Professional Documents
Culture Documents
1156 2011
1156 2011
ጋዜጣ
ታውጇል:-
ክፍል
አንድ
ሃያ አምስተኛ ዓመት ቁጥር 89
ጠቅላላ
አዲስ አበባ ነሐሴ 30 ቀን 2ሺ11 ዓ.ም 1. አጭር ርዕስ
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት ይህ አዋጅ “የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር
የወጣ 1156/2011” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ማውጫ 2. ትርጓሜ
አዋጅ ቁጥር 1156/2011 ዓ.ም በዚህ አዋጅ ውስጥ:-
7/ “የሥራ ሁኔታ” ማለት በአሠሪና ሠራተኞች መካከል ያለ ሀ) የሥራ ውል ተዋዋይ ወገን ባለመሆን በአገር
ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን ይህም የሥራ ሰዓትን፣ ውስጥ ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት፤
ደመወዝን፣ ፈቃዶችን፣ ሠራተኞች ከሥራ ወይም
በሚሰናበቱበት ጊዜ የሚገባቸውን ክፍያዎች፣ ጤንነትና ለ) ከሠራተኛው ጋር የሥራ ውል ስምምነት
ደኅንነት፣ በሥራ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው በማድረግ ሠራተኛውን ለአገር ውስጥ
ሠራተኞች የሚከፈል ካሣ፣ ሠራተኞች ከሥራ ሥራ ለአገልግሎት ተጠቃሚ ድርጅት
የሚቀነሱበትን ሁኔታ፣ የቅሬታ አቀራረብ ሥርዓቶችንና የሚያቀርብና ሠራተኛውን የማስተዳደር
የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡ ኃላፊነት ያለው ሰው ወይም ሁለቱን
8/ “ክልል”ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አገልግሎቶች አጣምሮ የሚሰጥ ሰው
ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 47(1) የተጠቀሰ ነው፡፡
ማንኛውም ክልል ሲሆን ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም
14/ “ፈቃድ” ማለት በግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝነት
የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን
ሥራ ላይ ለመሰማራት የሚያስችል አግባብ
ይጨምራል፡፡
ባለው ባለሥልጣን ለግል ሥራና ሠራተኛ
9/ “ማኅበራዊ ምክክር” ማለት የአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ የሚሰጥ የምስክር ወረቀት፡፡
ማኅበራት በሁለትዮሽ ወይም መንግሥትን ጨምሮ 15/ “በሰራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ” ማለት
በሦስትዮሽ መድረክ ማኅበራዊ አገልግሎቶች ብሔርን፣ ዘርን፣ ቀለምን ፆታን፣ ሐይማኖትን፣
ስለሚስፋፉበት፣ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ስላሉ የፖለቲካ አመለካከትን፣
ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች መረጃ ኤች.አይ.ቪን/ኤድስን፣የአካል ጉዳትን እና ሌላ
በመለዋወጥና ምክክር ወይም ድርድር በማድረግ ሁኔታን መሠረት በማድረግ የሠራተኛውን
መግባባት ላይ የሚደርሱበት ሂደት ነው። በእኩልነት የመስተናገድ ወይም እኩል እድል
10/ “የሥራ መሪ” ማለት በሕግ ወይም እንደድርጅቱ የሥራ ሁኔታን የሚያስቀር ወይም የሚያጠብ ማለት
ጠባይ በአሠሪው በተሰጠው የውክልና ሥልጣን ነው፡፡
መሠረት የሥራ አመራር ፖሊሲዎችን የማውጣትና 16/ “የግል አገልግሎት ቅጥር” ማለት ለትርፍ
የማስፈፀም ሥልጣን ያለው ወይም ሠራተኛን በሚካሄድ ሥራ ላይ ያልተመሰረተ ሥራ ሆኖ
የመቅጠር፣ የማዘዋወር፣ የማገድ፣ የማሰናበት ወይም ለአሰሪውና ለቤተሰቡ ፍጆታ የሚውል በቤት
የመመደብ ተግባሮችን የመወሰን ሥልጣን ያለው ውስጥ የሚሰጥ አገልግሎት ሲሆን እንደ
ግለሰብ ሲሆን፣ እነዚህን የሥራ አመራር ጉዳዮች ምግብ ዝግጅት፣ ጽዳት፣ ሞግዚትነት፣ የጥበቃ
አስመልክቶ የአሠሪውን ጥቅም ለመጠበቅ አሠሪው ሥራ፣ ሹፌርነት፣ አትክልተኝነት እና
ሊወስደው ስለሚገባው እርምጃ በማንም ሳይመራ የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
የራሱን የውሳኔ ሃሣብ የሚያቀርብ የሕግ አገልግሎት 17/ “የንግድ መልክተኛ ወይም ወኪል” ማለት
ኃላፊን ይጨምራል፡፡ በንግድ ህጉ ያለውን ትርጉም የሚይዝ
11) “ወሲባዊ ትንኮሳ” ማለት በንግግር፣ በምልክት ይሆናል፡፡
ወይም በሌላ ማናቸውም አድራጎት አንዱ ሌላውን
18/ “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው
ከፈቃዱ ውጭ ለወሲባዊ ተግባር ፈቃደኛ እንዲሆን
ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው
ማባበል፣ መገፋፋት፣ ተፅዕኖ ማሳደር ነው፡፡
አካል ነው፡፡
12/ “ወሲባዊ ጥቃት” ማለት ኃይል የተቀላቀለበት
ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም የዚሁ ድርጊት ሙከራ ነው፡፡ 19/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም ፆታ
የአንድ ድርጅት ባለቤትነት መብት ወደ ሌላ ሲተላለፍ ለማገድ አሠሪው ለእገዳው ምክንያት የሆነው ሁኔታ
ባጋጠመው በ3 የሥራ ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ
የሥራ ውሉን የማሻሻል ውጤት አይኖረውም፡፡
ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን በጽሑፍ
ዘርፍ አምስት
ማስታወቅ አለበት፤
ከሥራ ውል
የሚመነጩ 20. በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን
መብቶችና የሚሰጥ ውሣኔ
ግዴታዎችን 1/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
ለጊዜው በአንቀጽ 19 የተጠቀሰው የጽሑፍ ማስታወቂያ
ስለማገድ
በደረሰው በሦስት የሥራ ቀናት ውስጥ
17. ጠቅላላ
ለእገዳው በቂ ምክንያት ስለመኖሩ ይወስናል፡፡
1/ ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና ግዴታዎች
ሆኖም ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው
በዚህ ዘርፍ በተመለከተው አኳኋን ለጊዜው ባለስልጣን በሦስት የሥራ ቀናት ውስጥ
ሊታገዱ ይችላሉ፡፡
ውሳኔውን ካላሳወቀ እግዱን እንደፈቀደ
2/ ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና ግዴታዎች ይቆጠራል፤
ለጊዜው መታገድ የሥራ ውልን የሚያስቀር 2/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
ወይም የሚያቋርጥ አይሆንም፤ ሆኖም:- ለእገዳው በቂ ምክንያት የሌለ መሆኑን ከወሰነ
ሀ) ሠራተኛው የመሥራት ግዴታ የለበትም፤ ሥራውን እንዲጀመርና ታግዶ ለነበረበትም ጊዜ
ለ) በዚህ አዋጅ ወይም በኅብረት ስምምነት በሌላ ክፍያ እንዲደረግ ያዛል፤
አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር አሠሪው ደመወዝ፣ 3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ወይም (2)
ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች እና አበል የመክፈል መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው
ግዴታ አይኖርበትም፡፡ ባለስልጣን በተሰጠ ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን
18. የማገድ ምክንያቶች ውሣኔው በተሰጠ በአምስት የሥራ ቀናት ውስጥ
ሥልጣን ላለው የሥራ ክርክር ሰሚ ፍርድ ቤት
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 17 መሠረት ለማገድ በቂ ምክንያት
ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡
የሚሆኑት የሚከተሉት ናቸው:- 21. ለእገዳ ምክንያት መኖሩን የማረጋገጥ ወይም
1/ በሠራተኛው ጥያቄ ያለክፍያ በአሠሪው የሚሰጥ የማጽደቅ ውጤት
ፈቃድ፤
1/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
2/ ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር ወይም ሕዝባዊ
ለእገዳ ምክንያት መኖሩን ሲያረጋግጥ ወይም
አገልግሎት ለመስጠት በሚመረጥበት ጊዜ ለዚሁ
ሲያጸድቅ የእገዳውን ጊዜ ይወስናል፡፡ ሆኖም
ዓላማ ፈቃድ ሲወስድ፤
የተባለው የእገዳ ጊዜ ከ90 ቀናት መብለጥ
3/ ሠራተኛው ከ30 ቀን ለማይበልጥ ጊዜ ሲታሰር እና የለበትም፡፡
የሠራተኛው መታሰር በ10 ቀን ውስጥ ለአሠሪው 2/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)
ሲነገረው ወይም ይህንኑ አሠሪው ማወቅ ሲገባው፤ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ሥራውን እንደገና
ለመቀጠል የማይችል መሆኑን ሚኒስቴሩ
4/ ብሔራዊ ጥሪ፤
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን ካመነ
5/ ከ10 ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የድርጅቱን ሥራ ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ በአንቀጽ 39
በሙሉም ሆነ በከፊል የሚያቋርጥ ከአቅም በላይ የሆነ እና 44 የተመለከቱትን ጥቅሞች የማግኘት
ምክንያት፤ መብት አለው፡፡
22. የእገዳ ጊዜ ማብቃት የሚያስከትለው ውጤት 2) የሥራ ውል በስምምነት መቋረጥ
ሠራተኛው የእገዳ ጊዜ ካበቃ በኋላ በሚቀጥለው የሥራ የሚጸናውና በሠራተኛውም ላይ አስገዳጅ
ቀን በሥራው ላይ መገኘት አለበት፡፡ አሠሪውም ለሥራ የሚሆነው የተደረገው ስምምነት በጽሑፍ
የሚቀርበውን ሠራተኛ ከሙያው ጋር አግባብነት ሲሆን ነው፡፡
ባለው የሥራ መደብ ላይ ቀድሞ ሲከፈለው የነበረውን ዘርፍ
ደመወዙን በመጠበቅ ወደ ሥራው መመለስ አለበት፡፡ ሁለት
ምዕራፍ ሁለት የሥራ
የሥራ ግንኙነት ውልን
ስለማቋረጥ በተዋዋይ
23. ጠቅላላ ወገኖች
1/ የሥራ ውል የሚቋረጠው በአሠሪው ወይም አነሳሽነት
ስለማቋረ
በሠራተኛው አነሳሽነት ወይም በሕግ በተደነገገው
ጥ
መሠረት ወይም በኅብረት ስምምነት ወይም
በተዋዋይ ወገኖች በሚደረግ ስምምነት ይሆናል፡፡
ንዑስ ዘርፍ አንድ
2/ የአንድ ድርጅት ከሌላው ጋር መቀላቀል ወይም
በአሠሪ አነሳሽነት የሚደረግ የሥራ ውል ማቋረጥ
መከፋፈል ወይም የባለቤትነት መብት ወደ ሌላ
26. ጠቅላላ
መተላለፍ የሥራ ውልን የማቋረጥ ውጤት
አይኖረውም፡፡ 1/ የሥራ ውል ከሠራተኛው ጠባይ ወይም
ዘርፍ አንድ የሠራተኛው የመሥራት ችሎታን
የሥራ ውልን ከሚመለከቱ ግልጽ ሁኔታዎች ወይም
በሕግ ወይም ከድርጅቱ ድርጅታዊ አቋም ወይም የሥራ
በስምምነት እንቅስቃሴ ጋር ግንኙነት ባላቸው ምክንያቶች
መሠረት ብቻ ሊቋረጥ ይችላል፡፡
ስለማቋረጥ
2/ የሚከተሉት የሥራ ውልን ለማቋረጥ ተገቢ
24. በሕግ በተደነገገው መሠረት የሥራ ውልን ስለማቋረጥ
ምክንያቶች ሆነው ሊቆጠሩ አይችሉም:-
የሥራ ውል ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች ሀ) ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር አባል
ይቋረጣል፤ መሆኑ ወይም በማኅበሩ ሕጋዊ ተግባሮች
1/ ለተወሰነ ሥራ የተደረገ የሥራ ውል በውሉ ተካፋይ መሆኑ፤
የተጠቀሰው ሥራ ሲያልቅ፤
ለ) ሠራተኛው የሠራተኞች ተጠሪ ሆኖ
2/ ሠራተኛው ሲሞት፤ ለመሥራት መፈለጉ ወይም መሥራቱ፤
ሐ) ሠራተኛው በአሠሪው ላይ ቅሬታ ማቅረቡ
3/ ሠራተኛው አግባብ ባለው ሕግ መሠረት በጡረታ ወይም በፍርድ ቤት በቀረበ ክስ ወይም
ሲገለል፤ በሌላ ሰው ክስ ተካፋይ መሆኑ፤
35. የማስጠንቀቂያ ጊዜ
1/ ለማጁ የሙያ መልመጃ ስልጠናውን በትጋት ለ) አሠሪው በገዛ ፈቃዱ የውሉን ይዘት የለወጠ
ለ) ከምሽቱ 4 ሰዓት እስከ ንጋቱ 12 ሰዓት ለሚሠራ 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው
የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራው በሰዓት ተፈጻሚ የሚሆነው ከዚህ በታች
የሚከፈለው ደመወዝ በአንድ ሦስት አራተኛ ለተመለከቱትና ተመሳሳይ ለሆኑ ሥራዎች
(በአንድ ነጥብ ሰባ አምስት) ተባዝቶ፤ ይሆናል:-
ሐ) በሳምንት የዕረፍት ቀን የሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሀ) ለጠቅላላው ሕዝብ ኑሮ አስፈላጊ የሆኑ
ሥራ ለመደበኛው ሥራው በሰዓት ሥራዎች ወይም ለጤንነት፣ ለመዝናኛ
የሚከፈለው ደመወዝ በ2 ተባዝቶ፣ ወይም ለባህላዊ ጉዳይ የሚከናወኑ
መ) በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ሥራዎች፤
ለመደበኛ ሥራው በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ
ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 137 (2) የተመለከቱት
በሁለት ተኩል(በአንድ ነጥብ አምስት)
ለሕዝብ አስፈላጊ የሆኑ አገልግሎቶች፤
ተባዝቶ፣
ሐ) በሥራው ባሕርይ ወይም በቴክኒክ
2/ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለደመወዝ መክፈያ በተወሰነው
ምክንያት ቢቋረጥ ወይም ለሌላ ጊዜ
ቀን ከደመወዝ ጋር ተደምሮ ይከፈላል፡፡ ቢተላለፍ ችግር ወይም ጉዳት
ምዕራፍ ሁለት የሚያስከትል ስራ፡፡
የሣምንት 71. በሣምንት የዕረፍት ጊዜ ሊከናወን የሚችል ሥራ
የዕረፍት ጊዜ
69. ጠቅላላ 1/ ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች
የድርጅቱን መደበኛ ተግባር የሚያደናቅፉ
1/ ማንኛውም ሠራተኛ በ7 ቀናት ጊዜ ውስጥ ሁኔታዎችን ለማስወገድ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ
ያልተቆራረጠ ከ24 ሰዓት የማያንስ የሣምንት ብቻ ሠራተኛው በማናቸውም የሳምንት
ዕረፍት ያገኛል፡፡ የዕረፍት ጊዜው እንዲሠራ ለማድረግ ይቻላል:-
2/ የሣምንት ዕረፍት ጊዜ በኅብረት ስምምነት ወይም
ሀ) አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ
በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር
ሲያሰጋ፤
በተቻለ መጠን:-
ለ) ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ
ሀ) እሁድ ቀን ይውላል፤
ሲያጋጥም፤
ሐ) በአስቸኳይ የሚሰራ ሥራ ሲያጋጥም፤ 1/ አንድ ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ መሠረት
2/ በአንቀጽ 68 (1) (ሐ) የተመለከተው እንደተጠበቀ ሳይከፋፈል የሚሰጥ የዓመት ፈቃድ ከክፍያ
ሆኖ በዚህ ምዕራፍ በተመለከተው መሠረት በሣምንት ጋር ያገኛል፡፡ የፈቃዱ ጊዜ በምንም ሁኔታ ከዚህ
የእረፍት ጊዜ እንዲሠራ ከተደረገ በሌላ ጊዜ የማካካሻ እረፍት በታች ከተመለከተው ማነስ የለበትም:-
2/ የዓመት ፈቃድ ሠራተኛው ሲጠይቅና አሠሪውም ሲስማማ 82. ለማኅበር ሥራ የሚሰጥ ፈቃድ
ሊተላለፍ ይችላል፡፡ የሠራተኞች ማኅበር መሪዎች የሥራ ክርክር ለማቅረብ፣
የኅብረት ስምምነት ለመደራደር፣ በማኅበር
3/ አሠሪው የሥራ ሁኔታ ሲያስገድደው የሠራተኛውን
ስብሰባ ለመገኘት፣ በሴሚናሮችና በሥልጠና
የፈቃድ ጊዜ ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡
ለመካፈል እንዲችሉ ከክፍያ ጋር ፈቃድ
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) እና (3) መሠረት ይሰጣቸዋል፡፡ ፈቃዱም የሚሰጥበት ሁኔታ
የተላለፈው የዓመት ፈቃድ ከሚቀጥለው 2 ዓመት በኅብረት ስምምነት ሊወሰን ይችላል፡፡
በላይ ሊራዘም አይችልም፡፡ 83. ልዩ ተግባሮችን ለማከናወን ለሠራተኛ የሚሰጥ
ፈቃድ
5/ አንድ ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ እያለ ቢታመምና
1/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ክርክር ለማሰማት
በህክምና ተቋም እንዲተኛ ለተደረገበት ጊዜ ብቻ
ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችን
የዓመት ፈቃዱ ተቋርጦ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 85 እና
ለማስፈጸም ሥልጣን ባላቸው አካሎች ዘንድ
86 መሠረት የህመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
ጉዳዩን ሲያቀርብ ለዚሁ ዓላማ ለጠፋው ጊዜ
80. በፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛን ስለመጥራት
ብቻ ከክፍያ ጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
1/ በፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛን መጥራት የሚቻለው 2/ አንድ ሠራተኛ የመምረጥ መብቱን
ቀደም ብሎ ሊታወቅ በማይችል ምክንያት ለማስጠበቅ ወይም ከፍርድ ቤትና ከሌሎች
ሠራተኛው በሥራ ላይ መገኘት ያለበት ሆኖ ሲገኝ ሥልጣን ከተሰጣቸው የፍትህ አካላት ፊት
ነው፡፡ ከምስክርነት ጋር በተያያዘ ላጠፋው ጊዜ ብቻ
ከክፍያ ጋር ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
2/ ሠራተኛው ከፈቃድ ሲጠራ በጉዞው ያጠፋው ጊዜ
3/ ትምህርት ወይም ሥልጠና ለሚከታተል
ሳይቆጠር የቀረው የዓመት ፈቃድ በገንዘብ ተተምኖ
ሠራተኛ የትምህርት ፈቃድና የገንዘብ ድጋፍ
ይከፈለዋል፡፡
የሚሰጥበት ሁኔታ፤ የድጋፉ ዓይነትና መጠን
3/ ሠራተኛው ከፈቃዱ በመጠራቱ ምክንያት በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንብ
የደረሰበትን የመጓጓዣና የውሎ አበል ወጭ ይወሰናል፡፡
በአሠሪው ይሸፈናል፡፡ 84. ስለማስታወቅ
ምዕራፍ ሁለት በዚህ ምዕራፍ በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሠረት ፈቃድ
ልዩ ፈቃድ ለመውሰድ የሚፈልግ ማንኛውም ሠራተኛ ፈቃድ
81. ለቤተሰብ ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ ለመውሰድ መፈለጉን በቅድሚያ ለአሠሪው ማስታወቅ
1/ ሠራተኛው:- እና አሠሪው ሲጠይቅም ማስረጃውን ማቅረብ አለበት፡፡
ሀ) ሕጋዊ ጋብቻ ሲፈጽም፤ ወይም ምዕራፍ
ለ) የትዳር ጓደኛ፣ ወላጅ፣ ተወላጅ፣ ወንድም፣ ሦስት
የሕመም
እህት ወይም አጎት፣ አክስት የሆነ የሥጋ
ፈቃድ
ወይም የጋብቻ ዘመድ ሲሞትበት፤ ከክፍያ
85. የሕመም ፈቃድ
ጋር ለ3 የሥራ ቀናት ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
1/ አንድ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን ከጨረሰ
2/ የሠራተኛው የትዳር ጓደኛ ስትወልድ ደመወዝ በኋላ በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ሳይሆን
የሚከፈልበት ሶስት ተከታታይ ቀናት ፈቃድ በሌላ ሕመም ምክንያት ሥራ መሥራት
ከክፍያ ጋር ይሰጠዋል፡፡ ካልቻለ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሕመም
ፈቃድ ያገኛል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው ፈቃድ 4/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛን ከምሽቱ 4 ሰዓት
ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው እስከ ንጋቱ 12 ሰዓት ባለው ጊዜ እንዲሁም
የ12 ወር ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያዩ የትርፍ ሰዓት ማሰራት የተከለከለ ነው፡፡
ጊዜያት ቢወስድም በማንኛውም ሁኔታ ከ6 ወር
5/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ የምትሰራው ሥራ
አይበልጥም፡፡
ለራሷም ሆነ ለጽንሱ ጤንነት አደገኛ መሆኑ
3/ ማንኛውም ሠራተኛ በሕመም ምክንያት ከሥራ
በሐኪም ሲረጋገጥ ወደ ሌላ የሥራ ቦታ ተመድባ
ሲቀር አሠሪው ስለሁኔታው ሊያውቅ የሚችል
መሥራት አለባት፡፡
ወይም ሠራተኛው ለማስታወቅ የማይችል ካልሆነ
6/ ማንኛውም አሠሪ ሠራተኛዋ ነፍሰጡር
በስተቀር ከሥራ በቀረ እጅግ ቢዘገይ በማግስቱ
በሆነችበት ጊዜና ከወለደችበት ቀን ጀምሮ
ለአሠሪው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
በ4 ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ ሊያሰናብት
4/ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን
አይችልም፡፡
የሚወሰንበት አግባብ እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም
7/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (6) ቢኖርም
ሠራተኛ የሕመም ፈቃድ የሚያገኘው በመንግሥት
ከታወቀ የሕክምና ድርጅት ተቀባይነት ያለው ከእርግዝናና ከመውለድ ጋር ባልተያያዘ
የሕክምና እረፍት የምስክር ወረቀት ሲያቀርብ ብቻ በአንቀጽ 27(ለ-ተ) እና 29(3) በተመለከቱ
ነው፡፡ ምክንያቶች የሥራ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡፡
88. የወሊድ ፈቃድ
86. ስለክፍያ 1/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከእርግዝናዋ ጋር
በአንቀጽ 85 የተጠቀሰው የሕመም ፈቃድ ቀጥሎ የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ አሠሪው
በተመለከተው ሁኔታ ይሰጣል:- ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣታል፤ ሆኖም
ሠራተኛዋ ከምርመራ በኋላ የሐኪም ማስረጃ
1/ ለመጀመሪያው ወር ከሙሉ ደመወዝ ክፍያ ጋር፣ ማቅረብ አለባት፡፡
2/ ለሚቀጥሉት 2 ወራት ከደመወዙ 50 በመቶ ክፍያ 2/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከመውለዷ በፊት
ጋር፣ ሐኪም እንድታርፍ ካዘዘ አሠሪው ከክፍያ ጋር
3/ ለሚቀጥሉት 3 ወራት ያለክፍያ፡፡ እረፍት ይሰጣታል፡፡
ክፍል ስድስት 3/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ እወልዳለሁ ብላ
የሴቶችና ከገመተችበት ቀን በፊት የ30 ተከታታይ
የወጣት ቀናት የቅድመ-ወሊድ ፈቃድ፣ እንዲሁም
ሠራተኞች
ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ ለ90
የሥራ ሁኔታ
ተከታታይ ቀናት የድህረወሊድ ፈቃድ
ምዕራፍ አንድ
ከክፍያ ጋር ይሰጣታል፡፡
የሴት ሠራተኞች
የሥራ ሁኔታ 4/ ሠራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው
87. ጠቅላላ የ30 የሥራ ቀናት የቅድመ፣ ወሊድ ፈቃድ
ሲያልቅ ካልወለደች እስከምትወልድበት ቀን
1/ ሴቶች በፆታቸው ምክንያት በማንኛውም ሁኔታ ድረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)
ልዩነት አይደረግባቸውም፡፡ መሠረት እረፍት ልታገኝ ትችላለች፡፡ የ30
2/ የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ ድንጋጌ የሥራ ቀናት የቅድመ-ወሊድ ፈቃዷ ሳያልቅ
ከወለደች 90 የሥራ ቀናት የድህረ-ወሊድ
እንደተጠበቀ ሆኖ ሴት ሠራተኛ በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት
ፈቃዷ ይጀምራል፡፡
ወይም በሌላ ማናቸውም የጥቅማ ጥቅም ውድድር
5/ ማንኛዋም ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ
ከወንድ ጋር እኩል የሆነች እንደሆነ ቅድሚያ ይሰጣታል።
የፅንስ ማቋረጧን በሃኪም ማስረጃ
3/ ለሴቶች ከባድ ወይም ለጤናቸው ጎጂ ናቸው ተብለው
ሚኒስቴሩ በሚዘረዝራቸው ሥራዎች ላይ ሴቶችን ሲረጋገጥ በሚሰጣት የህክምና ፈቃድ ላይ
ማሠራት የተከለከለ ነው፡፡ በአንቀጽ 86 የተመለከተው የደሞዝ ቅነሳ
ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
ምዕራፍ ሁለት 3/ በሳምንት የዕረፍት ቀን፤ ወይም
የወጣት
4/ በሕዝብ በዓላት ቀን ማሠራት ክልክል ነው፡፡
ሠራተኞች
የሥራ ሁኔታ ክፍል
89. ጠቅላላ ሰባት
የሙያ
1/ በዚህ አዋጅ “ወጣት ሠራተኛ” ማለት ዕድሜው 15 ደኅንነት፣
ዓመት የሞላውና 18 ዓመት ያልበለጠው ግለሰብ ጤንነትና
ነው፡፡ የሥራ
2/ እድሜያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑትን መቅጠር አካባቢ
ክልክል ነው፡፡ ምዕራፍ
አንድ
3/ ከሥራው ጠባይ ወይም ሥራው ከሚከናወንበት
የመከላከ
ሁኔታ ሕይወታቸውን ወይም ጤንነታቸውን ለአደጋ
ያ
በሚያጋልጥ ሥራ ላይ ወጣት ሠራተኞችን ማሠራት እርምጃዎ
ክልክል ነው፡፡ ች
4/ ሚኒስቴሩ ለወጣት ሠራተኞች የተከለከሉ ሥራዎችን ዝርዝር 92. የአሠሪ ግዴታዎች ማንኛውም አሠሪ የሠራተኞችን
ሊያወጣ ይችላል፡፡ ዝርዝሩም በተለይም ከዚህ በታች ደኅንነትና ጤንነት በሚገባ ለመጠበቅ
የተመለከቱትን ይጨምራል:- የሚያስፈልጉትን እርምጃዎች ይወስዳል፤
ሀ) መንገደኞችንና ዕቃዎችን በየብስ፣ በባቡር፣ በአየርና በተለይም:-
በአገር ውስጥ ውሃዎች የማጓጓዝ ሥራ፣ በወደቦችና 1/ በዚህ አዋጅ ስለሙያ ደኅንነትና ጤንነት
በመጋዘኖች የሚሠራ የከባድ ዕቃ ማንሳት፣ መጎተት የተደነገጉትን ሁኔታዎች ያሟላል፡፡
ወይም መግፋት ወይም ከዚህ ጋር የተያያዘ የጉልበት 2/ ሠራተኞች የሚሰሩት ሥራ ሊያስከትልባቸው
ሥራ፤ ስለሚችለው አደጋ እንዲሁም በጤንነት ላይ
3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የተጠቀሰው 1/ ማንኛውም የሠራተኞች ማኅበር በዚህ አዋጅ
እንደተጠበቀ ሆኖ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ አንቀጽ 129 በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ከአንድ
ያለው ባለስልጣን ለምሥክር ወረቀቱ መሠረዝ አሠሪ ወይም ከብዙ አሠሪዎች ወይም
ምክንያት ሊሆኑ የሚችሉ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ከአሠሪዎች ማኅበር ጋር የኅብረት ስምምነት
121 (1) (ሐ) መሠረት በተከለከሉ ወይም መደራደር ይችላሉ፡፡
2/ ማንኛውም አሠሪ ወይም የአሠሪዎች ማኅበር
ከዓላማውና ከመተዳደሪያ ደንቡ ውጭ በሆኑ
በማኅበር ከተደራጁ ሠራተኞች ጋር የኅብረት
ተግባራት ከመሳተፍ እንዲታቀብ ማኅበሩን
ስምምነት መደራደር ይችላል፡፡
ሊያግደው ይችላል፡፡
123. ይግባኝ ስለማቅረብ 127. ውክልና
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን የማኅበሩን
1/ በኅብረት ድርድር ወቅት በሠራተኛው
ምዝገባ ከከለከለ ማኅበሩ ይኸው ውሣኔ በጽሁፍ
በኩል ለመነጋገር የሚችሉት:-
በደረሰው በ15 የሥራ ቀናት ውስጥ ይግባኙን
ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ሊያቀርብ ይችላል፡፡ ሀ) በድርጅቱ የተቋቋመ የሠራተኞች ማኅበር
ካለ በማኅበሩ የመተዳደሪያ ደንብ
ይግባኙም በሚታይበት ጊዜ ሚኒስቴሩ ወይም መሠረት ስምምነቱን ለመደራደር እና
አግባብ ያለው ባለስልጣን በፍርድ ቤቱ ለመፈራረም ሥልጣን የተሰጣቸው
የመቅረብና የመሰማት ዕድል ይሰጠዋል፡፡ የሠራተኛ ማኅበሩ መሪዎች ወይም
አባሎች፤
124. የማኅበር መሠረዝ ወይም የማኅበሩ በራሱ ጥያቄ
መሠረት መፍረስ የሚያስከትለው ውጤት ለ) ሠራተኞቹ የጠቅላላ ሠራተኞች ማኅበር
አባል ከሆኑ በማኅበሩ የመተዳደሪያ”
የተመዘገበው ማኅበር በፍርድ ቤት ውሣኔ
ደንብ መሠረት ስምምነቱን
ከተሰረዘ ወይም ማኅበሩ በራሱ መፍረሱ ለመደራደርና ለመፈራረም ሥልጣን
እንዲረጋገጥለት ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ የተሰጣቸው የጠቅላላ ሠራተኞች
ማኅበር መሪዎች ናቸው፡፡
ላለው ባለስልጣን ጥያቄ አቅርቦ ይኸው
2/ በኅብረት ድርድር ወቅት በአሠሪ በኩል
ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ማኅበሩ እንደፈረሰ
መወከል የሚችሉት ጉዳዩ
ይቆጠራል፡፡
በሚመለከተው አሠሪ ወይም አሠሪዎች
ምዕራፍ ሁለት
ወይም የአሠሪዎች ማኅበር ውክልና
የኅብረት
ስምምነት የተሰጣቸው ሰዎች ናቸው፡፡
ዘርፍ አንድ 128. አማካሪዎች በኅብረት ስምምነት ድርድር
ጠቅላላ ተካፋይ የሚሆኑ ወገኖች በድርድሩ ላይ
125. ትርጉም የባለሙያ አስተያየት የሚሰጡ ወይም
1/ “የኅብረት ስምምነት” ማለት በአንድ ወይም በአማካሪ ደረጃ የሚያገለግሉ ሰዎችን ይዘው
ከአንድ በሚበልጡ የሠራተኞች ማኅበራት ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡
ወኪሎች እና በአንድ ወይም ከአንድ በሚበልጡ
አሠሪዎች ወይም የአሠሪ ማኅበራት ወኪሎች 129. የኅብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው ጉዳዮች
ወይም አሠሪዎችን በሚወክሉ ተጠሪዎች ማናቸውም የሥራ ግንኙነቶችንና የሥራ
መካከል ስለሥራ ሁኔታዎች የሚደረግ በጽሑፍ ሁኔታዎችን የሚመለከቱ ጉዳዮች እንዲሁም
የሠፈረ ስምምነት ነው፡፡ አሠሪዎችና ማኅበሮቻቸው ከሠራተኞች
ማኅበራት ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት
2/ “የኅብረት ድርድር” ማለት ስለሥራ ሁኔታዎች
በኅብረት ስምምነት ሊወሰን ይችላል፡፡
ወይም የኅብረት ስምምነትን ለመፈራረም፤
ለማደስና ለማሻሻል በአሠሪዎችና በሠራተኞች 130. የኅብረት ስምምነት ይዘት
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 129 የተመለከተው አጠቃላይ ድንጋጌ በ3 ወር ጊዜ ውስጥ ድርድሩ ፍፃሜ ካላገኘ
እንደተጠበቀ ሆኖ የኅብረት ስምምነት ከሌሎች ተደራዳሪ ወገኖቹ ተፈራርመው
በተጨማሪ የሚከተሉትን የሥራ ሁኔታዎች እና ካላራዘሙት በቀር ደመወዝ እና ሌሎች
ጉዳዮችን ሊሸፍን ይችላል:- ጥቅማ ጥቅሞችን የሚመለከቱ የሥራ
ዘመኑ ያበቃው የኅብረት ስምምነት
1/ በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ሕጎች ለኅብረት ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
ስምምነት የተተው ጉዳዮች ስለሚወሰኑበት፤ 132. የኅብረት ስምምነትን ስለመመዝገብ
2/ የሠራተኞች የሙያ ደኅንነትና ጤንነት
1/ የኅብረት ስምምነት ከተፈረመ በኋላ
ስለሚጠበቁባቸው እንዲሁም የማኅበራዊ አገልግሎቶች
ስለሚስፋፉባቸው ሁኔታዎች፤ የስምምነቱ አስፈላጊ ቅጂ በተዋዋይ
ወገኖች አማካኝነት ለሚኒስቴሩ ወይም
3/ ስለሠራተኞች ተሳትፎ፣ በተለይም በዕድገት፣
አግባብ ላለው ባለስልጣን ለምዝገባ
በደመወዝ፣ በዝውውር፣ በቅነሳ እና በዲሲኘሊን
ይቀርባል።
አፈጻጸም ስለሚኖራቸው ተሳትፎ፤
2/ ስምምነቱን ላለመመዝገብ በቂና ህጋዊ
4/ ስለሥራ ሁኔታ፣ ስለሥራ ደንብና ስለቅሬታ
ምክንያት ከሌለ በቀር ሚኒስቴሩ ወይም
አቀራረብ ሥነ ሥርዓት፤
አግባብ ያለው ባለስልጣን ስምምነቱ
5/ ስለሥራ ሰዓት ድልደላና በሥራ መካከል ከቀረበለት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የሥራ
ስለሚሰጥ ዕረፍት፤ ቀናት ውስጥ መመዝገብ አለበት።
6/ የኅብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው ወገኖችና 133. ሌሎች የተዋዋሉበትን የኅብረት ስምምነት
ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜ፤ ስለመጠቀም
7/ የማኅበራዊ ምክክር ስለሚካሄድበት ሁኔታ፤ ተደራዳሪ ወገኖች በስምምነት በሌሎች ተዋዋይ
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3)(ሐ) መሰረት 2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት
ለዓይነት የሚወሰድ ነገር በቅድሚያ ለአሠሪው በቀረበው ይግባኝ ላይ ስልጣን ያለው
ሊነገረውና በሚወስድበትም ጊዜ ስራ አካል የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል፡፡
አስኪያጁ ወይም ወኪሉ በስፍራው ለመገኘት አሠሪው ይግባኝ ሳይጠይቅ የጊዜ ገደቡ
መብት አለው፡፡ ካለፈ ውሳኔው ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
179. በሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች የሚወሰዱ እርምጃዎች 181. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎችን ተግባርና ኃላፊነት
1/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ በማናቸውም ድርጅት ስለመወሰን
አጥር ግቢ ውስጥ በፋብሪካው፣ በመሳሪያዎቹ 1/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ስራቸውን
ወይም በዕቃዎቹ ወይም የድርጅቱ ሥራ
ያለአድልዎና ትክክለኛ በሆነ መንገድ
በሚካሄድበት አሰራር ምክንያት ለሠራተኞቹ
ማከናወን አለባቸው፡፡ ከአሠሪዎችም ሆነ
ጤንነትና ደኅንነት አስጊ ሆኖ ሲገኝ ሁኔታውን
ከሠራተኞች የሚቀርቡላቸውንና ተገቢ
ለማሻሻል አሠሪው በተወሰነ ጊዜ ውስጥ
መስለው የታዩዋቸውን ምክሮችና ሀሳቦች
አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ እንዲወስድ
ተቀብለው መመዘን ይኖርባቸዋል፡፡
ማዘዝ ይችላል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት 2/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ
አሠሪው ትዕዛዙን ከተቀበለ በኋላ በተወሰነ በዚህ አዋጅ መሰረት የመቆጣጣር
ጊዜ ውስጥ አስፈላጊውን እርምጃ ሳይወስድ ተግባሩን ሲፈጽም ያገኘውን
ቢቀር የስራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው:- ማንኛውንም የፋብሪካ፣ የንግድ ወይም
ሀ) ለሠራተኞቹ ጤንነትና ደኅንነት የሌሎች የስራ ክፍሎች ምስጢር በዚህ
የሚያሰጋው ሁኔታ ይወገድ ዘንድ ስራ ላይ ሳለ ወይም ከተሰናበተ በኋላ
አስፈላጊውን ለውጥ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ለማንም ሰው መግለጽ የለበትም፡፡
3/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ
እንዲፈፀም፤
ስለአንድ ጉድለት ወይም የህግ
ለ) ሁኔታው በሠራተኞቹ ጤንነትና ደኅንነት ድንጋጌዎች መተላለፍ አቤቱታ የደረሰው
ላይ ወዲያውኑ ጉዳት የሚያደርስ ሲሆን እንደሆነ አቤቱታው ከየት እንደደረሰው
አደጋውን ለመከላከል ማናቸውንም ጉዳዩ ከሚመለከተው የሚኒስቴር መስሪያ
ቤት ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
አስፈላጊ እርምጃ ጊዜ ሳይወስድ እንዲፈፅም
ኃላፊ በስተቀር ለሌላ ሰው መግለፅ
ለአሠሪው ትዕዛዝ መስጠት ይችላል፡፡ አይኖርበትም፡፡ በተለይም የቁጥጥር
3/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው በቴክኒክ ወይም በህግ ጉብኝት የሚደረገው ለሥራ ሁኔታ
ረገድ ጥርጣሬ የሚያሳድርበት ጉዳይ ሲያጋጥመው መቆጣጠሪያ አገልግሎት አቤቱታ
ወዲያውኑ አስፈላጊው ውሳኔ እንዲሰጥበት እና
ስለቀረበ መሆኑን ለአሠሪውም ሆነ ለወኪሉ ክፍል
መግለፅ የለበትም፡፡ አስራ
4/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ የመቆጣጠር ተግባሩን ሁለት
ለመፈፀም በአንድ ድርጅት የስራ ቦታ ሲገኝ ስለአስተዳ
የድርጅቱ ስራ አፈፃፀምን የሚያስተጓጉል ደራዊ
ካልሆነ በስተቀር በድርጅቱ ውስጥ መገኘቱን እርምጃ
ለአሠሪው ማስታወቅ አለበት፡፡ እና ልዩ ልዩ
5/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ ራሱ ድንጋጌዎ
ባለንብረት ወይም የጥቅም ተካፋይ የሆነበትን ች
ምዕራፍ
ድርጅት እንዲቆጣጠር አይፈቀድለትም፡፡
6/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች በስራ ክርክርና አንድ
በኅብረት ድርድር ውስጥ በአስማሚነት ሆነ አስተዳደራ
በሽምግልና መልክ በምንም አይነት ጣልቃ ዊ
መግባት አይችሉም፡፡ እርምጃዎ
182. የተከለከሉ ድርጊቶች ች
የሚከተሉትን ድርጊቶች መፈፀም የሥራ 184. ጠቅላላ
ሁኔታ ተቆጣጣሪው ሥራውን እንዳይሰራ በወንጀል የሚወሰዱ እርምጃዎች
እንደመከልከል ያስቆጥራል:- እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ አዋጅ ከአንቀጽ
1/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው ወደስራ ቦታ 185 እስከ 187 የተመለከቱት አስተዳደራዊ
እንዳይገባ ወይም በግቢው ውስጥ እንዳይቆይ እርምጃዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
መከልከል፤
185. በአሠሪ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች
2/ ለሥራው አስፈላጊ የሆነውን ሰነድ ወይም
1/ ማንኛውም አሠሪ:-
መዝገብ እንዳይመረምር መከልከል፤
ሀ) በዚህ አዋጅ ከተወሰነው ሰዓት በላይ
3/ የሥራ አደጋና ስለሁኔታው የሚገልፁ ሠራተኛው አብልጦ እንዲሰራ
መረጃዎችን ከሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው በማድረግ ወይም በማንኛውም
መደበቅ፤ አኳኋን የስራ ሰዓት ድንገጌን የጣሰ፤
4/ በሌሎች ሁኔታዎች የሥራ ሁኔታ ለ) በዚህ አዋጅ ስለሳምንት ዕረፍት፣
ተቆጣጣሪውን ስራ ማዘግየትና እንቅፋት ስለህዝብ በዓላትና ስለፈቃዶች
መፍጠር፡፡ የተደነገጉትን የተላለፈ፤ ወይም
183. የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት
ሐ)በዚህ አዋጅ አንቀጽ 19 የተደነገገውን
1/ ማንኛውም ሰው ልዩ ሙያና ቴክኒካል ፍተሻ
የተላለፈ አሠሪ፤ የአሠሪ ድርጅትን
በሚጠይቁ ስራዎች የስራ ቦታዎች ቴክኒካል
ኢኮኖሚ እና የአደረጃጀት ሁኔታ
ፍተሻ፣ የምክርና የስልጠና አገልግሎት ላይ
እንዲሁም የጥፋቱ አፈጻጸም ደረጃ
ለመሰማራት ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
ግምት ውስጥ በማስገባት
ባለስልጣን አመልክቶ ሲፈቀድለት የብቃት
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር
ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ይሰጣል።
5ሺ እስከ ብር 10 ሺ በሚደርስ፤
2/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) መሰረት ለሁለተኛ ጊዜ የተፈጸመ ሲሆን ከብር
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 10 ሺ እስከ ብር 15ሺ እና ጥፋቱ
ሲፈቅድ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ለሶስተኛ ጊዜ የተፈጸመ እንደሆነ
ይሰጣል። ከብር 15ሺ እስከ ብር 30 ሺ
በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ ሆኖም
3/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) መሰረት የብቃት ድርጊቱ ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለማግኘት ግን የድርጅቱን መዘጋት
የሚከፈለው የአገልግሎት ክፍያ መጠንና ያስከትላል፡፡
ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች የሚኒስትሮች ምክር 2/ ማንኛውም አሠሪ:-
ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናሉ፡፡
ሀ) በዚሁ አዋጅ አንቀጽ 12 (5) የተጠቀሱትን የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር 5ሺ እስከ
ግዴታዎችን ያልፈፀመ፤
ብር 20 ሺ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ከብር 20 ሺ
ለ) በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን መዝገብ መያዝ
እስከ ብር 40 ሺ፤ ጥፋቱ ከሁለት ጊዜ በላይ
ግዴታዎችን ያልፈጸመ እንዲሁም በአዋጁ
መሰረት ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ከተፈጸመ እስከ ብር 70 ሺ በሚደርስ መቀጮ
ባለስልጣን የሚጠይቀውን መረጃ በሚፈለገው ይቀጣል፡፡ ድርጊቱ ከሶስት ጊዜ በላይ
ዓይነትና በተገቢው ጊዜ ያላቀረበ፤ ከተፈጸመ ግን የድርጅቱን መዘጋት
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 14(1) የተደነገገውን ያስከትላል፡፡
የጣሰ፤ ወይም 2) የአሠሪ ድርጅት ኢኮኖሚ እና የአደረጃጀት
መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 26(2) የተደነገገውን ሁኔታ እንዲሁም የማኅበሩ አጠቃላይ
በመተላለፍ የሥራ ውል ያቋረጠ ሁኔታ እና የጥፋት አፈጻጸም ደረጃ ግምት
ማንኛውም አሠሪ፤ የአሠሪ ድርጅትን ውስጥ በማስገባት፤
ኢኮኖሚ እና የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም በአዋጁ አንቀጽ 131 (2) ወይም (4)
የጥፋቱ አፈጻጸም ደረጃ ግምት ውስጥ
የተመለከተውን ግዴታ የተላለፈ አሠሪ፣
በማስገባት የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን
የሠራተኛ ማኅበር፣ የሠራተኛ ማኅበር መሪ
ከብር 10 ሺ እስከ ብር 20 ሺ በሚደርስ፤
ወይም አሠሪውን ወክሎ የሚሰራ ሰው፤
ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር 20 ሺ
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር 5ሺ እስከ
እስከ ብር 40 ሺ በሚደርስ፤ ጥፋቱ
ብር 20 ሺ፣ ጥፋቱ ለሁለተኛ ጊዜ የተፈጸመ
ለሶስተኛ ጊዜ የተፈጸመ እንደሆነ ከብር 40
ሲሆን ከብር 20 ሺ እስከ ብር 40 ሺ፤ ጥፋቱ
ሺ እስከ ብር 60 ሺ በሚደርስ መቀጮ
ከሁለት ጊዜ በላይ የተፈጸመ ሲሆን እስከ ብር
ይቀጣል፡፡ ሆኖም ድርጊቱ ከሶስት ጊዜ
70 ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡
በላይ ከተፈጸመ ግን የድርጅቱን መዘጋት
ያስከትላል፡፡ 187. በኤጀንሲ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች
186. በማንኛውም ወገን ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች 1/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅና አዋጁን
ተከትለው በወጡ ደንብ እና መመሪያዎች
1) ማንኛውም አሠሪ፣ የአሠሪ ማኅበር፤ የሠራተኛ
መሠረት ፈቃድ ሳያወጣ በኢትዮጵያ
ማህበር፣ የሠራተኛ ማኅበር መሪ ወይም አሠሪውን
ውስጥ ሥራና ሠራተኛን ያገናኘ እንደሆነ
ወክሎ የሚሰራ ሰው:-
ከአምስት ዓመት ባላነሰ ከአስር ዓመት
ሀ) በዚህ አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ መሰረት ባልበለጠ እሥራትና በብር 100000
በወጡ ደንቦች ወይም መመሪያዎች /በአንድ መቶ ሺ ብር/መቀጮ ይቀጣል፡፡
መሰረት ስለሠራተኛ ደህንነት የተደነገጉትን 2/ ማንኛውም ኤጀንሲ ፈቃዱ በታገደበት
በመተላለፍ የሠራተኞችን ህይወት ወይም ወቅት ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት
ጤንነት ለከባድ አደጋ የሚያጋልጥ ድርጊት ተግባር የፈፀመ እንደሆነ ከሦስት ዓመት
የፈጸመ ወይም በዚህ አዋጅ ለሴት ባላነሰ ከአምስት ዓመት ባልበለጠ
ሠራተኞች ወይም ለወጣት ሠራተኞች እሥራትና በብር 75ሺ /ሰባ አምስት ሺ
ሊደረግ ስለሚገባው ልዩ እንክብካቤ ብር/ መቀጮ ይቀጣል፡፡
የተደነገጉትን የተላለፈ፤ 3/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ (1) እና(2)
ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 117 የተደነገገውን የተላለፈ፤ ከተመለከቱት ውጭ በዚህ አዋጅ
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 161 የተደነገገውን የተላለፈ፤ መሠረት የወጣውን ደንብ ወይም
መመሪያ በመጣስ ጥፋት የፈፀመ
መ) በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ህጎች
ማንኛውም ሰው እስከ ሁለት ዓመት
ድንጋጌዎች መሰረት የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ
በሚደርስ እስራት ወይም እስከ ብር 75 ሺ
የሚሰጠውን ትዕዛዝ ያላከበረ፤
/ሰባ አምስት ሺ ብር/ በሚደርስ የገንዘብ
ሠ) ኃላፊነት ለተሰጣቸው ባለሥልጣኖች ሆነ ብሎ
መቀጮ ይቀጣል፡፡
ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ ወይም መግለጫ
የሰጠ፤ 188. ክስ የማቅረብ ስልጣን
ይህን አዋጅና በስሩ የሚወጡትን ደንቦችና 1/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጆች ቁጥር
መመሪያዎች በመተላለፍ የሚፈፀሙ ጥፋቶችን 377/1996፣ 466/1997፣ 494/1998 እና
በሚመለከት በዚህ አዋጅ የሥራ ክርክርን የሥራና ሠራተኛ ማገናኘት አገልግሎት
በሚወስኑ አካሎች አቅርቦ የማስወሰን ስልጣን አዋጅ ቁጥር 632/2001 ተሽረዋል፡፡
ያላቸው የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ናቸው፡፡ 2) ይህን አዋጅ የሚቃረኑ ሕጎች፣ ደንቦች፣
ምዕራፍ ሁለት መመሪያዎችና ውሣኔዎች ይህን አዋጅ
ልዩ ልዩ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚ
ድንጋጌዎች አይሆኑም።
189. የይርጋ ጊዜ
193. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ
በዚህ አዋጅ የተጠቀሰው ማንኛውም ጥፋት ከተፈፀመበት ቀን
ጀምሮ 1 ዓመት ካለፈው ክስ ማቅረብ አይቻልም፡፡ ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት
190. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል።
አዲስ አበባ ነሐሴ 30 ቀን 2011 ዓ.ም
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 192 የተደነገገው ቢኖርም ይህ አዋጅ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ
ከመጽናቱ በፊት፤ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ
ፕሬዚዳንት
1/ በአዋጅ ቁጥር 377/1996 (እንደ ተሻሻለ)
መሰረት የወጡ ደንብና መመሪያዎች ከዚህ
አዋጅ ጋር እስካልተቃረኑ ድረስ
ተፈጻሚነታቸው ይቀጥላል፡፡