You are on page 1of 403

1

የዕለተ ስቅለት የነግህ ጸሎት

2
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ነአምን ነአምን ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም
ርግዘተ ገቦሁ ነአምን ወቅንዋተ እደዊሁ
ነአምን ዬ! ዬ! ዬ! ነአምን ሞቶ ወትንሣኤሁ።
3
በመመራራት (በቀኝ በግራ) ፮ ጊዜ የሚባል
ለከ ኃይል ፣ ክብር ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ
ለዓለም።

4
አማኑኤል አምላክየ ለከ ኃይል ፣ ክብር
ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ ለዓለም።

ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ፥


ክብር ወስብሐት ፥ ወእዝዝ እስከ ለዓለም።

5
ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ ፤ እስመ ኮንከኒ
ረዳእየ ፤ እብል በአኰቴት አቡነ ዘበሰማያት
ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን
ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር። ሲሳየነ
ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።

6
ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኢ ንኅድግ
ለዘአበሰለነ። ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ
ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ
ዓለም።

7
በመቀባበል (በቀኝ በግራ)
ለአምላክ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለሥሉስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።
8
ለማሕየዊ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለዕበዩ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

9
ለዕዘዙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ ለዓለመ
ዓለም።

ለመንግሥቱ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

10
ለኢየሱስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለክርስቶስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

11
ለሕማሙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለመስቀሉ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

12
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል
ለአምላክ ይደሉ።
ለሥሉስ ይደሉ።

ለማሕየዊ ይደሉ።
ለዕበዩ ይደሉ። 13
ለዕዘዙ ይደሉ።
ለመንግሥቱ ይደሉ።

ለኢየሱስ ይደሉ።
ለክርስቶስ ይደሉ።
14
ለሕመሙ ይደሉ።
ለመስቀሉ ይደሉ።

15
በመመራራት ፮ ፤ ፮ ጊዜ
ለከ ይደሉ ኃይል ፤ ወለከ ይደሉ ስብሐት ፤
ወለከ ይደሉ አኮቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም።

የሰዓቱ ምንባብ 16
ምንተኑ አዐስየኪ ዕሤተ፤
በእንተ ኵሉ ዘገበርኪ ሊተ፤
ማርያም ሠናይት ዝታፍቅሪ ምሕረተ፤
ሶበሰ ትትዐቀቢ ዘዚአየ ኃጢአተ
እምኢሐየውኩ አሐተ ሰዓተ።

17
በሰላመ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ሰላም ለኪ፤
ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ፤
እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ፤
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ፤
ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር
ምስሌኪ።
18
መቅድመ ተአምረ ማርያም

ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ ፣


እምቅድመ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት
ወንግሥ፣
መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ፣
እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፣
በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርስ። 19
እሰግድ ለኪ ……………..

…..ተአምረ ማርያም……

20
በፈቃደ አቡሁ ወለሥመረተ ርዕሱ አመ ርዕሶ
ይትቀተል ፣
ከመተአገሠ ወልድ ኀፃውንተ ቅዱስ መስቀል፣
ሶበ ሰማእኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፣
ዘውኅዘ እምዓዕይንትኪ ከመውኂዘ ማይ ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ይኩነነ ቤዛ ማይ አንብዕኪ እም ኀጒል።
21
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ መላእክት ዘአርያም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ጻድቃን ዘገዳም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ርደቱ ለዝናም፣
ስብሐት ወክብር ወሰጊድ ለተአምርኪ ዮም፣
ወበተአምርኪ ተፈሥሐ ኲሉ ዓለም።

አቡነ ዘበሰማያት……………….
22
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብስተ ሕይወት ለዘይበልዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ ፤
ከመ ይባርኩነ ይፈኑ አርዳኦ ለፀባኢነ ይፅብዖ
ዋልታሁ ነሢኦ።

23
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአጽልእቲሁ ምስሌሁ ፣
ወመስቀለ ሞቱ ቅድሜሁ ፣
አዘቅተ ወይን ገቦሁ ፣
ቍርባነ አምልኮ ሥጋሁ ፣
ያብአነ ቤተ መርዓሁ ውስተ ደብተራሁ ፣
አመ ይትጋብኡ ለምሳሕ ሥርግዋን ሐራሁ።

24
ለጥብሓ ሥጋከ ንሴሰዮ ፣
ወለነቅዐ ደምከ ንረውዮ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ዘቀራንዮ ፣
ለላሕይከ ንትሜነይ ከመ ንረአዮ ፣
ውስተ ስያሃ ሱራፊ ለስእለትነ ደዮ ፣
በሕማመ ሞትከ አምላካዊ ለቍስልነ አጥዕዮ።

25
ለጥብሓ ሥጋከ ንጸግቦ ፣
ወለንቅዓ ደምከ ንሰርቦ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ርጉዘ ገቦ ፣
አይሁዳዊ ከሃዲ አሚነ ሥላሴ ዘአልቦ ፣
ኢተወልደ እማርያም ዘይቤለከ እመቦ ፣
ጸጐጓተ ዓለም (አህጉራተ ዓለም) ለይዑድ ከመ
ከልብ ርኂቦ።

…… ተአምረ ኢየሱስ ……
26
አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ወአዕጋር፣
አማሕፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ ክቡር፣
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት ወምድር፣
የዋቀሱ በእንቲአየ ተኰርኦትከ በበትር፣
ወተሠይጦትከ ከመ ገብር ለኅዳጥ ብሩር።

27
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ ወመላእክት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ጽዱላን ከዋክብት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ዕለታት ወአዝማናት፣
ወስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ ሕይወት፣
እስመ በመስቀልከ ድኅነ ኵሉ ፍጥረት።

28
ዓዲ
ስብሐት ለከ ኢየሱስ በአፈ ኵሉ ውዱስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ለእሩቃን ልብስ፤
ስብሐት ለከ ኢይሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ዘኢትሰአር ንጉሥ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ቃለ አብ ቅዱስ።

29
ቅድመ ወንጌል
ተንሥኡ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ፤
ወዘኢየአምር ነበቡ ላዕሌየ፤
ተንሥኡ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ።

እስመ ቆሙ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ ወሐሰት ርእሰ


ዐመፃ። 30
ቁሙ ወአጽምኡ ከመ ንኩን ድልዋነ ለሰሚአ
ወንጌል ቅዱስ ፤ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ መሐረነ
ወተሣሃለነ ወረስየነ ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት።

31
ካህን
ወንጌል ቅዱስ ዘዜነዉ ማቴዎስ ፣ ወማርቆስ ፣
ሉቃስ ፣ ወዮሐንስ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።

ሕዝብ (በመስገድ)
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእነ ወአምላክነ ኵሉ
ጊዜ። 32
……ማቴዎስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ይስቅልዎ
ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን።

33
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

34
……ማርቆስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ
አፍአ ለኢየሱስ ውስተ ዓውደ ምኵናን።

35
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

36
……ሉቃስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ሐመይዎ ለኢየሱስ
ወመጠውዎ ለጲላጦስ።

37
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

38
……ዮሐንስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ አፍአ
ለኢየሱስ ወነበረ ዓውደ ሶቤሃ።

39
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

40
ካህን፦
ጸልዩ በእንተ ጽንአ ዛቲ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። (በየ ምዕራፉ ማብቂያ)

41
ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶቻችን ስም
ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት ፤ በውስጣቸውም
ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላም ስለዚህ ዓለም
መጠበቅ ፤ ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ ።

ሕዝብ 42

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህች ቦታና በሌሎችም ቦታዎች ስለሚገኙ
በነፍስ በሥጋ ስለታመሙ አባቶቻችንና
እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ
ለእኛም ለእነርሱም ሕይወቱን ፣ ጤንነቱን ሰጥቶ
በጎ ነገርን ያደርግ ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 43

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በባሕር ፣ በየብስ ፣ በወንዝ ፣ በሸለቆ በሌላውም
መንገድ ስለሚጓዙ አባቶቻችንና እናቶቻችን
ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ በቀና መንገድ
መርቶ በሰላም በደስታ ወደ መኖሪያቸው
ይመልሳቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 44

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በእርሻ ስለሚገኝ ፍሬ ፣ ስለ ዛፎችና ስለ ወይኖች
በዓለምም ውስጥ ፍሬን ስለምታፈራ ዛፍ ሁሉ
ጌታ ባርኮ አብዝቶ ከጥፋትም ጠብቆ ለፍጻሜ
ፍሬ ያደርሳቸው ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 45

እግዚኦ ተሣሃለነ።
አምላካችን ክርስቶስ በገዦችና በፈራጆች ሁሉ
ፊት ይቅርታንና ምሕረትን እንዲሰጠን ፤
ልቡናቸውንም ሁልጊዜ በቸርነቱ እንዲያራራልን
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 46

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስለአስተዳዳሪዎቿና
በጠረፎቿ ጠላትን በመካላከል ያሉትን ጌታ በሰላም
ይጠብቅ ዘንድ በዓለሙ ሁሉ ስላሉ አብያተ
ክርሲያናትም መልካም ነገርን ያስቡ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ 47

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በክርስቶስ አምነው ከዚህ በፊት ስለሞቱ
አባቶቻችንና እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እኅቶቻን
እነርሱም የተቀደሱ አባቶቻችን ሊቃነ ጳጳሳትና
አባቶቻችን ጳጳሳት ፣ አባቶቻችን ኤጲስ ቆጶሳት ፣
አባቶቻችን ቆሞሳት ፣ አባቶቻችን ቀሳውስት ፣
ወንድሞቻችን ዲያቆናት ፣ አባቶቻችን መንኮሳትና
ወንድሞቻችን ሕዝባውያን ሌሎችም ከክርስቲያን
48
ወገን በሞት ያረፉት ሁሉ ናቸው። ጌታ ዕረፍተ
ነፍስን ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ 49

እግዚኦ ተሣሃለነ።
የክርስቲያን እምነት ላልተፈጸመላቸው ወገኖቻችን
ጌታ ይባርካቸው ዘንድ እስከመጨረሻዪቱም ሕቅታ
በቀናች ሃይማኖት ያጸናቸው ዘንድ ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 50

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ሐዋርያት ስለሰበሰቧትና ስላጸኗት ስለ አንዲት ቤተ
ክርስቲያን ሰላም ስለ ሕዝቡም ሁሉ መዳንና ስለ
ቦታው ሁሉ መጠበቅ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 51

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ንዑድ ስለሚሆን ስለአባታችን አባ ...... የኢትዮጵያ
ፓትርያርክ የጳጳሳቱ አለቃ ስለ አባቶቻችን
የጳጳሳት አለቆች ኤጲስ ቆጶሳት ስለ ንዑድ ሊቀ
ጳጳስ አባ.............ሕይወትና አኗኗር ሰፊ ዘመናትን
፤ ረዥም ዓመታትን ሰጥቶ በመንበረ ስብከታቸው
እያንዳንዳቸውን በሰላም ያጸናቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 52

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለአንድነታችን የቀናች ኃይማኖት ስላለቻቸው
ሕዝበ ክርስቲያን አንድነት ጌታ ይጠብቃቸውና
በሰላም ያስፈጽማቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 53

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለከበረች ቤተ ክርስቲያን መባን ከሰውና ከእንሰሳ
ስለሚያቀርቡ ሰዎች ጌታ ይባርካቸው ዘንድ
በሥራቸውም እንዲጸኑ ይረዳቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 54

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ምእመናን በየስፍራቸው ሁሉ በቸርነት
ሰለሚያስቡና ለበጎ ነገር ስለሚድክሙ የቀና
ሃይማኖት ስላላቸው ሰዎች ሁሉ ጌታ ይባርካቸው
ዘንድ ዋጋቸውንም ይሰጣቸው ፤ ይቅርታን
ያደርግላቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 55

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለቊርባን የሚሆን ስንዴውን ፤ ዕጣኑን ፤ ዘቢቡን ፤
ዘይቱን ፤ መብራቱን ፤ የሚነበብባቸው
መጻሕፍትን ፤ ሌላውንም የቤተ መቅደስ ዕቃ ሁሉ
በመስጠት ስለሚያስቡ ሰዎች በመንግሥተ ሰማያት
የበለጠ ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 56

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስማቸውን በያንዳንዳቸው እንድንጠራ ስላዘዙን ስለ
ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና ታላላቆች አባቶችን
ጌታ ይባርካቸው (ያከብራቸው) ፤ በባለስጣኖችና
በሹማምንትም ፊት ፤ በፈራጆችም አደባባይ
ፍቅርን ፣ መወደድን ያድላቸው ዘንድ። የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 57

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በደዌ ሥጋ ፤ በደዌ ነፍስ ለደከሙና ለተቸገሩ
ለባልቴቲቱም ፤ አባት እናት ለሞቱባቸው ፤
ለድኆች ልጆችና ለተጨነቁ ሰዎች ፤ እርሻ ላረሱ ፤
ዘር ለዘሩ ፤ ለሚሸጡ ፤ ለሚገዙ ፤ ለተጨነቀችም
ሰውነት በማናቸውም ቦታ ሁሉ ጌታ ራርቶ ይቅር
እንዲላቸው የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 58

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በግዞት ፣ በምርኮ ተይዘው ለተጨነቁ ፤ አገር ለቀው
ለተሰደዱ ፤ በአጋንንት አሽክላም ለተያዙ ፣ ጌታ
ከግዞት ከምርኮኝነት ያወጣቸው ዘንድ ፤
ይቅርታውንም ሰጥቶ እነርሱንም እኛንም ያድነን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 59

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለነፍሳቸው ይቅርታን እየፈለጉ ክቡር በሆነ ስፍራ
ስለተሰበሰቡት ሁሉ የእውነተኛ አምላካችን
የጌታችን ይቅርታ ፈጥኖ ይደረግላቸው ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 60

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህ ዓመት ስለዝናም መዝነም ፤ ስለ ባሕርና
ስለወንዞች መሙላት እውነተኛ አምላካችን ክርስቶስ
ይባርካቸው ዘንድ (በረከቱን ስጥቶ) እስከ ልካቸው
ይሞላቸው ዘንድ ለምድርም ልምላሜዋን ሰጥቶ ደስ
ያሰኛት ዘንድ ፤

61
ሥጋዊውን ደማዊውን ሁሉ በረደኤት ያጸና ዘንድ
፤ ለእንስሳትም ሁሉ ድኅነትን ይሰጥ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 62

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በጸሎታችን እናስባቸው ዘንድ ‘አስቡን ፣
አትርሱን’ ስላሉን ሰዎች እግዚአብሔር በበጎ
ያስባቸው ዘንድ ፤ በየጊዜውም ሁሉ ይቅር ይላቸው
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 63

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ይህችን ሳምንት ጌታ በበጎ ይፈጽማት ዘንድ ፤
ከእኛም የጠላትን መፈታተን አርቆ ሰውነታችንን
እንዲያድን ይቅር እንዲለን ዘንድ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 64

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ጌታችን አምላካችን ራርቶ ይቅር እንዲለን
ልመናችንንም ተቀብሎ ይህችን ሳምንት በደህናና
በሰላም ያስፈጽመን ዘንድ ፤ የትንሣኤውንም
ብርሃን በፍጹም ደስታ ያሳየን ዘንድ
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 65

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ በእንቲአነ
በሕማማቲሁ ቤዘወነ።

ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ እስመ ውእቱ ገብረ


መድኃኒተ በብዝኀ ሣህሉ።

66
ኪርያላይሶን ፦ (በግሪክኛ )
እግዚኦ መሐረነ፦ ( በግዕዝ )
አቤቱ ይቅር በለን፦ ( በአማርኛ )

እብኖዲ ፣ ታዖስ ፣ ማስያስ ፣ አማኑኤል ፤ ትስቡጣ


(የአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአምላክነት
መጠሪያዎቹ ናቸው።) 67
ካህንና ሕዝብ (በመመራራት)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን

68
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

69
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! እብኖዲ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ታዖስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ማስያስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኢየሱስ ናይናን
ኪርያላይሶን! 70
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ክርስቶስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! አማኑኤል ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ትስቡጣ ናይናን
ኪርያላይሶን!

71

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን!


18
38
30
19
39
40
37
34
32
33
36
41
35
21
24
29
31
28
25
9
20
23
22
26
27
14
16
13
15
12
17
11
4
6
85
3
ኪርያላይሶን ፵፩ ጊዜ በመመራራት!

72
በኅብረት
ንሰግድ ለከ ክርስቶስ ምስለ አቡከ ኄር ሰማያዊ
ወመንፈስከ ቅዱስ ማሕየዊ እስመ መጻእከ
ወአድኃንከነ።

73
ሰላምታ
ሰላም ለኪ ዳግሚት ሰማይ፤
ሰላም ለኪ ማርያም መፃአ ፀሐይ።
ሰላም ለኪ አንቀጸ መድኃኒት፤
ሰላም ለኪ ማርያም ሙዳየ ዕረፍት፤
ሰላም ለኪ ገነት ትፍሥሕት፤
ሰላም ለኪ እመ እግዚአብሔር ጸባዖት።
74
ሰላም ለኪ ዘምስለ ሰጊድ ንኤምኅኪ፤
ለባርኮትነ ስፍሒ እዴኪ፤
ጸሎተነ ወስእለተነ ማርያም ባርኪ።
ኪያነሂ እሞተ ሙስና መሐኪ፤
ጸዳለ ወልድኪ በርእስነ ያውኪ፤
ጸልዪ ውስተ ማኅበርነ ኢይባዕ ሐዋኪ።

75
ሰላም ለከ ሚካኤል መልአከ አጽኅኖ፤
ሰላም ለከ ለነዳይ ዘትትኤየኖ፤
ሰላም ለከ ለረዲአ ምንዱብ ዘትትፌኖ፤
ሰላም ለከ ለዘሰአለከ በተአምኖ፤
ሰላም ለከ ቅድመ እግዚእከ ስግድ በአድንኖ፤
ሰአሎ ከመ ይባርከነ ሰፊሖ የማኖ።

76
ሰላም ለከ ኀበ ድንግል ተፈናዊ፤
ሰላም ለከ ገብርኤል ብሥራታዊ፤
ሰላም ለከ ዖፈ እሳት ኢርያማዊ፤
ሰላም ለከ ቃለ ፍሥሐ ዜናዊ፤
ሰላም ለከ ፅንሰ ቃል አለባዊ፤
ሰላም ለከ እምእደ ሞት ቤዛዊ፤
ሰላም ለከ በተአምኖ ንሴፎ ትንባሌ ዚአከ መዓልተ
ወሌሊተ፤
ዕቀበነ አንተ።
77
ሰላም ለክሙ ነቢያት ወሐዋርያት ፤
ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት፤
ሰላም ለክሙ ደናግል ወመነኮሳት፤
ሰላም ለክሙ ጳጳሳት ወኤጲስ ቆጶሳት፤
ሰላም ለክሙ ካህናት ወዲያቆናት፤
ሰላም ለክሙ ኄራን መላእክት፤
ሰላም ለክሙ።
78
ወሰላም ለኪ ማርያም ለእግዚአብሔር እሙ፤
ውስተ ማኅበርነ ተጋቢአክሙ፤
ባርኩነ ለደቂቅክሙ፤
ለእግዚአብሔር በስሙ።

79
ሰላም ለክሙ ሐዋርያተ ዋህድ፤
ሰላም ለክሙ አዕማደ መረግድ፤
ሰላም ለክሙ ዘቤተ ክርስቲያን ድድ፤
ሰላም ለክሙ መሠረት ዘኢያስጲድ፤
ሰላም ለክሙ ዘብሩር መቃድድ፤
ሰላም ለክሙ ዘወንጌለ መንግሥት ፀማድ
ሰላም ለክሙ ንኤምኃክሙ ዘምስለ ሰጊድ፤
አንትሙ ባርኩነ በሰፊሐ ዕድ።
80
ሰላም ለከ ማኅፈደ መንፈስ አዚዝ፤
ወቤተ ሕግ ሐዋዝ፤
እንተ ተሐነፅከ ማዕከለ ትእዛዝ፤
ሳሙኤል ዓምደ በለዝ፤
ሰላም ለከ።

81
ሶበ ይወጽእ (ይመጽእ) ትዕዛዝ እመንበረ አምላክ
ግሩም፤
ዘያሰምክ ብከ ንጉሠ ሰላም፤
ሳሙኤል ዓምደ ያቁም።
ሰላም ለከ።

82
ኰኵሐ ሃይማኖት ድድ፤
ወመሠረት ብዑድ፤
እንተ በላዕሌከ ፀንዐ ሕንፃ ማኅፈድ፤
ሳሙኤል ዓምደ መረግድ።
ሰላም ለከ።

83
ኪሩቤላዊ መልአክ ወሱራፌላዊ ካህን፤
ዘይሠምር ብከ ዕርገተ ዕጣን፤
ሳሙኤል ዓምደ ብርሃን።
ሰላም ለከ።

84
ሰዋስወ ሰማይ ልዑል ወሠረገላ ዘኃይል፤
ምዕራገ ጸሎት ወሙራደ ቃል፤
ሳሙኤል ዓምደ ወንጌል፤
ሰላም ለከ።

85
አንቀጸ ሰማይ አንተ ወጽባሐዊ ኆኅት፤
ዘየዐውደከ ብርሃነ ሕይወት፤
ሳሙኤል ዓምደ መንግሥት፤
ሰላም ለከ።

86
ዓውደ ውሉድከ ንሕነ ተአየነነ እምፀር፤
አባ አባ ለባሴ ክብር፤
እስመ አልኀቀከ እግዚአብሔር፤
ባርከነ ሳሙኤል መምህር፤
ሰላም ለከ። ፫ ጊዜ

87
ሰላም ለኪ ማርያም ድንግል ዘመዐዛ አፉኪ ኮል፤
እንተ ትፄንዊ በገዳም ወሐቅል፤
ወልታ ረዲኦትየ በውስተ ቀትል።
ሰላም ለኪ።

88
ተሰፍዎ ባዕድ አልብየ፤
ዘእንበሌኪ ምክህየ፤
በኢመንኖ በልኒ ገብርየ ገብርየ፤
ዘተሣየጥኩከ በንዋይየ፤።
ሰላም ለኪ።

89
አትሮንሰ ሰሎሞን አንቲ ለሐና ባሕርያ፤
ንግሥታት ስድሳ ወዕቁባት ሰማንያ፤
ወደሳኪ እንዘ ይገንያ።
ሰላም ለኪ።

90
አመ ይከውን ድኅረ ዕለተ በቀል በፍዳ፤
ወአመ ኢታድኅን እም ዘወለደት ወልዳ፤
ባልሕኒ እሞተ ዕዳ።
ሰላም ለኪ።

91
በከመ ልማድኪ በሊ፤
ኀበ ወልድኪ ከሀሊ፤
ኦ ርኅሩኅ ኢተበቃሊ፤
ያጠፍኦኑ ለሥዕሉ ሠዓሊ፤
ኪነተከ ዘትካት ሐሊ። ፫ ጊዜ

92
ስብሐት ለከ ከመ ንንግር ኵሎ ስብሐቲከ በአናቅጺሃ
ለጽዮን ማኅደረ ብዙኅ ሰላም፤
ዘአንቃህከነ እምነ ንዋም፤
ኢየሱስ ወልደ ማርያም።
ስብሐት ለከ።

93
ላዕለ ጻድቃን ወኃጥአን ብርሃነ ጸጋ ምዉቅ፤
ዘታሠርቅ ለነ እምነ ምሥራቅ፤
ኢየሱስ ፀሐየ ጽድቅ።
ስብሐት ለከ።

94
ለዘመጠነዝ ገበርከ ላዕሌሆሙ ፍድፍና ጸጋ ወሀብት፤
ፈደዩከ እፎ እኪተ ህየንተ ሠናይት፤
ኢየሱስ ንጉሠ ስብሐት።
ስብሐት ለከ።

95
ኢየሱስ ሕሙይ በእንቲአነ ኢየሱስ ሙቁሕ፤
እንተ አቀሙከ ውስተ ዐውደ ፍትሕ፤
ጊዜ ኮነ ጎሐ ጽባሕ።
ስብሐት ለከ።

96
ከመ በግዕ የዋህ በከመ ላሕም መግዝእ፤
መሥዋዕተ መድኃኒት ትኩን ለቤዝዎ ሰብእ፤
ዘኀለፍከ ዐፀደ ግፍዕ።
ስብሐት ለከ።

97
እምልብነ አግኅሥ እግዚኦ ነገረ ጸላዒ መስሕት፤
ዘአግኀሥከ ለነ ጽልመተ ሌሊት፤
ኢየሱስ ብርሃነ ሕይወት።
ስብሐት ለከ።

98
አኰቴተ ስብሐት ወትረ ለመንግሥትከ ስቡሕ
ጊዜ እምንዋምነ ንነቅሕ፤
ናቄርብ ለከ በቃለ ክላህ፤
ወንፌኑ ስብሐተ ዘነግህ። ፫ ጊዜ

99
ግናይ ለክሙ ሥሉስ ቅዱስ መዋዕያነ ክልኤ አእምሮ፤
ለብርሃን በነግህ ዘፈጠሮ፤
ቃልክሙ በተናግሮ።
ግናይ ለክሙ።

100
እምነ ብርሃን ብርሃነ መጠነ አሐቲ ሥርናይ፤
እለ አልበስክሙ ነገሥተ ሰማይ፤
ለወርኅ ወለፀሐይ።
ግናይ ለክሙ።

101
ሰዓተ ሌሊት ሥላሴ ዘወሰንክሙ በጎሕ፤
ወዘአክበርክሙ በፀዳል ብሩህ፤
ፀሐየ እምነ ወርኅ።
ግናይ ለክሙ።

102
ኀበ ርኅራኄክሙ በዝኀ በኀበ አልቦቱ መስፈርት
እለ ተሰመዩ በስመ ብእሲት፤
ሥላሴ እደወ ምሕረት።
ግናይ ለክሙ።

103
ከመ ኅብረ ለይ ሥጋየ አመ በኃጢአት ቄሐ፣
ኀዘን ብየ አምጣነ በዝኀ፣
ሥላሴ ዘዮም ወዘአሜሃ፣
በጽባሕ ሀቡኒ ፍሥሓ። ፫ ጊዜ

104
ስብሐት ለእግዚአብሔር ዘፈጠረነ ከመናምልኮ

ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግዝእትነ


ወመድኃኒትነ።

ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ


ወፀወንነ።
105
ጸሎተ ሃይማኖት

አቡነ ዘበሰማያት………..

106
የሦስቱ ሰዓት ጸሎት
107
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ! ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
መስቀሉ ጾረ
አርዑተ መስቀሉ ጾረ አርዑተ መስቀሉ ጾረ
አርዑተ መስቀሉ ጾረ
ይስቅልዎ ሖረ
ዬ ዬ ዬ ከመ ኪያነ ይቤዙ እግዚእ ኮነ ገብረ። 108
በመመራራት (በቀኝ በግራ) ፮ ጊዜ በል
ለከ ኃይል ፣ ክብር ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ
ለዓለም።
አማኑኤል አምላክየ ለከ ኃይል ፣ ክብር
ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ ለዓለም።

ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ፥


ክብር ወስብሐት ፥ ወእዝዝ እስከ ለዓለም። 109
ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ ፤ እስመ ኮንከኒ
ረዳእየ ፤ እብል በአኰቴት አቡነ ዘበሰማያት
ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን
ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር። ሲሳየነ
ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።

110
ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኢ ንኅድግ
ለዘአበሰለነ። ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ
ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ
ዓለም።

111
በመቀባበል (በቀኝ በግራ)
ለአምላክ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለሥሉስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።
112
ለማሕየዊ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለዕበዩ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

113
ለዕዘዙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ ለዓለመ
ዓለም።

ለመንግሥቱ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

114
ለኢየሱስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለክርስቶስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

115
ለሕማሙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለመስቀሉ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

116
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል
ለአምላክ ይደሉ።
ለሥሉስ ይደሉ።

ለማሕየዊ ይደሉ።
ለዕበዩ ይደሉ። 117
ለዕዘዙ ይደሉ።
ለመንግሥቱ ይደሉ።

ለኢየሱስ ይደሉ።
ለክርስቶስ ይደሉ።
118
ለሕመሙ ይደሉ
ለመስቀሉ ይደሉ።

119
በመመራራት ፮ ፤ ፮ ጊዜ
ለከ ይደሉ ኃይል ፤ ወለከ ይደሉ ስብሐት ፤
ወለከ ይደሉ አኮቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም።

የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበ ነው። 120


ዲያቆን፦ በውርድ ናባብ
ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ ፤
ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጸብኡኒ ፤
ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ።

ሦስት ካህናት በዜማ


ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ ፤
ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጸብኡኒ ፤
ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ።
121
ምንተኑ አዐስየኪ ዕሤተ፤
በእንተ ኵሉ ዘገበርኪ ሊተ፤
ማርያም ሠናይት ዝታፍቅሪ ምሕረተ፤
ሶበሰ ትትዐቀቢ ዘዚአየ ኃጢአተ እምኢሐየውኩ
አሐተ ሰዓተ።

122
በሰላመ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ሰላም ለኪ፤
ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ፤
እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ፤
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ፤
ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር
ምስሌኪ።
123
ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ ፣
እምቅድመ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት
ወንግሥ፣
መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ፣
እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፣
በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርስ።

124
እሰግድ ለኪ በል።

…..ተአምረ ማርያም……

125
ለስቅለት ዕለት ብቻ
በፈቃደ አቡሁ ወለሥመረተ ርዕሱ አመ ርዕሶ
ይትቀተል ፣
ከመተአገሠ ወልድ ኀፃውንተ ቅዱስ መስቀል፣
ሶበ ሰማእኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፣
ዘውኅዘ እምዓዕይንትኪ ከመውኂዘ ማይ ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ይኩነነ ቤዛ ማይ አንብዕኪ እም ኀጒል። 126
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ መላእክት ዘአርያም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ጻድቃን ዘገዳም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ርደቱ ለዝናም፣
ስብሐት ወክብር ወሰጊድ ለተአምርኪ ዮም፣
ወበተአምርኪ ተፈሥሐ ኲሉ ዓለም።

አቡነ ዘበሰማያት……………….
127
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብስተ ሕይወት ለዘይበልዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ ፤
ከመ ይባርኩነ ይፈኑ አርዳኦ ለፀባኢነ ይፅብዖ
ዋልታሁ ነሢኦ።

128
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአጽልእቲሁ ምስሌሁ ፣
ወመስቀለ ሞቱ ቅድሜሁ ፣
አዘቅተ ወይን ገቦሁ ፣
ቍርባነ አምልኮ ሥጋሁ ፣
ያብአነ ቤተ መርዓሁ ውስተ ደብተራሁ ፣
አመ ይትጋብኡ ለምሳሕ ሥርግዋን ሐራሁ።

129
ለጥብሓ ሥጋከ ንሴሰዮ ፣
ወለነቅዐ ደምከ ንረውዮ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ዘቀራንዮ ፣
ለላሕይከ ንትሜነይ ከመ ንረአዮ ፣
ውስተ ስያሃ ሱራፊ ለስእለትነ ደዮ ፣
በሕማመ ሞትከ አምላካዊ ለቍስልነ አጥዕዮ።

130
ለጥብሓ ሥጋከ ንጸግቦ ፣
ወለንቅዓ ደምከ ንሰርቦ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ርጉዘ ገቦ ፣
አይሁዳዊ ከሃዲ አሚነ ሥላሴ ዘአልቦ ፣
ኢተወልደ እማርያም ዘይቤለከ እመቦ ፣
ጸጐጓተ ዓለም (አህጉራተ ዓለም) ለይዑድ ከመ
ከልብ ርኂቦ።

…… ተአምረ ኢየሱስ አንብብ……


131
አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ወአዕጋር፣
አማሕፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ ክቡር፣
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት ወምድር፣
የዋቀሱ በእንቲአየ ተኰርኦትከ በበትር፣
ወተሠይጦትከ ከመ ገብር ለኅዳጥ ብሩር።

132
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ ወመላእክት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ጽዱላን ከዋክብት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ዕለታት ወአዝማናት፣
ወስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ ሕይወት፣
እስመ በመስቀልከ ድኅነ ኵሉ ፍጥረት።

133
ዓዲ
ስብሐት ለከ ኢየሱስ በአፈ ኵሉ ውዱስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ለእሩቃን ልብስ፤
ስብሐት ለከ ኢይሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ዘኢትሰአር ንጉሥ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ቃለ አብ ቅዱስ።

134
መቅድመ ወንጌል
መዝ 21÷ 16
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን።
ወአኀዙኒ ማኅበሮሙ ለእኩያን።
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን።

ቁሙ ወአጽምኡ ከመ ንኩን ድልዋነ ለሰሚአ


ወንጌል ቅዱስ ፤ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ መሐረነ
ወተሣሃለነ ወረስየነ ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት። 135
ካህን
ወንጌል ቅዱስ ዘዜነዉ ማቴዎስ ፣ ወማርቆስ ፣
ሉቃስ ፣ ወዮሐንስ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።

ሕዝብ ( በመስገድ)
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእነ ወአምላክነ ኵሉ
ጊዜ።
136
……ማቴዎስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አኀዝዎ ለኢየሱስ ወወሰድዎ
ይስቅልዎ።
137
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።
138
..…ማርቆስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አሕየወ ሎሙ በርባንሃ
ወወሀቦሙ ኢየሱስሃ ይስቅሉ።
139
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

140
...…ሉቃስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዓውደ
ምኵናን።

141
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

142
……ዮሐንስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ቀሰፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ
ወመጠዎሙ ይስቅልዎ።

143
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ተሣሃለነ
እግዚኦ።

144
ካህን፦
ጸልዩ በእንተ ጽንአ ዛቲ……….

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። (በየ ምዕራፉ ማብቂያ)

145
ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶቻችን ስም
ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት ፤ በውስጣቸውም
ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላም ስለዚህ ዓለም
መጠበቅ ፤ ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ ።

ሕዝብ 146

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህች ቦታና በሌሎችም ቦታዎች ስለሚገኙ
በነፍስ በሥጋ ስለታመሙ አባቶቻችንና
እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ
ለእኛም ለእነርሱም ሕይወቱን ፣ ጤንነቱን ሰጥቶ
በጎ ነገርን ያደርግ ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 147

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በባሕር ፣ በየብስ ፣ በወንዝ ፣ በሸለቆ በሌላውም
መንገድ ስለሚጓዙ አባቶቻችንና እናቶቻችን
ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ በቀና መንገድ
መርቶ በሰላም በደስታ ወደ መኖሪያቸው
ይመልሳቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 148

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በእርሻ ስለሚገኝ ፍሬ ፣ ስለ ዛፎችና ስለ ወይኖች
በዓለምም ውስጥ ፍሬን ስለምታፈራ ዛፍ ሁሉ
ጌታ ባርኮ አብዝቶ ከጥፋትም ጠብቆ ለፍጻሜ
ፍሬ ያደርሳቸው ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 149

እግዚኦ ተሣሃለነ።
አምላካችን ክርስቶስ በገዦችና በፈራጆች ሁሉ
ፊት ይቅርታንና ምሕረትን እንዲሰጠን ፤
ልቡናቸውንም ሁልጊዜ በቸርነቱ እንዲያራራልን
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 150

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስለአስተዳዳሪዎቿና
በጠረፎቿ ጠላትን በመካላከል ያሉትን ጌታ በሰላም
ይጠብቅ ዘንድ በዓለሙ ሁሉ ስላሉ አብያተ
ክርሲያናትም መልካም ነገርን ያስቡ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ 151

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በክርስቶስ አምነው ከዚህ በፊት ስለሞቱ
አባቶቻችንና እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እኅቶቻን
እነርሱም የተቀደሱ አባቶቻችን ሊቃነ ጳጳሳትና
አባቶቻችን ጳጳሳት ፣ አባቶቻችን ኤጲስ ቆጶሳት ፣
አባቶቻችን ቆሞሳት ፣ አባቶቻችን ቀሳውስት ፣
ወንድሞቻችን ዲያቆናት ፣ አባቶቻችን መንኮሳትና
ወንድሞቻችን ሕዝባውያን ሌሎችም ከክርስቲያን
152
ወገን በሞት ያረፉት ሁሉ ናቸው። ጌታ ዕረፍተ
ነፍስን ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ 153

እግዚኦ ተሣሃለነ።
የክርስቲያን እምነት ላልተፈጸመላቸው ወገኖቻችን
ጌታ ይባርካቸው ዘንድ እስከመጨረሻዪቱም ሕቅታ
በቀናች ሃይማኖት ያጸናቸው ዘንድ ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 154

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ሐዋርያት ስለሰበሰቧትና ስላጸኗት ስለ አንዲት ቤተ
ክርስቲያን ሰላም ስለ ሕዝቡም ሁሉ መዳንና ስለ
ቦታው ሁሉ መጠበቅ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 155

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ንዑድ ስለሚሆን ስለአባታችን አባ ...... የኢትዮጵያ
ፓትርያርክ የጳጳሳቱ አለቃ ስለ አባቶቻችን
የጳጳሳት አለቆች ኤጲስ ቆጶሳት ስለ ንዑድ ሊቀ
ጳጳስ አባ.............ሕይወትና አኗኗር ሰፊ ዘመናትን
፤ ረዥም ዓመታትን ሰጥቶ በመንበረ ስብከታቸው
እያንዳንዳቸውን በሰላም ያጸናቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 156

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለአንድነታችን የቀናች ኃይማኖት ስላለቻቸው
ሕዝበ ክርስቲያን አንድነት ጌታ ይጠብቃቸውና
በሰላም ያስፈጽማቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 157

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለከበረች ቤተ ክርስቲያን መባን ከሰውና ከእንሰሳ
ስለሚያቀርቡ ሰዎች ጌታ ይባርካቸው ዘንድ
በሥራቸውም እንዲጸኑ ይረዳቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 158

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ምእመናን በየስፍራቸው ሁሉ በቸርነት
ሰለሚያስቡና ለበጎ ነገር ስለሚድክሙ የቀና
ሃይማኖት ስላላቸው ሰዎች ሁሉ ጌታ ይባርካቸው
ዘንድ ዋጋቸውንም ይሰጣቸው ፤ ይቅርታን
ያደርግላቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 159

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለቊርባን የሚሆን ስንዴውን ፤ ዕጣኑን ፤ ዘቢቡን ፤
ዘይቱን ፤ መብራቱን ፤ የሚነበብባቸው
መጻሕፍትን ፤ ሌላውንም የቤተ መቅደስ ዕቃ ሁሉ
በመስጠት ስለሚያስቡ ሰዎች በመንግሥተ ሰማያት
የበለጠ ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 160

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስማቸውን በያንዳንዳቸው እንድንጠራ ስላዘዙን ስለ
ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና ታላላቆች አባቶችን
ጌታ ይባርካቸው (ያከብራቸው) ፤ በባለስጣኖችና
በሹማምንትም ፊት ፤ በፈራጆችም አደባባይ
ፍቅርን ፣ መወደድን ያድላቸው ዘንድ። የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 161

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በደዌ ሥጋ ፤ በደዌ ነፍስ ለደከሙና ለተቸገሩ
ለባልቴቲቱም ፤ አባት እናት ለሞቱባቸው ፤
ለድኆች ልጆችና ለተጨነቁ ሰዎች ፤ እርሻ ላረሱ ፤
ዘር ለዘሩ ፤ ለሚሸጡ ፤ ለሚገዙ ፤ ለተጨነቀችም
ሰውነት በማናቸውም ቦታ ሁሉ ጌታ ራርቶ ይቅር
እንዲላቸው የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 162

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በግዞት ፣ በምርኮ ተይዘው ለተጨነቁ ፤ አገር ለቀው
ለተሰደዱ ፤ በአጋንንት አሽክላም ለተያዙ ፣ ጌታ
ከግዞት ከምርኮኝነት ያወጣቸው ዘንድ ፤
ይቅርታውንም ሰጥቶ እነርሱንም እኛንም ያድነን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 163

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለነፍሳቸው ይቅርታን እየፈለጉ ክቡር በሆነ ስፍራ
ስለተሰበሰቡት ሁሉ የእውነተኛ አምላካችን
የጌታችን ይቅርታ ፈጥኖ ይደረግላቸው ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 164

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህ ዓመት ስለዝናም መዝነም ፤ ስለ ባሕርና
ስለወንዞች መሙላት እውነተኛ አምላካችን ክርስቶስ
ይባርካቸው ዘንድ (በረከቱን ስጥቶ) እስከ ልካቸው
ይሞላቸው ዘንድ ለምድርም ልምላሜዋን ሰጥቶ ደስ
ያሰኛት ዘንድ ፤

165
ሥጋዊውን ደማዊውን ሁሉ በረደኤት ያጸና ዘንድ
፤ ለእንስሳትም ሁሉ ድኅነትን ይሰጥ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 166

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በጸሎታችን እናስባቸው ዘንድ ‘አስቡን ፣
አትርሱን’ ስላሉን ሰዎች እግዚአብሔር በበጎ
ያስባቸው ዘንድ ፤ በየጊዜውም ሁሉ ይቅር ይላቸው
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 167

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ይህችን ሳምንት ጌታ በበጎ ይፈጽማት ዘንድ ፤
ከእኛም የጠላትን መፈታተን አርቆ ሰውነታችንን
እንዲያድን ይቅር እንዲለን ዘንድ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 168

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ጌታችን አምላካችን ራርቶ ይቅር እንዲለን
ልመናችንንም ተቀብሎ ይህችን ሳምንት በደህናና
በሰላም ያስፈጽመን ዘንድ ፤ የትንሣኤውንም
ብርሃን በፍጹም ደስታ ያሳየን ዘንድ
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 169

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ በእንቲአነ
በሕማማቲሁ ቤዘወነ።

ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ እስመ ውእቱ ገብረ


መድኃኒተ በብዝሀ ሣህሉ።
170
ኪርያላይሶን ናይናን ፦ (በግሪክኛ )
እግዚኦ መሐረነ ፦ (በግዕዝ )
አቤቱ ይቅር በለን ፦ (በአማርኛ )

እብኖዲ ፣ ታዖስ ፣ ማስያስ ፣ አማኑኤል ፤ ትስቡጣ


(የአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአምላክነት
መጠሪያዎቹ ናቸው።)
171
ካህንና ሕዝብ ( በመቀባበል)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን

172
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

173
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! እብኖዲ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ታዖስ ናይናን
ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ማስያስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኢየሱስ ናይናን
ኪርያላይሶን! 174
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ክርስቶስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! አማኑኤል ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ትስቡጣ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን


175
18
38
30
19
ኪርያላይሶን ፵፩ ጊዜ በመመራራት!

39
40
37
34
32
33
36
41
35
21
24
29
31
28
25
9
20
23
22
26
27
10
14
16
13
15
12
17
11
4
6
85
2
3
71
176
ሰላምታ
ሰላም ለኪ ማርያም ርግብ ሰማያዊት፤
ወንስር መንፈሳዊት፤
ሰላም ለኪ።

ሥምረተ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ መላኪ፤


እምትካት ዘኀረየኪ።
ሰላም ለኪ። 177
ጊዜ ጸልዮትኪ በጽሐ ከመ ኢይሙት ገብርኪ
ቅድሜሁ ስግዲ ወአስተብርኪ፤
እንዘ ታዘክርዮ እም ጻማ ንግደትኪ፤
ርግብየ የዋሂት ለየዋህ ወልድኪ። ፫ ጊዜ

178
ስብሐት ለከ እኤምኀ አእጋሪከ በጊዜ ሠለስቱ ሰዓት
ቅድመ ጲላጦስ ዘቆማ፤
ኢየሱስ ጠቢብ ወንጉሥ ፌማ።
ዘአድከምከ ኃይለ መስቴማ፤
ስብሐት ለከ።

179
እንዘ ይሰልቡ ልብሰከ ወክዳነከ ጸዓዳ፤
እንተ አልበሱከ ከለሜዳ፤
ኢየሱስ ንጉሠ ይሁዳ፡
ስብሐት ለከ።

180
ተፈጸመ ብከ እግዚኦ ቃለ ዳዊት ንጉሥ፤
ሶበ ተካፈሉ በዕፃ ወፋስ፤
ልብሰከ ልብሰ ሞገስ፤
ስብሐት ለከ።

181
ማኅበራነ አይሁድ አሜሃ አዕፅምቲከ ኈለቁ፤
ወዲበ ገጽከ ምራቀ ወረቁ፤
ላዕሌከ እንዘ ይሣለቁ።
ስብሐት ለከ።

182
እፎ መጦከ ዘባነከ ለጥብጣቤ መጽዕቅ፤
ገጽከኒ ተወክፈ ኀፍረተ ምራቅ፤
ዘአእሩግ ወዘደቂቅ፤
ስብሐት ለከ።

183
አዕርግ ለነ እግዚኦ በጊዜ ሠለስቱ ሰዓት፤
ዘናቄርብ ለከ መሥዋዕተ ስብሐት፤
ሕገ ሠርዑ ሐዋርያት፤
ስብሐት ለከ።

184
ኀበ ሐዋርያት ኀብሩ በጽርሐ ጽዮን እንግልጋ፤
ዘፈኖከ ሎሙ መንፈሰ ጸጋ፤
ፈኑ ለነ እንበለ ንትጋ፤
ያኅድገነ ምግባረ ዘሥጋ። ፫ ጊዜ

185
ግናይ ለክሙ ሥሉስ ቅዱስ ጠበብተ ፮ቱ ዕለት፤
አዳምሃ በሣልስት ሰዓት፤
ዘፈጠርክሙ እንበለ ሞት፤
ግናይ ለክሙ።

186
ድኅረ ተፈጥሮቱ ለሰብእ በኈልቈ ዕለታት አርባዓ፤
እለ ታብዕሉ ወታነድዩ ሰብአ፤
መጽሐፍ ከመ አይድዐ፤
ግናይ ለክሙ።

187
ለሐዋርያተ ጽድቅ ሥላሴ በጊዜ ሰዓት ሠለስቱ፤
በልሳን ሰብዓ ወክልኤቱ፤
ሥላሴክሙ ዘትከሥቱ።
ግናይ ለክሙ።

188
ለጸላኤ ብርሃን ሰብእ ከመ ዘእኩይ ምግባሩ፤
እንዘ ትሬእዩ ወተአምሩ፤
ሥላሴ ዘትምሕሩ
ግናይ ለክሙ።

189
ድኅረ ስብኮ ላሕም አቀመ በደብረ ኮሬብ መካን፤
ካህን አሮን ወምእመን፤
ዘመሐርክምዎ ለአሮን ካህን፤
መሐሩኒ ሥላሴ ኄራን። ፫ ጊዜ

190
ስብሐት ለእግዚአብሔር ዘፈጠረነ ከመ ናምልኮ።

ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግዝእትነ


ወመድኃኒትነ።

ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ


ወፀወንነ።
191
ጸሎተ ሃይማኖት

አቡነ ዘበሰማያት………………..

192
የስድስቱ ሰዓት ጸሎት
193
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ተሰቅለ ተሰቅለ ተሰቅለ ወሐመ ቤዛ ኵሉ ኮነ
ዬ ዬ ዬ በመስቀሉ ቤዘወነ
እሞት ባልሐነ።
194
በመመራራት (በቀኝ በግራ) ፮ ጊዜ በል
ለከ ኃይል ፣ ክብር ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ
ለዓለም።
አማኑኤል አምላክየ ለከ ኃይል ፣ ክብር
ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ ለዓለም።

ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ፥


ክብር ወስብሐት ፥ ወእዝዝ እስከ ለዓለም። 195
ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ ፤ እስመ ኮንከኒ
ረዳእየ ፤ እብል በአኰቴት አቡነ ዘበሰማያት
ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን
ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር። ሲሳየነ
ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።

196
ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኢ ንኅድግ
ለዘአበሰለነ። ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ
ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ
ዓለም።

197
በመቀባበል (በቀኝ በግራ)
ለአምላክ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለሥሉስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።
198
ለማሕየዊ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለዕበዩ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

199
ለዕዘዙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ ለዓለመ
ዓለም።

ለመንግሥቱ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

200
ለኢየሱስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለክርስቶስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

201
ለሕማሙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለመስቀሉ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

202
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል
ለአምላክ ይደሉ።
ለሥሉስ ይደሉ።

ለማሕየዊ ይደሉ።
ለዕበዩ ይደሉ።
203
ለዕዘዙ ይደሉ።
ለመንግሥቱ ይደሉ።

ለኢየሱስ ይደሉ
ለክርስቶስ ይደሉ።
204
ለሕመሙ ይደሉ።
ለመስቀሉ ይደሉ።

205
በመመራራት ፮ ፤ ፮ ጊዜ
ለከ ይደሉ ኃይል ፤ ወለከ ይደሉ ስብሐት ፤
ወለከ ይደሉ አኮቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም።

206

የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበ ነው።


ምንተኑ አዐስየኪ ዕሤተ፤
በእንተ ኵሉ ዘገበርኪ ሊተ፤
ማርያም ሠናይት ዝታፍቅሪ ምሕረተ፤
ሶበሰ ትትዐቀቢ ዘዚአየ ኃጢአተ እምኢሐየውኩ
አሐተ ሰዓተ።

207
በሰላመ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ሰላም ለኪ፤
ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ፤
እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ፤
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ፤
ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር
ምስሌኪ።
208
ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ ፣
እምቅድመ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት
ወንግሥ፣
መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ፣
እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፣
በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርስ።

209
እሰግድ ለኪ በል።

…..ተአምረ ማርያም……

210
ለስቅለት ዕለት ብቻ
በፈቃደ አቡሁ ወለሥመረተ ርዕሱ አመ ርዕሶ
ይትቀተል ፣
ከመተአገሠ ወልድ ኀፃውንተ ቅዱስ መስቀል፣
ሶበ ሰማእኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፣
ዘውኅዘ እምዓዕይንትኪ ከመውኂዘ ማይ ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ይኩነነ ቤዛ ማይ አንብዕኪ እም ኀጒል። 211
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ መላእክት ዘአርያም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ጻድቃን ዘገዳም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ርደቱ ለዝናም፣
ስብሐት ወክብር ወሰጊድ ለተአምርኪ ዮም፣
ወበተአምርኪ ተፈሥሐ ኲሉ ዓለም።

አቡነ ዘበሰማያት……………….
212
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብስተ ሕይወት ለዘይበልዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ ፤
ከመ ይባርኩነ ይፈኑ አርዳኦ ለፀባኢነ ይፅብዖ
ዋልታሁ ነሢኦ።

213
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአጽልእቲሁ ምስሌሁ ፣
ወመስቀለ ሞቱ ቅድሜሁ ፣
አዘቅተ ወይን ገቦሁ ፣
ቍርባነ አምልኮ ሥጋሁ ፣
ያብአነ ቤተ መርዓሁ ውስተ ደብተራሁ ፣
አመ ይትጋብኡ ለምሳሕ ሥርግዋን ሐራሁ።

214
ለጥብሓ ሥጋከ ንሴሰዮ ፣
ወለነቅዐ ደምከ ንረውዮ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ዘቀራንዮ ፣
ለላሕይከ ንትሜነይ ከመ ንረአዮ ፣
ውስተ ስያሃ ሱራፊ ለስእለትነ ደዮ ፣
በሕማመ ሞትከ አምላካዊ ለቍስልነ አጥዕዮ።

215
ለጥብሓ ሥጋከ ንጸግቦ ፣
ወለንቅዓ ደምከ ንሰርቦ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ርጉዘ ገቦ ፣
አይሁዳዊ ከሃዲ አሚነ ሥላሴ ዘአልቦ ፣
ኢተወልደ እማርያም ዘይቤለከ እመቦ ፣
ጸጐጓተ ዓለም (አህጉራተ ዓለም) ለይዑድ ከመ
ከልብ ርኂቦ።

…… ተአምረ ኢየሱስ አንብብ……


216
አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ወአዕጋር፣
አማሕፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ ክቡር፣
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት ወምድር፣
የዋቀሱ በእንቲአየ ተኰርኦትከ በበትር፣
ወተሠይጦትከ ከመ ገብር ለኅዳጥ ብሩር።

217
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ ወመላእክት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ጽዱላን ከዋክብት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ዕለታት ወአዝማናት፣
ወስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ ሕይወት፣
እስመ በመስቀልከ ድኅነ ኵሉ ፍጥረት።

218
ዓዲ
ስብሐት ለከ ኢየሱስ በአፈ ኵሉ ውዱስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ለእሩቃን ልብስ፤
ስብሐት ለከ ኢይሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ዘኢትሰአር ንጉሥ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ቃለ አብ ቅዱስ።

219
ካህናትና ሕዝብ
ለመስቀልከ ንሰግድ ኦ ሊቅነ
ወለትንሣኤከ ቅድስት ንሴብሕ ኵልነ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ።

220
ካህናትና ሕዝብ
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት ፤ ዘተወልደ እማያም እምቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ። ቅዱስ እግዚአብሔር
ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው ዘኢይመውት ፤
ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ ዲበ ዕፀ መስቀል
ቅዱስ ተሣሃለነ እግዚኦ።
221
ቅድመ ወንጌል
መዝ 21 ÷ 16
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ።
ወኈለቁ ኵሎ አዕፅምትየ።
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ።

ቁሙ ወአጽምኡ ከመ ንኩን ድልዋነ ለሰሚአ ወንጌል


ቅዱስ ፤ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ መሐረነ ወተሣሃለነ
ወረስየነ ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት። 222
ካህን
ወንጌል ቅዱስ ዘዜነዉ ማቴዎስ ፣ ወማርቆስ ፣
ሉቃስ ፣ ወዮሐንስ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።

ሕዝብ (በመስገድ)
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእነ ወአምላክነ ኵሉ
ጊዜ።
223
……ማቴዎስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ
ወወሰድዎ ይስቅልዎ።
224
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

225
……ማርቆስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት
ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን።
226
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

227
……ሉቃስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት አበጥዎ ለስምዖን ከመ
ይፁር መስቀሎ።
228
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

229
……ዮሐንስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማዕከለ
ክልኤ ፈያት።
230
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

231
ካህናት
አምንስቲቲ ሙኪርያ አንቲ ፋሲልያሱ ፤
አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ ፤
አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ።
ትርጉም
አምንስቲቲ -- ተዘከረነ (አስበን)
ሙኪርያ -- እግዚኦ (ጌታ ሆይ)
ሙአጊያ -- ቅዱስ
ሙዳሱጣ -- ሊቅ 232

አንቲ ፋሲልያሱ -- በውስተ መንግሥትከ (በመንግሥትህ)


ሕዝብ
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ ፤
ተዘከረነ እግዚኦ ኦ ሊቅነ ፤
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ።

በከመ ተዘከርኮ ለፈያታዊ ዘየማን እንዘ ሀሎከ ዲቢ ዕፀ


መስቀል ቅዱስ።

233
ካህን፦
ጸልዩ በእንተ ጽንአ ዛቲ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። (በየ ምዕራፉ ማብቂያ)

234
ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶቻችን ስም
ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት ፤ በውስጣቸውም
ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላም ስለዚህ ዓለም
መጠበቅ ፤ ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ ።

ሕዝብ 235

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህች ቦታና በሌሎችም ቦታዎች ስለሚገኙ
በነፍስ በሥጋ ስለታመሙ አባቶቻችንና
እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ
ለእኛም ለእነርሱም ሕይወቱን ፣ ጤንነቱን ሰጥቶ
በጎ ነገርን ያደርግ ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 236

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በባሕር ፣ በየብስ ፣ በወንዝ ፣ በሸለቆ በሌላውም
መንገድ ስለሚጓዙ አባቶቻችንና እናቶቻችን
ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ በቀና መንገድ
መርቶ በሰላም በደስታ ወደ መኖሪያቸው
ይመልሳቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 237

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በእርሻ ስለሚገኝ ፍሬ ፣ ስለ ዛፎችና ስለ ወይኖች
በዓለምም ውስጥ ፍሬን ስለምታፈራ ዛፍ ሁሉ
ጌታ ባርኮ አብዝቶ ከጥፋትም ጠብቆ ለፍጻሜ
ፍሬ ያደርሳቸው ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 238
አምላካችን ክርስቶስ በገዦችና በፈራጆች ሁሉ
ፊት ይቅርታንና ምሕረትን እንዲሰጠን ፤
ልቡናቸውንም ሁልጊዜ በቸርነቱ እንዲያራራልን
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 239
ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስለአስተዳዳሪዎቿና
በጠረፎቿ ጠላትን በመካላከል ያሉትን ጌታ በሰላም
ይጠብቅ ዘንድ በዓለሙ ሁሉ ስላሉ አብያተ
ክርሲያናትም መልካም ነገርን ያስቡ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ 240

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በክርስቶስ አምነው ከዚህ በፊት ስለሞቱ
አባቶቻችንና እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እኅቶቻን
እነርሱም የተቀደሱ አባቶቻችን ሊቃነ ጳጳሳትና
አባቶቻችን ጳጳሳት ፣ አባቶቻችን ኤጲስ ቆጶሳት ፣
አባቶቻችን ቆሞሳት ፣ አባቶቻችን ቀሳውስት ፣
ወንድሞቻችን ዲያቆናት ፣ አባቶቻችን መንኮሳትና
ወንድሞቻችን ሕዝባውያን ሌሎችም ከክርስቲያን
241
ወገን በሞት ያረፉት ሁሉ ናቸው። ጌታ ዕረፍተ
ነፍስን ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ 242

እግዚኦ ተሣሃለነ።
የክርስቲያን እምነት ላልተፈጸመላቸው ወገኖቻችን
ጌታ ይባርካቸው ዘንድ እስከመጨረሻዪቱም ሕቅታ
በቀናች ሃይማኖት ያጸናቸው ዘንድ ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 243

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ሐዋርያት ስለሰበሰቧትና ስላጸኗት ስለ አንዲት ቤተ
ክርስቲያን ሰላም ስለ ሕዝቡም ሁሉ መዳንና ስለ
ቦታው ሁሉ መጠበቅ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 244

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ንዑድ ስለሚሆን ስለአባታችን አባ ...... የኢትዮጵያ
ፓትርያርክ የጳጳሳቱ አለቃ ስለ አባቶቻችን የጳጳሳት
አለቆች ኤጲስ ቆጶሳት ስለ ንዑድ ሊቀ ጳጳስ
አባ.............ሕይወትና አኗኗር ሰፊ ዘመናትን ፤
ረዥም ዓመታትን ሰጥቶ በመንበረ ስብከታቸው
እያንዳንዳቸውን በሰላም ያጸናቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 245

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለአንድነታችን የቀናች ኃይማኖት ስላለቻቸው
ሕዝበ ክርስቲያን አንድነት ጌታ ይጠብቃቸውና
በሰላም ያስፈጽማቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 246

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለከበረች ቤተ ክርስቲያን መባን ከሰውና ከእንሰሳ
ስለሚያቀርቡ ሰዎች ጌታ ይባርካቸው ዘንድ
በሥራቸውም እንዲጸኑ ይረዳቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 247

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ምእመናን በየስፍራቸው ሁሉ በቸርነት
ሰለሚያስቡና ለበጎ ነገር ስለሚድክሙ የቀና
ሃይማኖት ስላላቸው ሰዎች ሁሉ ጌታ ይባርካቸው
ዘንድ ዋጋቸውንም ይሰጣቸው ፤ ይቅርታን
ያደርግላቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 248

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለቊርባን የሚሆን ስንዴውን ፤ ዕጣኑን ፤ ዘቢቡን ፤
ዘይቱን ፤ መብራቱን ፤ የሚነበብባቸው
መጻሕፍትን ፤ ሌላውንም የቤተ መቅደስ ዕቃ ሁሉ
በመስጠት ስለሚያስቡ ሰዎች በመንግሥተ ሰማያት
የበለጠ ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 249

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስማቸውን በያንዳንዳቸው እንድንጠራ ስላዘዙን ስለ
ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና ታላላቆች አባቶችን
ጌታ ይባርካቸው (ያከብራቸው) ፤ በባለስጣኖችና
በሹማምንትም ፊት ፤ በፈራጆችም አደባባይ
ፍቅርን ፣ መወደድን ያድላቸው ዘንድ። የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 250

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በደዌ ሥጋ ፤ በደዌ ነፍስ ለደከሙና ለተቸገሩ
ለባልቴቲቱም ፤ አባት እናት ለሞቱባቸው ፤
ለድኆች ልጆችና ለተጨነቁ ሰዎች ፤ እርሻ ላረሱ ፤
ዘር ለዘሩ ፤ ለሚሸጡ ፤ ለሚገዙ ፤ ለተጨነቀችም
ሰውነት በማናቸውም ቦታ ሁሉ ጌታ ራርቶ ይቅር
እንዲላቸው የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 251

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በግዞት ፣ በምርኮ ተይዘው ለተጨነቁ ፤ አገር ለቀው
ለተሰደዱ ፤ በአጋንንት አሽክላም ለተያዙ ፣ ጌታ
ከግዞት ከምርኮኝነት ያወጣቸው ዘንድ ፤
ይቅርታውንም ሰጥቶ እነርሱንም እኛንም ያድነን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 252

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለነፍሳቸው ይቅርታን እየፈለጉ ክቡር በሆነ ስፍራ
ስለተሰበሰቡት ሁሉ የእውነተኛ አምላካችን
የጌታችን ይቅርታ ፈጥኖ ይደረግላቸው ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 253

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህ ዓመት ስለዝናም መዝነም ፤ ስለ ባሕርና
ስለወንዞች መሙላት እውነተኛ አምላካችን ክርስቶስ
ይባርካቸው ዘንድ (በረከቱን ስጥቶ) እስከ ልካቸው
ይሞላቸው ዘንድ ለምድርም ልምላሜዋን ሰጥቶ ደስ
ያሰኛት ዘንድ ፤

254
ሥጋዊውን ደማዊውን ሁሉ በረደኤት ያጸና ዘንድ
፤ ለእንስሳትም ሁሉ ድኅነትን ይሰጥ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 255

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በጸሎታችን እናስባቸው ዘንድ ‘አስቡን ፣
አትርሱን’ ስላሉን ሰዎች እግዚአብሔር በበጎ
ያስባቸው ዘንድ ፤ በየጊዜውም ሁሉ ይቅር ይላቸው
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 256

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ይህችን ሳምንት ጌታ በበጎ ይፈጽማት ዘንድ ፤
ከእኛም የጠላትን መፈታተን አርቆ ሰውነታችንን
እንዲያድን ይቅር እንዲለን ዘንድ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 257

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ጌታችን አምላካችን ራርቶ ይቅር እንዲለን
ልመናችንንም ተቀብሎ ይህችን ሳምንት በደህናና
በሰላም ያስፈጽመን ዘንድ ፤ የትንሣኤውንም
ብርሃን በፍጹም ደስታ ያሳየን ዘንድ
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። 258
ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ በእንቲአነ
በሕማማቲሁ ቤዘወነ።

ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ እስመ ውእቱ ገብረ


መድኃኒተ በብዝሀ ሣህሉ።

259
ካህንና ሕዝብ ( በመቀባበል)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን

260
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

261
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! እብኖዲ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ታዖስ ናይናን
ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ማስያስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኢየሱስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
262
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ክርስቶስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! አማኑኤል ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ትስቡጣ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን


263
ኪርያላይሶን ፵፩ ጊዜ በመመራራት!

18
38
30
19
39
40
37
34
32
33
36
41
35
21
24
29
31
28
25
9
20
23
22
26
27
10
14
16
13
15
12
17
11
4
6
85
2
3
71
264
ሰላምታ
ማርያም ውድስት በልሳነ ኵሉ ፍጥረት፤
ታቦት አንቲ ዘሙሴ ጽላት፤
ዘሕግ ወዘሥርዓት።
ሰላም ለኪ።
ገይበ ብሩር ጽሪት ወመቅዳሐ ንጹሕ ሐሊብ፤
ማርያም መሶብ ዘመና ልሁብ
እንተ ፆርኪ ሲሳየ ሕዝብ። 265

ሰላም ለኪ
ትርሢተ ቤቱ ሠናይ ለነቢይ ሐጌ፤
ወወለት አንቲ ዘሰሎሞን ሐርጌ፤
ማርያም ዘመነ ጽጌ።
ሰላም ለኪ።

እመ ቅድው በግዕ ዘቀተልዎ በግፍዕ፤


ወደብተራ ስምዕ ዘጳውሎስ ረድዕ፤
ማርያም ዘመነ ፍግዕ። 266

ሰላም ለኪ።
ኦርያሬሰ ሰማይ ልብስኪ ወአሣዕንኪ እብላ፤
ጽጌ ደንጎላ ቀይሕ ዘምድረ ቈላ፤
ማርያም ዘመነ ተድላ።
ሰላም ለኪ።

በመድብለ ማኅበር ጽፉቅ እዌድሰኪ በጻሕቅ፤


ከመ ትምዐድኒ ነገራተ ጽድቅ፤
ማርያም ዘመነ ዕርቅ።
ሰላም ለኪ።
267
ተደንግሎ ሥጋ ወነፍስ ለባሕቲትኪ ኮነ፤
አመኒ በጎል ወለድኪ ሕፃነ፤
ኢረስሐ ወኢማሰነ።
ሰላም ለኪ።

እሙ በሊዮ በእንቲአየ ለፍሬ ከርሥኪ እብኖዲ።


ላዕሌሁ ምሕረተ ኢታጐንዲ፤
እመ አሕዘነከ ብእሲ አባዲ፤
ቤዛ ነፍሱ ንጽሕየ እፈዲ። ፫ ጊዜ 268
ስብሐት ለከ ኦ ዘተቀኖከ ኢየሱስ ጻድቅ ማዕከለ
ክልኤ ፈያት፤
እንዘ ኢትከውን አንተ ገባሬ እኪት፤
ከመ ትሥዐር ቀኖተ ሞት።
ስብሐት ለከ።

269
እፎ ሰፋሕከ አዕዳዊከ ወተሰቀልከ በዕፅ፤
ዕፅወተ ቀላያት ታርኁ አምሳለ አንቀጽ፤
እንተ ሖርከ በብሔረ ግብጽ።
ስብሐት ለከ።

270
ጸሐይ ብሩህ አሜሃ ጊዜ ቀትር ጸልመ፤
ወርኅኒ ጽዱል ተመሰለ ደመ፤
ትንቢት ከመ ቀደመ።
ስብሐት ለከ።

ለአብርሃም አብ ቀዳሚ ዘአስተርአይኮ ክርስቶስ፤


ቀትረ ታሕተ ዕፀ ድርስ፤
ተሰቀልከ ከመ እቡስ። 271

ስብሐት ለከ።
ኀዘነ ማርያም እምከ ነጺረከ ለዘታፈቅሮ ሐዋርያ፤
ትቤሎ እምከ ነያ፤
ከመ ትናዝዝ ብዝኀ ብካያ።
ስብሐት ለከ።

ዘሰአልከ ማየ እግዚኦ እምነ ሳምራዊት ብእሲት፤


ከመ ትፈጽም ኵሎ ነገረ ትስብእት፤
እንዘ አንተ ማየ ሕይወት።
ስብሐት ለከ።
272
ሕጽረነ ወትረ እግዚኦ ለደቂቀ ዛቲ ማኅበር፤
በመስቀልከ መግረሬ ፀር፤
እምድድቅ ወእምጋኔነ ቀትር፤
ወእምኵሉ ዘይመጽእ ግብር። ፫ ጊዜ

ግናይ ለክሙ ሥሉስ ቅዱስ ዕሩያነ አካል ወገጽ፤


ዘአስተርአይክሙ እንበለ ሕጸጽ፤
ጊዜ ቀትር ታሕተ እፅ።
ግናይ ለክሙ።
273
ለንግሥክሙ ሰገደ አብርሃም በርእሱ፤
ቤተ ገብርክሙ እንዘ ገኃሡ፤
አጋዕዝትየ ዘትሤልሱ።
ግናይ ለክሙ።

በላዕለ ማርያም ድንግል ሥላሴክሙ ተረክበ፤


በዮርዳኖስ ቅድመ ወበታቦር ካዕበ፤
ወንጌል ከመ ነበበ።
ግናይ ለክሙ።
274
ለቤተ ክርስቲያን ሥላሴ አናቅጺሃ አንትሙ፤
ሱራፌልኒ በቅዳሴሆሙ፤
ያኤምሩ ግጻዌክሙ።
ግናይ ለክሙ።

ፈጣሪያነ ፀሐይ ወወርኅ አጋዕዝትየ ሥላሴ፤


ዘነጸሩክሙ ኤልያስ ወሙሴ፤
በክብር ወበውዳሴ። 275

ግናይ ለክሙ።
ጠፈረ ቤትክሙ ማይ ዘኅብሩ በረድ፤
እንተ ነጸርዎ ኅሩያን አንጋድ፤
በስኢል ወበሰጊድ።
ግናይ ለክሙ።

አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዝክርክሙ ሕይወት፤


ሶበ ከናፍርየ እከሥት፤
ስመ ዚአክሙ በኵሉ ሰዓት፤
ይስማዕ እምአፉየ ወይደንግፅ ሞት። ፫ ጊዜ
276
ስብሐት ለእግዚአብሔር ዘፈጠረነ ከመናምልኮ

ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግዝእትነ


ወመድኃኒትነ።

ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ


ወፀወንነ።
277
ጸሎተ ሃይማኖት

አቡነ ዘበሰማያት………………………

278
የዘጠኝ ሰዓት ጸሎት
279
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሶበ ሰቀልዎ ፤ ሶበ ሰቀልዎ ፤ ሶበ ሰቀልዎ ለእግዚነ
ፀሐይ ጸልመ ወወርኅ ደመ ኮነ ዬ ዬ ዬ
አድለቅለቀት ምድር ወተከሥቱ መቃብራት።
280
በመመራራት (በቀኝ በግራ) ፮ ጊዜ በል
ለከ ኃይል ፣ ክብር ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ
ለዓለም።

281
አማኑኤል አምላክየ ለከ ኃይል ፣ ክብር
ወስብሐት ፣ ወዕዘዝ እስከ ለዓለም።

ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ፥


ክብር ወስብሐት ፥ ወእዝዝ እስከ ለዓለም።

282
ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ ፤ እስመ ኮንከኒ
ረዳእየ ፤ እብል በአኰቴት አቡነ ዘበሰማያት
ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን
ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር። ሲሳየነ
ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።

283
ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኢ ንኅድግ
ለዘአበሰለነ። ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ
ይእቲ መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ
ዓለም።

284
በመቀባበል (በቀኝ በግራ)
ለአምላክ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለሥሉስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።
285
ለማሕየዊ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለዕበዩ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

286
ለዕዘዙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ ለዓለመ
ዓለም።

ለመንግሥቱ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

287
ለኢየሱስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለክርስቶስ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

288
ለሕማሙ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ
ለዓለመ ዓለም።

ለመስቀሉ ይደሉ! ክብር ወስብሐት ወዕዘዝ


ለዓለመ ዓለም።

289
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል
ለአምላክ ይደሉ።
ለሥሉስ ይደሉ።

ለማሕየዊ ይደሉ።
ለዕበዩ ይደሉ።
290
ለዕዘዙ ይደሉ።
ለመንግሥቱ ይደሉ።

ለኢየሱስ ይደሉ።
ለክርስቶስ ይደሉ።
291
ለሕመሙ ይደሉ።
ለመስቀሉ ይደሉ

292
በመመራራት ፮ ፤ ፮ ጊዜ
ለከ ይደሉ ኃይል ፤ ወለከ ይደሉ ስብሐት ፤
ወለከ ይደሉ አኮቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም።

የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበ ነው። 293


ምንተኑ አዐስየኪ ዕሤተ፤
በእንተ ኵሉ ዘገበርኪ ሊተ፤
ማርያም ሠናይት ዝታፍቅሪ ምሕረተ፤
ሶበሰ ትትዐቀቢ ዘዚአየ ኃጢአተ እምኢሐየውኩ
አሐተ ሰዓተ።

294
በሰላመ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም
ሰላም ለኪ፤
ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ፤
እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ፤
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ፤
ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር
ምስሌኪ።
295
ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ ፣
እምቅድመ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት
ወንግሥ፣
መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ፣
እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፣
በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርስ።
296
እሰግድ ለኪ በል።

…..ተአምረ ማርያም…… 297


ለስቅለት ዕለት ብቻ
በፈቃደ አቡሁ ወለሥመረተ ርዕሱ አመ ርዕሶ
ይትቀተል ፣
ከመተአገሠ ወልድ ኀፃውንተ ቅዱስ መስቀል፣
ሶበ ሰማእኪ ማርያም ዘነገሩኪ በቃል፣
ዘውኅዘ እምዓዕይንትኪ ከመውኂዘ ማይ ዘይፈለፍል፤
ድንግል ድንግል ወላዲተ አምላክ ቃል፤
ይኩነነ ቤዛ ማይ አንብዕኪ እም ኀጒል። 298
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ መላእክት ዘአርያም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ጻድቃን ዘገዳም፣
ስብሐት ለኪ ማርያም በኁልቈ ርደቱ ለዝናም፣
ስብሐት ወክብር ወሰጊድ ለተአምርኪ ዮም፣
ወበተአምርኪ ተፈሥሐ ኲሉ ዓለም።

አቡነ ዘበሰማያት……………….
299
ኢየሱስ ክርስቶስ ጥዑመ ስም ለዘይጼውዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብስተ ሕይወት ለዘይበልዖ ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ጽዋዓ መድኃኒት ለዘይጸምዖ ፤
ከመ ይባርኩነ ይፈኑ አርዳኦ ለፀባኢነ ይፅብዖ
ዋልታሁ ነሢኦ።

300
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአጽልእቲሁ ምስሌሁ ፣
ወመስቀለ ሞቱ ቅድሜሁ ፣
አዘቅተ ወይን ገቦሁ ፣
ቍርባነ አምልኮ ሥጋሁ ፣
ያብአነ ቤተ መርዓሁ ውስተ ደብተራሁ ፣
አመ ይትጋብኡ ለምሳሕ ሥርግዋን ሐራሁ።

301
ለጥብሓ ሥጋከ ንሴሰዮ ፣
ወለነቅዐ ደምከ ንረውዮ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ዘቀራንዮ ፣
ለላሕይከ ንትሜነይ ከመ ንረአዮ ፣
ውስተ ስያሃ ሱራፊ ለስእለትነ ደዮ ፣
በሕማመ ሞትከ አምላካዊ ለቍስልነ አጥዕዮ።

302
ለጥብሓ ሥጋከ ንጸግቦ ፣
ወለንቅዓ ደምከ ንሰርቦ ፣
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዕ ርጉዘ ገቦ ፣
አይሁዳዊ ከሃዲ አሚነ ሥላሴ ዘአልቦ ፣
ኢተወልደ እማርያም ዘይቤለከ እመቦ ፣
ጸጐጓተ ዓለም (አህጉራተ ዓለም) ለይዑድ ከመ
ከልብ ርኂቦ።

…… ተአምረ ኢየሱስ አንብብ……


303
አመ ትመጽእ ለኰንኖ ምስለ ደመ ገቦ ወአዕጋር፣
አማሕፀንኩ ነፍስየ ውስተ እዴከ ክቡር፣
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰማያት ወምድር፣
የዋቀሱ በእንቲአየ ተኰርኦትከ በበትር፣
ወተሠይጦትከ ከመ ገብር ለኅዳጥ ብሩር።

304
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ሰብእ ወመላእክት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ጽዱላን ከዋክብት፣
ስብሐት ለከ አምላኪየ በኊልቈ ዕለታት ወአዝማናት፣
ወስብሐት ይደሉ ለመስቀልከ ሕይወት፣
እስመ በመስቀልከ ድኅነ ኵሉ ፍጥረት።

305
ዓዲ
ስብሐት ለከ ኢየሱስ በአፈ ኵሉ ውዱስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ለእሩቃን ልብስ፤
ስብሐት ለከ ኢይሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ዘኢትሰአር ንጉሥ፤
ስብሐት ለከ ኢየሱስ ቃለ አብ ቅዱስ።

306
ካህናትና ሕዝብ በመመራራት
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ ፤
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ ፤
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ።

307
መቅድመ ወንጌል
መዝ 34 ÷ 11
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ።
ወአስተዩኒ ብሒአ ለጽምእየ።
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ።

ቁሙ ወአጽምኡ ከመ ንኩን ድልዋነ ለሰሚአ


ወንጌል ቅዱስ ፤ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ መሐረነ
ወተሣሃለነ ወረስየነ ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት። 308
ካህናት
ወንጌል ቅዱስ ዘዜነዉ ማቴዎስ ፣ ወማርቆስ ፣
ሉቃስ ፣ ወዮሐንስ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።

ሕዝብ (በመስገድ)
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእነ ወአምላክነ ኵሉ
ጊዜ።
309
……ማቴዎስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ተስዐቱ ሰዓት ጸርሐ ኢየሱስ በቃሉ ወይቤ
ኤሎሄ ኤሎሄ።
310
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።
311
……ማርቆስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ተስዐቱ ሰዓት ከልሐ ኢየሱስ በቃሉ
ወአማኅፀነ ነፍሶ ሶቤሃ።
312
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

313
..…ሉቃስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ተስዐቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት
መንፈሱ ሶቤሃ።
314
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተወልደ እማርያም ቅድስት
ድንግል ተሣሃለነ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው
ዘኢይመውት። ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ወተሰቅለ
ዲበ ዕጸ መስቀል ተሣሃለነ እግዚኦ።

315
……ዮሐንስ ወንጌል……

ካህናትና ሕዝብ
ጊዜ ተስዐቱ ሰዓት አጽነነ ርእሶ ኢየሱስ ወይቤ
ተፈጸመ ኵሉ።
316
ካህን፦
ጸልዩ በእንተ ጽንአ ዛቲ።

ሕዝብ
እግዚኦ ተሣሃለነ። (በየ ምዕራፉ ማብቂያ)
317
ስለዚች ቦታ መጽናት በቅዱሳን አባቶቻችን ስም
ስለሚጠሩም ቦታዎችና ገዳማት ፤ በውስጣቸውም
ስለሚኖሩ ሽማግሎች በጠቅላላም ስለዚህ ዓለም
መጠበቅ ፤ ጌታ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃቸው ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ ።

ሕዝብ 318

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህች ቦታና በሌሎችም ቦታዎች ስለሚገኙ
በነፍስ በሥጋ ስለታመሙ አባቶቻችንና
እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ
ለእኛም ለእነርሱም ሕይወቱን ፣ ጤንነቱን ሰጥቶ
በጎ ነገርን ያደርግ ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 319

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በባሕር ፣ በየብስ ፣ በወንዝ ፣ በሸለቆ በሌላውም
መንገድ ስለሚጓዙ አባቶቻችንና እናቶቻችን
ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጌታ በቀና መንገድ
መርቶ በሰላም በደስታ ወደ መኖሪያቸው
ይመልሳቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 320

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በእርሻ ስለሚገኝ ፍሬ ፣ ስለ ዛፎችና ስለ ወይኖች
በዓለምም ውስጥ ፍሬን ስለምታፈራ ዛፍ ሁሉ
ጌታ ባርኮ አብዝቶ ከጥፋትም ጠብቆ ለፍጻሜ
ፍሬ ያደርሳቸው ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 321

እግዚኦ ተሣሃለነ።
አምላካችን ክርስቶስ በገዦችና በፈራጆች ሁሉ
ፊት ይቅርታንና ምሕረትን እንዲሰጠን ፤
ልቡናቸውንም ሁልጊዜ በቸርነቱ እንዲያራራልን
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 322

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስለአስተዳዳሪዎቿና
በጠረፎቿ ጠላትን በመካላከል ያሉትን ጌታ በሰላም
ይጠብቅ ዘንድ በዓለሙ ሁሉ ስላሉ አብያተ
ክርሲያናትም መልካም ነገርን ያስቡ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ 323

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በክርስቶስ አምነው ከዚህ በፊት ስለሞቱ
አባቶቻችንና እናቶቻችን ወንድሞቻችንና እኅቶቻን
እነርሱም የተቀደሱ አባቶቻችን ሊቃነ ጳጳሳትና
አባቶቻችን ጳጳሳት ፣ አባቶቻችን ኤጲስ ቆጶሳት ፣
አባቶቻችን ቆሞሳት ፣ አባቶቻችን ቀሳውስት ፣
ወንድሞቻችን ዲያቆናት ፣ አባቶቻችን መንኮሳትና
ወንድሞቻችን ሕዝባውያን ሌሎችም ከክርስቲያን
324
ወገን በሞት ያረፉት ሁሉ ናቸው። ጌታ ዕረፍተ
ነፍስን ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ጸልዩ።

ሕዝብ 325

እግዚኦ ተሣሃለነ።
የክርስቲያን እምነት ላልተፈጸመላቸው ወገኖቻችን
ጌታ ይባርካቸው ዘንድ እስከመጨረሻዪቱም ሕቅታ
በቀናች ሃይማኖት ያጸናቸው ዘንድ ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 326

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ሐዋርያት ስለሰበሰቧትና ስላጸኗት ስለ አንዲት ቤተ
ክርስቲያን ሰላም ስለ ሕዝቡም ሁሉ መዳንና ስለ
ቦታው ሁሉ መጠበቅ የእኛንም ኃጢአታችንን
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 327

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ንዑድ ስለሚሆን ስለአባታችን አባ ...... የኢትዮጵያ
ፓትርያርክ የጳጳሳቱ አለቃ ስለ አባቶቻችን
የጳጳሳት አለቆች ኤጲስ ቆጶሳት ስለ ንዑድ ሊቀ
ጳጳስ አባ.............ሕይወትና አኗኗር ሰፊ ዘመናትን
፤ ረዥም ዓመታትን ሰጥቶ በመንበረ ስብከታቸው
እያንዳንዳቸውን በሰላም ያጸናቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 328

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስለአንድነታችን የቀናች ኃይማኖት ስላለቻቸው
ሕዝበ ክርስቲያን አንድነት ጌታ ይጠብቃቸውና
በሰላም ያስፈጽማቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 329

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለከበረች ቤተ ክርስቲያን መባን ከሰውና ከእንሰሳ
ስለሚያቀርቡ ሰዎች ጌታ ይባርካቸው ዘንድ
በሥራቸውም እንዲጸኑ ይረዳቸው ዘንድ የእኛንም
ኃጢአት ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 330

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ምእመናን በየስፍራቸው ሁሉ በቸርነት
ሰለሚያስቡና ለበጎ ነገር ስለሚድክሙ የቀና
ሃይማኖት ስላላቸው ሰዎች ሁሉ ጌታ ይባርካቸው
ዘንድ ዋጋቸውንም ይሰጣቸው ፤ ይቅርታን
ያደርግላቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 331

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለቊርባን የሚሆን ስንዴውን ፤ ዕጣኑን ፤ ዘቢቡን ፤
ዘይቱን ፤ መብራቱን ፤ የሚነበብባቸው
መጻሕፍትን ፤ ሌላውንም የቤተ መቅደስ ዕቃ ሁሉ
በመስጠት ስለሚያስቡ ሰዎች በመንግሥተ ሰማያት
የበለጠ ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ የእኛንም ኃጢአት
ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 332

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ስማቸውን በያንዳንዳቸው እንድንጠራ ስላዘዙን ስለ
ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና ታላላቆች አባቶችን
ጌታ ይባርካቸው (ያከብራቸው) ፤ በባለስጣኖችና
በሹማምንትም ፊት ፤ በፈራጆችም አደባባይ
ፍቅርን ፣ መወደድን ያድላቸው ዘንድ። የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 333

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በደዌ ሥጋ ፤ በደዌ ነፍስ ለደከሙና ለተቸገሩ
ለባልቴቲቱም ፤ አባት እናት ለሞቱባቸው ፤
ለድኆች ልጆችና ለተጨነቁ ሰዎች ፤ እርሻ ላረሱ ፤
ዘር ለዘሩ ፤ ለሚሸጡ ፤ ለሚገዙ ፤ ለተጨነቀችም
ሰውነት በማናቸውም ቦታ ሁሉ ጌታ ራርቶ ይቅር
እንዲላቸው የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።
ሕዝብ 334

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በግዞት ፣ በምርኮ ተይዘው ለተጨነቁ ፤ አገር ለቀው
ለተሰደዱ ፤ በአጋንንት አሽክላም ለተያዙ ፣ ጌታ
ከግዞት ከምርኮኝነት ያወጣቸው ዘንድ ፤
ይቅርታውንም ሰጥቶ እነርሱንም እኛንም ያድነን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 335

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ለነፍሳቸው ይቅርታን እየፈለጉ ክቡር በሆነ ስፍራ
ስለተሰበሰቡት ሁሉ የእውነተኛ አምላካችን
የጌታችን ይቅርታ ፈጥኖ ይደረግላቸው ፤ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 336

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በዚህ ዓመት ስለዝናም መዝነም ፤ ስለ ባሕርና
ስለወንዞች መሙላት እውነተኛ አምላካችን ክርስቶስ
ይባርካቸው ዘንድ (በረከቱን ስጥቶ) እስከ ልካቸው
ይሞላቸው ዘንድ ለምድርም ልምላሜዋን ሰጥቶ ደስ
ያሰኛት ዘንድ ፤

337
ሥጋዊውን ደማዊውን ሁሉ በረደኤት ያጸና ዘንድ
፤ ለእንስሳትም ሁሉ ድኅነትን ይሰጥ ዘንድ
የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ጸልዩ።

ሕዝብ 338

እግዚኦ ተሣሃለነ።
በጸሎታችን እናስባቸው ዘንድ ‘አስቡን ፣
አትርሱን’ ስላሉን ሰዎች እግዚአብሔር በበጎ
ያስባቸው ዘንድ ፤ በየጊዜውም ሁሉ ይቅር ይላቸው
ዘንድ ፤ የእኛንም ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን
ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 339

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ይህችን ሳምንት ጌታ በበጎ ይፈጽማት ዘንድ ፤
ከእኛም የጠላትን መፈታተን አርቆ ሰውነታችንን
እንዲያድን ይቅር እንዲለን ዘንድ የእኛንም
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 340

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ጌታችን አምላካችን ራርቶ ይቅር እንዲለን
ልመናችንንም ተቀብሎ ይህችን ሳምንት በደህናና
በሰላም ያስፈጽመን ዘንድ ፤ የትንሣኤውንም
ብርሃን በፍጹም ደስታ ያሳየን ዘንድ
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ጸልዩ።

ሕዝብ 341

እግዚኦ ተሣሃለነ።
ክርስቶስ አምላክነ ዘመጽአ ወሐመ
በእንቲአነ በሕማማቲሁ ቤዘወነ።

ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ እስመ


ውእቱ ገብረ መድኃኒተ በብዝሀ ሣህሉ።

342
ካህንና ሕዝብ ( በመቀባበል)
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እብኖዲ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ታኦስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይናን ኪርያላይሶን

343
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን አማኑኤል ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይናን ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን

344
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! እብኖዲ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ታዖስ ናይናን
ኪርያላይሶን
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ማስያስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኢየሱስ ናይናን 345

ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ክርስቶስ ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! አማኑኤል ናይናን
ኪርያላይሶን!
ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ትስቡጣ ናይናን
ኪርያላይሶን!

ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን! ኪርያላይሶን


346
18
38
30
19
39
40
37
34
32
33
36
41
35
21
24
29
31
28
25
9
20
23
22
26
27
10
14
16
13
15
12
17
11
4
6
85
2
3
71
ኪርያላይሶን ፵፩ ጊዜ በመመራራት!

347
ሰላምታ
ሰላም ለኪ ማርያም እክል ሰላም ለኪ፤
መጽንዒተ ኃይል ሰላም ለኪ
ቅብዐ ብርሃኑ ለገጽ ሰላም ለኪ
ስቴ ወይን ዘነፈርዓጽ ሰላም ለኪ
ሰርጐ ክብር ዐራዝ ሰላም ለኪ
ወመቅደስ ቤተ ትእዛዝ ሰላም ለኪ
348
ዘአሣእንኪ ወርኅ ሰላም ለኪ
ወዘአክሊልኪ ጎሐ ጽባሕ ሰላም ለኪ
ደመና ዝናብ ንጽሕት ሰላም ለኪ፤
ዘይከውን ለቅድሳት ሰላም ለኪ፤
ወለተ ኢያቄም ወሐና ሰላም ለኪ፤
ሥርጉት በቅድስና ሰላም ለኪ፤

349
ደብረ መቅደሱ ለኖኅ ሰላም ለኪ፤
ዘአድኃንኪዮ እማየ አይኅ ሰላም ለኪ፤
ኀይመተ አብርሃም አብ ሰላም ለኪ፤
ዘኮንኪ ከመ ተድባብ ሰላም ለኪ፤
ቤዛዊተ ኵሉ ዓለም ሰላም ለኪ፤
ሰፋኒት በአርያም ሰላም ለኪ፤

350
ያስምዐኒ ቃለ ፍሥሓ ጊዜ አሐዝን ወአስቆቁ፤
ሣህልኪ ይምጻእ እምሥራቁ፤
ለእሳተ ሐዘን እስከ ይቈርር ሞቁ
ማርያም ለኃጥእ ጽድቁ። ፫ ጊዜ

351
ስብሐት ለከ አምላኪየ አምላኪየ ነጽረኒ ወትረ
ወኢትኅድገኒ ዘልፈ፤
እስመ አንተ ትቤ እንዘ ትከሥት አፈ፤
ትፈጽም ሕገ ዘተጽሕፈ፤
ስብሐት ለከ።

352
ጊዜ ትወፅእ ነፍስከ እስከ ይሰማዕ ኵለሄ፤
ኦ ዘትቤ ኤሎሄ ኤሎሄ፤
ኢየሱስ አምላከ ርኅራኄ ፤
ስብሐት ለከ።

353
ከመ ታስትየነ ለነ ደመ ገቦከ ነባቤ፤
እንተ አስተዩከ ሐሞተ ወከርቤ፤
ጸማእኩ በጊዜ ትቤ፤
ስብሐት ለከ።

354
ድኅረ ሰለጥከ መዊተ በምልዕልተ ቅዱስ ጸልቦ፤
እንዘ ኃጢአት ላዕሌከ አልቦ፤
ኢየሱስ ርጉዘ ገቦ፤
ስብሐት ለከ።

355
ስታየ ጽሙአን ይኩን ወዘያረስዕ ትካዘ፤
ማይ ምስለ ደም ውኅዘ፤
ገቦከ ጊዜ ተረግዘ፤
ስብሐት ለከ።

356
ኖላዊነ ኄር ወዐቃቢነ ጽኑዕ፤
እንተ ተሰቀልከ መልዕልተ ምሥዋዕ፤
ኢየሱስ ቤዛ አባግዕ፤
ስብሐት ለከ።

357
ተወከፍ ሊተ እግዚኦ ከመ ቍርባን ጥሉል፤
በበሱባዔ እንዘ እከፍል፤
ዘአቅረብኩ ለከ ኊልቈ ኢዮቤል፤
ስብሐታተ ከመ አንሰ እክል። ፫ ጊዜ

358
ግናይ ለክሙ ሥሉስ ቅዱስ ነገሥተ ሰብዓቱ
አብያት፤
እለ በላዕክሙ ውሳጤ ኀይመት፤
አሐደ ኅብስተ ትሥልስት
ግናይ ለክሙ።

359
ድኅረ በላዕክሙ ላሕመ እንበይነ ፍቅረ ሰብእ
ፍጹም፤
ዘበኃይልክሙ ሐይወ ላሕም፤
ሥላሴ ክቡራነ ስም
ግናይ ለክሙ።

360
ከመ ባሕር ስፉሕ ወከመ እሳት ጽዱል፤
ዘሀለወክሙ ትሥልስተ አካል፤
ሥላሴ ነገሥተ ኃይል፤
ግናይ ለክሙ።

361
ዘኢትቀሥፉ ወትረ ወኢትትመዐዑ ዘልፈ፤
እንዘ ሰብእ ይገብር ኃጣውአ እልፈ፤
በመጽሐፍ ከመ ተጽሕፈ፤
ግናይ ለክሙ።

362
ድኅረ ልቡናሁ ጼወወ ፍቅረ አሐቲ ብእሲት፤
ለዘወፅአ ረድእ እምሃይማኖት፤
ዘመሐርክምዎ በዕሥራ ዕለት፤
መሐሩኒ ሥላሴ ነገሥት። ፫ ጊዜ

363
ስብሐት ለእግዚአብሔር ኪያነ ዘፈጠረነ ከመ
ናምልኮ፤
ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግዝእትነ
ወመድኃኒትነ፤
ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ
ወፀወንነ።

364
ጸሎተ ሃይማኖት

አቡነ ዘበሰማያት…………………………
365
የስቅለት ሥርዓት የ፲፩ ሰዓት ጸሎት
366
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ!
ንዜኑ ንዜኑ ንዜኑ ዘአምላክነ ኂሩተ ትሕትና
ውየውህተ ዘእንበለ ዐቅም ዬ ዬ ዬ እንዘ
ይጼዕልዎ ኢጸዐሎሙ ወእንዘ የሐምምዎ
ኢተየቀሞሙ።
367
የሰዓቱ ምንባብ እየተነበበብ ነው።

368
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ።

በእንተ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ

369
ዲያቆን (ቅድመ ወንጌል)
አንሣእኩ እደውየ ኀቤከ።
ከመ ምድረ በድው ጸምዐተከ።
ፍጡነ ስምዐኒ እግዚኦ ኀለፈት ነፍስየ።

የሰዓቱ ወንጌል
370
ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ስቡሐ ዘተሰብሐ። ፈረሰ
ወመስተፅዕነ ወረወ ውስተ ባሕር። ረዳኤ
ወመሰውረ ኮነኒ ለአድኅኖትየ። ውእቱ አምላኪየ
እሴብሖ። አምላከ አቡየ ወአሌዕሎ።
እግዚአብሔር ይቀጠቅጥ ጸብዐ ወእግዚአብሔር
ስሙ። ሠረገላቲሁ ለፈርዖን ወሠራዊቶ ወረወ
ውስተ ባሕር። ኅሩያነ ወመስተፅዕናነ
በመሥልስት። ወተሰጥሙ ውስተ ባሕረ ኤርትራ።
ወደፈኖሙ ማዕበል።
371
ወተሰጥሙ ውስተ ቀላይ ከመ እብን። የማንከ
እግዚኦ ተሰብሐ በኃይል። የማነ እዴከ እግዚኦ
ሠረወቶሙ ለፀር። ወበብዝኀ ስብሐቲከ ቀጥቀጥኮሙ
ለጸላእትከ። ፈኖከ መዓተከ ወበልዖሙ ከመ ብርዕ።
ወበመንፈሰ መዓተከ ቆመ ማይ። ወጠግዓ ከመ
አረፍት ማይ። ወረግዓ ማዕበል በማዕከለ ባሕር።
ወይቤ ጸላኢ ዴግንየ እእኅዞሙ። እትካፈል ምህርካ
ወአጸግባ ለነፍስየ። እቀትል በመጥባሕትየ ወእኴንን
በእዴየ።
372
ፈኖከ መንፈሰከ ወደፈኖሙ ባሕር። ወተሠጥሙ ከመ
ዓረር ውስተ ማይ ብዙኅ። መኑ ይመስለከ እምነ
አማልክት እግዚኦ። ወመኑ ከማከ ስቡሕ በውስተ
ቅዱሳን። መንክር ስብሐቲከ ዘትገብር መድምመ።
ሰፋሕከ የማነከ ወውኅጠቶሙ ምድር። ወመራሕኮሙ
ለሕዝብከ ለእለ ቤዘውከ። ወአስተፍሣሕከ በኃይልከ
ተረፈ መቅደስከ። ሰምዑ አሕዛብ ወተምዑ።
ወአኀዞሙ ማሕምም ለእለ ይነብሩ ፍልስጥኤም።
ወውእተ አሚረ መምዑ መሳፍንተ ኤዶም። 373
ወአኀዞሙ ረዓድ ለመላእክተ ሞአብ። ወተመስዉ
ኵሎሙ እለ ይነብሩ ከነዓን። ወአኀዞሙ ፍርሃት
ወረዓድ። ኃይለ መዝራዕትከ ፀንዐ እምኰኵሕ።
እስከ የኀልፉ ሕዝብከ እግዚኦ። እስከ የኀልፉ
ሕዝብከ ዝንቱ ዘቤዘውከ። ወሰድኮሙ ወተከልኮሙ
ውስተ ደብረ መቅደስከ። ውስተ ድልው ማኅደርከ
እግዚኦ ዘገበርከ። ቅዱስ እግዚአብሐር ዘአስተዳለዋ
እደዊከ። ይነግሥ እግዚአብሔር ለዓለመ ዓለም
ወዓዲ። እስመ ቦአ ሠረገላቲሁ ለፈርዖን ምስለ
374
አፍራሲሁ ወመስተፅናን ውስተ ባሕር።
ወአስተጋብአ እግዚአብሔር ላዕሌሆሙ ማየ ባሕር።
ወደቂቀ እስራኤልሰ ኀለፉ እንተ የብስ ማእከለ
ባሕር። ማይሰ ሎሙ አረፍት በይምን ወአረፍት
በጽግም።

375
ይባርክዎ ኵሉ ግብረ እግዚአብሔር

 ከእያንዳንዱ ዓረፍተ ነገር ማባቂያ


“ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ
ለዓለም” ይባል።
376
ይባርክዎ ኵሉ ግብረ እግዚእ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ሰማያት ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ መላእክት እግዚእ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ኲሉ ማያት ዘልዕልተ ሰማያት
ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ኩሉ ኃይለ እግዚእ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ፀሐይ ወወርኅ ለእግዚአብሔር።
377
ይባርክዎ ከዋክብተ ሰማይ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ጠል ወዝናም ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ኵሉ መንፈስ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ እሳት ወላህብ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ሌሊት ወመዓልት ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ጠል ወዓውል ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ቊር ወአስሐትያ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ በርሀ ወጽልመት ለእግዚአብሔር። 378
ይባርክዎ ደደክ ወመርቄ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ በረድ ወጊሜ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ መብረቅ ወደመና ለእግዚአብሔር።
ትባርኮ ምድር ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ አድባር ወአውግር ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ኵሉ ዘይበቊል ውስተ ምድር
ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ቀላያት ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ባሕር ወአፍላግ ለእግዚአብሔር። 379
ይባርክዎ አንበር ወኵሉ ዘይትሐውስ ውስተ ማይ
ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ኵሉ አዕዋፈ ሰማይ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ኵሉ አራዊት ወእንሰሳ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ደቂቀ እጓለ እመሕያው
ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ እስራኤል ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ካህናተ እግዚእ ለእግዚአብሔር።
380
ይባርክዎ አግብርተ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ መንፈስ ወነፍሰ ጻድቃን ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ ጻድቃን ወትሑታነ ልብ ለእግዚአብሔር።
ይባርክዎ አናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል
ለእግዚአብሔር።
ንባርኮ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ።

381
ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር።

 ከእያንዳንዱ ዓረፍተ ነገር ማብቂያ


“እስመ ለዓለም ምሕረቱ” ይባል።
382
ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር
ግነዩ ለአምላከ አማልክት።
ግነዩ ለእግዚአ አጋእዝት።
ዘገብረ ዓቢየ ወመንክረ ባሕቲቱ።
ዘገብረ ሰማያተ በጥበቡ።
ዘአፅንዓ ለምድር ዲበ ማይ።
ዘገብረ ብርሃናተ ዐበይተ ባሕቲቱ።
ለፀሐይ ዘአኰነኖ መዓልተ። 383

ለወርኅ ወለከዋክብት ዘአኰነኖሙ ሌሊተ።


ዘቀተሎሙ ለግብፅ ምስለ በኵሮሙ።
ወአውፅኦሙ ለእሥራኤል እማእከሎሙ።
በእድ ፅንዕት ወበመዝራዕት ልዕልት።
ዘነፈቃ ለባሕረ ኤርትራ ወከፈላ።
ወአውፅኦሙ ለእሥራኤል እንተ ማእከላ።
ዘነፅሖ ለፈርዖን ወለኃይሉ ውስተ ባሕረ ኤርትራ።
ወአውጽኦሙ ለሕዝቡ ውስተ ገዳም።
ዘአውፅአ ማየ እምውከክኵሕ።
ዘቀተለ ነገሥተ ዐበይተ።
384
ወቀተለ ነገሥተ ፅኑዓን።
ለሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን።
ወወሀበ ምድሮሙ ርስተ።
ወለዓግ ንጉሠ ባሳን።
ርስተ እሥራኤል ገብሩ።
እስመ ተዘከረነ እግዚአብሔር በሕማምነ።
ወአድኅነነ እምእደ ፀርነ።
ዘይሁብ ሲሳየ ለኵሉ ዘሥጋ።
ግነዩ ለአምላከ ሰማይ።
385
ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር
ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በቅዱሳኑ።
ሰብሕዎ በጽንዐ ኃይሉ።
ሰብሕዎ በክሂሎቱ።
ሰብሕዎ በከመ ብዝኀ ዕበዩ።
ሰብሕዎ በቃለ ቀርን።
ሰብሕዎ በመዝሙር ወበመሰንቆ።
ሰብሕዎ በከበሮ ወበትፍሥሕት።
ሰብሕዎ በአውታር ወበእንዚራ።
386
ሰብሕዎ በጸናጽል ዘሠናይ ቃሉ።
ሰብሕዎ በጸናጽል ወበይባቤ።
ኵሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር በእንተ ርእሱ።
ንኡስ አነ እምአኀውየ።
ወወሬዛ በቤተ አቡየ።
ወእርዒ አባግዐ አቡየ።
እደውየ ይገብራ መሰንቆ።
ወአጻብእየ ያስተዋድዳ መዝሙረ። 387
መኑ ነገሮ ለእግዚእየ።
ውእቱ እግዚአብሔር ወውእቱ ሰምዐኒ።
ውእቱ ፈነወ መልአኮ ወአድኀነኒ።
ወነሥአኒ እምአባግዐ አቡየ።
ወቀብዐኒ ቅብዐ ቅዱሰ።
አኀውየሰ ሠናያን ወልሂቃን።
ወኢሠምረ ቦሙ እግዚአብሔር።
ወወፃእኩ ለተኣኅዞቱ ለሕዝብ ነኪር። 388
ወረገመኒ በአማልክቲሁ ርኵሳን።
ወአንሰ ነሣእኩ ሠለስተ አዕባነ እም ውስተ ፈለግ።
ወወፀፍክዎ ውስተ ፍጽሙ።
አሚሃ ወድቀ በኃይለ እግዚአብሔር።
ወአንሰ ነሣእኩ ዘእምላዕሌሁ ሰይፈ።
ወመተርኩ ርእሶ ለጎልያድ።
ወአሰሰልኩ ጽዕለተ እምደቂቀ እሥራኤል።
389
እግዚኦ ኢትጸመመኒ

ሕዝብ (በየምዕራፉ ማብቂያ)

ለይሁዳ ወልዱ ወውሉደ ውሉዱ


ይደምሰስ!!! 390
እግዚኦ ኢትጸመመኒ ስእለትየ።
እስመ አፈ ዓማፂ ወአፈ ኃጥእ አብቀዉ ላዕሌየ።
ወነበቡ ላዕሌየ በልሳነ ዓመፃ።
ዐገቱኒ በጽልእ።
ወጸብኡኒ በከንቱ።
ዘእምአፍቀሩኒ አስተዋደዩኒ።
ወአንሰ እጼሊ።
ፈደዩኒ እኪተ ህየንተ ሠናይት። 391

ወጸልኡኒ ህይንተ ዘአፍቀርክዎሙ።


ሢም ላዕሌሁ ኃጥአ።
ወሰይጣን ይቁም በየማኑ።
ወሶበሂ ይትዋቀሥ ይጻእ ተመዊኦ።
ወጸሎቱሂ ትኩኖ ጌጋየ።
ወይኩና መዋዕሊሁ ኅዳጠ።
ወሢመቶሂ ይንሣእ ባዕድ።
ወይኩኑ ደቂቁ ዕጓለ ማውታ።
ወብእሲቱሂ ትኩን መበለት።
ይትህወኩ ደቂቁ ይፍልሱ ወያስተፍእሙ። 392
ወይስድድዎሙ እምአብያቲሆሙ።
ወይበርብሮ በዓለ ዕዳ ኵሎ ንዋዮ።
ወየሐብልዮ ነኪር ኵሎ ተግባሮ።
ወኢይርክብ ዘይረድኦ።
ወኢይምሐርዎሙ ለዕጓለ ማውታሁ።
ወይሠረዉ ደቂቁ።
በአሐቲ ትውልድ ትደምሰስ ስሙ።
ወትዘክር ኃጢአተ አቡሁ በቅድመ እግዚአብሔር።
ወኢይደምሰስ ጌጋየ ለእሙ።
393
ወየሀሉ ቅድመ እግዚአብሔር በኵሉ ጊዜ።
ወይጥፋእ እምድር ዝክሩ።
እስመ ኢተዘከረ ይግበር ምጽዋተ።
ሰደደ ብእሴ ነዳየ ወምስኪን።
ጥቡዕ ልቡ ለቀቲል።
አብደራ ለመርገም ወትምጽኦ።
አበያ ለበረከት ወትርሐቅ እምኔሁ።
ወለብሳ ለመርገም ከመ ልብስ። 394

ወቦአ ከመ ማይ ውስተ አማዑቱ።


ወከመ ቅብዕ ውስተ አዕፅምቲሁ።
ለትኩኖ ከመ ልብስ ዘይትዐጸፍ።
ወከመ ቅናት ዘይቀንት ዘልፈ።
ዝ ግብር ለእለ ያስተዋድዩኒ ኀበ እግዚአብሔር።
ወእለ ይነቡ እኩየ ላዕለ ነፍስየ።
አንተሰ እግዚኦ እግዚእየ ግበር ሣህለከ ላዕሌየ።
በእንተ ስምከ።
እስመ ሠናይ ምሕረትከ።
አድኅነኒ እስመ ነዳይ ወምስኪን አነ።
395
ልብየኒ ደንገፀ በውስጥየ።
ወኀለቁ ከመ ጽላሎት ዘኃለፈ።
ወተነገፍኩ ከመ አንበጣ።
ወደክመኒ ብርከየ በጾም።
ወስሕክ ሥጋየ በኃጢአ ቅብዕ።
ወአንሰ ተጽዕልኩ በኀቤሆሙ።
ሶበ ይሬእዩኒ የሐውሱ ርእሶሙ።
ርድአኒ እግዚኦ አምላኪየ።
ወአድኅነኒ በእንተ ምሕረትከ።
396
ወያእምሩ ከመ እዴከ ይእቲ ዛቲ።
አንተሰ እግዚኦ ገበርከ።
እሙንቱሰ ይረግሙ ወአንተ ባርክ።
ይትኀፈሩ እለ ይትነሥኡ ላዕሌየ።
ወገበርከሰ ይትፈሣሕ።
ወይልብሱ ኀፍረተ ወኀሳረ እለ ያስተዋድዩኒ።
ወይትዐጸፍዋ ከመ ዐጽፍ ለኃጢአቶሙ።
እገኒ በአፉየ ለእግዚአብሔር ፈድፋደ።
ወእሴብሖ በማዕከለ ብዙኅ።
397
እስመ ቆመ በየማነ ነዳይ።
ከመ ያድኅና ለነፍስየ እምእለ ሮድዋ።

398
ብፁዕ ብእሲ
ይበል ካህን ለባሕቲቱ
ብፁዕ ብእሲ ዘኢሖረ በምክረ ረሲዓን።
ወዘኢነበረ ውስተ መንበረ መስተሣልቃን።
ዘዳእሙ ሕገ እግዚአብሔር ስምረቱ።
ወዘሕጎ ያነብብ መዓልተ ወሌሊተ።
ወይከውን ከመ ዕፅ እንተ ትክልት ኀበ ሙኃዝ ማይ።
እንተ ትሁብ ፍሬሃ በበጊዜሃ።
ወቈጽላኒ ኢይትነገፍ።
399
ወኵሎ ዘገብረ ይፌጽም።
አኮ ከመዝ ኃጥአንሰ አኮ ከመዝ።
ዳእሙ ከመ መሬት ዘይግሕፎ ነፋስ እም ገጸ
ምድር።
በእንተዝ ኢይትነሥኡ ረሲዓን እምደይን።
ወኢኃጥአን ውስተ ምክረ ጻድቃን።
እስመ የአምር እግዚአብሔር ፍኖቶሙ ለጻድቃን።
ወፍኖቶሙሰ ለኃጥአን ትጠፍእ። 400
401
402
ይህ የዕለተ ዓርብ የስቅለት ጸሎት መርሐግብር ተንሸራታች ማሳያ (slide show) ተዘጋጀ
መጋቢት ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም
April 4, 2021
Columbus, Ohio USA
Hailu Desta (G. T)
bereded62@gmail.com
(614)432 - 5844

የጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ይቀርታውና ቸርነቱ በሁላችንም ላይ ይደርብን ።


አነሣሥቶ ላስጀመረን አስጀምሮ ላስፈጸመን ክብርና ምስጋና ለአምላካችን ይሁን። ለዘለዓለሙ አሜን።

403

403

You might also like