You are on page 1of 48

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ፖሊሲ ጋር የተገናዘበ፤ ኢትዮጵያ ከፈረመቻቸው ዓለም

ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አቀፍ ኮንቬንሽኖችና ሌሎች ሕጋዊ ሠነዶች ጋር የተጣጣመ


ሕግ ለማውጣት በሥራ ላይ ያለውን የአሠሪና ሠራተኛ

ፌደራል ነጋሪት ጉዳይ አዋጅ በአዲስ መተካት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤


በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-
መንግሥት አንቀጽ 55 (1) እና (3) መሠረት የሚከተለው

ጋዜጣ
ታውጇል:-
ክፍል
አንድ
ሃያ አምስተኛ ዓመት ቁጥር 89
ጠቅላላ
አዲስ አበባ ነሐሴ 30 ቀን 2ሺ11 ዓ.ም 1. አጭር ርዕስ
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት ይህ አዋጅ “የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር
የወጣ 1156/2011” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ማውጫ 2. ትርጓሜ
አዋጅ ቁጥር 1156/2011 ዓ.ም በዚህ አዋጅ ውስጥ:-

1/ “አሠሪ” ማለት አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ


የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ …ገጽ 11691
አዋጅ ቁጥር ሰዎችን በዚህ አዋጅ አንቀጽ 4 በተመለከተው
1156/2011 ስለ መሠረት ቀጥሮ የሚያሠራ ግለሰብ ወይም
አሠሪና ሠራተኛ ድርጅት ነው፡፡
ጉዳይ የወጣ
2/ “ድርጅት” ማለት ለንግድ፣ ለኢንዱስትሪ፣
አዋጅ
ለእርሻ፣ ለኮንስትራክሽን ወይም ለሌላ ሕጋዊ
አሠሪና ሠራተኛ የጋራ ራዕይ
ዓላማ የተቋቋመ በአንድ አመራር የሚካሄድ
ኖሯቸው የሥራ ግንኙነቶቻቸውን መሠረታዊ በሆኑና በህግ
ተቋም ነው፡፡
በተደነገጉ መብቶችና ግዴታዎች ላይ በመመስረት አስተማማኝ
የኢንዱስትሪ ሰላም፤ የዘላቂ ምርታማነት እና የድርጅቱን ተግባር ለማከናወን ከዋናው ድርጅት
የገበያ ተወዳዳሪነት አቅም በመፍጠር ሀገራችን ለተያያዘችው ፈጣን ተለይቶ የተሰየመ በአሠራሩ ወይም በአቋሙ
የኢኮኖሚ ዕድገት የማስመዝገብ ብሔራዊ ግብ በትብብርና በጋራ ራሱን የቻለ ሥልጣን ያለው የድርጅት
እንዲሰሩ ማድረግ ጠቃሚ በመሆኑ፤ ቅርንጫፍ ራሱን የቻለ ድርጅት ሆኖ ይቆጠራል፡፡
ሠራተኞች እና አሠሪዎች የየራሳቸውን ማኅበራት በሙሉ ፈቃድና
ነፃነት በማቋቋም በመረጧቸው ህጋዊ ወኪሎች አማካኝነት መብትና 3/ “ሠራተኛ” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ 4
ጥቅማቸውን ለማስጠበቅና ግዴታዎቻቸውን በአግባቡ ለመወጣት በተመለከተው መሠረት ከአሠሪ ጋር በቅጥር ላይ
የኅብረት ድርድር እንዲ ያደርጉ፤ በመካከላቸው የሚነሱ የሥራ የተመሠረተ የሥራ ግንኙነት ያለው ግለሰብ
ክርክሮችም የማኅበራዊ ምክክር ሥርዓትን ጨምሮ በሌሎች
ነው፡፡
አማራጭ መድረኮች በተቀላጠፈ ሁኔታ መፍትሔ እንዲያገኙ
4/ “ሚኒስቴር” ወይም “ሚኒስትር” ማለት እንደአግባቡ
የሚያስችል ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ፤
የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር
መሠረታዊ የሥራ ላይ መብቶችንና ግዴታዎችን ግንዛቤ ውስጥ
ነው፡፡
በማስገባት ለኢንቨስትመንትና ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ግቦች
5/ “አግባብ ያለው ባለስልጣን ” ማለት በየክልሉ
መሳካት ምቹ ሁኔታን መፍጠር የሚያስችል የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ህጎችን የማስፈፀም ኃላፊነት
አስተዳደር ሥርዓት መመስረት እንዲቻል፤ እንዲሁም የሥራ
የተሰጠው መንግስታዊ አካል ነው፡፡
ሁኔታን፤ የሙያ ደህንነት፤ ጤንነትና የሥራ አካባቢ ጥበቃንና
የሁለትዮሽ እና የሦስትዮሽ ማኅበራዊ ምክክር አሠራርን በማጠናከር 6/ “የሥራ ደንብ” ማለት በዚህ አዋጅና በሌሎች
በሕግ መሠረት የማማከርና የመቆጣጠር ተግባራትን እያመጣጠነ አግባብ ባላቸው ሕጎች የተደነገገው እንደተጠበቀ
ሥራውን የሚያከናውን አካል ስልጣንና ተግባር መዘርዘርና መወሰን ሆኖ የሥራ ሰዓትን፣ የዕረፍት ጊዜን፣ የደመወዝ
በማስፈለጉ፤ እነዚህን ከላይ የተመለከቱትን ዓላማዎች በትክክል አከፋፈልና የሥራ አፈፃፀም ውጤት መለኪያ
መተግበር ይቻል ዘንድ የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነቶች ዘዴን፣ የደኅንነት ጥበቃንና የአደጋ መከላከያን፣
የሚመሩባቸውን መሠረታዊ ሃሣቦች እና የሥራ ሁኔታዎችን የዲሲኘሊን ደንቦችንና አፈፃፀማቸውን እንዲሁም
የያዘ፤ ከመንግሥት አጠቃላይ የፖለቲካ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ
ስለሌሎች የሥራ ሁኔታዎች የሚደነግግ የውስጥ ደንብ ህጋዊ ፈቃድ ኖሮት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ
ነው፡፡ መንገድ ከሠራተኛው ገንዘብ ሳይቀበል:-

7/ “የሥራ ሁኔታ” ማለት በአሠሪና ሠራተኞች መካከል ያለ ሀ) የሥራ ውል ተዋዋይ ወገን ባለመሆን በአገር
ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን ይህም የሥራ ሰዓትን፣ ውስጥ ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት፤
ደመወዝን፣ ፈቃዶችን፣ ሠራተኞች ከሥራ ወይም
በሚሰናበቱበት ጊዜ የሚገባቸውን ክፍያዎች፣ ጤንነትና ለ) ከሠራተኛው ጋር የሥራ ውል ስምምነት
ደኅንነት፣ በሥራ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው በማድረግ ሠራተኛውን ለአገር ውስጥ
ሠራተኞች የሚከፈል ካሣ፣ ሠራተኞች ከሥራ ሥራ ለአገልግሎት ተጠቃሚ ድርጅት
የሚቀነሱበትን ሁኔታ፣ የቅሬታ አቀራረብ ሥርዓቶችንና የሚያቀርብና ሠራተኛውን የማስተዳደር
የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡ ኃላፊነት ያለው ሰው ወይም ሁለቱን
8/ “ክልል”ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አገልግሎቶች አጣምሮ የሚሰጥ ሰው
ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 47(1) የተጠቀሰ ነው፡፡
ማንኛውም ክልል ሲሆን ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም
14/ “ፈቃድ” ማለት በግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝነት
የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን
ሥራ ላይ ለመሰማራት የሚያስችል አግባብ
ይጨምራል፡፡
ባለው ባለሥልጣን ለግል ሥራና ሠራተኛ
9/ “ማኅበራዊ ምክክር” ማለት የአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ የሚሰጥ የምስክር ወረቀት፡፡
ማኅበራት በሁለትዮሽ ወይም መንግሥትን ጨምሮ 15/ “በሰራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ” ማለት
በሦስትዮሽ መድረክ ማኅበራዊ አገልግሎቶች ብሔርን፣ ዘርን፣ ቀለምን ፆታን፣ ሐይማኖትን፣
ስለሚስፋፉበት፣ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ስላሉ የፖለቲካ አመለካከትን፣
ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች መረጃ ኤች.አይ.ቪን/ኤድስን፣የአካል ጉዳትን እና ሌላ
በመለዋወጥና ምክክር ወይም ድርድር በማድረግ ሁኔታን መሠረት በማድረግ የሠራተኛውን
መግባባት ላይ የሚደርሱበት ሂደት ነው። በእኩልነት የመስተናገድ ወይም እኩል እድል
10/ “የሥራ መሪ” ማለት በሕግ ወይም እንደድርጅቱ የሥራ ሁኔታን የሚያስቀር ወይም የሚያጠብ ማለት
ጠባይ በአሠሪው በተሰጠው የውክልና ሥልጣን ነው፡፡
መሠረት የሥራ አመራር ፖሊሲዎችን የማውጣትና 16/ “የግል አገልግሎት ቅጥር” ማለት ለትርፍ
የማስፈፀም ሥልጣን ያለው ወይም ሠራተኛን በሚካሄድ ሥራ ላይ ያልተመሰረተ ሥራ ሆኖ
የመቅጠር፣ የማዘዋወር፣ የማገድ፣ የማሰናበት ወይም ለአሰሪውና ለቤተሰቡ ፍጆታ የሚውል በቤት
የመመደብ ተግባሮችን የመወሰን ሥልጣን ያለው ውስጥ የሚሰጥ አገልግሎት ሲሆን እንደ
ግለሰብ ሲሆን፣ እነዚህን የሥራ አመራር ጉዳዮች ምግብ ዝግጅት፣ ጽዳት፣ ሞግዚትነት፣ የጥበቃ
አስመልክቶ የአሠሪውን ጥቅም ለመጠበቅ አሠሪው ሥራ፣ ሹፌርነት፣ አትክልተኝነት እና
ሊወስደው ስለሚገባው እርምጃ በማንም ሳይመራ የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
የራሱን የውሳኔ ሃሣብ የሚያቀርብ የሕግ አገልግሎት 17/ “የንግድ መልክተኛ ወይም ወኪል” ማለት
ኃላፊን ይጨምራል፡፡ በንግድ ህጉ ያለውን ትርጉም የሚይዝ
11) “ወሲባዊ ትንኮሳ” ማለት በንግግር፣ በምልክት ይሆናል፡፡
ወይም በሌላ ማናቸውም አድራጎት አንዱ ሌላውን
18/ “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው
ከፈቃዱ ውጭ ለወሲባዊ ተግባር ፈቃደኛ እንዲሆን
ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው
ማባበል፣ መገፋፋት፣ ተፅዕኖ ማሳደር ነው፡፡
አካል ነው፡፡
12/ “ወሲባዊ ጥቃት” ማለት ኃይል የተቀላቀለበት
ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም የዚሁ ድርጊት ሙከራ ነው፡፡ 19/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም ፆታ

13/ “የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ” (ከዚህ በኋላ ይጨምራል፡፡

ኤጀንሲ እየተባለ የሚጠራ) ማለት በሀገር ውስጥ 3. የሕጉ ተፈጻሚነት ወሰን


የሥራ ስምሪት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል
1/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) እንደተጠበቀ ሆኖ
ይህ አዋጅ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል በሚደረግ
በቅጥር ላይ በተመሠረተ የሥራ ግንኙነት እና ክፍል
በምልመላ ሂደት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ሁለት
2/ ይህ አዋጅ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት በቅጥር ላይ በቅጥር
በተመሠረቱ የሥራ ግንኙነቶች ላይ ተፈጻሚ ላይ
አይሆንም:- የተመሠረ
ተ የሥራ
ሀ) ለአስተዳደግ ሲባል፣ ለሕክምና ወይም ከሕመም ግንኙነት
ለመዳን ወይም እንደገና ለመቋቋም ሲሆን፤ ምዕራፍ
አንድ
ለ) የሙያ መልመጃ ትምህርትን ሳይጨምር ለመማር
የሥራ
ወይም ለመሠልጠን ሲሆን፤
ውል
ሐ) ሠራተኛው የሥራ መሪ ሲሆን፤
ዘርፍ
መ) የግል አገልግሎት ቅጥር ሲሆን፤ አንድ
ሠ) በልዩ ሕግ የሚተዳደሩ እንደ ጦር ኃይል ባልደረቦች፣ የሥራ
የፖሊስ ኃይል ባልደረቦች፣ የመንግሥት አስተዳደር ውል
ሠራተኞች፣ የፍርድ ቤት ዳኞች፣ ዐቃቢያነ ሕግ እና አመሠራረ

ሌሎችንም የሚመለከት ሲሆን፤
4. የሥራ ውል ይዘት
ረ) እንደተዋዋይ ወገን ዋጋ እየተከፈለው በራሱ የንግድ ሥራ
ወይም በራሱ የሙያ ኃላፊነት የሚሠራ ሥራ የሚያከናውን
1/ ማንኛውም ግለሰብ ደመወዝ እየተከፈለው
ሲሆን፡፡ በአሠሪው መሪነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ
3/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ቢኖርም:- 16/ መንገድ ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ወይም
“emplyment of private service” means an የተወሰነ ሥራ ለአሠሪው ለመሥራት ቢስማማ
employment of a non profite careening, cleaning
guardianship,gardening, driving and other related በሁለቱ መካከል የሥራ ውል ይመሠረታል፤
services for the employer and his family
consumption. 2/ ማናቸውም የሥራ ውል ተዋዋይ ወገኖች በውሉ
ሀ) ሥራቸውን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ የሚያከናውኑ መሠረት የሚኖራቸውን መብትና ግዴታ
የውጭ ዲፕሎማቲክ ሚስዮኖች ወይም ዓለም አቀፍ በማያጠራጥር አኳኋን በሚያውቁበት ሁኔታና
ድርጅቶች ከኢትዮጵያዊያን ጋር በሚመሰርቱት በግልጽ መደረግ ይኖርበታል፤
የሥራ ግንኙነቶች ላይ አዋጁ ተፈጻሚ እንዳይሆን
3/ ማንኛውም የሥራ ውል የሥራውን ዓይነትና
በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ወይም ኢትዮጵያ
ቦታ፣ ለሥራ የሚከፈለውን ደመወዝ መጠን፣
በምትፈራረማቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች
የስሌቱን ዘዴ፣ የአከፋፈሉን ሁኔታና ጊዜ እና
ሊወሰን ይችላል፤
ውሉ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ መያዝ
ለ) የሃይማኖት ወይም የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ይኖርበታል፤
በሚመሠርቱት የሥራ ግንኙነቶች ላይ አዋጁ
4) የሥራ ውል ሕግን ወይም ሞራልን ተቃራኒ ለሆነ
ተፈጻሚ እንዳይሆን የሚኒስትሮች ምክር ቤት
ሥራ አይደረግም፤
በደንብ ሊወስን ይችላል፤
5) የሥራ ውል በሕግ በኅብረት ስምምነት ወይም
ሐ) ስለግል አገልግሎት ቅጥር የሥራ ሁኔታ በሥራ ደንብ ለሠራተኛው ከተሰጡት ጥቅሞች
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ያወጣል፡፡ ያነሰ ጥቅም የሚሰጥ መሆን የለበትም፡፡
5. ፎርም
በሕግ በተለየ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር የሥራ ውል
የተለየ ፎርም አያስፈልገውም፡፡
6. በጽሑፍ ስለተደረገ የሥራ ውል አግባብ ባለው ሕግ መ) በሕይወት ላይ አደጋ ወይም በንብረት ላይ
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በጽሑፍ የሚደረግ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል አጣዳፊ
የሥራ ውል:- ሥራዎችን ለመሥራት፣ በድርጅቱ ሥራ፣
ዕቃ፣ ሕንፃ ወይም ፋብሪካ ላይ
1/ የአሠሪውን ስምና አድራሻ፤
የደረሰውን ጉድለትና ብልሽት ለማደስ፤
2/ የሠራተኛውን ስም፣ እድሜ፣ አድራሻና የሥራ ካርድ
ቁጥር ካለ፤ ሠ) አልፎ አልፎ የሚሰራ ሥራ ማለትም ሥራው
3 በዚህ አዋጅ አንቀጽ 4 (3) መሠረት የተደረገውን የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ እየተቋረጠ
የተዋዋዮችን ስምምነት፤እና ሥራው በሚኖርበት ጊዜ ብቻ የሚሠራ
4/ የተዋዋዮቹን ፊርማ መያዝ አለበት፡፡ ሥራ ለመሥራት፤
7. በጽሑፍ ስላልተደረገ የሥራ ውል
ረ) የወቅት ሥራ ለመሥራት ማለትም የአንድ
1) የሥራ ውል በጽሑፍ ያልተደረገ ከሆነ የቃሉ ውል አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ በየዓመቱ ለተወሰነ ጊዜ
በተደረገ በ15 ቀናት ውስጥ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 6 ብቻ በተለመደው ጊዜ እየተደጋገመ የሚሰራ
የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች የያዘ የጽሑፍ መግለጫ ሥራ ለመሥራት፤
አሠሪው ፈርሞ ለሠራተኛው ይሰጠዋል፡፡ ሰ) አንዳንድ ጊዜ የሚሰራ ሥራ ማለትም
2) ሠራተኛው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ለአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ያልሆነ
የተጠቀሰው የጽሑፍ መግለጫ በደረሰው በ15 ቀናት በሚያስፈልግበት ጊዜ ብቻ የሚሰራ ሥራ
ውስጥ በሙሉም ሆነ በከፊል ካልተቃወመ ለመሥራት፤
መግለጫው በአሠሪውና በሠራተኛው መካከል ሸ) ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል በተደረገበት የሥራ
የተደረገ የሥራ ውል እንደሆነ ይቆጠራል፡፡ መደብ ላይ ሠራተኛ በድንገት ለዘለቄታው
8. የሁኔታዎች አለመሟላት በአንቀጽ 6 ወይም 7 በመለየቱ ለጊዜው ሥራ ለማሰራት፤

የተጠቀሱት ሁኔታዎች አለመሟላት ሠራተኛው በዚህ ቀ) በድርጅት መዋቅር ጥናት እና በጥናቱ


አዋጅ መሠረት የሚያገኛቸውን መብቶች አፈጻጸም መካከል ባለው ጊዜ የሚፈጠርን
አያሳጣውም፡፡ ክፍት የሥራ መደብ ለማሟላት ለጊዜው
የሚፈጸም ቅጥር፡፡
ዘርፍ ሁለት
የሥራ ውል 2/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (1) (ሸ) እና (ቀ)
የሚቆይበት ጊዜ መሠረት ለተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የሥራ ውል
9. ላልተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የሥራ ውል ከ45 የሥራ ቀናት ላልበለጠ ጊዜና ለአንድ ጊዜ
በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 10 ከተመለከቱት በስተቀር ማንኛውም ብቻ መሆን አለበት፡፡
የሥራ ውል ላልተወሰነ ጊዜ እንደተደረገ ይቆጠራል፡፡ 11. የሙከራ ጊዜ
10. ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ የሚደረግ የሥራ 1/አንድ ሰው በሥራ ውሉ መሠረት ሊመደብበት
ውል ለታቀደው ቦታ ተስማሚ መሆኑን
ለመመዘን ለሙከራ ጊዜ መቅጠር ይቻላል፡፡
1/ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁኔታዎች የሥራ ውል
2/ ሠራተኛው ቀድሞ ይሠራው በነበረ ሥራ
ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ ሊደረግ ይችላል:-
እንደገና በአሠሪው ቢቀጠር ለሙከራ ጊዜ
ሀ) ሠራተኛው የተቀጠረበት የተወሰነ ሥራ ሊቀጠር አይችልም፡፡
እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ፤
3/ የሙከራ ጊዜ እንዲኖር ተዋዋይ ወገኖች
ለ) በፈቃድ፣ በሕመም ወይም በሌላ ማናቸውም
ሲስማሙ ውሉ በጽሑፍ መደረግ አለበት፡፡
ምክንያት ለጊዜው ቀሪ የሆነ ሠራተኛን
የሙከራ ጊዜውም ሠራተኛው ሥራ
ለመተካት፤
ከጀመረበት ቀን አንስቶ ከ60 የሥራ ቀናት
ሐ) የሥራ ብዛት በሚያጋጥምበት ጊዜ ሥራን ሊበልጥ አይችልም፡፡
ለማቃለል፤ 4/ በሕግ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ
ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በስተቀር
በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን 6/ የሠራተኛው ጤንነት እንዲመረመር በሕግ
የጨረሰ ሌላ ሠራተኛ ያለው መብትና ግዴታ ወይም አግባብ ባለው አካል ግዴታ
ይኖረዋል፡፡ በሚጣልበት ጊዜ ለምርመራው
5/ ሠራተኛው ለሥራው ተስማሚ አለመሆኑ ሲረጋገጥ የሚያስፈልገውን ወጪ የመቻል፤
አሠሪው ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳይጠበቅበት፤ 7/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 የተመለከቱትን
የሥራ ስንብት ክፍያና ካሣ መክፈልም ሳይገደድ አግባብነት ያላቸውን ዝርዝሮች፣ የተወሰደ
የሥራ ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡ የሣምንት ዕረፍት፣ የሕዝብ በዓልና ፈቃድ፣
6/ በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ ያለማስጠንቀቂያ ሥራውን ከኤችአይ.ቪ/ከኤድስ በስተቀር የሠራተኛውን
ሊለቅ ይችላል፡፡ የጤንነት ሁኔታ፣ በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት
እና ሌሎችም በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
7/ የሙከራ ጊዜ ካለቀ በኋላ ሠራተኛው ሥራውን
ባለው ባለስልጣን እንዲያዙ የተወሰኑ
ከቀጠለ ለሙከራ ከተቀጠረበት ጊዜ ጀምሮ በውሉ
ጉዳዮችን የሚያሳይ መዝገብ የመያዝ፤
ለታቀደው ጊዜ ወይም ሥራ እንደተቀጠረ
8/ የሥራ ውል በሚቋረጥበት ወይም ሠራተኛው
ይቆጠራል፡፡
ዘርፍ ሦስት በሚጠይቅበት ማናቸውም ጊዜ ሠራተኛው
የተዋዋይ ሲሰራ የነበረውን የሥራ ዓይነት፣
ወገኖች የአገልግሎት ዘመኑንና ሲከፈለው የነበረውን
ግዴታዎች ደመወዝ የሚያሳይ የምስክር ወረቀት
12. የአሠሪ ግዴታዎች ለሠራተኛው ያለክፍያ የመስጠት፤
9/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችን፣ የኅብረት
ማንኛውም አሠሪ፣ በሥራ ውሉ ከተመለከቱት ልዩ
ስምምነትን፣ የሥራ ደንብንና በሕግ
ግዴታዎች በተጨማሪ የሚከተሉት ግዴታዎች
መሠረት የሚተላለፉ መመሪያዎችንና
አሉበት:-
ትዕዛዞችን የማክበር፤
1/ ሀ) ለሠራተኛው በሥራ ውሉ መሠረት ሥራ 10/ በዚህ አዋጅ በመዝገብ እንዲያዙ
የመስጠት፤ እና የተወሰኑትንና ሌሎች በሕግ ሚኒስቴሩ
የተሰጠውን ተግባርና ሥልጣን ለመወጣት
ለ) በሥራ ውሉ በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ በስተቀር ለሥራ
አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በመዝገብ
የሚያስፈልገውን መሣሪያና ጥሬ ዕቃ
የመያዝና ሚኒስቴሩ በሚፈልገው ዓይነት ተገቢ
ለሠራተኛው የማቅረብ፤
በሆነ ጊዜ ውስጥ የማቅረብ፤
2/ ለሠራተኛው ደመወዙንና ሌሎች ክፍያዎችን በዚህ 11/ ሚኒስቴሩ በሚያዘጋጀው ቅጽ መሠረት
አዋጅ ወይም በኅብረት ስምምነት መሠረት የሥራ ሁኔታ እና ቦታ የሚመለከቱ
የመክፈል፤ መረጃዎችን የማስመዝገብ፤እና
3/ ሠራተኛው ከደመወዙ የተወሰነ መቶኛ እየተቀነሰ
12/ በሥራ ላይ ያሉ የአስተዳደር ደንቦችን
ለሠራተኛ ማኅበር መዋጮ ገቢ እንዲደረግለት
ሠራተኞች እንዲያውቁት አስፈላጊ ግንዛቤ
በጽሁፍ ሲያመለክት ይህንኑ መጠን በየወቅቱ
የመፍጠር፡፡
ተቀናሽ በማድረግ ወደ ሠራተኛ ማኅበሩ የባንክ ሂሳብ
13. የሠራተኞች ግዴታዎች ማንኛውም ሠራተኛ ከዚህ
በየወቅቱ ገቢ ማድረግ፤
በታች የተመለከቱት ግዴታዎች አለበት:-
4/ ለሠራተኛው የሚገባውን ሰብአዊ ክብር
የመጠበቅ፤ 1/ በሥራ ውሉ ላይ የተመለከተውን ሥራ ራሱ
5/ከሥራው ጋር በተያያዘ የሠራተኛውን ደኅንነትና የመሥራት፤
ጤንነት ለመጠበቅና ከአደጋ ለመከላከል
2) በሥራ ውሉና በሥራ ደንቡ መሠረት በአሠሪው
የሚያስፈልጉትን እርምጃዎች ሁሉ የመውሰድና
እነዚህንም እርምጃዎች በሚመለከት አግባብ ያላቸው የሚሰጠውን ትእዛዝ የመፈፀም፤
ባለሥልጣኖች የሚሰጡትን ደረጃና መመሪያዎች 3/ ለሥራው የተሰጡትን መሣሪያዎችና ዕቃዎች
የመከተል፤ ሁሉ በጥንቃቄ የመጠበቅ፤
4/ለሥራ ብቁ በሆነ የአእምሮና የአካል ሁኔታ በሥራ ላይ ቀ) በሥራ ቦታ አካላዊ ጥቃት መፈፀም፤
የመገኘት፤ በ) ሠራተኛን በኃይል አስገድዶ
ማንኛውንም ሥራ እንዲሠራ ወይም ግዴታን
5/ በራሱ ሕይወትና ጤንነት ላይ አደጋን ሳያስከትል
እንዲያሟላ ማድረግ፡፡
በሥራው ቦታ በሕይወትና በንብረት ላይ አደጋ 2) የሚከተሉትን መፈፀም ለማንኛውም ሠራተኛ
ሲደርስ ወይም አስጊ ሁኔታ ሲፈጠር ተገቢውን የተከለከለ ድርጊት ነው:-
ዕርዳታ የመስጠት፤ ሀ) ሕይወትና ንብረትን አደጋ ላይ የሚጥል
6/ ራሱንም ሆነ የሥራ ባልደረቦቹን አደጋ ላይ የሚጥል ድርጊት ሆነ ብሎ በሥራ ቦታ መፈጸም፤
ወይም የድርጅቱን ጥቅም የሚነካ ሁኔታ ለ) አሠሪው በግልጽ ሳይፈቅድ ከሥራ ቦታ
ሲያጋጥመው ወዲያውኑ ለአሠሪው የማስታወቅ፤ ንብረት መውሰድ፤

7/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችን፣ የኅብረት ስምምነትን፣ ሐ) በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል ወይም


የሥራ ደንብንና በሕግ መሠረት የሚተላለፉ ለመገልገል መሞከር፤
መመሪያዎችንና ትዕዛዞችን የማክበር፡፡ መ) በሥራ ቦታ በህግ የተከለከሉ አደንዛዥ
ዕፆችን ወይም የአልኮል መጠጦችን
14. የተከለከለ ድርጊት መጠቀም ወይም ተጠቅሞ ለሥራ ብቁ
1/ የሚከተሉት ማናቸውም ተግባራት በአሠሪ ወይም ባልሆነ የአዕምሮና የአካላዊ ሁኔታ ውስጥ
በስራ መሪ ከተፈፀሙ የአሠሪ ህገወጥ ተግባራት ሆኖ መገኘት፤
ሠ) ሕግ ሲያስገድድ ወይም አሠሪው በበቂ
ተደርገው ይቆጠራሉ:-
ምክንያት ሲጠይቅ ከኤች.አይ.ቪ./ከኤድስ
ሀ) ሠራተኛው መብቱን እንዳያስከብር ምርመራ በስተቀር የጤና ምርመራ
በማንኛውም አኳኋን ማደናቀፍ ወይም ለማድረግ ፈቃደኛ አለመሆን፤
መብቱን በማስከበሩ በሠራተኛው ላይ እርምጃ
ረ) ስለደኅንነት ጥበቃና ስለአደጋ መከላከል
መውሰድ፤
የወጡ የሥራ ደንቦችን አለማክበርና
ለ) በሴት ሠራተኞች ላይ በፆታቸው ምክንያት
አስፈላጊ የሆኑትን የአደጋ መከላከያ
የክፍያ ልዩነት ማድረግ፤ ጥንቃቄዎች ለመውሰድ ፈቃደኛ አለመሆን፤
ሐ) የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች በሚቃረን አኳኋን
የሥራ ውልን ማቋረጥ፤ ሰ) በኅብረት ስምምነት ከተፈቀደው ውጭ
መ) ሠራተኛን የሠራተኛ ማኅበር አባል እንዲሆን ወይም አሠሪው ሳይፈቅድ በሥራ ሰዓት
ወይም እንዳይሆን፣ ከሆነም በኋላ አባልነቱን ስብሰባ ማካሄድ፤
እንዲያቋርጥ ወይም እንዳያቋርጥ፣ ከአንድ ሸ) በሥራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት
ማኅበር ወጥቶ የሌላ ማኅበር አባል እንዲሆን መፈፀም፤
ወይም እንዳይሆን፣ በማኅበር ምርጫ ወቅት
ለአንድ ተወዳዳሪ ድምጹን እንዲሰጥ ወይም ቀ) በሥራ ቦታ አካላዊ ጥቃት መፈፀም፡፡
እንዳይሰጥ በኃይልም ሆነ በሌላ በማናቸውም ዘርፍ
መንገድ ተፅዕኖ ማሳደር፤ አራት
ሠ) ሠራተኛን በሕይወቱ ላይ አደጋ ሊያደርስበት የሥራ
በሚችል አኳኋን እንዲሰራ ማስገደድ፤ ውል
ስለማሻሻ
ረ) በብሔር፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ

አመለካከት፣ በኤች.አይ.ቪ./ኤድስ፣ በአካል ጉዳት እና
15. የሥራ ውል ስለሚሻሻልበት ሁኔታ
በሌላም ሁኔታ በሠራተኞች መካከል አድልዎ መፈጸም፤
ሰ) ለኅብረት ድርድር አስፈላጊ የሆነ መረጃ በዚህ አዋጅ ያልተወሰኑ የሥራ ሁኔታዎች ሊሻሻሉ
ባለማቅረብ የድርድር ጊዜ እንዲራዘም ማድረግ
የሚችሉት:-
ወይም ሌሎች ከቅን ልቦና ውጭ የሆኑ
ተግባራትን መፈፀም፤ 1/ በኅብረት ስምምነት፤
ሸ) በሥራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት 2/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚወጡ የሥራ
መፈፀም፤ ደንቦች ወይም
3/ ሁለቱ ወገኖች በጽሑፍ በሚያደርጉት ስምምነት 6/ የአሠሪው ጥፋት ባልሆነ ምክንያት ከ10
ብቻ ነው፡፡ ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የድርጅቱን ሥራ
16. ስለመቀላቀል፣ ስለመከፋፈል ወይም ባለቤትነትን የሚያቋርጥ ያልታሰበ የገንዘብ ችግር፡፡
ስለማስተላለፍ 19. የማስታወቅ ግዴታ
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 15 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ በአንቀጽ 18 (5) ወይም (6) በተመለከተው ምክንያት
ድርጅት ከሌላው ጋር ሲቀላቀል፤ ሲከፋፈል ወይም ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና ግዴታዎች

የአንድ ድርጅት ባለቤትነት መብት ወደ ሌላ ሲተላለፍ ለማገድ አሠሪው ለእገዳው ምክንያት የሆነው ሁኔታ
ባጋጠመው በ3 የሥራ ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ
የሥራ ውሉን የማሻሻል ውጤት አይኖረውም፡፡
ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን በጽሑፍ
ዘርፍ አምስት
ማስታወቅ አለበት፤
ከሥራ ውል
የሚመነጩ 20. በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን
መብቶችና የሚሰጥ ውሣኔ
ግዴታዎችን 1/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
ለጊዜው በአንቀጽ 19 የተጠቀሰው የጽሑፍ ማስታወቂያ
ስለማገድ
በደረሰው በሦስት የሥራ ቀናት ውስጥ
17. ጠቅላላ
ለእገዳው በቂ ምክንያት ስለመኖሩ ይወስናል፡፡
1/ ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና ግዴታዎች
ሆኖም ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው
በዚህ ዘርፍ በተመለከተው አኳኋን ለጊዜው ባለስልጣን በሦስት የሥራ ቀናት ውስጥ
ሊታገዱ ይችላሉ፡፡
ውሳኔውን ካላሳወቀ እግዱን እንደፈቀደ
2/ ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና ግዴታዎች ይቆጠራል፤
ለጊዜው መታገድ የሥራ ውልን የሚያስቀር 2/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
ወይም የሚያቋርጥ አይሆንም፤ ሆኖም:- ለእገዳው በቂ ምክንያት የሌለ መሆኑን ከወሰነ
ሀ) ሠራተኛው የመሥራት ግዴታ የለበትም፤ ሥራውን እንዲጀመርና ታግዶ ለነበረበትም ጊዜ
ለ) በዚህ አዋጅ ወይም በኅብረት ስምምነት በሌላ ክፍያ እንዲደረግ ያዛል፤
አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር አሠሪው ደመወዝ፣ 3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ወይም (2)
ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች እና አበል የመክፈል መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው
ግዴታ አይኖርበትም፡፡ ባለስልጣን በተሰጠ ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን
18. የማገድ ምክንያቶች ውሣኔው በተሰጠ በአምስት የሥራ ቀናት ውስጥ
ሥልጣን ላለው የሥራ ክርክር ሰሚ ፍርድ ቤት
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 17 መሠረት ለማገድ በቂ ምክንያት
ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡
የሚሆኑት የሚከተሉት ናቸው:- 21. ለእገዳ ምክንያት መኖሩን የማረጋገጥ ወይም
1/ በሠራተኛው ጥያቄ ያለክፍያ በአሠሪው የሚሰጥ የማጽደቅ ውጤት
ፈቃድ፤
1/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
2/ ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር ወይም ሕዝባዊ
ለእገዳ ምክንያት መኖሩን ሲያረጋግጥ ወይም
አገልግሎት ለመስጠት በሚመረጥበት ጊዜ ለዚሁ
ሲያጸድቅ የእገዳውን ጊዜ ይወስናል፡፡ ሆኖም
ዓላማ ፈቃድ ሲወስድ፤
የተባለው የእገዳ ጊዜ ከ90 ቀናት መብለጥ
3/ ሠራተኛው ከ30 ቀን ለማይበልጥ ጊዜ ሲታሰር እና የለበትም፡፡
የሠራተኛው መታሰር በ10 ቀን ውስጥ ለአሠሪው 2/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)
ሲነገረው ወይም ይህንኑ አሠሪው ማወቅ ሲገባው፤ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ሥራውን እንደገና
ለመቀጠል የማይችል መሆኑን ሚኒስቴሩ
4/ ብሔራዊ ጥሪ፤
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን ካመነ
5/ ከ10 ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የድርጅቱን ሥራ ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ በአንቀጽ 39
በሙሉም ሆነ በከፊል የሚያቋርጥ ከአቅም በላይ የሆነ እና 44 የተመለከቱትን ጥቅሞች የማግኘት
ምክንያት፤ መብት አለው፡፡
22. የእገዳ ጊዜ ማብቃት የሚያስከትለው ውጤት 2) የሥራ ውል በስምምነት መቋረጥ
ሠራተኛው የእገዳ ጊዜ ካበቃ በኋላ በሚቀጥለው የሥራ የሚጸናውና በሠራተኛውም ላይ አስገዳጅ
ቀን በሥራው ላይ መገኘት አለበት፡፡ አሠሪውም ለሥራ የሚሆነው የተደረገው ስምምነት በጽሑፍ
የሚቀርበውን ሠራተኛ ከሙያው ጋር አግባብነት ሲሆን ነው፡፡
ባለው የሥራ መደብ ላይ ቀድሞ ሲከፈለው የነበረውን ዘርፍ
ደመወዙን በመጠበቅ ወደ ሥራው መመለስ አለበት፡፡ ሁለት
ምዕራፍ ሁለት የሥራ
የሥራ ግንኙነት ውልን
ስለማቋረጥ በተዋዋይ
23. ጠቅላላ ወገኖች
1/ የሥራ ውል የሚቋረጠው በአሠሪው ወይም አነሳሽነት
ስለማቋረ
በሠራተኛው አነሳሽነት ወይም በሕግ በተደነገገው

መሠረት ወይም በኅብረት ስምምነት ወይም
በተዋዋይ ወገኖች በሚደረግ ስምምነት ይሆናል፡፡
ንዑስ ዘርፍ አንድ
2/ የአንድ ድርጅት ከሌላው ጋር መቀላቀል ወይም
በአሠሪ አነሳሽነት የሚደረግ የሥራ ውል ማቋረጥ
መከፋፈል ወይም የባለቤትነት መብት ወደ ሌላ
26. ጠቅላላ
መተላለፍ የሥራ ውልን የማቋረጥ ውጤት
አይኖረውም፡፡ 1/ የሥራ ውል ከሠራተኛው ጠባይ ወይም
ዘርፍ አንድ የሠራተኛው የመሥራት ችሎታን
የሥራ ውልን ከሚመለከቱ ግልጽ ሁኔታዎች ወይም
በሕግ ወይም ከድርጅቱ ድርጅታዊ አቋም ወይም የሥራ
በስምምነት እንቅስቃሴ ጋር ግንኙነት ባላቸው ምክንያቶች
መሠረት ብቻ ሊቋረጥ ይችላል፡፡
ስለማቋረጥ
2/ የሚከተሉት የሥራ ውልን ለማቋረጥ ተገቢ
24. በሕግ በተደነገገው መሠረት የሥራ ውልን ስለማቋረጥ
ምክንያቶች ሆነው ሊቆጠሩ አይችሉም:-
የሥራ ውል ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች ሀ) ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር አባል
ይቋረጣል፤ መሆኑ ወይም በማኅበሩ ሕጋዊ ተግባሮች
1/ ለተወሰነ ሥራ የተደረገ የሥራ ውል በውሉ ተካፋይ መሆኑ፤
የተጠቀሰው ሥራ ሲያልቅ፤
ለ) ሠራተኛው የሠራተኞች ተጠሪ ሆኖ
2/ ሠራተኛው ሲሞት፤ ለመሥራት መፈለጉ ወይም መሥራቱ፤
ሐ) ሠራተኛው በአሠሪው ላይ ቅሬታ ማቅረቡ
3/ ሠራተኛው አግባብ ባለው ሕግ መሠረት በጡረታ ወይም በፍርድ ቤት በቀረበ ክስ ወይም
ሲገለል፤ በሌላ ሰው ክስ ተካፋይ መሆኑ፤

4/ በመክሰር ወይም በሌላ ምክንያት ድርጅቱ መ) የሠራተኛው ብሔር፣ ፆታ፣ ሐይማኖት፣


የፖለቲካ አመለካከት፣ የጋብቻ ሁኔታ፣ ዘር፣
ለዘለቄታው ሲዘጋ፤
ቀለም፣ የቤተሰብ ኃላፊነት፣ የዘር ሐረግ፣
5/ ከፊል ወይም ሙሉ ዘላቂ የአካል ጉዳት
እርግዝና፣ አካል ጉዳተኝነት፣ ወይም
በመድረሱ ምክንያት ሠራተኛው ለመሥራት
ማኅበራዊ አቋም፡፡
አለመቻሉ ሲረጋገጥ፤
27. ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ
25. የሥራ ውልን በስምምነት ስለማቋረጥ
1/ በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ
1) ተዋዋይ ወገኖች የሥራ ውላቸውን በስምምነት
በስተቀር የሥራ ውልን ያለማስጠንቀቂያ
ማቋረጥ ይችላሉ፡፡ ሆኖም ሠራተኛው በሕግ
ማቋረጥ የሚቻለው በሚከተሉት
የተሰጠውን መብቱን ለመተው የሚያደርገው
ምክንያቶች ብቻ ነው:-
ስምምነት የሕግ ውጤት አይኖረውም፡፡
ሀ) ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ለማክበር ምክንያት መኖሩን ካወቀ ከሰላሳ የሥራ
የማይችልባቸው ሁኔታዎች ተብለው በኅብረት ቀናት በኋላ በይርጋ ይታገዳል፡፡
ስምምነት በሥራ ደንብ ወይም በሥራ ውሉ
4/ በዚህ አንቀጽ መሰረት የሠራተኛው የሥራ
ከተዘረዘሩት ምክንያቶች ውጭ የጽሁፍ
ውል እንዲቋረጥ ከመደረጉ በፊት
ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት ወር ውስጥ
በጠቅላላው ለስምንት ጊዜ የስራ ሰዓት ሠራተኛውን ከሥራ አግዶ ማቆየት
አለማክበር፤ ስለሚቻልበት ሁኔታ በኅብረት ስምምነት
ለ) በዚህ አዋጅ ከተመለከቱ እረፍቶች እና ልዩ ልዩ ሊወሰን ይችላል፡፡ ሆኖም የዕገዳው ጊዜ ከሰላሳ
ፈቃዶች ውጭ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የሥራ ቀናት መብለጥ የለበትም፡፡
እየተሰጠው በስድስት ወር ውስጥ ለአምስት 28. በማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ
ቀናት ከስራ መቅረት፤ 1/ የሠራተኛው የሥራ ችሎታ ማጣት ወይም
ሁኔታን በሚመለከት የሚከተሉት
ሐ) በሥራው ላይ የማታለል ተግባር መፈፀም፤
ምክንያቶች ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሥራ
መ) የራሱን ወይም የሌላ ሰው ብልጽግናን በመሻት ውል ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ:-
በማንኛውም የአሠሪው ንብረት ወይም ሀ) ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ ለማከናወን
ገንዘብ አለአግባብ መጠቀም፤ ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም የሥራ
ችሎታውን ለማሻሻል አሠሪው ያዘጋጀለትን
ሠ) ሠራተኛው ሥራውን ለመሥራት ችሎታ እያለው
የስልጠና ዕድል ባለመቀበሉ ምክንያት
የሥራ ውጤቱ ባለማቋረጥ በኅብረት
ሲሰራ የቆየውን ሥራ ለመቀጠል የሥራ
ስምምነት ወይም በሥራ ደንቡ ወይም በሁለቱ
ችሎታ የሌለው ሆኖ ሲገኝ ወይም ስልጠና
ወገኖች መግባባት ከተወሰነው የምርት ጥራትና
ከተሰጠው በኋላ አስፈላጊውን አዲስ የሥራ
መጠን በታች ሲሆን፤
ችሎታ ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፤
ረ) እንደጥፋቱ ክብደት በሥራው ቦታ አምባጓሮ ለ) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም
ወይም ጠብ አጫሪነት ተጠያቂ መሆን፤ በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ
ሰ) በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ መገኘትና በጥፋቱም የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም
ምክንያት ለያዘው ሥራ ብቁ ሆኖ አለመገኘት፤ ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ፤
ሸ) በአሠሪው ንብረት ወይም ከድርጅቱ ሥራ ጋር ሐ) ድርጅቱ ወደሌላ ቦታ ሲዛወር ሠራተኛው
በቀጥታ ግንኙነት ባለው ማናቸውም ንብረት ወደአዲሱ ቦታ ተዛውሮ ለመሥራት
ላይ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፤
ማድረስ፤ መ) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ በበቂ
ቀ) በአንቀጽ 14 (2) የተመለከቱትን ሕገወጥ
ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን
ድርጊቶች መፈፀም፤
ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል ሆኖ
በ) በሠራተኛው ላይ ከሰላሳ ቀናት ለሚበልጥ ጊዜ
ሲገኝ፡፡
የእሥራት ፍርድ ተወስኖበት ከሥራ ሲቀር፤
2/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1)(ሀ)
ተ) ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ለማቋረጥ የተመለከተው ማንኛውም የሥራ ችሎታ
ያስችላሉ ተብለው በኅብረት ስምምነት ማጣት በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን
የተወሰኑ ሌሎች ጥፋቶችን መፈፀም፡፡ ካልተወሰነ በስተቀር በየወቅቱ በሚደረግ
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት መረጋገጥ
2/ አንድ አሠሪ በዚህ አንቀጽ መሰረት የሥራ ውል
አለበት፡፡
በሚያቋርጥበት ጊዜ የሥራ ውሉ የሚያቋረጥበትን
ምክንያትና ቀን በመጥቀስ ለሠራተኛው በጹሑፍ 3/ የድርጅቱን ድርጅታዊ አቋም ወይም የሥራ
መግለፅ አለበት፡፡ እንቅስቃሴ በሚመለከት የሚከተሉት
ምክንያቶች የሥራ ውልን በማስጠንቀቂያ
3/ አንድ አሠሪ በዚህ አንቀጽ መሰረት የሥራ ውሉን
ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ:-
ለማቋረጥ ያለው መብት ውሉ የሚቋረጥበት
ሀ) ሠራተኞች የተሰማሩባቸው ሥራዎች በከፊልም ሐ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከፊደል ተራ (መ)
ሆነ በሙሉ በቀጥታና ለዘለቄታው የሚያስቆም እስከ (ሰ) ከተዘረዘሩት የሠራተኛ ክፍሎች
የሥራ ውል መቋረጥ የሚያስከትል ሁኔታ ውጭ የሆኑ ሠራተኞች ቅነሳው
ሲከሰት፤ በመጀመሪያ ደረጃ የሚመለከታቸው
ለ) አንቀጽ 18 (5) እና (6) እንደተጠበቀ ሆኖ አሠሪው ይሆናል፤
በሚያመርታቸው ምርቶች ወይም በሚሰጣቸው መ) አካል ጉዳተኛ የሆኑ ሠራተኞች፤
አገልግሎቶች ተፈላጊነት መቀነስ ምክንያት ሠ) በድርጅቱ ሳሉ በሥራ ምክንያት ጉዳት
የድርጅቱ የሥራ እንቅስቃሴ በመቀዝቀዙ ወይም የደረሰባቸው ሠራተኞች፤
ትርፍ እየቀነሰ በመሄዱ የሥራ ውል ማቋረጥ ረ) የሠራተኞች ተጠሪዎች፤
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፤
ሰ) ነፍሰጡር ሠራተኞች ወይም ከወለዱ
ሐ) የድርጅቱን ምርታማነት ለማሳደግ የአሠራር እስከ 4 ወር ድረስ የሆናቸው ሴት
ዘዴዎችን ለመለወጥ ወይም በአዲስ ሠራተኞች፡፡
ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ሲባል የሚደረግ የሥራ 30. ልዩ ሁኔታ
ውል መቋረጥ የሚያስከትል ውሣኔ፡፡
1/ ቅነሳው የሚመለከታቸው ሠራተኞች
4/ የስራ መደቡ መሠረዝ በአንቀጽ 29 (1) መሠረት የተቀጠሩበት ሥራ ከማለቁ በፊት ካልሆነ
የሠራተኞችን ቅነሳ የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ የሥራ በቀር የኮንስትራክሽን ሥራው በተከታታይ
ውሉ የሚቋረጠው በአንቀጽ 29 (3) መሠረት እያለቀ ሲሄድ የሥራው መጠን በመቀነሱ
ይሆናል፡፡ ምክንያት ተቀጥረው በሚሰሩ ሠራተኞች ላይ
29. የሠራተኞች ቅነሳ ቅነሳ ሲደረግ አሠሪው በዚህ አዋጅ
1/ በዚህ አዋጅ “የሠራተኞች ቅነሳ” ማለት በአንቀጽ 28 የተመለከቱትን የሠራተኞች ቅነሳ ሥነ ሥርዓት
(3) በተጠቀሱት ምክንያቶች ቁጥራቸው ከድርጅቱ መከተል አይኖርበትም፡፡
ሠራተኞች ቢያንስ ከመቶ አሥር የሚያህለውን
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)
ወይም የሠራተኞች ቁጥር ከሀያ እስከ ሀምሳ በሆነበት
ድርጅት ቢያንስ አምስት ሠራተኞችን የሚመለከት “የኮንስትራክሽን ሥራ” ማለት ሕንጻ፣
ከአሥር ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የሚቆይ የሥራ መንገድ፣ የባቡር ሐዲድ፣ የባሕር ወደብ፣
ውል መቋረጥ ነው፡፡ የውሃ ግድብ፣ ድልድይ፣ የመሣሪያ ተከላና
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው
ሌላም ተመሳሳይ ሥራ የመሥራት
“የሠራተኞች ቁጥር” ማለት ሠራተኞች ለመቀነስ
የመለወጥ፣ የማስፋፋት፣
አሠሪው እርምጃ ከወሰደበት ቀን በፊት ባለው 12
የማደስና የመጠገን ሥራን
ወራት ውስጥ በአሠሪው ተቀጥረው ይሠሩ የነበሩ
ሠራተኞች አማካይ ቁጥር ነው፡፡ ይጨምራል፡፡

3) በአንቀጽ 28 (3) መሠረት የሠራተኞች ቅነሳ ሲደረግ


አሠሪው ከሠራተኞች ማኅበር ወይም ተወካይ ጋር ንዑስ ዘርፍ ሁለት በሠራተኛው
በመመካከር የሥራ ችሎታ ያላቸውና ከፍተኛ አነሳሽነት የሚደረግ የሥራ ውል
የምርት ውጤት የሚያሳዩ ሠራተኞች በሥራቸው
ማቋረጥ
ላይ እንዲቆዩ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡ ተመሳሳይ
የሥራ ችሎታ ያላቸውና ተመሳሳይ የምርት ውጤት 31. በማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ
የሚያመርቱ ሠራተኞች ሲኖሩ ቅነሳው በመጀመሪያ በአንቀጽ 32 ከተመለከቱት ውጭ የሙከራ ጊዜውን
የጨረሰ ማንኛውም ሠራተኛ ለአሠሪው በቅድሚያ
ደረጃ የሚመለከታቸው ሠራተኞች በሚከተለው
የሠላሳ ቀናት ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት
ቅደም ተከተል መሠረት ይሆናሉ:-
በማናቸውም ምክንያት የሥራ ውሉን ማቋረጥ
ሀ) በድርጅቱ ለአጭር ጊዜ ያገለገሉ ሠራተኞች፤
ይችላል፡፡
ለ) አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ጥገኞች ያሏቸው
32. ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውልን ስለማቋረጥ
ሠራተኞች፤
1/ የሚከተሉት የሥራ ውልን ያለ ማስጠንቀቂያ ምዕራፍ
ለማቋረጥ በቂ ምክንያቶች ይሆናሉ:- ሦስት
የሥራ
ሀ) አሠሪው ወይም የሥራ መሪው የሠራተኛውን
ውል
ሰብአዊ ክብርና ሞራል የሚነካ ወይም በወንጀል መቋረጥን
ሕጉ መሠረት የሚያስቀጣ ሌላ አድራጎት የሚመለከ
የፈጸመበት እንደሆነ፤ ቱ የወል
ለ) ሠራተኛው በአሠሪው ወይም በሥራ መሪው ድንጋጌዎ

ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት የተፈጸመበት
ዘርፍ
እንደሆነ፤
አንድ
ሐ) ለሠራተኛው ደኅንነት ወይም ጤንነት የሥራ
የሚያሰጋና ሊደርስ የተቃረበ አደጋ መኖሩን ውል
አሠሪው እያወቀ ወይም አደጋውን ለመከላከል ከመቋረ
የሚያስፈልጉ እርምጃዎችን እንዲወስድ ጡ በፊት
ኃላፊነት በተሰጠው ባለሥልጣን ቀደም ሲል ስለሚሰጥ
በተሰጠው ትዕዛዝ ወይም አግባብ ያለው ማስጠንቀ
የሠራተኞች ማኅበር ወይም ሠራተኛው ራሱ ቂያ
34. ማስጠንቀቂያ የመስጠት ሥነ ሥርዓት
አስቀድሞ በሰጠው ማስጠንቀቂያ መሠረት
1/ በዚህ አዋጅ መሠረት በማንኛውም ወገን
በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ እርምጃዎችን
የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ በጽሑፍ መሆን
ያልወሰደ እንደሆነ፤
አለበት፡፡ ማስጠንቀቂያውም ውሉ
መ) በዚህ አዋጅ በኅብረት ስምምነት ወይም
የሚቋረጥበትን ምክንያት እና ቀን መግለጽ
በሥራ ደንብ ወይም አግባብ ባላቸው ሌሎች
አለበት፡፡
ሕጎች በተወሰነው መሠረት አሠሪው
2/በአሠሪው ወይም በወኪሉ የሚሰጥ
ለሠራተኛው መፈጸም ያለበትን ግዴታዎች
ማስጠንቀቂያ ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት
በመደጋገም ያልፈጸመ እንደሆነ፡፡
አለበት፡፡ ሠራተኛውን ማግኘት የማይቻል ከሆነ
2/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (1) በተጠቀሱት
ወይም ማስጠንቀቂያውን ለመቀበል ፈቃደኛ
ምክንያቶች የሥራ ውሉን የሚያቋርጥ ሠራተኛ
ካልሆነ ግን ማስጠንቀቂያው ሠራተኛው
ውሉ የሚቋረጥበትን ምክንያትና ቀን በጽሑፍ
በሚገኝበት የሥራ ቦታ ለ10 ተከታታይ ቀናት
ለአሠሪው ማስታወቅ አለበት፡፡ ግልጽ በሆነ የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ መለጠፍ
33. የይርጋ ጊዜ ይኖርበታል፡፡
አንድ ሠራተኛ በአንቀጽ 32 (1) መሠረት የሥራ ውሉን 3/ በሠራተኛው የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ
ለማቋረጥ ያለው መብት ድርጊቱ ከተፈጸመ ወይም ለአሠሪው ወይም ለአሠሪው ወኪል መስጠት
ሁኔታው ከተወገደ ከአሥራ አምስት የሥራ ቀናት ወይም ለድርጅቱ መዝገብ ቤት ገቢ መደረግ
በኋላ በይርጋ ይታገዳል፡፡ አለበት፡፡

4/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 17 መሠረት የሥራ ውሉ


በታገደበት ጊዜ በአሠሪው ለሠራተኛ የሚሰጥ
ማስጠንቀቂያ ውድቅ ይሆናል፡፡

35. የማስጠንቀቂያ ጊዜ

1/ በአሠሪው የሚሰጠው የማስጠንቀቂያ ጊዜ


እንደሚከተለው ይሆናል፤
ሀ) የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና እስከ አንድ ዓመት ለሠራተኛው መክፈል የሚገባውን መጠን
ያገለገለ ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ አንድ ያልከፈለ እንደሆነ ክፍያው ለዘገየበት ጊዜ አሠሪው
ወር፤ ለሠራተኛው እስከ ሶስት ወር የሚደርስ ደመወዙን
ለ) ከአንድ ዓመት በላይ እስከ ዘጠኝ ዓመት ያገለገለ እንዲከፍል ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን ያለው የሥራ
ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ ሁለት ወር፤ ክርክር ችሎት ሊወስን ይችላል፡፡
ዘርፍ
ሐ)ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛን
ሦስት
በሚመለከት ረገድ ሦስት ወር፤
ስለሥራ
መ) የሙከራ ጊዜውን ጨርሶ በቅነሳ ምክንያት የሥራ
ስንብት
ውሉ የሚቋረጥበት ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ ሁለት
ክፍያና ስለ
ወር፡፡
ካሣ
2/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው
39. ጠቅላላ
ቢኖርም ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ የተደረገ
የሥራ ውልን በሚመለከት የማስጠንቀቂያ 1/ የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ እና አግባብነት
ጊዜው ተዋዋይ ወገኖች በውሉ ላይ ባለው የጡረታ ህግ መሠረት የጡረታ አበል
በተስማሙት መሠረት ይሆናል፡፡ ለመቀበል ብቁ ካልሆነና:-
3/ በዚህ አዋጅ የተወሰነው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ሀ) ድርጅቱ በመክሰሩ ወይም በሌላ
የሚቆጠረው ማስጠንቀቂያው ከተሰጠበት ቀን ምክንያት ለዘለቄታው በመዘጋቱ የሥራ
ቀጥሎ ካለው የሥራ ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡ ውሉ ሲቋረጥ፤
ለ) በሕግ ከተደነገገው ምክንያት ውጭ
4/ ከሥራ ውል የሚመነጩ የተዋዋዮች ወገኖች
በአሠሪው አነሳሽነት የሥራ ውሉ
መብቶችና ግዴታዎች በማስጠንቀቂያው ጊዜ
ሲቋረጥ፤
እንደጸኑ ይቆያሉ፡፡
ሐ) በዚህ አዋጅ በተመለከቱት ሁኔታዎች
ዘርፍ ሁለት
የሥራ ውል መሠረት ሠራተኛው ከሥራ ሲቀነስ፣
ሲቋረጥ መ) በአሠሪ ወይም በሥራ መሪ ወሲባዊ
ደመወዝና ጥቃት ወይም ትንኮሳ የተፈፀመበት
ከደመወዝ ጋር እንደሆነ ወይም ድርጊቱ በሌላ ሠራተኛ
የተያያዙ እንደተፈፀመ ሪፖርት ተደርጎለት አሠሪው
ክፍያዎችን ተገቢውን እርምጃ ባለመውሰዱ
ስለመክፈል ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ፤
36. የመክፈያ ጊዜ ሠ) አሠሪው በሠራተኛው ላይ ሰብአዊ
የሥራ ውል ሲቋረጥ የሠራተኛው ደመወዝና ከውሉ መቋረጥ ክብሩንና ሞራሉን የሚነካ ወይም
ጋር የተያያዙ ክፍያዎች ሁሉ በሰባት የሥራ ቀናት ውስጥ በወንጀል ሕጉ መሠረት የሚያስቀጣ
መከፈል አለባቸው፡፡ የክፍያው ጊዜ ሊራዘም የሚችለው አድራጎት በመፈጸሙ የተነሣ ሠራተኛው
ሠራተኛው ከአሠሪው የተረከበውን ንብረት በማስረከብ የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ፤
ወይም የሚፈለግበትን ማናቸውም ሂሣብ በማወራረድ ረ) አሠሪው ለሠራተኛው ደኅንነት ወይም
ረገድ በራሱ ጥፋት ያዘገየ እንደሆነ ነው፡፡ ጤንነት የሚያሰጋ አደጋ እንዳይደርስ
37. ክርክር ስላስነሳ ክፍያ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት እርምጃ
ሠራተኛው የጠየቀው ክፍያ አስመልክቶ አለመግባባት ባለመውሰዱ የተነሳ ሠራተኛው የስራ
የተፈጠረ እንደሆነ አሠሪው በአንቀጽ 36 ላይ ውሉን ሲያቆርጥ፤
በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ለሠራተኛው ያመነውን ሰ) ሙሉ ወይም ዘላቂ የአካል ጉዳት በመድረሱ
ያህል መክፈል ይኖርበታል፡፡ ሠራተኛው ሥራ ለመሥራት አለመቻሉ
በሕክምና ተረጋግጦ የሥራ ውሉ ሲቋረጥ፤
38. ክፍያን ማዘግየት ስለሚያስከትለው ቅጣት
ከአሠሪው ቁጥጥር ውጭ በሆነ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር ሸ) ቢያንስ አምስት ዓመት በአሠሪው ዘንድ
በአንቀጽ 36 በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ አሠሪው የሥራ አገልግሎት ኖሮት በህመም ወይም
በሞት የሥራ ውሉ ሲቋረጥ ወይም በሥራው ላይ የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛ ላይም ተፈፃሚ
የሚያስቆይ ከሥልጠና ጋር የተያያዘ ለአሠሪው ይሆናል፡፡
የውል ግዴታ ሳይኖርበት ሥራውን በገዛ ፈቃዱ ዘርፍ
ሲለቅ፤ አራት
ቀ) በኤችአይቪ/በኤድስ ህመም ምክንያት በራሱ ከሕግ
አነሳሽነት የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ፤ ውጭ
ከአሠሪው የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት መብት አለው፡፡ የሆነ
የሥራ
2/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ ከማግኘቱ ውል
በፊት ቢሞት የሥራ ስንብት ክፍያው በአንቀጽ 110 ማቋረጥ
(2) ለተመለከቱት ጥገኞቹ ይከፈላል፡፡ የሚያስከ
ትላቸው
3/ ለሟቹ ጥገኞች የሚከፈለው የሥራ ስንብት ክፍያ
ውጤቶች
በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 110 በሚከፈለው የካሣ
42. ጠቅላላ
አከፋፈል መሠረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡
አንድ አሠሪ ወይም ሠራተኛ የሥራ ውል በማቋረጥ
40. የሥራ ስንብት ክፍያ መጠን
ረገድ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሌላ ሕግ
በአንቀጽ 39 የተጠቀሰው የሥራ ስንብት ክፍያ መጠን የተወሰኑትን አስፈላጊ ሁኔታዎች ያላሟላ እንደሆነ
እንደሚከተለው ይሆናል:- የሥራ ውሉ መቋረጥ ሕገወጥ ይሆናል፡፡
1/ ለመጀመሪያው የአንድ ዓመት አገልግሎት የሠራተኛው 43. የሥራ ውል ከሕግ ውጭ ሲቋረጥ ሠራተኛውን
የመጨረሻ ሣምንት አማካይ የቀን ደመወዙ በ30 ተባዝቶ ወደ ሥራው ስለመመለስ ወይም ካሣ
ይከፈለዋል፡፡ ከአንድ ዓመት በታች ያገለገለ ሠራተኛ ግን
ስለመክፈል
እንደአገልግሎት ጊዜው እየተተመነ ተመጣጣኝ ክፍያ
ያገኛል፡፡ 1/ በአንቀጽ 26 (2) በተመለከቱት ምክንያቶች
አሠሪው የሥራ ውሉን ቢያቋርጥ ሠራተኛውን
2/ ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ ንዑስ
ወደ ሥራው የመመለስ ግዴታ አለበት፡፡ ሆኖም
አንቀጽ (1) በተጠቀሰው ክፍያ ላይ ለእያንዳንዱ
ሠራተኛው ወደ ሥራው ለመመለስ ካልፈለገ
ተጨማሪ የአገልግሎት ዓመት ከላይ የተጠቀሰው ክፍያ
ካሣ እንዲከፈለው የመጠየቅ መብቱ የተጠበቀ
አንድ ሦስተኛ እየታከለ ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም ጠቅላላው
ነው፡፡
ክፍያ ከሠራተኛው የ12 ወራት ደመወዝ መብለጥ
2/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (1)
የለበትም፡፡
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ አዋጅ
3/ በአንቀጽ 24 (4) እና በአንቀጽ 29 መሠረት የሥራ ውል
አንቀጽ 24፣ 25፣ 27፣ 28 እና 29 ከተደነገገው
ሲቋረጥ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2)
ውጭ የሥራ ውሉ የተቋረጠበት ሠራተኛ ወደ
ከተመለከተው በተጨማሪ የሠራተኛው የመጨረሻ
ሥራው እንዲመለስ ወይም ካሣ ተከፍሎት
ሣምንት አማካይ የቀን ደመወዝ በ60 ተባዝቶ
እንዲሰናበት የሥራ ክርክር ሰሚ አካል ሊወስን
ይከፈለዋል፡፡
ይችላል፡፡
41. ያለማስጠንቀቂያ ሥራ ለሚለቅ ሠራተኛ ስለሚሰጥ ካሣ
3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የተመለከተው
1/ በአንቀጽ 32 (1) መሠረት የሥራ ውሉን የሚያቋርጥ
ቢኖርም የሥራ ክርክሮችን የሚወስነው አካል
ሠራተኛ በአንቀጽ 40 ከተመለከተው የሥራ ስንብት
ከሥራ ግንኙነቱ ጠባይ የተነሳ ወይም ከክርክሩ
ክፍያ በተጨማሪ የመጨረሻ ሣምንት አማካይ
ሂደት ከወሰደው ግንዛቤ የሥራ ውሉ ቢቀጥል
የቀን ደመወዙ በ30 ተባዝቶ ካሣ ይከፈለዋል፡፡ ይህ
ከፍተኛ ችግር ያስከትላል ብሎ ካመነ ሠራተኛው
ድንጋጌ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ወደ ሥራው መመለስ ቢፈልግ እንኳን ካሣ
ሠራተኛ ላይም ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ ተከፍሎት እንዲሰናበት ማዘዝ ይችላል፡፡
2/ ሆኖም ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠው በአንቀጽ እንዲሁም አንድ ሠራተኛ በዚህ ንዑስ አንቀጽ
32(1)(ለ) ላይ በተመለከተው ምክንያት የሆነ እንደሆነ መሠረት ወደሥራው እንዲመለስ ከተፈረደለት
ከሥራ ስንብት ክፍያው በተጨማሪ የቀን ደመወዙ በኋላ ለመመለስ ፈቃደኛ ሳይሆን ቢቀር የሥራ
በ90 ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ይህ ድንጋጌ አግባብ ባለው ክርክሮችን የሚወስነው አካል የሥራውን
ጠባይና ሌሎችንም ሁኔታዎች በማመዛዘን ከሚከፍለው ቀሪ ክፍያ ውስጥ ከ30 ቀናት
ለሠራተኛው ካሣ ወይም ለደረሰበት መጉላላት ክፍያ የበለጠ መሆን አይኖርበትም፡፡
ተመጣጣኝ የሆነ ካሣ ተከፍሎት ከሥራ እንዲሰናበት
ምዕራፍ
ሊወስን ይችላል፡፡
አራት ልዩ
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)፤ (2) ወይም (3)
ውሎች
መሠረት ወደ ሥራው የማይመለስ ሠራተኛ ዘርፍ
በአንቀጽ 40 መሠረት ከሚከፈለው የሥራ ስንብት አንድ
ክፍያ በተጨማሪ የሚከተለውን ክፍያ ያገኛል፡፡ ይህ በቤት
ድንጋጌ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ በተሸፈነ የሚሠራ
ሠራተኛም ላይ ተፈፃሚ ይሆናል:- ሥራ ውል
ሀ) ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የሥራ ውል ከሕግ ውጭ 46. የውሉ አመሠራረት
ሲቋረጥ የሠራተኛው አማካይ የቀን ደመወዙ በ180 1/ አንድ ግለሰብ በራሱ ቤት ወይም ራሱ
ተባዝቶ ይከፈለዋል፣ እንዲሁም በአንቀጽ 44
በመረጠው ሌላ ቦታ አሠሪው በቀጥታ
መሠረት ሊሰጠው ይገባ ስለነበረው የማስጠንቀቂያ
ሳይቆጣጠረው ወይም ሳይመራው አንድን
ጊዜ ለዚሁ ጊዜ የሚከፈለውን ደመወዝ የሚያህል
ሥራ ዘወትር ለአሠሪው ለመሥራትና
ክፍያ ይፈጸምለታል፤
አሠሪውም ለተሰራው ሥራ ደመወዝ
ለ) ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ የተደረገ የሥራ ውል ለመክፈል ሲስማሙ በቤት የሚሠራ ሥራ
ከሕግ ውጭ ሲቋረጥ ሠራተኛው የውሉ ጊዜ ውል ይመሠረታል፡፡
ወይም ሥራ እስኪያልቅ ቢቆይ ኖሮ ያገኝ
2/ አሠሪው ለሠራተኛው ጥሬ ዕቃ ወይም የሥራ
የነበረውን ደመወዝ የሚያህል ገንዘብ
መገልገያ መሣሪያ ለመሸጥና ሠራተኛው
ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም ካሣው የሠራተኛው
በቤቱ የሚሠራውን የሥራ ውጤት
ማዕከላዊ የቀን ደመወዙ በ180 ተባዝቶ
ለአሠሪው መልሶ ለመሸጥ ወይም
ከሚያገኘው ውጤት መብለጥ የለበትም፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ ስምምነት ሲያደርጉ
5) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ወይም (2) መሠረት በቤት የሚሠራ ሥራ ውል እንደተመሰረተ
ወደ ሥራው እንዲመለስ በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ይቆጠራል፡፡
ቤት የሥራ ክርክር ችሎት የተወሰነለት ሠራተኛ ከ6
3/ በራሱ ቤት በሚሠራ ሠራተኛና በአንድ አሠሪ
ወር የማይበልጥ ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈለው
መካከል የሚደረግ ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም
ፍርድ ቤቱ ይወስንለታል፡፡ ጉዳዩ በይግባኝ ታይቶ ለተወሰነ ሥራ እንደተደረገ የሥራ ውል
የሠራተኛው ወደ ሥራ መመለስ ውሣኔ ከፀና ከ1 ይቆጠራል፡፡
ዓመት ያልበለጠ ውዝፍ ደመወዝ ፍርድ ቤቱ 4/ ሚኒስትሩ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር
ለሠራተኛው ይወስንለታል፡፡ በመመካከር በቤት በሚሠሩ ሠራተኞች ላይ ተፈፃሚ
የሚሆኑትን የዚህ አዋጅ
44. ልዩ ሁኔታዎች
ድንጋጌዎችና የሚፈፀሙበትን አኳኋን
በአንቀጽ 43 የተደነገገው ቢኖርም አሠሪው በአንቀጽ 35 መመሪያ በማውጣት ሊወስን ይችላል፡፡
ስለማስጠንቀቂያ የተጠቀሱትን ሳያሟላ ሠራተኛውን
47. መዝገብ ስለመያዝ
ያሰናበተ እንደሆነ በማስጠንቀቂያው ጊዜ ሊከፈል ይገባ
በቤት የሚሠራ ሥራ ውልን መሠረት በማድረግ
የነበረውን ደመወዝ ለሠራተኛው ይከፍላል፡፡
ሠራተኛ ቀጥሮ የሚያሠራ አሠሪ ከዚህ በታች
45. የሠራተኛው ካሣ የመክፈል ኃላፊነት የተዘረዘሩትንና አግባብ ያላቸውን ሌሎች

1/ በአንቀጽ 31 ወይም 35(2)ስለማስጠንቀቂያ መግለጫዎች የሚይዝ መዝገብ መያዝ አለበት:-

የተጠቀሱትን አስፈላጊ ሁኔታዎች ያላሟላ ሠራተኛ 1/ የሠራተኛውን ሙሉ ስም፣ ዕድሜ፣ የጋብቻ


ለአሠሪው ካሣ ይከፍላል፡፡ ሁኔታና አድራሻ፤
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት 2/ ሥራው የሚሠራበት ቦታ አድራሻ፤
የሚከፈለው ካሣ አሠሪው ለሠራተኛው 3/ ከአሠሪው ለሠራተኛው የተሰጠውን የዕቃ
ዓይነት ዋጋ፣ ጥራትና ብዛት፤
4/ የታዘዘው የሥራ ዓይነት፣ጥራትና ብዛት፤ ሀ) ለሙያ መልመጃው ትምህርት
5/ የተሰራው ሥራ ወይም ዕቃ የማስረከቢያ ጊዜና የተወሰነው ጊዜ ሲያልቅ፤
ሥፍራ፤
ለ) በማንኛውም ተዋዋይ ወገን
6/ የክፍያውን መጠንና የአከፋፈሉን ሁኔታ፡፡ ማስጠንቀቂያ በመስጠት፤

ዘርፍ ሁለት ሐ) ለማጁ ያለማስጠንቀቂያ ውሉን


የሙያ ሲያቋርጥ፡፡
መለማመጃ
2/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) (ለ)
ውል
መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሙያ
48. የውሉ አመሠራረት
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:-
1/ ማንኛውም አሠሪ ለማንኛውም ግለሰብ ከድርጅቱ ሀ) የሙያ መልመጃ ትምህርቱን ለመቀጠል
ሥራ ጋር በተያያዘ በአንድ በተለየ ሙያ የሙያው በማያስችል የሥራ ለውጥ ወይም በሌላ
ደንብና ሥርዓት በሚፈቅደው መሠረት የተሟላና
ከድርጅቱ ቁጥጥር ውጭ በሆነ
የተቀናጀ ትምህርት ሊሰጠው ሲስማማና
ምክንያት አሠሪው ግዴታውን መፈፀም
ለማጁም ስለሙያው መልመጃ ትምህርትና
ያልቻለ እንደሆነ፤
ከትምህርቱም ጋር የተያያዙ ሥራዎችን
ለ) ለማጁ የድርጅቱን የዲሲኘሊን ደንቦች
ለማከናወን የሚሰጠውን መመሪያ ለመፈጸም
ከጣሰ፤ ወይም
ሲስማማ የሙያ መልመጃ ውል ይመሠረታል፡፡
ሐ)ለማጁ ትምህርቱን ለዘለቄታው ለመቀጠል
2/ የሙያ መልመጃ ውል ሊመሠርት የሚችለው
ወይም በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ተከታትሎ
ዕድሜው ከአሥራ አምስት ዓመት ያላነሰ ግለሰብ
ለማጠናቀቅ ያልቻለ እንደሆነ ነው፡፡
ነው፡፡
3/ የሙያ መልመጃ ውልና የውሉም ማሻሻያዎች 3/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)(ለ)
የሚፀኑት በጽሑፍ ሲደረጉና መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሙያ
በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው አካል ሲጸድቁ መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:-
ብቻ ነው፡፡ ሀ) አሠሪው በውሉ ወይም በዚህ አዋጅ
የተጠቀሰውን ግዴታ ያላከበረ፤ ወይም
49. የውሉ ይዘት
ለ) ከጤንነቱ ወይም ከቤተሰቡ ጋር የተያያዘ
የሙያ መልመጃ ውል ቢያንስ የሚከተሉትን መያዝ ወይም ሌላ ተመሳሳይ በቂ ምክንያት ያለው
አለበት:- እንደሆነ ነው፡፡ 4/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ
1/ የሙያ መልመጃውን ትምህርት፣ ዓይነትና ጊዜ፤ አንቀጽ(1)(ሐ) መሠረት ያለማስጠንቀቂያ
የሙያ መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ
2/ በሙያ መልመጃው ትምህርት ጊዜ የሚሰጠውን
የሚችለው:- ሀ) ግዴታውን መፈፀም
የኪስ ገንዘብ፤
በጤንነቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል
3/ ሥራው የሚከናወንበት ሁኔታ፡፡ መሆኑን በተገቢው የሕክምና ምሥክር

50. የተዋዋዮች ግዴታ ወረቀት ያረጋገጠ፤ ወይም

1/ ለማጁ የሙያ መልመጃ ስልጠናውን በትጋት ለ) አሠሪው በገዛ ፈቃዱ የውሉን ይዘት የለወጠ

ተከታትሎ በሚገባ ለመፈፀም ጥረት ያደርጋል፡፡ እንደሆነ ነው፡፡

5/ በዚህ አዋጅ ስለ ሥራ ስንብት ክፍያ፣ ስለካሣና


2/ አሠሪው ከሙያ መልመጃው ትምህርት ጋር
ወደ ሥራ ስለመመለስ የተመለከቱት ድንጋጌዎች
ግንኙነት በሌለውና ለትምህርቱም በማይጠቅም
በሥራ መልመጃ ውል ላይ ተፈፃሚነት
ሥራ ላይ ለማጁን አይመድበውም፡፡
አይኖራቸውም፡፡
51. ስለውሉ መቋረጥ
52. የምስክር ወረቀት
1/ የሙያ መልመጃ ውል በሚከተሉት ሁኔታዎች
የሙያ መልመጃ ውል ሲያበቃ አሠሪው ለማጁ
ይቋረጣል:-
የሠለጠነበትን ሙያ፣ ትምህርቱ የፈጀውን ጊዜና
የመሳሰሉት ነጥቦችን የያዘ የምሥክር ወረቀት ለለማጁ ሊከፈል ይችላል፡፡ በዓይነት የሚደረገው
ይሰጣል፡፡ ክፍያ በአካባቢው ከሚገኘው የገበያ ዋጋ
ክፍል ሦስት በምንም አኳኋን በልጦ መገኘትና በጥሬ
ደመወዝ ገንዘብ ከሚከፈለው ደመወዝ 30 በመቶ
ምዕራፍ አንድ መብለጥ የለበትም፡፡
የደመወዝ
2/ የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፤ የሥራ ገበያ ሁኔታ
አወሳሰንና
እና የመሳሰሉትን እያስጠና ዝቅተኛ ደመወዝ
ይዘት
የሚወስን የመንግሥት፤ የአሠሪና ሠራተኛ
53. ጠቅላላ
ተወካዮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት
1/ “ደመወዝ” ማለት አንድ ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሠረት የሚሳተፉበት የደመወዝ ቦርድ
ለሚያከናውነው ሥራ የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ስለሚቋቋምበትና ተግባርና ኃላፊነቱ
ነው፡፡ ስለሚወሰንበት ሁኔታ በሚኒስትሮች ምክር
2/ ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የሚከተሉት ክፍያዎች ቤት ደንብ ይደነገጋል፡፡
እንደደመወዝ አይቆጠሩም:- 56. የክፍያ አፈፃፀም
ሀ) የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ፤
1/ የተለየ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር
ለ) የውሎ አበል፣ የበረሃ አበል፣ የመጓጓዣ አበል፣
ደመወዝ በሥራ ቀንና በሥራው ቦታ
የዝውውር ወጪና ሠራተኛው በሚጓጓዝበት
ይከፈላል፡፡
ወይም የመኖሪያ ቦታውን በሚለውጥበት ወቅት
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት
የሚከፈለው ተመሳሳይ አበል፤
ክፍያ የሚደረግበት ቀን በሳምንት እረፍት
ሐ) ከአሠሪው የሚሰጥ ጉርሻ (ቦነስ)፤ ወይም በሕዝብ በዓል ቀን የዋለ እንደሆነ
መ) ኮሚሽን፤ የመክፈያው ቀን አስቀድሞ ባለው የሥራ

ሠ) ለተጨማሪ የሥራ ውጤት የሚከፈሉ ሌሎች ቀን ላይ ይውላል፡፡

የማትጊያ ክፍያዎች፤ 57. ለሠራተኛው ለራሱ ስለመክፈል


በሕግ ወይም በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ
ረ) ከደንበኞች የሚሰበሰብ የአገልግሎት ክፍያ፡፡
ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር
54. ሥራ ላልተሰራበት ጊዜ ክፍያ ስለሚደረግበት ሁኔታ ደመወዝ የሚከፈለው በቀጥታ ለሠራተኛው
ወይም ሠራተኛው ለወከለው ሰው ብቻ ነው፡፡
1/ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሕግ በተለየ
58. ክፍያ የሚደረግበት ጊዜ
አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር ደመወዝ የሚከፈለው
ለተሠራ ሥራ ብቻ ይሆናል፡፡ የደመወዝ ክፍያ የሚፈፀምበት ጊዜ በሕግ፣ በኅብረት
2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም ስምምነት፣ በሥራ ደንብ ወይም በሥራ ውል
ሠራተኛው ለመሥራት ዝግጁ ሆኖ ሳለ ለሥራው
በተወሰነው መሠረት ይሆናል፡፡
የሚያስፈልገው መሣሪያና ጥሬ ዕቃ ሳይቀርብለት
59. የደመወዝ ቅነሳ
በመቅረቱ ወይም የሠራተኛው ጉድለት ባልሆነ
ምክንያት ሳይሠራ ቢውል ደመወዙን የማግኘት 1/ በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ
መብት ይኖረዋል፡፡ ደንብ በተወሰነው ወይም በፍርድ ቤት
ትዕዛዝ መሠረት ካልሆነ ወይም ሠራተኛው
ምዕራፍ ሁለት
የአከፋፈል ዘዴና በጽሑፍ ካልተስማማ በስተቀር አሠሪው
የክፍያ ከሠራተኛው ደመወዝ ሊቀንስ ወይም በዕዳ
አፈፃፀም ሊይዝ ወይም ሊያቻችል አይችልም፡፡
55. ጠቅላላ 2/ ሠራተኛው በጽሁፍ ስምምነቱን ካልገለጸ
1/ ደመወዝ በጥሬ ገንዘብ ይከፈላል፤ ሆኖም በቀር በአንድ ጊዜ ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ
አሠሪውና ሠራተኛው ከተስማሙ በዓይነት በአጠቃላይ ሊቆረጥ የሚችለው የገንዘብ
መጠን በምንም አኳኋን ከወር ደመወዙ አንድ የሥራ ቀኖች የሥራ ሰዓቶችን ማሳጠርና ልዩነቱን
ሦስተኛ መብለጥ የለበትም፡፡ ለተቀሩት ቀኖች ማደላደል ይቻላል፡፡
60. የክፍያ መዝገብ ስለመያዝ 64. መደበኛ የሥራ ሰዓቶችን አማካይ መሠረት
በማድረግ ስለማደላደል
1/ አሠሪው የሠራተኛውን ጠቅላላ ደመወዝና
የሚሰላበትን ዘዴ፣ ሌሎች ተጨማሪ ክፍያዎችን፣ ሥራው በሚከናወንበት ሁኔታ የተነሳ መደበኛ የሥራ
የማንኛውንም ተቀናሽ ገንዘብ ልክና ዓይነት፣ ሰዓቶችን በእያንዳንዱ ሣምንት እኩል ማደላደል
የተጣራ ክፍያውንና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን በማይቻልበት ጊዜ የሥራ ሰዓት ከአንድ ሣምንት
ለበለጠ ጊዜ አማካዩን መሠረት በማድረግ ማደላደል
እንዲሁም የተለየ ዝግጅት ካልተደረገ በስተቀር
ይቻላል፡፡ሆኖም በአራት ሣምንት ወይም ከዚያ ባነሰ
የሠራተኛውን ፊርማ የሚያሳይ የክፍያ መዝገብ
ጊዜ ውስጥ ሠራተኞቹ የሠሩባቸው ሰዓቶች ሲታሰቡ
መያዝ አለበት፡፡
አማካዩ የሥራ ሰዓት በቀን ከ8 ሰዓት ወይም
2/ ሠራተኛው አሠሪውን ሲጠይቅ የክፍያ መዝገቡን በሣምንት ከ48 ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡
እንዲያይ የመፍቀድና ስለዝርዝሩም የማስረዳት
65. ተፈፃሚነቱ ስለማይመለከታቸው ሰዎች
ግዴታ አለበት፡፡
በሥራ ውል ወይም በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን
3/ ሠራተኛው በክፍያ መዝገቡ ላይ የተመለከተውን ካልተወሰነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ስለሥራ ሰዓት
የተጣራ ክፍያ ሳይቃወም መቀበሉ የሚገባውን የተመለከቱት ድንጋጌዎች በንግድ መልዕክተኞችና
ደመወዝ በከፊል እንደተወ አያስቆጥረውም፡፡ በንግድ ወኪሎች ላይ ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡
ክፍል አራት ዘርፍ
የሥራ ሰዓት፣ ሁለት
የሣምንት ስለትርፍ
ዕረፍት ጊዜና ሰዓት ሥራ
የሕዝብ በዓላት 66. ጠቅላላ
ምዕራፍ አንድ 1/ በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች መሠረት ከተወሰነው
የሥራ ሰዓት
መደበኛ የሥራ ሰዓት በላይ የሚሠራ ሥራ
ዘርፍ አንድ
የትርፍ ሰዓት ሥራ እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
መደበኛ የሥራ
2/ በአንቀጽ 61፣ 63 እና 64 በተወሰነው መሠረት
ሰዓት
የሚሠራ ሥራ የትርፍ ሰዓት ሥራ እንደሆነ
61. የቀን ወይም የሣምንት የሥራ ሰዓት ጣሪያ
አይቆጠርም፡፡
1/ በዚህ አዋጅ “መደበኛ የሥራ ሰዓት” ማለት በሕግ፣
በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንብ መሠረት 3/ የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራው በአንቀጽ 67
ሠራተኛው ሥራውን የሚያከናውንበት ወይም በተመለከቱት ሁኔታዎች እና አሠሪው
ለሥራ የሚገኝበት ጊዜ ነው፡፡ በሚሰጠው ግልፅ ትዕዛዝ መሰረት ብቻ
ይሆናል፡፡
2/ የማንኛውም ሠራተኛ መደበኛ የሥራ ሰዓት በቀን
ከ8 ወይም በሣምንት ከ48 ሰዓት አይበልጥም፡፡ 4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት
የተሰጠው ትዕዛዝ እና እያንዳንዱ ሠራተኛ
62. መደበኛ የሥራ ሰዓትን ስለመቀነስ
የሠራው የትርፍ ሰዓት በአሠሪው በትክክል
1/ ሚኒስቴሩ የተለየ የሥራ ሁኔታዎች ያሉበትን ክፍለ መመዝገብ አለበት፡፡
ኢኮኖሚ፣ ኢንዱስትሪ ወይም ሙያ መደበኛ የሥራ 67. የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚፈቀድባቸው ሁኔታዎች
ሰዓት ለመቀነስ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
1/ ማንኛውም ሠራተኛ የትርፍ ሰዓት ሥራ
2/ በዚህ አዋጅ መሠረት መደበኛ የሥራ ሰዓትን መቀነስ እንዲሠራ አይገደድም፡፡ ሆኖም አሠሪው ሌላ
የሠራተኛውን ደመወዝ አያስቀንስም፡፡ አማራጭ መንገድ ሊኖረው አይችልም ተብሎ
63. የሣምንት የሥራ ሰዓትን ስለመደልደል የሥራ ሰዓቶች ሲገመት፤ እና:-
ለሣምንቱ የድርጅቱ የሥራ ቀኖች እኩል ይደለደላሉ፡፡ ሀ) አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ
የሥራው ፀባይ ሲያስገድድ ግን በማናቸውም የሣምንቱ ሲያሰጋ፤
ለ) ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲያጋጥም፤ ለ)ለድርጅቱ ሠራተኞች በሙሉ በአንድ ላይና
ሐ) በአስቸኳይ መሰራት ያለበት ሥራ ሲያጋጥም፤ በአንድ ጊዜ ይሰጣል፡፡

መ) በማያቋርጥና ተከታታይ ሥራ ላይ ከሥራ የቀሩ 3/ የሳምንት የዕረፍት ጊዜ ከንጋቱ 12 ሰዓት


ሠራተኞችን ለመተካት፤ እስከሚቀጥለው ንጋት 12 ሰዓት ያለውን ጊዜ
እንዲጨምር ተደርጎ ይታሰባል፡፡
አሠሪው የትርፍ ሰዓት ሥራ ለማሠራት ይችላል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው 4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተደነገገው
ቢኖርም በአስቸኳይ የሚሠራ ሥራ ሲያጋጥም ቢኖርም በስራው ባህሪ ምክንያት ሠራተኛው
የሚሰራው የትርፍ ሰዓት ሥራ በቀን ከ4፣ በሳምንት የሳምንት ዕረፍቱን ለመጠቀም የማይችል
ከ12 ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡ እንደሆነ አሠሪው ለሠራተኛው በወር ውስጥ
68. የትርፍ ሰዓት ሥራ አከፋፈል ለ4 ቀናት ዕረፍት እንዲያገኝ ማድረግ አለበት።

1/ የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራ ሠራተኛ ከመደበኛ 70. ልዩ የሣምንት ዕረፍት ቀን

ደመወዙ በተጨማሪ ቢያንስ ቀጥሎ 1/ አንድ ድርጅት በሚያከናውነው ሥራ ወይም


በተመለከተው አኳኋን ይከፈለዋል:- በሚሰጠው አገልግሎት ጠባይ ምክንያት
ሀ) ከንጋቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽቱ 4 ሰዓት ለሚሠራ የሣምንት ዕረፍትን እሁድ ቀን እንዲውል
የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራ በሰዓት ለማድረግ ካልቻለ በምትኩ ሌላ ቀን የሣምንት
የሚከፈለው ደመወዝ በ1 ተኩል ተባዝቶ፤ ዕረፍት ቀን ሊሆን ይችላል፡፡

ለ) ከምሽቱ 4 ሰዓት እስከ ንጋቱ 12 ሰዓት ለሚሠራ 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው
የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራው በሰዓት ተፈጻሚ የሚሆነው ከዚህ በታች
የሚከፈለው ደመወዝ በአንድ ሦስት አራተኛ ለተመለከቱትና ተመሳሳይ ለሆኑ ሥራዎች
(በአንድ ነጥብ ሰባ አምስት) ተባዝቶ፤ ይሆናል:-
ሐ) በሳምንት የዕረፍት ቀን የሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሀ) ለጠቅላላው ሕዝብ ኑሮ አስፈላጊ የሆኑ
ሥራ ለመደበኛው ሥራው በሰዓት ሥራዎች ወይም ለጤንነት፣ ለመዝናኛ
የሚከፈለው ደመወዝ በ2 ተባዝቶ፣ ወይም ለባህላዊ ጉዳይ የሚከናወኑ
መ) በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ሥራዎች፤
ለመደበኛ ሥራው በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ
ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 137 (2) የተመለከቱት
በሁለት ተኩል(በአንድ ነጥብ አምስት)
ለሕዝብ አስፈላጊ የሆኑ አገልግሎቶች፤
ተባዝቶ፣
ሐ) በሥራው ባሕርይ ወይም በቴክኒክ
2/ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለደመወዝ መክፈያ በተወሰነው
ምክንያት ቢቋረጥ ወይም ለሌላ ጊዜ
ቀን ከደመወዝ ጋር ተደምሮ ይከፈላል፡፡ ቢተላለፍ ችግር ወይም ጉዳት
ምዕራፍ ሁለት የሚያስከትል ስራ፡፡
የሣምንት 71. በሣምንት የዕረፍት ጊዜ ሊከናወን የሚችል ሥራ
የዕረፍት ጊዜ
69. ጠቅላላ 1/ ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች
የድርጅቱን መደበኛ ተግባር የሚያደናቅፉ
1/ ማንኛውም ሠራተኛ በ7 ቀናት ጊዜ ውስጥ ሁኔታዎችን ለማስወገድ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ
ያልተቆራረጠ ከ24 ሰዓት የማያንስ የሣምንት ብቻ ሠራተኛው በማናቸውም የሳምንት
ዕረፍት ያገኛል፡፡ የዕረፍት ጊዜው እንዲሠራ ለማድረግ ይቻላል:-
2/ የሣምንት ዕረፍት ጊዜ በኅብረት ስምምነት ወይም
ሀ) አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ
በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር
ሲያሰጋ፤
በተቻለ መጠን:-
ለ) ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ
ሀ) እሁድ ቀን ይውላል፤
ሲያጋጥም፤
ሐ) በአስቸኳይ የሚሰራ ሥራ ሲያጋጥም፤ 1/ አንድ ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ መሠረት
2/ በአንቀጽ 68 (1) (ሐ) የተመለከተው እንደተጠበቀ ሳይከፋፈል የሚሰጥ የዓመት ፈቃድ ከክፍያ
ሆኖ በዚህ ምዕራፍ በተመለከተው መሠረት በሣምንት ጋር ያገኛል፡፡ የፈቃዱ ጊዜ በምንም ሁኔታ ከዚህ
የእረፍት ጊዜ እንዲሠራ ከተደረገ በሌላ ጊዜ የማካካሻ እረፍት በታች ከተመለከተው ማነስ የለበትም:-

ይሰጠዋል፡፡ ሆኖም ሠራተኛው የተጠቀሰውን ምትክ ሀ) ለመጀመሪያ የአንድ ዓመት አገልግሎት


የእረፍት ጊዜ ሳይወስድ የሥራ ውሉ ቢቋረጥ በሠራው ሰዓት አስራ ስድስት (16) የሥራ ቀናት፤
መጠን የማካካሻ ገንዘብ ይከፈለዋል፡፡ 72. ተፈጻሚነት የዚህ
ለ) ለአሠሪው ከአንድ ዓመት በላይ
ምዕራፍ ድንጋጌዎች በንግድ መልዕክተኞች ወይም የንግድ
ወኪሎች ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡
ለተበረከተ አገልግሎት ለእያንዳንዱ
ምዕራፍ ሦስት ሁለት የአገልግሎት ዓመታት አንድ
የሕዝብ በዓላት የሥራ ቀን እየተጨመረ ይሰጣል፡፡
73. ጠቅላላ 2/ በዓመት ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ
የሚከፈለው ደመወዝ ሥራ ላይ ቢሆን ኖሮ
አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የሚከበሩ የሕዝብ በዓላት
ሊከፈለው ከሚገባው ጋር እኩል ይሆናል፡፡
ደመወዝ የሚከፈልባቸው ይሆናሉ፡፡
3/ ለዓመት ፈቃድ ብቁ የሚያደርገውን
74. በሕዝብ በዓላት ምክንያት ደመወዝ ስላለመቀነሱ
የአገልግሎት ጊዜ ለመወሰን ሲባል በድርጅቱ
1/ በወር ደመወዝ የሚከፈለው ሠራተኛ በሕዝብ በዓላት ለ26 ቀናት የሠራ ሠራተኛ ለ1 ወር እንደሰራ
ባለመሥራቱ ምክንያት ከደመወዙ አይቀነስበትም፡፡ ይቆጠራል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (1) ከተመለከተው 4/ በዚህ አዋጅ መሠረት የሥራ ውሉ የተቋረጠ
ውጭ በሌላ አኳኋን ደመወዝ የሚከፈለው ሠራተኛ ሠራተኛ ያልወሰደው የዓመት ፈቃድ ታስቦ
የሕዝብ በዓል ቀን ክፍያ በሥራ ውል ወይም በገንዘብ ይከፈለዋል፡፡
በኅብረት ስምምነት መሠረት ይወሰናል፡፡
5/ አንድ ሠራተኛ ያገለገለበት ጊዜ ከ1 ዓመት
75. በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ ሥራ የሚከፈል ክፍያ በታች ከሆነ በአገልግሎት ዘመኑ ልክ
1/ ሠራተኛው በሕዝብ በዓል ቀን ከሠራ በሰዓት ተመጣጣኝ የሆነ ዕረፍት በዚያው
የሚያገኘው ክፍያ በሁለት ጊዜ ተባዝቶ በበዓሉ በአገለገለበት ዓመት ይሰጠዋል፡፡
ቀን ለሠራበት ለእያንዳንዱ ሰዓት ይከፈለዋል፡፡ 78. ስለፈቃድ አሰጣጥ
2/ አንድ የሕዝብ በዓል ከሌላ የሕዝብ በዓል ጋር
1/ አንድ ሠራተኛ ከ1 ዓመት የአገልግሎት ጊዜ
ቢደረብ ወይም በሕግ በተወሰነ የዕረፍት ቀን
በኋላ የመጀመሪያውን የዓመት ፈቃድ
ላይ ቢውል በዚህ ቀን የሠራ ሠራተኛ ክፍያ
ከዚያም በኋላ በእያንዳንዱ ዓመት
የሚደረግለት በአንዱ የሕዝብ በዓል ብቻ
ተከታታይ የዓመት ፈቃድ
ይሆናል፡፡
ያገኛል፡፡
ክፍል አምስት
ስለ ፈቃድ 2/ አንድ አሠሪ በሚያወጣው የዓመት ፈቃድ
ምዕራፍ አንድ መስጫ ኘሮግራም መሠረት በእያንዳንዱ
የዓመት ፈቃድ ዓመት የሚያገኘውን የዓመት ፈቃድ
76. ጠቅላላ ለሠራተኛው ይሰጠዋል፡፡
3/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)
1/ አንድ ሠራተኛ የዓመት ፈቃድ ለማግኘት ያለውን
የተጠቀሰውን የፈቃድ መስጫ ኘሮግራም
መብት በማናቸውም ሁኔታ ለመተው
የሚያወጣው:-
የሚያደርገው ስምምነት ውድቅ ይሆናል፡፡
ሀ) በእያንዳንዱ ሠራተኛ ፍላጎት፤
2/ በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን ካልተፈቀደ በስተቀር እንዲሁም
በዓመት ፈቃድ ፈንታ ገንዘብ መክፈል የተከለከለ ለ) አሠሪው ሥራውን በተለመደው ሁኔታ
ነው፡፡ እንዲሠራ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን
በተቻለ መጠን በማገናዘብ ይሆናል፡፡
77. ዓመት ፈቃድ መጠን
79. የዓመት ፈቃድ ስለመከፋፈልና ስለማስተላለፍ 3/ ሠራተኛው ልዩና አሳሳቢ ሁኔታ ሲያጋጥመው
1/ በአንቀጽ 77 (1) የተደነገገው ቢኖርም ሠራተኛው እስከ 5 ተከታታይ ቀናት ያለክፍያ ፈቃድ
የዓመት ፈቃድ ተከፋፍሎ እንዲሰጠው ሲጠይቅና የማግኘት መብት አለው፡፡ ሆኖም በዚህ
አሠሪውም ሲስማማ ለሁለት ተከፍሎ ሊሰጠው ረገድ የሚሰጠው ፈቃድ በበጀት ዓመቱ
ይችላል፡፡ ከሁለት ጊዜ ሊበልጥ አይችልም፡፡

2/ የዓመት ፈቃድ ሠራተኛው ሲጠይቅና አሠሪውም ሲስማማ 82. ለማኅበር ሥራ የሚሰጥ ፈቃድ
ሊተላለፍ ይችላል፡፡ የሠራተኞች ማኅበር መሪዎች የሥራ ክርክር ለማቅረብ፣
የኅብረት ስምምነት ለመደራደር፣ በማኅበር
3/ አሠሪው የሥራ ሁኔታ ሲያስገድደው የሠራተኛውን
ስብሰባ ለመገኘት፣ በሴሚናሮችና በሥልጠና
የፈቃድ ጊዜ ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡
ለመካፈል እንዲችሉ ከክፍያ ጋር ፈቃድ
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) እና (3) መሠረት ይሰጣቸዋል፡፡ ፈቃዱም የሚሰጥበት ሁኔታ
የተላለፈው የዓመት ፈቃድ ከሚቀጥለው 2 ዓመት በኅብረት ስምምነት ሊወሰን ይችላል፡፡
በላይ ሊራዘም አይችልም፡፡ 83. ልዩ ተግባሮችን ለማከናወን ለሠራተኛ የሚሰጥ
ፈቃድ
5/ አንድ ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ እያለ ቢታመምና
1/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ክርክር ለማሰማት
በህክምና ተቋም እንዲተኛ ለተደረገበት ጊዜ ብቻ
ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችን
የዓመት ፈቃዱ ተቋርጦ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 85 እና
ለማስፈጸም ሥልጣን ባላቸው አካሎች ዘንድ
86 መሠረት የህመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
ጉዳዩን ሲያቀርብ ለዚሁ ዓላማ ለጠፋው ጊዜ
80. በፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛን ስለመጥራት
ብቻ ከክፍያ ጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
1/ በፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛን መጥራት የሚቻለው 2/ አንድ ሠራተኛ የመምረጥ መብቱን
ቀደም ብሎ ሊታወቅ በማይችል ምክንያት ለማስጠበቅ ወይም ከፍርድ ቤትና ከሌሎች
ሠራተኛው በሥራ ላይ መገኘት ያለበት ሆኖ ሲገኝ ሥልጣን ከተሰጣቸው የፍትህ አካላት ፊት
ነው፡፡ ከምስክርነት ጋር በተያያዘ ላጠፋው ጊዜ ብቻ
ከክፍያ ጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
2/ ሠራተኛው ከፈቃድ ሲጠራ በጉዞው ያጠፋው ጊዜ
3/ ትምህርት ወይም ሥልጠና ለሚከታተል
ሳይቆጠር የቀረው የዓመት ፈቃድ በገንዘብ ተተምኖ
ሠራተኛ የትምህርት ፈቃድና የገንዘብ ድጋፍ
ይከፈለዋል፡፡
የሚሰጥበት ሁኔታ፤ የድጋፉ ዓይነትና መጠን
3/ ሠራተኛው ከፈቃዱ በመጠራቱ ምክንያት በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንብ
የደረሰበትን የመጓጓዣና የውሎ አበል ወጭ ይወሰናል፡፡
በአሠሪው ይሸፈናል፡፡ 84. ስለማስታወቅ
ምዕራፍ ሁለት በዚህ ምዕራፍ በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሠረት ፈቃድ
ልዩ ፈቃድ ለመውሰድ የሚፈልግ ማንኛውም ሠራተኛ ፈቃድ
81. ለቤተሰብ ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ ለመውሰድ መፈለጉን በቅድሚያ ለአሠሪው ማስታወቅ
1/ ሠራተኛው:- እና አሠሪው ሲጠይቅም ማስረጃውን ማቅረብ አለበት፡፡
ሀ) ሕጋዊ ጋብቻ ሲፈጽም፤ ወይም ምዕራፍ
ለ) የትዳር ጓደኛ፣ ወላጅ፣ ተወላጅ፣ ወንድም፣ ሦስት
የሕመም
እህት ወይም አጎት፣ አክስት የሆነ የሥጋ
ፈቃድ
ወይም የጋብቻ ዘመድ ሲሞትበት፤ ከክፍያ
85. የሕመም ፈቃድ
ጋር ለ3 የሥራ ቀናት ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
1/ አንድ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን ከጨረሰ
2/ የሠራተኛው የትዳር ጓደኛ ስትወልድ ደመወዝ በኋላ በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ሳይሆን
የሚከፈልበት ሶስት ተከታታይ ቀናት ፈቃድ በሌላ ሕመም ምክንያት ሥራ መሥራት
ከክፍያ ጋር ይሰጠዋል፡፡ ካልቻለ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሕመም
ፈቃድ ያገኛል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው ፈቃድ 4/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛን ከምሽቱ 4 ሰዓት
ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው እስከ ንጋቱ 12 ሰዓት ባለው ጊዜ እንዲሁም
የ12 ወር ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያዩ የትርፍ ሰዓት ማሰራት የተከለከለ ነው፡፡
ጊዜያት ቢወስድም በማንኛውም ሁኔታ ከ6 ወር
5/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ የምትሰራው ሥራ
አይበልጥም፡፡
ለራሷም ሆነ ለጽንሱ ጤንነት አደገኛ መሆኑ
3/ ማንኛውም ሠራተኛ በሕመም ምክንያት ከሥራ
በሐኪም ሲረጋገጥ ወደ ሌላ የሥራ ቦታ ተመድባ
ሲቀር አሠሪው ስለሁኔታው ሊያውቅ የሚችል
መሥራት አለባት፡፡
ወይም ሠራተኛው ለማስታወቅ የማይችል ካልሆነ
6/ ማንኛውም አሠሪ ሠራተኛዋ ነፍሰጡር
በስተቀር ከሥራ በቀረ እጅግ ቢዘገይ በማግስቱ
በሆነችበት ጊዜና ከወለደችበት ቀን ጀምሮ
ለአሠሪው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
በ4 ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ ሊያሰናብት
4/ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን
አይችልም፡፡
የሚወሰንበት አግባብ እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም
7/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (6) ቢኖርም
ሠራተኛ የሕመም ፈቃድ የሚያገኘው በመንግሥት
ከታወቀ የሕክምና ድርጅት ተቀባይነት ያለው ከእርግዝናና ከመውለድ ጋር ባልተያያዘ
የሕክምና እረፍት የምስክር ወረቀት ሲያቀርብ ብቻ በአንቀጽ 27(ለ-ተ) እና 29(3) በተመለከቱ
ነው፡፡ ምክንያቶች የሥራ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡፡
88. የወሊድ ፈቃድ
86. ስለክፍያ 1/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከእርግዝናዋ ጋር
በአንቀጽ 85 የተጠቀሰው የሕመም ፈቃድ ቀጥሎ የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ አሠሪው
በተመለከተው ሁኔታ ይሰጣል:- ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣታል፤ ሆኖም
ሠራተኛዋ ከምርመራ በኋላ የሐኪም ማስረጃ
1/ ለመጀመሪያው ወር ከሙሉ ደመወዝ ክፍያ ጋር፣ ማቅረብ አለባት፡፡
2/ ለሚቀጥሉት 2 ወራት ከደመወዙ 50 በመቶ ክፍያ 2/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከመውለዷ በፊት
ጋር፣ ሐኪም እንድታርፍ ካዘዘ አሠሪው ከክፍያ ጋር
3/ ለሚቀጥሉት 3 ወራት ያለክፍያ፡፡ እረፍት ይሰጣታል፡፡
ክፍል ስድስት 3/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ እወልዳለሁ ብላ
የሴቶችና ከገመተችበት ቀን በፊት የ30 ተከታታይ
የወጣት ቀናት የቅድመ-ወሊድ ፈቃድ፣ እንዲሁም
ሠራተኞች
ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ ለ90
የሥራ ሁኔታ
ተከታታይ ቀናት የድህረወሊድ ፈቃድ
ምዕራፍ አንድ
ከክፍያ ጋር ይሰጣታል፡፡
የሴት ሠራተኞች
የሥራ ሁኔታ 4/ ሠራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው
87. ጠቅላላ የ30 የሥራ ቀናት የቅድመ፣ ወሊድ ፈቃድ
ሲያልቅ ካልወለደች እስከምትወልድበት ቀን
1/ ሴቶች በፆታቸው ምክንያት በማንኛውም ሁኔታ ድረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)
ልዩነት አይደረግባቸውም፡፡ መሠረት እረፍት ልታገኝ ትችላለች፡፡ የ30
2/ የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ ድንጋጌ የሥራ ቀናት የቅድመ-ወሊድ ፈቃዷ ሳያልቅ
ከወለደች 90 የሥራ ቀናት የድህረ-ወሊድ
እንደተጠበቀ ሆኖ ሴት ሠራተኛ በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት
ፈቃዷ ይጀምራል፡፡
ወይም በሌላ ማናቸውም የጥቅማ ጥቅም ውድድር
5/ ማንኛዋም ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ
ከወንድ ጋር እኩል የሆነች እንደሆነ ቅድሚያ ይሰጣታል።
የፅንስ ማቋረጧን በሃኪም ማስረጃ
3/ ለሴቶች ከባድ ወይም ለጤናቸው ጎጂ ናቸው ተብለው
ሚኒስቴሩ በሚዘረዝራቸው ሥራዎች ላይ ሴቶችን ሲረጋገጥ በሚሰጣት የህክምና ፈቃድ ላይ
ማሠራት የተከለከለ ነው፡፡ በአንቀጽ 86 የተመለከተው የደሞዝ ቅነሳ
ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
ምዕራፍ ሁለት 3/ በሳምንት የዕረፍት ቀን፤ ወይም
የወጣት
4/ በሕዝብ በዓላት ቀን ማሠራት ክልክል ነው፡፡
ሠራተኞች
የሥራ ሁኔታ ክፍል
89. ጠቅላላ ሰባት
የሙያ
1/ በዚህ አዋጅ “ወጣት ሠራተኛ” ማለት ዕድሜው 15 ደኅንነት፣
ዓመት የሞላውና 18 ዓመት ያልበለጠው ግለሰብ ጤንነትና
ነው፡፡ የሥራ
2/ እድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑትን መቅጠር አካባቢ
ክልክል ነው፡፡ ምዕራፍ
አንድ
3/ ከሥራው ጠባይ ወይም ሥራው ከሚከናወንበት
የመከላከ
ሁኔታ ሕይወታቸውን ወይም ጤንነታቸውን ለአደጋ

በሚያጋልጥ ሥራ ላይ ወጣት ሠራተኞችን ማሠራት እርምጃዎ
ክልክል ነው፡፡ ች
4/ ሚኒስቴሩ ለወጣት ሠራተኞች የተከለከሉ ሥራዎችን ዝርዝር 92. የአሠሪ ግዴታዎች ማንኛውም አሠሪ የሠራተኞችን
ሊያወጣ ይችላል፡፡ ዝርዝሩም በተለይም ከዚህ በታች ደኅንነትና ጤንነት በሚገባ ለመጠበቅ
የተመለከቱትን ይጨምራል:- የሚያስፈልጉትን እርምጃዎች ይወስዳል፤
ሀ) መንገደኞችንና ዕቃዎችን በየብስ፣ በባቡር፣ በአየርና በተለይም:-
በአገር ውስጥ ውሃዎች የማጓጓዝ ሥራ፣ በወደቦችና 1/ በዚህ አዋጅ ስለሙያ ደኅንነትና ጤንነት
በመጋዘኖች የሚሠራ የከባድ ዕቃ ማንሳት፣ መጎተት የተደነገጉትን ሁኔታዎች ያሟላል፡፡
ወይም መግፋት ወይም ከዚህ ጋር የተያያዘ የጉልበት 2/ ሠራተኞች የሚሰሩት ሥራ ሊያስከትልባቸው
ሥራ፤ ስለሚችለው አደጋ እንዲሁም በጤንነት ላይ

ለ) ከኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች፣ የሚደርስ ጉዳትን ለማስወገድ ስለሚያስፈልገው


ጥንቃቄ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፤ የአደጋ
የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችና
ተከላካይ ሠራተኛም ይመድባል፤ የሙያ ደኅንነትና
የማከፋፈያ ጣቢያዎች ጋር ግንኙነት ያለው ሥራ፤
ጤንነት ኮሚቴ ያቋቁማል፡፡
ሐ) ከመሬት በታች በሚካሄዱ የማዕድን ሥራዎች፣
3/ ለሠራተኞች የአደጋ መከላከያ መሣሪያ ልብስና
የድንጋይ ካባዎችና የመሳሰሉትን ሥራዎች፤
ሌሎች ቁሳቁሶችን ያቀርባል፤
መ) በቆሻሻያ ማስተላለፊያ ቦዮችና የዋሻ ቁፋሮ ስለአጠቃቀሙም መመሪያ ይሰጣል፡፡
ሥራዎች፡፡
4/ በሥራ ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችንና
5/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4) የተደነገገው ክልከላ አደጋዎችን ይመዘግባል፤ ለሥራ ሁኔታዎች
ኃላፊነት የተሰጠው አካል ባጸደቀውና በሚቆጣጠረው መቆጣጠሪያ አገልግሎት ያስታውቃል፡፡
የማሠልጠኛ ተቋም ውስጥ በመሠልጠን ላይ ያሉ
5/ እንደሥራው ጠባይ አዲስ ለሚቀጠሩ ሠራተኞች
ወጣቶች የሚሰሩትን ሥራ አይመለከትም፡፡
በራሱ ወጪ የጤና ምርመራ እንዲካሄድላቸው፤
90. የሥራ ሰዓት ልክ በአደገኛ ሥራ ላይ የሚሰሩ ሠራተኞችም
እንደአስፈላጊነቱ የጤና ምርመራ
የወጣት ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት በቀን ከ7 ሰዓት
እንዲደረግላቸው ያደርጋል፡፡ ሆኖም ኢትዮጵያ
መብለጥ የለበትም፡፡
ያፀደቀችው የዓለም አቀፍ ስምምነት ካላስገደደ
91. የሌሊትና የትርፍ ሥራ ሰዓት
በስተቀር የኤች.አይ.ቪ/ ኤድስ ምርመራን
ማንኛውንም ወጣት ሠራተኛ:-
አይጨምርም፡፡
1/ ከምሽቱ 4 ሰዓት እስከ ንጋቱ 12 ሰዓት በሚሰራ ሥራ 6/ የድርጅቱ የሥራ ቦታና ግቢ በሠራተኞች
ላይ፤ ደኅንነትና ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል
2/ በትርፍ ሰዓት ሥራ ላይ፤ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
7/ በድርጅቱ ልዩ ልዩ የሥራ ሂደት በሚገኙ ፊዚካላዊ፣ ምዕራፍ
ኬሚካላዊ፣ ባዮሎጂካዊ፣ ኢርጎኖሚካዊና ሥነ ልቦናዊ ሁለት
ምንጮችና ምክንያቶች ሳቢያ በሠራተኞች ደኅንነትና በሥራ
ጤንነት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ተገቢውን ጥንቃቄ ምክንያት
ያደርጋል፡፡ ስለሚመ
8/ አግባብ ያለው አካል በዚህ አዋጅ መሠረት ጡ ጉዳቶች
የሚሰጠውን ትዕዛዝ ይፈጽማል፡፡ ዘርፍ
93. የሠራተኛ ግዴታዎች አንድ
ማንኛውም ሠራተኛ:- ስለኃላፊነ
1/ የሠራተኞችን ደኅንነትና ጤንነት ለመጠበቅ ት
የሚወጡትን የሥራ ደንቦች በማዘጋጀት ይተባበራል፤ 95. ጠቅላላ
በሥራ ላይ ያውላል፤ 1/ በዚህ አዋጅ “በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት”
2/ በድርጅቱ ወይም በድርጅቱ መሣሪያዎች ላይ ማለት በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ ወይም
የሠራተኞቹን ደኅንነትና ጤንነት የሚጎዳ ጉድለት በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ ነው፡፡
ሲያገኝ፤ የሚደርሰውንም ማንኛውም አደጋ 2/ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ የተመለከተው
ወዲያውኑ ለአሠሪው ያሳውቃል፤ እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ ሠራተኛ ሥራውን
3/ አደጋ ሊያደርስ ይችላል ብሎ ለማመን ምክንያት በማከናወን ላይ ሳለ ወይም ከሥራው ጋር
ያለውንና በራሱ ሊያስወግደው ያልቻለውን ግንኙነት ባለው ሁኔታ ጉዳት ሲደርስበት
ማንኛውንም ሁኔታ እንዲሁም በሥራ ሂደት ወይም የዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡
ከሥራ ጋር ግንኙነት ባለው ሁኔታ በጤንነት ላይ
96. በጥፋት ላይ ያልተመሠረተ ኃላፊነት
የደረሰን አደጋ ወይም ጉዳት ለአሠሪው ያሳውቃል፤
1/ አሠሪው ጥፋት ባይኖርበትም ሠራተኛው
4/ የራሱን ወይም የሌሎች ደኅንነትና ጤንነት
በሥራ ላይ ሳለ ለሚደርስበት ጉዳት ኃላፊ
ለመጠበቅ የተሰጡትን የአደጋ መከላከያዎች፣
ነው፤ ይህም ኃላፊነት የሚወሰነው በዚህ
የደኅንነት መጠበቂያ መሣሪያዎችና ሌሎች
ምዕራፍ ድንጋጌዎች መሠረት ይሆናል፡፡
መሣሪያዎችን በትክክል ጥቅም ላይ ያውላል፤
2/ ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ ሆነ ብሎ በራሱ ላይ
5/ አሠሪው ወይም ኃላፊነት የተሰጠው ባለሥልጣን ላደረሰው ማንኛውም ጉዳት አሠሪው ኃላፊነት
ያወጣውን ወይም የሰጣቸውን የደኅንነትና ጤንነት አይኖርበትም፡፡ በተለይም በሚከተሉት
መጠበቂያ መመሪያዎች ያከብራል፡፡ ድርጊቶች ምክንያት የሚመጣ ጉዳት
ሠራተኛው በራሱ ላይ ሆነ ብሎ እንዳደረሰው
94. የተከለከሉ ድርጊቶች
ጉዳት ሆኖ ይቆጠራል:-
ማንኛውም ሠራተኛ:-
1/ ለራሱ ወይም ለሌሎች ደኅንነት ሲባል የተቀመጡን ሀ) በአሠሪው አስቀድሞ በግል የተሰጡትን
የደኅንነት መጠበቂያ ዕቃዎች ወይም ሌሎች የደኅንነት መጠበቂያ መመሪያዎች መጣስ
መሣሪያዎችን መነካካት፣ ማንሳት፣ ያለ ቦታቸው ወይም የአደጋ መከላከያ ደንቦችን
ማስቀመጥ፣ማበላሸት ወይም ማጥፋት፤ ወይም መተላለፍ፤ ወይም

2/ በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋን ለመቀነስ ሲባል ለ) አካሉን ወይም አዕምሮውን በሚገባ


የሚሰራበትን ማንኛውንም ዘዴ ወይም አሠራር ለመቆጣጠር በማይችልበት ሁኔታ በመጠጥ
ማሰናከል፤ ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሰክሮ በሥራ ላይ
የለበትም፡፡ መገኘት፡፡
3/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌዎች
ማንኛውም ሠራተኛ በአሠሪው ጥፋት የተነሳ
የሥራ ላይ ጉዳት ሲደርስበት አግባብ ባለው
ሕግ መሠረት ካሣ የመጠየቅ መብቱን
አይነኩበትም፡፡

97. በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ


በዚህ አዋጅ “በሥራ ላይ የደረሰ አደጋ” ማለት ማንኛውም 4/ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ የተመለከተው በሽታ
ሠራተኛ ሥራውን በማከናወን ላይ ሳለ ወይም ከሥራው ጋር በዚያው ሠንጠረዥ ውስጥ በበሽታው አንፃር
ግንኙነት ባለው ሁኔታ ከራሱ ውጭ በሆነ ምክንያት ወይም ከተመለከቱት ሥራዎች መካከል
ሥራውን ለማከናወን ባደረገው ጥረት ምክንያት በአካሉ ማንኛቸውንም ሥራ ይሠራ የነበረ ሠራተኛን
ወይም በአካሉ ማንኛውም ክፍል ተፈጥሮአዊ እንቅስቃሴ የያዘ እንደሆነ በሽታው በሥራ ምክንያት
ላይ በድንገት የደረሰበት ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን የመጣ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ይሆናል፡፡
ይጨምራል:-
5/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4) ቢኖርም አግባብ
1/ ሠራተኛው ከሥራ ቦታው ወይም ከመደበኛ የሥራ ባለው ሠንጠረዥ ውስጥ ያልተመለከተ በሽታ
ሰዓት ውጭም ቢሆን የአሠሪውን ትዕዛዝ ሥራ ላይ በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ መሆኑን፣
ያውል በነበረበት ጊዜ የደረሰበት ጉዳት፤ እንዲሁም በሠንጠረዡ ውስጥ የተዘረዘሩት
2/ ሠራተኛው ከሥራው ጋር በተያያዘ ግዴታ የተነሳ በሽታዎች በአንፃራቸው ከተመለከቱት
ምልክቶች በተለዩ ሁኔታዎች የሚከሰቱ
ከሥራው በፊት ወይም በኋላ ወይም ሥራው ለጊዜው
መሆናቸውን ለማረጋገገጥ ማስረጃ ማቅረብ
ተቋርጦ በነበረበት ጊዜ በሥራው ቦታ ወይም በድርጅቱ
ይቻላል፡፡
ግቢ ውስጥ እያለ የደረሰበት ማንኛውም ጉዳት፤
6/ ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር በተወሰነ
3/ ሠራተኛው ወደ ሥራ ቦታው ወይም ከሥራ ቦታው ወደ
የሥራ መስክ የተሰማሩ ሰዎችን ብቻ በተደጋጋሚ
ድርጅቱ ለሠራተኞች አገልግሎት እንዲሰጥ በመደበው
የሚይዝ በሽታ አንድ ሠራተኛን የያዘው
የመጓጓዣ አገልግሎት ወይም ድርጅቱ ለዚሁ ተግባር
እንደሆነና ይህም ሠራተኛ እንደዚህ ባለው የሥራ
በተከራየውና በግልፅ በመደበው የመጓጓዣ አገልግሎት
መስክ ተሰማርቶ የነበረ ከሆነና በሽታው መኖሩ
በመጓዝ ላይ በነበረበት ጊዜ የደረሰበት ማንኛውም ጉዳት፤
በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ በሥራ ምክንያት
4/ ሠራተኛው ሥራውን በማከናወን ላይ ባለበት ጊዜ እንደመጣ በሽታ ይቆጠራል፡፡
በአሠሪው ወይም በሦስተኛ ወገን ድርጊት ምክንያት
7/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ጉዳት
የደረሰበት ጉዳት፤
የደረሰበት ቀን በሽታው በግልጽ የታወቀበት
98. በሥራ ምክንያት ስለሚመጣ በሽታ ማለትም ሠራተኛው የመሥራት ችሎታውን
1/ በዚህ አዋጅ“ በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ” ያጣበት የመጀመሪያው ዕለት ወይም በሽታው
ማለት:- በሐኪም ተመርምሮ መኖሩ የታወቀበት
የመጀመሪያ ዕለት ወይም ሠራተኛው
ሀ) ሠራተኛው ከሚሠራው የሥራ ዓይነት፤ ወይም
በበሽታው ምክንያት የሞተበት ዕለት እንደሆነ
ለ) ሠራተኛው ከሚያከናውነው ሥራ አካባቢ የተነሳ በሽታው ይቆጠራል፡፡
ከተከሰተበት ዕለት አስቀድሞ በነበረው የተወሰነ 8/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ተይዞ የዳነ
ጊዜ ውስጥ ሠራተኛ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ በበሽታው
በፊዚካል፣ኬሚካልወይም ባዮሎጂካልነገሮች አንፃር በተመለከተው የሥራ ዓይነት
አማካኝነት በሠራተኛ ላይ የሚደርስ የጤና
ላይ ተመድቦ መሥራት
መታወክ ነው፡፡
በመቀጠሉ በዚያው በሽታ እንደገና ቢያዝ
2/ ሥራቸው በሽታውን ማጥፋት ብቻ ለሆነ ባለሙያዎች
አዲስ በሽታ እንደያዘው ይቆጠራል፡፡
ካልሆነ በስተቀር በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ ሥራ
ዘርፍ
በሚከናወንበት አካባቢ የሚዛመቱና የሚይዙ ነዋሪ
ተላላፊ በሽታዎችን አይጨምርም፡፡
ሁለት
የአካል
3/ ሚኒስቴሩ አግባብ ካለው አካል ጋር በመመካከር
ጉዳት
በሥራ ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችን ዝርዝር
መጠን
የያዘ ሠንጠረዥ በመመሪያ ያወጣል፡፡ ሠንጠረዡ
ደረጃዎች
እጅግ ቢዘገይ በየአምስት ዓመቱ ይሻሻላል፡፡
99. ጠቅላላ
injured worker or any effort he makes during
or in connection with the performance of his 1/ “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት ችሎታ
work sand includes: መቀነስን ወይም ማጣትን በሚያስከትል
ሁኔታ በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡
2/ በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት የሚከተሉት 4/ የአካል ጉዳት መጠን ደረጃ እንደገና በታየበት
ውጤቶች ይኖሩታል:- ጊዜ የተገኘው ውጤት የሚፈቅድ ሆኖ ሲገኝ
ሀ) ጊዜያዊ የአካል ጉዳት፤ ሠራተኛው እንደነገሩ ሁኔታ ክፍያ የማግኘት
ለ) ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት፤ መብቱ ሊረጋገጥለት ወይም ሊከለከል
ወይም የሚከፈለው ክፍያ ተመን
ሐ) ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት፤ እና
ሊጨመርለት ወይም ሊቀነስበት ይችላል፡፡
መ) ሞት::
5/ በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት የደረሰበት
100. ጊዜያዊ የአካል ጉዳት
ሠራተኛ እንደገና በሥራ ላይ የሚደርስ
ጊዜያዊ የአካል ጉዳት ሠራተኛው ሥራውን ለተወሰነ ጊዜ በሙሉ
ጉዳት የደረሰበት እንደሆነ የአካል ጉዳት
ወይም በከፊል ለማከናወን እንዳይችል የሚያደርገው
የአካል ጉዳት ነው፡፡ መጠኑ ደረጃ ከሠራተኛው አዲስ ሁኔታ

101. ዘላቂ ከፊል ወይም ሙሉ የአካል ጉዳት አንፃር እንደገና ይወሰናል፡፡


ምዕራፍ
1/ “ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት
ሦስት
የደረሰበት ሠራተኛን የመሥራት ችሎታ
በሥራ ላይ
የሚቀንስ የማይድን በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት
ለሚደርሱ
ነው፡፡
ጉዳቶች
2/ “ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት የደረሰበት
ስለሚሰ
ሠራተኛን ማናቸውንም ደመወዝ የሚያስገኝ ሥራ

ለመሥራት የሚከለክለው የማይድን በሥራ ላይ
ክፍያዎች
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡
ዘርፍ
3/ ከባድ የአካል ወይም የመልክ መበላሸትን ያስከተለ
አንድ
ጉዳት የመሥራት ችሎታ ማጣት ባያስከትልም
ጠቅላላ
ለጉዳት ካሣ አከፋፈልና ሌሎች ጥቅሞች አሰጣጥ
103. ስለክፍያዎችና የመክፈል ኃላፊነት
ሲባል እንደዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት ይቆጠራል፡፡
በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች ክፍያ የሚፈጸመው
102. ስለአካል ጉዳት መጠን አወሳሰን
በዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች በተመለከተው መሠረት
1/ የዘላቂ ሙሉ ወይም ከፊል የአካል ጉዳት መጠን ደረጃ
ሚኒስትሩ በመመሪያ በሚያወጣው የአካል ጉዳት ይሆናል፡፡
መወሰኛ ሠንጠረዥ መሠረት ይወሰናል፡፡
104. ልዩ ግዴታ
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) በተመለከተው
ሠንጠረዥ መሠረት የአካል ጉዳት መጠን የሚወሰነው 1/ ማንኛውም አሠሪ የሚከተሉትን የመፈጸም
ሥልጣን ባለው የሕክምና ቦርድ ይሆናል፡፡ ቦርዱም ግዴታ አለበት:-
በተቻለ መጠን በሠራተኛው ላይ ጉዳት ከደረሰበት ቀን
ሀ) ጉዳት ለደረሰበት ሠራተኛ የመጀመሪያ
ጀምሮ በ12 ወራት ውስጥ የጉዳቱን መጠን መወሰን
ሕክምና ዕርዳታ በጊዜው የመስጠት፤
ይኖርበታል፡፡
ለ)ጉዳት የደረሰበትን ሠራተኛ ተስማሚ በሆነ
3/ የሠራተኛው ሁኔታ የተባባሰ ወይም የተሻሻለ
የመጓጓዣ ዘዴ በአቅራቢያው ወደሚገኘው
ወይም ትክክል ያልሆነ ምርመራ ተደርጎለት የሆነ
የሕክምና ጣቢያ የማድረስ፤
እንደሆነ:-
ሐ) በሥራ ላይ የሚመጣ ጉዳት መድረሱን
ሀ) አግባብ ባለው አካል አነሳሽነት፤
አግባብ ላለው አካል የማስታወቅ፡፡
ወይም
ለ) ጉዳዩ የሚመለከተው ሠራተኛ ወይም አሠሪ 2/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 110 (1) (ለ)
ሲጠይቅ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና የተመለከተውን የቀብር ሥነ ሥርዓት ወጭ
(2) በተመለከተው መሠረት እንደገና ሊታይ መክፈል የአሠሪው ግዴታ ይሆናል፡፡
ይችላል፡፡
ዘርፍ ሁለት ስለ በየጊዜው የሚደረገው ክፍያ ሊታገድ
ሕክምና ይችላል፡፡
አገልግሎት
3/ ለክፍያው መታገድ ምክንያት የሆኑት
105. የሕክምና አገልግሎት ዓይነቶች በሥራ ላይ የሚመጣ
ሁኔታዎች እንደተወገዱ በየጊዜው
ጉዳት ለደረሰበት ሠራተኛ ለሚከተሉት የሕክምና
የሚደረገው ክፍያ እንደገና መክፈል
አገልግሎቶች የሚያስፈልገውን ወጪ አሠሪው ይቀጥላል፤ ሆኖም ሠራተኛው እገዳው
ይከፍላል:- ፀንቶ በቆየበት ጊዜ ያልተከፈለውን ክፍያ
1/ የጠቅላላና የልዩ ሕክምና እንዲሁም የቀዶ የመከፈል መብት አይኖረውም፡፡

ሕክምና ወጪዎች፤ 108. በየጊዜው ስለሚደረጉ ክፍያዎች


2/ የሆስፒታልና የመድሃኒት ወጪዎች፤ 1/ በአንቀጽ 107 (1)(ሀ) የተመለከተውን
በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ አሠሪው ከ1
3/ የማንኛውም አስፈላጊ ሰው ሰራሽ ምትክ ወይም ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ይከፍላል፡፡
ተጨማሪ አካሎችና የአጥንት ጥገና ወጪዎች፤ 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)
106. የሕክምና አገልግሎት የሚቋረጥበት ጊዜ የሚደረገው ክፍያ መጠን ጉዳቱ
ከደረሰበት ዕለት ጀምሮ ላሉት
ሠራተኛው ለደረሰበት ጉዳት የሚደረግለት የሕክምና
ለመጀመሪያዎቹ 3 ወራት ሠራተኛው
አገልግሎት የሚቋረጠው የሕክምና ቦርድ በሚሰጠው
ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ያገኝ ከነበረው
ውሳኔ መሠረት ይሆናል፡፡
የዓመቱ አማካይ ደመወዝ ሙሉ
ዘርፍ ሦስት ልዩ
ደመወዝ፤ ለሚቀጥሉት 3 ወራት
ልዩ የጥሬ
ሠራተኛው ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ያገኝ
ገንዘብ
ክፍያዎች ከነበረው የዓመቱ አማካይ ደመወዝ 75

107. ጠቅላላ በመቶ፤ ለሚቀጥሉት 6 ወራት ደግሞ


ሠራተኛው ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ያገኝ
1/ ማንኛውም በሥራ ላይ የሚመጣ ጉዳት ከነበረው የዓመቱ አማካይ ደመወዝ 50
የደረሰበት ሠራተኛ:- በመቶ የማያንስ ይሆናል፡፡
ሀ)ጊዜያዊ የአካል ጉዳት እስከሚወገድበት ጊዜ
3/ በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ ከሚከተሉት
ድረስ በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ፤
መካከል ቀድሞ በተፈጸመ ማናቸውም
ለ) ዘላቂ የአካል ጉዳት የደረሰበት እንደሆነ ዕለት ያቆማል:-
የጉዳት ጡረታ ወይም ዳረጎት ወይም ካሣ፤
ሀ) ሠራተኛው የደረሰበት ጊዜያዊ ጉዳት
ሐ) የሞተ እንደሆነ ለጥገኞች የጡረታ አበል
የተወገደለት መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ፤
ወይም ዳረጎት ወይም ካሣ የማግኘት
ለ) ሠራተኛው የጉዳት ጡረታ ወይም
መብት ይኖረዋል፡፡
ዳረጎት በሚያገኝበት ጊዜ፤
2/በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ የጠየቀ ወይም
ሐ) ሠራተኛው ሥራ መሥራት ካቆመበት
በመቀበል ላይ ያለ ማናቸውም ሠራተኛ:-
ዕለት ጀምሮ 12 ወር ሲሞላው፡፡
ሀ) ለሕክምና ምርመራ ለመቅረብ እምቢተኛ
109. ስለ ጉዳት ክፍያ
ከሆነ፣ ቸል ያለ እንደሆነ ወይም በማናቸውም
1/ በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ
ሁኔታ ሆነ ብሎ ምርመራውን ያደናቀፈ ወይም
በስተቀር በዚህ አዋጅ ለሚሸፈኑ ድርጅቶች
ያለበቂ ምክንያት ያጓተተ እንደሆነ፤ ሠራተኞች የሚሰጠው የጉዳት ካሣ አሠሪው
ለ) ከጉዳቱ የሚድንበትን ጊዜ ለማዘግየት በማሰብ በገባበት የመድህን ዋስትና ወይም በጡረታ
አጉል ጠባይ ያሳየ እንደሆነ፤ ወይም ሕግ መሠረት ይሆናል፡፡
ሐ) አግባብ ያለው አካል ጉዳት ስለደረሰባቸው ድርጅቱ መድህን ያልገባ ከሆነ በጡረታ ሕግ
ሠራተኞች ያወጣቸውን መመሪያዎች
ለሚሸፈኑ ሠራተኞች አግባብ ያለው የጡረታ
የተላለፈ እንደሆነ፤
ሕግ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተደነገገው ደመወዝ በ5 ተባዝቶ የሚገኘው ክፍያ ሆኖ
ቢኖርም በኢንሹራንስ በኩል ለሠራተኛው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)
የሚከፈለው የጉዳት ካሳ መጠን በማንኛውም ለተመለከቱት:-
ሁኔታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4) ሀ) ለሟች ሠራተኛ የትዳር ጓደኛ 50
ከተመለከተው መጠን ሊያንስ አይችልም። በመቶ፤
3/ በጡረታ ሕግ ላልተሸፈኑ ሠራተኞች የሚሰጠው ለ) ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ
የጉዳት ካሣ በአንድ ጊዜ ይከፈላል፡፡ የሟች ልጆች ለእያንዳንዱ 10
4/ በአሠሪው የሚከፈለው የጉዳት ካሣ መጠንም:- በመቶ፤

ሀ) በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት ዘላቂ ሙሉ ሐ) በሟች ሠራተኛ ድጋፍ ይረዱ ለነበሩ


የአካል ጉዳት ከሆነ የሠራተኛው የዓመት የሟች ወላጆች ለእያንዳንዳቸው 10
ደመወዝ በ5 ተባዝቶ የሚገኘው ክፍያ፤ በመቶ በአንድ ጊዜ በአሠሪው
ይከፈላል፡፡
ለ) በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት ከዘላቂ
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) የክፍፍል
ሙሉ የአካል ጉዳት መጠን በታች ከሆነ በዚህ
መጠን መሠረት ተሰልቶ የክፍፍሉ
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4)(ሀ) ክፍያ መሠረት
መጠን ድምር መቶ በመቶ የሚበልጥ
ሆኖ ከአካል ጉድለት ደረጃው ጋር ተመጣጣኝ
እንደሆነ የሟች የትዳር ጓደኛ ድርሻ
የሆነ ክፍያ ይሆናል፡፡
ሳይነካ የክፍፍሉ መጠን ድምር መቶ
5/ ለለማጅ ሠራተኛ የሚከፈለው የጉዳት ካሣ
በመቶ እስኪሆን ድረስ ከእያንዳንዱ
የሚሰላው የለማጅ ሠራተኛነቱን ሲፈጽም ጥገኛ ላይ በየመጠኑ ይቀነሳል፡፡
ሊያገኝ ይችል የነበረውን ደመወዝ መሠረት እንዲሁም የክፍፍሉ መጠን መከፈል
በማድረግ ይሆናል፡፡ ከሚገባው አጠቃላይ መጠን የሚያንስ
110. ስለ ጥገኞች ክፍያ የሆነ እንደሆነ የክፍፍሉ መጠን መቶ
1/ ማንኛውም ሠራተኛ ወይም ለማጅ ሠራተኛ በሥራ በመቶ እስኪሆን ድረስ የእያንዳንዱ
ምክንያት በደረሰበት ጉዳት የተነሳ የሞተ እንደሆነ ጥገኛ ድርሻ እንደመጠኑ ይጨምራል፡፡
የሚከተሉት ክፍያዎች ለጥገኞቹ ይከፈላሉ:- 111. የማስረዳት ኃላፊነት
ሀ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) እና (3) ማንኛውም ሠራተኛ ጉዳት ከደረሰበት ከ12 ወራት
በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት የጥገኞች በኋላ የሞተ እንደሆነ ጉዳቱ ሞቱን ካስከተሉት
ካሣ፤ እና ምክንያቶች ዋናው መሆኑ ካልተረጋገጠ በስተቀር
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 110 የተመለከተው የጥገኞች
ለ) በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንብ
ካሣ አይከፈልም፡፡
የሚወሰነው የገንዘብ መጠን ከፍ ያለ ካልሆነ
112 ክፍያዎች ከግብር ነፃ ስለመሆናቸው
በስተቀር ለቀብር ሥነ ሥርዓት ወጪ
የሚውል ከ2 ወር ደመወዝ ክፍያ ያላነሰ፤ 1/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት
2/ የሟች ሠራተኛ ጥገኞች የሚባሉት የሚከተሉት የሚፈፀሙ ክፍያዎች ከገቢ ግብር ነፃ
ይሆናሉ፡፡ ናቸው፡፡

ሀ) የሟች የትዳር ጓደኛ፤ 2/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት የሚገኝ


ክፍያ ሊተላለፍ፣ ሊከበር ወይም በዕዳ
ለ) ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ የሟች
ማቻቻያነት ሊያዝ አይችልም፡፡
ልጆች፤

ሐ) በሟች ድጋፍ ይረዱ የነበሩ የሟች ወላጆች፡፡

3/ በጡረታ ሕግ ላልተሸፈኑ ሠራተኞች ጥገኞች


የሚሰጠው ካሣ መጠን የሠራተኛው የዓመት
ክፍል ስምንት የሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን
የኅብረት ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
ግንኙነት 4/ የአሠሪዎች ማኅበር በአንድ ላይ በመሆን
ምዕራፍ አንድ የአሠሪዎች ማኅበራት ፌዴሬሽን፣ የአሠሪዎች
የሠራተኛና ማኅበራት ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ በመሆን
የአሠሪዎች የአሠሪዎች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሊመሰርቱ
ማኅበር ይችላሉ፡፡
113. ማኅበር የማቋቋም መብት 5/ ማናቸውም የአሠሪም ሆነ የሠራተኞች
ማኅበር ከተቋቋሙት የአሠሪዎች ወይም
1/ ሠራተኞችና አሠሪዎች እንደ አግባቡ
የሠራተኞች ማኅበር ፌዴሬሽን አባል
የሠራተኞች ወይም የአሠሪዎች ማኅበር
ሳይሆን የኮንፌዴሬሽን አባል ሊሆን
ለማቋቋምና ለመደራጀት፣ የማኅበር አባል
አይችልም፡፡
ለመሆንና በማኅበርም ለመሳተፍ መብት
6/ ማናቸውም በፌዴሬሽን ወይም
አላቸው፡፡
በኮንፌዴሬሽን የተደራጁ የአሠሪዎች
2/ በዚህ አዋጅ:- ወይም የሠራተኞች ማኅበራት የዓለም
አቀፍ የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች
ሀ) “የሠራተኞች ማኅበር” ማለት ሠራተኞች
ማኅበራት አባል መሆን ይችላሉ፡፡
በአንድነት ሆነው የሚያቋቁሙት ማኅበር
7/ በአንድ የሥራ ቦታ በአንድ ወቅት
ነው፤
ማንኛውም ሠራተኛ ከአንድ የሠራተኛ
ለ) “የአሠሪዎች ማኅበር” ማለት አሠሪዎች ማኅበር በላይ አባል ሊሆን አይችልም፡፡ ይህ
በአንድነት ሆነው የሚያቋቁሙት ማኅበር ድንጋጌ ሳይከበር ቀርቶ ሠራተኛው ከአንድ
ነው፤ በላይ ማኅበር ውስጥ አባል ከሆነ በመጨረሻ
አባል የሆነበት ፀንቶ የቀድሞው ውድቅ
ሐ) “ፌዴሬሽን” ማለት ከአንድ በላይ የሆኑ
ይሆናል፡፡ በሁሉም ማኅበራት አባልነቱ
የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች ማኅበራት
የተመሰረተው በአንድ ወቅት ከሆነ ከሁሉም
የሚያቋቁሙት ማኅበር ነው፤
ማኅበራት አባልነቱ ውድቅ ይሆናል፡፡
መ) “ኮንፌዴሬሽን” ማለት ከአንድ በላይ የሆኑ
8/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4)
የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች ፌዴሬሽኖች የተመለከተው ቢኖርም ማንኛውም አሠሪ
በአንድነት ሆነው የሚያቋቁሙት ከተቋቋመ የአሠሪዎች ማኅበራት ፌዴሬሽን
ማኅበርነው፡፡ አባል ለመሆን ይችላል፡፡
114. የማኅበራት አመሠራረት 115 የማኅበራት ተግባር
ማናቸውም ማኅበር የሚከተሉትን ተግባራት
1/ አስር ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ሠራተኞች ያከናውናል:-
በሚገኙበት ድርጅት ውስጥ የሠራተኛ ማኅበር
1/ በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን የሥራ
ማቋቋም ይቻላል፤ ሆኖም የሠራተኛ ማኅበሩ
ሁኔታዎችና ተግባሮች መፈፀም፣
አባላት ቁጥር ከ10 ማነስ የለበትም፡፡
እንዲሁም የአባሎችን መብትና ጥቅም
2/ ቁጥራቸው ከ10 በታች የሆኑ ሠራተኞች
ማስጠበቅ በተለይም በኅብረት ድርድር
በሚገኙባቸው በተመሳሳይ ዘርፍ በተሰማሩ
ወይም በሥራ ክርክር ጊዜ አባሎቻቸው
የተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ የሚሰሩ ሠራተኞች
ሲጠይቋቸው ወይም ሲወክሏቸው
በአንድነት ሆነው ጠቅላላ ማኅበር ሊያቋቁሙ
ለድርድር ወይም ለክርክር አግባብ ባለው
ይችላሉ፤ ሆኖም ቁጥራቸው ከ10 ማነስ
አካል ዘንድ መቅረብ፤ ሆኖም:-
የለበትም፡፡
ሀ) በአንድ ድርጅት ውስጥ ከአንድ በላይ
3/ የሠራተኞች ማኅበር በአንድ ላይ በመሆን
የሠራተኛ ማኅበራት ካሉ ከአሠሪ ጋር
የሠራተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን፤ የሠራተኛ
የሕብረት ድርድር ማድረግና
ማኅበራት ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ በመሆን
ከመንግሥት ኃላፊዎች ጋር
መመካከር የሚችለው ማኅበር
ከጠቅላላው ሠራተኛ 50 በመቶ ሲደመር 118. የማኅበር መተዳደሪያ ደንብ
አንድ እና ከዚህ በላይ የሆነውን አባላት
የአሠሪዎችም ሆነ የሠራተኞች ማኅበራት
የያዘው ነው፤
የየራሳቸውን መተዳደሪያ ደንብ ያወጣሉ፡፡
ለ) የአብዛኛው ሠራተኛ አባልነትያለው የመተዳደሪያ ደንቡም ከሌሎች ጉዳዮች
ማኅበር በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው በተጨማሪ:-
ባለስልጣን እውቅና መሰጠት አለበት፤
1/ የማኅበሩ ስም፤
ሐ) ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የአብዛኛው ሠራተኛ
2/ የማኅበሩ ዋና መሥሪያ ቤት አድራሻ፤
አባልነት የነበረው ማኅበር አባልነቱ ከወረደ
3/ የማኅበሩ ዓላማ፤
በምትኩ ሌላ የአብዛኛውን ሠራተኛ አባልነት
ያገኘው ማኅበር እውቅና ያገኛል፡፡
4/ ማኅበሩ የተመሰረተበት ቀን፤
2/ ሕጎች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎችና መግለጫዎች 5/ የማኅበሩ ዓርማ፤
በአባሎች እንዲታወቁ፣ እንዲከበሩና
6/ የማኅበሩ መሪዎች መመዘኛዎች፤
በተገቢው ሁኔታ በሥራ ላይ እንዲውሉ
7/ ስለማኅበር አባላት መዋጮ፤
ማድረግ፤
8/ ስለማኅበር ንብረትና ገንዘብ አያያዝ፤
3/ አሠሪዎችንና ሠራተኞችን የሚመለከቱ ሕጎችና
ደንቦችን ማመንጨት፣ሲዘጋጁና ሲሻሻሉ ሃሣብ 9/ ስለማኅበር ስብሰባዎችና ምርጫ አፈጻጸም፤
ማቅረብ፤
10/ ስለ ሥነ ሥርዓት እርምጃዎች፤
4/ በማኅበራት መተዳደሪያ ደንቦች ላይ
11/ ማኅበር ስለሚፈርስበት ሁኔታ፤
የሚወሰኑትን ሌሎች ተግባራት ሁሉ
12/ ማኅበር በሚፈርስበት ጊዜ ስለንብረት
መፈፀም፡፡
አወሳሰን ጉዳይ የያዘ መሆን፤ ይኖርበታል፡፡
116. የፌዴሬሽኖችና ኮንፌዴሬሽኖች ተግባር
119 የማበኅራት ምዝገባ
በፌዴሬሽኖችና በኮንፌዴሬሽኖች ደረጃ የተደራጁ 1/ ማናቸውም ማኅበር በዚህ አዋጅ
ማኅበራት በአንቀጽ 115 ከተመለከተው መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
በተጨማሪ:- ባለው ባለስልጣን ይመዘገባል፡፡
2/ ማናቸውም ማኅበር እንደተቋቋመ ከዚህ
1/ የአባል ማኅበራትን አንድነትና የመረዳዳት መንፈስ
በታች ለምዝገባ የተመለከቱትን
የማጠናከር፤
2/ በሙያ ወይም በኢንዱስትሪ ዘርፍ የሥራ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
ባለስልጣን ያቀርባል:-
ሁኔታዎችን ለማሻሻልና ለመወሰን በሚደረጉ
ጥረቶች የመሳተፍ፤ ሀ) የማኅበሩን የመተዳደሪያ ደንብ፤
ለ) የማኅበሩን አባሎችና መሪዎች
3/ አባሎቻቸው በአገሪቱ ኢኮኖሚ ግንባታ
ስም፣ አድራሻና ፊርማ የያዘ ሰነድ፤ ሐ)
ተሳትፏቸውን እንዲያጠናከሩ የማበረታታት፤
ማኅበሩ ጠቅላላ ማኅበር ከሆነ
4/ በማናቸውም ስብሰባዎች ላይ አባላቶቹ የሚገኙባቸውን ድርጅቶች
አባሎቻቸውን የመወከል፤ እና ስም የያዘ ሰነድ፤

5/ በማኅበሩ መተዳደሪያ ደንብ ላይ መ) ማኅበሩ ፌዴሬሽን ወይም


የተፈቀዱላቸውን ሌሎች ተግባራትን ኮንፌዴሬሽን ከሆነ የአባል
የማከናወን፤ ማኅበሮችን ስምና አድራሻ፣
ሃላፊነት አለባቸው፡፡ የመሪዎች ስም፣ አድራሻና ፊርማ
የያዘ ሰነድ፤
117. የተከለከለ ድርጊት
ሠ) የማኅበሩ ስምና አርማ፡፡
ለማናቸውም የአሠሪ ወይም ሠራተኛ ማኅበር ከቅን ልቦና
ተቃራኒ በሆነ ማንኛውም መንገድ የኅብረት ድርድር ጊዜ 3/ ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው
እንዲራዘም ማድረግ ህገወጥ ድርጊት ነው፡፡ ባለስልጣን ማመልከቻው ተሟልቶ
በቀረበለት በ15 የስራ ቀናት ውስጥ ሰነዶቹን እነዚህን ተመራጮች በሌሎች
መርምሮ መሟላታቸውን ሲያረጋግጥ የምስክር ለመተካት ፈቃደኛ ሆኖ ያልተገኘ
ወረቀት ይሰጣል፡፡ ሆኖም በዚህ ጊዜ ውስጥ እንደሆነ፡፡
መልሱን ካላስታወቀ ማኅበሩ እንደተመዘገበ 121. ምዝገባ ስለመሰረዝ
ይቆጠራል፤ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ይሰጣል፡፡ 1/ ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው
4/ በዚህ አንቀጽ መሠረት ያልተመዘገበ ባለስልጣን ከሚከተሉት በአንዱ ምክንያት
ማናቸውም ማኅበር በዚህ አዋጅ የማኅበሩ የመመዝገቢያ ምሥክር ወረቀት
እንዲሠረዝ ሥልጣን ያለውን የሥራ ክርክር
የተመለከቱትን ተግባሮች ሊያከናውን
ፍርድ ቤት መጠየቅ ይችላል:-
አይችልም፡፡ ሀ) የምዝገባ ምስክር ወረቀቱ
5/ የሠራተኛ ማኅበር ለመጀመሪያ ጊዜ ለምዝገባ በማጭበርበር፣ በስህተት ወይም
ሲቀርብ ከቴምብር ቀረጥ ክፍያ ነፃ ነው፡፡ በማሳሳት የተገኘ እንደሆነ፤
6/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም ለ)ከማኅበሩ ዓላማዎች አንዱ ወይም
አግባብ ባለው ባለስልጣን የተመዘገቡ የማኅበሩ የመተዳደሪያ ደንብ በዚህ
አዋጅ መሠረት ሕገ ወጥ ሆኖ የተገኘ
የአሠሪዎችና የሠራተኞች ማኅበራት የሕግ
እንደሆነና እነዚህንም ሕገወጥ
ሰውነት፤እንዲሁም የሚከተሉትን ስራዎች ሁኔታዎች ለማረም ወይም
ለማከናወን የሕግ ችሎታ ይኖራቸዋል:- ለመለወጥ ማኅበሩ ፈቃደኛ ያልሆነ
ሀ) ውል የመዋዋል፤ እንደሆነ፤ ወይም
ሐ) ማኅበሩ በዚህ አዋጅ በተከለከሉ
ለ) የመክሰስና የመከሰስ፤ ወይም ከዓላማውና ከመተዳደሪያው
ሐ) የንብረት ባለቤት የመሆን፣ በንብረት ደንብ ውጭ ለሆኑ ዓላማዎች ወይም
የመጠቀምና የማስተላለፍ፤ ተግባራት ውሎ እንደሆነ እነዚህንም
መ) በየትኛውም ደረጃ አባላትን የመወከል፤ አድራጎቶች ለመተው፣ ለማረምና
ለማስወገድ ፈቃደኛ ሆኖ ካልተገኘ፤
ሠ) ዓላማቸውን ከግብ ለማድረስ
2/ ማኅበሩ በሚፈርስበት ጊዜ ከማኅበሩ
የሚያስችላቸውን ሕጋዊ ተግባሮች
የማከናወን፡፡ ጥያቄ ሲቀርብለት ሚኒስቴሩ ወይም
አግባብነት ያለው ባለስልጣን ተገቢ
120. ምዝገባ ስለመከልከል
መስሎ በሚታየው መንገድ የመፍረሱን
ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
ሁኔታ ሊያረጋግጥ ይችላል፡፡
ከሚከተሉት ባንዱ ምክንያት የማኅበሩን ምዝገባ
122. ማኅበር ለማሰረዝ ስለሚሰጥ ማስጠንቀቂያ
ሊከለክል ይችላል:-
1/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
1/ ማኅበሩ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት በሚወጡ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 121(1) መሠረት ማኅበር
ደንቦችና መመሪያዎች መሰረት ለምዝገባ ሊያሟላ እንዲሰረዝ ከመጠየቁ በፊት ማኅበሩን
የሚገባውን ጉዳዮች ሳያሟላ ሲቀር፤ ለመሰረዝ የሚያበቁ ምክንያቶችን በዝርዝር
2/ የማኅበሩ ዓላማዎችና የመተደደሪያ ደንቦች በመግለጽ፣ እነዚህን ምክንያቶች ለመቃወም
ዕድል ያለው መሆኑን በማስታወቅ ጉዳዩ
ሕገወጥ ሆነው ሲገኙ፤
ለሚመለከተው ማኅበር የ1 ወር ቅድሚያ
3) ማኅበሩ የሚመዘገብበት ስም ቀደም ሲል ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት፡፡ ሚኒስቴሩ
ከተቋቋመ ሌላ ማኅበር ስም ጋር አንድ ዓይነት ሆኖ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን በአንቀጽ
ሲገኝ ወይም የተቀራረበ ሆኖ አባሉንም ሆነ 121 (1) ከተዘረዘሩት ምክንያቶች ውጭ
ጠቅላላውን ሕዝብ በማናቸውም አኳኋን ሊያሳስት በማስጠንቀቂያው ውስጥ መጥቀስ
የሚችል ሲሆን፤ ወይም አይችልም፡፡
4) ማኅበሩን ለመምራት ከተመረጡት መሪዎች 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)
መካከል አንዱ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑት የተጠቀሰው ጊዜ ካለፈና በዚህ ጊዜ ውስጥ
በፍርድ በተለያዩ ማኅበራዊ መብቶቻቸው ማኅበሩ በማስጠንቀቂያው ላይ
ላይ ገደብ የተጣለባቸው ከሆነ እና ማኅበሩ ተቃውሞውን ካላቀረበ ወይም ያቀረበው
ምክንያት ተቀባይነት የሌለው ሆኖ ከተገኘ ማኅበር ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን መካከል የሚደረግ የሃሳብ ልውውጥ
ማኅበሩ እንዲሰረዝ ሥልጣን ያለውን የሥራ ነው፡፡
ክርክር ፍርድ ቤት መጠየቅ ይችላል፡፡ 126. ስለ መደራደር

3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የተጠቀሰው 1/ ማንኛውም የሠራተኞች ማኅበር በዚህ አዋጅ
እንደተጠበቀ ሆኖ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ አንቀጽ 129 በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ከአንድ
ያለው ባለስልጣን ለምሥክር ወረቀቱ መሠረዝ አሠሪ ወይም ከብዙ አሠሪዎች ወይም
ምክንያት ሊሆኑ የሚችሉ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ከአሠሪዎች ማኅበር ጋር የኅብረት ስምምነት
121 (1) (ሐ) መሠረት በተከለከሉ ወይም መደራደር ይችላሉ፡፡
2/ ማንኛውም አሠሪ ወይም የአሠሪዎች ማኅበር
ከዓላማውና ከመተዳደሪያ ደንቡ ውጭ በሆኑ
በማኅበር ከተደራጁ ሠራተኞች ጋር የኅብረት
ተግባራት ከመሳተፍ እንዲታቀብ ማኅበሩን
ስምምነት መደራደር ይችላል፡፡
ሊያግደው ይችላል፡፡
123. ይግባኝ ስለማቅረብ 127. ውክልና
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን የማኅበሩን
1/ በኅብረት ድርድር ወቅት በሠራተኛው
ምዝገባ ከከለከለ ማኅበሩ ይኸው ውሣኔ በጽሁፍ
በኩል ለመነጋገር የሚችሉት:-
በደረሰው በ15 የሥራ ቀናት ውስጥ ይግባኙን
ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ሊያቀርብ ይችላል፡፡ ሀ) በድርጅቱ የተቋቋመ የሠራተኞች ማኅበር
ካለ በማኅበሩ የመተዳደሪያ ደንብ
ይግባኙም በሚታይበት ጊዜ ሚኒስቴሩ ወይም መሠረት ስምምነቱን ለመደራደር እና
አግባብ ያለው ባለስልጣን በፍርድ ቤቱ ለመፈራረም ሥልጣን የተሰጣቸው
የመቅረብና የመሰማት ዕድል ይሰጠዋል፡፡ የሠራተኛ ማኅበሩ መሪዎች ወይም
አባሎች፤
124. የማኅበር መሠረዝ ወይም የማኅበሩ በራሱ ጥያቄ
መሠረት መፍረስ የሚያስከትለው ውጤት ለ) ሠራተኞቹ የጠቅላላ ሠራተኞች ማኅበር
አባል ከሆኑ በማኅበሩ የመተዳደሪያ”
የተመዘገበው ማኅበር በፍርድ ቤት ውሣኔ
ደንብ መሠረት ስምምነቱን
ከተሰረዘ ወይም ማኅበሩ በራሱ መፍረሱ ለመደራደርና ለመፈራረም ሥልጣን
እንዲረጋገጥለት ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ የተሰጣቸው የጠቅላላ ሠራተኞች
ማኅበር መሪዎች ናቸው፡፡
ላለው ባለስልጣን ጥያቄ አቅርቦ ይኸው
2/ በኅብረት ድርድር ወቅት በአሠሪ በኩል
ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ማኅበሩ እንደፈረሰ
መወከል የሚችሉት ጉዳዩ
ይቆጠራል፡፡
በሚመለከተው አሠሪ ወይም አሠሪዎች
ምዕራፍ ሁለት
ወይም የአሠሪዎች ማኅበር ውክልና
የኅብረት
ስምምነት የተሰጣቸው ሰዎች ናቸው፡፡
ዘርፍ አንድ 128. አማካሪዎች በኅብረት ስምምነት ድርድር
ጠቅላላ ተካፋይ የሚሆኑ ወገኖች በድርድሩ ላይ
125. ትርጉም የባለሙያ አስተያየት የሚሰጡ ወይም
1/ “የኅብረት ስምምነት” ማለት በአንድ ወይም በአማካሪ ደረጃ የሚያገለግሉ ሰዎችን ይዘው
ከአንድ በሚበልጡ የሠራተኞች ማኅበራት ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡
ወኪሎች እና በአንድ ወይም ከአንድ በሚበልጡ
አሠሪዎች ወይም የአሠሪ ማኅበራት ወኪሎች 129. የኅብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው ጉዳዮች
ወይም አሠሪዎችን በሚወክሉ ተጠሪዎች ማናቸውም የሥራ ግንኙነቶችንና የሥራ
መካከል ስለሥራ ሁኔታዎች የሚደረግ በጽሑፍ ሁኔታዎችን የሚመለከቱ ጉዳዮች እንዲሁም
የሠፈረ ስምምነት ነው፡፡ አሠሪዎችና ማኅበሮቻቸው ከሠራተኞች
ማኅበራት ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት
2/ “የኅብረት ድርድር” ማለት ስለሥራ ሁኔታዎች
በኅብረት ስምምነት ሊወሰን ይችላል፡፡
ወይም የኅብረት ስምምነትን ለመፈራረም፤
ለማደስና ለማሻሻል በአሠሪዎችና በሠራተኞች 130. የኅብረት ስምምነት ይዘት
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 129 የተመለከተው አጠቃላይ ድንጋጌ በ3 ወር ጊዜ ውስጥ ድርድሩ ፍፃሜ ካላገኘ
እንደተጠበቀ ሆኖ የኅብረት ስምምነት ከሌሎች ተደራዳሪ ወገኖቹ ተፈራርመው
በተጨማሪ የሚከተሉትን የሥራ ሁኔታዎች እና ካላራዘሙት በቀር ደመወዝ እና ሌሎች
ጉዳዮችን ሊሸፍን ይችላል:- ጥቅማ ጥቅሞችን የሚመለከቱ የሥራ
ዘመኑ ያበቃው የኅብረት ስምምነት
1/ በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ሕጎች ለኅብረት ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
ስምምነት የተተው ጉዳዮች ስለሚወሰኑበት፤ 132. የኅብረት ስምምነትን ስለመመዝገብ
2/ የሠራተኞች የሙያ ደኅንነትና ጤንነት
1/ የኅብረት ስምምነት ከተፈረመ በኋላ
ስለሚጠበቁባቸው እንዲሁም የማኅበራዊ አገልግሎቶች
ስለሚስፋፉባቸው ሁኔታዎች፤ የስምምነቱ አስፈላጊ ቅጂ በተዋዋይ
ወገኖች አማካኝነት ለሚኒስቴሩ ወይም
3/ ስለሠራተኞች ተሳትፎ፣ በተለይም በዕድገት፣
አግባብ ላለው ባለስልጣን ለምዝገባ
በደመወዝ፣ በዝውውር፣ በቅነሳ እና በዲሲኘሊን
ይቀርባል።
አፈጻጸም ስለሚኖራቸው ተሳትፎ፤
2/ ስምምነቱን ላለመመዝገብ በቂና ህጋዊ
4/ ስለሥራ ሁኔታ፣ ስለሥራ ደንብና ስለቅሬታ
ምክንያት ከሌለ በቀር ሚኒስቴሩ ወይም
አቀራረብ ሥነ ሥርዓት፤
አግባብ ያለው ባለስልጣን ስምምነቱ
5/ ስለሥራ ሰዓት ድልደላና በሥራ መካከል ከቀረበለት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የሥራ
ስለሚሰጥ ዕረፍት፤ ቀናት ውስጥ መመዝገብ አለበት።
6/ የኅብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው ወገኖችና 133. ሌሎች የተዋዋሉበትን የኅብረት ስምምነት
ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜ፤ ስለመጠቀም
7/ የማኅበራዊ ምክክር ስለሚካሄድበት ሁኔታ፤ ተደራዳሪ ወገኖች በስምምነት በሌሎች ተዋዋይ

8) የህፃናት ማቆያ ስለሚቋቋምበት ሁኔታ፡፡ ወገኖች ተፈርሞ የተመዘገበ የኅብረት


ስምምነትን ተቀብለው በሥራ ላይ ሊያውሉ
131. የኅብረት ድርድር ሥነ ሥርዓት
ይችላሉ፡፡
1/ የኅብረት ድርድር ለማድረግ የፈለገ ወገን ሌላውን ዘርፍ
ወገን በጽሑፍ ሊጠይቅ ይችላል፡፡ ለኅብረት ድርድር ሁለት
መነሻ የሚሆነውንም ረቂቅ አዘጋጅቶ የኅብረት
ይሰጣል፡፡ ስምምነት
2/ ተጠያቂው ወገን ጥያቄው በደረሰው በ10 ስለሚጸና
የሥራ ቀናት ውስጥ ለድርድር ይቀርባል፡፡ በት ሁኔታ
134. የኅብረት ስምምነት ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜና
3/ የኅብረት ድርድር ተካፋዮች ድርድሩ
ሁኔታ
የሚካሄድበትን ሥነ ሥርዓት መጀመሪያ
1/ ማናቸውም የኅብረት ስምምነት ድንጋጌ
ተነጋግረው ይወስናሉ፡፡
በዚህ አዋጅ ወይም ሌሎች ሕጎች
4/ የኅብረት ድርድሩ ተካፋይ የሆነ ወገን በቅን ልቦና
ከተመለከቱት የሥራ ሁኔታዎች ወይም
የመደራደር ግዴታ አለበት፡፡ ጥቅሞች ያነሰ እንደሆነ ውድቅ ይሆናል፡፡
5/ ተደራዳሪ ወገኖች በቅን ልቦና ተወያይተው 2/ በኅብረት ስምምነቱ በሌላ አኳኋን
ስምምነት ያልደረሱባቸውን ነጥቦች ሥልጣን
ካልተወሰነ በስተቀር አንድ የኅብረት
ላለው የክርክር ሰሚ አካል ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡
ስምምነት ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ የፀና
6/ ተደራዳሪ ወገኖች በስራ ላይ ያለ የኅብረት ይሆናል፡፡
ስምምነት ካላቸው የተፈጻሚነቱ ዘመን 3/ በኅብረት ስምምነቱ ላይ በሌላ አኳኋን በግልፅ
ከማብቃቱ ከ3 ወር በፊት የኅብረት ስምምነቱን ካልተወሰነ በስተቀር አንድ የኅብረት ስምምነት
ለማሻሻል ወይም በሌላ ለመተካት ተቀራርበው ከፀና በኋላ እስከ 3 ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ
ድርድሩን ይጀምራሉ፡፡ ሆኖም የኅብረት ማናቸውም ተዋዋይ ወገን ሊቃወመው
ስምምነቱ የሚፀናበት ጊዜ ካበቃበት ቀን ጀምሮ አይችልም፤ ሆኖም:-
ሀ) ከፍተኛ የኢኮኖሚ ለውጥ ሲያጋጥም ከተዋዋይ 2/ በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ በሕግ 2/ Where
ወገኖች በአንደኛው ጠያቂነት ከተጠቀሰው ጊዜ the collective agreement is more
በፊት በኅብረት ስምምነቱ ላይ ተቃውሞ ከተደነገገው ይልቅ የኅብረት ስምምነቱ
ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን favorable to the workers in
ሊያቀርብ ይችላል፤
similar matters ለሠራተኞች የበለጠ
ለ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) (ሀ) መሠረት ጥቅም የሚያስገኝ than those
በኅብረት ስምምነት ላይ ተቃውሞ ሲቀርብ provided for by law, the ሆኖ ሲገኝ
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን ስምምነቱ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ጉዳዩ በሁለቱ ወገኖች ስምምነት እንዲያልቅ
provision of the collective
አስማሚ ይመድብላቸዋል፡፡ ሁለቱ ተዋዋይ
agreement shall በተመሳሳይ ጉዳይ
ወገኖች ስምምነት ላይ ሊደርሱ ካልቻሉ የዚህ
ላይ ሕግ የደነገገው prevail.
አዋጅ አንቀጽ 144 ተፈፃሚ ይሆናል፤
ሐ)ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት በማናቸውም ጊዜ However, where the law is more
የኅብረት ስምምነቱን ለመለወጥ ወይም ለሠራተኞች የበለጠ ጥቅም የሚሰጥ
ለማሻሻል ይችላሉ፡፡ favorable to the workers than
ሆኖም በዚህ ንዑስ አንቀጽ (ሀ) እና (ለ)
the collective ከሆነ ግን ሕጉ በሥራ
ከተመለከቱት ሁኔታዎች በስተቀር ባንዱ ወገን
ላይ ይውላል፡፡ agreement, the law
ጠያቂነት ብቻ ከሌላው ወገን ፈቃድ ውጭ
የተወሰነው ጊዜ ከማለቁ በፊት የኅብረት shall be given effect.
ስምምነቱ እንዲለወጥ ወይም እንዲሻሻል 136. ልዩ ሁኔታ
በጉዳዩ ላይ የኅብረት ድርድር እንዲያደርግ 1/ የኅብረት ስምምነት ተዋዋይ ወገን የሆነ
አይገደድም፡፡ የሠራተኞች ማኅበር በሚፈርስበት ጊዜ
ዘርፍ ሦስት የኅብረት ስምምነቱ ተፈፃሚነት
የኅብረት በአሠሪውና በሠራተኞች መካከል
ስምምነት ይቀጥላል፡፡
የተፈፃሚነት
2/ ሁለት ወይም ከሁለት በላይ ድርጅቶች
ወሰን
በሚዋሃዱበት ጊዜ ጉዳዩ በሚመለከታቸው
135. የተፈጻሚነት ወሰን ወገኖች በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር:-
1/ የኅብረት ስምምነት ድንጋጌዎች
በማናቸውም የኅብረት ስምምነቱ ሀ) የፈረሱት ድርጅቶች እያንዳንዳቸውን
የሚመለከት የኅብረት ስምምነት
በሚሸፍናቸው ወገኖች ላይ ተፈጻሚ ነት
ሲኖራቸው ከመፍረሱ በፊት ቁጥሩ
ይኖራቸዋል፡፡
ከሌላው ድርጅት የበለጠ ሠራተኞች
የነበረው ድርጅት የኅብረት ስምምነት
በተዋሃደው ድርጅት ላይም በራሱ
እንደተደረገ ተቆጥሮ ተፈጻሚነት
ይኖረዋል፡፡
ለ) ከፈረሱ ድርጅቶች አንደኛውን ብቻ
የሚመለከት የኅብረት ስምምነት ሲኖር
ይኸው የኅብረት ስምምነት በተዋሃደው
ድርጅት ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
ሐ) የተዋሃዱት ድርጅቶች ሠራተኞች ቁጥር
እኩል ሆኖ ነገር ግን
እያንዳንዳቸውን የሚመለከቱ የኅብረት
ስምምነቶች ሲኖሩ ለተዋሃደው ድርጅት
ሠራተኞች በአጠቃላይ የተሻለ ጥቅም
የሚሰጠው የኅብረት ስምምነት
በተዋሃደው ድርጅት እንደተደረገ ተቆጥሮ ስምምነት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን
ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ በሚመለከት በሠራተኛና አሠሪ ወይም
3/ አንድ ድርጅት በሌላ ሲጠቀለል ወይም ድርጅቱ በሠራተኞች ማኅበርና በአሠሪዎች መካከል
ሲከፋፈል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የሚነሳ ክርክር ነው፡፡
የተመለከተው አስፈላጊ ለውጥ እየተደረገበት 4/ “ሥራ መዝጋት” ማለት የአሠሪና ሠራተኛን
ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ ክርክር በሚመለከት ጉዳይ ሠራተኞች አንድ
ክፍል ዘጠኝ ዓይነት የሥራ ሁኔታን እንዲቀበሉ
ስለሥራ ክርክር ለማስገደድ ወይም ሠራተኞችን በግድ
ምዕራፍ አንድ ለማግባባት፣ ጥቅምን ወይም
ጠቅላላ የሚፈለገውን ውጤት ለማግኘት በአሠሪ
137. ትርጓሜ በኩል የሥራ ቦታን በመዝጋት የሚፈጸም
በ የኢንዱስትሪ እርምጃ ነው፤

5/ “ሥራ ማቆም” ማለት ቁጥራቸው ከአንድ በላይ
ህ የሆኑ ሠራተኞች በኅብረት በመሆን የአሠሪና
አ ሠራተኛን ክርክር በሚመለከት ጉዳይ
ዋ አሠሪያቸው ማናቸውንም ዓይነት የሥራ
ጅ ሁኔታን እንዲቀበል በግድ ጥቅምን ወይም
:
የሚፈልጉትን ውጤት ለማግኘት ተጽዕኖ
-
በማድረግ ከአሠሪው ፍላጎት ውጭ ለጊዜው
1/ “ማስማማት” ማለት የሥራ ክርክር ያለባቸው
ወገኖች በአንድነት በመረጡት ሰው ወይም ሰዎች ከመደበኛው የሥራ መጠን መደበኛው የሥራ
ወይም በተከራካሪ ወገኖች ጠያቂነት በሚኒስቴሩ ውጤት እንዲቀንስ ሥራቸውን በማቀዝቀዝ
ወይም አግባብ ባለው አካል በሚመደብ አስማሚ ወይም ጨርሶ ባለመሥራት የሚወስዱት
አማካኝነት ተከራካሪ ወገኖች በፈቃዳቸው እርምጃ ነው፡፡
በራሳቸው ጥረት ስምምነት ላይ ለመድረስ
በማይችሉበት ጉዳይ ላይ ባለጉዳዮችን አቀራርቦ ምዕራፍ
የጉዳዩን ፍጻሜ ለማስገኘት የሚደረግ ጥረት ነው፤ ሁለት
2/ “እጅግ አስፈላጊ የሕዝብ አገልግሎት ድርጅቶች” ስለሥራ
ማለት ለሕዝብ የማያቋርጥ አገልግሎት ክርክር
የሚሰጡ ድርጅቶች ሲሆኑ እነዚህም ችሎቶች
የሚከተሉት ናቸው:- 138. ስለሥራ ክርክር ችሎት መቋቋም

ሀ) የአየር መንገድ አገልግሎት፤ 1/ በፌደራልና በክልል ፍርድ ቤቶች ደረጃ


ለ) የኤሌክትሪክ መብራትና ኃይል አገልግሎት የስራ ክርክርን የሚዳኙ ችሎቶች
የሚሰጡ ድርጅቶች፤ ይደራጃሉ፡፡
ሐ) የውሃ አገልግሎት የሚሰጡ እና የከተማ ጽዳት 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት
የሚጠብቁ ድርጅቶች፤
የሚቋቋሙትን የሥራ ክርክር ችሎቶች
መ) የከተማ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት ብዛት በጉዳዩ ላይ አግባብነት ያለው አካል
አገልግሎት፤ እንዲወስን ሚኒስትሩ ወይም አግባብ
ሠ) ሆስፒታሎች፣ ክሊኒኮች፣ የመድሃኒት
ያለው ባለስልጣን ጥያቄ ያቀርባል፡፡
ማከፋፈያ ድርጅቶች እና የመድኃኒት መሸጫ
139. የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር
ቤቶች፤
ችሎት
ረ) የእሳት አደጋ አገልግሎት፤ እና
ሰ) የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ 1/ የፌደራልና የክልል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ
3/ “የሥራ ክርክር” ማለት ሕግን፣ የኅብረት ቤት የሥራ ክርክር ችሎት የሚከተሉትንና
ስምምነትን፣ የሥራ ደንብን፣ ወይም የሥራ ሌሎች ተመሳሳይ የግል የሥራ ክርክር
ጉዳዮችን ተቀብሎ የማየትና የመወሰን
ውልን መሠረት በማድረግ እንዲሁም በኅብረት
ሥልጣን ይኖረዋል:-
ስምምነት ድርድር ወቅት ወይም ከኅብረት
ሀ) ከሥራ ማስወጣትን ጨምሮ ሌሎች የዲስፕሊን ሠ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 20(3) መሠረት
እርምጃዎችን የሚመለከቱ ክሶች፤ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን

ለ) የሥራ ውል መቋረጥ የሚመለከቱ ክሶች፤ የሰጠውን ውሣኔ በመቃወም የሚቀርብ


ይግባኝ፤
ሐ) የሥራ ሰዓትን፣ የተከፋይ ሂሣብን፣ ፈቃድንና
ዕረፍትን የሚመለከቱ ክሶች፤ ረ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 122(2) መሠረት
መ) የአገልግሎትና የስንብት ማስረጃ ሠርተፊኬት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው
መስጠትን የሚመለከቱ ክሶች፣ ባለስልጣን የሚቀርበውን የማኅበር ስረዛ
ሠ) የጉዳት ካሣን፣ የደረጃ እድገት፣ ዝውውር፣ ጥያቄ፤
ስልጠናና የመሳሳሉትን የሚመለከቱ ክሶች፣ ሰ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 155 መሠረት በአሠሪና
ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ በተሰጠው ውሣኔ የሕግ
ረ) በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ
ነጥብ ላይ የሚቀርብ ይግባኝ፡፡
በስተቀር በዚህ አዋጅ መሠረት የሚቀርብ
ማናቸውም የጥፋትና ደንብ መተላለፍ 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት
ክሶች፡፡ በይግባኝ የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻ
2/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት ይሆናል፡፡
ጉዳይ በቀረበለት በ60 ቀናት ውስጥ ውሣኔ
መስጠት አለበት፡፡ 3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)
ለተመለከቱት ጉዳዮች የፌደራል እና የክልል
3/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት
በሰጠው ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን ውሣኔው
ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር
በተሰጠው በ30 ቀናት ውስጥ ይግባኙን እንደ ችሎት ጉዳዩ በቀረበበት በ60 ቀናት ውስጥ
አግባቡ የፌደራል ወይም የክልል የመጀመሪያ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለሚሰማው ከፍተኛ ምዕራፍ
ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት ማቅረብ ሦስት
ይችላል፡፡ የሥራ
140. የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት ክርክር
1/ ከፌደራል ወይም ከክልል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ በአማራ
ቤት ይግባኝ የሚሰማ የፌደራል ወይም የክልል ጭ
ይግባኝ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት የግጭት
የሚከተሉትን ጉዳዮች ተቀብሎ የማየትና መፍቻ
የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል:- ዘዴዎች
ሀ) በአንቀጽ 139 መሠረት እንደአግባቡ በፌደራል ስለሚታይ
ወይም በክልል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በት ሁኔታ
የሥራ ክርክር ችሎት በተሰጡ ውሣኔዎች ላይ 141. የማኅበራዊ ምክክር ስርዓት
የሚቀርብለትን ይግባኝ፤ አሠሪና ሠራተኞች እንዲሁም ማኅበሮቻቸው
ለ) አንድን ጉዳይ ለማየት ያለውን ሥልጣን በመካከላቸው የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን
ለመከላከልና ለመፍታት የማኅበራዊ ምክክር
በመቃወም የሚቀርብ ይግባኝ፤
አሰራሮችን ተግባራዊ ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡
ሐ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 123 የማኅበርን ምዝገባ
በመከልከል ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 142. አስማሚ ስለመመደብ
ባለስልጣን የሚሰጠውን ውሣኔ በመቃወም
1/ በአንቀጽ 143 በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ
የሚቀርብ ይግባኝ፤
በሚነሳ ክርክር ከተከራካሪ ወገኖች በአንደኛው
መ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 180(1) መሠረት የሥራ
አቤቱታ ሲቀርብ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
ሁኔታ ተቆጣጣሪ የሰጠውን ትዕዛዝ በመቃወም
ያለው ባለስልጣን ጉዳዩን በማስማማት
የሚቀርብ ይግባኝ፤
ለመጨረስ አስማሚ ይመድባል፡፡
2/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
ይችላል፡፡ ሆኖም በዚሁ ንዑስ አንቀጽ (1)(ሀ)
የሚመድበው አስማሚ በፌደራል፤ በክልል እና
እንደአስፈላጊነቱ በወረዳ ደረጃ ሊሆን ይችላል፡፡ የተመለከተው ክርክር
143. የአስማሚ ተግባርና ኃላፊነት በዚህ አዋጅ አንቀጽ 137(2) የተዘረዘሩትን
1/ በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን ድርጅቶች የሚመለከት ከሆነ ከተከራካሪ
የሚመደበው አስማሚ ከዚህ በታች ወገኖች አንዱ ጉዳዩን ለጊዜያዊ የአሠሪና
የተመለከቱትንና ሌሎች ተመሣሣይ የወል የሥራ ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ሊያቀርብ
ክርክር ጉዳዮች በማየትና ተከራካሪ ወገኖችን ይችላል፡፡
በማስማማት ፍጻሜ እንዲያገኙ ይጥራል:-
144. ስለግልግል ዳኝነት እና ስለማስማማት
ሀ) በሥራ ደንብ ወይም በኅብረት ስምምነት
1/ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 142 የተመለከተው
ያልተወሰኑ የደመወዝና ሌሎች ቢኖርም የሥራ ክርክር ተካፋይ የሆኑ
ጥቅሞች አወሳሰን፤ ወገኖች ጉዳያቸውን ራሳቸው በመረጡት
ለ) አዲስ የሥራ ሁኔታዎችን ስለመመሥረት፤ የግልግል ዳኛ ወይም አስማሚ ለመጨረስ
ከተስማሙ አግባብ ባለው ሕግ መሠረት
ሐ) የኅብረት ስምምነት ስለመፈራረም፣ ማንኛውንም ሦስተኛ ወገን ለመምረጥ
ስለማሻሻል፣ ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜና አይከለከሉም፡፡
ስለሚፈርስበት ሁኔታ፤
2/ ተከራካሪ ወገኖች በዚህ አንቀጽ ንዑስ
መ) በዚህ አዋጅ፣ የኅብረት ስምምነት ወይም
አንቀጽ (1) መሠረት በመረጡት
የሥራ ደንብ ድንጋጌዎች በሚመለከት
አስማሚ አማካኝነት ስምምነት ላይ
ስለሚነሳ የትርጉም ክርክር፤
ለመድረስ ካልቻሉ ወይም በግልግል
ሠ) ስለሠራተኛ አቀጣጠርና ደረጃ እድገት
ዳኛው ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን ጉዳዩን
አሰጣጥ ሥርዓት፤ እንደአግባብነቱ ለቦርድ ወይም
ረ) አጠቃላይ ሠራተኞችንና የድርጅቱን ሕልውና አግባብ ላለው ፍርድ ቤት ማቅረብ
የሚነኩ ጉዳዮች፤ ይችላል፡፡
ምዕራፍ
ሰ) ዕድገት፣ ዝውውርና ሥልጠናን አስመልክቶ
አራት
አሠሪው በሚያወጣቸው የአፈጻጸም
የአሠሪና
ስርዓቶች ላይ የሚቀርቡ ክሶች፤
ሠራተኛ
ሸ) ስለሠራተኞች ቅነሳ ስርዓት፡፡ ጉዳይ
2/ አስማሚው ማናቸውንም ተገቢ መስለው ወሳኝ
የሚታዩትን ዘዴዎች ሥራ ላይ በማዋል ጉዳዩ ቦርድ
145. ስለቦርዱ መቋቋም
ፍፃሜ የሚያገኝበትን መንገድ ይሻል፡፡
3/ አስማሚው ለቀረበለት ጉዳይ በ30 ቀናት ውስጥ 1/ በእያንዳንዱ ክልል እንደአስፈላጊነቱ አንድ
መፍትሔ ለማስገኘት ካልቻለ አስተያየቱን በማከል ወይም ከአንድ በላይ ቋሚ የአሠሪና
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ (ከዚህ በኋላ
ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን
ቋሚ ቦርድ እየተባለ የሚጠራ) ሊቋቋም
ያቀርባል፡፡
ይችላል፡፡ ሆኖም በፌደራል መንግስት ሥር
የሪፖርቱን ግልባጭ ለተከራካሪ ወገኖች ይሰጣል፡፡
የሚተዳደሩ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ
ከተከራካሪ ወገኖች አንዱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የልማት
አንቀጽ (1) (ሀ) ከተመለከተው በስተቀር ጉዳዩን ድርጅቶችን የወል የሥራ ክርክር የሚያዩና
የሚወስኑ ቋሚ ቦርዶች በሚኒስትሩ
ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ሊያቀርብ
ይቋቋማሉ፡፡
2/ በእያንዳንዱ ክልል በዚህ አዋጅ አንቀጽ 137
(2) በተመለከቱት ድርጅቶች በዚህ አዋጅ
አንቀፅ 143 (1)(ሀ) ላይ የሚነሳ ጉዳይን ለማየትና 5/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባሎች ለሦስት
ለመወሰን ሥልጣን ያለው ጊዜያዊ የአሠሪና ዓመት የአገልግሎት ዘመን ይመረጣሉ፡፡
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ (ከዚህ በኋላ ጊዜያዊ ሆኖም የመጀመሪያ ምርጫ አባላቱንና
ቦርድ ተብሎ የሚጠራ) ሊቋቋም ይችላል፡፡ ተተኪ አባላቱን 3 ቦታ በመከፋፈል
ሆኖም እንደአስፈላጊነቱ በአዲስ አበባ እና ለአንድ፣ ለሁለትና ለሦስት ዓመት

ድሬዳዋ ከተማ አስተዳድር የሚገኙና በፌደራል የአገልግሎት ዘመን ተለይተው


ይመረጣሉ፡፡
መንግስት ሥር የሚተዳደሩ ድርጅቶችን ጉዳይ
ይህም በመሆኑ በሚቀጥለው በእያንዳንዱ
የሚያስተናግድና የሚወስን ጊዜያዊ ቦርድ
ዓመት የአገልግሎት ዘመናቸው
በሚኒስትሩ ይቋቋማል።
የሚያበቃው አባላትና ተተኪ አባላት
3/ የሚቋቋመው እያንዳንዱ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ
ቁጥር ከጠቅላላው አባላት አንድ ሦስተኛ
ቦርድ በሚኒስትሩ ወይም አግባብ ባለው
አይበልጥም፡፡
ባለስልጣን ሥር ይሆናል፡፡
6/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው
4/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) ድንጋጌ ቢኖርም ባለስልጣን የተሰጠውን ሥራ ችላ ያለ
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2) ወይም በሥራ ላይ እያለ ሕገወጥ የሆነ
የተመለከቱት በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ ሥራ ሲሰራ የተገኘን ማንኛውንም አባል
አስተዳድር ውስጥ በፌደራል መንግስት ስር እንዲሻርና ላልጨረሰው የአገልግሎት
የሚተዳደሩ ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያዩና ዘመን በእርሱ እግር ሌላ እንዲተካ

የሚወስኑ ቋሚ እና ጊዜያዊ ቦርዶች በሚኒስቴሩ ለማድረግ ይችላል፡፡

ስር ይደራጃሉ፡፡ 147. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ ስብሰባ


146. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ አባሎች ሥነሥርዓት
1/ ቦርዱ በሚኒስትሩ ወይም አግባብ ባለው 1/ ሰብሳቢው በሌለ ጊዜ ተጠባባቂ ሰብሳቢ
ባለስልጣን የሚሰየሙ አንድ ሰብሳቢ፤ ሆኖ እንዲሠራ ሰብሳቢው የመረጠው
ስለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ብቃትና ልምድ አንድ ሌላ የቦርድ አባል የቦርዱ ሰብሳቢ
ያላቸው ሁለት ባለሙያዎች፣ ከአሠሪ ይሆናል፡፡በሰብሳቢው የተመረጠ አባል
ማኅበራት የሚወከሉ ሁለት አባላት፤ ከሌለ በቦርዱ ውስጥ የበለጠ
ከሠራተኞች ማኅበራት የሚወከሉ ሁለት የአገልግሎት ቅድሚያ ያለው አባል
አባላት እና ከአሠሪዎችና ከሠራተኞች ሰብሳቢ ሆኖ ይሠራል፡፡
ማኅበራት የሚወከሉ አንድ አንድ ተተኪ
2/ በማናቸውም የቦርዱ ስብሰባ አንድ አባል
አባላት ይኖሩታል፡፡
ያልተገኘ እንደሆነ ሰብሳቢው በስብሰባው
2/ የአሠሪ ተወካዮች የሚመረጡት የአሠሪን ድምፅ
ባልተገኘ አባል እግር አንድ ተተኪ አባል
በብዛት ከሚወክል የአሠሪዎች ማኅበር ሲሆን፣
መተካት ይችላል፡፡ ተተኪው አባል
የሠራተኞች ተወካዮች የሚመረጡት የሠራተኛን
ለተተካበት ስብሰባ እንደአባል ሆኖ
ድምፅ በብዛት ከሚወክል የሠራተኞች ማኅበር
ይቆጠራል፡፡
ይሆናል፡፡
3/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 3/ በማናቸውም ስብሰባ ከአባሎቹ መካከል
ለቦርዱ አንድ ፀሐፊ እንዲሁም ሥራውን በሚገባ አራቱ ከተገኙ ስብሰባው እንደተሟላ
ለማስፈጸም የሚያስፈልጉትን ሌሎች ሠራተኞች ይቆጠራል፡፡ ሆኖም በስብሰባው አሠሪና
ይመድባል፡፡ ሠራተኛን የሚወክል ቢያንስ አንድ አንድ
አባል መገኘት አለባቸው፡፡
4/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባላት በከፊል ጊዜ ያለ
4/ የቦርዱ ውሣኔ የሚፀናው በስብሰባው
ደመወዝ ያገለግላሉ፡፡ ሆኖም ሚኒስቴሩ
በተገኙ አባሎች ወይም በአብዛኛው
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን በቦርድ
ድምፅ የተደገፈ እንደሆነ ነው፡፡ ሆኖም
ስብሰባ ለሚገኙበት ጊዜ አንድ ወጥ የሆነ አበል
ድምጹ እኩል ለእኩል የተከፈለ
ሊወስንላቸው ይችላል፡፡
እንደሆነ ሰብሳቢው ያለበት ወገን
ወሳኝ ድምፅ ይኖረዋል፡፡
5/ በእያንዳንዱ የቦርዱ ውሣኔ ላይ በስብሰባው መሠረት ወደ ሥራ ቦታ ለመግባት
ላይ የተገኙ አባሎች ሁሉ እንዲፈርሙበት በቅድሚያ ለድርጅቱ ወይም ጉዳዩ
ያስፈልጋል፡፡ ለሚመለከተው ሰው በቂ ማስጠንቀቂያ
መስጠት ያስፈልጋል፡፡
6/ የማናቸውም ስብሰባ ቃለጉባኤ በቦርዱ ከፀደቀ
በኋላ በቦርዱ ፀሐፊ ተመዝግቦ የዚያው 4/ ቦርዱ የሚሰጣቸው ትዕዛዞችና ውሣኔዎች
ስብሰባ ሕጋዊ ሠነድ ይሆናል፡፡ እንደማናቸውም የፍትሐብሔር ፍርድ
148. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ሥልጣን ቤት ትዕዛዞችና ውሣኔዎች ይቆጠራሉ፡፡
1/ ቋሚ ቦርዱ የሚከተለው ሥልጣን ይኖረዋል:- 149. ስለ ሥነ ሥርዓት ደንቦች

ሀ)በአንቀጽ 143 (1)(ሀ) ከተመለከተው ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ሥራውን


በስተቀር ሌሎች የወል ሥራ ክርክሮች የሚመራበት የሥነ ሥርዓትና የመረጃ
የማየት፣ ተከራካሪዎችን የማስታረቅ፣ አቀራረብ ደንቦችን ያወጣል፡፡ ይህ
ትዕዛዝና ውሣኔ የመስጠት፤
በሌለበት ሁኔታ በፍትሐ ብሄር ሥነ
ለ) በአንቀጽ 143 (1) (ሀ) ከተመለከተው በስተቀር
ሥርዓት ህግ መሠረት ይመራል፡፡
በአንቀጽ 143 (3) መሠረት ስምምነት
ባልተደረሰባቸው ጉዳዮች ከተከራካሪ ወገኖች 150. ጉዳይ ስለመስማት
በአንዱ የሚቀርብ የወል ሥራ ክርክርን የማየት፤ 1/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔ ከመስጠቱ
ሐ) በአንቀጽ 161 የተደነገጉትን የተከለከሉ በፊት ተከራካሪ ወገኖችን ጠርቶ
ድርጊቶች በሚመለከት የሚቀርብ ክስ ክርክራቸውን እንዲያቀርቡና እንዲሰሙ
የማየት፤ ዕድል ይሰጣቸዋል፡፡ ጉዳዩ ስለሚሰማበት
ቀን፣ ሰዓትና ሥፍራ ከአሥር የሥራ ቀናት
መ) ተግባሩን በሚያከናውንበት ጊዜ አስፈላጊ ከማያንስ ጊዜ አስቀድሞ ለተከራካሪ ወገኖች
የሆኑ ሠነዶችንና መረጃዎችን የጽሑፍ ማስታወቂያ መስጠት አለበት፡፡
ከማናቸውም ጉዳዩ ከሚመለከተው ሰው 2/ ከተከራካሪ ወገኖች አንዱ ወይም ተገቢው
ወይም ድርጅት የመጠየቅ፤ ጥሪ የተደረገለት ማናቸውም ሰው በተባለው
ሠ) ተከራካሪ ወገኖችና ምሥክሮች እንዲቀርቡ ቦታና ሰዓት ካልቀረበ ቦርዱ ጉዳዩን መስማቱን
ወይም የምስክርነት ቃላቸውን እንዲሰጡ ሊቀጥል ይችላል፡፡ ሆኖም ባለጉዳዩ ሊቀርብ
የማድረግ፤ ያልቻለው በራሱ ጥፋት አለመሆኑ ሲታወቅ
ረ) የመሀላ ስርዓቶችን ለማስፈጸም ወይም ቦርዱ ዘንድ እንዲቀርብ ሁለተኛ ዕድል
በቦርዱ ፊት የሚቀርቡን ሰዎች የማረጋገጫ መስጠት አለበት፡፡
ቃል የመቀበልና የሰጡትን የመሐላ ወይም 3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት
የማረጋገጫ ቃል የመመርመር፤ ቦርዱ የሚሰጣቸው ውሣኔዎች ላይ ብቻ
ሰ) በማናቸውም የሥራ ቦታ ወይም ድርጅት ይግባኝ መጠየቅ አይቻልም፡፡
በሥራ ጊዜ በመግባት አስፈላጊ የሆኑ 4/ ቦርዱ በቂ በሆነ ምክንያት ጉዳዩን በዝግ
መረጃዎችን የመሰብሰብና ምስክሮችን ችሎት እንዲታይ ካልወሰነ በስተቀር ቦርዱ
የመስማት ወይም ሠነዶች እንዲቀርቡ ማናቸውንም ጉዳይ በግልጽ ያስችላል፡፡
የማድረግ ወይም በድርጅቱ ውስጥ 5/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ በማናቸውም
በማናቸውም ሰው ይዞታ ስር የሚገኙ ፍርድ ቤቶች በሚሠራባቸው የሥነ
ሌሎች ዕቃዎችን የመመልከት፡፡ ሥርዓት እና የመረጃ አቀራረብ ደንቦች
2/ ጊዜያዊ ቦርዱ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 143 ንዑስ ሳይወሰን የተሻለ መስሎ የሚታየውን
አንቀጽ (1)(ሀ) ላይ የሚነሱ የሥራ ክርክሮችን ማናቸውም ዘዴ ሊጠቀም ይችላል፡፡
የማየት ተከራካሪዎችን የማስታረቅ ትዕዛዝ
6/ የሠራተኛ ማኅበራት፣ የአሠሪዎች
ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
ማኅበራትና ሌሎች እንዲቀርቡ ጥሪ
3/ አስቸኳይ ሁኔታ በሚፈጠርበት ጊዜ ካልሆነ
የተደረገላቸው ወገኖች በማኅበር
በስተቀር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)(ሰ)
መሪዎቻቸው ወይም በሕግ ጠበቆቻቸው
አማካኝነት ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡ ቦርዱ በአንዱ ወገን ሠ) በሰጠውም ውሣኔ መሠረት ሊወሰዱ
በኩል ቀርበው በዋና ተካፋይነት የሚከራከሩትን የሚገባቸውን እርምጃዎች፡፡
ወኪሎች ቁጥር ለመወሰን ይችላል፡፡ 4/ የቦርዱ ውሣኔ ግልባጭ ውሳኔው በተሰጠ
በ5 ቀናት ውስጥ ለተከራካሪ ወገኖች
151. ጉዳዩ የሚታይበት ሁኔታ
መሰጠት አለበት፡፡
1/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የቀረበለትን የሥራ
ክርክር በስምምነት ለመጨረስ የተቻለውን ሁሉ 153. ስለውሣኔዎች ተፈፃሚነት
ማድረግ አለበት፡፡ ለዚሁም ዓላማ አስፈላጊ 1/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ 155 ድንጋጌ
መስሎ የታየውን ማናቸውም የማስማሚያ ዘዴ እንደተጠበቀ ሆኖ የእያንዳንዱ ቋሚ
ሊጠቀም ይችላል፡፡ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ ውሣኔ በይግባኝ
2/ አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ ቦርዱ ጉዳዩ ሰሚ አካል ካልታገደ በስተቀር ወዲያውኑ
በቀጥታ በሚመለከታቸው ወገኖች ጥቅም ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
ብቻ ሳይወሰን ተከራካሪዎቹ የሚገኙበትን 2/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የሚሰጣቸው
ውሣኔዎች የሥራ ሁኔታዎችን የሚመለከቱ
ሕብረተሰብ ጥቅም ግንዛቤ ውስጥ
ሲሆኑ ጉዳዩ በሚመለከታቸው አሠሪና
ለማስገባትና ለዚህም እንዲረዳ መንግሥት
ሠራተኛ መካከል እንደ ሥራ ውል የሚቆጠሩ
ገለልተኛ አማካሪ ሆኖ ጣልቃ እንዲገባ
ሲሆን በዚሁ መሠረት ሥራ ላይ ሊውሉ
ለማድረግ ይችላል፡፡
የሚገባቸው የሥራ ቅጥሩ ደንብና
3/ ቋሚ ወይም የጊዜያዊ ቦርዱ ማንኛውንም
ሁኔታዎችና የስራ ውሉ በውሣኔው መሠረት
ውሣኔ በሚሰጥበት ጊዜ ሌሎች ፍርድ ቤቶች
መስተካከል ይኖርባቸዋል፡፡
የሚመሩበትን የሕግ መሠረታዊ ደንቦችን 154. በፍሬ ነገር ላይ ቦርድ ስለሚሰጣቸው ውሣኔዎች
በቀጥታ ሳይከተል የቀረበለት ክርክር በተለይ
ቦርዱ በክርክር ሂደት ያረጋገጣቸው ፍሬ ነገሮች ሁሉ
የተመሠረተበትን ዋና ጉዳይ ብቻ አይቶ
የመጨረሻና ክርክር የማይነሳባቸው
ሊወስን ይችላል፡፡
ይሆናሉ፡፡
152. ስለ ውሣኔ አሰጣጥ
1/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ጉዳዩ በቀረበለት በ30 155. ስለ ይግባኝ
ቀናት ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል፡፡ 1/ በማናቸውም የሥራ ክርክር የቋሚ ወይም
2/ የቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔዎች ሁሉ
ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔ በሕግ አተረጓጐም
በጽሑፍ ሆነው በተስማሙት አባሎች ይፈረማሉ፡፡
ስህተት ምክንያት ውሣኔው ተዛብቷል
እንዲሁም የተለዩ አስተያየቶችም ካሉ በጽሑፍ
በሚል ቅር የተሰኘ ወገን ለከፍተኛ ፍርድ
ሆነው የተለየውን አስተያየት በሰጠው አካል
ቤት የሥራ ክርክር ችሎት ይግባኝ
ይፈረማሉ፡፡
ሊጠይቅ ይችላል፡፡ ይግባኙም
3/ ማናቸውም የቦርድ ውሣኔ በሚሰጥበት ጊዜ የሚጠየቀው የቦርዱ ውሣኔ ለተከራካሪ
የፍርዱ ሀተታ የሚከተሉትን ጉዳዩች መያዝ ወገኖች ከተሰጠ ጊዜ ጀምሮ በ30 ቀናት
አለበት:- ውስጥ መሆን አለበት፡፡
ሀ) ለውሣኔ የቀረበለትን ጭብጥ ወይም 2/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቦርዱን ውሣኔ
ክርክር፤ መርምሮ የማጽናት፤ የመሻር ወይም
ለ) ክርክሩ በሚሰማበት ጊዜ ቦርዱ የቀረቡለትን የማሻሻል ሥልጣን ይኖረዋል፡፡
አግባብነት ያላቸውን መረጃዎችና የሰማቸውን
የምስክሮች ቃል ፍሬ ነገርና የተገኙበትን 3/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን ይግባኝ
ምንጭ፤ ጉዳዩ በቀረበ በ30 ቀናት ውስጥ ውሣኔ
ሐ) ቦርዱ አንድ ሃሣብ ላይ እንዲደርስ ያበቁትን መስጠት አለበት፡፡
ፍሬ ነገሮችንና 156. በቋሚ ወይም በጊዜያዊ ቦርዱ ላይ
ያመዛዘናቸውን ጉዳዮች፤ ስለሚፈጸሙ ወንጀሎች
መ) ለእያንዳንዱ ጭብጥ ወይም ክርክር 1/ቦርዱማናቸውንም ጉዳይ በሚመረምርበት፣
የሰጠውን ውሳኔ፤ በሚሰማበት ወይም በሚያካሂድበት ጊዜ
በማናቸውም አኳኋን ሥራውን እንዳያከናውን 1/ ለሥራ ማቆም ወይም ለሥራ መዝጋት
በማሰናከል ሁከት የፈጠረ ማናቸውም ሰው እስከ ምክንያት የሆኑትን ሁኔታዎች በመግለጽ
6 ወር ሊደርስ በሚችል እሥራት ወይም እስከ ብር በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለሌላኛው ወገን
1ሺ ሊደርስ በሚችል የገንዘብ መቀጫ ይቀጣል፡፡ መስጠት አለበት፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው 2/ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ያለውን የሥራ
ድርጊት የተፈጸመው በግልጽ ካልሆነ ወይም ክርክር በስምምነት ለመጨረስ ሁለቱም
ከችሎት ውጭ የሆነ እንደሆነ አድራጎቱ ከባድ ወገኖች ጥረት ማደረግ አለባቸው፡፡
የወንጀል ጠባይ የማያሳይ ከሆነ እስከ ብር 500 3/ በሠራተኞች የሚወሰድ የሥራ ማቆም
ሊደርስ በሚችል የገንዘብ መቀጫ ያስቀጣል፡፡ እርምጃ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው
3/ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ 449 የተጠቀሰውን የሠራተኛው ማኅበር አባላት ቢያንስ
ለማሟላት ቦርዱ የሚያካሂደው የጉዳይ ሁለት ሦስኛው በተገኙበት በአብላጫ
መስማት ተግባር የፍርድ ቤት ነክነት ያለው ድምፅ የተደገፈ መሆኑ መረጋገጥ
ቦርዱም የፍርድ ቤት ሥልጣን እንዳለው አለበት፡፡
ተቆጥሮ በቦርዱ ላይ ወንጀል የፈጸመ
4/ የድርጅቱ የደኅንነት መመሪያዎችና
ማናቸውም ሰው በተጠቀሰው አንቀጽ
የአደጋ መከላከያ ዘዴዎች በአሠሪውና
የተመለከተው ቅጣት ይወሰንበታል፡፡
በሠራተኛው እንዲጠበቁ እርምጃዎችን
4/ ቦርዱ በዚህ አንቀጽ የተዘረዘሩትን ወንጀሎች
መውሰድ ያስፈልጋል፡፡
በፈጸመ በማንኛውም ሰው ላይ ቅጣት
ሊወስን ይችላል፡፡ 160. የማስጠንቀቂያ አሰጣጥ ሥርዓት

157. ዓመታዊ ሪፖርት 1/ በአንቀጽ 159 (1) መሠረት እርምጃ


ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የሥራ ክንውኑን የሚያሳይ የሚወስደው ወገን ማስጠንቀቂያ
ዓመታዊ ሪፖርት ለሚኒስትሩ ወይም አግባብ የሚሰጠው ጉዳዩ ለሚመለከተው ሌላው
ላለው ባለስልጣን የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡ ወገን እንደነገሩ ሁኔታ ለሚኒስቴሩ ወይም
ምዕራፍ አግባብ ላለው ባለስልጣን አካል ይሆናል፡፡
አምስት 2/ በንዑስ አንቀጽ (1) የተጠቀሰው
ስለሥራ ማስጠንቀቂያ እርምጃ ከመወሰዱ ከ10
ማቆምና ቀን በፊት ይሰጣል፡፡
ስለሥራ 161. የተከለከሉ ድርጊቶች
መዝጋት
1/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 160 (1) የተመለከተው
158. ጠቅላላ
እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ ክርክር ለአሠሪና
1/ ሠራተኞች በዚህ አዋጅ በተመለከተው መሠረት
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ወይም ለፍርድ
ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ የሥራ ማቆም ቤት ከቀረበ በኋላ ቦርዱ ትዕዛዝ ወይም
እርምጃ የመውሰድ መብት አላቸው፡፡ ውሣኔ ሳይሰጥበት 30 ቀን ከማለፉ በፊት
2/ አሠሪዎች በዚህ አዋጅ በተመለከተው መሠረት የሥራ ወይም ፍርድ ቤቱ ውሣኔ ሳይሰጥበት በሕግ
መዝጋት እርምጃ የመውሰድ መብት አላቸው፡፡ የተወሰነው የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት
የተደረገ ሥራ ማቆም ወይም ሥራ መዝጋት
3/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2)
ሕገወጥ ነው፡፡
ድንጋጌዎች በዚህ አዋጅ አንቀጽ 137 (2)
2/ ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤቱ የሥራ ክርክርን
ለተመለከቱት ድርጅቶች ሠራተኞችና ጉዳይ በሙሉ ወይም በከፊል ለመጨረስ
አሠሪዎች ተፈፃሚ አይሆኑም፡፡ ያሳለፈውን ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ
159. መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች በከፊልም ሆነ በሙሉ በእምቢተኝነት አለመቀበል፣ ወይም ከዚህ
የሥራ ማቆም ወይም የሥራ መዝጋት እርምጃ
ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር አኳኋን
ከመወሰዱ በፊት:-
የሥራ ማቆም ወይም የሥራ መዝጋት
እርምጃ መውሰድ ወይም መቀጠል ወይም
አላግባብ የቦርዱን ወይም የፍርድ ቤቱን
ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ሳይፈጽሙ ማዘግየት 3/ ሠራተኛው የሚያቀርበው የደመወዝ፣
ሕገወጥ ተግባር ነው፡፡ ሆኖም የተወሰደው እርምጃ የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ጥያቄ
ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤት ካሳለፈው ትእዛዝ ወይም መጠየቅ ከሚገባው ጊዜ ጀምሮ እስከ 6
ውሣኔ ጋር በሚፃረር ሁኔታ ሳይሆን የተፈረደበት ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ
ወገን ትዕዛዙን ወይም ውሣኔውን በሥራ ላይ ይታገዳል፡፡
እንዲያውል ለማስገደድ ከሆነ አድራጎቱ ሕገወጥ
4/ የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት
ወይም የተከለከለ አይሆንም፡፡
በሠራተኛውም ሆነ በአሠሪው የሚቀርብ
3/ የሥራ መዝጋቱን ወይም የሥራ ማቆሙን እርምጃ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ የሥራ ውሉ
ከአመፅ፣ ከግዙፋዊ ኃይልና ዛቻ ወይም በግልጽና በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ
በድብቅ ሕገወጥ ከሆነ አድራጎት ጋር መፈጸም
በይርጋ ይታገዳል፡፡
የተከለከለ ነው፡፡
5/ በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች ባልተሸፈነ የይርጋ
ምዕራፍ ስድስት
ጉዳይ ላይ አግባብ ያለው ሕግ ተፈፃሚነት
ስለክፍያ
ይኖረዋል፡፡
162. ከክፍያ ነፃ
164. የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር
ስለመሆን 1/ በዚህ አዋጅ በተለየ አኳኋን ካልተገለጸ
በስተቀር የይርጋ ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው
1/ በአንቀጽ 142 እና 148 መሠረት በማንኛውም
በመብቱ ለመጠቀም ከሚቻልበት ቀን
ሠራተኛ ወይም የሠራተኞች ማኅበር ወይም
ቀጥሎ ካለው ቀን ጀምሮ ነው፡፡
አሠሪ ወይም የአሠሪዎች ማኅበር ለአስማሚና
ለአሠሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ የሚቀርቡ 2/ የይርጋ ጊዜው የመጨረሻው ቀን በሥራ
የሥራ ክርክሮችን ከክፍያ ነፃ ናቸው፡፡ ቀን ላይ ያልዋለ እንደሆነ በሚቀጥለው
2/ ማንኛውም ሠራተኛ ወይም የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
165. የይርጋ ጊዜ መቋረጥ
የሠራተኞች ማኀበር ለፍርድ ቤት
የሚያቀርበው የሥራ ክርክር ጉዳይ ከዳኝነት የይርጋ ጊዜ በሚከተሉት ሁኔታዎች ይቋረጣል:-
ክፍያ ነፃ ነው፡፡
1/ የሥራ ክርክርን ለሚወስን ባለሥልጣን
ክፍል አሥር ክስ ቀርቦ የመጨረሻ ውሣኔ
የይርጋ ጊዜና እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፤
የዕዳ ጥያቄ
2/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅን በሥራ
ቅድሚያ
ላይ ለማዋልና ለማስፈጸም ኃላፊነት
ምዕራፍ አንድ
ለተሰጠው ባለሥልጣን አቤቱታ ቀርቦ
የመብት ጥያቄ
የመጨረሻ ውሣኔ በጽሑፍ
ስለሚቀርብበት
የጊዜ ገደብ እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፤
163. የይርጋ ጊዜ 3/ በይርጋ ጊዜ ተጠያቂ የሆነው ወገን
1/ በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ የሌላውን መብት በጽሑፍ ሲያውቅለት
ማንኛውም ክስ የጊዜ ገደቡ በዚህ አዋጅ ወይም ወይም በከፊል ሲፈጽምለት፤ ሆኖም
አግባብ ባለው ሌላ ሕግ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በዚህ ምክንያት የይርጋ ጊዜው የተቋረጠ
በስተቀር የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ የመብት ጥያቄ በአጠቃላይ ከ3 ጊዜ በላይ
ከሚቻልበት ቀን ጀምሮ እስከ 1 ዓመት ድረስ ሊቋረጥ አይችልም፡፡
ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡ 166. የይርጋ መብትን ስለመተው
2/ ሠራተኛው የሥራ ውሉ ከሕግ ውጭ
ማንኛውም ወገን የይርጋው ጊዜ ካለፈ በኋላ የይርጋ
ተቋርጦብኛል በማለት ወደ ሥራው ለመመለስ
ጊዜን እንደመቃወሚያ አድርጎ ለማንሳት ያለውን
የሚያቀርበው ክስ ውሉ በተቋረጠ በ3 ወር ጊዜ
መብት ሊተው ይችላል፡፡ ሆኖም የይርጋው ጊዜ
ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
ከማለቁ በፊት የሚደረግ የይርጋ መብት መተው ውጤት ክፍል
አይኖረውም፡፡ አሥራ
አንድ
167. ኃላፊነት የተሰጠው አካል ስላለው ሥልጣን
የአሠሪና
1/ የሥራ ክርክርን የሚወስነው ባለሥልጣን ክሱ
ሠራተኛ
ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት መዘግየቱን ጉዳይ
ካረጋገጠ በይርጋ የታገደውን ክስ መቀበል አዋጅ
ይችላል፡፡ ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነው አፈጻጸም
ምክንያት በተወገደ በ10 ቀን ውስጥ ክሱ ምዕራፍ
ካልቀረበ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ አንድ
የአሠሪና
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው
ሠራተኛ
ጠቅላላ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉት
አስተዳደር
በይርጋ የታገደውን ክስ ለመቀበል በቂ ምክንያት
171. የሚኒስትሩ ሥልጣን
ይሆናሉ:-
1/ ሚኒስትሩ ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም ሲባል ከዚህ
ሀ) የሠራተኛው መታመም፤
በታች በተዘረዘሩት እና በሌሎች አሠሪና
ለ) የሠራተኛው በትዕዛዝ ከመደበኛ የመኖሪያ ሠራተኛን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ
ሥፍራው ውጭ መዛወር፤ አስፈላጊውን መመሪያ ሊያወጣ ይችላል:-
ሐ) የሠራተኛው በብሔራዊ ጥሪ ላይ መገኘት፡፡
ሀ) ስለሙያ ደኅንነት፣ ጤንነትና የሥራ
ምዕራፍ ሁለት
አካባቢ ጥበቃ፤
የዕዳ ክፍያ
ቅድሚያ ለ) ስለሥራ ሁኔታ ደረጃዎች፤
ሐ) የሥራ አደጋዎችን ለይቶ ስለመመደብ፤
168. በቅድሚያ የመክፈል መብት
መ) ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር
በቅጥር ላይ ከተመሠረተ ግንኙነት የሚመነጭ ማንኛውም
በመመካከር ስለሴት ሠራተኞች
የሠራተኛ የክፍያ ጥያቄ ከማናቸውም የክፍያ
በተለይም ከባድ ወይም ለጤናቸው
ወይም የዕዳ ጥያቄ ቅድሚያ ይኖረዋል፡፡ ጎጂ ስለሆኑ ወይም የመውለድ
169. የዕዳ አከፋፈል ሥነ-ሥርዓት ሁኔታን ስለሚያውኩ ሥራዎች፤
1/ ማንኛውም ድርጅት በሚፈርስበት ጊዜ ፍርድ ሠ) የሥራ ፈቃድ ስለሚያስፈልጋቸው
አስፈጻሚዎች ወይም ፍርድ እንዲያስፈጽሙ በሕግ የውጭ አገር ዜጎች እና በአጠቃላይ
ወይም በፍርድ ቤት ሥልጣን የተሰጣቸው አካሎች የሥራ ፈቃድ ስለሚሰጥበት ሁኔታ፤
በአንቀጽ 168 የተመለከቱትን የዕዳ ጥያቄዎች አግባብ ረ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር
ባለው ባለሥልጣን ውሣኔ ከተሰጣቸው ቀን ጀምሮ በመመካከር በቤት ስለሚሠራ ውል
በ30 ቀን ውስጥ እንዲከፈሉ የማድረግ ግዴታ እንዲሁም የሙያ መልመጃ
አለባቸው፡፡ ስለሚሰጥባቸው ሙያዎችና ሥራዎች
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) በተጠቀሰው እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች፤
የጊዜ ገደብ ውስጥ በገንዘብ ማጣት ምክንያት ሰ) ስለሥራ ፈላጊዎችና ስለክፍት ሥራ
ዕዳዎቹ ሊከፈሉ ያልቻሉ እንደሆነ ገንዘብ ቦታዎች አመዘጋገብ ሥነ ሥርዓት፤
እንደተገኘ ወዲያውኑ ይከፈላሉ፡፡ ሸ) የሠራተኞች ቅነሳ ስለሚፈጸምበት ሥነ
170. በራሳቸው ቤት የሚሰሩ ሠራተኞች ያመረቷቸውን ሥርዓት፤
ዕቃዎች በዕዳ ለመያዝ ስላላቸው መብት
በራሳቸው ቤት የሚሠሩ ሠራተኞች ድርጅቱ በሚፈርስበት ቀ) በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች የሚሰጡ
ወይም በሚዘጋበት ጊዜ ከአሠሪው ከሚፈልጉት ዕዳ ጋር ክፍያዎችን ለመሸፈን ኢንሹራንስ
ተመጣጣኝ የሆነ በእጃቸው የሚገኙ ያመረቷቸውን መግባት ያለባቸውን ድርጅቶች
ዕቃዎች በዕዳ ሊይዙ ይችላሉ፡፡ ይህ እርምጃ በአንቀጽ ስለመወሰን፤
168 የተመለከተውን መብት ለማስጠበቅ እንደተደረገ
ሆኖ ይቆጠራል፡፡
በ) ቋሚ የሆነ የአማካሪ ቦርድ ስለሚቋቋምበት 6/ ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር
በመተባበር በሀገር ደረጃ የሙያ ስልጠና
እና ተግባሩና ኃላፊነቱ ስለሚወሰንበት
ስለሚሻሻልበት ሁኔታ ጥናት የማድረግና
ሁኔታ፤ ለተጠቃሚዎች የማሰራጨት፤ በአጠቃላይ
ተ) የግል ሥራና ሠራተኞች አገናኝ ኤጀንሲ በሀገር የሥራ ሥምሪት ፖሊሲን በትክክል በሥራ ላይ
ውስጥ የስራ ሥምሪት አገልግሎት የማዋል፡፡
ስለሚሳተፍበት ሁኔታ፤ 173. ሥራና ሠራተኛን ስለማገናኘት
ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት
ቸ) የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት
የሚከተሉትን ይጨምራል:-
አቅራቢዎች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር 1/ ሥራ ፈላጊዎችንና ከአሠሪዎች የሚገለጹ ክፍት የሥራ
ወረቀት ለማግኘት ሊያሟሉ ስለሚገባቸው ቦታዎችን የመመዝገብ፤
መስፈርቶች፤ 2/ በአሠሪዎች በተገለጹ ክፍት የሥራ
ኀ) የሙያ ደህንነትና ጤንነት ኮሚቴ ቦታዎች መሠረት ከተመዘገቡትና
ስለሚቋቋምበት ሁኔታ፡፡ ከቀረቡት ሥራ ፈላጊዎች መካከል መርጦ
2/ ሚኒቴትሩ የተቀናጀ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ የሚመጥኑትን ለውድድር የመላክ፤
አስተዳደር ሥርዓት በማቋቋም የአሠሪና ሠራተኛ 3/ ማንኛውም ዕድሜው 15 እና ከዚያ በላይ
ጉዳይ ሕጎችንና ፖሊሲዎችን ለማዘጋጀት፣ የሆነ ሥራ ፈላጊ አስፈላጊውን መረጃ
ለማስተባበር፣ ለመከታተልና ለማስፈጸም የሥራ ሲያቀርብ አግባብ ባለው አካል
ሥምሪት አገልግሎት፣ የሥራ ሁኔታዎች የመመዝገብ፡፡
መቆጣጠሪያ አገልግሎት እና የመንግሥት፣
174. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ በሀገር
የአሠሪዎች ማኅበራትና የሠራተኞች ማኅበራት
ተወካዮች ያካተተ ቋሚ የሆነ አማካሪ ቦርድ ውስጥ ሥራ ሥምሪት አገልግሎት አሰጣጥ
ያቋቁማል፡፡ ስለሚሳተፉበት ሁኔታ
3) አግባብ ያለው ባለስልጣን የአሠሪና ሠራተኛ በሀገሪቱ የተሟላ የሥራ ሥምሪት አገልግሎት
ግንኙነትን፣ የሥራ ሥምሪት አገልግሎትና የሥራ እንዲስፋፋ ለማድረግ የግል ሥራና ሠራተኛ
ሁኔታዎች መቆጣጠሪያ አገልግሎት አፈፃፀም አገናኝ ኤጀንሲ መንግስት በሚያወጣው
እያጠና ምክር የሚሰጠው የመንግሥት፣
መመሪያ መሠረት በዘርፉ ሊሳተፍ
የአሠሪዎች ማኅበራትና የሠራተኛ ማኅበራት
ይችላል፡፡
ተወካዮች ያካተተ ቋሚ የሆነ አማካሪ ቦርድ
175. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጄንሲ ፈቃድ
ያቋቁማል።
ስለማስፈለጉ
ዘርፍ አንድ
የሥራ ሥምሪት 1/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሀገር ውስጥ የግል
አገልግሎት ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ሆኖ
172. ስለሥራ ስምሪት አገልግሎት ለመሥራት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው
የሥራ ሥምሪት አገልግሎት አግባብ ካለው ባለስልጣን ፈቃድ
የሚከተሉትን ይጨምራል:- ማግኘት አለበት፡፡
1/ ማናቸውም የመሥራት ችሎታና ፍላጎት ያለው 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት
ግለሰብ የሥራ ዕድል እንዲያገኝ መርዳት፤ አግባብነት ያለው ባለስልጣን ፈቃድ
2/ ቀጣሪዎች ለሥራቸው ተስማሚ ሠራተኛ ለመስጠት፣ ለማደስ ወይም ለመተካት
እንዲያገኙ ማገዝ፤ የሚያስፈልገው የአገልግሎት ክፍያ
3/ የውጭ አገር ዜጎች በኢትዮጵያ ውስጥ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ
ተቀጥረው የሚሰሩበትን ሁኔታ የመወሰን፤ ይወሰናል፡፡
4/ ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶችና ድርጅቶች
176. የውጭ አገር ዜጎች ስለሚቀጠሩበት ሁኔታ
ጋር በመተባበር የሥልጠና ፕሮግራሞች እንዲቀየሱ
1/ ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ በኢትዮጵያ
የማገዝ፤
ውስጥ በማኛቸውም የሥራ መስክ ተቀጥሮ
5/ በሥራ ላይ ስለተሰማራውና በሥራ አጥነት
ስለሚገኘው የሰው ኃይል ጥናት የማድረግ፤
ለመሥራት የሚችለው ከሚኒስቴሩ የተሰጠውን የማያደርሱ መሆናቸውን የመቆጣጠርና
የሥራ ፈቃድ ሲይዝ ብቻ ነው፡፡ የማረጋገጥ፤
8/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት የሚወጡ
2/ የሥራ ፈቃድ የሚሰጠው በአንድ የሥራ መስክ
ደንቦችና መመሪያዎች የሚደነገጉትን
ለማገልገል እስከ ሦስት ዓመት ሲሆን በየዓመቱ
ለማስፈጸም አስተዳደራዊ እርምጃ
ይታደሳል፡፡ ሆኖም ሚኒስቴሩ የሦስት ዓመቱን
የመውሰድ፤
የጊዜ ገደብ እንደአስፈላጊነቱ ሊያሻሽለው ይችላል፡፡
3/ የውጭ አገር ዜጋው ለሥራው አስፈላጊ 9/ የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች እንዲሁም

አለመሆኑ በሚኒስቴሩ ሲረጋገጥ የሥራ ፈቃዱ የሥራ ሁኔታዎች መቆጣጠሪያ


ሊሰረዝ ይችላል፡፡ አገልግሎት ሕጋዊ ተግባሩን ሲያከናውን
4/ ሚኒስቴሩ የስራ ፈቃድ ለመስጠት፣ ለማደስ ወይም ባጋጠመ ጉድለት ምክንያት የሰጠው
ለመተካት በህግ መሰረት የአገልግሎት ዋጋ ውሣኔ ቅጣትን የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ
ሊያስከፍል ይችላል፡፡
እርምጃውን በሥራ ክርክር ወሳኝ
ዘርፍ ሁለት
የሥራ ሁኔታ አካሎች ወይም በፍርድ ቤት
መቆጣጠሪያ ለማስፈጸም ተገቢውን እርምጃ
አገልግሎት የመውሰድ፤
177. ስለሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት
10/ በግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር የስራ
የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት የሚከተሉትን
ይጨምራል:- ቦታዎች ቴክኒካል ፍተሻ፣ የምክርና
1/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት የሚወጡ ደንቦችና የስልጠና አገልግሎት ላይ ለሚሰማሩ
መመሪያዎች፣ ሌሎች አሠሪና ሠራተኛን
የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
በሚመለከቱ ሕጎች፣ የተመዘገቡ የኅብረት
ስምምነቶች፣ በአሠሪና ሠራተኛ ክርክር ጉዳዮች የመስጠትና ስራቸውን በአግባቡ
ስልጣን ባላቸው አካላት የተሰጡ ውሣኔዎችና ማከናወናቸውን የመቆጣጠር፡፡
ትእዛዞች ሥራ ላይ መዋላቸውን የማረጋገጥ፤
178. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ሥልጣንና ተግባር
2/ የሥራ ሁኔታን፣ የሙያ ደኅንነትን፣ ጤንነትና
1/ የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎትን
የሥራ አካባቢን በተመለከተ በዚህ አዋጅና
በሚመለከት ክትትልና ቁጥጥር የሚያደርጉ
በሌሎችም ሕጎች የወጡት ድንጋጌዎች በተግባር
ላይ መዋላቸውን የመቆጣጠር፣ የማስፈጸም፣ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች በሚኒስትሩ
ትምህርት የመስጠት፣ ጥናትና ምርምር ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን ይመደባሉ፡፡
የማካሄድና የሥራ ሁኔታዎች ደረጃ የማዘጋጀት፤ 2/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ተግባራቸውን
ለማስፈጸም በሚኒስትሩ ወይም አግባብ
3/ የሙያ በሽታን ዝርዝርና የአካል ጉዳት መጠን
ሠንጠረዥ የማዘጋጀት፤ ባለው ባለስልጣን የሚሰጣቸውን ማኅተም
ያለበት የመታወቂያ ወረቀት ይይዛሉ፡፡
4/ አደገኛ የሆኑትን ሥራዎች ወይም ድርጅቶች
3/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ለዚህ አዋጅ
ለይቶ የመመደብ፤
አንቀጽ 177 አፈጻጸም በማናቸውም የሥራ
5/ ስለሥራ ሁኔታዎች ጥናት የማድረግና ሰዓት በቅድሚያ ሳያሳውቁ ቁጥጥር
ስታትስቲክስ የመያዝ፤ ማድረግ በሚያስፈልግባቸው የሥራ
ቦታዎች ቀንም ሆነ ማታ ለመግባትና
6/ የሥራ ላይ አደጋን ለመከላከል ለሠራተኞች
ማናቸውም ምርመራ፣ ሙከራ፣ ወይም
የሚሰጥ የትምህርት ፕሮግራም የማዘጋጀት፤
ጥያቄ ለማካሄድ ስልጣን ያላቸው ሲሆን
7/ አዲስ ድርጅቶች ሲገነቡ፣ የነበሩት ሲስፋፉ፣ በተለይም በእነዚህ ብቻ ሳይወሰኑ:-
ሲታደሱ ወይም መሣሪያዎች ሲተከሉ ሀ) ማናቸውንም ግለሰብ በግል ወይም
በሠራተኞች ጤንነትና ደኅንነት ላይ ጉዳት ምስክሮች ባሉበት ለመጠየቅ፤
ለ) ጽሑፎችን፣ መዝገቦችንና ሌሎች ሰነዶችን ለመቆጣጣር፣ በውሳኔው መሰረት ተገቢው ትዕዛዝ
ለመገልበጥ ወይም ከነዚህ ጽሑፎች ለመቅዳት፤ እንዲተላለፍ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
ሐ) ሠራተኞች ተቀጥረው በሚሰሩበት ስፍራ ላለው ባለስልጣን ሃሳብ ያቀርባል፡፡

የሚገኝ ማናቸውንም ነገር በመጠኑ 180. ስለ ይግባኝ


ወስደው በሠራተኞች ላይ ጉዳት የማያደርስ
1/ አሠሪው በአንቀጽ 179 (1) እና (2)
መሆን አለመሆኑን ለመመርመር፤
መ) ሠራተኞች ተቀጥረው በሚሰሩበት ቦታ ሊለጠፉ
በሚሰጠው ትዕዛዝ ያልተስማማ እንደሆነ
የሚገባቸው ማስታወቂያዎች መለጠፋቸውን በ5 የስራ ቀናት ውስጥ ስልጣን ላለው
ለማረጋገጥ፤ የስራ ክርክር ሰሚ ፍርድ ቤት ይግባኝ
ሠ) የሠራተኞችን ጤንነትና ደህንነት ለማረጋገጥ ለማለት ይችላል፡፡ ሆኖም በሠራተኞቹ
ማናቸውንም ሠራተኛ ፎቶግራፍ ማንሳት፣ ጤንነትና ደኅንነት ላይ ወዲያውኑ አደጋ
ህንፃ፣ ክፍል፣ መኪና፣ የፋብሪካ መሳሪያ ዕቃ የሚያደርሰውን ሁኔታ ለመከላከል
ለመለካት፣ በስዕል ለመቅረጽ፣ ወይም በአንቀጽ 179 (2) (ለ) መሰረት የስራ ሁኔታ
ለመሞከር ማንኛውም ሰነድ ለመቅዳት ተቆጣጣሪው የሰጠው ትዕዛዝ ይግባኝ
ስልጣን አለው፡፡ እስኪታይ ድረስ ከመፈፀም አይታገድም፡፡

4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3)(ሐ) መሰረት 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት
ለዓይነት የሚወሰድ ነገር በቅድሚያ ለአሠሪው በቀረበው ይግባኝ ላይ ስልጣን ያለው
ሊነገረውና በሚወስድበትም ጊዜ ስራ አካል የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡
አስኪያጁ ወይም ወኪሉ በስፍራው ለመገኘት አሠሪው ይግባኝ ሳይጠይቅ የጊዜ ገደቡ
መብት አለው፡፡ ካለፈ ውሳኔው ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
179. በሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች የሚወሰዱ እርምጃዎች 181. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎችን ተግባርና ኃላፊነት
1/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ በማናቸውም ድርጅት ስለመወሰን
አጥር ግቢ ውስጥ በፋብሪካው፣ በመሳሪያዎቹ 1/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ስራቸውን
ወይም በዕቃዎቹ ወይም የድርጅቱ ሥራ
ያለአድልዎና ትክክለኛ በሆነ መንገድ
በሚካሄድበት አሰራር ምክንያት ለሠራተኞቹ
ማከናወን አለባቸው፡፡ ከአሠሪዎችም ሆነ
ጤንነትና ደኅንነት አስጊ ሆኖ ሲገኝ ሁኔታውን
ከሠራተኞች የሚቀርቡላቸውንና ተገቢ
ለማሻሻል አሠሪው በተወሰነ ጊዜ ውስጥ
መስለው የታዩዋቸውን ምክሮችና ሀሳቦች
አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ እንዲወስድ
ተቀብለው መመዘን ይኖርባቸዋል፡፡
ማዘዝ ይችላል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት 2/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ
አሠሪው ትዕዛዙን ከተቀበለ በኋላ በተወሰነ በዚህ አዋጅ መሰረት የመቆጣጣር
ጊዜ ውስጥ አስፈላጊውን እርምጃ ሳይወስድ ተግባሩን ሲፈጽም ያገኘውን
ቢቀር የስራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው:- ማንኛውንም የፋብሪካ፣ የንግድ ወይም
ሀ) ለሠራተኞቹ ጤንነትና ደኅንነት የሌሎች የስራ ክፍሎች ምስጢር በዚህ
የሚያሰጋው ሁኔታ ይወገድ ዘንድ ስራ ላይ ሳለ ወይም ከተሰናበተ በኋላ
አስፈላጊውን ለውጥ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ለማንም ሰው መግለጽ የለበትም፡፡
3/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ
እንዲፈፀም፤
ስለአንድ ጉድለት ወይም የህግ
ለ) ሁኔታው በሠራተኞቹ ጤንነትና ደኅንነት ድንጋጌዎች መተላለፍ አቤቱታ የደረሰው
ላይ ወዲያውኑ ጉዳት የሚያደርስ ሲሆን እንደሆነ አቤቱታው ከየት እንደደረሰው
አደጋውን ለመከላከል ማናቸውንም ጉዳዩ ከሚመለከተው የሚኒስቴር መስሪያ
ቤት ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
አስፈላጊ እርምጃ ጊዜ ሳይወስድ እንዲፈፅም
ኃላፊ በስተቀር ለሌላ ሰው መግለፅ
ለአሠሪው ትዕዛዝ መስጠት ይችላል፡፡ አይኖርበትም፡፡ በተለይም የቁጥጥር
3/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው በቴክኒክ ወይም በህግ ጉብኝት የሚደረገው ለሥራ ሁኔታ
ረገድ ጥርጣሬ የሚያሳድርበት ጉዳይ ሲያጋጥመው መቆጣጠሪያ አገልግሎት አቤቱታ
ወዲያውኑ አስፈላጊው ውሳኔ እንዲሰጥበት እና
ስለቀረበ መሆኑን ለአሠሪውም ሆነ ለወኪሉ ክፍል
መግለፅ የለበትም፡፡ አስራ
4/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ የመቆጣጠር ተግባሩን ሁለት
ለመፈፀም በአንድ ድርጅት የስራ ቦታ ሲገኝ ስለአስተዳ
የድርጅቱ ስራ አፈፃፀምን የሚያስተጓጉል ደራዊ
ካልሆነ በስተቀር በድርጅቱ ውስጥ መገኘቱን እርምጃ
ለአሠሪው ማስታወቅ አለበት፡፡ እና ልዩ ልዩ
5/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ ራሱ ድንጋጌዎ
ባለንብረት ወይም የጥቅም ተካፋይ የሆነበትን ች
ምዕራፍ
ድርጅት እንዲቆጣጠር አይፈቀድለትም፡፡
6/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች በስራ ክርክርና አንድ
በኅብረት ድርድር ውስጥ በአስማሚነት ሆነ አስተዳደራ
በሽምግልና መልክ በምንም አይነት ጣልቃ ዊ
መግባት አይችሉም፡፡ እርምጃዎ
182. የተከለከሉ ድርጊቶች ች
የሚከተሉትን ድርጊቶች መፈፀም የሥራ 184. ጠቅላላ
ሁኔታ ተቆጣጣሪው ሥራውን እንዳይሰራ በወንጀል የሚወሰዱ እርምጃዎች
እንደመከልከል ያስቆጥራል:- እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ አዋጅ ከአንቀጽ
1/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው ወደስራ ቦታ 185 እስከ 187 የተመለከቱት አስተዳደራዊ
እንዳይገባ ወይም በግቢው ውስጥ እንዳይቆይ እርምጃዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
መከልከል፤
185. በአሠሪ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች
2/ ለሥራው አስፈላጊ የሆነውን ሰነድ ወይም
1/ ማንኛውም አሠሪ:-
መዝገብ እንዳይመረምር መከልከል፤
ሀ) በዚህ አዋጅ ከተወሰነው ሰዓት በላይ
3/ የሥራ አደጋና ስለሁኔታው የሚገልፁ ሠራተኛው አብልጦ እንዲሰራ
መረጃዎችን ከሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው በማድረግ ወይም በማንኛውም
መደበቅ፤ አኳኋን የስራ ሰዓት ድንገጌን የጣሰ፤
4/ በሌሎች ሁኔታዎች የሥራ ሁኔታ ለ) በዚህ አዋጅ ስለሳምንት ዕረፍት፣
ተቆጣጣሪውን ስራ ማዘግየትና እንቅፋት ስለህዝብ በዓላትና ስለፈቃዶች
መፍጠር፡፡ የተደነገጉትን የተላለፈ፤ ወይም
183. የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት
ሐ)በዚህ አዋጅ አንቀጽ 19 የተደነገገውን
1/ ማንኛውም ሰው ልዩ ሙያና ቴክኒካል ፍተሻ
የተላለፈ አሠሪ፤ የአሠሪ ድርጅትን
በሚጠይቁ ስራዎች የስራ ቦታዎች ቴክኒካል
ኢኮኖሚ እና የአደረጃጀት ሁኔታ
ፍተሻ፣ የምክርና የስልጠና አገልግሎት ላይ
እንዲሁም የጥፋቱ አፈጻጸም ደረጃ
ለመሰማራት ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
ግምት ውስጥ በማስገባት
ባለስልጣን አመልክቶ ሲፈቀድለት የብቃት
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር
ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ይሰጣል።
5ሺ እስከ ብር 10 ሺ በሚደርስ፤
2/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) መሰረት ለሁለተኛ ጊዜ የተፈጸመ ሲሆን ከብር
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 10 ሺ እስከ ብር 15ሺ እና ጥፋቱ
ሲፈቅድ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ለሶስተኛ ጊዜ የተፈጸመ እንደሆነ
ይሰጣል። ከብር 15ሺ እስከ ብር 30 ሺ
በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ ሆኖም
3/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) መሰረት የብቃት ድርጊቱ ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለማግኘት ግን የድርጅቱን መዘጋት
የሚከፈለው የአገልግሎት ክፍያ መጠንና ያስከትላል፡፡
ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች የሚኒስትሮች ምክር 2/ ማንኛውም አሠሪ:-
ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናሉ፡፡
ሀ) በዚሁ አዋጅ አንቀጽ 12 (5) የተጠቀሱትን የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር 5ሺ እስከ
ግዴታዎችን ያልፈፀመ፤
ብር 20 ሺ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ከብር 20 ሺ
ለ) በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን መዝገብ መያዝ
እስከ ብር 40 ሺ፤ ጥፋቱ ከሁለት ጊዜ በላይ
ግዴታዎችን ያልፈጸመ እንዲሁም በአዋጁ
መሰረት ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ከተፈጸመ እስከ ብር 70 ሺ በሚደርስ መቀጮ
ባለስልጣን የሚጠይቀውን መረጃ በሚፈለገው ይቀጣል፡፡ ድርጊቱ ከሶስት ጊዜ በላይ
ዓይነትና በተገቢው ጊዜ ያላቀረበ፤ ከተፈጸመ ግን የድርጅቱን መዘጋት
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 14(1) የተደነገገውን ያስከትላል፡፡
የጣሰ፤ ወይም 2) የአሠሪ ድርጅት ኢኮኖሚ እና የአደረጃጀት
መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 26(2) የተደነገገውን ሁኔታ እንዲሁም የማኅበሩ አጠቃላይ
በመተላለፍ የሥራ ውል ያቋረጠ ሁኔታ እና የጥፋት አፈጻጸም ደረጃ ግምት
ማንኛውም አሠሪ፤ የአሠሪ ድርጅትን ውስጥ በማስገባት፤
ኢኮኖሚ እና የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም በአዋጁ አንቀጽ 131 (2) ወይም (4)
የጥፋቱ አፈጻጸም ደረጃ ግምት ውስጥ
የተመለከተውን ግዴታ የተላለፈ አሠሪ፣
በማስገባት የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን
የሠራተኛ ማኅበር፣ የሠራተኛ ማኅበር መሪ
ከብር 10 ሺ እስከ ብር 20 ሺ በሚደርስ፤
ወይም አሠሪውን ወክሎ የሚሰራ ሰው፤
ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር 20 ሺ
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር 5ሺ እስከ
እስከ ብር 40 ሺ በሚደርስ፤ ጥፋቱ
ብር 20 ሺ፣ ጥፋቱ ለሁለተኛ ጊዜ የተፈጸመ
ለሶስተኛ ጊዜ የተፈጸመ እንደሆነ ከብር 40
ሲሆን ከብር 20 ሺ እስከ ብር 40 ሺ፤ ጥፋቱ
ሺ እስከ ብር 60 ሺ በሚደርስ መቀጮ
ከሁለት ጊዜ በላይ የተፈጸመ ሲሆን እስከ ብር
ይቀጣል፡፡ ሆኖም ድርጊቱ ከሶስት ጊዜ
70 ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡
በላይ ከተፈጸመ ግን የድርጅቱን መዘጋት
ያስከትላል፡፡ 187. በኤጀንሲ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች
186. በማንኛውም ወገን ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች 1/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅና አዋጁን
ተከትለው በወጡ ደንብ እና መመሪያዎች
1) ማንኛውም አሠሪ፣ የአሠሪ ማኅበር፤ የሠራተኛ
መሠረት ፈቃድ ሳያወጣ በኢትዮጵያ
ማህበር፣ የሠራተኛ ማኅበር መሪ ወይም አሠሪውን
ውስጥ ሥራና ሠራተኛን ያገናኘ እንደሆነ
ወክሎ የሚሰራ ሰው:-
ከአምስት ዓመት ባላነሰ ከአስር ዓመት
ሀ) በዚህ አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ መሰረት ባልበለጠ እሥራትና በብር 100000
በወጡ ደንቦች ወይም መመሪያዎች /በአንድ መቶ ሺ ብር/መቀጮ ይቀጣል፡፡
መሰረት ስለሠራተኛ ደህንነት የተደነገጉትን 2/ ማንኛውም ኤጀንሲ ፈቃዱ በታገደበት
በመተላለፍ የሠራተኞችን ህይወት ወይም ወቅት ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት
ጤንነት ለከባድ አደጋ የሚያጋልጥ ድርጊት ተግባር የፈፀመ እንደሆነ ከሦስት ዓመት
የፈጸመ ወይም በዚህ አዋጅ ለሴት ባላነሰ ከአምስት ዓመት ባልበለጠ
ሠራተኞች ወይም ለወጣት ሠራተኞች እሥራትና በብር 75ሺ /ሰባ አምስት ሺ
ሊደረግ ስለሚገባው ልዩ እንክብካቤ ብር/ መቀጮ ይቀጣል፡፡
የተደነገጉትን የተላለፈ፤ 3/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ (1) እና(2)
ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 117 የተደነገገውን የተላለፈ፤ ከተመለከቱት ውጭ በዚህ አዋጅ
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 161 የተደነገገውን የተላለፈ፤ መሠረት የወጣውን ደንብ ወይም
መመሪያ በመጣስ ጥፋት የፈፀመ
መ) በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ህጎች
ማንኛውም ሰው እስከ ሁለት ዓመት
ድንጋጌዎች መሰረት የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ
በሚደርስ እስራት ወይም እስከ ብር 75 ሺ
የሚሰጠውን ትዕዛዝ ያላከበረ፤
/ሰባ አምስት ሺ ብር/ በሚደርስ የገንዘብ
ሠ) ኃላፊነት ለተሰጣቸው ባለሥልጣኖች ሆነ ብሎ
መቀጮ ይቀጣል፡፡
ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ ወይም መግለጫ
የሰጠ፤ 188. ክስ የማቅረብ ስልጣን
ይህን አዋጅና በስሩ የሚወጡትን ደንቦችና 1/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጆች ቁጥር
መመሪያዎች በመተላለፍ የሚፈፀሙ ጥፋቶችን 377/1996፣ 466/1997፣ 494/1998 እና
በሚመለከት በዚህ አዋጅ የሥራ ክርክርን የሥራና ሠራተኛ ማገናኘት አገልግሎት
በሚወስኑ አካሎች አቅርቦ የማስወሰን ስልጣን አዋጅ ቁጥር 632/2001 ተሽረዋል፡፡
ያላቸው የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ናቸው፡፡ 2) ይህን አዋጅ የሚቃረኑ ሕጎች፣ ደንቦች፣
ምዕራፍ ሁለት መመሪያዎችና ውሣኔዎች ይህን አዋጅ
ልዩ ልዩ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚ
ድንጋጌዎች አይሆኑም።
189. የይርጋ ጊዜ
193. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ
በዚህ አዋጅ የተጠቀሰው ማንኛውም ጥፋት ከተፈፀመበት ቀን
ጀምሮ 1 ዓመት ካለፈው ክስ ማቅረብ አይቻልም፡፡ ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት
190. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል።
አዲስ አበባ ነሐሴ 30 ቀን 2011 ዓ.ም
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 192 የተደነገገው ቢኖርም ይህ አዋጅ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ
ከመጽናቱ በፊት፤ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ
ፕሬዚዳንት
1/ በአዋጅ ቁጥር 377/1996 (እንደ ተሻሻለ)
መሰረት የወጡ ደንብና መመሪያዎች ከዚህ
አዋጅ ጋር እስካልተቃረኑ ድረስ
ተፈጻሚነታቸው ይቀጥላል፡፡

2/ በአዋጅ ቁጥር 377/1996 (እንደ ተሻሻለ)


መሰረት የተደረጉ የኅብረት ስምምነቶች በዚህ
አዋጅ መሰረት እንደተደረጉ ተቆጥረው አዋጁ
ተፈጻሚ ይሆንባቸዋል፡፡
3/ በአዋጅ ቁጥር 377/1996 (እንደ ተሻሻለ)
መሰረት የተቋቋሙ የአሠሪም ሆነ የሠራተኛ
ማኅበራት በዚህ አዋጅ መሰረት እንደተቋቋሙ
ተቆጥረው አዋጁ ተፈጻሚ ይሆንባቸዋል፡፡

4/ በአዋጅ ቁጥር 377/1996 (እንደ ተሻሻለ)


መሰረት የተቋቋሙ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ
ወሳኝ ቦርዶች እና የአሠሪና ሠራተኛ አማካሪ
ቦርድ በዚህ አዋጅ መሰረት እንደተቋቋሙ
ተቆጥረው ይህ አዋጅ ተፈጻሚ ይሆንባቸዋል፡፡
5/ በማናቸውም አካላት በመታየት ላይ ያሉ የሥራ
ክርክሮች ይህ አዋጅ ከመፅናቱ በፊት በነበረው
ህግ መሰረት በተጀመሩበት ሥርዓት ፍፃሜ
ያገኛሉ፡፡

191. ስለ አካል ጉዳት መጠን አወሳሰን


በአንቀጽ 102 (1) የተመለከተው የአካል ጉዳት መጠን
ሠንጠረዥ እስኪወጣ ድረስ የህክምና ቦርድ
ቀድሞ በሚሰራበት አኳኋን ይቀጥላል፡፡
192. የተሻሩ ሕጎች

You might also like