Professional Documents
Culture Documents
Apostlic
Apostlic
-
በጾምና በጸሎት የሚታወቅ
የሚወልበትና የሚያድርበት የተወሰነና የሚታወቅ
የሚገናኛቸው የዘወትር ጓደኞች ማንነት የታወቀ
አንደበቱ የታረመ እጁ ንጹሕ የሆነ
በቅድስና ሕይወቱ የተመሰከረለት
በፍቅርና በትሕትናው የሚታወቅ
ትእግስትን የተላበሰ ጨዋ፣ ቁጥብና አስተዋይ የሚባል
(የምሥጢራት ተሳታፊ የሆነ( ምስጢረ ንስሓ፤ምስጠረ ቅዱስ ቁርባን፤ምስጢረ
ተክሊል………………
ክፋውን ነገር ሁሉ የተጸየፈ
ከቡድነኝነትና ከአድማ ሕይወት የተለየ
ከዘረኝነትና ከጐጠኝነት ስሜት በእጅጉ የራቀ…
በተቃራኒው ከተሰለፈ ደግሞ ‹በእናንተ ሰበብ የእግዚአብሔር ስም
ይሰደባል›ተብሎ የስድብና የእርግማን ምልክት ይሆናል፡፡ /ሮሜ 2፡21-24
ሐ. አርአያ ክህነት ያለውን ቢሆን
‹ኢኃደጋ ለምድር እምቅድመ ዓለም ወእስከ ለዓለም እንበለ ካህናት ወዲያቆናት› እንዳለ
ቅዱስ ያሬድ በተገኘንበት ምድር የተጠራነውን /1ቆሮ15፡45/ ሕዝቦችን እግዚአብሔር
አልተወንም፡፡ክህነት ከእግዚአብሔር የተሰጠ የአገልግሎት ፀጋ ነው፡፡በሕገ ልቡና የነበሩ አበው
በእግዚአብሔር ቸርነት ከህነትን እየተቀበሉ መሥዋዕት ይሰዉ ፣ዐሥራት ይቀበሉ ነበር/ ዘፍ
14፡17/፡፡
1. ከላY ktzrzሩT DKmቶC WS_ xND _ሩ SBkTN bጣM l!ÃbላሸW y¸ClW yTኛW CGR
nW)
2. \LጣኞC Xnz!H klY ytzrzሩT ngሮC yጎdl#T sባk! Mglጫãc$ MN XNdሆn# XNÄ!
zrZር mFT/@ãc$ lY XNÄ!wÃይ ÃDRg#ÝÝ lMúl@ xND sባk! SዓT m-bQ y¸ÃQtW
MN s!ሆN nW) R:S m-bQ yሚÃQtW MN s!ሆN nW) Xnz!HN lmFታTS MN ማDrG
YgባL)
3 . የስብከት ዓይነቶች፡
3.1 ይዘትን መሠረት ያደረገ አከፋፈል፡፡
የስብከት ዓይነት በይዘታቸው በሦስት ይከፈላሉ፡፡ እነርሱም
ትምህርት ፡-
በእውቀት ላይ የተመሠረተ
ተከታታይነት ያለው
በማስረጃ የተደገፈ
ማብራራትን መተርጉምን፣ ማመሥጢርን የሚጠይቅ
ትምህርታዊ ስብከት፡-
በጥምረት የሚስጥ
መነሻው ትምህርት መድርሻው ስብከት የሆነ
ማስረጃ በመስጠት ሰውን ወደ ፈጣሪው የሚያቀርብ
እውቀትና ሕይወት በአንድ ጊዜ የሚያስጨብጥ
ስብከት ፡-
ቀለል ባለ አገላለጽ የሚቀርብ
ማስረዳትና ማሳየት ላይ የሚያተኮር
የሰውን ልቡናና አእምሮ መማረክ እና መግዛት የሚችል
ሁለንተናዊ ስሜቱን የሚቆጣጠር
ምእመናን በሰሩት ኅጢአት ተጸጽተው ንስሐ እንዲገቡ የሚያደርግ
የእግዚአብሔርን ቁጣውን፣ ቸርነቱንና ፍቅሩን በአንድ ጊዜ የሚያሳይ
ጥያቄ
ውይይት፡
ሠልጣኞች ለታሪካዊ ስብከት መነሻ የሚሆን አንድ ታሪክ እንዲመርጡና ርዕስ እንሲሰጡት
ያድርጉ፡፡ ወይንም አንድ የስብከት አውድ ምሳሌ አድርገው ይስጡዋቸውና ለዚያ
የሚስማማ ታሪካዊ ስብከት ለማዘጋጀት ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ አውጥተው ርዕስ
እንዲመርጡ ያድርጉዋቸው፡፡
3.2.2 ነገረ ሃይማኖት /Dogmatic/
ከስብከቶች ሁሉ ጠጣርና ከባድ የሚባለው የስብከት ዓይነት ነው፡፡ ይህን ትምህርት
ለማስተማር ሰባኪው የሚከተሉትን ነጠቦች ማስታዋል ይጠበቅበታል፡፡
ሀ. አንድ ነጥብ ላይ ብቻ ማተኮር
ለምሳሌ፡- ሀልዎተ እግዚአብሔር ፣ ምሥጢረ ሥላሴ…
ለ. በሚገባ ማብራራት፡- ሊያስተምር የፈለገውን ነጥብ በሚገባ ማብራራት
ይኖርበታል፡፡ የሚያበራራባቸው ዘዴዎችም፡-
ምሳሌዎችን በማንሳት፡- ምሥጢረ ሥላሴን ማስተማር ቢፈልግ
በፀሐይ፣ በእሳት፣ በሰው መስሎ ማስተማር
ስለ እመቤታችን አማላጅነት፡- የበላኤሰብን ታሪክ በማስታወስ መተረክ
ለትምህርት አስረጂ ጥቅሶችን በማንሳት
የሊቃውንትን ብሒል በመጠቀም
ውይይት፡
ባለ አንድ ሐረግ ስብከት ለማዘጋጀት የሚሆን የቅዱስ መጽሐፍ
ጥቅስ ወይም ሐረግ እንዲመርጡና ለምን እንደመረጡት ምን
መልዕከት ሊያስተላልፉ እንደፈለጉ በመጠየቅ ያወያይዋቸው፡፡
2.4 ቅዳሴያዊ ስብከት
ይህ ዓይነት ስብከት ፣በጾም ወቅት በኪዳን የጸሎት ሰዓት፣ በንግስ ጊዜ፣
በሥርዓተ ቅዳሴ መካከል የሚሰጥ ትምህርት ነው፡፡ በቤተክርስቲያናችን
ዋነኛው የስብከት ዘዴ ነው፡፡
ይህ የስብከት ዘዴ ብዙ ጥቅሞች አሉት፡-
ሀ. መጽሐፍ ቅዱስ፡-
የስብከት መሰረት መጽሐፍ ቅድስ ነው
በቤተ ክርሰቲያን የሚከናወኑ ተግባራት በሙሉ መጽሐፍ ቅድስ ናዠው
ሀ. ምሥጠራተ ቤት ክርስቲያን
ለ. መሠረተ እምነት /ይግማ/
ሐ. ስርአተ ቤተ ክርስቲያ
መ. የቤተ ክርስቲያን ትውፊት
ስርአተ ቤተ ክርስለቲያን፡-
ሀ. የፆም፣የፆሎት ስርአትን መሠረት ያደረገ
ለ. የበአላት አከባበር ስርአትን በተመለከተ
ሐ. ስርአተ ቅዳሴን መሠረት ያደረገ
መ. የቤተ ክርስቲያን መዝሙራትን ያካተተ
ሠ. የስግደትና የአገለግሎት ስርአት
ማኅበራዊ ኑሮን በተመከተ፡-
በማኅበራዊ ኑሮ ውስጥ ክርሰቲያኖች ሊኖራቸው ስለሚገባ ግንኙት
ሰለ ክርስቱያን ቤተሰብ አኗኗር በግልጸ ማሳወቅ
ከሌለው /በእመነት ከሚስቷቸው/ ጋር ስለሚኖራቸው አንድነትና ልዩነት ማሳወቅና መወሰን
ቢቻላችሁስ ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ ተብሏልና፡፡
እለታዉና ወቅታዊ ጉደዮችን በመዳሰስ
ጥምረት ያለው፡-
ነገረ ሃይማኖትንና ስርአትን
ሃይማኖትንና ስነ መግባርን
ሃየማኖትንሃ ማኅበራዊ ኑሮን በማጣመር ማስተማር ይቻላል፡፡
በአሕዛብ ሃይማኖት
በአሐዛብ ስርአተ
በአሐዛብ ማኅበራዊ ኑሮ
5. የስብከት ዝግጅት
xND ሰባኪ SBkT l!ÃzUJ SBkt$ ለማን XNd¸¸s_Ý yT እንደሚሰ_
ካወቀq በç® ኦርቶዶክሳêE ySBkT -ባÃTN bmktL SBkt$N ያዘጋጃል፡፡
SBkT bማዘጋጀት ሂdT WS_ ymjm¶ÃW የቃሉ ባlb@T የሆነውን L;#L
XGz!xB/@RN በፀሎት m-yQ nWÝÝ
የቃሉን ደጅ ይከፍትልኝ ዘንድ ጸልዩልኝ እንዳለው፡፡ ሰባኪው ሁልጊዜ የሚያነብና
የሚማር ከሆነ የስብከት ዝግጅትን ቀላል ያደርገዋል፡፡ ሆነም ግን ሰባኪው ማንበብ
ትዝ የሚለው ስብከት ለመዘጋጀት ሲል ብቻ ከሆነ የስብከት ዝግጅቱ ጠባብ
ይሆናል፡፡ በስብከት ዝግጅት ውስጥ ሌላው ወሳኝ ጉዳይ ማስተወሻ መያዝ ነው፡፡
ሰባኪ የሚያስተምረውን ስብከት/ትምሕርት/ በማስታወሻ ደብተሩ ላይ በጥሩ
ዝግጅት ላይ ካሰፈረ ለማስተማር ቀላል ይሆንለታል፡፡ በተለይ በማስታወሻ ላይ
ለማስፈር እንዲመች የሚከተሉትን የስብከት ክፍሎች ማወቅና መከተል ጠቃሚ
ነው፡፡
አንድ ስብከት ስድስት ንዑሳን ዘርፎች
/ክፍሎች/ አሉት፡፡ እነዚህም
1.ርእስ 4. ዋና ክፍል
/ሐተታ/
2.አላማ 5. ምክር
3.መግቢያ
6.መደምደሚያ
ሰባኪ ተከታታይ ትምህርት፣ ረጅመ ሰብከት፣ አጭር ሰብከት ለማዘጋጀት እነዚህን ቅደመ
ተከተሎተ ማወቅ ይጠብቅበታል
5.1 ርዕስ መምረጥ
ርእስ በሚመረጥበት ጊዜ የሰዎችን ትኩረት የሚስብ
የተማሪዎችን የመማር ፍላጐት የመቀስቀስ ኃይል ያለው
አላማውን በትክክል መግለጽ የሚችል
አጠር ያለና ግልጽ የሆነ፡፡ ርእስ የስብከት ማስታወቂያ ነው፡፡
የርዕስ አመራረጥ መርሆዎች፡-
በሰማእያኑ ዘንድ አይረስነት ያላቸው፣ በቀላሉ ሊረዱት የሚችሉ ቃላት
ሊተላለፍ የሚገባውን መልእክተ ጠቅለል አድርገው የያዙ ቃላት
ሰባኪው አብራርቶ ለማስተማር አመቺነት ያላቸው
ምሥጢራትን ያዘለ ቃላተ /ሐረጐች/
ርዕስ ከመምረጥ በፊት ሊተኮርባቸው የሚገቡ ጉዳዮች፡-
ተሰባኪዎች ባሉት አካባቢ እድሜ፣ እውቀት፣ ፆታ የሚዘወትረ አጉል ልምዶች ጠባዮች
እምቶችን ለይቶ ማወቅ፡፡
የአካባቢው ማኅበረሰብ ኢኮኖሚያዉ፣ባሕላዊ፣ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ ሁኔታዎችን ለይቶ
ማወቅ
እለታዊሃ ወቅታዊ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ክስተቶችን ግመት ውስጥ ማሰገባት
ልምምድ፡
እውቀት ለማስተላለፍ፡-
የአንድምታ ትምህርት፣ነገር ሃይማኖተ፣ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ፣ነገር ቅድስን
መንፈሳዊ ሕይወት ለማስተማር፡-
ጸሎጽ፣ፆም፣ንስሐ ሕይወት፣ ቅዱስ ቁርባን
የጠባይ ለውይ ለማምጣት፡-
ሰው ከመጥሮ ሥራ እንዲመለስ
እኩይ ተግርን እንዲተው
ከኃጢአት ከወንጀል እንዲጠበቅ
የአመለካከት ለውጥ ለመምጣት፡-
ሰው በአስተሳሰቡ፣ በአመለካከተ አውንታዉ ለውጥ እንደየመጣና አቋም
እንዲኖረው
1. መግቢያ፡-
• ስብከተ ወንጌል በአንድ ሰው ብቻ የትም ሉደርሰ አየችልም፡፡ በአንድ በሬ አይታረስም፣አንድ እጅ አያጨበጭብም እንደማባለው፡፡
አገለግሎቱ የተፈጠነና ለሁሉም ተደራሽ እንዲሆን ተባባሪ ባለ ድረሻ አካላት በየደረጀውና በየአይነቱ ያስፈለጉታል፡፡
• በኤልያስ ዘመን የስራፕታዋ ሴት
• በኤለሳዕ ዘመነ የሱናማዊቷ ሴት የአገልግሎት ተባባሪዎች ነበሩ፡፡
• በጌችን በኢየሱስ ክረስቶስ የአገለግሎት ጊዜሙ እነ ማርታ፣የማርቆስ ቤተሰቦች
• በሐዋርያት ዘመን እንደ ልድያ የመሳሰሉት ተባባሪ አካላት ነበሩ፡፡
• ስብከተ ወንጌል እንዲስፋፋና እንዲጠናከር፡-
• በእውቀታቸው
• በገንዘባቸው
• በቁሳቁስ
• በጉልበት
• በበጐ አሳብር ምክር እንዲያገለግሉ ማስተባበር፡፡
• የሚያስገኘው ጥቅም፡-
• የጊዜ ብክነት
• የሰው ኃይል እጥረት
• የገንዘብ እጥረት
• ሰዎችን አሳታፊ ያደርጋል
• የባለቤትነት ስሜት እንዲያድርባቸው ያደርጋል
• አገልግሎቱን የተፋጠነ ያደረገዋል
• አንድነትን፣ ፍቅርን ያሳድጋል
• ሰዎች በረከት እንዲያገኙ አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡