You are on page 1of 2

እግ/ር ይጎበኛሃልና ስፍራህን ጠብቅ መ/ሩት 1:16

#.የሩት መፅሃፍ በሴት ስም ከተጠሩት ከሁለት መፅሃፍት አንዱ ነው።

#. በሩት ስም የተሰየመው በብዛት የእርሲዋ ታርክ በስፋት ስለተገለፀበት ነው።

#. ታርኩ የተፈፀሜው የመሳፍንት ዘመን በእስራኤል ላይ ብዙ ችግር የታየበት ዘመን ነበረ ለምሳለ በምድርቱ ላይ ራብ
ወድቆአል።

#. በዝህ በክፉ ራብ ምክንያት በቤተልሄም ይሁዳ የኤፍራታ ቤተሰብ ቤተልሄም ይሁዳን ለቆ ወደ ሞአብ ምድር
እንደኮበለሉ የሩት መፅሃፍ ያስረዳናል 1:1

#. የመፅሃፍ ቅዱስ ምሁራን ቤተልሄም ይሁዳን "የዳቦ ቤት Or house Of Bread" ይላሉ።

--- ቤተልሄም ይሁዳ አንድ አምላክ የሚመለክበት ነው የኤፍራታ ቤተሰብ ግን ብዙ አማልክት ወደሚመለክበት በራብ
ምክንያት ሄደዋል("ኑኋምን ሩትን ኦርፋ ወደ ህዝቧና ወደ አማልክትዋ ተመልሳለችና አንችም ህጅ አለቻት" መ/ሩት
1:15)

---ቤተልሄም ይሁዳ እግ/ር ቃል ክዳንን ከእነርሱ ጋር ያደረገ ህዝብ ነው የኤፍራታ ቤተሰብ ግን የእግ/ር ቃል ክዳን
ወደለለበት ሄዱ።

#. እንዴት ሊሄዱ ቻሉ?

--- ሞአባውያን ከእስራኤ ጋር በሁለት ምክንያቶች ጠላቶች ናቸው።

1. ሞአባውያ ሎጥ ከታላቅቱ ልጁ ጋር ተኝቶ የተገኘ ህዝብ ነው ኦ/ዘፈ 19:

2. እስራኤል ከግብፅ ምድር ወጥተው በምድረ ቤዳ ስጓዙ ብዙ ተግዳሮት በመንገድ ላይ አድርሰዋቸዋል ። በነዝህ
ምክኒያቶች ጠላቶች ናቸው ይሁን እንጅ በዝያ ጊዘ ባልተታወቀ ምክንያት በሁለቱም መካከል ሰላም ሳይኖራቸው
አልቀረም ብለው አንዳንድ የመፅሃፍ ቅዱስ ምሁራን ያስቀምጣሉ።

--- በዝህ በዝያን ጊዜ በነበረው ስምምነት ምክንያት በሁለቱም ሃገራት መንቀሳቀስ የቻሉት።

#.ደግሞም የሩት መፅሃፍ በዚያ በክፉ ዘመን ውስጥ እግ/ር የሚከበርባቸው እንደ ቦኤዝ አይነት ሰዎች እንደነበሩ
ያስተምረናል።

#. መፅሃፉ የሚያስተምረን ዬትም ብሆን መቸም እግ/ር አጀንዳ ያለው ሰው መኖሩን ያስተምረናል ።
#. ከሞአብ ምድር የመጣችው ሩት በእግ/ር እንደተጎበኜች (በምድራም በሰማያዊም በረከት እንደተባረከች መፅሃፉ
ያስተምረናል)

--- የእየሱስ ውልደት መስመር በመግባት ድነትን አግንታለችሩት 4:18-22

---

#.እግ/ር ይጎበኛሃልና ስፍራህን ጠብቅ መ/ሩት 1:16

--- ለማቃለል ስሞክ የእግ/ር የጉብኝቱ ዘመን ደርሶ ገብኝቱን ይዞ መጥቶ በስፍራችሁ እንዳያጣችሁ ስፍራችሁን ጠብቁ።

--- እግ/ር ስጎበኝ ለእርሱ አንድ ቀን እንደ ሽህ አመት ሽህ አመት ደግሞ አንድ ቀን እንደ ሆነ እርሱን አትርሱ ።2 ጴጥ 3:8

#. ጉብኝቱ ምን ይመስላል

--- 100 እጥፍ ፍረያማ ያደርጋል።ዘፍ 26:22--

--- የቤተልሄም ይሁዳ ሰዎች ጉብኝት የተጀመረው ገብስን በመሰብሰብ ነበረ መ/ሩት 1:22

#. ምናልባት በተለያየ ምክኒያት ተፈትናችሁ ስፍራችሁን ለቃችሁ የሄዳችሁ ሰዎች እግ/ር ይሻላችኋልና ተመለሱ መ/ሩት
1:6, ሉቃ 19:1--end

ከእግ/ር ተለይተው የሚሄዱ ምን ይሆናሉ?

ሀ/ ድሎትና ጥጋብ ቀርቶ የያዙትን ከእጃቸው ያጣሉ ።

--- በሙላት ወጣሁ በባዶ ተመልሻለሁ ሩት 1:21

--- ከዝያም እያባከነ ገንዘቡን በተነ ሉቃ 15:13

ለ/ ደስታ ጠፍቶ ሃዘንተኞች ይሆናሉ ሩት 1:20

--- ኑኋምን አትበሉኝ ሃዘንተኛ ሆኘዋለሁና ማራ በሉኝ አለች ሩት 1:20

--- ከዝያም ይጨነቅ ጀመረ ሉቃ 15:14

--- እሪያዎች ከምበሉት ይመኝ ጀመረ ሉቃ 15:16

You might also like