You are on page 1of 5

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

In the name of the father the son and the holy spirit one God Amen!

የጥምቀት መዝሙራት
1.✝ በፍሥሐ ወበሰላም✝ 8. ✝ ዮሐንስ አትመቆ ለኢየሱስ(፪ )
በፍሥሐ ወበሰላም (፪) በፈለገ ዮርዲያኖስ በፈለገ ፈለገ ዮርዲያኖስ(2)
ወረደ ወልድ (፬) ወልድ ውስተ ምጥማቃት (፪) 9.✝ መጽአ ቃል ✝
2.✝ ወረደ ወልድ ✝ መጽአ ቃል እምደመና ዘይብል (፪)
ወረደ ወልድ(፫)×፪ ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር(፪)
እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት(፪) ×፬ መጣ ቃል ከደመና እንዲህ የሚል (2)

3.✝ ሖረ ኢየሱስ✝ የምወደው የማፈቅረው ልጄ ይህ ነው(2)

ሖረ ኢየሱስ ሖረ ኢየሱስ(፪)
እም ገሊላ ኀበ ዮሐንስ(፪) ×፬ 10. ✝ ተጠምቀ ሰማያዊ✝
ሔደ ኢየሱስ ሔደ ኢየሱስ (2) ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ(2)
ከገሊላ ወደ ዮሐንስ (2)×4 ተጠምቀ ሰማያዊ በዕደ መሬታዊ (2)

4.✝ ኢየሱስ ሖረ ✝ ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ (2)

ኢየሱስ ሖረ ሀገረ እሴይ(፪) አምላክ ሆይ ሕዝቦችህ ዳኑ በልደትህ

ዮሐንስ አጥምቆ በማይ (፪)×፬ አምላክ ሆይ ሕዝቦችህ ዳኑ በጥምቀትህ

5.✝ እግዚኡ መርሐ ✝ 11. ✝ ወተመሰሎ ✝


እግዚኡ መርሐ ዮርዲያኖስ አብጽሐ (፪) ወተመሰሎ ሰባዐ ዓይነ አባግዐ ላባ ወማይ(2)

ወበህየ ዮሐንስ ወበህየ ፍፁመ ተፈስሐ (፪) ለኀበ አባግዕ ዘዮም (2) ወጥምቀት ዐባይ(2)

ጌታውን መራና ዮርዲያኖስ አደረሰው(2) 12. ✝ ነድ ለማየ ባህር ✝


በዚህም ዮሐንስ በዚህም ፈጽሞ ደስ አለው (2) ነድ ለማየ ባሕር ከበቦ(፪)

6. ✝ ኀዲጎ ተስዓ ✝ ማየ ባሕር ኀበ የሐውር ጸበቦ

ኀዲጎ ተስዓ ወተስዓተ ነገደ ነገደ (፪) ማየ ባሕር ኀበ የሐውር ከበቦ(፪)

ማዕከለ ባህር(፬) ቆመ ማዕከለ ባህር (፪) 13. ✝ ዮሐንስኒ ሀሎ✝


7. ✝ ኧኸ ኀዲጎ ተስዓ✝ ዮሐንስኒ ሀሎ ያጠምቅ (፪)

ኧኸ ኀዲጎ ተስዓ ኧኸ ወተሰዓት ነገድ (፪) በሄኖን በቅሩበ ሳሌም (፪) ×፬

ኧኸ ማዕከለ ባህር ቆመ ማዕከለ ባህር (፪)


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
In the name of the father the son and the holy spirit one God Amen!

14. ✝ እንዘ ሕፃን ✝ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ (4)

እንዘ ሕፃን ልሕቀ በዮርዳኖስ ተጠምቀ (2)


በዮርዳኖስ (2) ተጠምቀ በዮርዳኖስ (2) እመቤታችን እናታችን ማርያም (2)

ትርጉም ሕፃን ሆኖ ጥቂት በጥቂቱ አደገ በዮርዳኖስ የተማፀነሽ ይድናል ለዘለዓለም (4)
ወንዝ በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ
ድንግልናሽ ሳይለወጥ ወለድን የወለድሽ (2)

15. ✝ በዕደ ዮሐንስ ✝ የጌታችን እናት ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ

በዕደ ዮሐንስ ተጠምቀ ኢየሱስ ናዝራዊ(2) የጌታችን እናት ማርያም ንጽሕት አንቺ ነሽ

ሰማያዊ (5) ኢየሱስ ናዝራዊ /ዕደ መሬታዊ/ 17. ✝ በጎል በጎል ✝


ትርጉም ሰማያዊው የናዝሬቱ ኢየሱስ በዮሐንስ እጅ በጎል በጎል ሰበዐ ሰገል (4)
ተጠመቀ
በጎል ሰብዐ ሰገል ሰገዱለት (4)
16. ✝ ግነዮ ለእግዚአብሔር✝
ግነዮ ለእግዚአብሔር እሰመ ሔር (2) ፀሐይ (2) ፀሐይ ሰረቀ (2)
እስመ ለዓለም ምህረቱ እስመ ለዓለም (4) ፀሐይ ሰረቀ ክርስቶስ ተጠምቀ (4)

እናመስግንሽ የአምላክ እናት በዝማሬ (2) አንቺ ዮርዳኖስ ምንኛ ታደልሽ (4)
የዓለም ቤዛ ነውና የማህፀንሽ ፍሬ (4) የእግዚአብሔር መንፈስ ከላይ ወርዶልሽ
የዓለም መድኃኒት ተጠመቀብሽ
ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ካንቺ ተወልዶ(2)
መለኮት ወረደ ዮርዳኖስ እኛን ለመቀደስ (2) ድንግል ማርያም ንጽሕት ቅድስት (4)
የጌታዬ እናት ምስጋና ይገባሻል
በድንግልናሽ የወለድሽው ክርስቶስ (2) ከሴቶች ሁሉ አንቺን መርጦሻል
የድኩማኖች ብርታት ነው የህሙማን ፈውስ (4)
እልል እልል ደስ ይበለን (2)
በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ እዳችን ፋቀ (2) ወልድ ተወልዶ ነፃ ወጣን
በቸርነቱ ጠብቆ ከበደል አራቀን(4) ዮሐንስ ሲያጠምቀው ድል አገኘን

18. ✝ ውስተ ማኅፀነ ✝


ስምሽን የጠራ ዝክርሽን ያዘከረ (2)
ውስተ ማኅፀነ ድንግል ኀደረ ማኀፀነ ድንግል (፪)
በመንግሥተ ሰማይ ይኖራል እንደተከበረ (4)
ሰማይ ወምድር ዘኢያገምሮ (፪) በማይ ተጠምቀ (፪)

ብርሃን መለኮት ያደረብሽ አዳራሽ (2)


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
In the name of the father the son and the holy spirit one God Amen!

19. ✝ ክርስቶስ ተወልደ ✝ ተወልዶ ሲጠመቅ እኛን ለመቀደስ


ተራሮች ደንግጠው ዘለሉ እንደፈረስ
ክርስቶስ ተወልደ ክርስቶስ ተጠምቀ ክርስቶስ
ተወልደ (፪) አዝ ----------------
ባህር ተጨነቀች ጠበባት መሬቱ
ወለደነ ዳግመ (፪) እም መንፈስ ቅዱስ ወማይ (፪)
ዮርዳኖስም ሸሸ አልቆመም ከፊቱ
20. ✝ ኑኑ እንደሰት✝ እንደተናገረው ዳዊት በትንቢቱ
ኑኑ እግደሰት (2) አዝ ---------------
ጌታ ተጠመቀ (4) ተጠመቀ በዮርዳኖስ (2) ልጁ በዮርዳኖስ ጽድቅን ሲመሰርት

21. ✝ ከድንግል ተወልዶ ✝ መጣ በደመና ሰማያዊው አባት


እየመሰከረ የልጁን ጌትነት
ከድንግል ተወልዶ እኛን ሊቀድስ
አዝ---------------
ተጠመቀ ኢየሱስ ባህረ ዮርዳኖስ
እንደምናነበው በወንጌል ተጽፎ
መጥምቁ ዮሐንስ ምንኛ ታደለ መንፈስ ቅዱስ ታየ በራሱ ላይ አርፎ
ከነቢያት ሁሉ ሥልጣኑ ከፍ አለ አዝ --------------
አዝ ----------------- ባህር ስትጨነቅ ተራራው ሲዘምር
ትንቢቱን ሊፈጽም አስቦ ክርስቶስ ሰማዩ ሲከፈት ደመናው ሲናገር
ተጠምቆ አዳነን በባህረ ዮርዳኖስ ዓለም በዛሬው ቀን አየች ታላቅ ምሥጢር
አዝ----------------
ምሥጢረ ሥላሴ ታየ የዚያን ለታ 23. ✝ ጥምቀተ ባህር ✝
ምን ይከፈለዋል ለአምላክ ውለታ ጥምቀተ ባህር ዮርዳኖስ ነያ (2)
አዝ ------------------ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ (2)
እመቤቴ ማርያም ምንኛ ታደለች ጌታችን ሲጠመቅ ባህር ምን አለች

ከአዳም ልጆች ሁሉ አንቺን ተመረጥሽ አልችለውም ብላ ወደ ኃላ ሸሸች

አዝ ----------------- ብርሃነ መለኮት በወንዙ ሲሞላ


ዮርዳኖስም ሸሸች ሄደ ወደ ኃላ
ቸሩ አምላካችን መድኃኔዓለም
አዝ -----------------
ኑ እናመስግነው በአንድነት ሆነን
አብ በመጣ ጊዜ ደመናውን ጭኖ
22.✝ የዓለምን በደል ✝ መንፈስ ቅዱስ ታየ በርግብ አምሳል ሆኖ
የዓለምን በደል የሰውን ግፍ አይቶ ለልጁ ምስክር ሊሰጥ ፈለገና
ዘጠና ዘጠኑኝ መላእክቱን ትቶ ቃሉን ተናገረ ሆኖ በደመና
ጽድቅን ለመፈጸም በደልን አጥፍቶ አዝ ---------------
የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ ጌታችን ሲጠመቅ በ 30 ዓመት
አምላክ ተወለደ ተጠመቀ ለእኛ ባሕር ኮበለለች ግዑዟ ፍጥረት
የሰማዮች ሰማይ የማይችለውን ንጉሥ ሰማይ ተከፈተ ሆነልን ፀአዳ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
In the name of the father the son and the holy spirit one God Amen!

ምሥጢረ ሥላሴ ታወቀ ተረዳ


28. ✝ እንዘ ስውር ✝
አዝ ---------------
እንዘ ስውር እምኔነ ይእዜሰ ክሡተ ኮነ (፪)
እልል በይ ዮርዳንስ የጥምቀት መገኛ
ተአምረ ወመንክረ ገብረ መድኃኒነ
የጽድቅ መሠላል ድህነታችን ለእኛ
በቃና ዘገሊላ ከብካብ ኮነ ማየ ረሰየ ወይነ (፪)
ቀላያት አብርህት በዙዎች እያሉ
እንደምን ተመረጥሽ ዮርዳኖስ ከሁሉ 29. ✝ ኀዲጎ ተስዓ ✝
ኀዲጎ ተስዓ እኸ ወተስዓተ ነገደ (2)
24.✝ ነፃነት አገኘን ✝
ማዕከለ ባሕር (2) እኸ ቆመ ማዕከለ ባሕር(2)
በዛሬው ጥምቀቱ እሰይ እሰይ ተነግሮ አዋጅ እሰይ እሰይ
ጌታችን ተጠምቆ በዮሐንስ እጅ
ነፃነት አገኘን እሰይ እሰይ በእግዚአብሔር አብ ልጅ
የኃጢያት ደብዳቤ ቀደደ በአዋጅ
ኧኸ እሰይ እሰይ ተወለደ (2)
ባህረ ዮርዳኖስ መቆም ተስኗት
ከሰማየ ሰማያት ወረደ
ሸሸች ወደ ኃላ ከመለኮት ፊት
በቅዱስ ዮሐንስ ተጠመቀ
አዝ ------------
አብ መሰከረለት እሰይ እሰይ በደመና ሳለ እሰይ እሰይ
ቀላያት ዘለሉ ዕፅዋት ዘመሩ
የምወደው ልጄ እሰይ እሰይ ይኼነው እያለ እሰይ እሰይ
አንደበት አገኙ ግዑዛን አወሩ
አዝ ----------------
የልጁን ጌትነት ክብሩን ሊያስረዳ
ጌታ በዮሐንስ እሰይ እሰይ ሊጠመቅ ሲል ገና እሰይ እሰይ
በደመና መጣ አብም ተሰናዳ
ወደ ኃላ ሸሸ እሰይ እሰይ ዮርዳኖስ ፈራና እሰይ እሰይ
አዝ---------------
አዝ ---------------
እንደ አንበሳ ደቦል እሰይ እሰይ ተራሮች ዘለሉ እሰይ እሰይ
ከወደ ላይ መጣ ምሥጢር ያለው ቃል
ዕፁብ ነው ድንቅ ነው እሰይ እሰይ
የምወደው ልጄን እርሱን ስሙት ሲል
ግሩም ነው እያሉ እሰይ እሰይ
አደለን ዳግመኛ ሁለተኛ ልደት
አዝ---------------
ከጎኑ በወጣው በማየ ሕይወት ጥምቀት
ውኃን ወይን አረገ እሰይ እሰይ ከተጠራበት ቤት እሰይ እሰይ
አዝ ----------------
የብርሃናት ጌታ እሰይ እሰይ የዓለም መድኃኒት እሰይ እሰይ
ዘጠና ዘጠኙን መላእክትን ትቶ
25. ✝ ተአምረ ወመንክረ ✝ በዮርዳኖስ ቆመ አምላክ በአትሕቶ
ተአምረ ወመንክረ ገብረ መድኃኒነ (2) ማድነቅ ይገባናል የውኃን ሥርዓት
በቃና ዘገሊላ ዘገሊላ ከብካብ ኮነ (፪) በዓሉ ዛሬ ነው ቃናና ጥምቀት

26. ✝ በቃና ዘገሊላ ✝


በቃና ዘገሊላ (፪)
ዘገሊላ ከብካብ ኮነ (፪)×፬

27.✝ ወረደ መንፈስ ቅዱስ ✝


ወረደ መንፈስ ቅዱስ (፪)×፬
ቤተ ቃና ዘወይን (፪) ዘወይን (፪) ቤተ ቃና ዘወይን (፪)
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
In the name of the father the son and the holy spirit one God Amen!

You might also like