Professional Documents
Culture Documents
የዘረኝነት አረንቋ
የዘረኝነት አረንቋ
የዘረኝነት አረንቋ
በወንድም ወሒድ ዑመር
1
የዘረኝነት አረንቋ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች
አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ
ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡
“ረኝነት”racism” ማለት የራስን ቋንቋና ውግ አተልቆ የሌላውን ማሳነስ፣ ማግለል፣ መቃረን እና ማራከስ
ነው። ረኝነት ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን
ክፉ በሽታ ነው። ረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” ማለትም
“ዜንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዜንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ
መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ
በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?*
ረኝነት ምንጯ ዜንባሌ ከሆነ ታዲያ ከረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ
አምላካችን አላህ በቅዱስ ቃሉ የሚናገረውን እና ነብያችን” ”ﷺበሐዲሳቸው የተናገሩትን በጥሞና ሰምቶ
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን
ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡
የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል
መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል
“ሚንሁማ” ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ እነዙህ ሁለቱ አደምና ሐዋ
ናቸው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ
መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ር ማብለጥ
ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዜግብ ውስጥ መግባት
የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም የፈጠረን ከአንድ አባትና እናት ነው፦
2
የዘረኝነት አረንቋ
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች
አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ
ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት
መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዘ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዜገብ እንጂ
አላህ ንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዙህ
ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
ቋንቋዎች ይውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ልማድ፣ ትውፊት፣ ወግ፣ ክህሎት እና ሙዳየ-ቃላት “ውግ”
ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ነገድ እና ጎሳ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው።
ረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። በኢስላም ደሃ
ሃብታም ሳንል፤ መድ ባዕድ ሳንል፣ ዜንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ
ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ
ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ
ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም
መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡
3
የዘረኝነት አረንቋ
ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ
በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*።
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት
አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ” ”ﷺጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር
ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦
“ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም””* ”ﷺይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን?
አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው
ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*።
“ሙሃጅር” ማለት “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱትን ሶሓብይን ያመለክታል፤ “አንሷር”
ማለት “ረዳት” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱት የተቀበሉ የመዲና ሶሓብይን ያመለክታል።
አንዱ ር ተነስቶ ሌላውን ር ሲበድል የተበደለው ያልበደለውን በሩ ብቻ በቁርሾ ለመበቀል መነሳት
ጠባብነት ነው፤ በኢስላም የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት
እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
4
የዘረኝነት አረንቋ
በተጨማሪም አንድ ሰው ባጠፋው ብዘኃኑን ር ማንቋሸሽ ወይም ማዋረድ ሐራም ነው፦
እረ እሩቅ ሳንሄድ ወደ ረኝነት የሚጣራ፣ በረኝነት መንገድ የሚታገል፣ በረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ
ሰው ከነብያችን” ”ﷺሱናህ ውጪ ነው፦
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ” ”ﷺእንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ
አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ
አይደለም*።
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት፤ ተቸግረን ብንሰደድ ሰፊ ናት፤
ዋናው ይህቺ አንድ የተውሒድ መንገድ ሃይማኖታችን ናትና አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ
አምልኩኝ*፡፡
21፥91 *ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና
አምልኩኝ*፡፡
እንግዲህ ዲነል ኢስላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በረኝነት፣ በጎጠኝነት፣
በጠርኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዜ ነው። በመነ-ጃህሊያህ ጊዛ
ጠበኞችም በነበርን ጊዛ በእኛ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ እናስታውስ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማን፤
በጸጋውም ወንድማማቾች ሆንን፥ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ በነበር ጊዛ አዳነን፦
5
የዘረኝነት አረንቋ
ኢማናችን ወረደሳ? የኢሥላም ልዕልና ከር፣ ከብሔር፣ ከቋንቋ፣ ከቀለም፣ ከፓለቲካ በላይ ነው። አላህ
ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
ወሰላሙ አለይኩም
https://t.me/Wahidcom