብሐት ለከ ኢይሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ዘኢትሰአር ንጉሥ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ቃለ አብ ቅዱስ።

149
መቅድመ ወንጌል
መዝ 21÷ 16
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን።
ወአኀዙኒ ማኅበሮሙ ለእኩያን።
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን።

ቁሙ ወአጽምኡ ከመ ንኩን ድልዋነ ለሰሚአ


ወንጌል ቅዱስ ፤ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ መሐረነ
ወተሣሃለነ ወረስየነ ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት። 150
ካህን
ወንጌል ቅዱስ ዘዜነዉ ማቴዎስ ፣ ወማርቆስ ፣
ሉቃስ ፣ ወዮሐንስ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።

ሕዝብ ( በመስገድ)
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእነ ወአምላክነ ኵሉ
ጊዜ።
151
……ማቴዎስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አኀዝዎ ለኢየሱስ ወወሰድዎ
ይስቅልዎ።

152
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

153
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

154
..…ማርቆስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አሕየወ ሎሙ በርባንሃ
ወወሀቦሙ ኢየሱስሃ ይስቅሉ።

155
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

156
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

157
...…ሉቃስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዓውደ
ምኵናን።

158
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

159
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

160
……ዮሐንስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ቀሰፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ
ወመጠዎሙ ይስቅልዎ።

161
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

162
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

163
ይበል ካህን፦ጸልዩ በእንተ ጽንአ ዛቲ።
ሕዝብ (በየ ምዕራፉ ማብቂያ)
እግዚኦ ተሣሃለነ

(አቤቱ ይቅር በለን)

164
ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶቻችን ስም
ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት ፤ በውስጣቸውም
ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላም ስለዚህ ዓለም
መጠበቅ ፤ ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ ።

ሕዝብ 165

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህች ቦታና በሌሎችም ቦታዎች ስለሚገኙ
በነፍስ በሥጋ ስለታመሙ አባቶቻችንና
እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ
ለእኛም ለእነርሱም ሕይወቱን ፣ ጤንነቱን ሰጥቶ
በጎ ነገርን ያደርግ ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 166

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በባሕር ፣ በየብስ ፣ በወንዝ ፣ በሸለቆ በሌላውም
መንገድ ስለሚጓዙ አባቶቻችንና እናቶቻችን
ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ በቀና መንገድ
መርቶ በሰላም በደስታ ወደ መኖሪያቸው
ይመልሳቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 167

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በእርሻ ስለሚገኝ ፍሬ ፣ ስለ ዛፎችና ስለ ወይኖች
በዓለምም ውስጥ ፍሬን ስለምታፈራ ዛፍ ሁሉ
ጌታ ባርኮ አብዝቶ ከጥፋትም ጠብቆ ለፍጻሜ
ፍሬ ያደርሳቸው ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 168
አምላካችን ክርስቶስ በገዦችና በፈራጆች ሁሉ
ፊት ይቅርታንና ምሕረትን እንዲሰጠን ፤
ልቡናቸውንም ሁልጊዜ በቸርነቱ እንዲያራራልን
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 169
ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስለአስተዳዳሪዎቿና
በጠረፎቿ ጠላትን በመካላከል ያሉትን ጌታ በሰላም
ይጠብቅ ዘንድ በዓለሙ ሁሉ ስላሉ አብያተ
ክርሲያናትም መልካም ነገርን ያስቡ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 170
በክርስቶስ አምነው ከዚህ በፊት ስለሞቱ
አባቶቻችንና እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እኅቶቻን
እነርሱም የተቀደሱ አባቶቻችን ሊቃነ ጳጳሳትና
አባቶቻችን ጳጳሳት ፣ አባቶቻችን ኤጲስ ቆጶሳት ፣
አባቶቻችን ቆሞሳት ፣ አባቶቻችን ቀሳውስት ፣
ወንድሞቻችን ዲያቆናት ፣ አባቶቻችን መንኮሳትና
ወንድሞቻችን ሕዝባውያን ሌሎችም ከክርስቲያን
171
ወገን በሞት ያረፉት ሁሉ ናቸው። ጌታ ዕረፍተ
ነፍስን ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
172
የክርስቲያን እምነት ላልተፈጸመላቸው ወገኖቻችን
ጌታ ይባርካቸው ዘንድ እስከመጨረሻዪቱም ሕቅታ
በቀናች ሃይማኖት ያጸናቸው ዘንድ ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
173
ሐዋርያት ስለሰበሰቧትና ስላጸኗት ስለ አንዲት ቤተ
ክርስቲያን ሰላም ስለ ሕዝቡም ሁሉ መዳንና ስለ
ቦታው ሁሉ መጠበቅ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
174
ንዑድ ስለሚሆን ስለአባታችን አባ ...... የኢትዮጵያ
ፓትርያርክ የጳጳሳቱ አለቃ ስለ አባቶቻችን
የጳጳሳት አለቆች ኤጲስ ቆጶሳት ስለ ንዑድ ሊቀ
ጳጳስ አባ.............ሕይወትና አኗኗር ሰፊ ዘመናትን
፤ ረዥም ዓመታትን ሰጥቶ በመንበረ ስብከታቸው
እያንዳንዳቸውን በሰላም ያጸናቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 175

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለአንድነታችን የቀናች ኃይማኖት ስላለቻቸው
ሕዝበ ክርስቲያን አንድነት ጌታ ይጠብቃቸውና
በሰላም ያስፈጽማቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
176
ለከበረች ቤተ ክርስቲያን መባን ከሰውና ከእንሰሳ
ስለሚያቀርቡ ሰዎች ጌታ ይባርካቸው ዘንድ
በሥራቸውም እንዲጸኑ ይረዳቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
177
ምእመናን በየስፍራቸው ሁሉ በቸርነት
ሰለሚያስቡና ለበጎ ነገር ስለሚድክሙ የቀና
ሃይማኖት ስላላቸው ሰዎች ሁሉ ጌታ ይባርካቸው
ዘንድ ዋጋቸውንም ይሰጣቸው ፤ ይቅርታን
ያደርግላቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 178

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለቊርባን የሚሆን ስንዴውን ፤ ዕጣኑን ፤ ዘቢቡን ፤
ዘይቱን ፤ መብራቱን ፤ የሚነበብባቸው
መጻሕፍትን ፤ ሌላውንም የቤተ መቅደስ ዕቃ ሁሉ
በመስጠት ስለሚያስቡ ሰዎች በመንግሥተ ሰማያት
የበለጠ ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 179

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስማቸውን በያንዳንዳቸው እንድንጠራ ስላዘዙን ስለ
ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና ታላላቆች አባቶችን
ጌታ ይባርካቸው (ያከብራቸው) ፤ በባለስጣኖችና
በሹማምንትም ፊት ፤ በፈራጆችም አደባባይ
ፍቅርን ፣ መወደድን ያድላቸው ዘንድ። የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 180

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በደዌ ሥጋ ፤ በደዌ ነፍስ ለደከሙና ለተቸገሩ
ለባልቴቲቱም ፤ አባት እናት ለሞቱባቸው ፤
ለድኆች ልጆችና ለተጨነቁ ሰዎች ፤ እርሻ ላረሱ ፤
ዘር ለዘሩ ፤ ለሚሸጡ ፤ ለሚገዙ ፤ ለተጨነቀችም
ሰውነት በማናቸውም ቦታ ሁሉ ጌታ ራርቶ ይቅር
እንዲላቸው የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 181

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በግዞት ፣ በምርኮ ተይዘው ለተጨነቁ ፤ አገር ለቀው
ለተሰደዱ ፤ በአጋንንት አሽክላም ለተያዙ ፣ ጌታ
ከግዞት ከምርኮኝነት ያወጣቸው ዘንድ ፤
ይቅርታውንም ሰጥቶ እነርሱንም እኛንም ያድነን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 182

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለነፍሳቸው ይቅርታን እየፈለጉ ክቡር በሆነ ስፍራ
ስለተሰበሰቡት ሁሉ የእውነተኛ አምላካችን
የጌታችን ይቅርታ ፈጥኖ ይደረግላቸው ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
183
በዚህ ዓመት ስለዝናም መዝነም ፤ ስለ ባሕርና
ስለወንዞች መሙላት እውነተኛ አምላካችን ክርስቶስ
ይባርካቸው ዘንድ (በረከቱን ስጥቶ) እስከ ልካቸው
ይሞላቸው ዘንድ ለምድርም ልምላሜዋን ሰጥቶ ደስ
ያሰኛት ዘንድ ፤

184
ሥጋዊውን ደማዊውን ሁሉ በረደኤት ያጸና ዘንድ
፤ ለእንስሳትም ሁሉ ድኅነትን ይሰጥ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
185
በጸሎታችን እናስባቸው ዘንድ ‘አስቡን ፣
አትርሱን’ ስላሉን ሰዎች እግዚአብሔር በበጎ
ያስባቸው ዘንድ ፤ በየጊዜውም ሁሉ ይቅር ይላቸው
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 186
ይህችን ሳምንት ጌታ በበጎ ይፈጽማት ዘንድ ፤
ከእኛም የጠላትን መፈታተን አርቆ ሰውነታችንን
እንዲያድን ይቅር እንዲለን ዘንድ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
187
ጌታችን አምላካችን ራርቶ ይቅር እንዲለን
ልመናችንንም ተቀብሎ ይህችን ሳምንት በደህናና
በሰላም ያስፈጽመን ዘንድ ፤ የትንሣኤውንም
ብርሃን በፍጹም ደስታ ያሳየን ዘንድ
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 188
ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ በእንቲአነ
በሕማማቲሁ ቤዘወነ።

ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ እስመ ውእቱ ገብረ


መድኃኒተ በብዝሀ ሣህሉ።
189
ኪርያላይሶን ናይናን ፦ (በግሪክኛ )
እግዚኦ መሐረነ ፦ (በግዕዝ )
አቤቱ ይቅር በለን ፦ (በአማርኛ )

እብኖዲ ፣ ታዖስ ፣ ማስያስ ፣ አማኑኤል ፤ ትስቡጣ


(የአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአምላክነት
መጠሪያዎቹ ናቸው።)
190
ካህንና ሕዝብ ( በመቀባበል)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን

191
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

192
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! እብኖዲ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ታዖስ ናይናን


ኪርያላይሶን
193
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ማስያስ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኢየሱስ ናይናን


ኪርያላይሶን!

194
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ክርስቶስ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! አማኑኤል ናይናን


ኪርያላይሶን!
195
ካህን
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ትስቡጣ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ሕዝብ
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን

196
ኪርያላይሶን ፵፩ ጊዜ በመመራራት!

18
38
30
19
39
40
37
34
32
33
36
41
35
21
24
29
31
28
25
9
20
23
22
26
27
10
14
16
13
15
12
17
11
4
6
85
2
3
71
197
ሰላምታ
ሰላም ለኪ ማርያም ርግብ ሰማያዊት፤
ወንስር መንፈሳዊት፤
ሰላም ለኪ።

198
ሥምረተ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ መላኪ፤
እምትካት ዘኀረየኪ።
ሰላም ለኪ።

199
ጊዜ ጸልዮትኪ በጽሐ ከመ ኢይሙት ገብርኪ
ቅድሜሁ ስግዲ ወአስተብርኪ፤
እንዘ ታዘክርዮ እም ጻማ ንግደትኪ፤
ርግብየ የዋሂት ለየዋህ ወልድኪ። ፫ ጊዜ

200
ስብሐት ለከ እኤምኀ አእጋሪከ በጊዜ ሠለስቱ ሰዓት
ቅድመ ጲላጦስ ዘቆማ፤
ኢየሱስ ጠቢብ ወንጉሥ ፌማ።
ዘአድከምከ ኃይለ መስቴማ፤
ስብሐት ለከ።

201
እንዘ ይሰልቡ ልብሰከ ወክዳነከ ጸዓዳ፤
እንተ አልበሱከ ከለሜዳ፤
ኢየሱስ ንጉሠ ይሁዳ፡
ስብሐት ለከ።

202
ተፈጸመ ብከ እግዚኦ ቃለ ዳዊት ንጉሥ፤
ሶበ ተካፈሉ በዕፃ ወፋስ፤
ልብሰከ ልብሰ ሞገስ፤
ስብሐት ለከ።

203
ማኅበራነ አይሁድ አሜሃ አዕፅምቲከ ኈለቁ፤
ወዲበ ገጽከ ምራቀ ወረቁ፤
ላዕሌከ እንዘ ይሣለቁ።
ስብሐት ለከ።

204
እፎ መጦከ ዘባነከ ለጥብጣቤ መጽዕቅ፤
ገጽከኒ ተወክፈ ኀፍረተ ምራቅ፤
ዘአእሩግ ወዘደቂቅ፤
ስብሐት ለከ።

205
አዕርግ ለነ እግዚኦ በጊዜ ሠለስቱ ሰዓት፤
ዘናቄርብ ለከ መሥዋዕተ ስብሐት፤
ሕገ ሠርዑ ሐዋርያት፤
ስብሐት ለከ።

206
ኀበ ሐዋርያት ኀብሩ በጽርሐ ጽዮን እንግልጋ፤
ዘፈኖከ ሎሙ መንፈሰ ጸጋ፤
ፈኑ ለነ እንበለ ንትጋ፤
ያኅድገነ ምግባረ ዘሥጋ። ፫ ጊዜ

207
ግናይ ለክሙ ሥሉስ ቅዱስ ጠበብተ ፮ቱ ዕለት፤
አዳምሃ በሣልስት ሰዓት፤
ዘፈጠርክሙ እንበለ ሞት፤
ግናይ ለክሙ።

208
ድኅረ ተፈጥሮቱ ለሰብእ በኈልቈ ዕለታት አርባዓ፤
እለ ታብዕሉ ወታነድዩ ሰብአ፤
መጽሐፍ ከመ አይድዐ፤
ግናይ ለክሙ።

209
ለሐዋርያተ ጽድቅ ሥላሴ በጊዜ ሰዓት ሠለስቱ፤
በልሳን ሰብዓ ወክልኤቱ፤
ሥላሴክሙ ዘትከሥቱ።
ግናይ ለክሙ።

210
ለጸላኤ ብርሃን ሰብእ ከመ ዘእኩይ ምግባሩ፤
እንዘ ትሬእዩ ወተአምሩ፤
ሥላሴ ዘትምሕሩ
ግናይ ለክሙ።

211
ድኅረ ስብኮ ላሕም አቀመ በደብረ ኮሬብ መካን፤
ካህን አሮን ወምእመን፤
ዘመሐርክምዎ ለአሮን ካህን፤
መሐሩኒ ሥላሴ ኄራን። ፫ ጊዜ

212
ስብሐት ለእግዚአብሔር ዘፈጠረነ ከመ ናምልኮ።

ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግዝእትነ


ወመድኃኒትነ።

ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ


ወፀወንነ።
213
በኅብረት፦ ጸሎተ ሃይማኖት

ምዕራገ ጸሎት፦አቡነ ዘበሰማያት


214
የዕለተ ዓርብ የስቅለት ሥርዓት
የስድስቱ ጸሎት

215
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ተሰቅለ ተሰቅለ ተሰቅለ ወሐመ ቤዛ ኵሉ ኮነ
ዬ ዬ ዬ በመስቀሉ ቤዘወነ
እሞት ባልሐነ።
216
በመመራራት (በቀኝ በግራ) ፮ ጊዜ በል
ለከ ኃይል ፣ ክብር ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ
ለዓለም።

217
አማኑኤል አምላክየ ለከ ኃይል ፣ ክብር
ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ ለዓለም።

218
ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ፥
ክብር ወስብሐት ፥ ወእዝዝ እስከ ለዓለም።

219
ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ ፤ እስመ ኮንከኒ
ረዳእየ ፤ እብል በአኰቴት አቡነ ዘበሰማያት
ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን
ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር። ሲሳየነ
ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።

220
ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኢ ንኅድግ
ለዘአበሰለነ። ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ
ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ
ዓለም።

221
በመቀባበል (በቀኝ በግራ)
ለአምላክ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለሥሉስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።
222
ለማሕየዊ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለዕበዩ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

223
ለዕዘዙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ ለዓለመ
ዓለም።

ለመንግሥቱ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

224
ለኢየሱስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለክርስቶስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

225
ለሕማሙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለመስቀሉ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

226
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል

ለአምላክ ይደሉ።

ለሥሉስ ይደሉ።
227
ለማሕየዊ ይደሉ።

ለዕበዩ ይደሉ።

228
ለዕዘዙ ይደሉ።

ለመንግሥቱ ይደሉ

229
ለኢየሱስ ይደሉ

ለክርስቶስ ይደሉ።

230
ለሕመሙ ይደሉ።

ለመስቀሉ ይደሉ

231
በመመራራት ፮ ፤ ፮ ጊዜ
ለከ ይደሉ ኃይል ፤ ወለከ ይደሉ ስብሐት ፤
ወለከ ይደሉ አኮቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም።

232
የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበ ነው።

233
ምንተኑ አዐስየኪ ዕሤተ፤
በእንተ ኵሉ ዘገበርኪ ሊተ፤
ማርያም ሠናይት ዝታፍቅሪ ምሕረተ፤
ሶበሰ ትትዐቀቢ ዘዚአየ ኃጢአተ እምኢሐየውኩ
አሐተ ሰዓተ።

234
በሰላመ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ሰላም ለኪ፤
ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ፤
እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ፤
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ፤
ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር
ምስሌኪ።
235
ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ ፣
እምቅድመ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት
ወንግሥ፣
መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ፣
እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፣
በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርስ።
236
እሰግድ ለኪ በል።

…..ተአምረ ማርያም……

237
ለስቅለት ዕለት ብቻ
በፈቃደ አቡሁ ወለሥመረተ ርዕሱ አመ ርዕሶ
ይትቀተል ፣
ከመተአገሠ ወልድ ኀፃውንተ ቅዱስ መስቀል፣
ሶበ ሰማእኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፣
ዘውኅዘ እምዓዕይንትኪ ከመውኂዘ ማይ ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ይኩነነ ቤዛ ማይ አንብዕኪ እም ኀጒል። 238
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ መላእክት ዘአርያም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ጻድቃን ዘገዳም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ርደቱ ለዝናም፣
ስብሐት ወክብር ወሰጊድ ለተአምርኪ ዮም፣
ወበተአምርኪ ተፈሥሐ ኲሉ ዓለም።

አቡነ ዘበሰማያት……………….
239
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብስተ ሕይወት ለዘይበልዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ ፤
ከመ ይባርኩነ ይፈኑ አርዳኦ ለፀባኢነ ይፅብዖ
ዋልታሁ ነሢኦ።

240
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአጽልእቲሁ ምስሌሁ ፣
ወመስቀለ ሞቱ ቅድሜሁ ፣
አዘቅተ ወይን ገቦሁ ፣
ቍርባነ አምልኮ ሥጋሁ ፣
ያብአነ ቤተ መርዓሁ ውስተ ደብተራሁ ፣
አመ ይትጋብኡ ለምሳሕ ሥርግዋን ሐራሁ።

241
ለጥብሓ ሥጋከ ንሴሰዮ ፣
ወለነቅዐ ደምከ ንረውዮ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ዘቀራንዮ ፣
ለላሕይከ ንትሜነይ ከመ ንረአዮ ፣
ውስተ ስያሃ ሱራፊ ለስእለትነ ደዮ ፣
በሕማመ ሞትከ አምላካዊ ለቍስልነ አጥዕዮ።

242
ለጥብሓ ሥጋከ ንጸግቦ ፣
ወለንቅዓ ደምከ ንሰርቦ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ርጉዘ ገቦ ፣
አይሁዳዊ ከሃዲ አሚነ ሥላሴ ዘአልቦ ፣
ኢተወልደ እማርያም ዘይቤለከ እመቦ ፣
ጸጐጓተ ዓለም (አህጉራተ ዓለም) ለይዑድ ከመ
ከልብ ርኂቦ።

…… ተአምረ ኢየሱስ አንብብ……


243
አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ወአዕጋር፣
አማሕፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ ክቡር፣
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት ወምድር፣
የዋቀሱ በእንቲአየ ተኰርኦትከ በበትር፣
ወተሠይጦትከ ከመ ገብር ለኅዳጥ ብሩር።

244
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ ወመላእክት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ጽዱላን ከዋክብት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ዕለታት ወአዝማናት፣
ወስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ ሕይወት፣
እስመ በመስቀልከ ድኅነ ኵሉ ፍጥረት።

245
ዓዲ
ስብሐት ለከ ኢየሱስ በአፈ ኵሉ ውዱስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ለእሩቃን ልብስ፤
ስብሐት ለከ ኢይሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ዘኢትሰአር ንጉሥ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ቃለ አብ ቅዱስ።

246
ካህናትና ሕዝብ
ለመስቀልከ ንሰግድ ኦ ሊቅነ
ወለትንሣኤከ ቅድስት ንሴብሕ ኵልነ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ።

247
ካህናትና ሕዝብ
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት ፤ ዘተወልደ እማያም እምቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ። ቅዱስ እግዚአብሔር
ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው ዘኢይመውት ፤
ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ ዲበ ዕፀ መስቀል
ቅዱስ ተሣሃለነ እግዚኦ።
248
ቅድመ ወንጌል
መዝ 21 ÷ 16
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ።
ወኈለቁ ኵሎ አዕፅምትየ።
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ።

ቁሙ ወአጽምኡ ከመ ንኩን ድልዋነ ለሰሚአ ወንጌል


ቅዱስ ፤ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ መሐረነ ወተሣሃለነ
ወረስየነ ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት። 249
ካህን
ወንጌል ቅዱስ ዘዜነዉ ማቴዎስ ፣ ወማርቆስ ፣
ሉቃስ ፣ ወዮሐንስ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።

ሕዝብ (በመስገድ)
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእነ ወአምላክነ ኵሉ
ጊዜ።
250
……ማቴዎስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ
ወወሰድዎ ይስቅልዎ።

251
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

252
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

253
……ማርቆስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት
ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን።

254
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

255
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

256
……ሉቃስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት አበጥዎ ለስምዖን ከመ
ይፁር መስቀሎ።

257
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

258
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

259
……ዮሐንስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማዕከለ
ክልኤ ፈያት።

260
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

261
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

262
ካህናት
አምንስቲቲ ሙኪርያ አንቲ ፋሲልያሱ ፤
አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ ፤
አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ።
ትርጉም
አምንስቲቲ -- ተዘከረነ (አስበን)
ሙኪርያ -- እግዚኦ (ጌታ ሆይ)
ሙአጊያ -- ቅዱስ
ሙዳሱጣ -- ሊቅ 263

አንቲ ፋሲልያሱ -- በውስተ መንግሥትከ (በመንግሥትህ)


ሕዝብ
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ ፤
ተዘከረነ እግዚኦ ኦ ሊቅነ ፤
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ።

በከመ ተዘከርኮ ለፈያታዊ ዘየማን እንዘ ሀሎከ ዲቢ ዕፀ


መስቀል ቅዱስ።

264
ይበል ካህን፦ጸልዩ በእንተ ጽንአ ዛቲ።
ሕዝብ (በየ ምዕራፉ ማብቂያ)
እግዚኦ ተሣሃለነ

(አቤቱ ይቅር በለን)

265
ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶቻችን ስም
ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት ፤ በውስጣቸውም
ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላም ስለዚህ ዓለም
መጠበቅ ፤ ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ ።

ሕዝብ 266

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህች ቦታና በሌሎችም ቦታዎች ስለሚገኙ
በነፍስ በሥጋ ስለታመሙ አባቶቻችንና
እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ
ለእኛም ለእነርሱም ሕይወቱን ፣ ጤንነቱን ሰጥቶ
በጎ ነገርን ያደርግ ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 267

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በባሕር ፣ በየብስ ፣ በወንዝ ፣ በሸለቆ በሌላውም
መንገድ ስለሚጓዙ አባቶቻችንና እናቶቻችን
ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ በቀና መንገድ
መርቶ በሰላም በደስታ ወደ መኖሪያቸው
ይመልሳቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 268

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በእርሻ ስለሚገኝ ፍሬ ፣ ስለ ዛፎችና ስለ ወይኖች
በዓለምም ውስጥ ፍሬን ስለምታፈራ ዛፍ ሁሉ
ጌታ ባርኮ አብዝቶ ከጥፋትም ጠብቆ ለፍጻሜ
ፍሬ ያደርሳቸው ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 269
አምላካችን ክርስቶስ በገዦችና በፈራጆች ሁሉ
ፊት ይቅርታንና ምሕረትን እንዲሰጠን ፤
ልቡናቸውንም ሁልጊዜ በቸርነቱ እንዲያራራልን
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 270
ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስለአስተዳዳሪዎቿና
በጠረፎቿ ጠላትን በመካላከል ያሉትን ጌታ በሰላም
ይጠብቅ ዘንድ በዓለሙ ሁሉ ስላሉ አብያተ
ክርሲያናትም መልካም ነገርን ያስቡ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 271
በክርስቶስ አምነው ከዚህ በፊት ስለሞቱ
አባቶቻችንና እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እኅቶቻን
እነርሱም የተቀደሱ አባቶቻችን ሊቃነ ጳጳሳትና
አባቶቻችን ጳጳሳት ፣ አባቶቻችን ኤጲስ ቆጶሳት ፣
አባቶቻችን ቆሞሳት ፣ አባቶቻችን ቀሳውስት ፣
ወንድሞቻችን ዲያቆናት ፣ አባቶቻችን መንኮሳትና
ወንድሞቻችን ሕዝባውያን ሌሎችም ከክርስቲያን
272
ወገን በሞት ያረፉት ሁሉ ናቸው። ጌታ ዕረፍተ
ነፍስን ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
273
የክርስቲያን እምነት ላልተፈጸመላቸው ወገኖቻችን
ጌታ ይባርካቸው ዘንድ እስከመጨረሻዪቱም ሕቅታ
በቀናች ሃይማኖት ያጸናቸው ዘንድ ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
274
ሐዋርያት ስለሰበሰቧትና ስላጸኗት ስለ አንዲት ቤተ
ክርስቲያን ሰላም ስለ ሕዝቡም ሁሉ መዳንና ስለ
ቦታው ሁሉ መጠበቅ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
275
ንዑድ ስለሚሆን ስለአባታችን አባ ...... የኢትዮጵያ
ፓትርያርክ የጳጳሳቱ አለቃ ስለ አባቶቻችን የጳጳሳት
አለቆች ኤጲስ ቆጶሳት ስለ ንዑድ ሊቀ ጳጳስ
አባ.............ሕይወትና አኗኗር ሰፊ ዘመናትን ፤
ረዥም ዓመታትን ሰጥቶ በመንበረ ስብከታቸው
እያንዳንዳቸውን በሰላም ያጸናቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 276

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለአንድነታችን የቀናች ኃይማኖት ስላለቻቸው
ሕዝበ ክርስቲያን አንድነት ጌታ ይጠብቃቸውና
በሰላም ያስፈጽማቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
277
ለከበረች ቤተ ክርስቲያን መባን ከሰውና ከእንሰሳ
ስለሚያቀርቡ ሰዎች ጌታ ይባርካቸው ዘንድ
በሥራቸውም እንዲጸኑ ይረዳቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
278
ምእመናን በየስፍራቸው ሁሉ በቸርነት
ሰለሚያስቡና ለበጎ ነገር ስለሚድክሙ የቀና
ሃይማኖት ስላላቸው ሰዎች ሁሉ ጌታ ይባርካቸው
ዘንድ ዋጋቸውንም ይሰጣቸው ፤ ይቅርታን
ያደርግላቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 279

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለቊርባን የሚሆን ስንዴውን ፤ ዕጣኑን ፤ ዘቢቡን ፤
ዘይቱን ፤ መብራቱን ፤ የሚነበብባቸው
መጻሕፍትን ፤ ሌላውንም የቤተ መቅደስ ዕቃ ሁሉ
በመስጠት ስለሚያስቡ ሰዎች በመንግሥተ ሰማያት
የበለጠ ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 280

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስማቸውን በያንዳንዳቸው እንድንጠራ ስላዘዙን ስለ
ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና ታላላቆች አባቶችን
ጌታ ይባርካቸው (ያከብራቸው) ፤ በባለስጣኖችና
በሹማምንትም ፊት ፤ በፈራጆችም አደባባይ
ፍቅርን ፣ መወደድን ያድላቸው ዘንድ። የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 281

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በደዌ ሥጋ ፤ በደዌ ነፍስ ለደከሙና ለተቸገሩ
ለባልቴቲቱም ፤ አባት እናት ለሞቱባቸው ፤
ለድኆች ልጆችና ለተጨነቁ ሰዎች ፤ እርሻ ላረሱ ፤
ዘር ለዘሩ ፤ ለሚሸጡ ፤ ለሚገዙ ፤ ለተጨነቀችም
ሰውነት በማናቸውም ቦታ ሁሉ ጌታ ራርቶ ይቅር
እንዲላቸው የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 282

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በግዞት ፣ በምርኮ ተይዘው ለተጨነቁ ፤ አገር ለቀው
ለተሰደዱ ፤ በአጋንንት አሽክላም ለተያዙ ፣ ጌታ
ከግዞት ከምርኮኝነት ያወጣቸው ዘንድ ፤
ይቅርታውንም ሰጥቶ እነርሱንም እኛንም ያድነን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 283

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለነፍሳቸው ይቅርታን እየፈለጉ ክቡር በሆነ ስፍራ
ስለተሰበሰቡት ሁሉ የእውነተኛ አምላካችን
የጌታችን ይቅርታ ፈጥኖ ይደረግላቸው ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
284
በዚህ ዓመት ስለዝናም መዝነም ፤ ስለ ባሕርና
ስለወንዞች መሙላት እውነተኛ አምላካችን ክርስቶስ
ይባርካቸው ዘንድ (በረከቱን ስጥቶ) እስከ ልካቸው
ይሞላቸው ዘንድ ለምድርም ልምላሜዋን ሰጥቶ ደስ
ያሰኛት ዘንድ ፤

285
ሥጋዊውን ደማዊውን ሁሉ በረደኤት ያጸና ዘንድ
፤ ለእንስሳትም ሁሉ ድኅነትን ይሰጥ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
286
በጸሎታችን እናስባቸው ዘንድ ‘አስቡን ፣
አትርሱን’ ስላሉን ሰዎች እግዚአብሔር በበጎ
ያስባቸው ዘንድ ፤ በየጊዜውም ሁሉ ይቅር ይላቸው
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 287
ይህችን ሳምንት ጌታ በበጎ ይፈጽማት ዘንድ ፤
ከእኛም የጠላትን መፈታተን አርቆ ሰውነታችንን
እንዲያድን ይቅር እንዲለን ዘንድ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
288
ጌታችን አምላካችን ራርቶ ይቅር እንዲለን
ልመናችንንም ተቀብሎ ይህችን ሳምንት በደህናና
በሰላም ያስፈጽመን ዘንድ ፤ የትንሣኤውንም
ብርሃን በፍጹም ደስታ ያሳየን ዘንድ
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 289
ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ በእንቲአነ
በሕማማቲሁ ቤዘወነ።

ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ እስመ ውእቱ ገብረ


መድኃኒተ በብዝሀ ሣህሉ።
290
ኪርያላይሶን ናይናን ፦ (በግሪክኛ )
እግዚኦ መሐረነ፦ (በግዕዝ )
አቤቱ ይቅር በለን፦ (በአማርኛ )

እብኖዲ ፣ ታዖስ ፣ ማስያስ ፣ አማኑኤል ፤ ትስቡጣ


(የአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአምላክነት
መጠሪያዎቹ ናቸው።)
291
ካህንና ሕዝብ ( በመቀባበል)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን

292
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

293
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! እብኖዲ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ታዖስ ናይናን


ኪርያላይሶን

294
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ማስያስ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኢየሱስ ናይናን


ኪርያላይሶን!

295
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ክርስቶስ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! አማኑኤል ናይናን


ኪርያላይሶን!

296
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ትስቡጣ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን

297
ኪርያላይሶን ፵፩ ጊዜ በመመራራት!

18
38
30
19
39
40
37
34
32
33
36
41
35
21
24
29
31
28
25
9
20
23
22
26
27
10
14
16
13
15
12
17
11
4
6
85
2
3
71
298
ሰላምታ
ማርያም ውድስት በልሳነ ኵሉ ፍጥረት፤
ታቦት አንቲ ዘሙሴ ጽላት፤
ዘሕግ ወዘሥርዓት።
ሰላም ለኪ።
ገይበ ብሩር ጽሪት ወመቅዳሐ ንጹሕ ሐሊብ፤
ማርያም መሶብ ዘመና ልሁብ
እንተ ፆርኪ ሲሳየ ሕዝብ። 299

ሰላም ለኪ
ትርሢተ ቤቱ ሠናይ ለነቢይ ሐጌ፤
ወወለት አንቲ ዘሰሎሞን ሐርጌ፤
ማርያም ዘመነ ጽጌ።
ሰላም ለኪ።

እመ ቅድው በግዕ ዘቀተልዎ በግፍዕ፤


ወደብተራ ስምዕ ዘጳውሎስ ረድዕ፤
ማርያም ዘመነ ፍግዕ። 300

ሰላም ለኪ።
ኦርያሬሰ ሰማይ ልብስኪ ወአሣዕንኪ እብላ፤
ጽጌ ደንጎላ ቀይሕ ዘምድረ ቈላ፤
ማርያም ዘመነ ተድላ።
ሰላም ለኪ።

በመድብለ ማኅበር ጽፉቅ እዌድሰኪ በጻሕቅ፤


ከመ ትምዐድኒ ነገራተ ጽድቅ፤
ማርያም ዘመነ ዕርቅ።
ሰላም ለኪ።
301
ተደንግሎ ሥጋ ወነፍስ ለባሕቲትኪ ኮነ፤
አመኒ በጎል ወለድኪ ሕፃነ፤
ኢረስሐ ወኢማሰነ።
ሰላም ለኪ።

እሙ በሊዮ በእንቲአየ ለፍሬ ከርሥኪ እብኖዲ።


ላዕሌሁ ምሕረተ ኢታጐንዲ፤
እመ አሕዘነከ ብእሲ አባዲ፤
ቤዛ ነፍሱ ንጽሕየ እፈዲ። ፫ ጊዜ 302
ስብሐት ለከ ኦ ዘተቀኖከ ኢየሱስ ጻድቅ ማዕከለ
ክልኤ ፈያት፤
እንዘ ኢትከውን አንተ ገባሬ እኪት፤
ከመ ትሥዐር ቀኖተ ሞት።
ስብሐት ለከ።

303
እፎ ሰፋሕከ አዕዳዊከ ወተሰቀልከ በዕፅ፤
ዕፅወተ ቀላያት ታርኁ አምሳለ አንቀጽ፤
እንተ ሖርከ በብሔረ ግብጽ።
ስብሐት ለከ።

304
ጸሐይ ብሩህ አሜሃ ጊዜ ቀትር ጸልመ፤
ወርኅኒ ጽዱል ተመሰለ ደመ፤
ትንቢት ከመ ቀደመ።
ስብሐት ለከ።

ለአብርሃም አብ ቀዳሚ ዘአስተርአይኮ ክርስቶስ፤


ቀትረ ታሕተ ዕፀ ድርስ፤
ተሰቀልከ ከመ እቡስ። 305

ስብሐት ለከ።
ኀዘነ ማርያም እምከ ነጺረከ ለዘታፈቅሮ ሐዋርያ፤
ትቤሎ እምከ ነያ፤
ከመ ትናዝዝ ብዝኀ ብካያ።
ስብሐት ለከ።

ዘሰአልከ ማየ እግዚኦ እምነ ሳምራዊት ብእሲት፤


ከመ ትፈጽም ኵሎ ነገረ ትስብእት፤
እንዘ አንተ ማየ ሕይወት።
ስብሐት ለከ።
306
ሕጽረነ ወትረ እግዚኦ ለደቂቀ ዛቲ ማኅበር፤
በመስቀልከ መግረሬ ፀር፤
እምድድቅ ወእምጋኔነ ቀትር፤
ወእምኵሉ ዘይመጽእ ግብር። ፫ ጊዜ

ግናይ ለክሙ ሥሉስ ቅዱስ ዕሩያነ አካል ወገጽ፤


ዘአስተርአይክሙ እንበለ ሕጸጽ፤
ጊዜ ቀትር ታሕተ እፅ።
ግናይ ለክሙ።
307
ለንግሥክሙ ሰገደ አብርሃም በርእሱ፤
ቤተ ገብርክሙ እንዘ ገኃሡ፤
አጋዕዝትየ ዘትሤልሱ።
ግናይ ለክሙ።

በላዕለ ማርያም ድንግል ሥላሴክሙ ተረክበ፤


በዮርዳኖስ ቅድመ ወበታቦር ካዕበ፤
ወንጌል ከመ ነበበ።
ግናይ ለክሙ።
308
ለቤተ ክርስቲያን ሥላሴ አናቅጺሃ አንትሙ፤
ሱራፌልኒ በቅዳሴሆሙ፤
ያኤምሩ ግጻዌክሙ።
ግናይ ለክሙ።

ፈጣሪያነ ፀሐይ ወወርኅ አጋዕዝትየ ሥላሴ፤


ዘነጸሩክሙ ኤልያስ ወሙሴ፤
በክብር ወበውዳሴ። 309

ግናይ ለክሙ።
ጠፈረ ቤትክሙ ማይ ዘኅብሩ በረድ፤
እንተ ነጸርዎ ኅሩያን አንጋድ፤
በስኢል ወበሰጊድ።
ግናይ ለክሙ።

አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዝክርክሙ ሕይወት፤


ሶበ ከናፍርየ እከሥት፤
ስመ ዚአክሙ በኵሉ ሰዓት፤
ይስማዕ እምአፉየ ወይደንግፅ ሞት። ፫ ጊዜ
310
ስብሐት ለእግዚአብሔር ዘፈጠረነ ከመናምልኮ

ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግዝእትነ


ወመድኃኒትነ።

ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ


ወፀወንነ።
311
በኅብረት፦ ጸሎተ ሃይማኖት

ምዕራገ ጸሎት፦አቡነ ዘበሰማያት


312
የዕለተ ዓርብ የስቅለት ሥርዓት
የዘጠኝ ሰዓት ጸሎት

313
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሶበ ሰቀልዎ ፤ ሶበ ሰቀልዎ ፤ ሶበ ሰቀልዎ ለእግዚነ
ፀሐይ ጸልመ ወወርኅ ደመ ኮነ ዬ ዬ ዬ
አድለቅለቀት ምድር ወተከሥቱ መቃብራት።
314
በመመራራት (በቀኝ በግራ) ፮ ጊዜ በል
ለከ ኃይል ፣ ክብር ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ
ለዓለም።

315
አማኑኤል አምላክየ ለከ ኃይል ፣ ክብር
ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ ለዓለም።

316
ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ፥
ክብር ወስብሐት ፥ ወእዝዝ እስከ ለዓለም።

317
ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ ፤ እስመ ኮንከኒ
ረዳእየ ፤ እብል በአኰቴት አቡነ ዘበሰማያት
ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን
ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር። ሲሳየነ
ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።

318
ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኢ ንኅድግ
ለዘአበሰለነ። ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ
ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ
ዓለም።

319
በመቀባበል (በቀኝ በግራ)
ለአምላክ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለሥሉስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።
320
ለማሕየዊ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለዕበዩ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

321
ለዕዘዙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ ለዓለመ
ዓለም።

ለመንግሥቱ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

322
ለኢየሱስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለክርስቶስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

323
ለሕማሙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለመስቀሉ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

324
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል

ለአምላክ ይደሉ።

ለሥሉስ ይደሉ።

325
ለማሕየዊ ይደሉ።

ለዕበዩ ይደሉ።

326
ለዕዘዙ ይደሉ።

ለመንግሥቱ ይደሉ።

327
ለኢየሱስ ይደሉ።

ለክርስቶስ ይደሉ።

328
ለሕመሙ ይደሉ።

ለመስቀሉ ይደሉ

329
በመመራራት ፮ ፤ ፮ ጊዜ
ለከ ይደሉ ኃይል ፤ ወለከ ይደሉ ስብሐት ፤
ወለከ ይደሉ አኮቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም።

330
የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበ ነው።

331
ምንተኑ አዐስየኪ ዕሤተ፤
በእንተ ኵሉ ዘገበርኪ ሊተ፤
ማርያም ሠናይት ዝታፍቅሪ ምሕረተ፤
ሶበሰ ትትዐቀቢ ዘዚአየ ኃጢአተ እምኢሐየውኩ
አሐተ ሰዓተ።

332
በሰላመ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ሰላም ለኪ፤
ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ፤
እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ፤
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ፤
ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር
ምስሌኪ።
333
ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ ፣
እምቅድመ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት
ወንግሥ፣
መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ፣
እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፣
በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርስ።
334
እሰግድ ለኪ በል።

…..ተአምረ ማርያም……

335
ለስቅለት ዕለት ብቻ
በፈቃደ አቡሁ ወለሥመረተ ርዕሱ አመ ርዕሶ
ይትቀተል ፣
ከመተአገሠ ወልድ ኀፃውንተ ቅዱስ መስቀል፣
ሶበ ሰማእኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፣
ዘውኅዘ እምዓዕይንትኪ ከመውኂዘ ማይ ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ይኩነነ ቤዛ ማይ አንብዕኪ እም ኀጒል። 336
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ መላእክት ዘአርያም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ጻድቃን ዘገዳም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ርደቱ ለዝናም፣
ስብሐት ወክብር ወሰጊድ ለተአምርኪ ዮም፣
ወበተአምርኪ ተፈሥሐ ኲሉ ዓለም።

አቡነ ዘበሰማያት……………….
337
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብስተ ሕይወት ለዘይበልዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ ፤
ከመ ይባርኩነ ይፈኑ አርዳኦ ለፀባኢነ ይፅብዖ
ዋልታሁ ነሢኦ።

338
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአጽልእቲሁ ምስሌሁ ፣
ወመስቀለ ሞቱ ቅድሜሁ ፣
አዘቅተ ወይን ገቦሁ ፣
ቍርባነ አምልኮ ሥጋሁ ፣
ያብአነ ቤተ መርዓሁ ውስተ ደብተራሁ ፣
አመ ይትጋብኡ ለምሳሕ ሥርግዋን ሐራሁ።

339
ለጥብሓ ሥጋከ ንሴሰዮ ፣
ወለነቅዐ ደምከ ንረውዮ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ዘቀራንዮ ፣
ለላሕይከ ንትሜነይ ከመ ንረአዮ ፣
ውስተ ስያሃ ሱራፊ ለስእለትነ ደዮ ፣
በሕማመ ሞትከ አምላካዊ ለቍስልነ አጥዕዮ።

340
ለጥብሓ ሥጋከ ንጸግቦ ፣
ወለንቅዓ ደምከ ንሰርቦ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ርጉዘ ገቦ ፣
አይሁዳዊ ከሃዲ አሚነ ሥላሴ ዘአልቦ ፣
ኢተወልደ እማርያም ዘይቤለከ እመቦ ፣
ጸጐጓተ ዓለም (አህጉራተ ዓለም) ለይዑድ ከመ
ከልብ ርኂቦ።

…… ተአምረ ኢየሱስ አንብብ……


341
አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ወአዕጋር፣
አማሕፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ ክቡር፣
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት ወምድር፣
የዋቀሱ በእንቲአየ ተኰርኦትከ በበትር፣
ወተሠይጦትከ ከመ ገብር ለኅዳጥ ብሩር።

342
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ ወመላእክት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ጽዱላን ከዋክብት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ዕለታት ወአዝማናት፣
ወስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ ሕይወት፣
እስመ በመስቀልከ ድኅነ ኵሉ ፍጥረት።

343
ዓዲ
ስብሐት ለከ ኢየሱስ በአፈ ኵሉ ውዱስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ለእሩቃን ልብስ፤
ስብሐት ለከ ኢይሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ዘኢትሰአር ንጉሥ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ቃለ አብ ቅዱስ።

344
ካህናትና ሕዝብ በመመራራት
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ ፤
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ ፤
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ።

345
መቅድመ ወንጌል
መዝ 34 ÷ 11
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ።
ወአስተዩኒ ብሒአ ለጽምእየ።
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ።

ቁሙ ወአጽምኡ ከመ ንኩን ድልዋነ ለሰሚአ


ወንጌል ቅዱስ ፤ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ መሐረነ
ወተሣሃለነ ወረስየነ ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት። 346
ካህናት
ወንጌል ቅዱስ ዘዜነዉ ማቴዎስ ፣ ወማርቆስ ፣
ሉቃስ ፣ ወዮሐንስ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።

ሕዝብ (በመስገድ)
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእነ ወአምላክነ ኵሉ
ጊዜ።
347
……ማቴዎስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ተስዐቱ ሰዓት ጸርሐ ኢየሱስ በቃሉ ወይቤ
ኤሎሄ ኤሎሄ።

348
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

349
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

350
……ማርቆስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ተስዐቱ ሰዓት ከልሐ ኢየሱስ በቃሉ
ወአማኅፀነ ነፍሶ ሶቤሃ።

351
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

352
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

353
..…ሉቃስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ተስዐቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት
መንፈሱ ሶቤሃ።

354
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።

355
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

356
……ዮሐንስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ተስዐቱ ሰዓት አጽነነ ርእሶ ኢየሱስ ወይቤ
ተፈጸመ ኵሉ።

357
ይበል ካህን፦ጸልዩ በእንተ ጽንአ
ዛቲ።
ሕዝብ (በየ ምዕራፉ ማብቂያ)
እግዚኦ ተሣሃለነ

(አቤቱ ይቅር በለን)

358
ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶቻችን ስም
ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት ፤ በውስጣቸውም
ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላም ስለዚህ ዓለም
መጠበቅ ፤ ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ ።

ሕዝብ 359

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህች ቦታና በሌሎችም ቦታዎች ስለሚገኙ
በነፍስ በሥጋ ስለታመሙ አባቶቻችንና
እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ
ለእኛም ለእነርሱም ሕይወቱን ፣ ጤንነቱን ሰጥቶ
በጎ ነገርን ያደርግ ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 360

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በባሕር ፣ በየብስ ፣ በወንዝ ፣ በሸለቆ በሌላውም
መንገድ ስለሚጓዙ አባቶቻችንና እናቶቻችን
ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ በቀና መንገድ
መርቶ በሰላም በደስታ ወደ መኖሪያቸው
ይመልሳቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 361

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በእርሻ ስለሚገኝ ፍሬ ፣ ስለ ዛፎችና ስለ ወይኖች
በዓለምም ውስጥ ፍሬን ስለምታፈራ ዛፍ ሁሉ
ጌታ ባርኮ አብዝቶ ከጥፋትም ጠብቆ ለፍጻሜ
ፍሬ ያደርሳቸው ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 362
አምላካችን ክርስቶስ በገዦችና በፈራጆች ሁሉ
ፊት ይቅርታንና ምሕረትን እንዲሰጠን ፤
ልቡናቸውንም ሁልጊዜ በቸርነቱ እንዲያራራልን
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 363
ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስለአስተዳዳሪዎቿና
በጠረፎቿ ጠላትን በመካላከል ያሉትን ጌታ በሰላም
ይጠብቅ ዘንድ በዓለሙ ሁሉ ስላሉ አብያተ
ክርሲያናትም መልካም ነገርን ያስቡ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 364
በክርስቶስ አምነው ከዚህ በፊት ስለሞቱ
አባቶቻችንና እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እኅቶቻን
እነርሱም የተቀደሱ አባቶቻችን ሊቃነ ጳጳሳትና
አባቶቻችን ጳጳሳት ፣ አባቶቻችን ኤጲስ ቆጶሳት ፣
አባቶቻችን ቆሞሳት ፣ አባቶቻችን ቀሳውስት ፣
ወንድሞቻችን ዲያቆናት ፣ አባቶቻችን መንኮሳትና
ወንድሞቻችን ሕዝባውያን ሌሎችም ከክርስቲያን
365
ወገን በሞት ያረፉት ሁሉ ናቸው። ጌታ ዕረፍተ
ነፍስን ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
366
የክርስቲያን እምነት ላልተፈጸመላቸው ወገኖቻችን
ጌታ ይባርካቸው ዘንድ እስከመጨረሻዪቱም ሕቅታ
በቀናች ሃይማኖት ያጸናቸው ዘንድ ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
367
ሐዋርያት ስለሰበሰቧትና ስላጸኗት ስለ አንዲት ቤተ
ክርስቲያን ሰላም ስለ ሕዝቡም ሁሉ መዳንና ስለ
ቦታው ሁሉ መጠበቅ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
368
ንዑድ ስለሚሆን ስለአባታችን አባ ...... የኢትዮጵያ
ፓትርያርክ የጳጳሳቱ አለቃ ስለ አባቶቻችን
የጳጳሳት አለቆች ኤጲስ ቆጶሳት ስለ ንዑድ ሊቀ
ጳጳስ አባ.............ሕይወትና አኗኗር ሰፊ ዘመናትን
፤ ረዥም ዓመታትን ሰጥቶ በመንበረ ስብከታቸው
እያንዳንዳቸውን በሰላም ያጸናቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 369

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለአንድነታችን የቀናች ኃይማኖት ስላለቻቸው
ሕዝበ ክርስቲያን አንድነት ጌታ ይጠብቃቸውና
በሰላም ያስፈጽማቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
370
ለከበረች ቤተ ክርስቲያን መባን ከሰውና ከእንሰሳ
ስለሚያቀርቡ ሰዎች ጌታ ይባርካቸው ዘንድ
በሥራቸውም እንዲጸኑ ይረዳቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
371
ምእመናን በየስፍራቸው ሁሉ በቸርነት
ሰለሚያስቡና ለበጎ ነገር ስለሚድክሙ የቀና
ሃይማኖት ስላላቸው ሰዎች ሁሉ ጌታ ይባርካቸው
ዘንድ ዋጋቸውንም ይሰጣቸው ፤ ይቅርታን
ያደርግላቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 372

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለቊርባን የሚሆን ስንዴውን ፤ ዕጣኑን ፤ ዘቢቡን ፤
ዘይቱን ፤ መብራቱን ፤ የሚነበብባቸው
መጻሕፍትን ፤ ሌላውንም የቤተ መቅደስ ዕቃ ሁሉ
በመስጠት ስለሚያስቡ ሰዎች በመንግሥተ ሰማያት
የበለጠ ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 373

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስማቸውን በያንዳንዳቸው እንድንጠራ ስላዘዙን ስለ
ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና ታላላቆች አባቶችን
ጌታ ይባርካቸው (ያከብራቸው) ፤ በባለስጣኖችና
በሹማምንትም ፊት ፤ በፈራጆችም አደባባይ
ፍቅርን ፣ መወደድን ያድላቸው ዘንድ። የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 374

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በደዌ ሥጋ ፤ በደዌ ነፍስ ለደከሙና ለተቸገሩ
ለባልቴቲቱም ፤ አባት እናት ለሞቱባቸው ፤
ለድኆች ልጆችና ለተጨነቁ ሰዎች ፤ እርሻ ላረሱ ፤
ዘር ለዘሩ ፤ ለሚሸጡ ፤ ለሚገዙ ፤ ለተጨነቀችም
ሰውነት በማናቸውም ቦታ ሁሉ ጌታ ራርቶ ይቅር
እንዲላቸው የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 375

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በግዞት ፣ በምርኮ ተይዘው ለተጨነቁ ፤ አገር ለቀው
ለተሰደዱ ፤ በአጋንንት አሽክላም ለተያዙ ፣ ጌታ
ከግዞት ከምርኮኝነት ያወጣቸው ዘንድ ፤
ይቅርታውንም ሰጥቶ እነርሱንም እኛንም ያድነን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 376

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለነፍሳቸው ይቅርታን እየፈለጉ ክቡር በሆነ ስፍራ
ስለተሰበሰቡት ሁሉ የእውነተኛ አምላካችን
የጌታችን ይቅርታ ፈጥኖ ይደረግላቸው ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
377
በዚህ ዓመት ስለዝናም መዝነም ፤ ስለ ባሕርና
ስለወንዞች መሙላት እውነተኛ አምላካችን ክርስቶስ
ይባርካቸው ዘንድ (በረከቱን ስጥቶ) እስከ ልካቸው
ይሞላቸው ዘንድ ለምድርም ልምላሜዋን ሰጥቶ ደስ
ያሰኛት ዘንድ ፤

378
ሥጋዊውን ደማዊውን ሁሉ በረደኤት ያጸና ዘንድ
፤ ለእንስሳትም ሁሉ ድኅነትን ይሰጥ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
379
በጸሎታችን እናስባቸው ዘንድ ‘አስቡን ፣
አትርሱን’ ስላሉን ሰዎች እግዚአብሔር በበጎ
ያስባቸው ዘንድ ፤ በየጊዜውም ሁሉ ይቅር ይላቸው
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 380
ይህችን ሳምንት ጌታ በበጎ ይፈጽማት ዘንድ ፤
ከእኛም የጠላትን መፈታተን አርቆ ሰውነታችንን
እንዲያድን ይቅር እንዲለን ዘንድ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ።
381
ጌታችን አምላካችን ራርቶ ይቅር እንዲለን
ልመናችንንም ተቀብሎ ይህችን ሳምንት በደህናና
በሰላም ያስፈጽመን ዘንድ ፤ የትንሣኤውንም
ብርሃን በፍጹም ደስታ ያሳየን ዘንድ
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 382
ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ
በእንቲአነ በሕማማቲሁ ቤዘወነ።

ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ እስመ


ውእቱ ገብረ መድኃኒተ በብዝሀ ሣህሉ።

383
ኪርያላይሶን ናይናን ፦ ( በግሪክኛ )
እግዚኦ መሐረነ ( በግዕዝ )
አቤቱ ይቅር በለን ( በአማርኛ )

እብኖዲ ፣ ታዖስ ፣ ማስያስ ፣ አማኑኤል ፤ ትስቡጣ


(የአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአምላክነት
መጠሪያዎቹ ናቸው።)
384
ካህንና ሕዝብ ( በመቀባበል)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን

385
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

386
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! እብኖዲ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ታዖስ ናይናን


ኪርያላይሶን
387
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ማስያስ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኢየሱስ ናይናን


ኪርያላይሶን!

388
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ክርስቶስ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! አማኑኤል ናይናን


ኪርያላይሶን!
389
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ትስቡጣ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ሕዝብ
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን

390
ኪርያላይሶን ፵፩ ጊዜ በመመራራት!

18
38
30
19
39
40
37
34
32
33
36
41
35
21
24
29
31
28
25
9
20
23
22
26
27
10
14
16
13
15
12
17
11
4
6
85
2
3
71
391
ሰላምታ
ሰላም ለኪ ማርያም እክል ሰላም ለኪ፤
መጽንዒተ ኃይል ሰላም ለኪ

ቅብዐ ብርሃኑ ለገጽ ሰላም ለኪ


ስቴ ወይን ዘነፈርዓጽ ሰላም ለኪ

ሰርጐ ክብር ዐራዝ ሰላም ለኪ


ወመቅደስ ቤተ ትእዛዝ ሰላም ለኪ
392
ዘአሣእንኪ ወርኅ ሰላም ለኪ
ወዘአክሊልኪ ጎሐ ጽባሕ ሰላም ለኪ

ደመና ዝናብ ንጽሕት ሰላም ለኪ፤


ዘይከውን ለቅድሳት ሰላም ለኪ፤

ወለተ ኢያቄም ወሐና ሰላም ለኪ፤


ሥርጉት በቅድስና ሰላም ለኪ፤ 393
ደብረ መቅደሱ ለኖኅ ሰላም ለኪ፤
ዘአድኃንኪዮ እማየ አይኅ ሰላም ለኪ፤

ኀይመተ አብርሃም አብ ሰላም ለኪ፤


ዘኮንኪ ከመ ተድባብ ሰላም ለኪ፤

ቤዛዊተ ኵሉ ዓለም ሰላም ለኪ፤


ሰፋኒት በአርያም ሰላም ለኪ፤
394
ያስምዐኒ ቃለ ፍሥሓ ጊዜ አሐዝን ወአስቆቁ፤
ሣህልኪ ይምጻእ እምሥራቁ፤
ለእሳተ ሐዘን እስከ ይቈርር ሞቁ
ማርያም ለኃጥእ ጽድቁ። ፫ ጊዜ

395
ስብሐት ለከ አምላኪየ አምላኪየ ነጽረኒ ወትረ
ወኢትኅድገኒ ዘልፈ፤
እስመ አንተ ትቤ እንዘ ትከሥት አፈ፤
ትፈጽም ሕገ ዘተጽሕፈ፤
ስብሐት ለከ።

396
ጊዜ ትወፅእ ነፍስከ እስከ ይሰማዕ ኵለሄ፤
ኦ ዘትቤ ኤሎሄ ኤሎሄ፤
ኢየሱስ አምላከ ርኅራኄ ፤
ስብሐት ለከ።

397
ከመ ታስትየነ ለነ ደመ ገቦከ ነባቤ፤
እንተ አስተዩከ ሐሞተ ወከርቤ፤
ጸማእኩ በጊዜ ትቤ፤
ስብሐት ለከ።

398
ድኅረ ሰለጥከ መዊተ በምልዕልተ ቅዱስ ጸልቦ፤
እንዘ ኃጢአት ላዕሌከ አልቦ፤
ኢየሱስ ርጉዘ ገቦ፤
ስብሐት ለከ።

399
ስታየ ጽሙአን ይኩን ወዘያረስዕ ትካዘ፤
ማይ ምስለ ደም ውኅዘ፤
ገቦከ ጊዜ ተረግዘ፤
ስብሐት ለከ።

400
ኖላዊነ ኄር ወዐቃቢነ ጽኑዕ፤
እንተ ተሰቀልከ መልዕልተ ምሥዋዕ፤
ኢየሱስ ቤዛ አባግዕ፤
ስብሐት ለከ።

401
ተወከፍ ሊተ እግዚኦ ከመ ቍርባን ጥሉል፤
በበሱባዔ እንዘ እከፍል፤
ዘአቅረብኩ ለከ ኊልቈ ኢዮቤል፤
ስብሐታተ ከመ አንሰ እክል። ፫ ጊዜ

402
ግናይ ለክሙ ሥሉስ ቅዱስ ነገሥተ ሰብዓቱ
አብያት፤
እለ በላዕክሙ ውሳጤ ኀይመት፤
አሐደ ኅብስተ ትሥልስት
ግናይ ለክሙ።

403
ድኅረ በላዕክሙ ላሕመ እንበይነ ፍቅረ ሰብእ
ፍጹም፤
ዘበኃይልክሙ ሐይወ ላሕም፤
ሥላሴ ክቡራነ ስም
ግናይ ለክሙ።

404
ከመ ባሕር ስፉሕ ወከመ እሳት ጽዱል፤
ዘሀለወክሙ ትሥልስተ አካል፤
ሥላሴ ነገሥተ ኃይል፤
ግናይ ለክሙ።

405
ዘኢትቀሥፉ ወትረ ወኢትትመዐዑ ዘልፈ፤
እንዘ ሰብእ ይገብር ኃጣውአ እልፈ፤
በመጽሐፍ ከመ ተጽሕፈ፤
ግናይ ለክሙ።

406
ድኅረ ልቡናሁ ጼወወ ፍቅረ አሐቲ ብእሲት፤
ለዘወፅአ ረድእ እምሃይማኖት፤
ዘመሐርክምዎ በዕሥራ ዕለት፤
መሐሩኒ ሥላሴ ነገሥት። ፫ ጊዜ

407
ስብሐት ለእግዚአብሔር ኪያነ ዘፈጠረነ ከመ
ናምልኮ፤
ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግዝእትነ
ወመድኃኒትነ፤
ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ
ወፀወንነ።

408
በኅብረት፦ ጸሎተ ሃይማኖት

ምዕራገ ጸሎት፦አቡነ ዘበሰማያት


409
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ንዜኑ ንዜኑ ንዜኑ ዘአምላክነ ኂሩተ ትሕትና
ውየውህተ ዘእንበለ ዐቅም ዬ ዬ ዬ እንዘ
ይጼዕልዎ ኢጸዐሎሙ ወእንዘ የሐምምዎ
ኢተየቀሞሙ።
410
የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበብ ነው።

411
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ።

በእንተ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ

412
ዲያቆን (ቅድመ ወንጌል)
አንሣእኩ እደውየ ኀቤከ።
ከመ ምድረ በድው ጸምዐተከ።
ፍጡነ ስምዐኒ እግዚኦ ኀለፈት ነፍስየ።

413
የሰዓቱ ወንጌል እየተነበበ ነው።

414
ንሴብሖ ለእግዚአብሔር

415
ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ስቡሐ ዘተሰብሐ። ፈረሰ
ወመስተፅዕነ ወረወ ውስተ ባሕር። ረዳኤ
ወመሰውረ ኮነኒ ለአድኅኖትየ። ውእቱ አምላኪየ
እሴብሖ። አምላከ አቡየ ወአሌዕሎ።
እግዚአብሔር ይቀጠቅጥ ጸብዐ ወእግዚአብሔር
ስሙ። ሠረገላቲሁ ለፈርዖን ወሠራዊቶ ወረወ
ውስተ ባሕር። ኅሩያነ ወመስተፅዕናነ
በመሥልስት። ወተሰጥሙ ውስተ ባሕረ ኤርትራ።
ወደፈኖሙ ማዕበል።
416
ወተሰጥሙ ውስተ ቀላይ ከመ እብን። የማንከ
እግዚኦ ተሰብሐ በኃይል። የማነ እዴከ እግዚኦ
ሠረወቶሙ ለፀር። ወበብዝኀ ስብሐቲከ ቀጥቀጥኮሙ
ለጸላእትከ። ፈኖከ መዓተከ ወበልዖሙ ከመ ብርዕ።
ወበመንፈሰ መዓተከ ቆመ ማይ። ወጠግዓ ከመ
አረፍት ማይ። ወረግዓ ማዕበል በማዕከለ ባሕር።
ወይቤ ጸላኢ ዴግንየ እእኅዞሙ። እትካፈል ምህርካ
ወአጸግባ ለነፍስየ። እቀትል በመጥባሕትየ ወእኴንን
በእዴየ።
417
ፈኖከ መንፈሰከ ወደፈኖሙ ባሕር። ወተሠጥሙ ከመ
ዓረር ውስተ ማይ ብዙኅ። መኑ ይመስለከ እምነ
አማልክት እግዚኦ። ወመኑ ከማከ ስቡሕ በውስተ
ቅዱሳን። መንክር ስብሐቲከ ዘትገብር መድምመ።
ሰፋሕከ የማነከ ወውኅጠቶሙ ምድር። ወመራሕኮሙ
ለሕዝብከ ለእለ ቤዘውከ። ወአስተፍሣሕከ በኃይልከ
ተረፈ መቅደስከ። ሰምዑ አሕዛብ ወተምዑ።
ወአኀዞሙ ማሕምም ለእለ ይነብሩ ፍልስጥኤም።
ወውእተ አሚረ መምዑ መሳፍንተ ኤዶም። 418
ወአኀዞሙ ረዓድ ለመላእክተ ሞአብ። ወተመስዉ
ኵሎሙ እለ ይነብሩ ከነዓን። ወአኀዞሙ ፍርሃት
ወረዓድ። ኃይለ መዝራዕትከ ፀንዐ እምኰኵሕ።
እስከ የኀልፉ ሕዝብከ እግዚኦ። እስከ የኀልፉ
ሕዝብከ ዝንቱ ዘቤዘውከ። ወሰድኮሙ ወተከልኮሙ
ውስተ ደብረ መቅደስከ። ውስተ ድልው ማኅደርከ
እግዚኦ ዘገበርከ። ቅዱስ እግዚአብሐር ዘአስተዳለዋ
እደዊከ። ይነግሥ እግዚአብሔር ለዓለመ ዓለም
ወዓዲ። እስመ ቦአ ሠረገላቲሁ ለፈርዖን ምስለ
419
አፍራሲሁ ወመስተፅናን ውስተ ባሕር።
ወአስተጋብአ እግዚአብሔር ላዕሌሆሙ ማየ ባሕር።
ወደቂቀ እስራኤልሰ ኀለፉ እንተ የብስ ማእከለ
ባሕር። ማይሰ ሎሙ አረፍት በይምን ወአረፍት
በጽግም።

420
ይባርክዎ ኵሉ
ግብረ እግዚአብሔር

421
ይባርክዎ ኵሉ ግብረ እግዚእ ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ሰማያት ለእግዚአብሔር።


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

422
ይባርክዎ መላእክት እግዚእ ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ኲሉ ማያት ዘልዕልተ ሰማያት


ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
423
ይባርክዎ ኩሉ ኃይለ እግዚእ ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ፀሐይ ወወርኅ ለእግዚአብሔር።


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

424
ይባርክዎ ከዋክብተ ሰማይ ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ጠል ወዝናም ለእግዚአብሔር፡


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

425
ይባርክዎ ኵሉ መንፈስ ለእግዚአብሔር፡፡
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ እሳት ወላህብ ለእግዚአብሔር፡


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
426
ይባርክዎ ሌሊት ወመዓልት ለእግዚአብሔር፡፡
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ጠል ወዓውል ለእግዚአብሔር፡፡


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
427
ይባርክዎ ቊር ወአስሐትያ ለእግዚአብሔር፡፡
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ በርሀ ወጽልመት ለእግዚአብሔር፡፡


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
428
ይባርክዎ ደደክ ወመርቄ ለእግዚአብሔር፡፡
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ በረድ ወጊሜ ለእግዚአብሔር፡፡


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
429
ይባርክዎ መብረቅ ወደመና ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ትባርኮ ምድር ለእግዚአብሔር፡፡


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
430
ይባርክዎ አድባር ወአውግር ለእግዚአብሔር፡፡
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ኵሉ ዘይበቊል ውስተ ምድር


ለእግዚአብሔር፡
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም። 431
ይባርክዎ ቀላያት ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ባሕር ወአፍላግ ለእግዚአብሔር፡፡


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
432
ይባርክዎ አንበር ወኵሉ ዘይትሐውስ ውስተ
ማይ ለእግዚአብሔር፡፡
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ኵሉ አዕዋፈ ሰማይ ለእግዚአብሔር።


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
433
ይባርክዎ ኵሉ አራዊት ወእንሰሳ ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ደቂቀ እጓለ እመሕያው


ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም። 434
ይባርክዎ እስራኤል ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ ካህናተ እግዚእ ለእግዚአብሔር።


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
435
ይባርክዎ አግብርተ ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ መንፈስ ወነፍሰ ጻድቃን ለእግዚአብሔር።


ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
436
ይባርክዎ ጻድቃን ወትሑታነ ልብ ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

ይባርክዎ አናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል


ለእግዚአብሔር።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።
437
ንባርኮ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ።
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም።

438
ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር።

439
ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ግነዩ ለአምላከ አማልክት።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ግነዩ ለእግዚአ አጋእዝት።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ። 440
ዘገብረ ዓቢየ ወመንክረ ባሕቲቱ።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ዘገብረ ሰማያተ በጥበቡ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ዘአፅንዓ ለምድር ዲበ ማይ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ። 441
ዘገብረ ብርሃናተ ዐበይተ ባሕቲቱ።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ለፀሐይ ዘአኰነኖ መዓልተ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ለወርኅ ወለከዋክብት ዘአኰነኖሙ ሌሊተ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ። 442
ዘቀተሎሙ ለግብፅ ምስለ በኵሮሙ።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ወአውፅኦሙ ለእሥራኤል እማእከሎሙ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

በእድ ፅንዕት ወበመዝራዕት ልዕልት።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ። 443
ዘነፈቃ ለባሕረ ኤርትራ ወከፈላ።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ወአውፅኦሙ ለእሥራኤል እንተ ማእከላ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ዘነፅሖ ለፈርዖን ወለኃይሉ ውስተ ባሕረ ኤርትራ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ። 444
ወአውጽኦሙ ለሕዝቡ ውስተ ገዳም።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ዘአውፅአ ማየ እምውከክኵሕ።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ዘቀተለ ነገሥተ ዐበይተ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ። 445
ወቀተለ ነገሥተ ፅኑዓን።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ለሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ወወሀበ ምድሮሙ ርስተ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።
446
ወለዓግ ንጉሠ ባሳን።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ርስተ እሥራኤል ገብሩ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

እስመ ተዘከረነ እግዚአብሔር በሕማምነ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።
447
ወአድኅነነ እምእደ ፀርነ።
እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ዘይሁብ ሲሳየ ለኵሉ ዘሥጋ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ።

ግነዩ ለአምላከ ሰማይ።


እስመ ለዓለም ምሕረቱ። 448
ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር

449
ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በቅዱሳኑ።
ሰብሕዎ በጽንዐ ኃይሉ።
ሰብሕዎ በክሂሎቱ።
ሰብሕዎ በከመ ብዝኀ ዕበዩ።
ሰብሕዎ በቃለ ቀርን።
ሰብሕዎ በመዝሙር ወበመሰንቆ።
ሰብሕዎ በከበሮ ወበትፍሥሕት።
ሰብሕዎ በአውታር ወበእንዚራ። 450
ሰብሕዎ በጸናጽል ዘሠናይ ቃሉ።
ሰብሕዎ በጸናጽል ወበይባቤ።
ኵሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር በእንተ ርእሱ።
ንኡስ አነ እምአኀውየ።
ወወሬዛ በቤተ አቡየ።
ወእርዒ አባግዐ አቡየ።
እደውየ ይገብራ መሰንቆ።
ወአጻብእየ ያስተዋድዳ መዝሙረ። 451
መኑ ነገሮ ለእግዚእየ።
ውእቱ እግዚአብሔር ወውእቱ ሰምዐኒ።
ውእቱ ፈነወ መልአኮ ወአድኀነኒ።
ወነሥአኒ እምአባግዐ አቡየ።
ወቀብዐኒ ቅብዐ ቅዱሰ።
አኀውየሰ ሠናያን ወልሂቃን።
ወኢሠምረ ቦሙ እግዚአብሔር።
ወወፃእኩ ለተኣኅዞቱ ለሕዝብ ነኪር። 452
ወረገመኒ በአማልክቲሁ ርኵሳን።
ወአንሰ ነሣእኩ ሠለስተ አዕባነ እም ውስተ ፈለግ።
ወወፀፍክዎ ውስተ ፍጽሙ።
አሚሃ ወድቀ በኃይለ እግዚአብሔር።
ወአንሰ ነሣእኩ ዘእምላዕሌሁ ሰይፈ።
ወመተርኩ ርእሶ ለጎልያድ።
ወአሰሰልኩ ጽዕለተ እምደቂቀ እሥራኤል።
453
እግዚኦ ኢትጸመመኒ

ይብል ሕዝብ

ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ


ይደምሰስ!!!
454
እግዚኦ ኢትጸመመኒ ስእለትየ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

እስመ አፈ ዓማፂ ወአፈ ኃጥእ አብቀዉ ላዕሌየ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወነበቡ ላዕሌየ በልሳነ ዓመፃ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 455
ዐገቱኒ በጽልእ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወጸብኡኒ በከንቱ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ዘእምአፍቀሩኒ አስተዋደዩኒ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 456
ወአንሰ እጼሊ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ፈደዩኒ እኪተ ህየንተ ሠናይት።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወጸልኡኒ ህይንተ ዘአፍቀርክዎሙ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 457
ሢም ላዕሌሁ ኃጥአ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወሰይጣን ይቁም በየማኑ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወሶበሂ ይትዋቀሥ ይጻእ ተመዊኦ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 458
ወጸሎቱሂ ትኩኖ ጌጋየ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወይኩና መዋዕሊሁ ኅዳጠ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወሢመቶሂ ይንሣእ ባዕድ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 459
ወይኩኑ ደቂቁ ዕጓለ ማውታ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወብእሲቱሂ ትኩን መበለት።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ይትህወኩ ደቂቁ ይፍልሱ ወያስተፍእሙ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 460
ወይስድድዎሙ እምአብያቲሆሙ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወይበርብሮ በዓለ ዕዳ ኵሎ ንዋዮ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወየሐብልዮ ነኪር ኵሎ ተግባሮ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 461
ወኢይርክብ ዘይረድኦ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወኢይምሐርዎሙ ለዕጓለ ማውታሁ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወይሠረዉ ደቂቁ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 462
በአሐቲ ትውልድ ትደምሰስ ስሙ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወትዘክር ኃጢአተ አቡሁ በቅድመ እግዚአብሔር።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወኢይደምሰስ ጌጋየ ለእሙ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 463
ወየሀሉ ቅድመ እግዚአብሔር በኵሉ ጊዜ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወይጥፋእ እምድር ዝክሩ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

እስመ ኢተዘከረ ይግበር ምጽዋተ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 464
ሰደደ ብእሴ ነዳየ ወምስኪን።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ጥቡዕ ልቡ ለቀቲል።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

አብደራ ለመርገም ወትምጽኦ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 465
አበያ ለበረከት ወትርሐቅ እምኔሁ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወለብሳ ለመርገም ከመ ልብስ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወቦአ ከመ ማይ ውስተ አማዑቱ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 466
ወከመ ቅብዕ ውስተ አዕፅምቲሁ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ለትኩኖ ከመ ልብስ ዘይትዐጸፍ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወከመ ቅናት ዘይቀንት ዘልፈ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 467
ዝ ግብር ለእለ ያስተዋድዩኒ ኀበ እግዚአብሔር።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወእለ ይነቡ እኩየ ላዕለ ነፍስየ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

አንተሰ እግዚኦ እግዚእየ ግበር ሣህለከ ላዕሌየ


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 468
በእንተ ስምከ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

እስመ ሠናይ ምሕረትከ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

አድኅነኒ እስመ ነዳይ ወምስኪን አነ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 469
ልብየኒ ደንገፀኒ በውስጥየ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወኀለቁ ከመ ጽላሎት ዘኃለፈ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወተነገፍኩ ከመ አንበጣ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 470
ወደክመኒ ብርከየ በጾም።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወስሕክ ሥጋየ በኃጢአ ቅብዕ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወአንሰ ተጽዕልኩ በኀቤሆሙ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 471
ሶበ ይሬእዩኒ የሐውሱ ርእሶሙ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ርድአኒ እግዚኦ አምላኪየ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወአድኅነኒ በእንተ ምሕረትከ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 472
ወያእምሩ ከመ እዴከ ይእቲ ዛቲ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

አንተሰ እግዚኦ ገበርከ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

እሙንቱሰ ይረግሙ ወአንተ ባርክ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 473
ይትኀፈሩ እለ ይትነሥኡ ላዕሌየ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወገበርከሰ ይትፈሣሕ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወይልብሱ ኀፍረተ ወኀሳረ እለ ያስተዋድዩኒ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 474
ወይትዐጸፍዋ ከመ ዐጽፍ ለኃጢአቶሙ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

እገኒ በአፉየ ለእግዚአብሔር ፈድፋደ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ወእሴብሖ በማዕከለ ብዙኅ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!! 475
እስመ ቆመ በየማነ ነዳይ።
ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

ከመ ያድኅና ለነፍስየ እምእለ ሮድዋ።


ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ ይደምሰስ!!!

476
ብፁዕ ብእሲ

477
ይበል ካህን ለባሕቲቱ
ብፁዕ ብእሲ ዘኢሖረ በምክረ ረሲዓን።
ወዘኢነበረ ውስተ መንበረ መስተሣልቃን።
ዘዳእሙ ሕገ እግዚአብሔር ስምረቱ።
ወዘሕጎ ያነብብ መዓልተ ወሌሊተ።
ወይከውን ከመ ዕፅ እንተ ትክልት ኀበ ሙኃዝ ማይ።
እንተ ትሁብ ፍሬሃ በበጊዜሃ።
ወቈጽላኒ ኢይትነገፍ።
478
ወኵሎ ዘገብረ ይፌጽም።
አኮ ከመዝ ኃጥአንሰ አኮ ከመዝ።
ዳእሙ ከመ መሬት ዘይግሕፎ ነፋስ እም ገጸ
ምድር።
በእንተዝ ኢይትነሥኡ ረሲዓን እምደይን።
ወኢኃጥአን ውስተ ምክረ ጻድቃን።
እስመ የአምር እግዚአብሔር ፍኖቶሙ ለጻድቃን።
ወፍኖቶሙሰ ለኃጥአን ትጠፍእ። 479
480
ተፈጸመ
481
ይህ የዕለተ ዓርብ ስቅለት የጸሎት መርሐግብር ተንሸራታች ማሳያ (slide show) ተዘጋጀ
ሚያዚያ ፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም
April 12, 2020
Columbus, Ohio USA
Hailu Desta Bekele
bereded62@gmail.com
(614)432 - 5844

የጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቀርታውና ቸርነቱ በሁላችንም ላይ ይደርብን ።


አነሣሥቶ ላስጀመረን አስጀምሮ ላስፈጸመን ክብርና ምስጋና ለአምላካችን ይሁን። ለዘለዓለሙ አሜን።

482

482

You might also like