You are on page 1of 556

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ውሳኔዎች

ማውጫ/ ከቅጽ1-18/

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ

ጠቅላይ ፍርድ ቤት

የጥናትና ህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት

ህዳር 19/2009 ዓ.ም

አዲስ አበባ

1
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መልእክት

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ሰበር ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሰጠባቸውን

ፍርዶች በቅፅ መልክ በማሳተም ለፍትህ አካላት፤ መንግስታዊና መንግስታዊ ላልሆኑ

ተቋማትና ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽ እንዲሆን እየሰራ ይገኛል፡፡

እነዚህን ከቅጽ 1-18 ታትመው የተሰራጩትን በተቋሙ ድህረ ገጽ በመጫን ይበልጥ የዳኝነት

አገልግሎቱ ተገማች እንዲሆን ለማስቻልና ከዚህ ቀደም አስገዳጅ የህግ ትርጉም፣

የተሰጠባቸውን ጉዳዮች በቀላሉ ለማግኘት እንዲረዳ በጉዳዩ አይነትና በንዑስ ክፍሎች

በመከፈፋል በማውጫ መልክ ተዘጋጅቶ እንዲሰራጭ ታምኖበታል፡፡

ስለሆነም በዚህ ስራ ተካፋይ ለሆኑት ባለሙያዎች ምስጋናችንን እያቀረብን በቀጣይ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም ከሚሰጥባቸው

ጉዳዮች በቅጽ መልክ የሚታተሙ ፍርዶችን በዚሁ መሰረት እንደሚያዘጋጅ እየገለጽን

በተዘጋጀው ማውጫ ላይ የምትሰጡን አስተያየት ካለ የተቋሙን ድህረገጽ www.fsc.gov.et

መጠቀም የምትችሉ መሆኑን መግለጽ እንወዳለን፡፡

ክቡር አቶ ዳኜ መላኩ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

ፕሬዚዳንት

2
ማውጫ ገጽ
1. የስራ ክርክርን ጉዳዮችን በተመለከተ …………………………………... 1
1.1 የስራ ውል እና የስራ ግንኙነት …………………………………………. 1
1.2 የስራ ውል ስለመቋረጥ…………………………………………………. 15
1.3 የስራ ውል ሲቋረጥ የሚከፈል ከደመወዝ ጋር የተያያዙ ክፍያዎች ……..34
1.4 የስራ ሰዓት እና የእረፍት ጊዜ የስራ ፈቃድ አሰጣጥ………….……….. 47
1.5 የሙያ ደህንነትና በስራ ላይ ስለሚደርሱ ጉዳቶች ካሣ አከፍፈል …........ 49
1.6 ሕብረት ስምምነት ……………………............................................... .56
1.7 የስራ ክርክር ችሎት እና የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ የስልጣን .61
1.8 ከስራ ውል የሚነሱ ጥያቄዎች የይርጋ ዘመን ………………….…..........63
1.9 ስለ ፕሮቪደንት ፈንድ እና የጡረታ መብት ያለው ሰራተኛ የስራ ስንብት
አከፍፈል........................................................................................................67
1.10 አሰሪና ሰራተኛ ልዩ ልዩ …………………………………………………..70
2. የንግድ ህግ …………………………….………………………………..........82
2.1 ጠቅላላ ንግድ ህግ………………………………………………………… .82
3. የመድን እና የባንክ ሕጎች ……………………………………………………..97
3.1 የመድን ሕጎች ………………………………………………….………….97
3.2 የባንክ ሕጎች ………………………………………………….…………..107
4. የፍ/ሥ/ሥ/ሕጎች ………………………………………………………........113
4.1 የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ……………………………………………113
4.2 በክርክሮች ጣልቃ ገብ የመሆን መብት …………………………………127
4.3 የተከራካሪ ወገኖች በተለያዩ የክስ ሂደቶች አለመቅረብ እና ውጤቱ …….134
4.4 መጥሪያ አደራረስ ሥነ -ሥርዓት እና ውጤቱ ………………………....137

3
4.5 ተከራካሪ ወገኖች በሌሉበት የተሰጡ ውሣኔዎችን ስለማስነሣት ………...140
4.6 ጠቅላላ የፍታብሔር ስነ ስርዓት ሕጎች …………………......................144
4.7 የውልሕጎች ……………………………………………………………….182
4.8 ጠቅላላ የውል ሕግ እና ድንጋጌ…………………………………...………182
4.9 የሽያጭ ውል …………………………………………………………….199
4.10 የኪራይ ውል ………………………………………………………..…...209
4.11 የውክልና ውል …………………………………………………..……….215
4.12 የብድር ውል ……………………………………………….……………..217
4.13 የይርጋ …………………………………………………………………...221
4.14 የስጦታ ውል …………………………………………………………….226
4.15 የመያዣ ውል ……………………………………………………….......228
4.16 ውል ልዩ ልዩ ……………………………………………………….…...234
4.17 የቤተሰብ ሕግ ……………………………………………………………..252
4.18 ሕጋዊ የጋብቻ አፈፃፀም ማስረጃዎቹ እንዲሁም ሳይፈጽሙ እንደ ባልና
ሚስት ስለመኖሩ………………………………………………………………….252
4.19 የፍቺ እና የፍቺ ውጤቶች ……………………………………..............257
4.19.1 የባል እና የሚስት የጋራ ንብረት በተመለከተ ………………………..260
4.19.2 የባል እና የሚስት የጋራ እዳን በተመለከተ ………………………….272
4.20 ለአካለ መጠን ያልደረሱ ልጆችአስተዳደር ጉብኝት እና ቀለብ አሰፋፈር…274
4.21 ተወላጅነት የልጅነት ክርክር በተመለከተ ………………………………..277
4.22 ጉዲፈቻ ………………………….……………………………………....282
4.23 የስም ለውጥ……………………………………………………………..282
5. የፍርድ አፈፃፀም ሕግ በተመለከተ …………………………………………283

4
6. ከውል ውጪ የሚደረግ ግንኙነቶች ሕግ ………………………………… 304
6.1 በጥፋት ላይ የተመሠረተ ኃላፊነት……………………………………. ..304
6.2 ከጥፋት ውጪ ኃላፊነት ………………………………………………. 308
6.3 የጉዳት ካሣ ……………………………………………………………. 311
6.4 ከውል ውጪ ልዩ ልዩ …………………………………………………...321
7. የወንጀል ሕግ በተመለከተ …………………………………………….....….326
7.1 ጠቅላላ የወንጀል ሕግ ……………………………………………………326
7.2 ልዩ የወንጀል ህግን በተመለተ…………………………………………...343
7.3 የጉምሩክ አዋጅን በተመለከተ …………………………………………..345
7.4 የወ/መ/ሥ/ሥ/ህግ ………………………………………………..……..367
7.4.1 የቅጣት አወሳሰን………………………………………………………375
7.5 የዋስትና …………………………………………………………………385
7.6 ወንጀል ልዩ ልዩ ………………………………………………….………388
8. የዳኝነት ስልጣን በተመለከተ ………………………………………………. 406
9. የንብረት ሕግ በተመለከተ …………………………………………………….437
9.1 የረጅም ጊዜ በመንግስት የስተዳደር ስር የቆዩ ቤቶችን በተመለከተ ……..437
9.2 የማይንሣቀስ ንብረት ባለቤት እና አጠቃቀም ………………………….. 440
9.3 የባለይዞታነት መብት የሁከት ይወገድልኝ ክርክ………………………… .458
9.4 ንብረት ልዩ ልዩ ………………………………………..………………. 465
10. ልዩ ልዩ ጉዳዮችን በተመለከተ ……………………………………………… 474
11. የውርስ ኑዛዜ እና የውርስ ሀበት ማጣራትን በተመለከተ …………….…… 504
12. አእምሮአዊ ንብረትን በተመለከተ………………….………………..………..525
13. እርቅ ግልግልን በተመለከተ ………………………………………..…….. 528

5
14. አስተዳደር ሕግን በተመለከተ ……………………………………….……….531
15. ይርጋ በተመለከተ ……………………………………………….…….…….533

6
የሰበር ችሎት

የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ዝርዝር ማውጫ ሰንጠረዥ

ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1. የሥራ ክርክር ጉዳዮችን በተመለከተ

1.1 የሥራ ውል እና የሥራ ውል ግንኙነት


1. ህዳር15/1998 11924 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 3 31 ለተወሰነ ጊዜ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ የስራ የአዋጅ
ኮርፖሬሽን ውል ስለማድረግ ቁ.42/85
እና አንቀፅ 91ዐ
ወ/ት ትዕግሥት ወርቁ እና 24
2. ጥር 3/1999 20885 የኢት/ቴሌኮሙኒኬሽን 4 2 ለተወሰነና ላልተወሰነ ጊዜ ስለሚደረግ የስራ የአዋጅ ቁ.
ኮርፖሬሽን ውል 42/85 አንቀፅ
እና 91ዐ
አቶ ገቢሳ የማነ

1
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

3. ህዳር 3/2ዐዐዐ 18832 የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 6 289 ለተወሰነ ጊዜ የተቀጠረ ሠራተኛ የተወሰነው አዋጅ ቁ.
ኮርፖሬሽን ጊዜ ከማብቃቱ በፊት የስራ ውሉ ያለ በቂ 42/85 አንቀፅ
እና ምክንያት ከተቋረጠ ሠራተኛው የውሉ ጊዜ 43(4)(ለ)
እነ አቶ ከበደ ቱሉ ወይም ስራው እንኪያልቅ ቢቆይ ያገኘው
(ስድስት ሰዎች) የነበረውን ደሞዝ የሚያህል ደሞዝ
የሚከፈለው ስለመሆኑ

4. መጋቢት 25/ 2000 25765 ኃይሇሚካኤሌ ይህዴጎ 6 317 ለተወሰነ ጊዜ የሚደረጉ የስራ ውሎች አዋጅ ቁ.377
እና /96 4/1/
ግርማ አየለ እና 10/1/
5. ግንቦት 7/2000 29866 ቻይና ዋንቦ ኢንጅነሪንግ 6 336 የውክልና ስልጣን ማስረጃ በወካይና
ኮርፖሬሽን በተወካይ መካከል የቅጥር ውል ስለመኖሩ
እና የሚያስረዳ ስላለመሆኑ
ወርቅነህ ምህረቴ
6. ግንቦት 28/2000 33314 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 6 355 በአዋጅ ቁጥር 97/9ዐ መሠረት ሥራውን አዋጅ ቁ.
እና በማከናወን ላይ የነበረን ፋብሪካ የተረከበ 377/96
እነ አቶ አለማየሁ ወልዴ ባንክ ከሠራተኞች መብቶች ጋር በተያያዘ አንቀፅ 16
(አስር ሰዎች) ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሰጥ ሊገደድ አዋጅ ቁ.
የማይችል ስለመሆኑ 97/9ዐ
7. ህዳር 16/2001 03171 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል 8 132 በአሰሪና በሠራተኛ መካከል የሥራ ውል
ኮርፓሬሽን ግንኙነት አለ ለማለት የሚቻልበት አግባብ
እና
ወ/ት ትርሲት ደገፋ

2
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

8. ታህሳስ 30/2001 36894 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 8 146 የሥራ መሪ በሆነ የሥራ መደብ ላይ አዋጅ ቁ.
እና በጊዜያዊነት መስራት ግለሰቡን የሥራ መሪ 377/96
አቶ ሙላት ታረቀኝ ከመሆን የሚያስቀረው ስላለመሆኑ አንቀፅ 3/2/
/ሐ/
9. ታህሳስ 21/2001 40305 የኢትዮጵያ ፐልኘና ወረቀት 8 163 አንድ የሥራ ዘርፍ የአሠሪው ቋሚ ሥራ አዋጅ ቁ.
አ.ማ ቢሆንም በዚሁ ዘርፍ ሠራተኞችን ለተወሰነ 377/96
እና ጊዜ የሥራ ውል ቀጥሮ ሊያሰራ የሚችል አንቀጽ
እነ አቶ ታመነ ጫላ ስለመሆኑ 1ዐ(1)(ሐ)

10. መጋቢት 24/2001 40938 ሙገር ሲሚንቶ 8 186 አሠሪ የአንድን ሠራተኛ ደሞዝ እና ሌሎች አዋጅ
ኢንተርኘራይዝ ጥቅማጥቅም ሣይነካ በተመሳሳይ የሥራ ቁ.377/96
እና መደብ ላይ አዛውሮ ሊያሠራ አንቀጽ 13(2)
አቶ ኃይሉ መንግስቱ የሚችል.ስለመሆኑ እና (7)

11. ግንቦት 26/2001 41786 የኢትዮጵያ አየር መንገድ 8 204 ቀድሞ ይሰራበት የነበረን የሥራ መደብ
እና በመሰረዙ ምክንያት ሠራተኞችን በማሰናበት
እነ አቶ አሰፋ አቤቦ (ሦስት ፋንታ በክፍያ አነስተኛ ወደሆነ ሌላ የሥራ
ሰዎች) መደብ እንዲሰሩ ያደረገ አሠሪ ለሠራተኞቹ
በቀድሞው ደመወዝ መሠረት እንዲከፍል
የሚገደድበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

12. ሐምሌ 22/2001 44033 መንበረ ፓትሪያሪክ ጠቅላይ 8 226 አሠሪ የሆነ ወገን የሥራ ቅልጥፍናን፣ አዋጅ ቁ.
ጽ/ቤት ውጤታማነትን፣ የኢንዱስትሪ ሰላምን 377/96

3
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ወይም ሌሎች ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ አንቀጽ 2 (1)


አቶ ይበልጣል አጥናፉ በማስገባት አንድን ሠራተኛ የተቀጠረበትን 4
ደመወዝና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች በጠበቀ
ሁኔታ አዛውሮ ለማሰራት የሚችል ስለመ
ሆኑ

13. ሐምሌ 21/2001 42901 የትምህርት መሣሪያዎች 8 235 የሥራ መሪ ከሠራተኛ ሊለይ የሚችልበት አዋጅ ቁ.
ማምረቻ እና አግባብ 377/96
ማከፋፈያ ድርጅት እና ወ/ሮ አንቀጽ 3,
ንግስት ለጥይበሉ አዋጅ ቁ.
494/98
አንቀጽ 2
14. ግንቦት 24/1998 18419 ሐመረወርቅ ቅ/ማሪያም 8 239 በሃይማኖት ተቋም ውስጥ አዋጅ ቁ.
ቤ/ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ መንፈሳዊ(ሃይማኖታዊ) አገልግሎት 377/96
ጽ/ቤት የሚሰጥ ሰራተኛ ከተቋሙ ጋር ያለው
እና የስራ ግንኙነት በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ
እነ ዲያቆን ምህረት የሚሸፈን ስላለመሆኑ
ብርሃን(ስድስት ሰዎች)
15. ህዳር 4/2ዐዐ1 37778 አዲስ መለዋወጫ ዕቃዎች 8 129 በአሰሪ በተደረገ የሥራ ዝውውር ቅሬታ
አስመጪ አከፋፋይ አ.ማ አድሮብኛል በሚል ምክንያት ከሥራ
እና መቅረት የህግ ድጋፍ የሌለው ስለመሆኑ
አቶ ካሣሁን ከበደ
16. ህዳር 22/2002 42923 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 9 204 አሰሪ የእድገት አሰጣጥ ሥርዓት መዘርጋት አዋጅ

4
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኮርፖሬሽን እና መለኪያ መስፈርቶችን አዘጋጅቶ ቁ.377/96


እና በሠራተኞቹ መካከል በክፍያ ረገድ ልዩነት አንቀፅ
ወ/ሮ ነጃት አባስ ማድረግ ስለመቻሉ 14(1)(ረ)
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ህገ-መንግስት
42(1)(መ)
17. ታህሳስ 20/2002 47806 የሆህተሰማይ ቅድስት 9 215 በክርስትና ሃይማኖት ተቋም ውስጥ አዋጅ ቁ.
ማሪያም ቤተክርስቲያን ሰበካ በዲያቆንነት ሥራ ከማገልገል ጋር በተያያዘ 377/96
ጉባኤ ጽ/ቤት የሚቀርቡ የሥራ ክርክር ጉዳዮች በአሰሪና
እና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ መሠረት ሊስተናገዱ
ዲያቆን አያሌው አዲሱ የማይችሉ ስለመሆኑ
18. ታህሳስ 15/2002 47469 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 9 217 በጡረታ የተገለሉና ለተወሰነ ጊዜ የተቀጠሩ አዋጅ ቁ.
ኮርፖሬሽን ሠራተኞች ቋሚ ሠራተኞች የሚያገኟቸውን 377/96
እና ልዩ ልዩ ጥቅማጥቅሞችን የማግኘት መብት አንቀፅ 1ዐ
እነ አቶ ስዩም ገብረፃዲቅ(ሃያ የሌላቸው ስለመሆኑ
ሁለት ሰዎች)
19. የካቲት 25/2002 48648 የፃልቄ የትምህርትና የተቀናጀ 9 234 በአሰሪና ሰራተኛ በኩል በአጠቃላይ አዋጅ ቁ.
የልማት ማህበር ለፕሮጀክት ሥራ በሚል የተደረገ የሥራ 377/96
እና ውል በአሰሪና ሰራተኛ ሕጉ አንቀጽ አንቀጽ
እነ አቶ ታጠቅ ደጀኔ 10(1)(ሀ) መሰረት የተደረገ እንደሆነ 10(1)(ሀ)
(ሁለት ሰዎች) ተደርጐ የሚወሰድ ስለመሆኑ
20. መጋቢት 6/2002 50009 የአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል 9 244 በአሰሪና ሠራተኛ ህጉ ውስጥ “እንደ ጥፋቱ አዋጅ ቁ.
እና ክብደት በሥራው ላይ የማታለል ወይም 377/96

5
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ዮናስ ጥላሁን የማጭበርበር ተግባር መፈፀም” በሚል አንቀፅ


የቀረበው አባባል (አነጋገር) ሊተረጐም 27(1)(ሐ)
የሚችልበት አግባብ

21. ግንቦት 13/2002 50182 የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት 9 265 በድርጅት ውስጥ የተከሰተ ተጨባጭ
እና ችግርን ለመቅረፍና የድርጅቱን ትርፋማነት
አቶ አበበ ተፈራ ይልማ ለማስቀጠል በሚል በተመሳሳይ ሙያና
ደረጃ ላይ ካሉ ሠራተኞች መካከል ተለይቼ
ወደ ሌላ የሥራ መደብ ስለተዛወርኩኝ
እንድመለስ ይወሰንልኝ በማለት የሚቀርብ
አቤቱታ የክስ ምክንያት የሌለው ስለመሆኑ
22. ግንቦት 13/2002 44218 የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ሃይል 9 267 የሥራ ውል የተደረገው ለተወሰነ ጊዜ አዋጅ ቁ.
ኮርፖሬሽን እና ወይም ሥራ ነው በሚል ክርክር በቀረበ 377/96
እነ ጊዜ ይህንኑ የማስረዳት ሸክም የሚኖር አንቀፅ 9
አቶ ታጁ አባጋሮ (ሃያ አንድ ስለመሆኑ
ሰዎች)
23. ግንቦት 19/2002 43160 እነ እንደገና ተሾመ 9 270 አንድ የሥራ ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም አዋጅ ቁ.
(ሁለት ሰዎች) ለተወሰነ ሥራ የተደረገ ነው ሊባል 377/96
እና የሚችልበት አግባብ አንቀጽ 9,10
ኒው ጄኔሬሸን ዩኒቨርስቲ
ኮሌጅ ነቀምቴ ቅርንጫፍ
24. ሰኔ 17/2003 64758 እነ ተመስገን ገ/እየሱስ 11 190  አንድ ሠራተኛ ቦነስ ወይም ድጐማ አዋጅ ቁ.
እና ሊያገኝ የሚችለው ከአሰሪው ጋር በሚደረግ 377/96

6
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ /በሚኖር/ ስምምነት እንጂ በህጉ አሠሪ አንቀጽ 4,


ለሠራተኛው በቦነስ ድጐማ እንዲከፍል 12, 13, 53
በአስገዳጅነት የተመለከተ ነገር የሌለ
ስለመሆኑ
 የቦነስና ድጐማ አሰጣጥና አፈፃፀምን
በተመለከተ በህብረት ስምምነት የተመለከተ
ደንብና መመሪያ ተግባራዊ ሊደረግ የሚገባ
ስለመሆኑ

25. ሀምሌ 13/2003 66242 ወ/ሮ ሙሉ ደምሴ 11 193  አንድ ሠራተኛ አሰሪው በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁ.
እና ህጉ መሰረት ሊከፍለው የሚገባውና 377/96
ሸራተን አዲስ ያልከፈለው ክፍያ መኖሩን /እንዳለ/ በተረዳ አንቀጽ 12
ጊዜ አሰሪውን የመጠየቅ መብት ያለው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ስለመሆኑ ህ/ቁ. 5, 216
 የአሰሪና ሠራተኛ ግንኙነት በቀጠለበት
ሁኔታ ሠራተኛው በአንድ ወቅት ሊከፈለኝ
/ሊጠበቅልኝ/ ይገባል በማለት ያቀረበው
የመብት ወይም የክፍያ ጥያቄ በፍርድ ቤት
ውድቅ መደረጉ በሌላ ጊዜ መብቱን
ከመጠየቅ የሚያግደው ስላለመሆኑ

26. የካቲት 21/2003 60685 አቶ በዛብህ እሸቴ 11 173 ከሥራ ክርክር ጋር በተገናኘ አሰሪና አዋጅ ቁ.
እና ሠራተኛው ያደረጉት የሥራ ቅጥር ውልን 25/88 አንቀጽ

7
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሳሊኒ ኮንስትራክሽን አስመልክቶ ክርክር ቢነሳ ጉዳዩን የሚገዛው 11/2/


ከኢትዮጵያ ሌላ /ውጭ/ የሆነ አገር ህግ
መሆኑንና የሥራ ቦታውም ቢሆን
ከኢትዮጵያ ውጪ እንዲሆን የተስማሙ
እንደሆነ ጉዳዩ በአጠቃላይ የአለም አቀፍ
የግለሰብ ህግ (private international law)
ጥያቄን የሚያስነሳ በመሆኑ ጉዳዩን ለማየት
ስልጣን ያለው ፍ/ቤት የትኛው ነው?፣
በየትኛው አገር ህግ መሰረት?፣
የመሳሰሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ስልጣን
ያለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ስለመሆኑ

27. ግንቦት 16/2003 59579 ወ/ሮ አሞኘሽ ገብሬ 11 197 በአዋጅ ቁ. 147/91 መሠረት በተቋቋመ አዋጅ ቁ.
እና ማህበር ውስጥ ላሉ ሰራተኞች አዋጅ ቁ. 377/96
የአቃቂ መለዋወጫ ዕቃዎች 377/96 ተፈፃሚ ስለመሆኑ
የእጅ መሣሪያዎች አ/ማ
28. ግንቦት 15/2003 65427 ሜታ አቦ ቢራ አ.ማ 11 200 የጡረታ መብት ያለው የመንግስት ልማት አዋጅ ቁ.
እና ድርጅት ሠራተኛ ሊያገኝ ስለሚገባው ካሣ 377/96
ወ/መድህን ቢረዳ አንቀጽ 9/1/
29. ታህሳስ 26/2003 62370 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪከ ኃይል 11 203 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ ሠራተኞች
ኮርፖሬሽን እየሠሩ የሚገኙትን ሥራ በተመለከተ
እና የሥራ ውል አላደሱም ወይም ለማደስ
እነ አቶ እዮብ መለሰ /አራት ፈቃደኛ አይደሉም በሚል ለማሰናበት

8
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች/ የሚያስችል የህግ መሰረት የሌለ ስለመሆኑ

30. ግንቦት 4/2003 59666 የኦሮሚያ መንገዶች 11 210  የሠራተኛ ደመወዝ ሊቀነስ የሚችለው አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን በህግ፣ በህብረት ስምምነት፣ ወይም በሥራ 377/96
እና ደንብ በተወሰነው መሰረት ወይም በፍ/ቤት አንቀጽ 59/1
አቶ አቡ ጐበና ትዕዛዝ ብቻ ስለመሆኑ
 አሰሪ የሠራተኛን ደመወዝ በራሱ
ውሣኔ ሊቀንስ፣ ሊይዝ ወይም የዕዳ
ማቻቻያ ሊያደርግ የማይችል ስለመሆኑ
31. ግንቦት 1/2003 64821 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃየል 11 215  የደረጃ እድገት በድርጅት ውስጥ በሥራ
ኮርፖሬሽን ላይ ባለ የእድገት አሰጣጥ ስርዓት እና
እና ደንብ መሰረት የሚካሄድ ስለመሆኑ
አያሌው ሕብስት  የደመወዝ ጭማሪ ሊገኝ የሚችለው
በእድገት ወይም አሰሪው የደመወዝ ጭማሪ
ማድረግ የሚችልበት አግባብ ኖሮት
ሲጨመር ስለመሆኑ
በመሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ (BPR)
መሠረት የተደረገ የሥራ ምደባ የደመወዝ
ጭማሪ የማያስገኝ ስለመሆኑ

32. መስከረም 27/2003 53527 የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት 11 217 ከአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ጋር በተያያዘ
ድርጅት በፍ/ቤት የተሰጠ ፍርድ እንዲፈፀም
እና የሚቀርብ አቤቱታ ፍርድ ከተሰጠበት ቀን

9
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ በዳሶ መልካቶ አንስቶ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ


በይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ
33. ሰኔ 15/2003 57337 አድቬንቲስት የልማት ተራድኦ 11 231 ለተወሰነ ጊዜና ሥራ የተቀጠረ ሠራተኛ
ድርጅት ጊዜው ደርሶ መሰናበቱ ምንም እንኳን
እና ሌሎች ሠራተኞች በእሱ ምትክ የተቀጠሩ
አቶ ገበየሁ ወ/ሚካኤል ቢሆንም ህገ ወጥ ነው ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ
34. ታህሳስ 5/2005 78536 በደሌ ቢራ አክሲዮን ማህበር 14 2 በአሰሪ ከተደረገ የሥራ ቦታ ዝውውር ጋር
እና በተያያዘ ሠራተኛው ወደነበረበት ሥራ
አቶ አልማው ቤዛ ቦታና መደብ እንዲመለስ በፍ/ቤት ሲወሰን
አሰሪው ሠራተኛው የሥራ ዝውውሩ
ከመከናወኑ በፊት ይሰራበት ወደነበረበት
ቦታና የሥራ መደብ በትክክል መመለስ
ያለበት ስለመሆኑ፣
35. ጥቅምት 8/2005 77134 ወሰኔ የህክምና አገልግሎት 14 5 ሠራተኛ ተቀጥሮ የሚሰራበትን አሰሪ አዋጅ
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ተቋም መልካም ስምና ዝና እንዲሁም ቁ.377/96
ማህበር ጥቅምና ህልውና አደጋ ላይ በሚጥሉ አንቀጽ
እና ተግባራት የሚፈጽመው ጥፋት መጠንና 27(1)(ሸ)(ረ)
ዶ/ር ክብረወሰን አለማየሁ ደረጃ እና የሚወሰድበትን እርምጃ ለመወሰን
ሠራተኛው ከሚሰራው የሥራ አይነትና
ባህሪ እንዲሁም ከአሰሪና ሠራተኛ ህጉ
መንፈስና ዓላማ አንፃር መታየት ያለበት
ስለመሆኑ፣

10
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

36. ጥር 29/2005 81405 አቶ አህመድ ሲራጅ 14 20 የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ለመስጠት በአዋጅ


እና ፈቃድ ያለው የህግ ባለሙያ በሙያው ቁ.377/96
የአወሊያ ዋና ማስተባበሪያ አገልግሎት ለመስጠት ከ3ኛ ወገን ጋር
ጽ/ቤት በሚያደርገው ውል የሚፈጠረው ግንኙነት
በእውቀት ሥራ ውል ላይ የተመሠረተ
እንጂ ሠራተኛውን እንደ የስራ መሪ ወይም
ተቀጣሪ የማያስቆጥረው ስለመሆኑ፡
በአዋጅ ቁ.377/96 የማይገዛ ስለመሆኑ፣
37. ጥቅምት 20/2005 80350 ሸራተን አዲስ 14 29  ከሥራ ቅጥር ግንኙነት ጋር በተገናኘ
እና አንድ ሥራ "ቀጣይነት ያለው" ነው
እነ አቶ ገናናው ከበደ (ሃምሳ ለማለት ስለሚቻልበት አግባብ፣
አንድ ሰዎች) አንድ ሥራ በባህሪው "ቀጣይነት ያለው"
ነው ለማለት ስራው ረዘም ላለ ጊዜ
መስራቱን ብቻ ሣይሆን የሥራው ባህሪ
ከአሠሪው ድርጅት (ተቋም) አይነተኛ ሥራ
ጋር የሚሄድና በመደበኛነት የሚከናወን
መሆኑን ጭምር ማረጋገጥ የሚያስፈልግ
ስለመሆኑ፣
38. ህዳር 4/2005 79853 የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች 14 38 አንድ ሠራተኛ በባህሪው ቀጣይነት ባለው አዋጅ ቁ.
ባለሥልጣን ሥራ ላይ መቀጠሩ መረጋገጡ ብቻ 377/96
እና ሠራተኛው ላልተወሰነ ጊዜ እንደተቀጠረ አንቀጽ 24(1)
እነ አቶ ጌታቸው ደበበ የሚያስቆጥረው ስላለመሆኑ፡

11
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

39. ታህሳስ 30/2005 83068 ዲ.ኤች.ገዳ ብርድልብስ ፋብሪካ 14 46 የሥራ ውል ወይም በሌላ ሠነድ
ኃ/የተ/የግ/ማህበር ሠራተኛው ስምምነቱን ባልሰጠበት ሁኔታ
እና አሰሪ የሆነው አካል እህት ድርጅት ወደ
ወ/ሪት ቅድስት ጌታቸው ሆነ ተቋም (ድርጅት) ሰራተኛውን አዛውሮ
ለማሰራት አሠሪ መብት የሌለው
ስለመሆኑ፣
40. ሀምሌ 18/2005 81814 እነ ወ/ት ፌቨን የሺጌታ (12 15 26 የስራ ውል የሚመሠረተው ማንኛወም ሰው አዋጅ ቁ.
ሰዎች) ደመወዝ እየተከፈለው በአሰሪው መሪነት 377/96
እና በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ለተወሰነ አንቀጽ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወይም ላልተወሠነ ጊዜ ወይም የተወሰነ 2(3),4
ሥራ ለአሰሪው ለመስራት የተስማማ
እንደሆነ ስለመሆኑ
41. ግንቦት 21/2005 87338 ዮቴክ ኮንስትራክሽን 15 33 አንድ ሠራተኛ የቅጥሩ ውል አይነት አዋጅ ቁ.
ኃ.የተ.የግል ማህበር ቋሚም ይሁን ግዜያዊ ለሠራተኛ በህጉ 377/96
እና በተፈቀዱ ጥቅሞች የመጠቀምና ህጉ አንቀጽ 162
እነ አቶ ገብሬ በላይነህ የሰጣቸውን ከለላዎች የማግኘት መብት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
(አምስት ሰዎች) ያለው ስለመሆኑ፣ ህገ መንግስት
አንቀጽ 42(2)
42. ጥር 27/2006 90570 አቶ ፍፁም አስታጥቄ ወኪል 16 73 አንድ ሠራተኛ በስራ ውሉ እና በስራ ደንቡ በአሠሪና
እና መሠረት በአሰሪ የተሰጠውን ትዕዛዝ ሠራተኛ
የተቀናጀ የቤተሰብ አገልግሎት የመፈፀም ግዴታን አለመወጣቱ አዋጅ አንቀጽ
ድርጅት ስለሚያስከትለው ውጤት 13(2)፣13(7)

12
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

43. ጥር 16/2006 92423 የሺሐረግ ታደሰ 16 106 -በአሰሪና ሰራተኛ መካከል በሚደረግ የውል የፍትሐ
እና ግንኙነት ተዋዋይ ወገኖች የገቡትን ግዴታ ብሔር ሕግ
የአምቦ ማዕድን ውሃ አ/ማ በቅንነት ይፈፅማሉ ተብሎ የሚገመት ቁጥር
ስለመሆኑ፣ 1732፣አዋጅ
- በአሰሪውና ሰራተኛው መካከል በሚደረግ ቁጥር
የሥልጠናና የት/ት ውል መሰረት አሰሪው 377/96
የሚጠበቅበትን ድጋፍ ለሰራተኛው አንቀፅ 84፣
የማድረግ ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር
377/96
አንቀፅ 83
ንዑስ አንቀፅ
3
44. የካቲት 13/2006 93813 ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ 16 118 በአሰሪና ሰራተኛ መካከል በሚደረግ የስራ አዋጅ.
የተወሰነ የግል ማህበር ግንኙነት የተነሳ ለተወሰነ ጊዜ ለፕሮጀክት 377/96
እና ስራ መደብ የተቀጠረ ሠራተኛ ከአንድ አንቀፅ 30፣
ሙሉጌታ አምባዬ ጠበቃ የፕሮጀክት ወደ ሌላ የፕሮጅክት ስራ አንቀፅ 10
አደም ታደለ አዘዋውሮ ማሰራት በአሰሪውና ሰራተኛው
መካከል ላልተወሰነ ጊዜ የስራ ግንኙነት
ተፈጥሯል ለማለት የማያስችል ስለመሆኑ፣

45. ታህሳስ 21/2007 101396 አዲስ አጠቃላይ ሆስፒታል 17 55 አንድ ባለሙያ በአሠሪው ቁጥጥር ሳይሆን አዋጅ ቁጥር
እና በራሱ የሙያ ኃላፊነት የሙያ አገልግሎት 377/96
ዶ/ር ምስራቅ ጥላሁን ለመስጠት ከአንድ አሠሪ ጋር ውል አንቀጽ 3

13
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሲኖረው ጉዳዩ የሚገዛው በአሠሪና ሠራተኛ ንዑስ አንቀስ


ህግ ስላለመሆኑ፣ /1//2/
-ከአንድ ባለሙያ ጋር የሙያ ግልጋሎት የፍህ/ቁ.
ውል ያለው አሠሪ ውሉን በማናቸውም ጊዜ 2140፣2646፣
ማፍረስ ሥለመቻሉ፣ /1/፣ 2638/1/
የስራ መሪን በተመለከተ
46. መጋቢት 2005 84661 አቶ ዳዊት ሸዋቀና 15 13 የሥራ መሪ የሆነ ሠራተኛ ያለ አግባብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.25
እና ከሥራ መሰናበቱ ተረጋግጦ ሲወሰንና 74(2)
ስኳር ኮርፖሬሽን የአሰሪው የመተዳደሪያ ደንብ የሚፈቅድለት አዋጅ
ከሆነ በአዋጅ ቁ. 377/96 መሠረት ኪሣራ ቁ.377/96
ታስቦ ሊከፈለው የሚችል ስለመሆኑ አንቀጽ 43(4)
(ሀ)
47. ጥር 2/2003 92466 ሳይግን ቴክስታይል 15 44 አንድን ሠራተኛ የሥራ መሪ ነው ለማለት አዋጅ ቁ.
ቢዩልዲንግ ኮንስትራክሽን የሚቻለው በህግ ወይም እንደ ድርጅቱ 377/96
ትሬድ ኢንዳሪኢንክ ኢትዮያ የሥራ ፀባይ በአሰሪው በተሰጠ የውክልና አንቀጽ
ብራንች ስልጣን መሠረት የሥራ አመራር 3(2)(ሐ)
እና ፖሊሲዎችን የማውጣትና የማስፈፀም አዋጅ ቁ.
አቶ ተስፋዬ ጥላሁን እንዲሁም በተጨማሪነት ወይም ይህንን 494/98
ሣይጨምር ሠራተኛን የመቅጠር፣ አንቀጽ
የማዛወር፣ የማገድ፣ የመመደብ ወይም 2(1)(ሐ)
ሌሎች የሥነ-ሥርዓት እርምጃ የመውሰድ
ተግባሮችን የሚያከናውን እንደሆነ
ስለመሆኑ፣

14
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

48. የካቲት 14/2006 94931 ወ/ሮ ጥሩቀርቅ መንግስቴ 16 150 የሥራ መሪ መብቱን ለማስከበር የፍ/ብ/ሕ/ቁ
እና የሚችልበት የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር፣ 1846
የተገጣጣሚ ህንፃ አካላት
ማምረቻ ድርጅት

1.2 የስራ ውል ስለ መቋረጥ


49. ጥቅምት 17/1998 17189 የሸቀጦች ጅምላ ንግድና 2 92 በአሰሪ “ገንዘብ” ላይ ሰራተኛው ያደረሰው አዋጅ ቁ.
አስመጭ ድርጅት ጉዳት በአሰሪው “ንብረት” የደረሰ ጉዳት 42/85 አንቀፅ
እና ስለመሆኑ እና ሰራተኛ የስራ ውሉ ተቋርጦ 27(1) (በ)53
አቶ ንጉሴ ዘለቀ ስራ ላልሰራበት ጊዜ ደመወዝ የሚያገኝበት (1)54
የህግ ምክንያት ስላለመኖሩ

50. መጋቢት 18/1999 21961 አቶ ግርማ ነጋሽ 4 12 የስራ ውልን ስለማቋረጥ አዋጅ ቁ.
እና 377/96
ቢግ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል አንቀፅ 27(1)
ማህበር ሐ
51. መጋቢት 26/1999 24153 አቶ መንግስቱ አባተ 4 17 የሰበር ችሎት መሠረታዊ የህግ ክርክር
እና የሌለባቸውን ጉዳዮች የማያስተናግድ
የባህር ትራንዚት ድርጅት ስለመሆኑ

52. ሚያዚያ 16/1999 25526 መምህር ጥላሁን አስፋው 4 21 ሰራተኛው በየአመቱ ውሉ እየታደሰ ሲሰራ አዋጅ ቁ.
እና መቆየቱና የሰራተኛው የቅጥር ውል በጊዜ 42/85 አንቀፅ
አዲስ ኮሌጅ የተገደበ መሆኑ ብቻ ለተወሰነ ጊዜ ተቀጣሪ 91ዐ

15
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚያደርገው ስላለመሆኑ

53. ግንቦት 5/2000 34585 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪ ኃይል 6 364 ያለማስጠንቀቂያ ከስራ የሚያሰናብቱ አዋጅ 377/96
ኮርፖሬሽን ምክንያቶች አንቀፅ 29
እና
ደረጄ ወልደ ኪዳን
54. ግንቦት 19/2000 35440 የዋልያ አገር አቋራጭ 6 367 ከሠራተኞች ማህበር ወይም ተወካይ ጋር አዋጅ ቁ.
አውቶቡስ ድርጅት በመመካከር በአሰሪ የሚደረግ የሠራተኞች 377/96
እና ቅነሳ የህግ አግባብ ያለው ስለመሆኑ አንቀፅ 28(1)
ብርሃኑ አለሜ
55. ጥር 27/2000 29415 ዋተር አክሽን 6 370 አዲስ ወደ ተዛወሩበት ቦታ በመሄድ ስራ አዋጅ ቁ.
እና አለመጀመር እና ለአምስት ተከታታይ የስራ 377/96
ይልማ አሰፋ ቀናት በስራ ገበታ ላይ አለመገኘት በአሰሪው አንቀፅ
አነሳሽነት የስራ ውልን ለማቋረጥ በቂና 27(2)(ለ)
ህጋዊ ምክንያት ስለመሆኑ
56. ህዳር 25/2001 35484 የኢትዮጵያ አየር መንገድ 8 110 የአሰሪ ንብረት የሆነን ገንዘብ ማጉደል አዋጅ ቁ.
እና ያለማስጠንቀቂያ ሊያሰናብት የሚችል 377/96
አቶ ደረጀ ማሞ ጥፋት ስለመሆኑ አንቀፅ
27/1/ተ/
57. ሀምሌ 10/1999 22275 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 6 305  አሰሪ የሥራ ውሉ ዘመን ከማለቁ አዋጅ ቁ.
እና በፊትም ቢሆን በቂና ህጋዊ ምክንያት 377/96
አቶ ኃይሌ ገ/ሥላሴ ካለው የሠራተኛን የሥራ ውል ሊያቋርጥ አንቀፅ 35
ስለመቻሉ

16
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 በበቂ ምክንያት የተደረገ የሥራ ውል


ማቋረጥ ማስጠንቀቂያ አልተሰጠም በሚል
ህገ-ወጥ ስንብት ነው ሊባል የማይችል
ስለመሆኑ
 በአንድ ድርጅት ውስጥ ያለን የስራ
መደብ በሌላ ሦስተኛ ወገን እንዲከናወን
አስተላልፎ መስጠት (out sourcing)
የሥር ውል ለማቋረጥ ሕጋዊ ምክንያት
ስለመሆኑ
58. ሚያዚያ 9/1999 30956 የወረዳ 5 አጠቃላይ ነጋዴዎች 6 344 ዳኝነት ባልተጠየቀበት ጉዳይ ላይ ውሣኔ
ማህበር መስጠት አግባብ ስላለመሆኑ
እና
አቶ በድሉ ጫላ
59. ሚያዚያ 30/2000 31402 የኢትዮጵያ አገር አቋራጭ 6 348 በጡረታ የተገለለን ወይም የጡረታ አዋጅ ቁ.
ከፍተኛ አውቶብስ የግል ዕድሜው ያለፈን ሠራተኛ ወደ ሥራ 377/96
ባለንብረቶች ማህበር መልስ ተብሎ አሰሪ የሚገደድበት የህግ አንቀፅ 24(3)
እና አግባብ የሌለ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
አቶ አያሌው ይርጉ 345/95
አንቀፅ
12(1)(ሐ)
60. ሚያዚያ 14/2000 29419 ሬቫ ኢንጂነሪንግ 6 381 ለተወሰነ ጊዜ እና ላልተወሰነ ጊዜ የተቀጠሩ አዋጅ
ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና እነ ሰራተኞች መሰረት ስከሚደረጉ ሕጋዊ የስራ ቁ.377/96
እንዳለ ታደሰ /10 ሰዎች/ ውል መቋረጦች አንቀፅ 24(1)

17
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

61. ጥቅምት 25/2001 36692 አንበሳ የከተማ አውቶቡስ 8 104 በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁ.377/96 አዋጅ
አገልግሎት ድርጅት ባልተሸፈነ ጉዳይ ላይ በአሠሪና በሠራተኛ ቁ.377/96
እና መካከል የተደረገ የህብረት ስምምነት
ተስፋዬ መኰንን መፈፀም ያለበት ስለመሆኑ
62. ጥቅምት 11/2001 35621 ሰንሻይን ኮንስትራክሽን እና 8 102 ለኘሮጀክት ሥራ የተቀጠሩ ሠራተኞች አዋጅ ቁ.
እነ አቶ ፍቃዱ ገቢሣ (ሁለት የተቀጠሩበት የኘሮጀክት ሥራ ሲጠናቀቅ 377/96
ሰዎች) የሥራ ውላቸው የሚቋረጥ ስለመሆኑ አንቀፅ
1ዐ/1//ሠ//ሀ/
63. ሕዳር 4/2001 37256 አዲስ አበባ የምግብ አዳራሽ 8 119 በወንጀል ጉዳይ ተከሶ ነፃ መውጣት በራሱ
አስተዳደር እና አንድን ሠራተኛ ወደ ቀድሞ ሥራ
ወ/ሮ የውብዳር ጥላሁን ለመመለስ መብት የሚሰጥ ስላለመሆኑ
64. ህዳር 2/2001 37575 ቃሊቲ ባሌስትራ ማምረቻ 8 127 የሥራ ውል በስምምነት ተቋረጠ ለማለት
እና የሚቻለው ስምምነቱ በፅሁፍ የተደረገ
ብርሃኑ ልደት ወልዴ እንደሆነ ስለመሆኑ

65. ታህሳስ 2/2001 34669 አድማስ ኮሌጅ 8 138  አንድ ሠራተኛ በአሰሪው ንብረት ላይ አዋጅ ቁ.
እና ጉዳት አድርሷል በሚል ያለማስጠንቀቂያ 377/96
ሠለሞን ሙሉአለም ሊሰናበት የሚችልበት አግባብ አንቀፅ
 በአሰሪና ሰራተኛ ሕጉ ውስጥ “የአሰሪ 27/1//ሸ/
ንብረት” በሚል የተገለፀው ሐረግ
ሊተረጐም የሚችልበት አግባብ
66. ታህሳስ 23/2001 39118 ደሣለኝና ቤተሰቡ 8 141 የተረከበው የአሠሪ ንብረት የጠፋበት አዋጅ ቁ.
ኃላ/የተ/የግል ማህበር ሰራተኛ ንብረቱን ለግል ጥቅሙ ወይም 377/96

18
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ለሌላ ሶስተኛ ወገን ጥቅም ያዋለው አንቀጽ


አቶ በፈቃዱ በላይ ያለመሆኑን ካላስረዳ በቀር የንብረቱ 27(1)(መ)(ቀ)
መጥፋት ሠራተኛውን ያለማስጠንቀቂያ 14(2)(ለ)(2)
ከሥራ ለማሰናበት የሚያስችል በቂ
ምክንያት ሊሆን የሚችል ስለመሆኑ

67. ታህሳስ 14/2001 36591 ማታዶር አዲስ ጎማ አ.ማ 8 144 በህብረት ስምምነት ወይም በሌላ አካኋን አዋጅ ቁ.
እና የተወሰነ የሥራ ውል የሚቋረጥበት 377/96
ደረጀ ኡመታ ምክንያት ካለ በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ አንቀጽ 27(1)
ያልተመለከተ ቢሆንም ተፈፃሚ ሊሆን
የሚችል ስለመሆኑ
68. ታህሳስ 16/2001 37454 ሰላም የቴክኒክና የሙያ 8 151 የጥበቃ ሥራን የሚሠራ ሠራተኛን አዋጅ ቁ.
ማሰልጠኛ ማዕከል በተመለከተ የሥራ ውሉ ያለአግባብ 377/96
እና ተቋርጧል በሚል ሲወሰን በአሠሪውና አንቀጽ 43
ከበደ ሰይፉ ሠራተኛው መካከል ሊኖር የሚገባው
ከፍተኛ መተማመን የሚሻክር በመሆኑ
ሰራተኛው ወደ ሥራ እንዲመለስ የሚሰጥ
ውሳኔ ተገቢ ስላለመሆኑ

69. ጥር 26/2001 40804 ዳንዲቦሩ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ 8 165 አንድ ሠራተኛ ይሰራው የነበረ የሥራ አዋጅ
እና መደብ መሰረዝ ወይም አለመኖር ለሥራ ቁ.377/96
እነ ተክሉ ኡርጌ ኢደኤ ውሉ መቋረጥ በቂ ምክንያት ስለመሆኑ አንቀጽ 28(1)
(ሁለት ሰዎች) (መ)

19
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

70. የካቲት 17/2001 38811 ርሆቦት ሆሊ ሴቪየር 8 173 በድርጅት ውስጥ በተደረገ የመዋቅር አዋጅ
ኃ/የተ/የግል ማህበር እና ማሻሻያ የሥራ መደብ የተሰረዘ እንደሆነ ቁ.377/96
አቶ አማረ አድማሱ የሥራ መደብ የተሰረዘበትን ሠራተኛ አንቀጽ
በማስጠንቀቂያ ለማሰናበት የሚቻልበት 28(1)(መ)
አግባብ

71. የካቲት 17/2001 38435 ኤስ.ኦ.ኤስ የህፃናት መንደር 8 175 በአንድ ድርጅት ውስጥ ያለ የሥራ መደብ አዋጅ ቁ.
እና በሌላ 3ኛ ወገን እንዲከናወን አስተላልፎ 377/96
እነ አቶ ከበደ ኩምሣ (ስድስት መስጠት (out sourcing) የስራ ውል አንቀጽ 28
ሰዎች ) ለማቋረጥ ህጋዊ ምክንያት ስለመሆኑ

72. የካቲት 17/2001 38023 የመንግስት ቤቶች ኤጅንሲ 8 178 ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የሥራ ውል
እና የሚቋረጠው ማስጠንቀቂያ በመሰጠት
ብርሃኑ ደስዬ ስለመሆኑ
73. የካቲት 26/2001 41115 ሜድሮክ ኮንስትራክሽን 8 183 የአንድ ሠራተኛን ድርጊት ከባድ ቸልተኝነት
ኃ/የተ/የግል/ማህበር እና ነው ለማለት የሥራውን ባህሪ ከግምት
አቶ ሞገስ ሽፈራው ውስጥ ማስገባት የሚያስፈልግ ስለመሆኑ
74. መጋቢት 8/2001 42292 የኢትዮጵያ መብራት ኃይል 8 188 አንድ ሠራተኛ የአሠሪው ንብረት የሆነን አዋጅ ቁጥር
ኮርፖሬሽን ገንዘብ ማጉደሉ የተረጋገጠ እንደሆነ 377/96
እና አሠሪው ሠራተኛውን በፍ/ብሔር ከሶ አንቀጽ
አቶ ከበደ አቡነቴ ገንዘቡን የማስመለሱ ጉዳይ እንደተጠበቀ 27(1)(መ)
ሆኖ የሥራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ
ሊያቋርጥ የሚችል ስለመሆኑ

20
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

75. መጋቢት 8/2001 41623 አበባ ትራንስፖርት 8 191 በአሠሪው ወደሌላ ቦታ ተዛውሮ እንዲሠራ አዋጅ
ኃ/የተ/የግል ማህበር የተደረገ ሠራተኛ ዝውውሩን በወቅቱ ቁ.377/96
እና ሣይቃወም የተዛወረበት የሥራ ገበታ ላይ አንቀጽ 27
አቶ ሣሙኤል ኪዳኔ ለ5 ተከታታይ ቀናት የቀረ እንደሆነ የሥራ (1)(ለ)
ውሉን ለማቋረጥ የሚያበቃ ስለመሆኑ

76. ግንቦት 12/2001 41411 ሙሉሙል ዳቦ መጋገሪያ 8 193  ከ3ዐ ቀናት በላይ ሠራተኛን ከሥራ አዋጅ ቁ.
ድርጅት የማገድ ተግባር ሠራተኛን እንደማሰናበት 377/96
እና የማይቆጠር ስለመሆኑ አንቀጽ 27(4)
አቶ በለጠ ተገኝ  አሠሪው ከ3ዐ ቀናት በላይ ሠራተኛው
ለታገደበት ጊዜ ደሞዝ እንዲከፍል
የሚደረግበት አግባብ
 ከሥራ ያለአግባብ ታገድኩኝ በሚል
የቀረበን ክስ በማስተናገድ ላይ ያለ ፍ/ቤት
በክርክሩ ሂደት ሠራተኛው ከሥራ
የተሰናበተ መሆኑን ካወቀ የተያዘው ጭብጥ
እንዲሻሻል እና ጭብጡ እንዲስተካከል
በማድረግ ጉዳዩን ማየት ያለበት ስለመሆኑ

77. ግንቦት 12/2001 42752 እነ ወ/ት ማሜ አሠፋ 8 199  የድርጅት ምርታማነትን ለማሳደግ፣ አዋጅ
(ሰላሳ ስድስት ሰዎች) የአሰራር ዘዴዎችን ለመለወጥ ወይም ቁ.377/96
እና በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም የሠራተኛ አንቀጽ
ብሔራዊ አስጎብኚ የጉዞ ቅነሣ የሚደረግበት አግባብ 28(2)(ሐ)

21
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወኪል(NTO)  ቅነሣ የሚደረግበትና ተፈፃሚ ሊሆን 29(3)


የሚችልበት አግባብ

78. ግንቦት 4/2001 39543 የፍልውሃ አገልግሎት 8 209 በተጭበረበረ ማስረጃ ሥራ የተቀጠረ አዋጅ
ድርጅት ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ የማጭበርበር ቁ.377/96
እና ድርጊቱ የታወቀ/የተደረሰበት/ ከሆነ አንቀጽ 27(1)
አቶ በረከት ተ/ማርያም ማጭበርበሩ የተከሰተው ሥራውን (ሐ)
በማከናወን ላይ እንዳለ ተቆጥሮ
ሊያስናብተው የሚችል ስለመሆኑ

79. ግንቦት 26/2001 39042 ዮቴክ ኮንስትራክሽን 8 211 ለኘሮጀክት ሥራ የተቀጠሩ ሠራተኞች አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግል ማህበር እና ቅነሣ በሚካሄድበት ወቅት አሰሪው በአዋጅ 377/96
ጀማል መሐመድ ቁ.377/96 ላይ የተመለከተውን የሠራተኞች አንቀጽ 3ዐ(1)
ቅነሣ ሥነ-ሥርዓት መከተል
የማይጠበቅበት ስለመሆኑ
80. ግንቦት 27/2001 38189 ሮፖክ ኢንተርናሽናል 8 213 የሥራ መደብ ዝውውርን በመቃወም አዋጅ ቁ.
ኃላ/የተ/የግል ማህበር እና ቅሬታን በማሰማት ላይ መሆን በስራ ቦታ 377/96
ይደርሳል አእምሮ ላይ ላለመገኘት እንደ በቂ ህጋዊ ምክንያት አንቀጽ
የሚወሰድ ስላለመሆኑ 27(1)(ለ)

81. ሰኔ 17/2001 37982 የትምህርት መሣሪያዎች 8 216 አሠሪ የሥራ መሪ የሆነን ሠራተኛውን
ማምረቻ እና ያሰናበተው ያለበቂ ምክንያት ቢሆንም
ማከፋፈያ ድርጅት እና አቶ እንኳን ተገቢ የሆነ ካሣ ለመክፈል

22
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ታደሰ ዘነበ ከሚገደድ በስተቀር ሠራተኛውን ወደ ሥራ


እንዲመልስ ሊገደድ የማይችል ስለመሆኑ

82. ሰኔ 9/2001 41720 የእንጨት መሠንጠቂያና 8 219 ለሥራ ማስኬጃነት የተቀበሉትን የአሰሪ አዋጅ ቁ.
መገጣጠሚያ ድርጅት እና ገንዘብ አጉድሎ መገኝት ያለማስጠንቀቂያ 377/96
ረዲ እንዳለ ከሥራ ሊያሰናብት የሚችል ጥፋት አንቀጽ
ስለመሆኑ 27(1)(መ)

83. ሐምሌ 21/2001 43610 ናይኮ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር እና 8 224 በቃል ከሥራ ተሰናበትኩ በሚል ክስ
አቶ ሰለሞን ተሰማ የሚያቀርብ ሠራተኛ አሰሪው ከሥራ
ያሰናበተው ስለመሆኑ የማስረዳት ሸክም
ያለበት ስለመሆኑ

84. ሐምሌ 16/2001 42075 አፍሪካዊት የህንፃ ስራ 8 231 የኮንስትራክሽን ሥራ የሚሰራ ድርጅት አዋጅ ቁ.
ተቋራጭ ኃ/የተ/የግል ማህበር የሥራው መጠን በቀነሰ ጊዜ ሠራተኞችን 377/96
እና ለማሰናበት የማስጠንቀቂያና ሌሎች የቅነሳ አንቀጽ 3ዐ
እነ አቶ እንድሪስ ዓሊ ሥነ-ሥርዓቶችን ሳይከተል ቅነሳ ለማካሄድ
የሚችል ስለመሆኑ

85. ጥቅምት 3/2002 41385 ጊጋ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግል 9 196 የግንባታ ዕቃዎች እጥረት አጋጥሟል አዋጅ ቁ.
ማህበር እና እነ በሚል የሚደረግ የሥራ ስንብት ህገ-ወጥ 377/96
ተረፈ ዘርጋው (ስድስት ነው ሊባል የሚችል ስላለመሆኑ አንቀፅ
ሰዎች) 26283ዐ

23
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

86. ጥቅምት 10/2002 42818 አቢሲኒያ ባንክ አ.ማ 9 198 በትርፍ ሰዓት በሌላ መሥሪያ ቤት አዋጅ 377/96
እና ሰርተሃል በሚል ሠራተኛን አንቀፅ 27
ወ/ር ሙለታ ገዳ ያለማስጠንቀቂያ ለማሰናበት የሚያስችል
የህግ ምክንያት የሌለ ስለመሆኑ

87. ህዳር 8/2002 41767 የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ 9 202 አሰሪ በግልፅ ባልፈቀደበት ሁኔታ በሁለት አዋጅ
ባለስልጣን ቦታ በተመሳሳይ ጊዜ መስራት ሠራተኛውን ቁ.377/96
እና የማታለል ተግባር እንደፈፀመ አንቀፅ
አቶ አድማስ ደምሳቸው የሚያስቆጥረው ስለመሆኑ 27(1)(ሐ)

88. ጥር 5/2002 49057 አስመላሽ እና 9 223 በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ መሠረት የሥራ አዋጅ ቁ.
ልጆቹ ኮንስትራክሽን ግንኙነት በአንቀፅ 3ዐ መሠረት ሲቋረጥ 377/96
ኃ/የተ/የግል ማህበር አሰሪ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ግዴታ አንቀፅ 3ዐ
እና የሌለበት ስለመሆኑ 28(2)
ዮሐንስ እሺበል
89. የካቲት 12/2002 49958 ግዬን ትራቭልና ቱርስ 9 229 የጠብ አጫሪነት ኃይለ ቃልና ዛቻ አዘል አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግል ማህበር ንግግር በሥራ ቦታ ላይ ማድረግ 377/96
እና ያለማስጠንቀቂያ ከሥራ የሚያሰናብት አንቀፅ
አቶ ዳንኤል አስፋው ጥፋት ስለመሆኑ 27(1)(ረ)

90. መጋቢት 30/2002 49750 በቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 9 240  የአሰሪና ሰራተኛ ሕጉ አሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁ.
ዐ2/ዐ1 የመዝናኛ ክበብ ስምምነት ሊያደርጉባቸው የሚችሉበት 377/96
እና ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ጥፋትንና ጥቅምን አንቀፅ

24
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ማስረሻ ሁሴን በተመለከተ የተለያየ አቋም የያዘ ስለመሆኑ 134(2)


 አሰሪና ሠራተኛ በህብረት 27(1)(ሸ)
ስምምነታቸው ውስጥ ያለማስጠንቀቂያ
ከሥራ ሊያሰናብት የሚችል ጥፋት በሚል
የተስማሙበት ድንጋጌ ተፈፃሚ ሊሆን
የሚገባ ስለመሆኑ

91. መጋቢት 30/2002 49797 አልሀበሽ ሹገር ሚልስ 9 242 አሠሪ የሠራተኛውን የሥራ ውል አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግል ማህበር ያቋረጠበትን ምክንያት በፅሁፍ አለመግለፁ 377/96
እና ብቻ ስንብቱ ህገ- ወጥ ነው ለማለት አንቀፅ 27(2)
ተገኔ ገ/ሃዋሪያት የሚያስችል ስላለመሆኑ

92. መጋቢት 20/2002 50009 የአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል 9 244 በአሰሪና ሠራተኛ ህጉ ውስጥ “እንደ ጥፋቱ አዋጅ ቁ.
እና ክብደት በሥራው ላይ የማታለል ወይም 377/96
አቶ ዮናስ ጥላሁን የማጭበርበር ተግባር መፈፀም” በሚል አንቀፅ
የቀረበው አባባል (አነጋገር) ሊተረጐም 27(1)(ሐ)
የሚችልበት አግባብ
93. መጋቢት 20/2002 50205 የኢትዮጵያና ጅቡቲ ምድር 9 246 አሠሪና ሠራተኛ የሥራ ውል መቋረጥ ጋር
ባቡር ድርጅት በተያያዘ በሥራ ውሉ ላይ የሚያመለክቱት
እና ሁኔታ የአሰሪና ሠራተኛ ህጉን
አቶ ምናለ በሪሁን እስካልተፃረረ ድረስ ተግባራዊ ሊደረግ
የሚገባ ስለመሆኑ
94. ሐምሌ 8/2002 45170 የቅድስት ማሪያም አፀደ 9 287 በክረምት ወቅት የማስተማር ሥራ አዋጅ ቁ.

25
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ህፃናት የመጀመሪያ ደረጃ እንዲሠራ የሚያዝ ግልፅ ደንብ ወይም 377/96


ት/ቤት መመሪያ የሌለ እንደሆነ ወይም አንቀፅ 13(1)
እና አስተማሪው በክረምት ወራት ለማስተማር
መ/ት ሲሳይ ሙሉጌታ የገባው የውል ግዴታ (ስምምነት) በሌለ
ጊዜ በክረምት ወቅት ሥራን ለመስራት
ፈቃደኛ አልሆነም በሚል ከሥራ ሊሰናበት
የማይችል ስለመሆኑ

95. ህዳር 14/2003 57541 የቻይና መንገድና ድልድይ 11 168 ከስራ ተሰናበትኩ በማለት አቤቱታ
ሥራ ድርጅት የሚያቀርብ ሠራተኛ በእርግጥም
እና ስለመሰናበቱ አግባብነት ያላቸውን
ግርማ ቡሽራ ማስረጃዎች በማቅረብ የማስረዳት ግዴታ
ያለበት ስለመሆኑ

96. ግንቦት 30 2003 64988 ዳሽን ባንክ አ/ማ 11 223 ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለውና አዋጅ ቁ.
እና በባለሃብትነት ሊያዝ የሚችልን የአሰሪ የሆነ 377/96
አቶ ሃይሉ ሽመልስ ነገር ላይ ሠራተኛው ሆን ብሎም ሆነ አንቀጽ
በቸልተኝነት በማናቸውም ሁኔታ ጉዳት 27/1/ሸ/
ያደረሰ መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ የሥራ
ውሉን ለማቋረጥ በቂ ምክንያት ስለመሆኑ

97. ሰኔ 3/2003 66306 አምሳሉ ወረዳ ኮንስትራክሽን 11 237 የግንባታ ሥራ ተቋራጭ ድርጅት ከ3ኛ አዋጅ ቁ.
አ/ማ ወገን ጋር ባደረገው የግንባታ ሥራ ውል 377/96

26
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና መነሻነት የቀጠረውን ሰራተኛ የግንባታ አንቀጽ 24/4/,


እነ አቶ መሐመድ ሰይድ ሥራው ውል በመቋረጡ ምክንያት 4/1/, 10, 9
/ስድስት ሰዎች/ ማሰናበቱ ህገ ወጥ ነው ሊባል የማይችል
ስለመሆኑ
98. ጥቅምት 8/2004 67533 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒሽን 13 44 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ የሠራተኛን አዋጅ
ኮርፖሬሽን ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ የቅጥር ቁ.377/96
እና ሁኔታ ለመወሰን የተቋሙን ድርጅታዊ አንቀፅ 9,10
እነ በረከት በለጠ (ሁለት አቋም ብቻ መሰረት በማድረግ የሚሰጥ
ሰዎች) ውሣኔ ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ

99. የካቲት 27/2004 73881 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 13 67 ከስራ ክርክር ጋር በተገናኘ በዲሲፕሊን አዋጅ
ኮርፖሬሽን ደቡብ ሪጅን ተከስሶ በዲሲፕሊን ኮሚቴ ሠራተኛው ቁ.377/96
እና በፈፀመው የማታለል ድርጊት ጥፋተኛ አንቀፅ
አቶ ተፈራ ሹና የተባለ መሆኑን መነሻ በማድረግ የተሰናበተ 27(1)(ሐ) እና
ሰራተኛ የዲስፕሊን ኮሚቴው አባላት (መ)
በሥራ ክርክር ሰሚው አካል ፊት ቀርበው
የምስክርነት ቃላቸውን ስላልሰጡ ስንብቱ
ህገ ወጥ ነው በሚል የሚያቀርበው
አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ

100. ሐምሌ 17/2004 74230 አቶ አስቻለው ጌታሁን (አስር 13 90 አሰሪ ሲሰራው የነበረው ሥራ በመቀነሱ አዋጅ ቁ.
ሰዎች) ወይም በመቀዝቀዙ ምክንያት ካሉት 377/96
እና ሠራተኞች መካከል ከአሥር ፐርሰንት አንቀጽ

27
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አልፋ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በታች የሆኑትን የሥራ ውል ሟቋረጡ 28(8), 29(3)


የግድ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የሥራ ውላቸው
የሚቋረጥና ሥራ የሚቀጥሉትን ሠራተኞች
ለመለየት ሊከተለው ስለሚገባ አካሄድ

101. ሐምሌ 27/2004 77113 ኦኪኮ ቦዲዋይዝ ኃ/የተ/የግል 13 97 አሰሪ ደንብን ባልጠበቀ መንገድ ሠራተኛው
ማህበር ወደ ሌላ ቦታ ተዛውሮ እንዲሰራ ተመድቦ
እና ፈቃደኛ አልሆነም በሚል ሠራተኛውን
አቶ ገረመው አበበ ማሰናበቱ ተገቢ ስላለመሆኑ

102. ሐምሌ 20/2004 79096 ሪመምበር ዘፑረሰት ኮሚዩኒቲ 13 100 በሥራ ላይ ንብረትንም ሆነ ህይወትን አዋጅ
እና ለአደጋ የሚያጋልጥ ድርጊት መፈፀም ህገ ቁ.377/96
ዘውድነሽ ማሞ ወጥ በመሆኑ ያለማስጠንቀቂያ ሊያሰናብት አንቀጽ
የሚችል ስለመሆኑ፣ 27(1)(ቀ)
14(2)(ሀ)
103. ጥር 2/2005 82336 የአብጃታ ሶዳ አሽ አክሲዮን 14 አንድ ሠራተኛ መብቱን ለማስከበር አዋጅ ቁ.
ማህበር በአሰሪው ላይ በፍ/ቤት ክስ መመስረቱ ብቻ 377/96
እና ከአሠሪው ጋር ለወደፊት የሻከረ ግንኙነት አንቀጽ 43(3)
ማርታ አበበ ይፈጥራል የማያስብልና የስራ ውሉ
እንዳይቀጥል ለማድረግ የሚያስችል
ምክንያት ስላለመሆኑ፣

104. መጋቢት 13/2005 86284 ሆራይዞን አዲስ ጎማ (አ.ማ) 15 30 በአሠሪው ንብረት ላይ ጉዳት በማድረሱ አዋጅ ቁ.

28
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ያለማስጠንቀቂያ ከሥራ የተሰናበተ ሠራተኛ 377/96


አቶ መኮንን ዓለሙ ጉዳቱን ያደረስኩት በሥራ መደራረብ እና አንቀጽ
ከልምድ ማነስ ነው የሚል ምክንያት 27(1)(ሸ),
አቅርቦ የተከራከረ መሆኑ ስንብቱን ህገ 13(3)
ወጥ ነው ለማለት የሚያበቃ (የሚያስችል)
ስላለመሆኑ፣

105. መስከረም 23/2006 87285 ወ/ሮ የውብዳር ንጋቱ 15 37 አንድ ሠራተኛ ከሥራ መቅረቱ በህመም አዋጅ ቁጥር
እና ምክንያት መሆኑ እንደበቂ ምክንያት 377/96
ገነት ሆቴል ሊወሰድ የሚችለው በህጉ አግባብ፣ አንቀጽ 85(4)
በህመሙ ምክንያት ስለመቅረቱ ለአሰሪው
ያሳወቀና ፈቃድ ያገኘ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

106. ጥቅምት 18/2006 90389 የኢትዮጵያ ኤርፖርት 15 41 የሥራ ኃላፊነቱን ባለመወጣት ተገቢነት አዋጅ ቁ.
ድርጅት የሌላቸው ሰዎችን ወደ አሰሪው ድርጅት 377/96
እና ውስጥ ዘልቀው እንዲገቡ በማድረግ ጥፋት አንቀጽ
አቶ በሪሁን በላይ የፈፀመ የጥበቃ ሰራተኛ ወደ ድርጅቱ 27(1)(ሸ),
በገቡት ሰዎች ምክንያት የተፈጠረ የፀጥታና 17(1)(ሸ)(ቀ),
የደህንነት ችግር አልተከሰተም በሚል 14(2)(ሀ)
ምክንያት ብቻ አሰሪው በሰራተኛው ላይ
የፈፀመውን የስራ ውል ማቋረጥ ተግባር
ህገ ወጥ ነው ሊያስብል የሚችል
ስላለመሆኑ፣

29
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

107. ሐምሌ 14/2006 98052 በርሄ ሐጎስ ጠቅላላ ስራ 16 85 በአሰሪና ሰራተኛ መካከል በሚደርግ የቅጥር አዋጅ
ተቋራጭ ውሉ ላይ በግልፅ የሙከራ ጊዜ እንዲኖር 377/1996
እና ካልተስማሙ በስተቀር አሰሪው የሙከራ አንቀፅ 11(3)
አቶ ገመቹ አዱኛ ጊዜ ነው ብሎ በሚያስበው ጊዜ ውስጥ
የሰራተኛውን የስራ ውል ያለማስጠንቀቂያ
ሊያቋርጥ የማይችል ስለመሆኑ፡-

108. የካቲት 24/2006 93511 አቶ ደረሰ ወርቄ 16 110 አንድ የስራ ውል በሰራተኛው አነሳሽነት አዋጅ ቁጥር
እና እንደነገሩ አግባብ በማስጠንቀቂያ ወይም 377/1996
በርሔ ሐጎስ ጠቅላላ ስራ ያለማስጠንቀቂያ ሊቋረጥ የሚችል አንቀጽ 31
ተቋራጭ ስለመሆኑ፣ እና 32

109. መጋቢት 8/2006 95522 የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ ኃይል 16 130 አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እያለ የአዋጅ ቁጥር
ኮርፖሬሽን መሃል ሜዳ የማጭበርበር ድርጊት በመፈፀሙ ምክንያት 377/1996
ደንበኞች አገልግሎት ፅ/ቤት ያገኘው ጥቅም ባይኖርም፣ ወይም በሌላ አንቀጽ
እና ሰው ላይ ጉዳት ባያደርስም ወንጀልነቱ 27(1(ሐ))
አቶ ሙሉጌታ ወ/ጊዩርጊስ እንደተጠበቀ ሆኖ የስራ ውሉን
ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ በቂ ስለመሆኑ፣

110. የካቲት 16/2007 103209 አትላስ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ 17 62 አንድ ተማሪ በአካሉ ላይ ጉዳት የኢ.ፌ.ደ.ሬ
ት/ቤትእና እንዳይደርስበት የመጠበቅ ህገመንግስታዊ ህገ መንግስት
ወ/ሪት መስታወት ስመኝ መብት በያለው ስለመሆኑ፡- በአንቀፅ 16
አንድ አስተማሪ የሚያስተምራቸውን የፍ/ሕ/ቁ

30
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተማሪዎች በአግባቡ የመቆጣጠርና 2124 እና


የመከታተል ህጋዊ ግዴታ ያለበት 2125
ስለመሆኑና የኽንን ግዴታውን ተላልፎ አዋጅ ቁጥር
ተማሪን ቢደበድብ ያለማስጠንቀቂያ የስራ 377/96
ውሉን ሊያቋርጥ የሚችል በቂ ምክንያት አንቀፅ
ስለመሆኑ 27(1)(ቀ)
፣አንቀፅ
14(2)(ሀ)
111. ጥቅምት 24/2007 101890 የኢትዮጵያ አየር መነግድ እና 17 69 አንድ አሠሪ ለሙከራ የቀጠረውን ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር
ወ/ት ፍፁም ሀይሉ በቀጠረው በ46ኛው ቀን ለስራው ብቁ 377/96
አይደለም ብሎ የስንብት ደብዳቤ ቢጽፍለት አንቀጽ
ድርጊቱ ህገ ወጥ ነው ሊባል የማይችል 11(2)፣(3)
ስለመሆኑ፣

112. ታህሳስ 10/2007 102512 እነ ብርሀኑ ቢኒ (ሠለሳ አራት 17 76 የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት የሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር
ሰዎች) ወሣኝ ቦርድ የወሰነውን ጉዳይ በይግባኝ 377/96
እና ሲያይ የህግ ስህተት መኖሩን እና አንቀጽ
የአርባ ምንጭ ጨርቃጨርቅ አለመኖሩን ከማረጋገጥ ባለፈ የፍሬ ጉዳይን 28(2)(ሐ)
ፋብሪካ እና የማስረጃ ምዘና በተመለከተ የማየት ፣29፣140
እና የማረም ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ፣
አንድ አሠሪ የሠራተኛ ቅነሳ በሚል
ምክንያት ሠራተኛችን ከሥራ ሲያሰናብት
በአዋጁ የሠራተኛን ቅነሳ በተመለከተ

31
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የተቀመጡትን ድንጋጌዎች መሠረት


ማድረግ ያለበት ስለመሆኑ፣

113. መጋቢት 29/2007 104294 ሀግቤስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 17 85 አንድ ሠራተኛ የስራ ግዴታውን በአግባቡ አዋጅ ቁጥር
እና ባለመወጣት በአሰሪው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም 377/96
አቶ በላይ ገ/ማሪያም ላይ ጉዳት ያደረሰ ከሆነ የስራ ውሉን (1)(ሸ)፣
ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ በቂ ምክንያት 12(2)(7)
ሥለመሆኑ፣
114. መጋቢት 3 ቀን 104862 አቶ መልካሙ አረጋ 18 2 አንድ ሰራተኛ በመደዳው ለአምስት የስራ አዋጅ
2007ዓ.ም እና ቀናት ካለበቂ ምክንያት ከስራ መቅረቱ ቁ.377/96
ተስፋዮ ለገሰ ጠቅላላ ስራ የተረጋገጠ እስከሆነ ድረስ አሰሪው በዚሁ አንቀፅ 27(1)
ተቋረጭ ምክንያት ሰራተኛውን ካለማስጠንቀቂያ (ለ)
ከስራ ያሰናበተው ስለመሆኑ በደብዳቤ
ሳይገልፅ መቅረቱ የሥራ ውሉ በሕግ
አግባብ አልተቋረጠም ወደሚል
መደምደሚያ የሚያደርስ ስላለመሆኑ
115. መጋቢት 14/ 2007 105921 ፒተርድስ ፕሮዳከተስ 18 6 አንድ አሠሪ ሠራተኛው ህጋዊ የመብት አዋጅ
ማኑፋክቸሪንግ (አ.ማ) ጥያቄ በማቅረቡ ምክንያት የስራ ውሉን ቁ.377/96
እና ማቋረጥ ህገወጥ ተግባር ስለመሆኑ አንቀፅ
እነ ይፍቱ ስራ ነጋሽ (ሁለት 26(2)(ሐ)
ሰዎች)
116. መጋቢት 30/2007 104465 ወ/ሪት ሸዊት ሀይሉ 18 16 የአንድ ድርጅት ሠራተኛ ለአሰሪው የስራ አዋጁ
እና መልቀቂያ አስገብቶ የስራ መልቀቂያው ቁ.377/96

32
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መከላከያ ኮንስትራክሽን በአሰሪው ምክንያት በወቅቱ ሣይሠጠው አንቀፅ


ኢንተርፕራይዝ ቆይቶ ሰራተኛው የስራ ግዴታውን 4/1/፣23፣26
እየተወጣና የስራ ግንኙነታቸው በተግባር ፣30፣31፣33
ቀጥሎ ባለበት ሁኔታ ከረጅም ጊዜ በኋላ ፣39፣40/2/፣
አሰሪው ሰራተኛው ቀደም ብሎ ያስገባውን 43/4/ሀ/፣
የስራ መልቀቂያ መሰረት በማድረግ የስራ 35/1/ለ/፣38
ውሉን ቢያቋርጥ የስራ ውሉ የተቋረጠው
በህገወጥ መንገድ ነው ሊባል የሚችል
ስለመሆኑ፣

117. ሚያዚያ 10/2007 108789 ሴንቸሪ ጀኔራል ትሬዲንግ 18 20 አንድ ሠራተኛ በአሰሪው የሚሰጠውን አዋጅ
ኃ/የተ/የግል ማህበር ትእዛዝ የመፈጸም ግዴታ ያለበት 377/1996
እና ስለመሆኑና ሳይፈጽም ቢቀር አንቀፅ13/1/2/
አቶ ገስጥ ንጉሴ ካለማስጠንቀቂያ ከሥራ የሚያሰናብት በቂ እና /7/ እና
ምክንያት ስለመሆኑ 27/1/ ሸ/
118. ግንቦት 28/2007 111839 ፒ ኤስ አይ ኢትዮጵያ 18 41 አንድ በሹፌርነት የተቀጠረ ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር
እና አሰሪው ጋር በተያያዘ ሁኔታ ጥንቃቄ 377/96
አቶ እሸቱ ካሣ ማድረግ ከሚገባው ነገር አንዱ መኪናውን አንቀፅ
የሚያሽከረክርበት አግባብ ከአካባቢው አየር 13/3/፣27/1/ሸ
ሁኔታና ከመልከዓ ምድሩ ጋር ባገናዘበ /
መልኩ መሆን ያለበት ስለመሆኑና ይህንን
ሳያደርግ ቀርቶ አደጋና ጉዳት ቢደርስ ከባድ
ቸልተኝነት እንዳደረሰ ተቆጥሮ የስራ ውሉ

33
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ያለማስጠንቀቂያ ሊቋረጥ የሚችል


ስለመሆኑ፣

119. ግንቦት28/2007 110615 ኃብተሚካኤል 18 45 የቅርብ አለቃውን ሰብአዊ ክብርና ሞራል አዋጅ 377/96
ኃ/የተ/የግል/ማሕበር የሚነካ የስድብና ማዋረድ የፈጸመ እና አንቀፅ
እና በስራ ቦታ የጠብ አጫሪነትን የፈጠረ 32/1/ሀ
አቶ ታመነ ታደሰ ሰራተኛ የሥራ ውሉ ያለማስጠንቀቂያ አዋጅ 377/96
ሊቋረጥ የሚችል ስለመሆኑ አንቀፅ 13/2/
እና 27
120. ሀምሌ 30 ቀን 2007 108933 ሠላም ቦሌ ሸማቾች 18 56 አንድ ሰራተኛ በስራ መዘርዝሩ በግልጽ አዋጅ ቁጥር
ኃ/የተ/የህብረት ስራ ማህበር የተሰጠውን /የተቀመጠለትን/ ግዴታዎቹን 377/96
እና አለመወጣቱ የስራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ አንቀጽ 13(2)
አቶ እሸቱ አደፍርስ ሊያቋርጥ የሚችል ስለመሆኑ፡- እና (7)

1.3 የስራ ውል ሲቋረጥ የሚከፈል ደመወዝ እና ከደመወዝ ጋር የተያያዙ ክፍያዎች

121. ጥቅምት 25/1998 18307 ንብ ትራንስፖርት አ.ማ. 2 141 በድርጅት ውስጥ የስራ መሪ የሆነ ሰራተኛ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ከአሰሪው ጋር ያለው የስራ ክርክር 2534 254ዐ
አቶ ተገኑ መሸሻ የሚገዛው በፍትሐብሔር ህጉ የስራ 2541(1)
አገልግሎት መስጠትን ስለሚመለከቱ
ውሎች ክፍል በተመለከቱት ድንጋጌዎች
ስለመሆኑ እና የስራ ውሉ ተቋርጦ የስራ
መሪው ስራ ላልሰራበት ጊዜ ደመወዝ

34
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚያገኝበት የህግ ምክንያት ስላለመኖሩ


122. ታህሳስ 10/1998 15815 አርሲ እርሻ ልማት ድርጅት 3 1 የስራ ውሉ በህግ ወጥ መንገድ የተቋረጠ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የስራ መሪ ስለሚያገኘው መፍትሔ 257ዐ 2573
አቶ ሰለሞን አበበ 25742571
123. ሕዳር 20/1998 18581 በአዲስ አበባ እስላማዊ 3 55 በህገ ወጥ መንገድ የስራ ውሉ የተቋረጠ አዋጅ ቁ.
ድርጅት የአወሊያ ጤና ጥበቃ ሰራተኛ ወደ ስራ እንዲመለስ 42/85 አንቀፅ
እና ስለሚወሰንበት የህግ አግባብ 23(1)43(3),
ሲ/ረ ቀቡላ ከድር 40(1) እና
(2)44

124. መጋት 25/1998


8 82091 ኒው ጄኔሬሽን ዩኒቨርሲቲ 5 110 አሠሪ ሠራተኛውን እንደ ሠራተኛ አዋጅ ቁ.
ኮሌጅ በመቀበል የሚሰራውን ሥራ ባልሰጠበት 377/96
እና ሁኔታ ሠራተኛውን ከሥራ ገበታው አንቀጽ 27(1)
አቶ ለገሠ ደሣለኝ ቀርቷል በሚል ያለ ማስጠንቀቂያ ለ
ለማሰናበት የማይችል ስለመሆኑ፣

125. መጋቢት 11/1999 21730 ወ/ሮ ፍሬህይወት እርቄ እና 4 06 ወደ ሥራ እንዲመለስ የተወሰነለት ሰራተኛ አዋጅ ቁ.
የኢት/ቴሌኮሙኒኬሽን የሚከፈለው ውዝፍ ደሞዝ 377/96
ኮርፖሬሽን አንቀፅ 43(5)
126. መጋት 29/1999 20457 የኢት/ንግድ ባንክ 4 15 የስራ ውል በተቋረጠ ጊዜ ስራ ላልተሰራበት አዋጅ ቁ.
እና ውዝፍ ደሞዝ የሚከፈል ስላለመሆኑ 42/85 አንቀፅ
ወ/ሮ አለሚቱ ሞገስ 4353(1) 54
127. ታህሳስ 8/2000 20416 አቶ ቢንያም ገረመው 6 293 ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት በማናቸውም ጊዜ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

35
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ፍርድ ቤት ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው የክሱ ህ/ቁ. 91


የቻይና መንገድና ድልድል መሻሻል ወይም የክርክሩ መለወጥ ነገሩን
ስራ ድርጅት ይበልጥ የሚያብራራ ወይም ትክክለኛ
ፍትህ ለመስጠት የሚረዳ ከሆነ ክሱ
እንዲሻሻልና ክርክሩ እንዲለወጥ ሊፈቀድ
ስለመቻሉ

128. ጥቅምት 5/2000 27704 ድራጋዶስ 6 323 የሥራ ውሉ በህገ-ወጥ መንገድ ተቋርጧል አዋጅ ቁ.
ጂናፒ የመንገድ ስራ ድርጅት በሚል ወደሥራ እንዲመለስ የተወሰነለት 377/96
እና ሠራተኛ ካልሆነ በስተቀር ውዝፍ ደመወዝ አንቀፅ 43(5)
አብዲ ሁሴን የማይከፈል ስለመሆኑ

129. ጥቅምት 12/2000 29692 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 6 327 አሠሪ ቋሚ ስራ ሆኖ እየተቋረጠ አልፎ ትርጉም
እነ አቶ አለማየሁ ከበደ አልፎ የሚሰራ ስራ እንዳለቀ የሠራተኛን
ውል ለማቋረጥ የሚችል ስለመሆኑ

130. ጥቅምት 19/2000 21329 የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን 6 299 የሥራ መሪ የሆነ ሰው የሥራ ውሉ ትርጉም
ኮርፖሬሽን ተቋርጧል በሚል ሣይሰራ ለቆየበት ጊዜ
እና ውዝፍ ደመወዝ ሊከፈለው የሚችልበት
እነ አቶ በቀለ ኩምሳ የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ
131. ሕዳር 10/1999 25317 ጥቁር አባይ ትራንስፖርት 6 310 በህገ ወጥ መንገድ የሥራ ውሉ አዋጅ ቁ.
እና የተቋረጠበት ሠራተኛ በሞተ ጊዜ ለጥገኞቹ 377/ 96
ደሳለኝ አብርሃ ክፍያ የሚፈፀምበት አግባብ አንቀፅ

36
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

39(2)110(2)
 40
132. ጥቅምት 2/2000 25511 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና 6 313 በህጋዊ መንገድ የሥራ ውሉ የተቋረጠበት አዋጅ ቁ.
አቶ አብራራው ከፍያለው ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት 377/96
መብት የሌለው ስለመሆኑ አንቀፅ 39

133. ሚያዚያ 2/2000 29740 አቶ ስሜነህ ተክሉ 6 331 ፍርድ ቤቶች በቀረበ ክስ ላይ የዕዳ ማቻቻል ትርጉም
እና ጥያቄ በተነሣ ጊዜ ማስረጃዎችን
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በመመርመር ተገቢውን ውሣኔ መስጠት
ያለባቸው ስለመሆኑ

134. ሐምሌ 19/1999 29949 የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ሃይል 6 340 ፍርድ ባልተሰጠበት ጉዳይ ላይ የሚሰጥ ትርጉም
ኮርፖሬሽን የአፈፃፀም ትዕዛዝ ተገቢነት የሌለው
እና ስለመሆኑ
አቶ ዋሲሁን አዳነ
135. ታህሳስ 30/1999 36591 ማታዶር አደስ ጎማ አክሲዮን 8 144 ለተወሰነ ጊዜ በተደረገ የሥራ ውል አዋጅ
ማህበር እና እነ ግንኙነት ለሠራተኛው የሚከፈል ቁ.377/96
አቶ ኤልያስ በቀለ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ ተዋዋይ ወገኖች አንቀፅ 35/2/
(አስራ አራት ሰዎች) በስምምነታቸው ባስቀመጡት መልክ
የሚፈፀም ስለመሆኑ
136. ታህሳስ 23/2001 38255 አበባ ትራንስፖርት 8 144 ወደ ሥራ እንዲመለስ የተፈረደለት አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግል ማህበር ሠራተኛ ለመመለስ ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቶ 377/96
እና የሥራ ክርክሮችን የሚወስነው አካል አንቀጽ 43/3

37
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አለምሰገድ ኃይሉ ሠራተኛው አግባብነት ያላቸውን ክፍያዎች


ተከፍሎት ከሥራ እንዲሰናበት ሊወሰን
የሚችለው በመጀመሪያው ፍርድ መሠረት
ያልተፈፀመ እንደሆነ ስለመሆኑ

137. ታህሳስ 30/2001 37201 ማታዶር አደስ ጎማ አክሲዮን 8 148 ለተወሰነ ጊዜ በተደረገ የሥራ ውል አዋጅ
ማህበር እና እነ ግንኙነት ለሠራተኛው የሚከፈል ቁ.377/96
አቶ ኤልያስ በቀለ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ ተዋዋይ ወገኖች አንቀፅ 35/2/
(አስራ አራት ሰዎች) በስምምነታቸው ባስቀመጡት መልክ
የሚፈፀም ስለመሆኑ

138. ታህሳስ 2/2001 34476 ኩመላ በጅሣ 8 160 የስራ ውል የተቋረጠው ከህግ ውጪ ነው ትርጉም
እና ብሔራዊ አስጐብኚና ጉዞ ተብሎ በተወሰነ ጊዜ የስራ ውሉ
ወኪል የተቋረጠበት ወገን/ሠራተኛ/ ሊወሰኑለት
የሚገቡ ክፍያዎች

139. ግንቦት 25/2001 39464 ሐረር ቢራ አክሲዮን ማህበር 8 193 በሠራተኛ እጅ የሚገኙ የአሠሪ ንብረቶች አዋጅ ቁ.
እና መመለስ ወይም እና አለመመለስ ጉዳይ 377/96
አቶ አብዱልቃድር አብዱረዛቅ ሠራተኛው የሥራ ውሉ በተቋረጠ ጊዜ አንቀጽ 36
የሚያነሣችውን ልዩ ልዩ ክፍያዎችን 38
ለማስተናገድ ግምት ውስጥ መግባት
ያለበት ስለመሆኑ

140. ሰኔ 18/2001 39861 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 8 221 የሥራ ውል የተቋረጠው በህጉ አግባብ ነው ትርጉም
38
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኮርፖሬሽን ተብሎ የተወሰነ እንደሆነ የሥራ ስንብትና


እና የካሣ ክፍያ የማይከፈል ስለመሆኑ
አቶ ሣምሶን በለጥካቸው
141. ጥቅምት 5/2002 42361 ወ/ት ትዕግስት ንጉሴ 9 487 የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅን መሠረት አድርጐ አዋጅ ቁ.
እና ከሚቀርብ ክርክር ጋር በተገናኘ በግልፅ 377/96
ኤስ.ኦ.ኤስ ኢንፋንት ዳኝነት ተጠይቆበት ውሣኔ ሣይሰጥ አንቀፅ 43(3)
ኢትዮጵያ ከተጠየቁት ዳኝነት መካከል ወደ ሥራ
የመመለስ ጉዳይ ላይ ብቻ ውሣኔ ከተሠጠና
ሠራተኛው ወደ ሥራ መመለስ ሳይፈልግ
ቢቀር ቀድሞ ዳኝነት በጠየቀባቸው ነገር
ግን ውሣኔ ባላረፈባቸው ነጥቦች ላይ
ዳኝነት ሊጠየቅ የሚችል ስለመሆኑ

142. ሕዳር 1/2002 44410 ወ/ሮ ላይላ ረዲ 9 195 ሥራውን በገዛ ፈቃዱ የሚለቅ ሰራተኛ አዋጅ ቁ.
እና የስንብት ክፍያ ለማግኘት የሚችለው 494/98
ድሬ ኢንዱስትሪዎች ቢያንስ የ5 ዓመት አገልግሎት ያለው አንቀጽ 2(ሸ)
ኃ/የተ/የግል ማህበር እንደሆነ ስለመሆኑ

143. የካቲት 25/2002 42985 ውድ መጣስ ኑሮ አስመጪና 9 215  በመዘጋቱ የሥራ ውል ሲቋረጥ ትርጉም
ላኪ ድርጅት እና ሠራተኞች የስንብት ክፍያ ሊከፈላቸው
እነ አቶ ሁነኛው ሰጠ (አስራ የሚገባ ስለመሆኑ
አንድ ሰዎች) ድርጅት ለዘለቄታው እንዲቆም የሚያደርግ
ሁኔታ ሲከሰት ማስጠንቀቂያ ለሠራተኞች

39
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መሰጠት ያለበት ስለመሆኑ

144. የካቲት 25/2002 47825 የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ 9 226 ሠራተኞችን ለማበረታታት በሚል ትርጉም
(አ.ማ) የሚደረግ የደመወዝ (ጥቅማጥቅም)
እናእነ አቶ ዘርዓየሁ ሰሜ ጭማሪን መሠረት በማድረግ ጭማሪውን
(ሁለት ሰዎች) የሚፈቅደው መመሪያ ከመውጣቱ በፊት
የሥራ ውሉ የተቋረጠ ሠራተኛ
የሚጠይቀው መብት የሌለ ስለመሆኑ

145. ሚያዚያ 21/2002 40031 የጎሽና እርግብ መለስተኛና 9 242 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ ከሠራተኛው አዋጅ ቁ.
አነስተኛ የሕዝብ ማመላለሸ ጋር ያለው ግንኙነት ሠራተኛው ወደ ሥራ 377/96
ባለንብረቶች ማህበር ቢመለስ ችግር ውስጥ እንደሚወድቅ አንቀጽ 43/3/
እና በአሠሪው ስለተገለፀ ብቻ ሠራተኛው ካሣ
አቶ ተሰማ ኃይሉ ተከፍሎት እንዲሰናበት በሚል የሚሰጥ
ውሣኔ ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ፣

146. ግንቦት 19/2002 44405 ፊንፊኔ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች 9 248 ሠራተኛ የተረከባቸውን ንብረቶች አዋጅ ቁ.
ፋብሪካ ኃ/የተ/የግል ማህበር አላስረከበም ወይም አጉድሏል በሚል 377/96
እና የሥራ ውሉ በተቋረጠ ጊዜ አንቀፅ
አቶ ደጃ ደምሴ ጎበና የሚጠይቃቸውን ተገቢ ክፍያዎች ሊጠይቅ 363738
አይችልም በሚል በአሠሪው የሚቀርብ
ክርክር ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ

40
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

147. ግንቦት 17/2002 53064 አቶ ደሬሳ ኮቱ 9 250 ወደ ሥራ እንዲመለስ ፍርድ የተሰጠ አዋጅ ቁ.
እና እንደሆነና በአሰሪው ችግርም ሆነ 377/96
የአምቦ ገበሬዎች የህብረት በሠራተኛው ፍላጐት በፍርዱ መሠረት አንቀፅ 43(3)
ሥራ ዩኒየን ወደ ሥራ ለመመለስ ሠራተኛው ያልፈለገ
ከሆነ ሠራተኛው የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ
በምትክነት በሰጠው መብት መሠረት
በመመለሱ ፈንታ ካሣ እንዲከፈለው
አፈፃፀሙን ለያዘው ችሎት ጥያቄውን
ባቀረበ ጊዜ ሊስተናገድ የሚገባው ስለመሆኑ

148. ሰኔ 30/2002 55189 አዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል 9 266  በአሰሪ የተፈፀመው የሥራ ስንብት አዋጅ
እና ህገ- ወጥ ቢሆንም ከሥራ ግንኙነቱ ፀባይ 377//96
አቶ ዘላለም መንግስቱ የተነሣ ከፍተኛ ችግር የሚፈጠር በሆነ ጊዜ አንቀፅ 43(3)
ሠራተኛውን ወደ ሥራ ከመመለስ ይልቅ
ካሣ ተከፍሎት እንዲሰናበት ማድረግ ተገቢ
ስለመሆኑ
የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ አንቀፅ
43(3) በአንድ በኩል የሠራተኛን የሥራ
ዋስትና በሌላ በኩል ደግሞ የኢንዱስትሪን
ሰላም በማመዛዘን ትርጉም ሊሰጠው
የሚገባ ስለመሆኑ

149. ግንቦት 15/2003 59320 ጊዮን ሆቴሎች ድርጅት 11 177 አንድ ሰራተኛ በአሰሪው ታግዶ /የሥራ አዋጅ ቁ.

41
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ውሉ ተቋርጦ/ በነበረበትና ባልሰራበት 377/96


አቶ ስለሺ አምዴ ዓመት አሰሪው ለሌሎች ሠራተኞች አንቀጽ 43,
የከፈለውን የቦነስ ክፍያ ለመክፈል 45/5/, 53
የማይገደድ ስለመሆኑ

150. ግንቦት 17/2003 64079 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 11 244 አሰሪ ሠራተኛው ጥፋት እንደፈፀመ አውቆ አዋጅ ቁ.
ኮርፖሬሽን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የማሰናበት እርምጃ 377/96
እና አለመውሰዱ ስንብቱን ህገ ወጥ አንቀጽ 43/3/
አቶ ጌትነት መኮንን የሚያደርገው ቢሆንም ሠራተኛውን ወደ
ሥራው እንዲመልስ ላይገደድ የሚችል
ስለመሆኑ

151. ታህሳስ 2/2004 69125 ወ/ሪት ሠላም ተስፋዬ 13 53 በህግ ስልጣን በተሰጠው የመንግስት አካል አዋጅ
እና በግልጽ በተላለፈ መመሪያ መሰረት ቁ.377/96
አልካን ሃላፊነቱ የተወሰነ የሠራተኛን የሥራ ውል ያቋረጠ አሠሪ አንቀፅ 28,
የግል ማህበር የሥንብትና የማስጠንቀቂያ ክፍያ 12(1)(ሀ)
እንዲከፍል የሚገደድበት አግባብ የሌለ
ስለመሆኑ

152. ጥር 4/2004 67382 እነ አበባ ትራንስፖርት 13 58  ከአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነት ጋር አዋጅ


ኃ/የተ/የግል ማህበር (ሁለት በተያያዘ ሰራተኛው ከሥራ ሲሰናበት ቁ.377/96
ሰዎች) ከአሰሪው የተረከበውን ንብረት አላስረከበም አንቀፅ 36-
እና በሚል ሰራተኛው ሊከፈለው ከሚገባው 38, 59(1),

42
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ አርጋው አበበ ክፍያ ቀንሶ ለማስቀረት የሚቻለው 53(2)(1)


በሰራተኛው በኩል ዕዳ ስለመኖሩ
መተማመን ላይ ሲደረስ ስለመሆኑ
 ሰራተኛው ከተረከበው ንብረት
አለመመለስ ጋር በተገናኘ ዕዳ ስለመኖሩ
በግራ ቀኙ መካከል ክርክር (አለመግባባት)
ያለ እንደሆነ አሰሪው ጉዳዩን በፍ/ቤት
አቅርቦ መብቱን ማስከበር ያለበት
ስለመሆኑ

153. ጥር 14/2005 83012 ዝዋይ ሮዝ ድርጅት 14 14 የሥራ ክርክር ችሎት አንድን ሠራተኛ አዋጅ ቁ.377/
እና ያለአግባብ የተሰናበተ ነው በሚል ውሣኔ 1996 አንቀፅ
ወ/ሮ ፋንቱ ያሲን ከተሰጠበት ቀን ወደኋላ ቀደም ብሎ ካለ 38
ጊዜ ጀምሮ አሰሪው ወደ ሥራ እንዲመልስ
በሚል ውሣኔ የሰጠ እንደሆነ ሠራተኛው
ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ ውዝፍ ደመወዝ
ለማግኘት መብት የሚኖረው ስለመሆኑ፣

154. ሐምሌ 14/2005 98724 ሙኒሽ ካፌ ድርጅት(ሙኒሽ 16 94 ከስራ ውል መቋረጥ ጋር ተያይዞ በአሰሪው ትርጉም
ጀርመን ቤከር እና ካፌ) ቁጥጥር ውጪ በሆነ ምክንያት ካልሆነ
እና በቀር በሰባት የስራ ቀናት ውስጥ አሰሪው
አቶ ዳዊት ፀጋው ለሰራተኛው መክፈል የሚገባውን ሒሳብ
ካልከፈለ ክፍያ ለዘገየበት ጊዜ ለሰራተኛው

43
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እስከ ሶስት ወር የሚደርስ ደሞዙን ያህል


አሰሪው እንዲከፍለው ሰራተኛው ጉዳዩን
ለማየት ስልጣን ላለው ፍ/ቤት በመጠየቅ
ሊያስወስን የሚችል ስለመሆኑ-

155. ግንቦት 6/2006 95392 የእንግሊዝ ሕፃናት አድን 16 103 የሥራ ውሉ ሊጠናቀቅ የአንድ ወር ጊዜ አዋጅ
ድርጅት ብቻ የቀረው በሆነ ጊዜ አሰሪው የስራ ውሉ ቁጥር377/96
እና ከሚጠናቀቅበት የጊዜ ገደብ ከ1ወር በፊት አንቀፅ
አቶ ሽመልስ አለሞ የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ ሊከፍል 43(4)(ሀ)፣36
የሚገባው የ1 ወር ደመወዝ ብቻ እንጂ
የማስጠንቀቂያ ክፍያ እንዲከፍል
የሚገደድበት ህጋዊ ምክንያት የሌለ
ስለመሆኑ፤

156. የካቲት 11/2006 93828 የኢትዮጵያ አየር መንገድ 16 122 አንድ ሰራተኛ ሲከፈለው የነበረው የደሞዝ አዋጅ
እና መጠን ከፍተኛ መሆን የሥራ ስንብት 377/1996
ካፒቴን እንድሪያስ ጀምሬ ክፍያን ከመጠየቅ የሚያግደው አንቀጽ 39
ስላለመሆኑ፣ እና አዋጅ
ቁጥር494/19
98 አንቀጽ
2(2)ሸ

157. የካቲት 17/2007 101913 አቶ መላኩ ሙሉጌታ 17 59 ከአሠሪና ሰራተኛ ክርክር ጋር በተነሳ አዋጅ ቁጥር

44
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ማንኛውም የሠራተኛ ክፍያ ጥያቄ 377/96


አቶ አበበ አቡራ ከማናቸውም የክፍያ ወይም የዕዳ ጥያቄ አንቀፅ
ቅድሚያ የሚኖረው ለሠራተኛ እንጂ ለስራ 2(2)(ሐ)
መሪዎች ስላለመሆኑ፣ (3)፣167

158. ሚያዚያ 13/2007 105620 እነ አቶ ሀብቴ ብርሃኔ 17 88 ከስራ በቅነሳ ምክንያት ለሚሰናበት ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር
(ስድስት ሰዎች) የስራ ስንብት ክፍያ የሚከፈል ስለመሆኑ፡- 377/96
እና አንቀፅ
አቶ ሙሉነህ ቡና ላኪ 39(1)(ሐ)፣40
ትራንስፖርትና ትሪንቢት (1)(3)፣28(2)
አገልግሎት (ሀ)(3)

159. መጋቢት 18/2007 101736 ግዮን ኢንዱስትሪያል 17 97 አንድ ሠራተኛ በህግ የተቀመጠው የጡረታ አዋጅ ቁጥር
ኮሜርሻል ኃ/የተ/የግል/ማህበር መዉጫ ዕድሜው ደርሶ በስራው ገበታ 377/96
እና ላይ ቢቆይና በኋላ የስራ ውሉ ቢቋረጥ አንቀፅ 24(3)
አቶ አዲስ ዓለም በአሰሪው ላይ የተለየ ግዴታ የሚጥል አዋጅ ቁጥር
ስላለመሆኑና የማስጠንቀቂያ ጊዜ 715/2003
አልሰጠህም ተብሎ የማስጠንቀቂያ ጊዜ አንቀፅ 17(1)
ክፍያ ክፈል ተብሎ ሊገደድ የማይችል
ስለመሆኑ፣

160. ሚያዚያ 30 ቀን 2007 102994 ዳሽን ባንክ 18 10 የአንድ ድርጅት ሠራተኛ በሠራው ጥፋት ትርጉም
እና ያለማስጠንቀቂያ የስራ ውሉ ቢቋረጥም

45
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ ተፈሪ አሳልፈው ያልወሰደው የዓመት እረፍት ካለ ወደ


/ሦስት ሰዎች/ ገንዘብ ተቀይሮ ሊከፈል የሚገባው
ስለመሆኑና የፕሮቪደንት ፈንድም
በከፈለው ልክ የማግኘት መብት ያለው
ስለመሆኑ፣

161. ግንቦት 14 ቀን 2007 106610 አቶ ካብራክ ተኮላ 18 31 አንድ አሰሪ ሰራተኛው ያቀረበውን የስራ አዋጅ ቁጥር
ዓ.ም እና መልቀቂያ ጥያቄ ተቀብሎ ሰራተኛውን 377/96
የኢትዮጵያ የባህር ካሰናበተ በኋላ የተለያዩ የክፍያ ጥያቄዎች አንቀፅ
ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ በሰራተኛው ሲቀርብለት ወደኋላ ተመልሶ 27/1/ለ/፣25
የስራ ውል ማቋረጫ ምክንያት አግኝቻለሁ
በማለት ሌላ ደብዳቤ በመጻፍ ለሰራተኛው
የሚገባውን ክፍያ አልፈፅምም ማለት
አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ፣

162. ሠኔ 9/ 2007 104351 ወ/ት ክምክም እማኛው 18 64 አንድ የመንግስት ሠራተኛ በአሠሪው ሠራተኞች
እና የመንግስት መ/ቤት ጥፋት በሆነ ምክንያት አዋጅ ቁጥር
የደቡብ አቸፈር ወረዳ የስራ ውሉ ተቋርጦ ቆይቶ በኋላ በፍርድ 171/2002
ሲቪልሰርቪስ ጽ/ቤት ሠራተኛው ወደ ስራው ሲመለስ ውሉ አንቀጽ
ተቋርጦ በቆየበት ጊዜ ያለው ደሞዝ ጭምር 81/2/፣87/1
ሊከፈለው የሚገባ ስለመሆኑ፣
የተሻሻለው የአ/ብ/ክ/መ/የመግስት

46
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1.4 የስራ ሰዓት፣የዕረፍት ጊዜ እና ፈቃድ አሰጣጥ

163. ጥቅምት 30/1998 14057 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 3 41 አንድ ሰራተኛ የስራ ውሉ ሲቋረጥ አዋጅ ቁ.
እና ያልተጠቀመበት የአመት እረፍት ቀናት 42/85 አንቀፅ
አቶ ጌታሁን ኃይሉ በገንዘብ ተቀይሮ ስለሚከፈልበት የህግ 79(2)እና (5)
አግባብ 77(5)77(3)

164. መጋት 18/1999 21119 ቃሊቲ ምግባ አክሲዮን 4 8 የህመም ፈቃድ ጊዜ አቆጣጠር አዋጅ ቁ.
ማህበር 42/85 አንቀፅ
እና (2)
ማስተዋል ጫኔ
165. ሕዳር 3/2000 27959 የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት 6 325  አንድ ሠራተኛ የሥራ ውሉ ተቋርጦ አዋጅ
ድርጅት ለነበረበት ጊዜ የዓመት ዕረፍት ሊያገኝ ቁ.377/96
እና የማይችል ስለመሆኑ አንቀፅ 79(5)
አቶ አሊ መሐመድ  የዓመት ፈቃድ ከሁለት ዓመታት በላይ
ሊተላለፍ የማይችል ስለመሆኑ

166. ሕዳር 2/2000 37815 አለማየሁ ጠቅላላ ሥራ 8 112 አሰሪ ሠራተኛውን በሣምንት ዕረፍቱ ሥራ ትርጉም
ተቋራጭ እንዲሰራ ለማድረግ የሚችል ስለመሆኑ
እና
አቶ አብዮት በፈቃዱ
167. ሕዳር 2/2000 36377 የኢትዮጵያና የጅቡቲ ምድር 8 114 በአሰሪና ሰራተኛ ሕጉ ውስጥ “የሥራ አዋጅ ቁ.

47
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ባቡር ድርጅት እና ቀናት” የሚለው ሃረግ ሊተረጐም 377/96


ተሾመ ኩማ የሚችልበት አግባብ አንቀጽ 27(3)
168. ጥቅምት 4/2001 36518 ሜታ አቦ ቢራ አ.ማ እና 8 108 አንድ ድርጅት እንደስራው ፀባይ በህግ አዋጅ 377/96
እነ ሳሙኤል ተፈራ (አራት ከተደነገገው ማዕቀፍ ሳይወጣ/ሳይጥስ/ አንቀፅ 61/1/
ሰዎች) የሥራ ሰዓቱን ማሻሻል ስለመቻሉ

169. ሐምሌ 16/2002 52459 እነ ወ/ሮ ሙሉ ታደሰ 9 272 በማናቸውም ምክንያት የሥራ ውል አዋጅ ቁ.
እና ሲቋረጥ ሠራተኛው ያልወሰደው የዓመት 377/96
አለሙ መራ ኮንስትራክሽን እረፍት ፈቃድ በገንዘብ ተለውጦ ሊከፈል አንቀፅ 77(5)
ጠቅላላ ብረታ ብረት ሥራ የሚገባ ስለመሆኑ 24(2)
ድርጅት
170. ሐምሌ 17/2002 99026 አቶ አብርሃም ታደለ 16 100 አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እያለ በሚደርስበት አዋጅ
እና የጤንነት ችግር ምክንያት አሰሪው የአንድ ቁ.377/96
ጥቁር አባይ ትራንስፖርት ወር የህመም ፍቃድ ሰጥቶት ነገር ግን አንቀፅ
ኃላ/የግለ/ማህበር በተሠጠው ጊዜ ውስጥ ከህመሙ ማገገም 85(1)፣86(2)
ካልቻለ ተጨማሪ የህመም ፍቃድ ከግማሽ
ደመወዙ ጋር እንዲያገኝ ሊደረግ የሚችል
ስለመሆኑ፡-
171. መስከረም 26/2007 101040 አቶ አየለ መንግሥቱ 17 66 የአመት ዕረፍት ክፍያ አስፈላጊው የገቢ አዋጅ ቁጥር
እና ግብር ተቀንሶ ለሰራተኛው ሊከፈለው 377/96
የኢትዮጲያ እህል ንግድ የሚገባ ስለመሆኑ:- አንቀፅ
ድርጅት 27(ሐ)፣36፣3
7

48
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1.5 የሙያ ደህንት እና በስራ ላይ ስለሚደርሱ ጉዳቶችና የጉዳት ካሳ አከፋፈል

172. ጥር 28/2001 36194 ዶ/ር ማንደፍሮ እሸቴ 8 167 አንድ ሠራተኛ ወደ ሥራ ሲሄድና ከሥራ አዋጅ ቁ.
እና ወጥቶ ወደቤቱ ሲመለስ አሰሪው በመደበው 377/96
ፍሬድሪክ ኤቨርት ሲቲፍቱንግ የመጓጓዣ አገልግሎት ሲጠቀም አደጋ አንቀፅ 95/2/
የደረሰበት መሆኑ ከተረጋገጠ ሦስተኛ 96/1/ 98/2/
ወገኖች ለአደጋው ያደረጉት አስተዋፅኦ 97/1/
መኖር አሰሪው የጉዳት ካሣ ላለመክፈል 1ዐ7/1//ሐ/
እንደመከላከያ ሊሆነው ስላለመቻሉ እና 11ዐ/ 112
የጉዳት ካሣው በጉዳት የተነሣ ህይወቱን
ላጣው ሠራተኛ ጥገኞች የሚከፈልበት
አግባብ

173. የካቲት 26/2001 40921 አቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) 8 173 በአሰሪያቸው ላይ ክስ አቅርበው ያስፈረዱ አዋጅ ቁ.
እና ሠራተኞች የአሰሪውን ንብረት በዋስትና 377/96
አብዱ አህመድ ከያዙ ባለገንዘቦች ይልቅ የቅድሚያ ክፍያ አንቀጽ 167
(ሁለት መቶ ስልሣ ስድስት መብት ያላቸው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
ሰዎች) 97/9ዐ
አንቀጽ 3
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አንቀጽ
2857(1)

49
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አዋጅ ቁ.
186/94
አንቀጽ 8ዐ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.
ህገ-
መንግስት
አንቀፅ 13(2)
174. ግንቦት 12/2001 43370 የግብርና ምርት ማሣደጊያዎች 8 196  አንድ ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ ቋሚ አዋጅ
አቅራቢ ድርጅት የአካል ጉዳት የደረሰበት እንደሆነ ከጉዳቱ ቁ.377/96
እና በኋላ የቀድሞ ስራውን መስራት መቀጠሉ አንቀጽ 1ዐ9
አቶ ጌታቸው ገድሌ ብቻ አሰሪውን የጉዳት ካሣ ከመክፈል ነፃ (1) እና (3) ,
የማያወጣው ስለመሆኑ 107 99(1),
 በሥራ ላይ ከሚደርስ ጉዳት ጋር 102(3)
በተገናኘ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ውስጥ አዋጅ
የተመለከተውና “የመስራት ችሎታ” ቁ.345/95
የሚለው ሃረግ ሊተረጐም የሚችልበት አንቀጽ 33
አግባብ እና የጉዳት ካሣ መጠንና ሊወሰን
የሚችልበት የህግ አግባብ

175. ግንቦት 27/2001 39650 የየረር በር ምስራቅ ፀሐይ 8 207 በጥበቃ ሥራ የተቀጠረ ሠራተኛ ትርጉም
ቅዱስ ዑራኤል ቤ/ክ እና እንዲጠብቅ የተሰጠው የአሰሪ ንብረት የጠፋ
እነ ቄስ ሰፊነው ደሣለኝ እንደሆነ ሰራተኛው ለንብረቱ መጥፋት
አስተዋጽኦ ያለማድረጉን ማረጋገጥ

50
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ካልተቻለ በስተቀር በሃላፊነት


ሊያስጠይቀው የሚችል ስለመሆኑ
176. ታህሳስ 6/2000 47807 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 9 198 በአሠሪና ሠራተኛ ሕጉ “በሥራ ላይ አዋጅ ቁ.
እና የሚደርስ ጉዳት” ወይም “በስራ ምክንያት 377/96
እነ ወ/ሮ ፀሐይነሽ ፈንታው የሚመጣ በሽታ” በሚል የተቀመጠው አንቀጽ
(ሁለት ሰዎች) ሐረግ ሊተረጐም የሚችልበት አግባብ 95/2/,97,96

177. የካቲት 10/2002 40529 የህፃን ዮናታን ነጋ ተሻገር 9 219 በሞት ምክንያት የሥራ ውል ሲቋረጥ አዋጅ ቁ.
ጠ/ጥጋቡ ጌጤ ለሠራተኛው ጥገኞች ስለሚከፈል ካሣ፣ 377/96
እና ካሣው የሚከፈልበትና የሚሰላበት ሁኔታ አንቀፅ 11ዐ
አቶ ለገሠ አበራ
178. ሚያዚያ 12/2002 48476 የመንግስት ኮሙኒኬሽን 9 236 የሥራ ውል በተቋረጠ ጊዜ አሰሪው አዋጅ ቁ.
ጉዳዮች ጽ/ቤት ከሠራተኛው በህግ አግባብ የሚፈልገው/ 515/99
እና የሚጠይቀው ዕዳ ያለ እንደሆነ ለሠራተኛው አንቀፅ 78
አቶ ደረጀ መኮንን የሥራ ልምድ ምስክር ወረቀት ከመስጠት (1)87
ባሻገር የሥራ መልቀቂያ (ክሊራንስ)
ለመስጠት የማይገደድ ስለመሆኑ

179. ሚያዚያ 27/2002 49273 አቶ ደረጀ ውለታው 9 238 ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ የሚደርስበትን አዋጅ ቁ.
እና ጉዳት ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት ወይም 377/96
ዋሊያ ሌዘርና ሌዘር ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት በማለት አንቀፅ 1ዐ1
ኘሮዳክትስ ኃ/የተ/የግል ለመለየት የሚቻልበት አግባብ (2)
ማህበር

51
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

180. መጋቢት 6/2003 60464 የኦሮሚያ መንገዶች 11 183 በሥራ ላይ ከሚደርስ ጉዳት ጋር በተያያዘ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን የጉዳቱን አይነትና መጠን መለየት 377/96
እና የሚቻልበት አግባብ አንቀጽ
አቶ ግርማ ወዩሳ 109/3/ /ሀ/ለ/
101/2/ 100
96/1/ 99/1/
181. ሕዳር 27/2003 48945 አቶ አየለ አበበ 11 158 አንድ ሰራተኛ ለሥራ ከሚጠቀምበት የአዋጅ ቁ.
እና መሳሪያ ብልሽት መከሰት ጋር በተገናኘ 377/96
የፊንፊኔ የደን ድርጅት በኃላፊነት ሊጠየቅ የሚችለው አሰሪው አንቀጽ
ግዴታና ኃላፊነቱን በአግባቡ የተወጣ 12/1//ሀ/
እንደሆነ ስለመሆኑ

182. ሕዳር 28/2003 57068 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 11 166 በስራ ላይ ከሚደርስ ጉዳት ጋር በተያያዘ አዋጅ ቁ.
እና የአሰሪው ኃላፊነት በጥፋት ላይ 377/96
እነ ወ/ሮ ሰናይት መጫ ያልተመሰረተ (strict liability) ስለመሆኑ አንቀጽ 96,
/ሦስት ሰዎች/ 97
183. መጋቢት 18/1999 18495 የኢትዮጵያ መንገዶች 11 243 ከሥራ ጋር ባልተገናኘ /ተፈጥሮአዊ/ ሞት ትርጉም
ባለስልጣን ምክንያት የሥራ ውል ሲቋረጥ የሥራ
እና ስንብት ክፍያ የማይከፈል ስለመሆኑ
ወ/ሮ አሚናት ገበየሁ
184. ሕዳር 06/2004 61549 የኦሮሚያ መንገዶች 13 48 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ ለሠራተኛ አዋጅ
ባለሥልጣን የሚከፈል የሥራ ስንብትና ካሣ ክፍያ ላይ ቁ.286/94
እና የገቢ ግብር ሊቀነስ የሚገባ ስለመሆኑ አንቀፅ 13,

52
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወ/ሮ ብርቄሣ አብራሂም 10(2), 2(10)


ደንብ
ቁ.78/94
185. የካቲት 26/2004 67201 አቶ ምትኩ ኃይሉ 13 64  ሠራተኛ በሥራ ቦታና በሥራ ወቅት አዋጅ
እና ሆን ብሎ በራሱ ላይ ለሚያደርሰው ጉዳት ቁ.377/96
አቶ መስፍን ጥላሁን አሰሪው ኃላፊነት የማይኖርበት ስለመሆኑ አንቀፅ
 የአደጋ መከላከያ ደንቦችን በመጣስ ወይም 96(ሀ)(ለ),
አካሉን ወይም አእምሮውን በሚገባ 96(1)
ለመቆጣጠር በማይችልበት ሁኔታ
በአደንዛዥ ዕፅ አስክሮ በሥራ ላይ በመገኘቱ
በሠራተኛ ላይ የደረሰ ጉዳት ሆን ተብሎ
እንዳደረሰ የሚቆጠርና አሠሪው ጉዳቱን
ለመካስ የማይገደድ ስለመሆኑ

186. ሐምሌ 3/2004 72645 የኢትዩጵያ መድን ድርጅት 13 82 በሥራ ላይ በደረሰ ጉዳት በሞት ምክንያት አዋጅ
እና የሥራ ውል ሲቋረጥ የሠራተኛው የጉዳት ቁ.377/96
እነ አቶ ክፍለዩሐንስ ተሰማ ካሣ በመድን ፖሊሲ ተሸፍኖ ሲገኝ የካሣ አንቀጽ
(ሁለት ሰዎች) ክፈያውን ሊጠይቁ ስለሚችሉ ወገኖች፣ 110(1)(2),13
4(2),128,12
9,133
የፍ/ብ/ህ/ቁ.84
2,
1732,1735,1

53
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

736, 1734

187. ጥር 17/2004 68138 ወ/ሮ ጥሩሰው ጥላሁን (ሶስት 13 103 በሥራ ላይ ከሚደረስ አደጋ ጋር በተያያዘ አዋጅ ቁ.
ሰዎች) አደጋው የደረሰው ከሥራ ሰዓትና ከሥራ 377/96
እና ቦታ ውጪ ከሥራው ጋር ግንኙነት አንቀጽ 95,
ሲቪል ወርክስ አማካሪ በሌለው አጋጣሚ እና ከአሰሪው ትዕዛዝ 96, 97
መሃንዲሶች ኃ/የተ/የግል ሳይኖር እንደሆነ አሰሪው ለደረሰው ጉዳት
ማህበር ኃላፊነት የማይኖርበት ስለመሆኑ፣

188. ጥር 15/2004 61717 ወ/ሮ አበበች አዱኛ 13 111 በፌዴራል መንግስት ሠራተኞች ህግ አዋጅ ቁ.
በራሳቸውና በህጻን ረቂቅ መሠረት አንድን ጉዳት በሥራ ላይ የደረሰ 515/99
ተክሉ ስም ጉዳት ነው ለማለት የሚቻልበት አግባብ አንቀጽ
እና (ሁኔታ) እና በጉዳቱ ሞት በተከሰተ ጊዜ 47(2)(ሐ)
በስራና ከተማ ልማት የጉዳት ካሣ ለሟች ቤተሰብ የሚሰጥበት አዋጅ ቁ.
ሚኒስቴር የተንዳሆ ቤቶች አግባብ፣ 262/94
ልማት ፕሮጀክት ጽ/ቤት አንቀጽ
46(2)(5)(ለ)

189. ሐምሌ 29/2006 97512 አቶ ምህረት አለነ ገረመው 16 80 የመድን ዋስትና የገባ የመንግስት የልማት በአዋጅ ቁጥር
እና ድርጅት በአንድ ሰራተኛው ላይ ለደረሰ 377/1996
የኢትዩጵያ ቱሪስት ንግድ ስራ የአካል ጉዳት ተጠያቂ የማይሆነው አንቀጽ
ድርጅት የተገባው የመድህን ሽፋን በአዋጁ 109(1)፣
የተጠበቀውን መጠን የሚሸፈን ከሆነ ብቻ አንቀጽ

54
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ፣ 109(3)
በአዋጁ ስሌት ለአነሰ መጠን ያህል ,134(1)
የመድህን ሽፋን አሰሪው ተጠያቂ
ስለመሆኑ፣

190. መጋቢት 18/2007 105555 እነ መፍትሃ ሙሜ(ሶስት 17 91 አንድን ሰው ሰራተኛ ነው ለማለት በቅጥር አዋጅ ቁጥር
ሰዎች) ላይ የተመሰረተ የሥራ ግንኙነት መኖርና 377/1996
እና ሰራተኛው አገልግሎት የመስጠት ግዴታ አንቀፅ
አቶ ዑስማን አሊ ያለበት መሆኑና ሰራተኛው ሊሰጥ 2.4፣58.96፣9
የሚገባውን አገልግሎት መቼ ሊያከናውን 7፣107፣110
እንደሚገባ፣እንዴት ማከናወን
እንደሚኖርበት አሰሪው የመቆጣጠር
ስልጣን ያለው ስለመሆኑ መረጋገጥ
ያለባቸው ስለመሆኑ፣
አንድን አደጋ በስራ ላይ የደረሰ ነው
ለማለት ሰራተኛው ስራውን በማከናወን ላይ
እያለ ወይም ከስራው ጋር ግንኙነት ባለው
ሁኔታ ከራሱ ውጪ በሆነ ምክንያት ወይም
በአካሉ በማንኛውም ክፍል ተፈጥሯዊ
እንቅስቃሴ ላይ በድንገት የደረሰበት ጉዳት
ስለመሆኑ፣

55
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1.6 የህብረት ስምምነት

191. ሐምሌ 12/1999 26077 አቶ አይናለም ባይሌ 6 320 በአሰሪና ሠራተኛ ህጉ ከተደነገገው ይልቅ አዋጅ
እና በአሰሪና ሠራተኛው መካከል የሚደረገው ቁ.377/96
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የህብረት ስምምነት ለሠራተኛው የተሻለ አንቀፅ
መብትና ጥቅም የሚያስገኝ በሆነ ጊዜ 134(2)
የህብረት ስምምነቱ ተፈፃሚ የሚሆን
ስለመሆኑ

192. ጥቅምት 11/2001 37027 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 6 106 ሠራተኞች ለሚፈፅሙት ጥፋት በህብረት ትርጉም
ኮርፖሬሽን ስምምነት የተለያዩ የቅጣት ደረጃዎች
እና የተቀመጡ በሆነ ጊዜ አሰሪው በሠራተኛው
ወ/ት አሰለፈች ደስታ የተፈፀመውን ጥፋት ክብደት በመመዘን
ይመጥናል የሚለውን ቅጣት መወሰን
የሚችል ስለመሆኑ

193. ጥቅምት /25/2001 36692 አንበሳ የከተማ አውቶቡስ 8 104 በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁ.377/96 ትርጉም
አገልግሎት ድርጅት ባልተሸፈነ ጉዳይ ላይ በአሠሪና በሠራተኛ
እና መካከል የተደረገ የህብረት ስምምነት
ተስፋዬ መኰንን መፈፀም ያለበት ስለመሆኑ

194. ግንቦት 6/2005 80343 ዋሊያ የቆዳ ማለስለሻ ፋብሪካ 15 2  አንድ ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ አዋጅ ቁ.

56
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኃ/የተ/የግ/ማህበር የደረሰበትን የአካል ጉዳት በተመለከተ 377/96


እና የጉዳት ካሣ ክፍያ እንዲከፈለው ለመጠየቅ አንቀጽ
አቶ ደረጀ ውለታው የሚችለው በአማራጭ አንድም በአሰሪና 96(1)¸97
ሠራተኛ ጉዳይ አዋጁ መሠረት አሰሪውን 109¸
ያለጥፋት በሥራ ክርክር ችሎት ከሶ 138(1)
በመጠየቅ ወይም የአሰሪውን ጥፋት መነሻ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
በማድረግ የጉዳት ካሣ ክፍያ ከውል ውጪ ህ/ቁ. 80(2)
ኃላፊነትን የተመለከቱ ድንጋጌዎችን
መሠረት በማድረግ በፍ/ሔር ችሎት
በአሠሪው ላይ ክስ ለማቅረብ የሚችል
ስለመሆኑ፣
 በሥራ ላይ ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ
የጉዳት ካሣን ለመጠየቅ በህጉ
የተመለከቱትን መብቶች በአግባቡና
በትክክል ተገንዝቦ እንደ ጉዳቱ ሁኔታ፣
አይነትና አግባብነት በተሻለ ሁኔታ
የሚጠቅመውን የመብት አድማስ አውቆ
በመለየት ተገቢው መብቱ ከመነጨበት
የህግ አግባብ አንፃር ክሱን ሊያቀርብ
የሚገባ ስለመሆኑ፣
 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.5 ድንጋጌ ይዘት
አድማሱ በግልጽ በተወሰኑ ጭብጦች ላይ
ብቻ ሣይሆን በተከራካሪ ወገኖች ቢነሱ

57
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኖሮ ሊወሰኑ ይችሉ የነበሩ ጭብጦችን


ጭምር የሚያካትት ስለመሆኑ፣

195. መጋቢት 30/2002 47535 የሸቀጦች ጅምላ ንግድና 9 228 አንድ ሠራተኛ በሥራ ላይ ከሚፈፅመው አዋጅ ቁ.
አስመጪ ድርጅት ጥፋት ጋር በተያያዘ ከሥራ ታግዶ ሊቆይ 377/96
እና ስለሚችልበት ሁኔታ በህብረት ስምምነት
አቶ እንማው ላቀው ሊወሰን የሚችል ስለመሆኑ

196. መጋቢት 27/2003 54451 የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ 11 154  የህብረት ስምምነት ከተፈረመበት ዕለት አዋጅ ቁ.
እና አንስቶ የሚፀና ስለመሆኑ 377/96
የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ  የህብረት ስምምነት በሚመለከተው አንቀጽ 124-
መ/ሰ/ማህበር አካል ፊት ቀርቦ እንዲመዘገብ የሚደረገው 135
ድርድር ተደርጐበት ከተፈረመበት በኋላ
ስለመሆኑ
 በተደራዳሪ ወገኖች በተሟላና በአግባቡ
ያልተፈረመ የህብረት ስምምነት በፍርድ
ሃይል እንዲመዘገብ የሚደረግበት የህግ
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

197. ሕዳር 13/2003 53985 ዳሽን ባንክ አ.ማ 11 161 የህብረት ስምምነት የሌለው አሰሪ አዋጅ ቁ.
እና ሰራተኛው የዲሲፕሊን ጉድለት ፈጽሟል 377/96
አቶ ዘነበ ድንቄሳ የሚልበትን ጉዳይ ለማጣራትና አንቀጽ 27/4/
ለመመርመር ሰራተኛውን ከአንድ ወር

58
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ላልበለጠ ጊዜ ለማገድ ስለመቻሉ


198. ሕዳር 3/2003 54326 አንበሳ ጫማ አ.ማ 11 164 በህብረት ስምምነት ላይ ከተመለከቱ ትርጉም
እና ሁኔታዎች ውጪ ሰራተኛን ያለአግባብ
ወ/ሮ እትሁን አያሌው አዛውሮ የማሰራት ተግባር ህጋዊ ነው
ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ

199. ሰኔ 16/2003 64734 ካንትሪ ክለብ ዴበሎበር የረር 11 235 በአሰሪና ሰራተኛ ስምምነት የሚዘጋጅ አዋጅ ቁ.
ቪው የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ የህብረት ስምምነት ውስጥ የተካተቱ 377/96
ፕሮጀክት ሠራተኛን ያለማስጠንቀቂያ ከሥራ አንቀጽ
እና ለማሰናበት የሚያስችሉ ምክንያቶች ጥፋትን 27/1//ተ/
እነ አቶ በቀለ ለማ /ሦሰት መሰረት ማድረግ ያለባቸው ስለመሆኑ
ሰዎች/
200. ጥር 29/2006 92410 ቻይና ሀይ ዌይ ግሩፕ 16 76 በአሰሪና ሰራተኛ መካከል የሚፈጠር የስራ ትርጉም
ሊሚትድ ግንኙነትን መነሻ በማድረግ ሰራተኛው
እና በሕግ የተሰጠውን መብቱን ለመተው
አቶ ውብሸት እንግዳው የሚያደርገው ስምምነት የህግ ውጤት
የማይኖረው ስለመሆኑ፡-

201. መጋቢት 29/2007 106286 ቦሮ ትራቪል የግንባታ 17 358 በአንድ መተዳደሪያ ደንብ በማህበር አባላትና የፍ/ሕ/ቁ.
ሥራዎች የተ.የግ.ማህበር በድርጅቱ መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች 1731(1)፣17
እና በመጀመሪያ በዕርቅ መፈታት አለባቸው 32፣1736፣17
አቶ ኤፍሬም ሽብሩ የሚል ድንጋጌ ሲኖር ይኸው ሥርዓት 38
ሳይፈፀም ወደ ፍርድ ቤት ክስ ማቅረብ

59
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ


ተዋዋይ ወገኖች በመካከላቸው የሚነሳ
አለመግባባትን በተመለከተ ጉዳያቸው ፍርድ
ቤት ከመቅረቡ በፊት በሽምግልና እንዲታይ
ሊሰማሙ ሥለመቻላቸው፣

202. ግንቦት 14 ቀን 2007 107002 ሲስተር ትዕግስት ፈቃድ 18 35 በአንድ አሰሪ ድርጅት መተዳደሪያ ደንብና ትርጉም
ዓ.ም እና መመሪያ መሠረት በአንድ የሥራ መደብ
የኤድስ መከላከያ ማህበራዊ ላይ የውጪ ሰው የሚቀጠረው መጀመሪያ
አገልግሎት ድርጅት ለቦታው የሚመጥን የውስጥ ሠራተኛ ካለ
ለውስጥ ሠራተኛው እድል ከሰጠ ለኋላ
ከሆነ አሠሪው ድርጅት ይኽን ደንብና
መመሪያ ተላልፎ የውስጥ ዕድገት
ማስታወቂያ ሣያወጣና ለሠራተኞች ዕድል
ሳይሰጥ የውጪ ቅጥር ቢፈጸም ድርጊቱ
ህገወጥ ተግባር ስለመሆኑና ቅጥሩ ሊሠረዝ
የሚገባው ስለመሆኑ፣

203. ሚያዚያ 26 ቀን 2007 105997 ወ/ሪት ሉሊት አያሌው 18 50 አንድ ሠራተኛ መብትና ጥቅሙን ሳይነካ
ዓ.ም እና ከአንድ የሥራ ቦታ ወደ ሌላ የሥራ ቦታ
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ወይም የስራ መደብ በማዛወር ማሠራት
የአሰሪው አስተዳደራዊ ሥልጣን ነው ሲባል
ዝውውሩ ያለህጋዊ ምክንያትና በህብረት

60
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስምምነቱ ከሠፈረው አሰራር ውጪ


ይከናወናል ተብሎ ሊተረጎም የማይገባው
ስለመሆኑ፣

1.7 የስራ ክርክር ችሎት እና የአሰሪነ እና ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ የስልጣን ገደብ

204. ሐምሌ 29/1997 18180 የኬ.ኬ ብርድልብስ ፋብሪካ 1 01 የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ አዋጅቁ.42/85
መሰረታዊ ሰራተኞች ማህበር የዳኝነት ስልጣን፣የሰራተኛ ቅነሳ ጉዳይን አንቀፅ
እና በሚመለከት ስለሚነሳ ክርክር 138(1)147
የኬ.ኬ ጨርቃ ጨርቅ
ኢንዱስትሪ
205. ጥቅምት 1/1998 14414 የጊምቢ ከተማ አስተዳደር 2 10 በሕዝብ አስተዳደር አካል ውስጥ የሚሰራ የአዋጅ ቁ.
ጽህፈት ቤት ሰራተኛ ከመ/ቤቱ ጋር ባለው ስራ ክርክር 42/85
እና ተፈፃሚ
ወ/ሮ መረርቱ ፈቃዱ ስለመሆኑ
አዋጅ ቁ.
42/85 አንቀጽ
2(1)3(2)(ሠ)
206. ጥቅምት 1/1998 15410 አቶ ተሾመ ጅፋር 2 27 አጠቃላይ የአሰሪን የደመወዝ ጭማሪ አዋጅ ቁ.
እና አወሳሰን ስርዓትን ሳይሆን የግል ጥቅምን 42/85 አንቀፅ
የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን መሰረት አድርጐ የሚቀርብን የደመወዝ 147
ኮርፖሬሽን ጭማሪ ክስ የማየት ስልጣን የስራ ክርክር
ችሎት ስለመሆኑ

61
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

207. መጋቢት 27/1999 16653 ግዮን ሆቴሎች ድርጅት 4 19 የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ትርጉም
እና ስልጣን
ወ/ሮ ስለእናት ወርቅነህ
208. ጥር 27/2000 33513 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 6 361 በአንድ የስራ መደብ ላይ በቋሚነት የደረጃ አዋጅ
ኮርፖሬሽን እድገት ይሰጠኝ በማለት የሚቀርብ ክስን ቁ.377/96
እና ለማየት የክልል ፍርድ ቤት የዳኝነት አንቀፅ 138
ዘውዴ ተናኘ ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ
209. ግንቦት 19/2002 50923 ፋውንዴሽን አፍሪካ 9 260  ከአሰሪና ሠራተኛ ግንኙነት ጋር አዋጅ ቁ.
እና በተገናኘ ሁለቱ ወገኖች አዋጅ ቁ. 377/96 377/96
አቶ አለሙ ታደሰ “ን” ወደ ጐን በማድረግ በሌላ አገር ህግ አንቀጽ 3/3/
ለመዳኘት ስምምነት ያደረጉ በመሆኑ ብቻ /ለ/
ጉዳዩ የግለሰብ አለም አቀፍ ህግ ጥያቄን
ያስነሳል በሚል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ
ቤት ሊስተናገድ የማይገባ ስለመሆኑ
 አዋጅ ቁ. 377/96 የውጭ አገር
ድርጅት ሆኖ በኢትዮጵያ ተመዝግቦ
በሚሰራ የበጐ አድራጐት ድርጅት ላይ
ተፈፃሚነት ያለው ስለመሆኑ
210. ጥር 28/2005 78865 የኢትዮጵያ የእህል ንግድ 14 ቀደም ሲል ስናገኘው የነበረው የደመወዝ ትርጉም
ድርጅት መጠን የተቀነሠ ስለሆነ እንዲስተካከልልን
እና በማለት በሠራተኞች የሚቀርብ ክስ የወል
እነ አቶ ገ/ስላሴ ኃ/ማርያም የሥራ ክርክር ነው ሊባል የማይችል
(ስምንት ሰዎች) ስለመሆኑ፣

62
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1.8 ከስራ ውል የሚመነጩ ጥያቄዎች የይርጋ ጊዜ

211. 17483 የኦሮሚያ ገጠር መንገዶች 3 06 የስራ ውል በህገ ወጥ መንገድ ተቋርጧል አዋጅ ቁ.
ባለሥልጣን እና በሚል የሚቀርብ ክስ መቅረብ ስላለበት 42/85 አንቀፅ
ወ/ሮ ሮማን ደምሴ የጊዜ ገደብ 162(1)

212. ታህሳስ 20/1998 16648 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 3 10 ስለ ስራ ክርክር የይርጋ ጊዜ አዋጅ ቁ.
ኮርፖሬሽን 42/85 አንቀፅ
እና 162163164
እነ አቶ አንለይ ያየህ (ሃያ  165166,
ሰባት ሰዎች) አዋጅ ቁ.
377/96
213. ሕዳር 16/2001 37573 የውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን 8 122 ከሥራ ጋር በተገናኘ በሚፈፀም ድርጊት ትርጉም
ድርጅት እና መነሻነት በሠራተኛው ላይ በፖሊስ
አቶ መሐመድ አደን የሚደረግ ምርመራ የይርጋ ጊዜን
የማያቋርጥ ስለመሆኑ

214. ታህሳስ 20/2002 47784 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 9 208 በሥራ ክርክር ጉዳይ በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1853 አዋጅ ቁ.
እና ላይ የተመለከተው ድንጋጌ ተፈፃሚ ሊሆን 377/96
አለምፀሐይ አያና የሚችልበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ 164(3)
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
18531852

63
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

215. ሚያዚያ 6/2002 45746 ጉደር አግሮ ኢንዱስትሪ 9 246 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ አሰሪ አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግል/ማህበር ሠራተኛው የፈፀመውን ድርጊት መሠረት 377/96
እና አድርጐ ለማሰናበት የሚችለው የሥራ አንቀፅ 27(3)
አቶ በለጠ ጫላ ውሉን ለማቋረጥ ምክንያት የሆነው ነገር
መከሰቱን ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠሩ
ሰላሳ ቀናት ውስጥ ስለመሆኑ፣

216. ሰኔ 7/2002 51912 የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች 9 263 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ የሚነሣው አዋጅ ቁ.
ድርጅት የይርጋ የጊዜ ገደብ የሚሰላው የሥራ 377/96
እና ቀናትን ብቻ በማስላት ስላለመሆኑ አንቀፅ
ወ/ሮ ሶፋኒት አጥናፉ 163(2)
217. ሰኔ 18/2002 53358 የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት 9 268 በአሰሪና ሠራተኛ ህጉ ‹‹… ውሉ አዋጅ ቁ.
ድርጅት የሚቋረጥበት ምክንያት መከሰቱን 377/96
እና ካወቀበት…›› በሚል የተመለከተው ሃረግ አንቀፅ 27(3)
አቶ ጥላሁን ኩማ ሊተረጐም የሚችልበት አግባብ

218. ሰኔ 27/2003 63635 አቶ ጉልላት ወልዴ 11 188 ከአሰሪና ሠራተኛ ክርክር ጋር በተያያዘ አዋጅ ቁ.
እና አሰሪው ሠራተኛው የሚጠይቀውን የገንዘብ 377/96
የሸቀጦች ጅምላ ክፍያ በማመን የፃፈው ደብዳቤ ሠራተኛው አንቀጽ
መብቱን ለማስከበር በሚያቀረበው የክፍያ 164/3/
ጥያቄ ላይ የሚቆጠረውን ይርጋ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
የሚያቋርጥ ስለመሆኑ 1852/1/

64
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

219. መጋቢት 23/2003 61843 ሰይፉ ናስር 11 228  የመንግስት ሰራተኞች አዋጅን መሰረት አዋጅ ቁ.
እና በማድረግ የሚነሳ ክርክር የሚስተናገድበት 515/99
የአ.አ ከተማ አስተዳደር ህግና የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ አንቀጽ 76/2/
ፍትህና ህግ ጉዳዮች  ይግባኝ ለማቅረብ ጊዜ ያለፈበትን አዋጅ ቁ.
አቤቱታ ተቀብሎ ለማስተናገድ የሚቻልበት 6/2000
የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ አንቀጽ

220. የካቲት 12/2005 79476 ኢትዩ ቴሌኮም እና 15 18 ከሥራ ጋር በተገናኘ እንዲከፈል በሚል አዋጅ ቁ.
እነ የሚቀርቡ የደመወዝ፣ የትርፍ ሰዓት እና 377/96
አቶ ዘሪሁን ታዬ (ዘጠና ሌሎች ክፍያዎች ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው አንቀጽ
ስድስት ሰዎች) የይርጋ ጊዜ ገደብ መቆጠር የሚጀምረው 162(1-4)
ሠራተኛው ክፍያዎቹን መጠየቅ ይችላል
(ይገባዋል) ከሚባልበት ግዜ ጀምሮ እንጂ
የሠራተኛው የሥራ ውል ከተቋረጠበት ግዜ
ጀምሮ ነው ሊባል የማይችል ስለመሆኑ፣

221. ሐምሌ 29/2006 96458 ኢትዮጵያ የርቀት ትምህርት 16 91 የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት አዋጅ ቁ.
ኮሌጅ በሰራተኛውም ሆነ በአሰሪው የሚቀርብ 377/96
እና ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ ሥራ ውሉ አንቀጽ
ዶ/ር ደሣለኝ ተመስገን በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ 162(4)፣የፍ/
በይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ፣ ሕ/ቁ.
የጳጉሜ ቀናት በይርጋ ቀናት የማይካተቱ 1860(3)
ስመሆኑ፣

65
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

222. ጥር 26/2006 92302 አቶ ርዕሶም እምባፍራሽ 16 97 በአሰሪና ሰራተኛ መካከል ያለ የሥራ አዋጅ 377
እና ግንኙነት በተቋረጠ በስድስት ወራት ጊዜ አንቀፅ
ኢትዮ ቴሌኮም ውስጥ የክፍያ ጥያቄ ያለበት አካል 162(3)፣162(
መብቱን ካልጠየቀ በይርጋ የሚታገድ 4)
መሆኑን፣ በተጨማሪነት ስድስት ወር
ከሞላው(ካለፈው) በኃላ የሁለቱ የስራ
ግንኙነት ቢቀጥል እንኳን አስቀድሞ
የታገደውን የስንብት ክፍያ ጥያቄን ከአዋጁ
ድንጋጌ ይዘት አኳያ የይርጋ ጊዜን
ሊያቋርጥ የሚችል ስላለመሆኑ፣

223. መስከረም 29/2007 101020 አቶ ዳዊት ገ/ማርያም 17 52 በሠራተኛው የሚጠየቅ የውዝፍ ደመወዝ ትርጉም
እና ክፍያ ጥያቄ በአሠሪው የይርጋ መቃወሚያ
አቶ ሣህለማርያም ደግፌ ካልቀረበበት በስተቀር ተከፋይ ስለመሆኑ

224. ሐምሌ 21 ቀን 2ዐዐ7 108785 ዩሴፍ ተክሌ ህንፃ ሥራ 18 54 ሰራተኛው በስራ ላይ በደረሰበት የሞት አዋጅ ቁጥር
ዓ.ም ተቋራጭ አደጋ ምክንያት የሰራተኛው ባለቤትና 377/96
እና ሌሎች ጥገኞች የሚያቀርቡት የካሣ ክፍያ አንቀፅ 162
ወ/ሮ ወርቅነሽ ጌታቸው ጥያቄ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ መቅረብ ንዑስ አንቀፅ
በራሳቸው እና ሞግዚት ያለበት ስለመሆኑ 1
በሆኑላቸው /እነ ሕፃን
ረዲኤት/

66
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1.9 ስለ ፕሮቪደንት ፈንድ እና የጡረታ መብት ያለው ሰራተኛ የስራ ስንብት አከፋፈል

225. ታህሳስ 17/1998 16378 የ1ዐ አለቃ ጌታቸው ባዩ እና 3 101 የመንግስት ሰራተኛ ጡረታ ከወጣ በኋላ አዋጅ ቁጥር
የቤ/ጉ/ክ/መ ማህበራዊ ሌላ የመንግስት መስሪያ ቤት ተቀጥሮ 46/53 አዋጅ
ዋስትና ባለስልጣን መስራቱ ስለሚኖረው ውጤት ቁ. 2ዐ9/55
አንቀፅ 3ዐ(2)
226. ግንቦት 14/2000 32545 አቶ ግርማ ሽፈራው 6 101 የፕሮቪደንት ፈንድ ባለመብት የሆነ ሰው አዋጅ ቁ.
እና በአስር አመት ውስጥ መብቱን ካልጠየቀ 377/96
የክርስቲያን በጐ አድራጐት መብቱ በይርጋ ቀሪ የሚሆን ስለመሆኑ አንቀፅ 162
ልማት ድርጅት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
1677(1)184
5
227. ጥቅም 13/2001 35197 አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ 8 99 የኘሮቪደንት ፈንድ ተጠቃሚ የሆነ አዋጅ ቁ.
አ.ማ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት 494/98
እና መብት የሌለው ስለመሆኑ አንቀፅ 2/ሰ/
ኤፍሬም ንዋየማሪያም
228. ህዳር 2/2001 37048 የሚድሮክ ኮንስትራክሽን 8 116 የኘሮቪደንት ፈንድ ወይም/ እና የጡረታ
ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አበል ተጠቃሚ የሆነ ሠራተኛ የሥራ
እና ስንብት ክፍያ ለማግኘት መብት የሌለው
አቶ ሣህሉ ምትኩ ስለመሆኑ
229. ታህሳስ 9/2001 37551 አቶ ድካምየለህ ጥበቡ እና 8 157 የሥራ ውሉን በፍቃዱ የቋረጠ ሠራተኛ
አርሾ የህክምና ላብራቶሪ የህብረት ስምምነት የሚፈቅድለት ከሆነ

67
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኃ/የተ/የግል/ማህበር ኘሮቪደንት ፈንድና የሥራ ስንብት


የማግኘት መብት የሚኖረው ስለመሆኑ
230. ሐምሌ 21/2001 42906 የኢትዮ-ጃፓን ጨርቃ ጨርቅ 8 228 በህግ ወይም በሕብረት ሥምምነት
አ.ማ የተመለከተው የጡረታ እድሜ ሣይደርስ
እና በመንግሥት መመሪያ በጡረታ እንዲገለሉ
እነ ትዕግስት ማሞ የተደረጉ ሠራተኞችን በተመለከተ አሰሪ
(ሰማንያ አንድ ሰዎች) ልዩ ልዩ ክፍያዎች ለመክፈል የማይገደድ
ስለመሆኑ
231. ሐምሌ 21/2001 39808 ናዝሬት ሣሙና ፋብሪካ 8 233 የሥራ ውል ‌•እንደተቋረጠ የጡረታ አበል አዋጅ ቁ.
እና ለማግኘት መብት ያለው ሠራተኛ የሥራ 377/96
ዘውዴ ኃ/ማርያም ስንብት የማይከፈለው ስለመሆኑ አንቀጽ 39
አዋጅ ቁ.
494/98
አንቀጽ 2(2)
(ሰ)
232. የካቲት 11/2002 46276 ተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ 9 213 የጡረታ መብት ያለው እና መደበኛ አዋጅ ቁ.
ፕሮጀክት የጡረታ ዕድሜው ደርሶ የተሰናበት ሰራተኛ 494/98
እና የስንብት ክፍያ ለማግኘት መብት የሌለው አንቀጽ
እነ ኃይሌ ይማም ስለመሆኑ 2/2(ሰ) እና
(ሁለት ሰዎች) (ሸ)
233. መጋቢት 28/2004 50590 ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 13 61 የጡረታ አበል ተጠቃሚ የሆነ የመንግስት አዋጅ ቁ.
እና ሠራተኛ በወንጀል ጉዳይ የተከሰሰና ጥፋተኛ 95/1967
ወ/ሮ በርገኔ ኢንኮ ተብሎ በጽኑ እስራት ቅጣት በተቀጣ ጊዜ አንቀጽ 34

68
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የጡረታ መብቱ የሚቋረጥ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ.


345/1995
አንቀጽ 52(2)
እና (3)
አዋጅ ቁጥር
209/1955
234. ሕዳር 21/2005 72341 የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 14 9  የጡረታ አበል ተጠቃሚ የሆነ ሰው አዋጅ
እና በሌላ የመንግስት ሥራ ተቀጥሮ ያለአግባብ ቁ.345/95
አቶ ታዬ አበራ የወሰደው የጡረታ አበል እንዲመለስ በሚል አንቀጽ 46(1)
የሚቀርብ ጥያቄ በአሥር አመት ይርጋ (2)
የሚታገድ ስለመሆኑና የይርጋ ጊዜውም አዋጅ
ግለሰቡ በሌላ የመንግስት ሥራ ቁ.209/55
ከተቀጠረበት ጊዜ ጀምሮ የሚቆጠር አንቀጽ 30(2)
ስለመሆኑ፣ የፍ/ብ/ህ/ቁ.16
 አንድ የመንግስት ሠራተኛ ጡረታ 77(1)
ከወጣ በኋላ መልሶ ደመወዝ በሚያስገኝ
የመንግስት ስራ ከተቀጠረ የቅጥሩ ሁኔታ
በቋሚነትም ይሁን በጊዜያዊነት እንዲሁም
ደመወዙ ከጡረታ አበሉ ያነሰ ሆነም
አልሆነ ከደመወዙና ከጡረታ አበሉ አንዱን
መምረጥ ያለበት ስለመሆኑ፣

235. ሕዳር 19/2005 80079 የመቶ አለቃ ጥላሁን ታችበሌ 14 35 የጡረታ መውጫ እድሜ ወሰንን አዋጅ ቁ.

69
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና በተመለከተ አሰሪው ከሠራተኛ ማህበር ጋር 377/96


ግሎባል ሆቴል ኃ/የተ/የግል የሚያደርገው ስምምነት ተፈፃሚ ሊሆን አንቀጽ
ማህበር የሚገባው በተመሣሣይ ጉዳይ ለሠራተኛ 134(2),24(3)
በህግ ከተደነገገው ይልቅ የህብረት አዋጅ ቁ.
ስምምነቱ የተሻለ (የበለጠ) ጥቅም 715/2003
የሚያስገኝ እንደሆነ ስለመሆኑ፣ አንቀጽ 17(1)

236. ሚያዚያ 6/2006 95451 አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ 16 126 አንድ ሰራተኛ የሥራ ውሉ በሚቋረጥበት አዋጅ
አክሲዮን ማህበር ጊዜ በስሙ የሚቀመጠው የፕሮቪደንት ቁ.377/96
እና ፈንድ ለእዳ ማስቻያ ሊሆን የሚችለው አንቀፅ 59(1)
አቶ መርዓዊ መስፍን ሰራተኛው ዕዳ እንዳለበት ያመነ
እንደመሆኑ ስለመሆኑ፣

1.10 አሰሪና ሰራተኛ ልዩ ልዩ


237. ጥቅምት 11/2001 37027 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 8 106 ሠራተኞች ለሚፈፅሙት ጥፋት በህብረት
ኮርፖሬሽን ስምምነት የተለያዩ የቅጣት ደረጃዎች
እና የተቀመጡ በሆነ ጊዜ አሰሪው በሠራተኛው
ወ/ት አሰለፈች ደስታ የተፈፀመውን ጥፋት ክብደት በመመዘን
ይመጥናል የሚለውን ቅጣት መወሰን
የሚችል ስለመሆኑ
238. ሚያዚያ 4/2002 50148 እነ አቶ ወርቁ ደረጀ 9 240  አንድ ሰው በአፈፃፀም ሊገደድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሁለት ሰዎች) የሚችለው በህግ አግባብ የተፈረደ ፍርድ ህ/ቁ. 378
እና ሲኖር ብቻ ስለመሆኑ

70
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ አባርኪሮ ሁመድ  በግልፅ ፍርድ ያላረፈበት ጉዳይ ጋር


በተያያዘ ሊፈፀም የሚችል ፍርድ የሌለ
ስለመሆኑ

239. ግንቦት 26/2001 41786 የኢትዮጵያ አየር መንገድ 8 206 ቀድሞ ይሰራበት የነበረን የሥራ መደብ
እና በመሰረዙ ምክንያት ሠራተኞችን በማሰናበት
እነ አቶ አሰፋ አቤቦ (ሦስት ፋንታ በክፍያ አነስተኛ ወደሆነ ሌላ የሥራ
ሰዎች) መደብ እንዲሰሩ ያደረገ አሠሪ ለሠራተኞቹ
በቀድሞው ደመወዝ መሠረት እንዲከፍል
የሚገደድበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ
240. ሐምሌ 29/2001 39471 ኤርሚያስ ሙሉጌታ እና 8 237 በአሰሪና ሠራተኛ መካከል በሚካሄድ የሥራ
በከልቻ ትራንስፓርት አ/ማ ክርክር የሚያዘው ጭብጥ አሰሪው ገንዘብ
ይከፈለኝ በሚል በሠራተኛው ላይ ክስ
ባቀረበ ጊዜ ከሚያዘው ጭብጥ ጋር አንድ
አይነት ነው ሊባል የማይችል ስለመሆኑ
241. ጥር 27/2000 32822 ጂ.ሰቨን የንግድና ኢንዱስትሪ 6 374 ያለ በቂ ምክንያት ከስራ መቅረት አሠሪ አዋጅ ቁ.
የመኸር ቃጫ ውጤቶች የስራ ውልን ለማቋረጥ የሚያስችለው 377/96
ፋብሪካ ስለመሆኑ አንቀፅ 27(1)
እና (ለ)
መኮንን አበራ
242. ሚያዚያ 30/2000 32229 መሪጌታ ልሣነወርቅ በዛብህ 6 377 የዳኝነት ስልጣን ሳይኖር የተሰጠ ውሣኔ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና መሻር ሳያስፈልገው ጉዳዩ ስልጣን ወዳለው ህ/ቁ. 5
ጠቅላይ ቤ/ክህነት ጽ/ቤት አካል ቀርቦ መታየት የሚችል ስለመሆኑ

71
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

243. ሐምሌ 22/2001 44033 መንበረ ፓትሪያሪክ ጠቅላይ 8 226 አሠሪ የሆነ ወገን የሥራ ቅልጥፍናን፣ አዋጅ ቁ.
ጽ/ቤት ውጤታማነትን፣ የኢንዱስትሪ ሰላምን 377/96
እና ወይም ሌሎች ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ አንቀጽ 2 (1)
አቶ ይበልጣል አጥናፉ በማስገባት አንድን ሠራተኛ የተቀጠረበትን 4
ደመወዝና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች በጠበቀ
ሁኔታ አዛውሮ ለማሰራት የሚችል ስለመ
ሆኑ
244. ታህሳስ 23/2001 38255 አበባ ትራንስፖርት 8 154 ወደ ሥራ እንዲመለስ የተፈረደለት አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግል ማህበር ሠራተኛ ለመመለስ ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቶ 377/96
እና የሥራ ክርክሮችን የሚወስነው አካል አንቀጽ 43/3/
አለምሰገድ ኃይሉ ሠራተኛው አግባብነት ያላቸውን ክፍያዎች
ተከፍሎት ከሥራ እንዲሰናበት ሊወሰን
የሚችለው በመጀመሪያው ፍርድ መሠረት
ያልተፈፀመ እንደሆነ ስለመሆኑ
245. ሕዳ 2/2001 36210 አቃቂ መለዋወጫ ዕቃዎችና 8 136 አዲስ መዋቅርን ተግባራዊ ያደረገ ትርጉም
መሣሪያዎች አ.ማ ተቋም/ድርጅት/ ሠራተኞቹን “ራሱ ባወጣው
እና መስፈርት’’ መሰረት ሊመድብ ስለመቻሉ
አቶ ኃይለ ሳልቫቶር
246. ታህሳስ 30/20001 36849 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 8 146 የሥራ መሪ በሆነ የሥራ መደብ ላይ አዋጅ ቁ.
እና በጊዜያዊነት መስራት ግለሰቡን የሥራ 377/96
አቶ ሙላት ታረቀኝ መሪ ከመሆን የሚያስቀረው ስላለመሆኑ አንቀፅ 3/2/
/ሐ/

72
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

247. ታህሳስ 25/2003 46075 አቶ ንጉስ ሃዱሽ 11 207 በአዋጅ በተቋቋመ የት/ት ተቋም ውስጥ አዋጅ ቁ.
እና በሚገኝና በራሱ ገቢና በጀት የሚተዳደርና 377/96
የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሠራተኞችን ቀጥሮ በሚሠራ ክበብ ውስጥ አዋጅ ቁ.
ዲን የሚሠሩ ሠራተኞች ጋር በተያያዘ የሚነሱ 515/96
ክርክሮች በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ አዋጅ ቁ.
ሊስተናገድ የሚገባ ስለመሆኑ እና ተቋሙን ደንብ ቁጥር
ለማቋቋም የወጣው አዋጅ ተፈፃሚ ይሆናል 61/96
ለማለት የማይችል ስለመሆኑ
248. የካቲት 10/2003 61872 የኢትዮጵያ ፕልፕና ወረቀት 11 222 የመከላከያ ሰራዊት አባል ያልሆነ የመንግስት
አ/ማ የመንግስት ሰራተኛ በፍቃዱ ሥራ በለቀቀ ሰራተኞች
እና ጊዜ የስንብት ክፍያ ሊያገኝ የሚችልበት ጡረታ አዋጅ
አብዱልቃድር አደም አግባብ ቁ. 345/95
249. የካቲት 22/2003 55731 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 11 207  በአዋጅ ቁ. 377/96 መሰረት የሠራተኛ አዋጅ/ቁ.377/
ሰራተኛ ማህበር ማህበር ለማቋቋም የሚቻልበት አግባብ 96 አንቀጽ
እና  የሰራተኛ ማህበር ለማቋቋም መብት 114,115,118
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ማህበራዊ ጉዳይ የተሰጣቸው በአዋጅ ቁ. 377/96 ,2/4/, 113
ሚንስቴር የሚተዳደሩ ሰራተኞች ብቻ ስለመሆናቸው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ህገ መንግስት
አንቀጽ 42/1/
/ሀ/, 31
250. የካቲት 09/2003 59906 የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር 11 241 የወንጀል ድርጊት ፈጽሟል በሚል
ድርጅት በመጠርጠሩ የተነሳ ከሥራ ታግዶ የነበረና
እና በኋላም የተሰናበት ሠራተኛ በወንጀል

73
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኃይለማርያም ሻረው ተከስሶ ጥፋተኛ መሆኑ ተረጋግጦ የተሰጠ


የፍ/ቤት ውሣኔ ያልቀረበ በመሆኑ ብቻ
ስንብቱ ህገ ወጥ ነው ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑና ጉዳዩን በማስተናገድ ላይ
የሚገኝ ፍ/ቤት የሠራተኛውን ስንብት
አግባብነት ለመወሰን ማናቸውንም ማስረጃ
አስቀርቦ በመመልከት ለጉዳዩ እልባት
መስጠት ያለበት ስለመሆኑ
251. ሰኔ 30/1998 20869 አቶ አዲሱ አቦሴ 11 246  የቦነስ ክፍያ ለሠራተኛ የሚከፈለው
እና በሥራ ላይ ያለ ሰራተኛ ወደፊት በርትቶ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እንዲሰራ ለማበረታታት ብቻ ሳይሆን
ኮርፖሬሽን በሥራ ላይ በነበረበት ወቅት የሰራው ሥራ
ለአሰሪው ትርፋማ ውጤት በማስገኘቱ
የትርፉ ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል
ጭምር ስለመሆኑ
 የቦነስ ክፍያ ተጠቃሚ ለመሆን
ሠራተኛው ድርጅቱ /ተቋሙ/ ትርፋማ
ውጤት ባስገኘበት ዓመት በሥራ ላይ
የነበረና አስተዋጽኦ ያደረገ መሆን ያለበት
ስለመሆኑ
252. መጋቢት 10/2004 67996 ሳሳካዋ ግሎባል 2000 13 79 ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች (መያዶች) አዋጅ
ፕሮጀክት በስራቸው የሚቀጥሯቸውን ሠራተኞች ቁ.377/96
እና በተመለከተ አግባብነት ባላቸው የኢትዮጵያ አንቀጽ 3(3)

74
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶሸዋድንበር ደቻሳ ሕጎች የሚዳኙ መሆኑን በመግለጽ


ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባቢያ
ሰነድ ስምምነት ያደረጉ እንደሆነ
በድርጅቶቹ እና በሰራተኞቻቸው መካከል
የሚነሱ አለመግባባቶች በስምምነቱ
መሠረት እልባት ሊያገኝ የሚገባ
ስለመሆኑ፣
253. ሰኔ 19/2004 72645 የኢትዩጵያ መድን ድርጅት 13 82 በሥራ ላይ በደረሰ ጉዳት በሞት ምክንያት አዋጅ
እና የሥራ ውል ሲቋረጥ የሠራተኛው የጉዳት ቁ.377/96
እነ አቶ ክፍለዩሐንስ ተሰማ ካሣ በመድን ፖሊሲ ተሸፍኖ ሲገኝ የካሣ አንቀጽ
(ሁለት ሰዎች) ክፈያውን ሊጠይቁ ስለሚችሉ ወገኖች፣ 110(1)(2),13
4(2),128,12
9,133
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
842, 1732,
1735, 1736,
1734
254. ሐምሌ 3/2004 79105 ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ 13 94  የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ህግ ውስጥ አዋጅ ቁ.
እና "እንደ ጥፋቱ ክብደት በሥራ ቦታው 377/96
አቶ መዘምር መክብብ አምቧጓሮ ወይም ጠብ አጫሪነት ተጠያቂ አንቀጽ
መሆን..." በሚል የተመለከተው ሀረግ 27(1)(ረ),97,
ሊተረጐምና ተግባራዊ ሊደረግ የሚችልበት 4
አግባብ፣

75
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 "የሥራ ቦታ" የሚለው ሀረግ አሰሪው


(ተቋሙ) ለሥራና ለመኖሪያ በሚል
ለሰራተኞች የሚሰጠውን ቦታ እንዲሁም
ተፈፀመ የተባለውን የአምባጓሮ ድርጊት
ከሥራ ሰዓት ሙጪ መሆኑንም ጭምር
የሚያካትት ስለመሆኑ፣

255. ሰኔ 21/2004 74636 ኢትዮ ቴሌኮም 13 116 የሠራተኞች ስንብት ተከትሎ አሰሪ የሆነ አዋጅ ቁ.
እና አካል የከራካሪ የሆኑ ክፍያዎችን 377/96
ትዕግስት ሙሉዓለም (15 በተመለከተ ሊያዘገይ እንደሚችልና ክፍያ አንቀጽ 37,
ሰዎች) በማዘግየት በሚል ሊቀጣ የሚችለው 38, 36
ከቁጥጥር ውጪ በሆነ ምክንያት ሳይኖር
ወይም የሚያከራክር ክፍያ ሳይኖር
ያለአግባብ ያዘገየ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

256. ጥቅምት 20/2004 69471 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 13 46 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኮርፖሬሽን ደቡብ ሪጅን የተሰጠ ውሣኔ አስቀድሞ በሥራ ላይ ህ/ቁ.392(1),(
እና የነበረን የድርጅት መዋቅርን መሰረት በፈ 2)
አቶ ጥበቡ ተሰማ ማድረግ ሆኖ ጉዳዩ ለአፈፃፀም በቀረበ ጊዜ
የድርጅቱ መዋቅር የተለወጠ መሆኑ
ከተረጋገጠ ፍርዱ ሊፈፀም የማይችል
ስለመሆኑ

76
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

257. ሕዳር 4/2004 69179 የኢትዮጵያ ጨረር መከላከይ 16 50 አንድ የመንግስት ሠራተኛ ከአሰሪው ፈርሞ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን የተረከበውን ንብረት በጠፋ ጊዜ ተጠያቂ 515/99
እና የሚሆነው ንብረቱ በእጁ እያለ እንዳይጠፋ አንቀጽ 65
ታሪኩ ጫኔ ተገቢውን ጥንቃቄ ያላደረገ ወይም በንብረቱ
መጥፋት የሠራተኛው ቸልተኝነት መኖሩ
የተረጋገጠ እንደሆነ ስለመሆኑ

258. የካቲት 11/2006 92152 ግርማ ደሳለኝ 16 88 የአዋጅ ቁጥር 377/96 የተፈፃሚነት ወሰን አዋጅ
እና በአሠሪና ሠራተኛ መካከል በሚቋቋም ቁ.377/96
ወጣቶች ገነት የመጀመሪያ በቅጥር ላይ የተመሰረተ የሥራ ግንኙነት አንቀፅ 3
ደረጃ ት/ቤት ላይ ተፈጻሚነት የሚኖረው ቢሆንም፤
በአዋጁ በግልጽ በተደነገጉ ሌላ ሕግ
በሚገዛቸው ግንኙነቶች ላይ ተፈጻሚነት
የማይኖረው ስለመሆኑ፣

259. ጥ 12/2006 93532 አቶ በኃይሉ ደቦጭ አንበሴ 16 114 በአዋጅ ቁጥር


እና በፍትሐ ብሔር ክርክር አንድ ግዴታ 377/1996
ኢትዮጵያ ገብራት እንዲፈጸምለት የሚጠይቅ ሰው በአንቀጽ
ትራንስፖርት ኃላፊነቱ የግዴታውን መኖር ማስረዳት 54(1)፣54(2)
የተወሰነ የግል ማህበር እንደሚጠበቅበት እና በአንፃሩም ግዴታ በፍ/ሕ/ቁ.
ፍርስ ነው ወይም ተለውጧል የሚለው 2001(1)
ወገንም ይህንኑ የማስረዳት ግዴታ እና(2)
ስለመሆኑ፣

77
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሠራተኛው በራሱ ጉድለት ባልሆነ


ምክንያት ላልሰራው ስራ ደሞዝ
ስለሚጠይቅበት አግባብ፣

260. ሚያዚያ 21/2006 94102 ኢትዮቴሌኮም ደቡብ ምዕራብ 16 133 በአሰሪና ሰራተኛ መካከል በተነሳ ክርክር በአዋጅ ቁጥር
እና ጋምቤላ ሪጅን በመጀመሪያ ደረጃ የቀረበው ለክልል 25/1988
እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ከሆነ ጉዳዩ አንቀጽ 5(6)፣
ወ/ሮ ሳባ መንገሻ በተነሳበት ክልል የሰበር ችሎት የተደራጀ በአዋጅ ቁጥር
እስከሆነ ድረስ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት 377/1996
ሳይታይ እና ውሳኔው የመጨረሻ መሆኑ አንቀጽ
ሳይረጋገጥ በቀጥታ ለፌዴራል ጠ/ፍርድ 138(1)፣
ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቀርቦ ሊስተናገድ
የሚችልበት ህጋዊ ምክንያት የሌለ
ስለመሆኑ፣

261. መጋቢት 22/2006 94839 መተሃራ ስኳር ፋብሪካ 16 136 -በሥራ ተከራካሪ ወገኖች ማንነት የፍርድ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና ቤቶችን ሥልጣን የክልል ወይም ሕገ
ጥበቡ እሸቱ (139 ሰዎች) የፌዴራል ብሎ ለመወሰን እንደወሳኝ መንግሥቱ
መለኪያ ሊወስድ የሚገባ ስላለመሆኑ፣ አንቀጽ 50፣
51 እና 80
ከፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሕ/ቁ.
14እና15፣አዋ

78
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጅ ቁ.25/88
አንቀጽ 5

262. መጋቢት 23/2006 94889 ወ/ሮ አልማዝ ባዛ 16 144 በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ በሠራተኛ ዕድገት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና ዝውውርና ሥልጠና በሚመለከት አሠሪው ህገመንግስት
የደቡብ መንገዶች ባለስልጣን የሚወስዳቸው እርምጃዎች በፍርድ ሊታዩና አንቀፅ 37፣
ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮች እንደሆኑ፣ በአዋጅ ቁጥር
377/96
አንቀጽ
138፣142
ንዑስ አንቀጽ
1/ሰ/ እና
ከአንቀጽ 147
ንዑስ አንቀጽ
1/ሀ/

263. ሰኔ 19/2006 98099 እነ ወ/ሮ ደንቄ ከዳ (ሀያ 16 153 የጡረታ እድሜያችን ሳይደርስ በጡረታ አዋጅ ቁጥር
ሰዎች) እንድንወጣ ተደርጐ የስራ ውላችን ከህግ 377/1996
እና ወጪ ተቋርጧል በማለት የሚቀርብ ክስን አንቀጽ 23-
የኢትዮጵያ ፐልፕ እና መደበኛ ፍ/ቤት ስንብቱ በህግ አግባብ 27(1)(ተ) እና
ወረቀት አክስዮን ማህበር የተደረገ መሆን አለመሆኑን የማጣራትና 30፣40
የመመርመር ስልጣን ያለው ስለመሆኑ፣ አዋጅ/ቁጥር
714/2003

79
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አንቀጽ 19(7

264. መስከረም 29/2007 95638 ኢስት ሲሜንት አክሲዩን 17 44 በስራ ክርክር የተከራካሪ ወገኖች ማንነት አዋጅ ቁጥር
ማህበር የፍርድ ቤቶችን ስልጣን (የክልል ወይም 377/1996
እና የፌዴራል )ብሎ ለመወሰን እንደወሳኝ አንቀፅ
አቶ ዘላለም ታደሰ መለኪያ ሊወሰድ የማይገባ ስለመሆኑ፤ 35(1(ለ))፣
 የአሰሪው እርምጃ ህገ ወጥነት 39(1(ለ))፣
የተረጋገጠ እንደሆነ የክፍያ መጠኑ ሊሰላ 40(1)(2)፣
የሚገባው አዋጁ ባስቀመጠው ስሌትና 43(4(ሀ)
በማስረጃ በተረጋገጠ የደመወዝ መጠን ፣68፣ 71
መሆን ያለበት ስለመሆኑ፣

265. መስከረም 27/2007 101795 የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር 17 72 “ስለሠራተኛ ዕድገት አሰጣጥ ስርዓት” በአዋጅ ቁጥር
ድርጅት በሚል በአዋጁ የተገለፀው ሀረግ ሊተረጎም 377/1996
እና የሚገባው ከአንድ የሠራተኛ የስራ መደብ አንቀጽ
አቶ አድማሱ አበበ ወደ ሌላ የሠራተኛ የስራ መደብ የሚፈፀም 142(1)(ሠ)
የዕድገት አሰጣጥ ስርአት በሚል መልኩ
ስለመሆኑ፣

266. ሕዳር 24/2007 101579 እነ አቶ ገ/መድህን አስፋው 17 76 የአንድ ድርጅት የበላይ ኃላፊ ለሠራተኞች
እና ለጡረተኞች የክፍያ ጭማሪን በተመለከተ
ትንሳኤ ጉባኤ ማተሚያ ቤት በስሩ ለሚገኙ እንደ የገቢያቸው መጠን
እያስወሠኑና እያስፀደቁ የጭማሪ ክፍያ

80
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እንዲያደረጉ ያስተላለፈው ውሣኔ በሙሉ


በስር በሚገኙት ድርጅቶች ላይ ተፈፃሚ
ሊሆን የሚገባው ሥለመሆኑ፣
267. ሚያዚያ 28/2007 105834 የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች 18 24 በየመስሪያ ቤቱ የሚቋቋሙ የዲሲፕሊን አዋጅ ቁጥር
ብሔራዊ ማህበራት ኮሚቴዎች በህግ አግባብ የሚቋቋሙና 377/96
ኮንፌደሬሽን የሰራተኛው ጥቅም ያለአግባብ እንዳይጎዳ አንቀፅ 27
እና ተገቢው መጣራት ተደርጎ እርምጃ ንዑስ አንቀፅ
ወ/ሮ እመቤት ኤርሚያስ እንዲወሰድ እገዛ የሚያደርጉ ናቸው ተብሎ 1/ሸ/ እና
የሚታመን ስለሆነ የዲሲፕሊን ኮሚቴ አንቀፅ
ውሳኔ ዋጋ ሊያጣ የሚገባው ተገቢው 12/2/(7)
ማስረጃ ቀርቦ ህጋዊ ያለመሆኑ ሲረጋገጥ
ብቻ ስለመሆኑ፣

268. ሐምሌ 29/2007 109055 አቶ ጌትነት ከበደ 18 60 አንድ ሰራተኛ ለአሠሪው በሥራ ክርክር የፍትሐ
እና ምክንያት ያወጣውን ወጭና ኪሳራ ብሔር ሥነ
ሃያት ሜድካል ከሌጅ የመክፈል ግዴታ የሚጣልበት በክርክሩ ስርዓት ህግ
ተረች በመሆኑ ምክንያት ብቻ ሳይሆን ቁጥር 463
ሠራተኛው በአሠሪው ላይ ያቀረበው ክስ ፣465 (1)
ሀሰተኛና በተጭበረበረ ማስረጃ ላይ አዋጅ ቁጥር
የተመሰረተ ሆኖ ሲገኝ ብቻ ስለመሆኑ 377/96
አንቀጽ 161

81
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

2. የንግድ ህግ

2.1 ጠቅላላ የንግድ ህግ ላይ የተሰጡ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ውሳኔዎች

269. የካቲት 25/2002 46358 ወ/ሮ ብርሃን ፀጋዬ 10 376 የእሽሙር የሽርክና ማህበር ተመስርቷል የንግድ ሕግ
እና ለማለት የሚቻልበት አግባብ ቁጥር
እነ አቶ ሚካኤል ፋስሐ በግለሰቦች መካከል በውል የሚፈጠር 211,212,219
(ሁለት ሰዎች) የሽርክና ማህበር የንግድ ሕግ በሚያዘው
መሰረት አይነቱ ተለይቶ ተመዝግቦ
የማይገኝ በሆነ ጊዜ እንደ የእሽሙር
የሸርክና ማህበር ተደርጐ ሊወሰድ የሚችል
ስለመሆኑ
270. የካቲት 11/2002 39608 ወ/ሮ አስቴር አርአያ 10 378 ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር ሥራ የንግድ ሕግ
እና እነ ወ/ሮ አምሳለ በላይ አስኪያጅ የሆኑ ሰዎች ማህበሩን ቁጥር 580
(ሁለት ሰዎች) ሲያስተዳድሩ በሰሩት ያልተገባ ስራ
ምክንያት በኃላፊነት ሊጠየቁ የሚችሉበት
አግባብ
271. ጥቅምት 20/2001 33954 ወ/ሮ መሠረት ኃይሉ እና 9 141 የንግድ ድርጅት በህግ አግባብ ለባለመብቶች የንግድ ህግ
አቶ ዘውዱ ቢረዳ ሊከፋፈል የሚችልበት ሁኔታ ቁጥር 127

272. ሕዳር 2/2001 33470 ወ/ሮ እጅጋየሁ ታደሰ እና 9 144 የእሽሙር ማህበር መፍረስ በንብረት
መገርሳ ጉደታ ክፍፍል ረገድ የሚያስከትለው ውጤት
82
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

273. ሕዳር 2/2001 34945 ወ/ሮ መስታወት በላቸው እና 9 146 የጋራ ሀብት የሆነ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል የንግድ ህግ
አቶ ለገሠ ሣህሉ ማህበር እንደሌላ ማናቸውም ንብረት ቁ. 542
ባለበት ሁኔታ በዓይነት ሊከፋፈል ወይም
ደግሞ በሃራጅ ሊሸጥ የማይችል ስለመሆኑ
274. ጥር 5/2001 31264 ወ/ሮ እመቤት መኰንን 9 148 የንግድ መደብርን የተከራየ ወገን ይህንኑ የንግድ ህግ
እና የንግድ መደብር ለሌላ ሶስተኛ ወገን ቁጥር 145
ወረዳ 2ዐ ቀበሌ 29 ያለአከራዩ ፈቃድ ማከራየት ስለመቻሉ
አስ/ጽ/ቤት
275. ግንቦት 8/2001 43315 ብራንድ ኒው የቴክኒክና ሙያ 9 154 ቼክን አስመልክቶ ክስ በቀረበ ጊዜ የንግድ ህግ
ማሠልጠኛ ማዕከል የተከሰሰው ወገን የቀረበበትን ክስ ቁ. 717
እና ለመከላከል እንዲፈቀድለት የሚያቀርበው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አቶ መስፍን ታደሰ ምክንያት ፈቃድ ሊያሰጥ የሚችል መሆን ህ/ቁ. 284
ያለመሆኑን አግባብነት ካላቸው ህግጋት 285
አኳያ መታየት ያለበት ስለመሆኑ

276. ሕዳር 12/2002 25306 አቶ ተስፋዬ ገለቴ 5 284 ገንዘብን በአደራ ለማድረስ የተቀበለ ባንክ
እና አደራ አስቀማጩ ይሰጥልኝ ላለው ሰው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እስካልሰጠ ድረስ በኃላፊነት ሊጠየቅ
የሚችል ስለመሆኑ
277. ሐምሌ 12/1999 19258 አቶ ተክሌ ዋቅጅራ 7 308 የተወሰነ ኃላፊነት ያለው የግል ማህበር
እና መዋጮ መከፈል ያለበት ማህበሩ ሲቋቋም
አቶ ሾንጣ ጉቡ እንጂ ተቋቁሞ ሥራው ከተጀSረ በኋላ
ስላለመሆኑ

83
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

278. ሐምሌ 10/1999 23389 የአማኑኤል ፀጋ የንግድ 5 281 የአክሲዮን ማህበር አባላት መብታቸውን የንግድ ህ/ቁ.
ሱቆች አ/ማኀበር የሚነካ ድርጊት በማህበሩ አስተዳዳሪዎች 364,365,367
እና በተከናወነ ጊዜ በቀጥታ አስተዳዳሪዎቹን
እነ ባህሩ አብርሃም (ሁለት ሊከሱ ስለመቻላቸው
ሰዎች)
279. ግንቦት 7/2000 28923 የባህርዳር ጨርቃ ጨርቅ 7 318 የመንግስት ልማት ድርጅት ወደ አክሲዮን የአዋጅ ቁ.
አክሲዮን ማህበር ማህበራት ሲቀየር በፕራይቬታይዜሽን 2ዐ8/92
እና ኤጀንሲ ያልታወቀና ውሣኔ ያልተሰጠበት አንቀፅ 5(1)
.እነ የባህር ዳር ልዩ እንኳን ቢሆን የልማት ድርጅቱ ዕዳ ወደ 6(1)ሐ
አክሲዮን ማህበር የማይተላለፍ ስለመሆኑ
280. ሰኔ 3/2000 27869 ፍቅርና ሠላም ኃ/የተ/የግ/ማ 5 220  የማይንቀሳቀስ ንብረት ለንግድ ማህበር የንግድ ህግ
እና በመዋጮ መልክ የተሰጠ ሆኖ ሲገኝ ቁጥር
እነ ወ/ሮ መሠረት የንብረቱ ስም በኩባንያው ተመዝግቦ 517(ሠ)(ረ)
ኃይሉ ያለመገኘቱ በ3ኛ ወገኖች ላይ መቃወሚያ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
(ሁለት ሰዎች) ለመሆን የማይችል ቢሆንም ንብረቱ 2878
በአይነት መዋጮ መሰጠቱን የሚያስቀረው የተሻሻለው
ስላለመሆኑ የቤተሰብ ህግ
አንቀፅ 68(1)
69(2)
281. መጋቢት 6/2002 51295 አቶ ዮሐንስ ጡእማይ 10 72 በባልና ሚስት የጋራ ንብረት ላይ የተደረገ
እና የሽያጭ ውል በሕጉ በተመለከተው የጊዜ
ወ/ሮ ምህረት ገብሩ ገደብ ውስጥ አለመፍረሱ ስለሚያስከትለው
ውጤት

84
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

282. የካቲት 4/2000 24435 ሀጂ መሃመድ አደም 12 521 ከቼክ ጋር በተያያዘ “የግል ግንኙነት” የንግድ ህግ
እና በሚል የተቀመጠው ሀረግ ሊተረጐ ቁ. 717/1/-
አቶ ፍፁም ግርማ የሚችልበት አግባብ /3/, 855,
በቼክ የሚገደዱ ሰዎች ላይ አውጭው ክስ 881/1/, /ሀ/,
ለማቅረብ የሚችለው ቼኩ ከተፃፈበት ቀን 854,
አንስቶ እስከ አንድ ዓመት ባለው ጊዜ 640,868,752
ውስጥ ስለመሆኑ ,850,827 -
በቼክ በተከሰሰና ሰነዱን ይዞ በመጣው ሰው 840
መካከል ያለን “የግል ግንኙነት”
በመቃወሚያነት ለማቅረብ የሚቻል
ስለመሆኑ
ቼክ የሚሰጥበት ምክንያት በሰጪውና
በተቀባዩ የሚወሰን እንጂ በህጉ የተዘረዘረ
ባለመሆኑ ቼኩን የፃፈው ሰው ቼኩን
የሰጠሁት ለዋስትናነት ነው በሚል ቼኩን
ይዞ በመጣው ሰው ላይ “የግል ግንኙነትን”
መሠረት በማድረግ የሚያቀርበው
መቃወሚያ ቼክ በዋስትና ሊሰጥ የማይችል
ነው በሚል ውድቅ ሊደረግበት የማይገባ
ስለመሆኑ

283. ጥር 28/2001 34586 አቶ አያሌው ድልነሳው 9 151 በፍታብሔር ሕግ ቁጥር 1161 ላይ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ግዙፍነት ያለው ተንቀሳቃሽ ነገር ጋር 1161

85
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ ወ/ሮ ብርቅነሽ ሸዋረግ በተያያዘ በቅን ልቦና ዋጋ ሰጥቶ የንግድ ሕግ


(አራት ሰዎች) ስለመዋዋል የተመለከተው ድንጋጌ የንግድ ቁ. 124
መደብርን በተመለከተ ተፈፃሚ ሊሆን
የሚችል ስለመሆኑ

284. ሕዳር 12/2000 27161 አቶ ኤልያስ ከፈለ 5 288 የክሱ መሠረት የሆነው ጉዳይ መቅረቱን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በክሱ ሂደት በማንኛውም ደረጃ የተረዳ ህ/ቁ. 28ዐ
እነ አቶ ከድር አህመድ ፍ/ቤት ክሱን መሰረዝ ያለበት ስለመሆኑ
(አራት ሰዎች)
285. ጥቅምት 5/2003 40173 አምባሰል የንግድ ስራዎች 12 491 በቼክ ላይ የተፃፈለትን ገንዘብ በህጉ የንግድ ህግ
ኃ/የተ/የግ/ማህበር በተቀመጠው ጊዜ ክፍያ ያልጠየቀበት ሰው ቁ. 799
እና ወይም በይዞታው እያለ የታገደበት እንደሆነ
አቶ አብዱልቃድር ጁሃር ይህንኑ ቼክ እንደ ተራ ሰነድ በማስረጃነት
በማቅረብ ያላግባብ የመበልፀግ ክስ
ሊመሰርት የሚችል ስለመሆኑ
286. ጥቅምት 4/2003 48242 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 12 496 የሐዋላ ወረቀት በይርጋ ስለሚታገድበት የንግድ ህግ
እና አግባብ ቁ. 817/1/
እነ ቦጋለ መስቀሌ /ሁለት /2/, 825
ሰዎች/
287. ጥቅምት 7/2003 52269 እነ አቶ ከድር ሀድ ሁሴን 12 499 የአክስዮን ማህበር መሥራቾችና የአክሲዮን የንግድ ህግ
/ሁለት ሰዎች/ ድርሻ መብት ጋር በተያያዘ በሚቀርብ ቁ. 416/2/
እና አቤቱታ ላይ የንግድ ህግ ቁ. 416/2/
አቶ ጁሀር አልይ ተፈፃሚነት የሌለው ስለመሆኑ

86
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

288. ሕዳር 28/2003 55077 ወ/ሮ ጥሩወርቅ ዘገኑ 12 501 ቼክ ጋር በተያያዘ የሚቀርብ የፍትሐብሔር የንግድ ሕግ
እና ክስ ለቼኩ መፃፍ /መውጣት/ ምክንያት ቁጥር 717
አቶ ግደይ አብርሃ ከሆነው ውል ጋር ተገናዝቦ ሊታይ የሚገባ
ስለመሆኑ
ውልን መሠረት በማድረግ የተፃፈ ቼክ
ሌላው ወገን የውል ግዴታውን በአግባቡ
አልተወጣም በሚል ምክንያት ብቻ ቼኩን
የፃፈው ወገን በቼኩ ከመጠየቅ ነፃ ሊሆን
የማይችል ስለመሆኑ

289. ታህሳስ 12/2003 52667 ኒያላ ኢንሹራንስ አክስዮን 12 503 በባህር ላይ በሚደረግ የዕቃ ማጓጓዝ ለደረሰ የባህር ህግ
ማህበር ጉዳት የሚከፈል የጉዳት ካሣ አወሳሰን ቁ. 198/1/
እና /3/
የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ
290. መጋቢት 19/2003 57288 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 12 506 የአክስዮን ማህበር አባል በመሆን የሚገኝ የንግድ ህግ
እና መብትና ጥቅም ለሌላ ሰው ሊተላለፍ ቁ. 522-524
እነ አቶ አሸብር ታደሰ የሚችልበት አግባብ
/አምስት ሠዎች/ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
ባለአክሲዮን የሆነ ሰው ላለበት የግል ዕዳ
አክሲዮኖቹ /በወቅቱ የገበያ ዋጋ/ ተሸጠው
እንዲከፈል ለማድረግ የሚቻል ስለመሆኑ

291. ሰኔ 14/2003 56480 የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ 12 512 በባህር ላይ በሚደረግ የዕቃ ማጓጓዝ የባህር ህግ

87
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የኢትዮጵያ መድን ለሚደርስ ጉዳት የአጓጓዡ የኃላፊነት ቁ. 196,


ድርጅት አድማስ 138, 205,
197, 180/3/
292. ሰኔ 30/2003 57932 ተክሉ ካሣ ገብረየስ 12 516 የአክስዮን ማህበር ወይም የኩባንያ ሥራ የንግድ ህግ
እና አስኪያጅ የሆነ ሰው ድርጅቱ የሚያዝበት ቁ. 530
ማርኮ ባርዚ ገንዘብ እንደሌለው እያወቀ በድርጅቱ ስም
በሚያወጣው/ በሚሰጠው/ ቼክ በኃላፊነት
ሊያስጠይቀው የሚችል ስለመሆኑ
የኩባንያ ሥራ አስኪያጅ በንግድ ህጉ
የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ወይም
የኩባንያውን መተዳደሪያ ደንብ በመጣስ
መስራቱ የተረጋገጠ እንደሆነ ከድርጅቱ
ጋር በአንድነት ወይም እንደነገሩ ሁኔታ
በተናጠል ሊጠየቅ ስለመቻሉ
293. ሐምሌ 15/2003 58931 የንግድና ኢንዲስትሪ 12 518 የንግድና ኢንዲስትሪ ሚኒስቴር የንግድ አዋጅ ቁ.
ሚኒስቴር ሥራ ፈቃድ ለመስጠት የቀረበው የንግድ 67/89 አንቀጽ
እና ስም ቀደም ሲል ከተመዘገቡ የንግድ ስሞች 16/2/ 14 20
ታይገር ሎጀስቲክ እና ጋር አንድ አይነት ወይም ተመሳሳይና አዋጅ ቁ.
የንብረት ጥበቃ ኃ/የተ/የግል አሳሳች አለመሆኑን እንዲሁም ለመልካም 376/96
ማህበር ጠባይ ወይም ሥነ ምግባር ተቃራኒ የንግድ ህግ
አለመሆኑን ማረጋገጥ ያለበት ስለመሆኑ ቁ. 137,138

294. የካቲት 4/2000 24435 ሀጂ መሃመድ አደም 12 521 ከቼክ ጋር በተያያዘ “የግል ግንኙነት” የንግድ ህግ

88
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና በሚል የተቀመጠው ሀረግ ሊተረጐ ቁ. 717/1/-


አቶ ፍፁም ግርማ የሚችልበት አግባብ /3/, 855,
በቼክ የሚገደዱ ሰዎች ላይ አውጭው ክስ 881/1/, /ሀ/,
ለማቅረብ የሚችለው ቼኩ ከተፃፈበት ቀን 854,
አንስቶ እስከ አንድ ዓመት ባለው ጊዜ 640,868,752
ውስጥ ስለመሆኑ ,850,827 -
በቼክ በተከሰሰና ሰነዱን ይዞ በመጣው 840
ሰው መካከል ያለን “የግል ግንኙነት”
በመቃወሚያነት ለማቅረብ የሚቻል
ስለመሆኑ
ቼክ የሚሰጥበት ምክንያት በሰጪውና
በተቀባዩ የሚወሰን እንጂ በህጉ የተዘረዘረ
ባለመሆኑ ቼኩን የፃፈው ሰው ቼኩን
የሰጠሁት ለዋስትናነት ነው በሚል ቼኩን
ይዞ በመጣው ሰው ላይ “የግል ግንኙነትን”
መሠረት በማድረግ የሚያቀርበው
መቃወሚያ ቼክ በዋስትና ሊሰጥ
የማይችል ነው በሚል ውድቅ ሊደረግበት
የማይገባ ስለመሆኑ

295. ግንቦት 2/2003 50537 ሲ/ር መአዛ ዮሴፍ 12 529 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አባል የንግድ ህግ
እና የሆነ ሰው ከአባልነቱ ለመውጣት ቁጥር 510/2/
ዶ/ር ዮሴፍ ደነቀው የሚችልበት ብሎም ማህበሩ ሊመሰረትና የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

89
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሊፈርስ የሚችልበት አግባብ ህ/ቁ. 244/2/


የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 244/2/ /ረ/ ተከራካሪ /ረ/
ወገኖች አለመግባባታቸውን በሽምግልና
ስምምነት ከመፋታት ጋር ተፈፃሚ
የሚደረግበት አግባብ

296. መጋቢት 22/2003 49295 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 12 535 በንግድ ህጉ ቁጥር 683 “ወኪሎች” በሚል የንግድ ሕግ
እና የተመለከተው የእቃ አስተላላፊነት ሥራን ቁ. 683/3/
እነ የቻይና ዋንቦ ለጥቅም የሚሰሩ ወገኖችን የማያካትት
ኢንጂነሪ/ሁለት ሰዎች/ንግ ስለመሆኑ
ኮርፖሬሽን መድን ሰጪው ክስ ሊያቀርብባቸው
የማይችላቸው ወገኖች ከመድን ገቢው ጋር
የጠበቀ ግንኙነት ያላቸውና ለራሳቸው
ጥቅም ሳይሆን ለመድን ገቢው ጥቅም
የሚሰሩ ወገኖችን ስለመሆኑ
297. ጥቅምት 13/2004 54117 ግሎባል ኢንሹራንስ ኩባንያ 13 367  በባህር ላይ እቃ አመላላሽ በእቃዎች የባህር ህግ
አ.ማ ላይ ለደረሰ ጉዳት በኃላፊነት ሊጠየቅ ቁ.196,138,2
እና ስለሚችልበት አግባብ፣ 05,197,180(
የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ  በባህር ላይ እቃን ለማመላለስ የውል 3)
አ.ማ ግዴታ የገባ ወገን ከእቃዎቹ መጐዳት ጋር
በተያያዘ ስላለበት የኃላፊነት አድማስና
ከኃላፊነት ነፃ ሊደረግ የሚችልበት አግባብ

90
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

298. ጥቅምት 24/2004 60387 ጎልደን ሮዝ አግሮ ፋርምስ 13 371 እቃን ከማጓጓዝ ጋር በተገናኘ ከእቃው የንግድ ህግ
ኃ/የተ/የግ ማህበር አደገኛ (ጉዳት አድራሽ) ባህሪ የተነሣ ቁ.578(2)
እና አቶ ሐሊፎም ተስፋ ዕቃውን በሚያጓጉዘው ተሽከርካሪ ላይ
ማሪያም ለደረሰ ጉዳት የእቃው ባለቤት (ባለንብረት)
የዕቃውን በአግባቡና በጥንቃቄ አለመታሸግ
(አለመያዝ) ጋር በተገናኘ በኃላፊነት ሊጠየቅ
ስለመቻሉ
299. ሕዳር 8/2004 69603 አቶ ሀብተወልድ ዘርጋው 13 374 ከንግድ ስም አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የንግድ አዋጅ
የጄትሮ የስራ አመራር ሚኒስቴር በሚሰጠው ውሣኔ ቅሬታ ያለው ቁ.686/2002
የማማከር አገልግሎት ድርጅት ወገን አቤቱታ በይግባኝ ሊስተናገድ አንቀፅ 6, 7,
እና የሚችልበት አግባብ 30, 2(9),
እነ አቶ ሳሙኤል አሰፋ 16, 61
የጄትሮ ሊደርሺፕ ኤንድ
ማኔጅመንት(ሁለት ሰዎች)
300. የካቲት 26/2004 63454 ዳት ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ 13 378 ከንግድ ስም ወይም ምልክት ምዝገባ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር
ኃ/የተ/የግ/ማ/ባለቤት ዶ/ር ጋር በተገናኘ በሚመለከተው ተቋም 501/98/
ጤና አብተው በተሠጠ ውሳኔ ቅሬታ ያለው ወገን ያለው አንቀጽ
እና መብት በይግባኝ ሥርዓት የማሳረም 6,17,36,49
እነ የኢትዮጵያ አእምሮአዊ ስለመሆኑ፣
ንብረት ፅ/ቤት (ሁለት ሰዎች)
301. ሰኔ 4/2004 71134 አቶ ያሬድ ሲሳይ 13 399  አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የንግድ ህግ
እና እንዲፈርስ ለመጠየቅ በቂና ህጋዊ ቁጥር 217,
አልግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ መስፈርቶች መሟላታቸው መረጋገጥ 218, 511,

91
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኃ/የተ/የግል ማህበር ያለበት ስለመሆኑ፣ 543


 የማህበር ሥራው በአግባቡ
አልተመራም ከሚል ጥያቄ ጋር በተያያዘ
አግባብነት ያለው አካል የማህበሩን
መተዳደሪያ ደንብ ወይም ሌሎች አግባብነት
ያላቸውን ህጐች መሠረት በማድረግ
እንዲስተካከል ለመጠየቅ የሚችል
ስለመሆኑ፣

302. ታህሳስ 30/2004 63200 እነ ጣና ኢንጂነሪንግ 13 417 የአክሲዮን ማህበር ሥራ አስኪያጅ የንግድ ህግ
ኃላ/የተ/የግል ማህበር(አራት ያለአግባብ ከስልጣኔ (ከስራ አስኪያጅነቴ) ቁ. 525-537
ሰዎች) ተሽሬያለሁ በሚል በሚያቀርበው አቤቱታ
እና መነሻነት ፍ/ቤት ግለሰቡን ወደ ስራ
ሚስተር አልቸዲ ዴልጋውዲዮ አስኪያጅነቱ እንዲመለስ ሊወሰን የሚችል
ስለመሆኑ፣
303. ሕዳር 18/2005 76394 አቶ ወርቁ ወ/ፃዲቅ 14 160 የእሽሙር ማህበር ህጋዊ ሰውነት የሌለው የንግድ ህግ
እና እንዲሁም በጽሁፍ መረጋገጥና ሌሎች ቁ.
እነ የአቶ ተስፋዬ ወ/ሥላሴ የንግድ ማህበሮችን በተመለከተ የተደነገጉት 212(1),272
ወራሾች (ሰባት ሰዎች) የማስታወቅና የማስመዝገብ ሥርዓቶች
የማይፈፀምበት ነው በሚል ምክንያት ብቻ
የእሽሙር ማህበርን አስመልክቶ ማህበሩ
እንዲፈረስ በሚልና ሌሎች ተያያዥ
ጉዳዬችን አስመልክቶ የሚቀርቡ

92
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቤቱታዎችን ውድቅ በማድረግ የሚሰጥ


ውሣኔ ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ፣
 የእሽሙር ማህበር የንግድ ሥራ
እንቅስቃሴ የሚያደርገው በሸሪኮቹ ስም
ስለመሆኑና ሸሪኮቹም እንደተራ ተዋዋይ
ወገኖች የሚታዩ ስለመሆናቸው
304. ጥር 15/2005 80599 ጀሽዋ ኢነድ ካሌቤ 14 164  አንድ የንግድ ማህበር (ድርጅት)
ኃ/የተ/የግል ማህበር የሚጨበጥና የማይጨበጥ እንዲሁም
እና የሚንቀሣቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት
ወ/ሮ እንቁጣጣሽ አሰፋ መብቶች ምን ምን እንደሆኑ በማህበሩ
የመመስረቻ ጽሁፍና መተዳደሪያ ደንብ
የሚወሰን ስለመሆኑ
 አንድ የንግድ ማህበር (ድርጅት)
ሥራውን የሚያከናውንበት የንግድ ቦታ
ኪራይ መብት የማህበሩ ህልውና ጋር
የሚያያዝ ነው ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ፣
የንግድ ድርጅቱ የፈረሰ ቢሆንም የንግድ
ሥራውን ሲያከናውንበት የነበረውን ቦታ
በሌላ ጉዳይ በፍርድ እንዲለቅ በተወሰነ ጊዜ
የማህበሩ ሒሳብ ተጣርቶ አለመጠናቀቅ
ቦታውን ላለማስለቀቅ ምክንያት ሊሆን
የማይችል ስለመሆኑ፣

93
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

305. ሚያዚያ 21/2005 82503 እነ ወ/ሪት ቤዛ ዱጉማ (ሁለት 15 247 የንግድ ማህበር ሒሣብ ከተጣራና ትርፍና የንግድ ህግ
ሰዎች) ኪሣራው ተለይቶ ከቀረበ በኋላ የማህበር ቁጥር 211,
እና አባል (ባለአክሲዮን) የሆነ ሰው ከትርፍ 517, 518,
ዘሚሊ ቀለም ፋብሪካ ሊደርሰው የሚገባውን የድርሻ ክፍያ 532(1)
ኃ/የተ/የግል ማህበር በመለየት ክፍያ እንዲፈፀምልኝ በማለት
የሚያቀርብው ጥያቄ ህጋዊ ተቀባይነት
ያለው ስለመሆኑ፣
306. የካቲት 11/2005 79561 አቶ ፀጋዬ አማን ለጃ 15 243  የንግድ መደብር ኪራይ ከንግድ ቤት የንግድ ህግ
እና ኪራይ የተለየ ስለመሆኑ፣ ቁ. 127
በየካ ክፍለ ከተማ የወረዳ 08  የንግድ መደብር የተከራየ ሰው (ሐ),145(ለ),
አስተዳደር ጽ/ቤት ያለአከራዩ እውቅና እና ፈቃድ መደብሩን
ለ3ኛ ወገን በኪራይ አሳልፎ ለመስጠት
ስለመቻሉ፣

307. መስከረም 21/2006 85009 ሃጅ ፈዬ ገመቹ ሄዳኦ 15 253  የህብረት ሥራ ማህበራት ንብረት እንደ አዋጅ ቁ.
እና የአባለቱ የጋራ ሀብት (ንብረት) ተቆጥሮ 147/91
እነ አቶ ዓለሙ በቀለ (አስራ ንብረቱን ለመሸጥ የሁሉም አባላት አንቀጽ 21,
አምስት ሰዎች) ስምምነት ያስፈልጋል ለማለት የማይቻል 18, 32, 19
ስለመሆኑ፣ ደንብ ቁጥር
 የህብረት ሥራ ማህበራት አሰራር ጋር 106/96
በተያያዘ ውሣኔ ለማሳለፍ የሚችለው አንቀጽ 20(2)
የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ስለመሆኑ፣ 123

94
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

308. የካቲት 12/2006 91745 አቶ ዳዊት አበበ 16 43 በህብረት ሥራ ማህበራትና በአባሎቻቸው የኢ.ፌ.ዲ.ሬ
እና ወይም በቀድሞ አባላቸው ወይም በህብረት ህገ መንግስት
1.አንድነት ቁጥር 4 የጋራ ስራ ማህበር አባላት ወይም የቀድሞ አንቀጽ 37፣
መኖሪያ ቤት ኃላፊነቱ አባላትና በማህበሩ አመራር መካከል የሚነሳ አንቀጽ 79(1)
የተወሰነ የግል ማህበር ክርክር በመጀመሪያ ደረጃ የሽምግልና እና አዋጅ
ጉባኤው ውሳኔ ሳይሰጥበት ፍርድ ቤቶች ቁጥር
2. አቶ ካሚል ጀማል ተቀብለው ዳኝነት ለማየትና ለመወሰን 147/91
የማይችሉ ስለመሆኑ፣ አንቀጽ 49

309. ሕዳር 11/2007 94278 አቶ ሐሠን መሀመድ 17 322 ክሱ የቀረበው በአንድ ተለይቶ በታወቀ ጊዜ የን/ሕ/ቁ
እና ወይም ቀን የተፈጠረ ክስተትን መሠረት 218(1)፣541(
ማጅ አግሮ ፎረስትራ ኃላፊነቱ በማድረግ ሳይሆን በተለያየ ጊዜ ተከስተዋል 1)
የተወሰነ የግል ማህበር የተባሉ የተለያዩ ችግሮችን መሠረት የፍ/ሕ/ቁ
አድርጐ ሲሆን የማህበር ይፍረስልኝ ጥያቄ 1835፣1845
ወይም ክስ በይርጋ ይታገዳል የሚባልበት
ምክንያት ሥላለመኖሩ፣

310. ሐምሌ 1 ቀን 2007 94481 ወ/ሪት ፀሐይነሽ በቀለ 18 360 የሽርክና ማህበር በህግ አግባብ ተቋቁሞ የንግድ ህግ
ዓ.ም እና እየሠራነው ለማለት በጽሁፍ ውል መደረጉ ቁጥር
ወ/ሪትንግስት ተክላይ እንደተጠበቀ ሆኖ በተግባራዊ እንቅስቃሴ 211፣229፣26
ተዋዋይ ወገኖች በጋራና በተናጥል 9/1/
በመተባበር በመስራት ከጥቅሙም ይሁን
ከእዳው በጋራ ሲጋሩ እንደነበር መረጋገጥ

95
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ያለበት ሥለመሆኑ፣
አንድ የሽርክና ማህበር በህጉ አግባብ
ተቋቁመ ለማለት የሚቻለው ተዋዋይ
ወገኖች ተነጻጻሪ ሣይሆን ተደጋጋፊ የሆነ
ግብ ይዘው መዋጮ በማውጣት አብረው
በመስራትና በመተባበር ትርፍና ኪሣራም
በህጉ አግባብ እየተጋሩ ኢኮኖሚያዊ
ተግባር ማከናወናቸው ሲረጋገጥ ብቻ
ስለመሆኑ፣
311. ሐምሌ 01 ቀን 96990 አቶ አያሌው ወልዴ ዮሃንስ 18 365 የሽርክና ውል ስምምነት አለ ለማለት የንግድ ህግ
2007ዓ.ም እና መሟላት ሥለሚገባቸው መስፈርቶች 5፣10(1)፣21
አቶ ጀማል ሰማን ኑር 0(1)፣211፣2
15 እና
229(2)
312. ሐምሌ 3 ቀን 2007 100621 አቶ ልዑልሰገድ ሞጆ 18 369 በሞተ ሰው ሥም የተመዘገበን የአክስዮን የንግድ ህግ
ዓ.ም እና ድርሻ ላይ ሟቹ እንደተገኘ ተቆጥሮ ቁ.416
እነ አንድነት ቅቤና ቅመማ የሚተላለፍ ውሳኔ አግባብነት የሌለው የፍ/ሕ/ቁ.184
ቅመም ነጋዴዎች ሥለመሆኑ እና ተፈፃሚነት ያለው በንግድ 5
ህጉ የተቀመጠው የሦስት ወር ጊዜ ሳይሆን
በፍ/ሕ/ቁ 1845 የተመለከተው የአስር
ዓመት ይርጋ ስለመሆኑ

313. ሐምሌ 03 ቀን2007 103717 የወንጂ ስኳር ፋብሪካ 18 379 የህብረት ሥራ ማህበራት በመሰረታዊነት የኃብረት

96
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ዓ.ም ሰራተኞች ሸማቾች ህብረት ለትርፍ ተብሎ የሚቋቋሙ ሳይሆን ሥራ


ስራ ኃ.የተ.የግል ማህበር የአባላቱን ፍላጕት በአነስተኛ ወጪ ማህበራት
እና ለሟሟላት የሚቋቋሙ በመሆኑ ለትርፍ አዋጅ ቁጥር
የአዳማ ወረዳ ንግድና ገበያ ስራ የሚሰሩ የንግድ ስራዎች 147/1991
ልማት ጽ/ቤት የሚያስፈልጋቸውን የንግድ ፋቃድ ማሻሻያው
እንዲያወጡ የሚገደድበት አግባብ የሌለ አዋጅ ቁ.
ሥለመሆኑ 402/96
አንቀጽ 6

3. የመድን እና የባንክ ህጎችን በተመለከተ

3.1 የመድን ህጎችን በተመለከተ


314. ሰኔ 30/2001 42139 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 9 124 ዕቃዎችን ለሚያጓጉዝ የጭነት መኪና
እና የተገባ የመድን ዋስትና ጋር በተያያዘ
ብያን ኡመር በመኪናው ላይ ተሣፍሮ ሲሄድ ለነበረና
አደጋ ለደረሰበት ሰው መድን ሰጪው
የጉዳት ካሣ የመክፈል ኃላፊነት የሌለበት
ስለመሆኑ
315. ሰኔ 30/2001 42309 የኢትዮጵያ መንገዶች 9 126 ኢንሹራንስ ሰጪ በውሉ መሠረት ከፈፀመ የንግድ ህግ
ባለስልጣን በኋላ በተሸሸገ ወይም በሀሰት ቃል የቀረበ 674(1)(2)
እና ጉዳይ አጋጥሟል በሚል የሚያቀርበው
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት አቤቱታ የተሸሸገውን ወይም በሐሰት

97
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የቀረበውን ቃል ካወቀበት ቀን ጀምሮ ባለው


ሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ካላቀረበ በይርጋ
የሚታገድ ስለመሆኑ
316. ጥቅምት 17/2002 38572 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 10 329 በብድር ለተሰጠ ገንዘብ በመያዣነት የተያዘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ንብረት መድን የተገባለት ሆኖ አደጋ 2858
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደረሰበት እንደሆነ አበዳሪው ንብረቱን
በመያዣ የያዘበት ብድር ዋጋ ዋስትና
ከተገባለት የገንዘብ መጠን ያነሰ እንኳን
ቢሆን መድን ሰጪው እንዲከፍለው
ሊጠይቅ የሚችል ስለመሆኑ
317. የካቲት 24/2002 46778 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 10 336 የኢንሹራንስ ውልን መሠረት በማድረግ የንግድ ህግ
አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ የሚቀርብ ክስ በሁለት ዓመት ይርጋ ቁ.
የሚታገድ ስለመሆኑ 674(1)754(
1)
318. ሚያዚያ 6/2002 46808 አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ 10 339 የመድን ሰጭ ኃላፊነት በመድን ውሉ ላይ የንግድ ህግ
አ.ማ ከተመለከተው የገንዘብ መጠን ሊበልጥ ቁ. 665(2)
እና የማይችል ስለመሆኑ
ወ/ሮ ጫልቱ ሚደግሳ
319. ግንቦት 12/2002 48698 አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ 10 341 ለአንድ ንብረት መድን የገባ ሰው በንብረቱ የንግድ ህግ
እና ላይ የደረሰው ጉዳት ሙሉ ውድመት ሊባል ቁ. 678
አቶ ሣሙኤል አለሙ የሚችል ቢሆንም ካሣ ሊከፈለው
የሚችለው ጉዳት በደረሰ ጊዜ ዕቃው
ከሚያወጣው ዋጋ ሳይበልጥ ስለመሆኑ

98
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

320. ሰኔ 18/2002 39902 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 10 344 መድን ሰጪ የሆነ ወገን በመድን ገቢው የንግድ ህግ
እና እግር በመተካት ባለዕዳ የሆነ ወገን ላይ ቁ. 683(1)
ወ/ሮ ብሬ ሞሲሳ ጥያቄ ባነሣ ጊዜ ባለዕዳው ከመድን ገቢው
ጋር የሚፈጠር አለመግባባትን ከፍርድ ቤት
ውጪ በሽምግልና ለመጨረስ የተስማማን
በመሆኑ መድን ሰጪው በፍርድ ቤት ክስ
መስርቶ ሊጠይቅ አይችልም በሚል
የሚያቀርበው አቤቱታ የህግ መሠረት
የሌለው ስለመሆኑ

321. ሐምሌ28/2002 52910 አቶ አንዳርጌ ታደሰ 10 347 አስቀድሞ የተደረገ ነገር ግን ባለመታደሱ የንግድ ህግ
እና ምክንያት የተቋረጠ (ያበቃ)ን የመድን ውል ቁ. 666(2)
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት መሠረት በማድረግ ሊጠየቅ የሚችል እና (3)
የጉዳት ካሣ ስላለመኖሩ
322. ታህሳስ 8/2002 44164 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 10 332 ባንክ በመያዣ መልክ የያዘውን የተበዳሪ
እና ንብረት በአዋጅ ቁ. 97/9ዐ መሠረት
አቶ ሐሰን ኢብራሂም በመሸጥ ላይ እያለ በሌላ በኩል ደግሞ
በተበዳሪው ላይ በፍ/ቤት ክስ መስርቶ
ዕዳው እንዲከፈለው ለመጠየቅ የሚችል
ስለመሆኑ
323. ግንቦት 12/2000 31185 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 6 261 ይርጋ በተቋረጠ ጊዜ ቀድሞ የነበረው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የይርጋ ጊዜ እንደ አዲስ መቆጠር 1852(1)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚጀምር ስለመሆኑ

99
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

324. ሚያዚያ 9/2000 24703 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 7 225 በህግ ተቀባይነት ያለው የኢንሹራንስ ውል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚቋቋምበት አግባብ 1725, 1727
የቤንሻንጉል ጉሙዝ የንግድ ህግ
ብ/ክ/መ/ት/ቢሮ ቁጥር 651,
654, 657
325. ሕዳር 12/2000 24704 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 7 229 የኢንሹራንስ አፃፃፍ ፎርም በፍ/ብ/ህ/ቁ የን/ህ/ ቁጥር
እና 1725 እና 1727 መሰረት ሳይሆን በን/ህ/ቁ 657
የቤንሻንጉል ጉሙዝ 657 መሰረት የሚገዛ ስለመሆኑ በፍ/ብ/ህ/ቁ
ብ/ክ/መ/ት/ቢሮ 1725እና
1727
326. ሐምሌ 12/2000 28254 የኢት/መ/ድ እና መኮንን 7 234 መድህን ሰጭ በውሉ መሰረት ያልፈፀመ
መስፍን ከሆነ በመድን ገቢው ላይ ለሚደርስ ጥቅም
/ገቢ/ መቋረጥ ተጠያቂ የሚሆን ስለመሆኑ

327. ሐምሌ 1/2000 31334 የኢት/መ/ድ እና ወ/ሮ 7 239 መድን ሰጪውን የመደረግ መብት የን/ህ ቁጥር
ለተብርሀን በየነ የሚከለክለው መድን የተገባለት ንብረት ላይ 683/3
የደረሰ ጉዳትን በተመለከተ እንጂ መድን
የተገባለት ንብረት በ3ኛ ወገን ንብረት ላይ
ለሚያደርሰው ጉዳት ስላለመሆኑ
328. ታህሳስ 27/2003 50199 ግሎባል ኡንሹራንስ ኩባንያ 12 423 በንግድ ህጉ የመድን ሰጪን ግዴታና የንግድ ህግ
እና ኃላፊነት በተመለከተ የቀረቡ ድንጋጌዎች ቁጥር 664/1/
አቶ አያሌው ወርቁ መድን ሰጪው ከመድን ገቢዉ ጋር
አንዳንድ ኃላፊነቶችን ለማስቀረት በሚል

100
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ከተስማሙባቸው ድንጋጌዎች ጋር
ተገናዝበው ሥራ ላይ መዋል ያለባቸው
ስለመሆኑ

329. መስከረም 25/2003 47076 አፍሪካ ኢንሹራንስ /አ.ማ/ 12 430 መድን ገቢ የሆነ ወገን ጉዳት የደረሰበትን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና መድን የተገባለት ንብረቱ ምክንያታዊ በሆነ 1802
ወ/ሮ ጣይቱ አመዴ ጊዜ ውስጥ ሊጠገንለት /ሊካስ/ ያልቻለ
መሆኑን በተረዳ ወቅት በዚህ ምክንያት
ሊከሰት የሚችለውን የጉዳት ኪሣራ
ለመቀነስ አስፈላጊ የሆኑ ተግባራትን
የመፈፀም ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ

330. የካቲት 27/2004 40186 አፍሪካኢንሹራንስ (አ.ማ) 13 402  ስለ የገንዘብ ዋስትና የግዴታ ሰነድ የኢትዮጵያ
እና (Financial Guarangee Bond) እና ብሔራዊ ባንክ
ዳሸንባንክ (አ.ማ) የኢንሹራንስ ኩባንያዎች በማናቸውም መመሪያ፡
ስያሜ የገንዘብ ዋስትና የግዴታ ሰነድ ቁ.
የማውጣት ተግባር እንዳይፈጽሙ 24/2004
የተከለከሉ ስለመሆኑ አንቀጽ
 የአክሲዮን ማህበራት ፕሬዚዳንት 3,1(3)
ወይም ዋና ሥራ አስኪያጅ ስላለው ስልጣን ቁ.
እና በህግ አግባብ ስልጣኑ ተገድቧል 23/2004
ለማለት ስለሚቻልበት ሁኔታ አንቀጽ 1(1)
 የገንዘብ ዋስትና የግዴታ ሰነድ እንደ አዋጅ ቁ.

101
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የኢንሹራንስ ፖሊሲ የማይቆጠር 86/86 አንቀጽ


ስለመሆኑና በፍ/ብሔር ህጉ ስለ ዋስትና 2(4) ,6,4
ግዴታ በተመለከቱት ድንጋጌዎች የሚገዛ 32-34
ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ.
87/89 አንቀጽ
2(18)
አዋጅ ቁ.
110/90
አንቀጽ 2(2)
የፍ/ብ/ህ/ቁ.17
25(ሀ),1727,
1922(2),(3)
አዋጅ ቁ.
648/2001
አንቀጽ 2(20)
የንግድ ህግ
ቁ.36(1)(2),
121(ሰ),
348(3),
313(1)-(7),
313(10-12),
34(1),1
09(ረ),

102
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

323(2-3),
35(1), 26,
120
331. የካቲት 27/2004 47004 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 13 392  ስለ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና (Performance Guarantee Bond) 1921,
ባሌ ገጠር ልማት ድርጅት  የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና ውል 1719, 1720,
በባህሪው ከመድን ውል የሚለይና 1727,
በፍትሐብሔር ሕግ ድንጋጌዎች የሚገዛ 1719(2),
ስለመሆኑ፣ 1920, 1845,
1924(1),
1922(3),
1926
የኢትዮጵያ
ብሔራዊ ባንክ
መመሪያ
ቁ23/2002
አንቀጽ 1(1),
የኢትዮጵያ
ብሔራዊ ባንክ
መመሪያ
24/2002
አንቀጽ 1(3)
የንግድ ህግ

103
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቁ. 654(1),
657(1), 712
አዋጅ ቁ.
57/1989
አዋጅ ቁ
648/2001
አንቀጽ 2/20
አንቀጸ 2(18)
አዋጅ ቁ.
110/90
አንቀጽ 2(2)

332. የካቲት 27/2004 36935 አፍሪካ ኢንሹራንስ (አ.ማ) 13 383  ለገንዘብ እዳ የሚሰጥ ዋስትና አንድ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና የመድን ተቋም ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች 1845,
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መካከል አንዱ ስለመሆኑ፣ 1922(2)(3),
 በመድን ሰጪ ድርጅቶች ተዘጋጅቶ 1725(ሀ),
የሚሰጥ የገንዘብ የዋስትና የግዴታ ሰነድ 1727, 1926,
(Financial Guarantee Bond) 1929, 1930,
ስለሚኖረው ውጤት 1931
 የገንዘብ የዋስትና የግዴታ ሰነድ የኢትዮጵያ
ሊያሟላቸው የሚገቡ ፎርማሊቲዎች እና ብሔራዊ ባንክ
አቤቱታ ከማቅረብ ጋር በተያያዘ መመሪያ
ተፈፃሚነት ስለሚኖረው የይርጋ ደንብ ቁጥር

104
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አዋጅ ቁ.86/86 አንቀፅ 2 23/2002


አንቀፅ 1(1),
2(1) መመሪያ
ቁጥር
24/2004
አንቀፅ 1(3),
2(1), 3
የንግድ ህግ
ቁ.36(1)(2),
121(ሰ)
አዋጅ
ቁ.110/90
አንቀፅ 2(2)
አዋጅ
ቁ.57/89
አንቀፅ 2(18)

333. ሚያዚያ 10/2004 69966 አቶ በላቸው እሸቴ 13 472  የደረሰን ጉዳት ከመካስ ጋር በተገናኝ የንግድ ህግ
እና በንግድ ህጉ እውቅና ስለተሰጣቸው የመድን ቁ.
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ሽፋን (የኢንሹራንስ ውል) አይነቶችና 654(2)(3),65
ባህሪያት 7, 674,
 ለንብረት የሚሰጥ የኢንሹራንስ ሽፋን 675, 688,
አደጋው በደረሰበት ጊዜ ንብረቱ የነበረውን 665, 678,

105
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ዋጋ ለመካስ የሚያስችል መሆን ያለበት 681, 680


ስለመሆኑ፣
334. ሕዳር 7/2005 76977 ኒያላ ኢንሹራንስ (አ.ማ) 14 279 መድን ሰጪ የሆነ አካል በመድን ውሉ የንግድ ህግ
እና ለተመለከተው አደጋ ብቻ ለመድን ገቢው ቁ.
እነ አዋሽ ኢንሹራንስ (አ.ማ) የመድን ሽፋን ለመስጠት የሚገደድ 663(1),665(
(ሁለት ሰዎች) ስለመሆኑ፣ 1)

335. መጋቢት 9/2005 78180 አንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ 15 460 የመድን ዋስትና ሽፋን ውል ተደርጓል የንግድ ህግ፡
እና እንዲሁም ውሉ ተሻሽሏል ለማለት 657
ወ/ሮ አስቴር ንጉሴ ስለሚቻልበት አግባብ፣

336. ታህሳስ 4/2006 90793 ግሎባል ኢንሹራንስ 15 466 አንድ ውል በቂ የሆነ እርግጠኛነት ያለውና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ህጋዊ የሆነ ጉዳይ ለማከናወን ሊደረግ 1678(ለ)
እነ አቶ ፍጹም ላቀው (ሁለት የሚገባ ስለመሆኑ፣
ሰዎች) የመድን ዋስትና ሽፋን የተገባለት ተሽከርካሪ
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ ሆኖ
ከትራንስፖርት ጋር በተገናኘ በወጡ ህጐች
ከተፈቀደው የመጫን አቅም በላይ ሰዎችን
አሳፍሮ ሲጓዝ አደጋ የደረሰበት እንደሆነ
መድን ሰጪው የዋስትናውን ሽፋን ገንዘብ
ለመድን ገቢው የመክፈል ኃላፊነት
የማይኖርበት ስለመሆኑ፣

106
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

3.2 የባንክ ህጎችን በተመለከተ

337. ሕዳር 20/2002 29181 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 10 135  የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2ዐ26 (1) ለባንኮችና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ለደንበኞቻቸው መብት ልዩ ጥበቃ 2ዐ26 (1)
አቶ ልየው ቸኮል የሚያደርገው የፍ/ብ/ሀ/ቁ. 2473(2) በፍ/ብ/ህ/ቁ.
(ሁለት ሰዎች) ድንጋጌን ዋጋ በሚያሳጣ መንገድ ተፈፃሚ 2ዐ24(1)
ሊሆን የማይገባ ስለመሆኑ
 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2ዐ26(1) በባንኮችና
በሌሎች አበዳሪ ተቋማት እና ደንበኞቻቸው
መካከል ያለውን ግንኙነት በተመለከተ
ተፈፃሚነት የሌለው የህግ ድንጋጌ
ስለመሆኑ
ባንኮች ለደንበኞቻቸው ያበደሩትን የብድር
ወለድ ያልተከፈለ መሆኑን በሰው ምስክር፣
የሰነድና ሌላ ማስረጃ በማቅረብ በፍ/ብ/ህ/ቁ.
2ዐ24(1) ስር የተደነገገውን የህሊና ግምት
ለማስተባበል የሚችሉ ስለመሆኑ
338. የካቲት 25/2002 45559 የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ 10 160 ፍ/ቤት ተከራካሪ ወገኖች ወለድን የፍ/ብ/ህ/ቁ/.
(አ.ማ) አስመልክቶ በውላቸው ካመለከቱት ሃሳብ 17312478
እና ውጪ የራሱን ስሌት መሠረት በማድረግ
እነ የአቶ ኃይሉ ፈይሳ ውሣኔ መስጠት ስላለመቻሉ
ወራሾች (ሁለት ሰዎች)

107
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

339. ታህሳስ 8/2002 44164 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 10 332 ባንክ በመያዣ መልክ የያዘውን የተበዳሪ
እና ንብረት በአዋጅ ቁ. 97/9ዐ መሠረት
አቶ ሐሰን ኢብራሂም በመሸጥ ላይ እያለ በሌላ በኩል ደግሞ
በተበዳሪው ላይ በፍ/ቤት ክስ መስርቶ
ዕዳው እንዲከፈለው ለመጠየቅ የሚችል
ስለመሆኑ
340. ታህሳስ 8/2002 36013 ወ/ሮ ዘምዘም ኑሩ 9 46 በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የመያዣ መብት የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ያለው ባንክ በንብረቱ ላይ ሊኖረው 3059/1/,
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚችለው የመብት አድማስ 3088/1/,
3110/ሐ/
341. ሰኔ 23/2001 38289 ወ/ሮ ነጂሃ ድዋሌ ዋይስ እና 9 129 አደራ ተቀባይ የሆነ ወገን በአደራ
አዋሸ ኢንተርናሽናል ባንክ የተቀበለውን ዕቃ መመለስ ያለበት ለአደራ
አ/ማ ሰጪው ወይም ይቀበልልኝ ብሎ
ላመለከተው ሰው ስለመሆኑ
342. ታህሳስ 2/2001 37298 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና 9 39 የጋራ ሀብት የሆነ ንብረት በመያዣ የተያዘ
ወ/ሮ አለምነሽ ዋቅጂራ በመሆኑ የቅድሚያ መብት ያለ ቢሆንም
የጋራ ባለሀብት የሆነ ወገን ንብረቱ በግልፅ
ጨረታ ቀርቦ የሚያወጣውን ትክክለኛ
የገበያ ዋጋ ግማሽ በመክፈል ማስቀረት
የሚችል ስለመሆኑ
343. መጋት 16/2001 16218 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 7 31 ባንኮች ከሚሰጡት ብድር እና የመያዣ አዋጅ ቁ.
እና ውል ጋር በተያያዘ የሚነሱ ክርክሮች አዋጅ 97/90 አንቀጽ
እነ ወ/ሮ አስካለ ሁንዴ(ሁለት ቁ. 97/9ዐ”ን” ዓላማ እንዲሁም አዋጁን 3 እና 4,

108
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች) ለማስፈፀም በባንኮች የሚወጡትን አዋጅ ቁ.


የፎርክሎዥር መመሪያዎችና አግባብነት 216/92
ያላቸውን ህግጋት ግምት ውስጥ በማስገባት
እልባት ማግኘት ያለባቸው ስለመሆኑ

344. ጥቅምት 26/2000 25863 የኢት/ልማት ባንክ 7 38 ለባንክ በመያዣነት በተሰጠ የማይንቀሳቀስ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ንብረት ላይ የሚኖር የቀዳሚነት መብት 3088, 3052,
የኢት/ንግድ ባንክ (ሁለት 3081,3059
ሰዎች)
345. ጥቅምት 15/2000 29269 የኢት/ንግድ ባንክ 7 42  በፍርድ የተቋቋመ መያዣ ላይ ፍርዱ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና እንዲሰጥ ያደረገው ባለገንዘብ መያዣ 3041, 3044,
እነ አቶ ዋለልኝ በሆነው ንብረት ላይ የቀዳሚነት መብት 3059/1/,
አያሌው(ሁለት ሰዎች) ያለው ስለመሆኑ እና የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 403 ተፈፃሚነት ህ/ቁ.
የአንድ ፍርድ ባለዕዳ ንብረት በእርሱ ላይ 403,154
የቀረቡትን ገንዘብ ጠያቂዎች ፍላጐት
የሚያሟላ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ክፍፍሉ ጋር
በተገናኘ ስለመሆኑ
346. ጥቅምት 19/2000 29375 የኢት/ንግድ ባንክ 7 48 የማይንቀሳቀስ ንብረት በመያዣነት ከተሰጠ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በኋላ በማይንቀሳቀሰው ንብረት ላይ 3066 አዋጅ
ተስፋዬ ገ/ጊዮርጊስ የሚደረግ ማናቸውም የማሻሻል ሥራ ቁ. 97/90
የመያዣ ውሉ አካል ተደርጐ የሚወሰድ
ስለመሆኑ

109
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

347. ሐምሌ 13/2003 65632 ህብረት ባንክ አ.ማ 12 427  ባንኮች ላበደሩት ገንዘብ በመያዣነት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የያዙትን የማይንቀሳቀስ ንብረት በዕዳ ህ/ቁ. 394-
አቶ አሊ አብዱ መክፈያነት በሐራጅ ለመሸጥ የተሰጣቸውን 449
ስልጣን በተግባር ሲያውሉ ህግን አዋጅ ቁ.
በመተላለፍ በባለዕዳው ላይ ለሚደርሰው 97/90 አንቀጽ
ጉዳት ተጠያቂነት ያለባቸው ስለመሆኑ 3, 6
 በመያዣነት የተያዘውን ንብረት
በሐራጅ ለመሸጠም የፍርድ ቤት ውሣኔ
ወይም ፈቃድ የማያስፈልጋቸው ስለመሆኑ
 አበዳሪ የሆነ ባንክ በአዋጅ ቁ. 97/90
የተሰጠውን ስልጣን /መብት/ ትቷል
(waive) ሊባል ስለሚችልበት አግባብ

348. ሐምሌ 29/2003 56010 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 12 435 ግዴታውን ለመፈፀም ያልቻለን ተበዳሪ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ንብረት አበዳሪ ባንክ በአዋጅ ቁ. 97/90 1846
እነ ቃድሮ ኑሬ በንብረቱ ግምት ከተረከበ በኋላ ቀሪውን ዕዳ
በተመለከተ የሚያቀርበው ጥያቄ በይርጋ
ይታገዳል ለማለት የሚቻልበት አግባብ

349. ታህሳስ 5/2004 68708 እነ የአቶ ናስር አባጃቢር 13 464 በፎርክሎዠር ህግ መሰረት የሚከናወን አዋጅ
አባጅፋር ሚስትና ሐራጅ በፍ/ቤት የሚሰረዝበት አግባብ ቁ.97/90
ወራሾች(ሶስት ሰዎች) ስላለመኖሩና ሐራጁ በህግ አግባብ አንቀፅ 7,
እና ያለመከናወኑ በባንኩ ላይ የጉዳት ካሣ አዋጅ

110
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ ተጠያቂነትን የሚያስከትል ስለመሆኑ ቁ.216/92


የፍ/ብ/ሥ/ሣ/
ህ/ቁ 447(1),
423(2)
የፍ/ብ/ህ/ቁ
2143(1),
2027, 2028,
2035
350. የካቲት 27/2004 70824 ወጋገን ባንክ አ.ማ 13 467 ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዘውን አዋጅ
እና ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ንብረቶች ቁ97/90
እነ አቶ ብሩክ ጫካ (ሠባት አሻሻጥ ቅደም ተከተል ጋር በተገናኘ አንቀፅ 7, 6
ሠዎች) አቤቱታ ሊቀርብበትና ፍ/ቤቶችም ውሣኔ አዋጅ
ሊሰጡበት የሚያስችል የህግ አግባብ የሌለ ቁ.216/92
ስለመሆኑ

351. ሚያዚያ 25/2004 74898 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 13 475  የፍርድ አፈፃፀም ጥያቄ በህጉ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ ቀርቦ ህ/ቁ. 384,
እነ አቶ ፍቃዱ ተስፋዬ (ሶስት የባለዕዳው ንብረት እዳውን ለመሸፈን 329(2)
ሰዎች) ባለመቻሉ በከፊል ተፈጽሞ ከቆየ በኋላ አዋጅ ቁ.
የፍርድ ባለመብት የባለዕዳውን ንብረት 97/90
አፈላልጐ በማግኘት አፈፃፀሙን ለመቀጠል
ሲፈልግ ይርጋ ሊቆጠር ስለሚችልበት
አግባብ፣

111
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አበዳሪ የሆነ ባንክ ከዕዳው አከፋፈል ጋር


በተያያዘ በባለዕዳው ላይ የአፈፃፀም ክስ
መስርቶ እንደ ፍርዱ ለመፈፀም የማይችል
መሆኑ የተረጋገጠ ከሆነ በሌላ ጊዜ
በባለዕዳው ንብረት ላይ በፍርድ ባለመብቱ
የሚቀርበው የአፈፃፀም አቤቱታ
 ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው የይርጋ ጊዜ
መቆጠር ስለሚጀምርበት ጊዜ፣

352. ግንቦት 19/2005 83489 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 15 258 አበዳሪ የሆነ ባንክ ለተበዳሪው ላበደረው የንግድ ህግ
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ገንዘብ በመያዣነት ለያዘው ንብረት የመድን ቁጥር 657,
ሽፋን የገባለት እና የአርቦን ክፍያን 675
ለመክፈል የተስማማ እንደሆነ ለመድን
አስገቢው ተቋም የአረቦን ክፍያውን
ለመክፈል የሚገደድ ስለመሆኑ፣

353. ሰኔ 6/2006 90434 ሉሃናአንጂነሪግኮንስትራክሽንኃ 16 67 ለቼኩ መሰጠት መሰረት የሆነውን ውል


.የተ.የግልማህበር እና ለጉዳዩ አወሳሰን ተገቢነት ያለውን
እና ህግ ሳይመለከቱና በተገቢው የክርክር
ማክሮጠቅላላስራተቋራጭኃ.የተ አመራር ስርዓት ፍሬ ነገሩን ሳያጣሩ
.የግልማህበር የሚሰጥ ዳኝነት ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ፣

112
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

4. የፍታሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግን በተመለከተ

4.1 የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ

354. ጥቅምተ 26/2000 19142 አቶ መላኩ ማሞ 6 11 የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በሚሰጥ ብይን ላይ ፍ/ቤቱ በሥረ- ነገር ህ/ቁ. 32ዐ
እነ ወ/ሮ ፈለቀች ማሞ ረገድ የመጨረሻ ውሣኔ ሣይሰጥ የይግባኝ (3)
( ሦስት ሰዎች) አቤቱታ ለማቅረብ የማይቻል ስለመሆኑ

355. ሕምሌ 25/1997 17361 ወ/ሮጋዲሴኢርጌ 1 12 በስነ ስርዓትህጉ የጊዜ ገደብን በሚመለከት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የተቀመጡ ድንጋጌዎችን ፍ/ቤት በራሱ ህ/ቁ.49,
ወ/ሮወርቅአንጥፉበቀለ አነሳሽነት ተፈፃሚ ስለማድረጉ የፍ/ብ/ህ/ቁ.18
56
356. ሕዳር 5/2000 20262 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 6 14 የክልል ፍርድ ቤቶች የሰጡትን ውሳኔ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እነ አቶ አሰፋ ባላንጎ (2 የማስፈፀም ስልጣን ህግ አንቀፅ
ሰዎች) 374/2/

357. ሰኔ 26/1999 20465 አዋሽ ኢንተርናሽናል ኩባንያ 6 18 በአዋጅ ቁጥር 322/95 መሠረት አዋጅ ቁ.
እና የቤንሻንጉልን ጨምሮ የአምስት ክልሎች 322/95
ፀሐይ ዮሐንስ የህፃን ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች የክልል ከፍተኛ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ተመስገን ቱጂ ሞግዚትና ፍ/ቤቶች ባላቸው የውክልና ስልጣን ህገ-መንግስት
113
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አሳዳሪ ያዩዋቸውን የፌዴራል ጉዳዬች በይግባኝ አንቀፅ 8ዐ(2)


ተቀብለው የማየት ስልጣን ያላቸው
ስለመሆኑ

358. ጥቅምተ 14/2000 22556 ታደሰ አብዛ 6 26 በክርክር አመራር ሂደት የተከራካሪ ወገኖች
እና የመሰማት መብት ተግባራዊ መደረግ
እነ የአቶ ጐሳዬ ሩገቶ ያለበት ስለመሆኑ
ወራሾች(ሁለት ሰዎች)
359. ግንቦት 26/1999 23363 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 6 33 የመድን ሰጪ አካል ኃላፊነት በመድን የንግድ ህግ
እና ሽፋን ፖሊሲው ላይ ከተጠቀሰው የገንዘብ ቁ. 665(2)
እነ አቶ ፈርሀን አህመድ መጠን በላይ ሊሆን የማይችል ስለመሆኑ
(ሦስት ሰዎች)
360. ሐምሌ 12/1999 23769 ኢንጅነር ጋሪፉፋ 6 53 ከአገልግሎት ብዛት ከጥቅም ውጭ
እና የሚሆኑና ሊያስረክቧቸው የማይችሉ
የኢትዮጵያ ጂኦሎጂ ጥናት ዕቃዎች ላይ የዋጋ ግምታቸውን መጠየቅ
ኢንስቲትዮት የክሱ ምክንያት ቀሪ በሆነ ነገር ላይ ክስ
እንደመመስረት የሚቆጠር ስለመሆኑ

361. ሚያዚያ 30/2000 24627 ዶ/ር ቤተልሄም ታደሰ እና 6 60 ከቤት ባለቤትነት ክርክር ጋር በተያያዘ አዋጅ ቁ.11ዐ/
የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ ለክርክር ምክንያት የሆነው ቤት 87 አንቀፅ
በመመሪያ፣ በቀላጤ ወይም በቃል ትዕዛዝ 3(1)
ከግለሰቦች የተወሰደና በመንግስት ቁጥጥር
ሥር ያለ መሆኑ ካልተገለፀ በስተቀር

114
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጉዳዩን ለማስተናገድ ፍ/ቤቶች ስልጣን


የሚኖራቸው ስለመሆኑ
362. ሕዳር 3/2000 28522 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 6 87 ውሣኔ የተሰጠበትና አዲስ ክስ የቀረበበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ክርክር የሥረ ነገር እና የተያዘው ጭብጥ ህ/ቁ. 5
እነ የሞያሌ ከተማ አስተዳደር የተለያየ ከሆነ በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ
ጽ/ቤት (አራት ሰዎች) ውሣኔ የተሰጠበት ነው ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ

363. ግንቦት 14/2000 29738 የአፓርታማ 79/6 የመኖሪያ 6 94 የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚችሎት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ቤት ኀብረት ሥራ ማኀበር የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በይግባኝ ህ/ቁ. 10/1
የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አይቶ የመጨረሻ ውሳኔ የሰጠባቸውን
አባለት እና ወ/ት ዘርአዳም ጉዳዮች ለማየት የማይችል ስለመሆኑ
አሰጋኸኝ
364. ጥቅምት 14/2000 29761 እነ አቶ ዳባ ደበሌ (አምስት 6 98 ያላግባብ በመንግስት የተወረሰ ንብረትን አዋጅ
ሰዎች) ለማስመለስ ሲባል የሚቀርበው ቁ.361/95
እና የፍትሐብሔር ክርክር በአዲስ አበባ ከተማ አንቀፅ 41(ሀ)
እነ የአቶ ደበበ ተፈራ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ሥልጣን ስር
ወራሾች (ሁለት ሰዎች) የማይወድቅ ስለመሆኑ
365. ጥር 29/2000 29780 እነ ወ/ሮ ሙሉነሽ አለሙ እና 6 103 አስቀድሞ ውሣኔ ከተሰጠበት ጉዳይ ጋር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ወ/ሮ ከተማሽ ቸርነት በተያያዘ ሌላ የክርክር ጭብጥ ማቅረብ ህ/ቁ. 5
የሚቻል ስለመሆኑ

366. ሕዳር 10/2000 30631 ወ/ሮ ዘቢዳ ሙሣ እና እነ 6 107 በህገ ወጥ መንገድ ተወስዷል /ከአዋጅ አዋጅ ቁ.

115
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወ/ሮ አሻ የሱፍ (ሁለት ውጭ ተወርሷል/ የተባለ ቤትን ባለቤትነት 11ዐ/87


ሰዎች) በማጣራት ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን
የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ
ስለመሆኑ
367. መጋቢት 18/2000 30704 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 6 110  አዋጅ ቁጥር 47/67“ን” መሠረት አዋጅ ቁ.
እና አድርጐ የምርጫ ቤቴ ተወስዷል 11ዐ/87
እነ የአቶ በቀለ ወ/ማሪያም /ተወርሷል/ በሚል የሚቀርቡ አቤቱታዎች አዋጅ ቁ.
ወራሾች ለኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ 47/67
(ሦስት ሰዎች) ቀርበው መወሰን ያለባቸው ስለመሆኑ
 በመንግስታዊና በህዝባዊ ተቋማት
ቁጥጥር ስር ያሉ ቤቶች ይመለሱልኝ
እንዲሁም ውዝፍ ኪራይ ይከፈለኝ በሚል
የሚቀርቡ አቤቱታዎች ላይ ውሣኔ
መስጠት የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን
ኤጀንሲ እንጂ የፍ/ቤት ስልጣን ስላለመሆኑ

368. ሚያዚያ 2/2000 31490 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 6 114 ተከሳሽ የሆነ ወገን ካቀረባቸው የመጀመሪያ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ደረጃ መቃወሚያዎች መካከል ፍ/ቤቱ ህ/ቁ.
ሴርኮ እስራኤላዊያን አንዱን ብቻ መሠረት በማድረግና ሌሎቹ 244341
ላይ ብይን ሣይሰጥ ክሱን ውድቅ ያደረገው
እንደሆነ ብይን ባልተሰጠባቸው
መቃወሚያዎች ላይ ይግባኝ ማቅረብ
የማይጠበቅበት ስለመሆኑ

116
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

369. መጋቢት 7/2000 31547 አቶ ኪዳኔ ገ/ጊዮርጊስ 6 118 ተከራካሪ ወገኖች በግልጽ ባላመለከቱት ነገር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ላይ ተመስርቶ ውሣኔ መስጠት ስላለመቻሉ ህ/ቁ.182
ወ/ሮ አብርሃ ተስፋሁን
370. መጋቢት 9/2000 32147 አቶ መሐመድ አብዱ 6 126 የክስ ምክንያት የሌለው አቤቱታ ተቀባይነት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የማይኖረው በመሆኑ ተከሳሽ የሆነውን ህ/ቁ. 231(1)
አቶ አብዱራሂም አብዲ ወገን መጥራት ሳያስፈልግ መዝገቡ ሊዘጋ (ሀ)
የሚገባ ስለመሆኑ
371. ግንቦት 19/2000 32376 አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/ቀ/10/11 6 129 የአዲስ አበባ ከተማ ነክ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁ.
አ/ጽ/ቤት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በባለቤትነት 361/95
እና የሚያስተዳድራቸው ቤቶች ላይ የባለቤትነት አንቀፅ 41(ረ)
እነ ወ/ሮ ብዙወርቅ /የባለቤትነትን መፋለም/ ክርክር በተነሣ ጊዜ
ሸዋንግዛው ጉዳዩን የማየት የስረ ነገር ስልጣን
የማይኖራቸው ስለመሆኑ

372. ጥቅምት 20/2001 33945 አቶ ሳልህ ሁሴን 8 2 ዳኝነት ባልተጠየቀበት ጉዳይ የሚሰጥ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ፍርድ አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ ህ/ቁ. 182(2
ደግፌ ደርቤ

373. ጥቅምት 27/2001 35946 እነ አቶ ማማሽ ወ/ስላሴ 8 7 በክርክር ሂደት ተቃዋሚ ወገን መጠራት
(ሁለት ሰዎች) ያለበት ምስክር ከመሰማቱ በፊት
እና ስለመሆኑ
እነ ወ/ሮ ሰብለ ወንድይራድ
(ሁለት ሰዎች)

117
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

374. ታህሳስ 9/2001 37762 ገወኔ ኢንተርኘራይዝ 8 26 በሥር ፍ/ቤት ዳኝነት ያልተጠየቀበት ጉዳይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኃ/ተ/የግ/ማህበር በይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት ታይቶ ሊወሰን ሕ/ቁ.
እና የማይችል ስለመሆኑ 348(1)
አቶ የሱፍ ይማም 182(2)
375. የካቲት 5/2001 38419 የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ 8 43 ዳኝነት የሚጠየቅበት መብትና ጥቅም የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ቀበሌ 19/2ዐ አስ/ጽ/ቤት በግልጽ ተለይቶ ያልተመለከተበት አቤቱታ ህ/ቁ. 33
እና የክስ ምክንያት እንደሌለው የሚቆጠር 231
አቶ ያሲን ጀማል በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ

376. መጋቢት 3/2001 36780 ወ/ሮ አወጣሽ አብርሃ እና 8 51 አንድ ጉዳይ ከዚህ ቀደም በፍርድ ያለቀ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አቶ ገ/ኪዳን እንግዳ ነው ለማለት የሚቻልበት አግባብ ህ/ቁ.5

377. ሚያዚያ 9/2001 40024 ሸራተን አዲስ 8 67 በአንድ ዘንግ የሚመደቡ ተከራካሪዎች እና የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና አንድ ጭብጥ ላይ የሚቀርቡ ክርክሮች ህ/ቁ. 11(5)
እነ ተጣምረው እንዲታዩ ያለማድረግ
አቶ እያሱ መገርሣ መሠረታዊ የሥነ-ሥርዓት ግድፈት
ስለመሆኑ

378. ሰኔ 23/2001 39014 አለሙ መግራ 8 84 አንድን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ


እና በማንሣት ስልጣን የለኝም ያለ ፍ/ቤት
እምነቴ እንዳሻው ህንፃ ጉዳዩ በበላይ ፍ/ቤት ታይቶ በፍሬ ጉዳዩ
ተቋራጭ ላይ እንዲያከራክር ጉዳዩ የተመለሰለት
እንደሆነ ሌላ ተጨማሪ የመጀመሪያ ደረጃ

118
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መቃወሚያን መሠረት በማድረግ ጉዳዩን


ለማየት አልችልም ማለት የማይገባው
ስለመሆኑ
379. መጋት 7/2001 44545 ክፍሉ መሓሪ 9 326 ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት የሥር ፍ/ቤትን ውሣኔ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በመሻር በዋናው ጉዳይ ላይ የራሱን ውሣኔ ህ/ቁ.
በላይ ከመላ ካሣለፈና የበላይ የሆነ ፍ/ቤት ደግሞ 341342343
የይግባኝ ውሳኔውን ባለመቀበል የሥር
ፍ/ቤትን ውሣኔ በደፈናው በማፅናት
የሚሰጠው ውሣኔ የተከራካሪ ወገን
የይግባኝ መብት የሚያጣብብና የሥነ-
ሥርዓት ህግ ደንብን የሚጥስ ስለመሆኑ

380. ሰኔ 17/2002 45247 አቶ ደጀኔ በላቸው 9 358 ፍ/ቤቶች የቀረበላቸው አቤቱታ የክስ
እና ምክንያት አለው ወይም የለውም ብሎ
አቶ ነስሩ አወል ለመወሰን በክስ ላይ የተገለፀው ነገር
ቢረጋገጥ ከሳሽ የሆነው ወገን የጠየቀውን
ዳኝነት ለማግኘት ህግ ይፈቅድለታል ወይስ
አይፈቅድለትም የሚለውን ጥያቄ
መመርመር ያለባቸው ስለመሆኑ

381. ሰኔ 29/2002 52525 ወ/ሮ የትምወርቅ ሰብስቤ 9 368 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 5(1) መሠረት በድጋሚ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ክስ ማቅረብ የማይቻለው በቀደመው ክርክር ህ/ቁ. 59(1)
አቶ ሸዋረጋ ደመቀ የተያዘው ጭብጥና የፍሬ ነገር ክርክር

119
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተመሳሳይ መሆኑና የተከራካሪ ወገኖች


አንድነት በመኖሩ ብቻ ሣይሆን በፍሬ ጉዳዩ
ላይ የመጨረሻ ፍርድ የተሰጠ መሆኑ
ሲረጋገጥ ስለመሆኑ

382. ሐምሌ 30/2002 36730 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 9 372 ስልጣን ለሌለው የዳኝነት አካል ክስ አዋጅቁ.377/9
ኮርፖሬሽን ማቅረብና ክርክር ማካሔድ የይርጋ ጊዜን 6አንቀፅ 138
እና የሚያቋርጥ ስለመሆኑ ( ከዚህ ቀደም 147 164(1)
አቶ አማረ ገላው የሰበር ችሎት በተቃራኒው የሰጠው የህግ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ትርጉም የተለወጠ ስለመሆኑ፡፡) ህ/ቁ.923(1)
(ለ)231(1)(ለ
)278(3)
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
1851
(ለ)1852(1)

383. የካቲት 21/2003 55973 ወ/ሮ አፀደ ኤዶ 12 339 በመጀመሪያ በቀረበ የክስ መከላከያ መልስ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ያልተካተተን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ህ/ቁ. 91,
አቶ ትኩ ዋቅሹም መልስ እንዲሻሻል በሚል ፍ/ቤት በሰጠው 244
ትዕዛዝ መነሻነት ተካትቶ ሲቀርብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችልበት የህግ 1856
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

120
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

384. ሕዳር 6/2004 31264 ወ/ሮ እመቤት መኰንን 13 5  የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ በሰበር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ችሎት የተሻረ ሲሆን በውሣኔው መብቱ ህ/ቁ. 358
ወረዳ 2ዐ ቀ. 29 አ/ጽ/ቤት የተነካ ወገን በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 358 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ተቃዋሚ አቶ አይናዲስ መሰረት ለሰበር ችሎት መቃወሚያ ማቅረብ ህገ መንግስት
ገዳሙ የማይችል ስለመሆኑ፣ አንቀጽ
 መብታቸው የተነካ ወገኖች ሊስተናገዱ 80(3)(ሀ)
ስለሚችሉበት አግባብ፣ አዋጅ ቁ.
25/88 አንቀጽ
10

385. የካቲት 21/2003 55973 ወ/ሮ አፀዯ ኤድ 12 339 በመጀመሪያ በቀረበ የክስ መከሊከያ መሌስ የፌ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ያሌተካተተን የመጀመሪያ ዯረጃ መቃወሚያ ህ/ቁ. 91,
አቶ ትኩ ዋቅሹም መሌስ እንዱሻሻሌ በሚሌ ፌ/ቤት በሰጠው 244
ትዕዛዝ መነሻነት ተካትቶ ሲቀርብ የፌ/ብ/ህ/ቁ.
ተቀባይነት ሉያገኝ የሚችሌበት የህግ 1856
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

386. ግንቦት 29/2003 61846 ወ/ሮ ፋጡማ ጀማል 12 352 ክርክሩ በሌለበት እንዲቀጥል የተደረገበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ተከሳሽ በተከታዩ ቀነ ቀጠሮ ቀርቦ በቂ ሆኖ ህ/ቁ. 72,
ወሮ ፋጡማ አስማን በሚገመት እክል ምክንያት በመጀመሪያው 78/1/
ቀነ ቀጠሮ ያለመቅረቡን ካስረዳ
መከላከያውን አቅርቦ የመከራከር መብት
የሚኖረው ስለመሆኑ

121
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

387. መጋቢት 19/2003 59294 አቶ በቀለ ጃፋር 12 413 ተከራካሪ ወገኖች የሚያቀርቡት የመጀመሪያ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ደረጃ መቃወሚያዎች ላይ ብይን ሳይሰጥ ህ/ቁ. 244/2/
እነ ወ/ሮ ሙሉነሽ ማሞ በማለፍ የሚሰጥ ውሣኔ ተገቢነት የሌለው ሠ, 234
ስለመሆኑ

388. ጥር 29/2005 80723 አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ 14 145  አንድ መዝገብ ላይ የተከሰሱ ሰዎች የፍ/ብ/ህ/ቁ.18
አ/ማህበር የኃላፊነት ምንጩ ከተለያየ የህግ ማዕቀፍ 52
እና (ክፍል) በሆነ ጊዜ አንደኛው ወገን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እነ ዋቅቶሉ አብደሳ (ሁለት የተነሣው የይርጋ ክርክር በሌላኛው ወገን ህ/ቁ.244(3),3
ሰዎች) እንደተነሣ የማይቆጠር ስለመሆኑ፣ 6
በአንድ ክስ (መዝገብ) ተጣምረው
በአንድነት እና በነጠላ ኃላፊነት አለባችሁ
ተብለው ከተከሰሱ ወገኖች መካከል
አንደኛው ወገን የሚያነሣው የይርጋ
መቃወሚያ ያለቅድመ ሁኔታ በሌላኛው
ተጣምሮ የተከሰሰው ወገን ላይ ተፈፃሚነት
አለው ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ፣
 በፍ/ብሔር ጉዳይ የአንድነትና የነጣላ
ኃላፊነት ከተለያዩ የህግ ክፍሎች እና
ከተለያዩ ምክንያቶች ሊመነጭ የሚችል
ስለመሆኑ፣

389. ሰኔ 3/2005 83007 እነ ወ/ሮ አልማዝ ገመቹ 15 105  ከውርስ ሀብት ክፍፍል ጥያቄ ጋር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

122
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ሁለት ሰዎች) በተገናኘ መብቱን ለማስፈፀም ጠይቆ ህ/ቁ. 5(1)


እና በአፈፃፀም በይርጋ የታገደ ስለመሆኑ ውሣኔ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.
አቶ ፋዩ ገመቹ ተሰጥቶ እያለ ባለመብት ነኝ የሚለው ወገን ህገ መንግስት
የሚያነሣው የመብት ጥያቄና ክርክር አንቀጽ 79(2)
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣
 በአንድ ፍርድ ቤት የተሰጠ ውሣኔ
በህግ አግባብ እስካልተሻረ ድረስ የውሣኔው
አስገዳጅነትና ተፈፃሚነት በባለጉዳዮች ላይ
ብቻ የተወሰነ ሣይሆን በማናቸውም
አስፈፃሚ አካላትና በማናቸውም ፍርድ ቤት
ላይ ስለመሆኑ፣

390. ሰኔ 5/2003 81275 ወ/ሮ ዘምዘም ወንድሙ 15 98 አንድን ጉዳይ በተመለከተ ተከራካሪ ወገኖች
እና በየበኩላቸው በተለያዩ ፍ/ቤቶች (ችሎቶች) የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አቶ አብዲሰቡር አብዱሰመድ አንድ አይነት ወይም ተመሳሳይ የሆኑ ህ/ቁ.
ክሶች ባቀረቡ ግዜ (የክርክሮቹ ደረጃ 8(1),11,244,
ምንም ይሁን ምን) ክሶቹ ተጣምረው 245
ታይተው ሊወሠኑ የሚገባ ስለመሆኑ፣

391. ሰኔ 3/2005 83007 እነ ወ/ሮ አልማዝ ገመቹ 15 105 ከውርስ ሀብት ክፍፍል ጥያቄ ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና መብቱን ለማስፈፀም ጠይቆ በአፈፃፀም ህ/ቁ. 5(1)
አቶ ፋዩ ገመቹ በይርጋ የታገደ ስለመሆኑ ውሣኔ ተሰጥቶ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.
እያለ ባለመብት ነኝ የሚለው ወገን ህገ መንግስት

123
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚያነሣው የመብት ጥያቄና ክርክር አንቀጽ 79(2)


ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣
በአንድ ፍርድ ቤት የተሰጠ ውሣኔ በህግ
አግባብ እስካልተሻረ ድረስ የውሣኔው
አስገዳጅነትና ተፈፃሚነት በባለጉዳዮች ላይ
ብቻ የተወሰነ ሣይሆን በማናቸውም
አስፈፃሚ አካላትና በማናቸውም ፍርድ ቤት
ላይ ስለመሆኑ፣

392. መጋቢት 25/2005 86551 ወ/ሮ ብዙነሽ ወ/ሚካኤል 15 120 አንድን ጉዳይ በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የሚመለከት ፍ/ቤት በህጉ አግባብ ክስ ህ/ቁ. 182(1)
እነ አቶ ሽመልስ ቦጋለ ተሻሽሎ ከፍ ያለ ዳኝነት ባልተጠየቀበት ,92, 225,
ሁኔታ በግምት ላይ ተቃውሞ ቀርቦ ግምቱ 226,
እንዲጣራ ሲደረግ የንብረቱ ግምት ከፍ 250,136
ማለቱ በመረጋገጡ ብቻ ቀድሞ ከተጠየቀው
ዳኝነት በላይ ዳኝነት የሚሰጥበት አግባብ
የሌለ ስለመሆኑ፣

393. ሚያዚያ 24/2005 84446 ጠበቃ አንበርብር ዓባይነህ 15 161 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 5 ተፈፃሚነት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተከራካሪ ወገኖች መካከል በዋናው ጉዳይ ህ/ቁ. 5, 32
ፍትህ ሚኒስቴር ላይ ከላይ ወደ ታች በተዋቀሩት ፍ/ቤቶች
ከተደረገ ክርክርና ከተሰጠ ውሣኔ ጋር
በተገናኘ እንጂ በአፈፃፀም ከተሰጠ ትእዛዝ

124
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ውሣኔ) ጋር በተያያዘ ተፈፃሚ ነው ሊባል


የማይችል ስለመሆኑ፣

394. የካቲት 11/2005 79871 እነ ወ/ሮ የውብዳር ባንቱ 15 124 ወራሽነትን በማረጋገጥ በተሰጠ የወራሽነት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሁለት ሰዎች) ማስረጃ ላይ መብቴን ወይም ጥቅሜን ህ/ቁ. 358
እና ይነካል በሚል በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358
እነ ወ/ሮ ሎሚ ተሊላ መሠረት የሚቀርብ የመቃወሚያ አቤቱታ
(አምስት ሰዎች) ተቀባይነት የሌለው ሥለመሆኑ እና
ተረጋግጦ የተሰጠውን ማስረጃ በሌላ ክርክር
መቃወም የሚችል ስለመሆኑ፣

395. ጥቅምት 20/2006 86133 እነ አቶ ፍቅሩ ከበደ (አስራ 15 187  በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 418 መሠረት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አንድ ሰዎች) የሚቀርብ አቤቱታ መደበኛውን የሙግት ህ/ቁ. 418,
እና ሥነ-ሥርዓት ተከትሎ መከናወን ያለበት 419, 421
ወ/ሮ አስቴር አርአያ ስለመሆኑ፣
(ሁለት ሰዎች)  በፍርድ አፈፃፀም ደረጃ ንብረት
እንዳይያዝ ወይም እንዳይከበር በሚል
የመቃወሚያ አቤቱታ በቀረበ ግዜ ጉዳዩን
የያዘው የአፈፃፀም ችሎት በንብረቱ ላይ
ተቀዳሚ መብት አለኝ በሚል የቀረበውን
የመቃወም አቤቱታ በመደበኛው የሙግት
ሥነ-ሥርዓት ሂደት ክርክሩን በማስተናገድ
ንብረቱ እንዲያዝ ወይም እንዲከበር

125
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚያደርግ ህጋዊና በቂ ምክንያት መኖር


ያለመኖሩን በማስረጃ በማጣራት ለጉዳዩ
እልባት መስጠት ያለበት ስለመሆኑ፣

396. ሐምሌ 28/2006 86398 ወ/ሮ አሰለፈች ይመር 16 30 የመቃወም አቤቱታ የሚመራው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በመደበኛው የክርክር አመራር ሰርዓት ሕ/ቁ.
እነ ወ/ሮ አስመረት ስለመሆኑ፡- 222፣223፣23
ተወልደ(ሶስት ሰዎች) - የመቃወም አቤቱታን የሚሰማው ፍ/ቤት 4፣358፣359
ስላለው ስልጣን፣ ፣360(1)
እና(2)

397. መጋቢት 15 ቀን 105869 አቶ ደብሬ ቡልቲ 18 70 አንድን ክርክር በመጀመሪያ ደረጃ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
2007ዓ.ም እና የሚመለከት ፍርድ ቤት በቀረበለት ቁ 244(1)
ዳንሹቴ ዋጋሪ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ እና 245(1)
አግባብነት ያላቸው ምስክሮች ሳይሰሙ
ወይም አግባብነት ያላቸው ሰነዶች
ሳይቀርቡ በመቃወሚያው ላይ ውሳኔ
መስጠት የማይቻል በሚሆን ጊዜ ፍ/ቤቱ
እነዚህ ማስረጃዎች እንዲቀርቡለት ትእዛዝ
መስጠት የሚችል ስለመሆኑ፡-

126
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

4.2 በክርክር ጣልቃ ገብ የመሆን መብት

398. ጥቅምተ 21/2000 23628 ሶሎ ሲርካርና ኤ.ኤስ 6 37 በውጭ ሀገር ተመዝግቦ የህግ ሰውነት ያገኘ የንግድ ህግ
እና ኩባንያ በኢትዮጵያ የንግድ ምልክት ቁ. 1ዐዐ
እነ.ጌትያን ኃ/የተ/የግል ኩባንያ ምዝገባ ጥያቄ አቅርቦ በሂደት ላይ ያለ
(ሁለት ሰዎች) መሆኑ በውጭ አገር ያገኘውን የህግ
ሰውነት ቀሪ የሚያደርገው ስላለመሆኑ
399. ሐምሌ 3/1999 23692 አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ 6 40  የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 43 ሊተረጐም የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የሚችልበት አግባብና አፈፃፀሙ ህ/ቁ. 4ዐ (2)
እነ አሊ መሐመድ  በሦስተኛ ወገን ተከሳሽነት በክርክር 43 የንግድ
ውስጥ እንዲገባ የተደረገ ወገን ከተከሳሽ ህግ ቁ. 687
ጋር ከመሟገት በቀር ተከሳሹን ተክቶ
ከሣሽን መከራከር አይችልም ሊባል
የማይቻል ስለመሆኑ

400. ታህሳስ 7/2001 37742 ወ/ሮ አልማዝ ጐንፌ ኦሪቲ 8 32  ክርክር ከሚካሄድበት ጉዳይ ጋር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተያያዘ መብትና ጥቅም እንዳለ የተረጋገጠ ህ/ቁ. 41
ወ/ሮ ፀሐይ ሊበን እንደሆነ በክርክር ጣልቃ ለመግባት በቂ
ምክንያት ስለመሆኑ
በውርስ አጣሪ ሪፖርት ላይ ጥያቄ
(ተቃውሞ) አለማቅረብ ሚስት/ባል የሆነን
ወገን የጋራ ነው በሚለው ንብረት ላይ

127
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጣልቃ ገብቶ ለመከራከር የሚያግድ


ስላለመሆኑ
401. የካቲት 26/2001 39540 ናስ ፉድስ 8 48 በፍ/ቤት በመካሄድ ላይ ባለ ክርክር የግድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የድ/ዳ/ጨ/ጨ/ፋብሪካ ተከራይ ተካፋይ መሆን የሚገባቸው ወገኖች ህ/ቁ.4ዐ
እና በሚሰጠው ውሣኔ ጥቅማቸው
እነ ስንዱ ደጀኔ (ዘጠና ሦስት /መብታቸው/ ሊነካ የሚችል የሆነ እንደሆነ
ሰዎች) ብቻ ስለመሆኑ
402. ሐምሌ 8/2001 41544 ሰላም የህዝብ ማመላለሻ 8 96 ሦስተኛ ወገኖች በፍ/ቤት በመካሄድ ላይ ባለ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(አ.ማ) እና ክርክር እንዲገቡ የሚያስፈልግበት ሁኔታ ህ/ቁ. 43
ኒያላ ኢንሹራንስ አ.ማ
403. ጥቅምት 10/2002 43424 የኢትዮጵያ መንገዶች 9 277 በክርክር የግድ ተካፋይ ሊሆኑ የሚገባቸው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ባለስልጣን ወገኖች እና የፍ/ቤት ሚና ህ/ቁ.
እና 39(1),40(2)
እነ አቶ መስፍን /ስምንት
ሰዎች/
404. ታህሳስ 15/2002 40229 ወ/ሮ ኸይሮ መሐመድ 9 284 ጣልቃ በመግባት በክርክር ተሳታፊ ለመሆን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ጠይቆ የተፈቀደለትና የጣልቃ ገብነት ህ/ቁ. 41358
እነ ወ/ሮ መዲና በያን አቤቱታውን ለተከራካሪ ወገኖች ማድረስ
(ሁለት ሰዎች) ሲገባው ይህን ባለመፈፀሙ መብቱ
ከተሰረዘበት በኋላ ፍ/ቤቱ በሰጠው ውሣኔ
ላይ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሠረት
የሚቀርብ አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ

128
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

405. መጋቢት 21/2002 39799 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 9 317 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 43 ሊተረጐም የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የሚችልበት አግባብ ህ/ቁ. 43
ወ/ሮ ገነት ስዩም
406. ጥቅምት 18/2003 53844 የወ/ሮ ቅጅነሽ አነስታል 12 297 በፍ/ቤቶች ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ወራሾች /ሦስት ሰዎች/ ትዕዛዝ የተሰጠው ተከራካሪ ወገን ጥሪ ህ/ቁ. 70,
እና ተልኮለት ቀርቦ መልሱን አልሰጠም በሚል 41/3/, 199
የአዲስ አበባ ከተማ ምክንያት ከክርክሩ ውጪ እንዲሆን
መስተዳደር ስራና ከተማ የሚሰጥ ትዕዛዝ በክርክሩ ውስጥ ያሉ
ልማት ቢሮ ሌሎች ወገኖችን መብት የሚያጣብብና
የሥነ-ሥርዓት ህግን የሚጥስ ስለመሆኑ
407. የካቲት 22/2003 53421 ወ/ሮ ወርቅነሽ ዋሴ 12 355 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 418 አቤቱታ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና እንዲያቀርብ ተፈቅዶለት ክርክር ተካሂዶ ህ/ቁ. 418,
አቶ ባንተይርጋ ወርቁ ውሣኔ የተሰጠበት ወገን በድጋሚ 447, 354
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 447 ”ን” መሰረት
በማድረግ የሚያቀርበው አቤቱታ
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ

408. የካቲት 21/2003 56795 አቶ ሙባረክ ከድር 12 340  ሌሎች ሰዎች ተከራካሪ በሆኑበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ጉዳይ ንብረትን አስመልክቶ በፍርድ ቤቱ ህ/ቁ. 358,
እነ ሚስተር ኑዋምባ ሲርር የተሰጠ የማገጃ ትዕዛዝ ይነሳልኝ በሚል 153/3/, 418-
/አምስት ሰዎች/ አቤቱታ አቅርቦ ውድቅ የተደረገበት ሰው 421
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሰረት ፍርድ
ከተሰጠ በኋላ የሚያቀርበው አቤቱታ

129
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ


 አንድ ክርክር መጀመሩን ያወቀ ወገን
የክርክሩን ውጤት ጠብቆ መብቱን
የሚነካበት ሆኖ ባገኘው ጊዜ ከውሣኔው
በኋላ የሚያቀርበው አቤቱታ
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሰረት
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ

409. ግንቦት 4/1998 14981 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 12 391 የባለሙያ ማስረጃ ፍፁም ስላለመሆኑና
እና ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር ተገናዝቦ ብቃቱና
ወ/ሮ ሀዋ መሐመድ ተአማኒነቱ ሊመዘን የሚገባ ስለመሆኑ
410. ጥቅምት 16/2003 50835 እነ አቶ ምናሴ ኢትሶ /ሁለት 12 300 በፍርድ ለሌላ ሰው የተላለፈ ንብረት የእኔ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች/ ነው በሚል የሚቀርብ አቤቱታ ሊስተናገድ ህ/ቁ. 358,
እና የሚችልበት አግባብ 418, 421,
ወ/ሮ ፋንታዬ ተረፈ 455
411. ሐምሌ 17/2004 77322 የደብረ ዘይት መዊዕ ቅዱስ 13 34 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 41 የተመለከተው ትርጉም
ሚካኤል ቤተክርስቲያ እና የጣልቃ ገብነት ሥርዓት አፈፃፀም
እነ እሌኒ ዓለማየሁ (ሁለት
ሰዎች)
412. ጥር 14/2005 79465 ናይል ኢንሹራንስ ኩባንያ 14 136  በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.43 መሠረት ወደ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አ/ማ ክርክር እንዲገባ የተደረገ 3ኛ ወገን በክርክሩ ህ/ቁ.
እና ሂደት ሊያነሣ ስለሚችለው የክርክር 43(1),76
እነ አቶ አገኘው ገረመው አይነትና አድማስ፣ የፍ/ብ/ህ/ቁ.18

130
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ሁለት ሰዎች)  3ኛው ወገን ሊያነሣ የሚችላቸው 96,1897,190


የክርክር ፈርጆች በአንድ በኩል ከተከሣሽ 8,1909
ጋር ሆኖ ድርሻ ክፍያ ወይም ስለተከሣሽ የንግድ ህግ
ሆኖ የካሣ ክፍያ የመክፈል ግዴታ ያለበት ቁ.687,688,6
መሆኑን ተቀብሎ በተከሣሽ እግር ተተክቶ 83
ተከሣሽ ለከሣሽ ኃላፊነት የማይኖርበት
መሆኑን፣ ኃላፊነት አለበት የሚባል ቢሆን
እንኳን ሊከፈል የሚገባው የካሣ ክፍያ
መጠን ላይ ከከሣሽ ጋር ንጽጽር በማድረግ
መሟገት ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ድርሻ
ወይም ካሣ ለመክፈል ለተከሣሽ ከህግ
ወይም ከውል የመነጨ ግዴታ የለብኝም
በማለት መከራከር ስለመሆናቸው፡፡
 3ኛ ወገን ጣልቃ ገብ በክርክር ሂደቱ
መሟገት የሚችለው ከተከሣሽ ጋር ብቻ
ነው ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ፣
 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 43 አስፈላጊነት
ተከታታይ ክስ ሳይኖር ተያያዥነት ያላቸው
ጉዳዮች በአንድነት እንዲታዩ በማድረግ
የኃላፊነት መጠኑን እንዲሁም ከፋዩን ወገን
በመለየት የመጨረሻ እልባት ለመስጠት
ስለመሆኑ፣
 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 43 መሠረት

131
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጣልቃ የሚገባ ወገን ከመነሻውም ከተከሳሹ


ጋር የህግ ወይም የውል ግንኙነት የለኝም
በማለት ክርክር ያቀረበ እንደሆነ በመካሄድ
ላይ ባለው ክርክር ተሣታፊ ሊደረግ
የሚችልበት አግባብ የማይኖር ስለመሆኑና
ይህን መሰል ክርክር ራሱን በቻለ ሌላ
መዝገብ ታይቶ ሊወስን የሚገባ ስለመሆኑ፣

413. ግንቦት 18/2006 95934 አቶ አስፋው ንዳ 16 59 በክርክር ወቅት ጣልቃ ልግባ የሚለው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ወገን በተከራካሪ ወገኖች መካከል ባለው ሕ/ቁ. 41(2)
1.ወ/ሮ እየሩሳሌም አየነው ጉዳይ የሚሰጠው ውሳኔ የክርክሩ ተካፋይ
2. አቶ መከተ ሲሳይ ባይሆን በምን አግባብና መልኩ መብቱንና
ጥቅሙን የሚጎዳ መሆኑንና አዲስ ክስ
በማቅረብ ለማስቀረት የማይቻል መሆኑን
የማስረዳት ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ

414. መስከረም 29/2007 90713 ወ/ሮ አሚና ሰይድ 17 2 ቤትና ይዞታን በሚመለከት በሚደረግ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
እና ክርክር አንድ ጣልቃ ገብ አመልካች ክርክር ቁ 41
እነ ወ/ሮ ወለላ ንጋቱ - በሚደረግበት ቤትና ይዞታ ላይ ጣልቃ
/ሁለት ሰዎች/ ገብቶ ለመከራከር መብት አለኝ በማለት
መብቱን የሚያሳዩ ሰነዶችን አቅርቦ እያለ
የባለይዞታነት ወይም የባለቤትነት
ማረጋገጫ ደብተር አላቀረብክም ተብሎ

132
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ከወዲሁ ጣልቃ ገብተህ ልትከራከር


አትችልም ተብሎ አቤቱታውን ውድቅ
ማድረግ አግባብነት የሌለው ሥለመሆኑ
415. መጋቢት 30/2007 97332 አቶ ከይምር በላይ 17 34 የፍርድ ባለዕዳ ንብረት የሆነ ለፍርድ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
እና ማስፈፀሚያ ተብሎ በጨረታ ከተሸጠ በኋላ ቁ
እነ አንዱአለም አሻግሬ በሃራጅ ላይ ጉድለት አለ፣የጨረታ ሽያጩ 32፣39፣40፣
ይሰረዝ የሚል አቤቱታ በሚቀርብበት ጊዜ 79 እና
ሽያጩ ሊሰረዝ ይገባዋል? ወይስ 370(3)
አይገባውም? በሚለው ላይ መከራከር
ያለባቸው የፍርድ ባለዕዳና ባለገንዘብ ብቻ
ሳይሆኑ ንብረቱን በሃራጅ አሸንፎ የገዛው
3ኛ ወገንም ጭምር ስለመሆኑ፡
416. ሚያዚያ 16 ቀን 2007 96943 እነ አቶ ተስፋዬ ወርቁ /ሁለት 18 78 አንድ ተከራካሪ ወገን ሌላ ተከራካሪ ግለሰብ
ዓ.ም ሰዎች/ ወደ ክርክር እንዲገባ በህጉ አግባብ መጠየቁ
እና ተገቢ ቢሆንም ጉዳዩ መታየት ያለበት
እነ ወ/ሮ የምስራች ገ/መስቀል ከግለሰቡ መብት አንፃር ብቻ ሳይሆን
/አራት ሰዎች/ ከፍትሐ ብሔር ሥነ- ሥርዓት ህጉ ዓላማና
ግብ አንፃር ጭምር ስለመሆኑ፣
417. ሐምሌ 28 ቀን 105626 አቶ ለገሰ ደበባ ተተኪ ሚስት 18 108 የፍትሐ ብሔር ክርክር በሂደት ላይ እያለ የፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/
2007ዓ/ም ወ/ሮ ክቡ ዳሜ ከሰሽ ወይም ተከሳሽ በሞት ሲለይ የክርክሩ ቁ. 48፣49
እና አካሄድ በምን አኳኃን መመራት እንዳለበት እና 50
ኢትዮጵያ ሜዲዬስ ልንከተለው ስለሚገቡ ሁኔታዎች
ኃለ/የተ/የግ/ማህበር

133
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

4.3 የተከራካሪ ወገኖች በተለያዩ የክስ ሂደት ደረጃዎች አለመቅረብ እና ውጤቱ

418. ሐምሌ 29/1997 14184 አቶውርጌሳታደሰ 1 47 ጉዳዩመልስለመቀበልበተቀጠረቀንየከሳሽአለ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/


እና መቅረብስለሚኖረውውጤት ህ/ቁ. 73
እነ አቶ መለሰተካ
(ዘጠኝሰዎች)
419. ሐምሌ 29/1997 15835 ሼል ኢትዮጵያ አ/ማ 1 60 ጉዳዩ መልስ ለመቀበል በተቀጠረ ቀን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የተከሳሽ አለመቅረብ ስለሚኖረው ውጤት ህ/ቁ. 7ዐ
ወ/ሮ አስቴር ብርሃነ ስላሴ 233
420. ጥቅምት 17/1998 16301 ተገኝ እንግዳ እና አስናቀች 3 90 መጥሪያ አደራረስን አስመልክቶ የሚቀርብ የወንጀለኛ
ኬዳኔ ጥያቄ ስለሚስተናገድበት መንገድ መቅጫ ህግ
ቁ. 99
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ህ/ቁ.
1ዐ31ዐ5
421. የካቲት 11/2000 24111 የቂርቆስ ክ/ከተማ የመሬት 6 56 የተከሳሽን መልስ ለመቀበል ቀጠሮ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አስተዳደር ባለስልጣን በተያዘበት ዕለት ተከሳሽ ሳይቀርብ የቀረ ህ/ቁ. 7ዐ(ሀ)
እና እንደሆነ ተከሳሹ ሊያጣ የሚችለው 195
ወ/ሮ የዕለተወርቅ ገ/አብ መልሱን በፁሁፍ የማቅረብ መብቱን ብቻ
ስለመሆኑ

422. ጥቅምት 21/2000 24775 ማታዶር አዲስ ጐማ 6 64 ተከሳሽ መልስ እንዲያቀርብ በታዘዘበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

134
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ዕለት ባለመቅረቡ ብቻ ጉዳዩ በሌለበት ህ/ቁ. 241(1)


ቢተው ረታ እንዲታይ በሚል የሚሰጥ ትዕዛዝ 233
አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ

423. ግንቦት 04/2001 38181 የኢትዮጵያ መንግዶች 8 73 ክስ በሚሰማበት የቀጠሮ ዕለት የይግባኝ
ባለስልጣን ባይ አለመቅረብ ጋር በተያያዘ መዝገብ
እና ሊዘጋ የሚችለው መልስ ሰጪው ይግባኙን
እነ ወ/ሮ ትዕግስት ሙሉ በሙሉ ክዶ የተከራከረ እንደሆነ ብቻ
ስለመሆኑ

424. ሕዳር 30/2002 43410 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 9 280 የቃል ክርክር እንዲሰማ በተቀጠረበት ዕለት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ግራ ቀኝ የሆኑ ወገኖች ያልቀረቡ እንደሆነ ህ/ቁ. 69(2)
ሰላም የቴክኒክና የሙያ መዝገቡ መዘጋት ያለበት ስለመሆኑ
ማሰልጠኛ ማዕከል
425. ጥቅምት 18/2003 53844 የወ/ሮ ቅጅነሽ አነስታል 12 297 በፍ/ቤቶች ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ወራሾች /ሦስት ሰዎች/ ትዕዛዝ የተሰጠው ተከራካሪ ወገን ጥሪ ህ/ቁ. 70,
እና ተልኮለት ቀርቦ መልሱን አልሰጠም በሚል 41/3/, 199
የአዲስ አበባ ከተማ ምክንያት ከክርክሩ ውጪ እንዲሆን
መስተዳደር ስራና ከተማ የሚሰጥ ትዕዛዝ በክርክሩ ውስጥ ያሉ
ልማት ቢሮ ሌሎች ወገኖችን መብት የሚያጣብብና
የሥነ-ሥርዓት ህግን የሚጥስ ስለመሆኑ

426. ታህሳስ 25/2003 55078 ማበርፋይድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 12 350 ክስ ለመስማት ቀጠሮ ከተሰጠ በኋላ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

135
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ያልቀረቡ ከሳሾችን ከክርክሩ ውጪ ህ/ቁ. 73, 74,


እነ አሸናፊ አለሙ /ዘጠኝ እንዲሆኑ በማለት ትዕዛዝ የሰጠ ፍ/ቤት 78
ሰዎች/ /ችሎት/ በራሱ ተነሳሽነት አስቀድሞ
የሰጠውን ትዕዛዝ በማንሳት ከክሱ ውጪ
የሆኑትን ከሳሾች የክሱ አካል በማድረግ
የሚሰጠው ውሣኔ ከሥነ ሥርዓት ህግ
ውጪ ስለመሆኑ

427. ግንቦት 29/2003 61846 ወ/ሮ ፋጡማ ጀማል 12 355 ክርክሩ በሌለበት እንዲቀጥል የተደረገበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ተከሳሽ በተከታዩ ቀነ ቀጠሮ ቀርቦ በቂ ሆኖ ህ/ቁ. 72,
ወሮ ፋጡማ አስማን በሚገመት እክል ምክንያት በመጀመሪያው 78/1/
ቀነ ቀጠሮ ያለመቅረቡን ካስረዳ
መከላከያውን አቅርቦ የመከራከር መብት
የሚኖረው ስለመሆኑ

428. ሐምሌ 11/2003 62173 ወ/ሪት ቤተልሄም ታደሰ 12 371 በአንድ በመካሄድ ላይ ባለ የፍርድ ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ክርክር ተሳታፊ ለመሆን ጥያቄ አቅርቦ ህ/ቁ. 5
እነ ወ/ሮ ሃና ታደሰ /ሦሰት በብይን ውድቅ የተደረገበት እና በሌላ
ሰዎች/ መዝገብ ክስ መስርቶ መብቱን
እንዲያስከብር በሚል ትዕዛዝ የተሰጠበት
ወገን በዚህ ትዕዛዝ መሰረት አዲስ መዝገብ
በማስከፈት ወይም በሌላ መዝገብ በመግባት
የክርክር ተሳታፊ ከመሆን የሚያግደው

136
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ነገር የሌለ ስለመሆኑ ወይም ጉዳዩ


አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ለማለት
የማይቻል ስለመሆኑ

429. ሐምሌ 14/2006 95934 አቶ አስፋው ንዳ 16 15 በክርክር ወቅት ጣልቃ ልግባ የሚለው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ወገን በተከራካሪ ወገኖች መካከል ባለው ሕ/ቁ. 41(2)
1.ወ/ሮ እየሩሳሌም አየነው ጉዳይ የሚሰጠው ውሳኔ የክርክሩ ተካፋይ
2. አቶ መከተ ሲሳይ ባይሆን በምን አግባብና መልኩ መብቱንና
ጥቅሙን የሚጎዳ መሆኑንና አዲስ ክስ
በማቅረብ ለማስቀረት የማይቻል መሆኑን
የማስረዳት ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ

4.4 መጥሪያ አደራረስ ሥነ-ሥርዓት እና ውጤቱ

430. ጥቅምተ 25/2001 36479 ጉደር አግሮ ኢንዱስትሪ 8 9 መጥሪያ ለምስክር እንዲደርስ በሚል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኃ/የተ/የግል ማህበር እና ፍ/ቤቶች ሊልኩ የሚችሉበት አግባብ ህ/ቁ. 103
አቶ ኃይሉ ወልዱ

431. መጋቢት 29/2002 50022 5 ብራዘርስ ኃ/የተ/የግል 9 327 ክስ የቀረበለት ፍ/ቤት ወደ ጉዳዩ ሥረ-ነገር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ማህበር ገብቶ ተከሳሽ የሆነን ወገን በሌለበት ባለዕዳ ህ/ቁ. 97
እና የሚያደርግ ውሣኔ ከመስጠቱ በፊት 95(3)
ዓብደላ ኢብሮ ዩሴፍ ተከሳሹ በአግባቡ ስለመጠራቱ ማረጋገጥ

137
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ያለበት ስለመሆኑ

432. ሐምሌ 12/2002 50376 ወ/ሮ ኤልሳቤጥ ገሰሰ 9 361  በፍ/ብሔር ጉዳይ ተከሣሽ ለሆነ ወገን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ከፍ/ቤት የሚላከውን መጥሪያ ለተከሳሹ ህ/ቁ. 105(1)
በአራዳ ክ/ከተማ ቀበሌ ዐ7/08 ሊደርስ የሚችልበትን የተሻለ አማራጭ 78
አስተዳደር ጽ/ቤት መንገድ በመለየት ሊላክ የሚገባ ስለመሆኑ
 የመኖሪያ አድራሻው በግልፅ ለሚታወቅ
ተከሳሽ ፍ/ቤቱ የሚልከውን መጥሪያ
በፍ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ብቻ እንዲለጠፍ
በማድረግ ተከሳሹ አልቀረበም በሚል
በሌለበት ጉዳዩ እዲታይ የሚሰጥ ውሣኔ
ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ
 መጥሪያ በአግባቡ እንዲደርሰው
ያልተደረገ ተከሳሽ በሌለበት ታይቶ
የተሰጠበት ውሣኔ እንዲነሣለት
የሚያቀርበው አቤቱታ ተገቢነት ያለው
ስለመሆኑ

433. ሕዳር 3/2003 53113 እነ ወ/ሮ አበበች በጅጋ /ሁለት 12 311  መጥሪያ በጋዜጣ ጥሪ ሊደረግ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች/ የሚገባው ሌሎች አግባብነት ያላቸው ህ/ቁ. 94-
እና 110,
የመጥሪያ አላላክ መንገዶች ቅደም
ዶ/ር ተስፋዬ አካሉ 7870/ሀ/
ተከተላቸውን በጠበቀ መልኩ ከተከናወኑ

138
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በኋላ ስለመሆኑ
 መጥሪያ በአግባቡ ደርሷል ለማለት
የሚላክለት ሰው ስም በተሟላ ሁኔታ
ተገልጾ መላክ ያለበት ስለመሆኑ
 መጥሪያ በህጉ አግባብ እንዲደርሰው
ሳይደረግ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ትዕዛዝ
የተሰጠበት ወገን ትዕዛዙ እንዲነሳለት
የሚያቀርበው አቤቱታ ተገቢነት ያለው
ስለመሆኑ

434. ሠኔ 29 ቀን 2007 100673 አቶ አዳነ መንገሻ 18 88 ለአንድ የመንግስት ተቋም የተላከ መጥሪያ የፍ/ሥ/ህ/ቁ
ዓ.ም እና መጥሪያው በአግባቡ ለሚመለከታቸው 70/ሀ/፣78/2/
የጋሪ ማዘጋጃ ቤት ፣96፣102
የሥራ ኃላፊዎች ካልደረሰ በስተቀር
መጥሪያው ለተቋሙ መዝገብ ቤት ገቢ
በመሆኑ ብቻ መጥሪያው እንደደረሠ
ተቆጥሮ ክርክሩ ተቋሙ በሌለበት ሊታይ
የማይገባ ስለመሆኑ፣

139
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

4.5 ተከራካሪ ወገኖች በሌሉበት የተሰጡ ውሳኔዎችን ስለማስነሳት

435. ግንቦት 14/2002 25026 ወ/ሮ ሁዳ መሐመድ 6 66 ተከሳሽ በራሱ ቸልተኝነት በታችኛው ፍርድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ቤት መከራከሪያ ሊያደርጋቸው የሚገቡ ህ/ቁ. 328(2)
ሃጂ አህመድ አህመዲን ነጥቦችን በስር ፍርድ ቤት ባላነሳበት ሁኔታ እና 182(2)
ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በራሱ አነሳሽነት
አንስቶ ውሣኔ መስጠት የማይችል
ስለመሆኑ

436. ግንቦት 14/2002 35403 አቶ አብዱልነጠፍ ሙሔ 6 160  ተከሳሽ ቀርቦ ያልተከራከረው በበቂ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ምክንያት ማለትም መጥሪያ ሳይደርሰው ህ/ቁ.78
እነ ትዕግስት በርሃ መሆኑ ከተረጋገጠ የተወሰነውን ውሣኔ
(ሁለት ሰዎች) በማንሳት ግራ ቀኙን ማከራከር የሚገባ
ስለመሆኑ
 ፍ/ቤት ተከራካሪ የሆነን ወገን መከላከያ
ክርክር ሳይሰማ በማለፍ ውሣኔ ለመስጠት
የሚችለው ተከራካሪው በችሎት ሳይቀርብ
የቀረው በቂ ባልሆነ ምክንያት መሆኑን
በቀረቡለት ማስረጃዎች ማረጋገጥ ሲችል
ብቻ ስለመሆኑ

437. ጥቅምት 25/2001 36412 ተስፋሁን ዋኘው 8 12 በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ የተወሰነበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

140
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ተከራካሪ ፍ/ቤት ህጉን አስመልክቶ በሰጠው ህ/ቁ. 78


በጃክ አግሮ ኮሜርሻል ውሳኔ ላይ ይግባኝ ለማለት የሚችል
ኢንተርኘራይዝ ስለመሆኑ

438. ታህሳስ 8/2002 43731 ሲ.ጂ.ሲ.ኦቨርሲስ 9 286 በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ትዕዛዝ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኮንስትራክሽን ኢትዮጵያ የተሰጠበት ተከራካሪ ወገን ፍ/ቤቱ ለጉዳዩ ህ/ቁ. 7ዐ(ሀ)
ሊሚትድ የመጨረሻ ውሣኔ ከመስጠቱ በፊት 786972
እና አቤቱታው ሊስተናገድ የሚችልበት አግባብ
ሰለሞን እንዳለ
439. ሐምሌ 12/2002 50376 ወ/ሮ ኤልሳቤጥ ገሰሰ 9 361  በፍ/ብሔር ጉዳይ ተከሣሽ ለሆነ ወገን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ከፍ/ቤት የሚላከውን መጥሪያ ለተከሳሹ ህ/ቁ. 105(1)
በአራዳ ክ/ከተማ ቀበሌ ዐ7/08 ሊደርስ የሚችልበትን የተሻለ አማራጭ 78
አስተዳደር ጽ/ቤት መንገድ በመለየት ሊላክ የሚገባ ስለመሆኑ
 የመኖሪያ አድራሻው በግልፅ ለሚታወቅ
ተከሳሽ ፍ/ቤቱ የሚልከውን መጥሪያ
በፍ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ብቻ እንዲለጠፍ
በማድረግ ተከሳሹ አልቀረበም በሚል
በሌለበት ጉዳዩ እዲታይ የሚሰጥ ውሣኔ
ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ
 መጥሪያ በአግባቡ እንዲደርሰው
ያልተደረገ ተከሳሽ በሌለበት ታይቶ
የተሰጠበት ውሣኔ እንዲነሣለት
የሚያቀርበው አቤቱታ ተገቢነት ያለው

141
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ

440. ሕዳር 8/2003 42714 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 9 318 አስቀድሞ የተሰጠን ውሣኔ ለማስነሳት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የፍትህና ህግ ጉዳዮች ቢሮ መቃወሚያ ማቅረብ የሚችል ወገን ህ/ቁ. 358,
እና በክርክሩ መግባት የሚገባው ሆኖ ነገር ግን 41
እነ የሸቀጣ ሸቀጦች ተካፋይ ያልነበረ እንደሆነ ባልተካፈለበት
ጅምላ ንግድና አስመጪ ክርክር የተሰጠውን ፍርድ መቃወም
ድርጅት /ሦስት ሰዎች/ የሚችል ስለመሆኑ

441. ሕዳር 14/2003 53607 የምጥን መንደር መኖሪያ 12 315 በዋናው ክርክር ላይ በተሰጠ ፍርድ መብቱ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ቤቶች የህብረት ስራ ማህበር የተነካበት ሰው በፍርድ አፈፃፀም ወቅት ህ/ቁ. 358,
እና መብቱ ከተነካበት ሰው በተለየ ሥነ 418, 419
እነ ወ/ሮ ባየች አይገምት ሥርዓት ተቃውሞ ማቅረብ የሚገባው
/ሦስት ሰዎች/ ስለመሆኑ

442. ታህሳስ 27/2003 52193 የኮንስትራክሽን እና ቢዝነስ 12 352 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 377 ተፈፃሚ ሊደረግ ትርጉም
ባንክ አ.ማ የሚችልበት አግባብ
እና
እነ ወ/ሮ መድሀኒት ሃይሉ
/ሁለት ሰዎች/

443. መጋቢት 23/2003 55842 የኦሮሚያ ከተሞች ፕላን 12 358 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 እና 418 መሰረት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኢንስቲትዮት በተሰጠ ፍርድ ላይ ተቃውሞ የሚቀርብበት ህ/ቁ. 358,

142
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ሥርዓት 359, 418,


እነ አቶ ካሣ ጭርሳ /አራት 222, 223,
ሰዎች/ 137/3/
444. ጥር 27/2005 82427 ዩኒስ ቡራሌ ሲጋል የራይስ 14 155  አንድ ተከሳሽ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ጫት ላኪዎች ማህበር ብይን መስጠቱ ፍርዱ ለከሣሽ በሚጠቅም ህ/ቁ 70(ሀ)
እና መልኩ (መንገድ) የመወሰኑን ሁኔታ
አቶ አብዲ አልሚ መሐመድ በአስገዳጅነት የሚያስከትል ነው ለማለት
የማይችል ስለመሆኑ፣
 የማህበር ሊቀመንበርን ከስልጣን
ለማንሳት ስለሚቻልበት አግባብ፣

445. ጥ 14/2006 90452 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 15 209 በሌለበት የተሰጠ ውሣኔ እንዲነሣ በቀረበ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና አቤቱታ መነሻነት ፍ/ቤቱ አስቀድሞ ህ/ቁ. 78(2),
አቶ ገ/ሥላሴ በርሄ የሰጠውን ውሣኔ ያነሳውና አቤቱታ 70(ሀ)
አቅራቢው ክርክሩን እንዲያቀርብ በድጋሚ
እድል ከተሰሠጠው በኋላ የጽሁፍ ክርክሩን
ያላቀረበና ክሱ በሚሰማበት ቀጠሮ ያልቀረበ
እንደሆነ ክርክሩን እንደገና ለመስማት
በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት የከሣሽ ክስና
ማስረጃ እንደገና ተመርምሮ ተገቢው
ውሣኔ ከሚሰጥበት በቀር እንዲነሣ ትእዛዝ
የተሰጠበት የቀድሞው ውሣኔ በቀጥታ
ተመልሶ እንደገና እንዲፀና ሊደረግ

143
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚችልበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ፡

446. ሰኔ 29 ቀን 2007ዓ.ም 101478 የረር ኮንስትራክሽን 18 92 በሌለሁበት የተሰጠ ውሳኔ /ትእዛዝ/ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
ኃ/የተ/የግ/ማህበር ይነሳልኝ በማለት የቀረበ አቤቱታው ቁ 78/1/
እና ውሳኔው/ትእዛዙ ከተሰጠ በ30 ቀን ውስጥ
አቶ ተስፋዬ ባልቻ በቃለ መሀላ ለሬጅስትራር የቀረበ ሆኖ
እያለ አቤቱታው ለችሎት የቀረበው ከ30
ቀን በኋላ መሆኑ በህግ የተቀመጠው
የጊዜ ገደብ /ይርጋ/ አላሟላም ሊያስብል
የማይችል ስለመሆኑ፣

4.6 ጠቅላላ የፍታብሔር ሥነሥርዓት ህጎች

447. ሐምሌ 28/1997 17352 ዋዜማ የልብስና ሸራ ምርቶች 1 17 ተገቢው ዳኝነት ክፍያ ሳይፈፀም በፍ/ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኃ/የተ/ የግ/ ማህበር በቀጠለ ክርክር ስለሚፈፀም ስርዓት ህ/ቁ.21532ዐ
እና (2)207211(
የነገውሰውትምህርትቤት 2)
448. ጥቅምት 9/1998 13223 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 2 1 ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት በተከራካሪ ወገኖች የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አቶ አስፋው አበበ ባይቀርብለትም ተገቢ በሆነ ጊዜ ማንኛውም ህ/ቁ. 182(2)
ዓይነት ሰነድ ወይም ምስክር ወይም ሌላ 342
አይነት ማስረጃ በተጨማሪ እንዲቀርብለት 345(1)(ለ)
መስጠት ስላለበት ትዕዛዝ
449. መጋቢት 18/1999 15557 ወ/ሮ አልማዝ ዓለማየሁ እና 4 150 በአፈፃፀም ጉዳይ በስህተት በፍ/ባለመብት ትርጉም

144
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ብርሀኑ ተሊላ እጅ ስለገባ የከተማ መሬት ይዞታ


450. መጋቢት 20/1999 22260 የጎንደር ከተማ አገልግሎት 4 56 የወጪና ኪሣራ አወሳሰን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ጽ/ቤት ህ/ቁ. 463
እና
እነ ወ/ሮ ገደሪፍ ውብነህ
(ሦስት ሰዎች)
451. መጋት 20/1999 17984 የጌዲዮን ዞን ፋይናንስና 4 60 ጉድለት ያለበት ሀራጅ ቀሪ ሲደረግ ሻጭና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኢኮኖሚ ልማት ገዢን ወደነበሩበት ለመመለስ ስላለመቻል 1817(1) እና
እና (2)
ወ/ሮ አስናቀች ታደሰ
452. መጋቢት 20/1999 19205 አቶ ሽኩር ሲራጅ 4 63 አንድ ፍርድ ተፈፀመ ሊባል የሚገባው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ለፍርድ ቤቱ ገቢ የተደረገ ገንዘብ ለፍርድ ህ/ቁ. 395
አቶ ሙላት ካሣ ባለመብቱ ሲደርሰው ስለመሆኑ

453. ግንቦት 26/2000 08751 ወ/ሮ አበበች በጅጋ 6 2  ፍርድ ከተሰጠ በኋላ አዲስ ማስረጃ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ተገኝቷል በሚል የተሰጠው ፍርድ ህ/ቁ. 6
እነ ዶ/ር ተስፋዬ አካሉ በድጋሚ ሊታይ የሚችልበት አግባብ
(ሁለት ሰዎች)  ውሣኔ ያልተሰጠበት ጉዳይ በድጋሚ
ዳኝነት እንዲታይ አቤቱታ ሊቀርብበት
የማይቻል ስለመሆኑ

454. ሐምሌ 30/1999 21270 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 6 22 አንድ ንብረት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ከመታገዱ በፊት በባንክ በመያዣነት የተያዘ ህ/ቁ 158

145
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወ/ሮ ወይንሸት አበራ እንደሆነ ባንኩ በህግ ተሰጠው መብት አዋጅ ቁ.


መገልገል ይችል ዘንድ ፍ/ቤት የሰጠውን 97/9ዐ
የእግድ ትዕዛዝ ማስነሳት የሚችል
ስለመሆኑ

455. ሐምሌ 26/1999 22603 የድሬዳዋ ጊዜ/አስ/ቀበሌ 20 6 29 ተከራካሪ ወገኖች ያቀረቧቸው ማስረጃዎች የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ጽ/ቤት ልዩነት ያላቸው በመሆናቸው ጥርጣሬን ህ/ቁ.
እና የፈጠሩ እንደሆነ ፍ/ቤት ተጨማሪ ማስረጃ 255257
ወ/ሮ ሸሪፍ አሊ እንዲቀርብ በማድረግ ጥርጣሬ ያለበትን
ጉዳይ አጥርቶ መወሰን ያለበት ስለመሆኑ
456. ሐምሌ 26/1999 23744 አቶ በቀለ በድዬ 6 49 ዳኝነት ሣይከፈል በነፃ ክስ እንዳቀርብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ይፈቀድልኝ በሚል አቤቱታ አቅርቦ ህ/ቁ. 32ዐ(1)
እነ ወጋገን ባንክ አዋሳ ጥያቄው በፍ/ቤት ትዕዛዝ /ውሣኔ/ ውድቅ (3)
ቅርንጫፍ የተደረገበት ተከራካሪ ይግባኝ የማቅረብ
(ሦስት ሰዎች) መብት ያለው ስለመሆኑ

457. ሕዳር 3/2000 26670 አዲስ አለም ሲሳይ 6 76 ባለገንዘብ በፍርድ አፈፃፀም ከፍርድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ባለዕዳው የተረከበው ንብረት ከዕዳው በላይ ህ/ቁ. 428(2)
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሆነ ልዩነቱን ሊከፍል የሚገባ ስለመሆኑ

458. ጥቅምት 28/2000 27739 አቶ ድንቁ ገላው 6 81 ከመሬት ሸያጭ ውል ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የሚቀርብ አቤቱታ የክስ ምክንያት ህ/ቁ. 231(2)
ወ/ሮ ዋለ እሸቴ የሌለውና በፍ/ቤት ሊስተናገድ የማይችል

146
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ
459. ግንቦት 14/2000 31833 ሀጅ አብዱልቃድር አህመድ 6 122 በቤት ላይ የተደረገ እድሳትና ለውጥ ምን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ያህል የመጠንና የአይነት ለውጥ እንዳመጣ ህ/ቁ. 136
እነ ወ/ሮ ደስታ ገ/ዮሐንስ ክርክር በተነሣ ጊዜ ልዩ አዋቂ መድቦ
(ሁለት ሰዎች) በማስጠናት መወሰን የሚገባ ስለመሆኑ

460. የካቲት 20/2000 32606 የኢ/ልማት ባንክ እና አቶ 6 139 በጊዜያዊነት የተሰጠ የእግድ ትዕዛዝ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ደጀኔ አበበ /5 ሰዎች/ እንዲነሣ ጥያቄ ቀርቦ ውድቅ ከተደረገ ህ/ቁ. 158
በኋላም ቢሆን በድጋሚ በተመሳሳይ
ሁኔታ የተሰጠው የእግድ ትዕዛዝ
እንዲነሣ ጥያቄ ሊቀርብ ስለመቻሉ

461. ሚያዚያ 16/2000 33824 የአ/ስ/ክ/ከ አስተዳደር 6 144 ፍርድ ቤቶች የመቃወም አቤቱታዎችን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የመሰረተ ልማትና የቤቶች የሚያስተናግዱበት የህግ አግባብ ህ/ቁ. 360/2
ፅ/ቤት እና 1ኛ የቀኝ አዝማች
መኮንን ነጋሽ ወራሾች
2ኛ ወ/ሮ ገነት አበራ
462. ጥቅምት 11/2001 36848 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 8 05 ማንኛውም ክርክር ሊወሰን የሚገባው
ኮርፖሬሽን በቀረበው ማስረጃ እና በህጉ መሰረት ብቻ
እና ስለመሆኑ
መኰንን ግርማይ (ሦስት
ሰዎች)
463. ጥቅምት 8/2001 36380 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 8 16 የቃል ክርክር ለመስማት እና የጽሁፍ

147
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና መልስ ለመቀበል በሚል ፍ/ቤቶች በአንድ


አቶ ታረቀኝ ገ/ፃዲቅ ቀጠሮ ሁለት ተግባራትን ለማከናወን
የሚሰጡት ትዕዛዝ ከሥነ-ሥርዓት ውጪ
ስለመሆኑ
464. ጥቅምት 6/2001 37725 እነ በቀለ ድሪብሣ (ሁለት 8 18 የበላይ ፍ/ቤቶች ውሣኔን ወደጐን በመተው
ሰዎች) በሥር ፍ/ቤቶች የሚሰጥ ትዕዛዝ አግባብነት
እና የሌለው ስለመሆኑ
የምክር በሪሁን
465. ጥቅምት25/2001 37105 ሚድሮክ ኮንስትራክሽን 8 21 በግልፅ የቀረበን ክርክር በተቆጠረ ማስረጃ
ኃ/የተ/የግ/ ማህበር እና ወይም አግባብነት ባለው መንገድ
ሰለሞን አበበ ኮከብ እንዲጣራ/እንዲነጥር/ ሣይደረግ የሚሰጥ
ውሣኔ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ
466. ሕዳር 8/2001 37678 ድራጋዶስ ጄ ኤንድ 8 23 ተከራካሪ ወገኖች የይግባኝ መብታቸውን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ፒ.ጆይንት ቬንቸር እና አስቀርተዋል /ትተዋል/ ለማለት የሚቻለው ህ/ቁ. 35ዐ(1)
ሳባ ኮንስትራክሽን የነገሩን አካባቢያዊ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ እና (2)
በተረዱበት ደረጃ እርስ በርሳቸው ስምምነት
ባደረጉ ጊዜ ስለመሆኑ
467. ታህሳስ 14/2001 38601 የኢትዮጵያ እህል ንግድ 8 29 ከሥራ ውል ጋር በተያያዘ የሚጠየቁ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ድርጅት ክፍያዎች ሳይነጣጠሉ በአንድ ላይ መቅረብ ሕ/ቁ.
እና ያለባቸው ስለመሆኑ 216(4) 5
ወ/ሮ ከድጃ ሳቢር
468. ታህሳስ 2/2001 37502 የአዲስ ከተማ አስተዳደር 8 33 በአንድ መንግስታዊ መዋቅር ሥር የሚገኙ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ፍትህና ህግ ጉዳዬች ቢሮ እና ሁለት ራሳቸውን የቻሉና የህግ ሰውነት ሕ/ቁ. 358

148
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ ወ/ሮ የኃላሸት ገመዳ ቤኛ ያላቸው ተቋሞች የመንግሥትን ጥቅም


(ሁለት ሰዎች) የሚያስጠብቁ አካላት በመሆናቸው ብቻ አዋጅ ቁጥር
እንደ አንድ መቆጠር የሌለባቸው ስለመሆኑ 1/1995,18/1
997,2/1995,
4/2000
469. ጥር 14/2001 29861 ወ/ሮ ህጽአት ፍስሐጽዬን 8 36 ፍ/ቤቶች ለክርክር ፍትሐዊነት ተገቢ ነው የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ብለው ሲያምኑ ማናቸውንም አይነት 145,345,327
እነ ወ/ሮ አልማዝ ተረፈ ማስረጃ አስቀርበው መመርመር ያለባቸው /3/
(ሁለት ሰዎች) ስለመሆኑ
470. የካቲት 3/2001 39543 የፍልውሃ አገልግሎት 8 45 በተጭበረበረ ማስረጃ ሥራ የተቀጠረ አዋጅ
ድርጅት ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ የማጭበርበር ቁ.377/96
እና ድርጊቱ የታወቀ/የተደረሰበት/ ከሆነ አንቀጽ 27(1)
አቶ በረከት ተ/ማርያም ማጭበርበሩ የተከሰተው ሥራውን (ሐ)
በማከናወን ላይ እንዳለ ተቆጥሮ
ሊያስናብተው የሚችል ስለመሆኑ

471. መጋቢት 24/2001 39144 አቶ ልዑልሰገድ ቦኔ እና 8 62 በተከራካሪ ወገኖች የተጠየቀን ዳኝነት


ኢትዮ ሌዘር ኢንዱስትሪ አስመልክቶ ግልጽ ፍርድ አለመስጠት
ኃ/የተ/የግል ማህበር ስህተት ስለመሆኑ

472. ሚያዚያ 6/2001 38597 እነ ጋሻው መንግስቴ ካሣ 8 65 የቀረበበትን ክስ ያመነ ተከሣሽ ባመነው
(ሁለት ሰዎች) እና መሠረት ውሣኔ ለመስጠት የሚከለክል በቂ
ናይል ትራንስፖርት የህግ ምክንያት እስከሌለ ድረስ ውሳኔ

149
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኃ/የተ/የግል ማህበር መስጠት የሚገባ ስለመሆኑ


473. ሚያዚያ 20/2001 34504 አቶ አበባው የሺድንበር 8 71 የሥር ፍ/ቤቶች የፈፀሙትን ሥህተት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ለማረም በሚል በሥር ፍ/ቤት ተከራካሪ ህ/ቁ. 348(1)
አቶ ካሣ በቀለ ከነበሩ ወገኖች መካከል አንዱ ወገን
ያቀረበውን አቤቱታ መነሻ በማድረግ
ሌላኛው ወገን ሳይጠራና ሳያከራከር ውሣኔ
መስጠት ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ
474. ሚያዚያ 20/2001 37761 ገብረመስቀል ንጉሴ እና 8 73 በሥር ፍ/ቤት ያልተነሣን ክርክር መሠረት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አዲስ ልብስ ስፌት አ.ማ በማድረግ ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት የሚሰጠው ህ/ቁ. 329(1)
ውሣኔ አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ 182(2)

475. ግንቦት 25/2001 42706 ላየን ሴኩሪቲ ኩባንያ እና 8 75 ፍ/ቤት ተከራካሪ ወገን ያቀረበው የሰነድ
አቶ ጥላሁን ገ/እግዚአብሔር ማስረጃ የሚጠቅም ያልሆነ እንደሆነና
የሰው ምስክር በተጨማሪነት የቆጠረ
እንደሆነ ፍትሐዊ የሆነ ውሣኔን ለመስጠት
የምስክሮችን ቃል መስማት ያለበት
ስለመሆኑ

476. ሰኔ 4/2001 37741 አቶ መኮንን ዘውዴ እና 8 77 በአንድ ፍ/ቤት የተሰጠን ፍርድ በይግባኝ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እነ አቶ ተሾመ ሽፈራው ሰሚ ፍ/ቤት መለወጥ ወይም መሻሻል ህ/ቁ. 349(1)
(ሦስት ሰዎች) ተከትሎ ማናቸውም ተከራካሪ ወገኖች
ፍርዱ ከመሰጠቱ በፊት ወደነበሩበት
እንዲመለሱ የሚሰጥ ትዕዛዝ ያለውን

150
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ነባራዊ ሁኔታ በማገናዘብ እንጂ የግድ


የሚሰጥ ስላለመሆኑ

477. ሰኔ 11/2001 38452 የአ.አ ከተማ ቤቶች ኤጀንሲ 8 79 ተከራካሪ ወገኖች ባያነሱትም ፍ/ቤቶች የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የቀረበላቸውን ጉዳይ ለማስተናገድ ስልጣን ህ/ቁ. 9(2)
አቶ አለም ገብሩ ያላቸው ወይም የሌላቸው መሆኑን
በመመርመር ተገቢውን ውሣኔ መስጠት
ያለባቸው ስለመሆኑ

478. ሰኔ 30/2001 38145 ወ/ሮ አያልነሽ ዘገየ 8 83 የይግባኝ ማመልከቻ ማቅረቢያ ጊዜው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ያለፈበት ተከራካሪ ወገን የሚያቀርበው ህ/ቁ. 326(1)
አቶ ተስፋዬ ደምሴ የማስፈቀጃ ማመልከቻ በበቂ ምክንያት
የተደገፈ መሆን/አለመሆኑን ፍ/ቤቶች
በጥሞና መመርመር ያለባቸው ስለመሆኑ

479. ሰኔ 25/2001 38844 የአዲስ አበባ መንገዶች 8 85 ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤቶች የሥር ፍ/ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ባለሥልጣን የሰጠውን ውሣኔ በአግባቡ ሳይመረምሩ እና ህ/ቁ. 182(1)
እና ለውሣኔያቸው በቂ ምክንያት ሣይሰጡ
ጋድ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህ መሻር የማይችሉ ስለመሆኑ

480. ሐምሌ 23/2001 36979 ቤዛ አማካሪ መሀንዲሶች 8 91 ተከራካሪ ወገኖች በፍ/ቤት ትዕዛዝ
ኃ/የተ/የግ/ማህበር እንዲቀርብላችው የሚጠይቁት ማስረጃ
እና የተያዘውን ጉዳይ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ

151
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሚስተር ሸሬሃሪ ብራማቫሪ ዕልባት ለመስጠት የሚያስችል እስከ ሆነ


ጐፓል ድረስ ጥያቄውን ፍ/ቤቶች ሊቀበሉት
የሚገባ ስለመሆኑ
481. ታህሳስ 6/2002 47551 ንግድ ማተሚያ ድርጅት እና 9 282 አንድን ፍሬ ነገር ለማስረዳት ተለይቶ
አቶ ካሱ ሙላት የተመለከተ ማስረጃ እንዲቀርብ ህጉ
ካላስገደደ በቀር ይህንን ፍሬ ነገር
በማንኛውም የማስረጃ ዓይነት ማስረዳት
የሚቻል ስለመሆኑ
482. ትር 25/2002 39581 አቶ ውብሸት ካሣዬ 9 288  በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 28ዐ መሠረት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና መዝገብ ሊዘጋ የሚችልበት አግባብ ህ/ቁ.
የኢትዮጵያ ማዕድን ሃብት  ተከራካሪ ወገኖች በአቤቱታቸው ዳኝነት 28069(2)
ኮርፖሬሽን የሚጠይቁበትን ፍሬ ነገር በአግባቡ ከገለፁ 70(መ),
ትክክለኛውን የህግ ድንጋጌ አለመጥቀሳቸው 71(2)
መብታቸውን የሚያስቀር ስላለመሆኑ

483. ጥር 26/2002 45984 ኘሮፌሰር ረዳ ተ/ኃይማኖት 9 290 ተከራካሪ ወገኖች በአቤቱታቸው ላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የጠቀሷቸውን የሰው ማስረጃዎች ሊለውጡ ሕ/ቁ.
አቶ ልመንህ ተፈራ (ሊቀይሩ) የሚችሉበት አግባብ 223/2/,234
484. የካቲት 26/2002 47252 ወ/ሮ ፑሽፓላት ጆሴፍ 9 292 የክርክር ጭብጥ የሚመሰረተው ከሳሽ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የሚያቀርበውን ክስና ማስረጃ በተከሳሽ ህ/ቁ.
አቶ ሠይፈ ጎሣዬ የቀረበውን የመከላከያ መልስና ማስረጃ 241248
እንዲሁም ፍ/ቤቱ የቃል ምርመራ
ሲያደርግ የሚያገኘውን ፍሬ ጉዳይ

152
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መሠረት በማድረግ ስለመሆኑ

485. ጥር 5/2002 43821 ወ/ሮ ትርሃስ ፍስሀዬ እና 9 295 ዳኝነት እንደገና እንዲታይ (Review of የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ወ/ሮ ዘነበች በሪሁን judgement) በሚል የሚቀርብ አቤቱታ ህ/ቁ.
አስቀድሞ በተሰጠ ውሣኔ ላይ ይግባኝ 6(1)(ሀ),(ለ)
የተባለበት ነው በሚል ምክንያት ብቻ
ውድቅ ሊደረግ የማይገባ ስለመሆኑ (ከዚህ
ቀደም በሰበር ችሎት የተሰጠው የሕግ
ትርጉም የተለወጠ ስለመሆኑ)

486. ጥር 12/2002 42871 የቀድሞ ወረዳ 07 ቀበሌ 32 9 301 ዳኝነት በድጋሚ እንዲታይ በሚል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አስተዳደር ጽ/ቤት የሚቀርብ አቤቱታ ላይ በተሰጠ ሕ/ቁ. 6(3)(4)
እና ትእዛዝ/ብይን ላይ የይግባኝ አቤቱታ
ወ/ሮ ጆሮ ዋቅጅራ ለማቅረብ የማይቻል ስለመሆኑ

487. የካቲት 25/2002 37214 አቶ ተስፋዬ አለሙ 9 304 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 421 መሠረት ክስ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ለመመስረት የሚቻልበት አግባብ ህ/ቁ.
እነ ሐጂ ይማም 418421
ሙዘይን(ሦስት ሰዎች)
488. ካቲት 22/2002 44634 አቶ ታዬ ሆሳዕና 9 306 በፍ/ብሔር ክርክር አንድ መብት ወይም
እና ግዴታ አለ ብሎ የሚከራከር ወገን መብቱ
ወ/ሮ መሠረት ወልደየስ ወይም ግዴታው ስለመኖሩ የማስረዳት
ሸክም ያለበት ስለመሆኑ

153
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

489. የካቲት 8/2002 45371 የገነተ-ጽጌ ቅ/ጊዮርጊስ ማህበር 9 308 ፍ/ቤቶች ለቀረበላቸው ክስ ምክንያት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
በኩር ሰንበቴ የሆነው ነገር መቋረጡን ወይም ጨርሶ ሥ/ህ/ቁ. 280
እና መቅረቱን በክሱ ሂደት በማንኛውም ደረጃ
እነ አቶ ማሞ ተሠማ በቂ በሆነ ማስረጃ በተገነዘቡ ጊዜ ክሱን
(ሦስት ሰዎች) ሊዘጉት የሚገባ ስለመሆኑ
490. መጋቢት 7/2002 36776 መብራቱ፣ተ/ማሪያም፣ገ/ማሪያ 9 310 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 216 መሠረት በድጋሚ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ም የሽርክና ማህበር እና ክስ እንዳይቀርብ ሊደረግ የሚችልበት ህ/ቁ. 216(3)
አቶ መብራቱ ዓንዳይ አግባብ
491. መጋቢት 8/2002 44883 አቶ ፈንታ ምህረቱ 9 314 የማይንቀሳቀስ ንብረትን ለሰጠው ብድር አዋጅ ቁ.
እና በመያዣነት የያዘ ባለገንዘብ ባንክ መብቱ 97/9ዐ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በይርጋ እስካልታገደ ድረስ የያዘውን ንብረት አዋጅቁ.216/9
በጨረታ ለመሸጥ የሚገደድበት ተለይቶ 2 አንቀፅ 2
በህግ የተቀመጠ የጊዜ ገደብ የሌለ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ስለመሆኑ ሀ/ቁ. 394 -
449
492. መጋቢት 20/2002 43845 የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን 9 318  በተከራካሪ ወገኖች የሚቆጠሩ
እና ማስረጃዎች ሳይሰሙ የሚቀሩት ለተያዘው
ጌታይዳ ኃ/የተ/የግል ማህበር ጉዳይ አግባብነት የሌላቸው መሆኑ
ሲረጋገጥ ብቻ ስለመሆኑ
ፍ/ቤቶች ተከራካሪ ወገኖች የቆጠሩትን
ማስረጃ ሳይሰሙ ወደ ጐን በመተው
አቤቱታቸውን በበቂ ማስረጃ አላስረዱም
በሚል የሚደርሱበት መደምደሚያ

154
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ


493. መጋቢት 22/2002 44931 ወ/ሮ ሰዓዳ ኢድሪስ 9 323 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 2ዐ8 መሠረት በሥር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ፍ/ቤት የተደረገ እርማትን መነሻ በማድረግ 208209320
አቶ ረሺድ ቡባ የይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት አስቀድሞ የሰጠውን (1) ,348(1)
ውሣኔ ለመለወጥ የሚያስችለው የህግ
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

494. መጋቢት 6/2002 48237 ወ/ሮ ሰኢዳ ሁሴን ይመር 9 325 የፍ/ቤትን ክብርንና የዳኝነት ሥርዓቱን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ተጠሪ፡የለም መልካም አመራር ለማስጠበቅ ሲባል ህ/ቁ. 480
የማንኛውም ችሎት ሰብሳቢ ዳኛ በችሎት
ውስጥ በሚገኝ ማንኛውም ሰው ላይ ቅጣት
ሊወሰን የሚችልበት አግባብ
495. መጋቢት 23/2002 45038 እነ ወ/ሮ አለሚቱ ጓዱ 9 329 የንብረት ክፍፍል እንዲደረግ በፍርድ ቤት
(ሁለት ሰዎች) ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ በውሳኔው ወቅት
እና ንብረቱን በእጁ አድርጐ የሚገኘው ወገን
ወ/ሮ አስረስ አህመድ የንብረቱን ስመ ሐብት ወደ ሌላ ሦስተኛ
ወገን አዛውሮ ሲገኝ ፍርድ ቤቶች
ሊከተሉት ስለሚገባው አካሔድ
496. ሚያዚያ 19/2002 43005 እነ አቶ አውግቸው እርገጤ 9 331  ሐሰተኛ ቃል ተሰጥቷል በሚል ፍ/ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሦስት ሰዎች) በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 481 መሠረት ህ/ቁ. 481
ተጠሪ፡የለም የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ ሊሰጥ የወንጀል ህግ
የሚችልበት አግባብ ቁ. 452(1)
 በአንድ የወንጀል ድርጊት ነፃ የተባለ

155
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰው እንደገና ሌላ ተጨማሪ ማስረጃ


እንዲቀርብ ተደርጐ የሚቀጣበት አግባብ
የሌለ ስለመሆኑ
497. ሚያዚያ 5/2002 45839 ወ/ሮ ይርጋለም ከበደ 9 333 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 6 መሠረት ውሣኔ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ወይም ትዕዛዝ ለሰጠ ፍ/ቤት አቤቱታ ህ/ቁ. 6
እነ ወ/ሮ ፅጌ ሚካኤል ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ
(አምስት ሰዎች)
498. ሚያዚያ 5/2002 39853 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 9 335 በፍ/ብሔር ሥነ-ሥርዓት ህግ መሠረት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ተጨማሪ ማስረጃ ሊቀርብ የሚችልበት ህ/ቁ. 256
እነ የአፋር ነፃ አውጪ ግንባር አግባብ 345 327
(ሁለት ሰዎች)
499. ግንቦት 2/2002 41526 ትራንስ አፍሪካ ትራንስፖርት 9 338 አቤቱታ የቀረበበት ጉዳይ ከማስረጃ ምዘና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
አ.ማ ጋር የተያያዘና የፍሬ ነገር ክርክር ላይ ህገ-መንግስት
እና ያተኮረ እንደሆነ በሰበር ችሎት ሊስተናገድ አንቀፅ 8ዐ
ሙሉ ኤሌክትሮኒክስ የማይችል ስለመሆኑ (3), አዋጅ ቁ.
ኢንጅነሪንግ ኃ/የተ/የግል 25/88 አንቀፅ
ማህበር 1ዐ
500. ሰኔ 16/2002 52752 እነ ከድር ሐጂ ሁሴን (ሁለት 9 340 ተከራካሪ ወገኖች ጉዳያቸውን በእርቅ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች) ለመጨረስ የተሰማሙና ይሄንኑም ህ/ቁ. 277
እና ስምምነት ለፍ/ቤት በማቅረብ ያስፀደቁ በሆነ
እነ አቶ አሚን ዑስማን ጊዜ ስምምነቱ እንደ ፍርድ ቤት ውሣኔ
(ሁለት ሰዎች) ተቆጥሮ መፈፀም ያለበት ስለመሆኑ

156
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

501. ሰኔ 30/2002 49857 ወ/ሮ ፈትለወርቅ መንገሻ 9 346 ሁለት ሰዎች ተጣምረው በተከሰሱ ጊዜ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ፋንታ አንደኛው ወገን ጉዳዩ በሌለበት ከታየ በኋላ ህ/ቁ. 5
እና ወደ ክርክሩ እንዲገባ የተፈቀደለት እንደሆነ
ወ/ሮ በላይነሽ ወ/ኪዳን ሌላኛው ተከሳሽ አስቀድሞ ያነሳቸውን
መቃወሚያዎች በድጋሚ ልታነሣና
ልትከራከር አትችልም ሊባል የሚችልበት
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ
502. ሰኔ 14/2002 48632 አቶ ሙልሳ በየቻ 9 363 በግልፅ ያልተካደ ፍሬ ነገር እንደታመነ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ይቆጠራል የሚለው የሥነ- ሥርዓት ህግ ህ/ቁ.
አቶ ደበሌ በየቻ ድንጋጌ ተፈፃሚ የሚሆነው ተከሳሽ ቀርቦ 235(2)83
ክርክሩን ባሰማ ጊዜ ስለመሆኑና ድንጋጌው
የካሣ ጥያቄ ጋር በተያያዘ ተፈፃሚነት
የሌለው ስለመሆኑ
503. ሰኔ 22/2000 49660 እነ መንበረ መንግስት ቅዱስ 9 365 ክስ የቀረበበት ወገን ክሱን ለማስተባበል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ገብርኤል ገዳም ት/ቤት የሚቆጥራቸው ማስረጃዎችን ተቀብሎ ህ/ቁ5 223
(ሁለት ሰዎች) እና አለመስማት የመከላከል ህጋዊ መብትን 234 137
መምህር ሲሳይ ደጀኔ የሚያጣበብ ስለመሆኑ 249 256

504. ሐምሌ 19/2002 43331 አቶ ገመቹ ቡቻላ 9 354 የሥር ፍ/ቤት በመቃወሚያ ላይ የሰጠውን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ውሣኔ የሚለውጥ ውሣኔ በይግባኝ ሰሚው ህ/ቁ. 341(1)
አቶ በቀለ ኩማ (ቡቻላ) ፍ/ቤት የተሰጠ እንደሆነ በግራ ቀኝ
ወገኖችን በኩል የሚቀርቡ የፍሬ ነገር
ክርክሮችንና ማስረጃ በአግባቡ ለመስማት

157
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ብሎም የተከራካሪዎችን ይግባኝ መብት


ላለማጣበብ ሲባል ጉዳዩ ወደ ሥር ፍ/ቤት
መመለስ ያለበት ስለመሆኑ
505. መጋቢት 6/2002 43992 እነ አቶ ይልማ አንበሴ 10 168 ከሳሽ የሆነ ወገን ክስ ለማቅረብ ምክንያት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(አራት ሰዎች) የሆኑትን ሁሉ በአንድ ላይና በአንድ ጊዜ ሕ/ቁ. 216(4)
እና አጠቃሎ ለመክሰስ የሚችል (የሚገባው)
እነ ወ/ሮ እመቤት መንገሻ የነበረ ቢሆንም ሊጠይቅ ይገባው ከነበረው
(አምስት ሰዎች) ቀንሶ ያቀረበው በፍ/ቤት ፈቃድ የሆነ
እንደሆነ የቀረው መብት ላይ በድጋሚ ክስ
ለመመስረት የሚችል ስለመሆኑ

506. ሕዳር 2/2003 48608 ወጋገን ባንክ አ.ማ 12 306 ተከራካሪ ወገኖች የሚሟገቱበት ጉዳይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የልዩ አዋቂ ምስክርነትና ማብራሪያ ህ/ቁ. 136/1/
አቶ ሃብቶም ረዘነ የሚያስፈልገው ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ ፍርድ
ቤቶች ይህ እንዲፈፀም ማድረግ ያለባቸው
ስለመሆኑ
507. ታህሳስ 28/2003 46281 ወ/ሮ አበባዬ አቢ ደራወርቅ 12 320 ከሳሽ የሆነ ወገን ያቀረበው ክስ ውድቅ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተደረገበት ሁኔታ ተከሳሽ የዳኝነት ህ/ቁ. 215,
ይገረም ፈዬ ክፍያውን ለከሳሽ እንዲከፍል የሚደረግበት 462
የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

508. ታህሳስ 12/2003 47960 አቶ ታከለ ባልቻ 12 322  ልዩ ዕውቀትና ክህሎትን መሰረት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በማድረግ አንድ ጉዳይ ተመርምሮ የተሰጠ ህ/ቁ. 136/1/
ወ/ሮ አዜብ ፀጋዬ የሙያ አስተያየት ሊስተባበል የሚችለው የንግድ ህግ
158
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በጉዳዩ ላይ የተሻለ የሙያ እውቀትና ቁ. 597/1/


ክህሎት ባለው ባለሙያ ጉዳዩን መርምሮ
በሚሰጠው አስተያየት ስለመሆኑ
 አንድን ሰው ለማጓጓዝ ውል የተዋዋለ
ሰው በጉዞ ወቅት በተጓዡ ላይ ለደረሰ
ጉዳት ሊከፍል የሚገባው የካሣ መጠን
ከብር 40,000 መብለጥ የሌለበት ስለመሆኑ
 የጉዳት ካሣ መጠኑ ከብር 40,000
ሊበልጥ የሚችለው በንግድ ህግ ቁ. 599
የተመለከተው መስፈርት መሟላቱ
ሲረጋገጥ ስለመሆኑ

509. ጥር 27/2003 58540 ኪድስ ሊንክ ኢንተርናሽናል 12 326  የበላይ ፍርድ ቤት የስር ፍ/ቤትን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ውሣኔ ሊሽር የሚችለው ህጋዊና በቂ ቁ. 341 እና
ሲስተር ገነት ወንድሙ ምክንያት ሲኖረው ብቻ ስለመሆኑ ተከታዮቹ
 በሥር ፍርድ ቤት የተረጋገጡትን ፍሬ
ነገሮች የበላይ ፍርድ ቤት ውድቅ ለማድረግ
የሚችለው የማይቀበልበትን ምክንያት
በውሣኔው ላይ በግልጽ በማስፈር እንጂ
በደፈናው “በተገቢው አልተረጋገጡም”
የሚል ምክንያት በመስጠት ብቻ
ስላለመሆኑና በዚህ መልክ የሥር ፍ/ቤት
ውሣኔን በመሻር የሚሰጥ ፍርድ አግባብነት

159
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሌለው ስለመሆኑ

510. ጥር 23/2003 57378 ወ/ሮ አስቴር አርአያ 12 329 ሁለት ተከራካሪ ወገኖች አንደኛው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በሌላኛው ላይ የፍርድ ባለመብት ሆነው ህ/ቁ. 397
ወ/ሮ አምሳለ ፀሐይ የአፈፃፀም አቤቱታው በተለያዩ ፍርድ
ቤቶች በቀረበ ጊዜ በፍርድ የበሰለው ገንዘብ
በመቻቻል እንዲፈፀም በሚል በአንድ ፍርድ
ቤት ተጠቃሎ እንዲታይ ለማድረግ
የሚሰጥ ትዕዛዝ አግባብነት ያለውና ህጋዊ
ስለመሆኑ

511. ሐምሌ 2/2003 59953 ወ/ሮ አለምነሽ አበበ 12 365 ከኢትዮጵያ ውጪ በሚገኝ ፍርድ ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የተሰጠ ፍርድ በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች ህ/ቁ. 5,
አቶ ተስፋዬ ገሰሰ እውቅና ሊሰጠው ወይም ተቀባይነት 456-461
ሊኖረው የሚችልበት አግባብ
512. ሐምሌ 15/2003 57360 አፍሪካ ኢንሹራንስ አ.ማ 12 369  በህግ የተቀመጠው የይግባኝ ማቅረቢያ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ጊዜ ካለፈ በኋላ የይግባኝ አቤቱታ ህ/ቁ. 326/2/
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለማቅረብ እንዲፈቀድ የሚቀርብ አቤቱታ /1/ 323/2/
ሊስተናገድ የሚችልበት አግባብ 325
 ይግባኙ በጊዜው ሊቀርብ ያልቻለው
የባለጉዳዩ ጠበቃ፣ነገረፈጅ ወይም ወኪል
የሆነው ሰው ባለመቅረቡ ወይም ከነዚህ
ሰዎች ጋር በተያያዘ በተከሰተ ጉድለት

160
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መሆኑ ከታወቀ የማስፈቀጃ አቤቱታው


በበቂ ምክንያት የተደረገ ነው ለማለት
የማይቻል ስለመሆኑ

513. ሐምሌ 15/2003 63699 አፔኖ ኢንጂነሪንግ 12 375 ግልጽነት የጐደለው ክስ /አቤቱታ/ በቀረበ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኮንስትራክሽን ድርጅት ጊዜ ክሱ በተከራካሪዎች አነሳሽነት ወይም ህ/ቁ. 91/1/
እና ፍ/ቤቱ በራሱ ክሱ እንዲሻሻል ሳይደረግ
አቶ ጥሩነህ ይመር በደፈናው የቀረበን የይገባኛል ጥያቄ ላይ
የሚሰጥ ፍርድ ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ

514. ሐምሌ 14/2003 61227 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 12 377 ፍ/ቤቶች በባንክ ለተሰጠ ብድር መያዣነት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የተሰጠ ንብረትን በአዋጅ ቁ. 97/90 ባንኩ ህ/ቁ.
እነ አቶ ኃይሉ አምቦ /ሁለት ሲረከበው በብድሩ ገንዘብ እና በንብረቱ 136/1//2/
ሰዎች/ ወቅታዊ የዋጋ ግምት መካከል ያለውን
ልዩነት ማስላት አስፈላጊ መሆኑን ባመኑ
ጊዜ ይህንን ለማድረግ ልዩ የሂሳብ አዋቂ
(expert witness) በመመደብ ለጉዳዩ
እልባት ሊሰጡ የሚገባ ስለመሆኑ
515. ሐምሌ 11/2003 61637 ዶ/ር አልሑሴን በድልገዋድ 12 380  በፍርድ ቤት የእግድ ትዕዛዝ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የተሰጠበትን የማይንቀሳቀስ ንብረት ህ/ቁ. 156
እነ ወ/ሮ ገነት ሐድጐ /ሁለት በተመለከተ የእግዱ ትዕዛዝ ተጥሶ ውል አዋጅ ቁ.
ሰዎች/ ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት 334/95
በተደረገ የሽያጭ ውል ለሦስተኛ ወገን አንቀጽ 15/2/

161
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በተላለፈ ጊዜ ሊኖር ስለሚችል ውጤት የፍ/ብ/ህ/ቁ.


 እግዱ ተጥሶ በተከናወነው ተግባር 1204, 1206,
መብቱ የተጐዳበት ሰው የእግዱን ትዕዛዝ 1184, 1185,
በጣሰው ወይም እንዲጣስ ምክንያት 1195
በሆነው አካል ላይ ተገቢውን አቢቱታ
በማቅረብ መብቱን ለማስከበር የሚችል
ስለመሆኑ
516. ግንቦት 19/2003 54632 ወ/ሮ ራውዳ ሙሜ 12 385 በውጭ አገር የተሰጠ ፍርድ በኢትዮጵያ ትርጉም
እና ፍርድ ቤት እውቅና ካልተሰጠው በስተቀር
አምባሳደር አብደላ በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ የቀረበ አቤቱታ
አብድራህማን አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ሊባል
የማይቻል ስለመሆኑ
517. ሕዳር 13/2002 43453 አንበሳ የከተማ አውቶብስ 12 388 የኤክስፐርት ማስረጃ ሙሉ እምነት ትርጉም
አገልግሎት ድርጅት ሊጣለበት የሚችል ማስረጃ ስላለመሆኑ
እና
እነ ወ/ሮ ዘነበወርቅ ከበደ
/ሁለት ሰዎች/
518. ጥቅምት 18/2003 52942 አቶ ገብሩ ኮሬ 12 303  የግልግል ዳኝነት ጉባኤ እንደ ፍ/ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የዳኝነት አካሄድ ሁልጊዜ ጥብቅ የሆነ ህ/ቁ. 318/5/,
አቶ አመዲዮ ፌዴሬቼ የሙግት ሥርዓትን ተከትሎ ጉዳዩን ማየት 317/1/
የሌለበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
 የግልግል ጉባኤ ጉዳዩን ለማየት 3345
ሊከፈል የሚገባውን የገንዘብ መጠን

162
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በተመለከተ ተገቢ ነው ብሎ ያመነበትን


ያህል ሊወስን ስለመቻሉ
519. የካቲት 24/2003 51223 ዳሽን ባንክ አ.ማ 12 በባንክ በኩል ከተላከ ገንዘብ ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በአግባቡ ለተላከለት ሰው አልደረሰውም ህ/ቁ. 5
ወ/ሮ ሀመልማል መኮንን በሚል የሚቀርብ አቤቱታ በላኪው ወይም
በተላከለት ሰው ስም ክስ ቀርቦ ከተወሰነ
በኋላ በሌላኛው /በላኪው/በተላከለት/ሰው/
ስም የሚቀርብ አቤቱታ በፍ/ብ/ሥ/ሥህ/ቁ.
5 የሚታገድ ስለመሆኑ
520. ታህሳስ 13/2003 52546 እነ አቶ በቀሇ አማረ /ሁሇት ሰዎች/ 12 347 ፌርዴ ቤቶች ከውሣኔ ሉዯርሱ የሚገባው ትርጉም
እና ወ/ሮ ብዙነሽ ግርማ
የተከራካሪ ወገኖችን የመሰማት፣
የመከሊከሌ ብልም በእኩሌነት መርህ
የመዲኘት መብት በጠበቀ መሌኩ ስለመሆኑ

521. ጥር 9/2003 44238 አቶ ማሞ ደምሴ /ሦስት 12 393 በህግ /ፍርድ/ ኃይል የተወሰደ ንብረት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች/ ሊመለስ የሚችልበት አግባብ ህ/ቁ. 349/1/
እና
እነ አቶ አያሌው
ገ/እግዚአብሄር /ሦስት ሰዎች/
522. ጥር 26/2003 56130 ሊሲ ታነሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 12 397 ከሀራጅ ሽያጭ ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 447 እና 453 ህ/ቁ. 447,
እነ መአዛ አስፋው /ሦስት ትርጉምና ሊፈፀሙ የሚችሉበት አግባብ 453
ሰዎች/

163
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

523. ታህሳስ 15/2003 44522 ጭላሎ ስራ ተቋራጭ 12 404 የልዩ አዋቂ ምስክሮች በፍ/ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሚሾሙበት፣ የሙያ ግዴታቸውን ህ/ቁ. 136
እና የሚያከናውኑበት እና ፍ/ቤቶችም
አፍሪካ ኢንጂነርስ የሚቀርበውን ሙያዊ ምስክርነት ሊቀበሉ
ኮንስትራክሽን የሚችሉበት አግባብ

524. መጋቢት 5/2003 59085 ወ/ሮ ብርሃኔ አዱላ 12 410 በፍ/ቤት በተሰጠ ፍርድ ላይ የይግባኝ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና አቤቱታ ለማቅረብ የተቀመጠው የሥነ ህ/ቁ. 323/2/
ግርማ አብዲሳ ሥርዓት ድንጋጌ ተግባራዊ ሊሆን
የሚችልበትና የቀን አቆጣጠር ስሌት
ተፈፃሚ የሚደረግበት አግባብ

525. ሚያዚያ 3/2003 62330 አቶ አዱኛ አጃው 12 416 አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ጉዳይ ጋር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተያያዘ “ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ” ህ/ቁ. 5,
ቀስቅስ አየነው በሚል የተቀመጠው ሃረግ ትርጉም 244/2/

526. ጥቅምት 22/2004 61480 አቶ ገ/እግዚአብሔር ከበደ 13 2 በሥር ፍ/ቤት ቀርቦ የተሰጠ ውሣኔ የትግራይ
እና ለይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት ቀርቦ በተወሰነ ብ/ክ/መ/
ወ/ት ሠላማዊት ወ/ገብርኤል መልኩ ተሻሽሎ መወሰኑ በጉዳዩ ቅር አዋጅ
የተሰኘ ወገን ውሣኔውን አስመልክቶ ለሰበር ቁ.93/97
ችሎት የሚያቀርበው አቤቱታ የመጨረሻ አንቀፅ
ፍርድ ያልተሰጠበት ነው ለማለት 30(2)(ሀ),
የማይቻል ስለመሆኑ አዋጅ

164
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቁ.49/94
አንቀፅ 16(ለ)
እና 17
527. ጥር 3/2004 62452 እነ የሟች ወንድሙ ደምሴ 13 7 በተከሳሽ ወይም ከሳሽ ሞት ምክንያት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሚስትና ወራሾች (ሶስት በፍ/ቤት በመካሄድ ላይ የነበረ ክርክር ህ/ቁ.49(1),
ሰዎች) በተቋረጠ ጊዜ ክርክሩ በወራሾች አማካኝነት 55(2)
እና ሊቀጥል የሚችልበት ሁኔታና በህጉ
አቶ በርሄ ንስራን የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ተፈፃሚ ሊሆን
የሚችልበት አግባብ፣

528. ግንቦት 9/2004 71316 የኢት/ያ ንግዴ ባንክ 13 13 በንብረት ሊይ በፌ/ቤት የተሰጠን የእግዴ የፌ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ትዕዛዝ በፌ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 158 መሠረት ህ/ቁ. 158
ሇገሠ ጌታሁን መሌሶ ሇማንሳት ስሇሚቻሌበት አግባብ፣
529. ሰኔ 8/2004 67127 አቶ አበራ ሁንዴ 13 16  በአንድ ጉዳይ በከሳሽነትና በተከሳሽነት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተሰየሙ ወገኖች መካከል በተካሄደ ክርክር ህቁ. 41,
ፍንፍኔ የደን ደርጅት የተሰጠ ፍርድ ጋር በተያያዘ መብት ወይም 358, 212
ጥቅም አለኝ የሚል ወገን ወይም እርሱ
ባልተካፈለበት ሁኔታ በመካሄድ ላይ ባለ
ክርክር መብቱ/ጥቅሙ የሚጐዳበት ሰው
በክርክሩ በመግባት መብቱን በህግ አግባብ
ሊያስከብር ስለሚችልበት ሁኔታ፣
 ከላይ በተመለከተውና ባልተካፈልኩበት
ክርክር የተሰጠ ፍርድ ሥርዓትን

165
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ባለመከተል የተሰጠ ነው በሚል ምክንያት


ብቻ ፍርዱ ዋጋ እንዲያጣ ወይም አንዴ
የተሰጠ ፍርድን ወደ ጐን በመተው በሌላ
ጊዜ በሚሰጥ አዲስ ፍርድ እንዲቀየር
ለማድረግ የሚያስችል የህግ አግባብ የሌለ
ስለመሆኑ፣

530. ሰኔ 18/2004 72189 አቶ ካሳዬ ያደቴ 13 20 በበላይ ፍ/ቤት ትዕዛዝ አንድን በነጥብ ወደ የፍብ/ሥምሥ
እና ሥር ፍ/ቤት የተመለሰ ጉዳይ አይቶ /ህ/ቁ. 343(1)
ሲኞር ፍራንችስኮ ቬንሲያ እልባት እንዲሰጥበት የተላለፈለት ፍ/ቤት
የተመለሰውን ጉዳይ የበላይ ፍ/ቤት
የሰጠውን ፍርድ መሠረት በማድረግ
በአግባቡ ውሣኔ ለመስጠት ተገቢውን
ጥረት ማድረግ ያለበት ስለመሆኑ፣
531. ሐምሌ 3/2004 74785 አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ 13 27 ግዜው ያለፈበት የይግባኝ አቤቱታን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አ/ማ ማስፈቀጃ በመቀበል ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ህ/ቁ.
እና የኢትዮጵያ በበላይ ፍ/ቤት በተካሄደ ክርክር የማስፈቀጃ 325,326,349
ንግድ ባንክ አቤቱታው ተቀባይነት ማግኘቱ ተገቢነት
የሌለው ስለመሆኑ ወሣኔ የተሰጠ እንደሆነ
የስር ፍ/ቤት በዋናው ጉዳይ ላይ የሚሰጠው
ፍርድ ተፈፃሚነት የማይኖረው ስለመሆኑ፣
532. ሐምሌ 3/2004 76786 አቶ አልዩ ተክሉ 13 31  የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ በግልጽ የፍብ/ሥ/ሥ/
እና ያልሸፈናቸውና ለፍ/ቤት የቀረቡ ጉዳዮችን ህ/ቁ. 232(1)

166
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ መስፍን ስለሺ አካሄድ (አሰራር) በተመለከተ ህጉ (ለ)


ከመውጣቱ በፊት ተጽፈው በሥራ ላይ ,245(4),3,27
የነበሩ አግባብነት ያላቸው ህጐች እንደ 8(1)
አግባብነቱ ሥራ ላይ ሊውሉ የሚችሉ የህግ ክፍል
ስለመሆኑ፣ ማስታወቂያ
 ክስ አቅርቦ ለከሳሽ የሚላከውን 177/74
መጥሪያ ከፍ/ቤት ወጪ አድርጐ ነገር ግን አንቀጽ 11
ለተከሣሽ መጥሪያውን ከማድረሱ በፊት
ክሱ እንዲቋርጥ ያደረገ ከሣሽ ለዳኝነቱ
የከፈለው ገንዘብ በመሉ እንዲመለስለት
የሚያቀርበው ጥያቄ ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ፣
 በፍ/ቤት ክስ የመሰረተ (ያቀረበ) ወገን
የክስ መሰማቱ ሂደት ከመጀመሩ በፊት
ክሱን በማንሣት መዝገቡ እንዲዘጋ ያደረገ
ከሆነ ለዳኝነት ከከፈለው ገንዘብ ለፍ/ቤቱ
በኪሣራ ስም የሚቀነሰው ተቀንሶ ቀሪው
ገንዘብ ሊመለስለት የሚገባ ስለመሆኑ

533. ጥቅምት 21/4 58119 ወ/ሮ ፋጡማ ጀማል 13 37 በተከራካሪዎች ፈቃድ ላይ በተመሰረተ አዋጅ
እና ሁኔታ በህግ ስልጣን ባላቸው የሸሪዓ ቁ.188/92
አቶ ዓሊ በከር ፍ/ቤቶች ክርክር ተካሂዶ በፍርድ ያለቀን አንቀፅ 4(2),
ጉዳይ በተመለከተ እንደ አዲስ በመደበኛ 5(4)

167
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ፍ/ቤት ክስ ሊቀርብ የማይችል ስለመሆኑ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ


ህገ መንግስት
አንቀፅ 78(5),
34(5)
534. ሚያዚያ 9/2004 73696 ወ/ሪት ሃና አበባው 13 39 በህጉ አግባብ ሊሟላ የሚገባው የዳኞች የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ቁጥር ባልተሟላበት ሁኔታ የሚሰጥ ህ/ቁ. 73,337
አቶ አብዱ ይመር ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ እንደተሰጠ
የማይቆጠርና ህጋዊ ውጤት ሊኖረው
የማይችል ስለመሆኑ፣
535. ሰኔ 2/2005 81275 ወ/ሮ ዘምዘም ወንድሙ 15 98 አንድን ጉዳይ በተመለከተ ተከራካሪ ወገኖች የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በየበኩላቸው በተለያዩ ፍ/ቤቶች (ችሎቶች) ህ/ቁ.
አቶ አብዲሰቡር አብዱሰመድ አንድ አይነት ወይም ተመሳሳይ የሆኑ 8(1),11,244,
ክሶች ባቀረቡ ግዜ (የክርክሮቹ ደረጃ 245
ምንም ይሁን ምን) ክሶቹ ተጣምረው
ታይተው ሊወሠኑ የሚገባ ስለመሆኑ፣

536. የካቲት 29/2005 83915 አቶ ዩሐንስ በቀለ 15 133 የክስ አቀራረብ ሥርዓቱን አሟልቶ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ያልቀረበ ክስን ፍ/ቤቶች ሌላኛውን ወገን ቁ. 33, 80,
የቦንጋ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ሳይጠሩ ለመዝጋት ስለመቻላቸው፣ 222, 225,
226 እና 231
537. የካትት 25/2005 42501 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 15 136 የማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም ክስ ጋር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በተያያዘ ክርክር ቀርቦ ፍርድ ከተሰጠ በኋላ 1195,1196
የአስር አለቃ ደምሴ ዳምጤ በክርክሩ ተሣታፊ የነበረ ወገን ንብረቱን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

168
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወራሾች (ሶስት ሰዎች) አስመልክቶ ተሰጥቶ የነበረው የባለቤትነት ህ/ቁ.


ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መክኗል በሚል 6,358,378
የሚያቀርበው አዲስ ክስ ተቀባይነት የሌለው የኢፌዴሪ ህገ
ስለመሆኑና በፍርዱ መሠረት የተጀመረው መንግስት
አፈፃፀም ሂደትን ለማስቆም የማይቻል አንቀጽ
ስለመሆኑ፣ 78(1),
79(1)(4) ,
37
538. ግንቦት 23/2005 86454 ወ/ት ፍሬወይኒ አለም (ሶስት 15 169 በአንድ የቀረበ ክስ በተከሣሽነት የተሰየመ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች) ወገን በከሳሽ ከቀረበበት ክስ ጋር በተገናኘ ህ/ቁ. 234(1)
እና ክስ በቀረበበት ንብረት (ጉዳይ) ጋር (ረ)(ሠ),
አቶ አለም መሐሪ በተያያዘ የሚያቀርበው የዳኝነት ጥያቄ 215(2),
በህጉ አግባብ የተከሣሽ ከሣሽነት ክሱን 235(2)
ተገቢውን ዳኝነት በመክፈል ያቀረበ ካልሆነ
በስተቀር ዳኝነት ሊሰጥ የማይችል
ስለመሆኑ፣

539. ሰኔ 18/2005 86510 ሙሉ ኤሌክሮኒክስ 15 173  ከሣሽ የሆነ ወገን የሚያቀርበውን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የዳኝነት ጥያቄ አይነትና መጠኑን በክሱ ህ/ቁ. 222,
እና ማመልከቻ በግልጽ በማስፈር ማቅረብ 234, 235,
ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ያለበት ስለመሆኑ፣ 236, 83,
ሆስፒታል /አ.አ/  ተከራካሪ የሆኑ ወገኖች በህግ 224, 182,
የተፈቀደን መፍትሔ ለማግኘት በግልጽ 241, 246-

169
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ዳኝነት መጠየቅ የሚገባቸው ስለመሆኑ፣ 248, 251,


 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 241 ድንጋጌ 255
መሠረታዊ ዓላማ ተከራካሪ ወገኖች
በጽሁፍ ያቀረቡት ክርክር ለማብራራት እና
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 246-248 መሠረት
ጭብጥ ለመመስረት እንዲያግዝ እንጂ
በጽሁፍ ማመልከቻ ላይ ያልሰፈረን
የዳኝነት ጥያቄ ተከራካሪዎች እንዲጠይቁ
የሚያስችል ስላለመሆኑ፣
540. የካቲት 26/2005 82234 አቶ አየለ መኮንን 15 224 የማይንቀሣቀስ ንብረት (ቤት) ሽያጭ ውል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ጋር በተገናኘ ሻጭ በውሉ መሠረት የቤቱን ህ/ቁ.
እነ ወ/ሮ ጦቢያው ወንድም ስመ-ንብረት የሚመለከተው አካል ወደ 231(1)(ሀ),
ገዛው (ስድስት ሰዎች) ገዢው ለማዞር እንዲችል በሚመለከተው 33(2-3),
ክፍል ቀርቦ ተገቢውን እንዲፈፀም በማለት 222, 224
ገዥ የሚያቀርበው ክስ የክስ ምክንያት
የለውም ሊባል የማይችል ስለመሆኑ፣

541. መስከረም 21/2006 87190 ቄስ ዳንኤል አርኬ 15 178 በፍ/ብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ትርጉም
እና የተመለከተው 60 ቀን የይግባኝ ማቅረቢያ
የኮልፌ ወንጌላዊት ግዜ ታሳቢ የሚያደርገው እና ተፈፃሚ
ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የሚሆነው ተከራካሪ ወገኖች ባሉበት ውሣኔ
መሰጠቱን ወይም ለውሣኔ የሚያበቃ
ክርክር የተደረገ መሆኑን ተረድተው

170
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቀርበው ለመከታተልና የዳኝነቱን ውጤት


ለመስማትና ለማወቅ ያልፈለጉትን ወይም
ደግሞ የተከራካሪዎችን የመደመጥ መብት
ማክበር ይቻል ዘንድ በህጉ በተዘረጋው
ሥርዓት መሠረት በአግባቡ ጥሪ
ተደርጐላቸው በጥሪው መሠረት
ክርክራቸውን በአግባቡ ለመምራት ባልቻሉ
ወገኖች ላይ ስለመሆኑ፣
542. መስከረም 24/2005 89893 ኮንቴክ ቢዝነስ 15 227 አንድ ፍርድ ቤት ክርክርን በሚሰማበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኃ/የተ/የግ/ማህበር ወቅት የሚሰጠው ጊዜያዊ አገልግሎት ህ/ቁ.
እና ያለው ትዕዛዝ (Interlocutory order) ላይ 320(3)(4)
አቶ ወልዱ ህሉፍ በመነጠል ክርክር የሚካሄድበት ዋናው
ጉዳይ ላይ ውሣኔ ከመስጠቱ በፊት ይግባኝ
ሊቀርብበት የሚችለው የተሰጠው ትእዛዝ
በባህሪው የሰውን መታሰር ወይም የንብረት
ማስተላለፍን ወይም ስም ማዞርን ጉዳይ
በተመለከተ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

543. ጥቅምት 19/2006 92454 አቶ ፍጽም ብርሃን ገ/ክርስቶስ 15 203 በችሎት በመገኘት ስልክን ማስጮህ ብሎም የወንጀል ህግ
እና ፍርድ በሚነበብበት ጊዜ በችሎት ዳኛው ቁጥር
ተጠሪ፡ የለም ሥነ-ሥርዓት እንዲይዝ ሲነገረው ችሎቱ 449(1)(ሀ)
በሥነ-ሥርዓት ያናግረኝ በማለት ያልተገባ
ባህሪ ማሣየት በችሎት መድፈር ወንጀል

171
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሊያስቀጣ የሚችል ተግባር ስለመሆኑ፣


የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 481

544. ታህሳስ 16/2006 91103 ዩቴክ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግ 15 206  ከወጪና ኪሣራ አወሣሠን ጋር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ማህበር በተገናኘ ከቅን ልቦና ውጪ ለክርክር ህ/ቁ. 462-
እና የተዳረገ ወገን የክርከሩ ረቺ መሆኑ 464
እነ የአቶ ፉአድ መሃመድ እስከታወቀ ድረስ ቅን ልቦና ከሌላው ወገን
እናት ወራሽ ወ/ሮ ማሪያም በክርክሩ ምክንያት ያወጣውን ወጪ
አብዱላሂ (ሁለት ) እንዲተካለት በሚል ውሣኔ ሊሰጥ የሚገባ
ስለመሆኑ፣
 የወጪና ኪሣራ ጥያቄን አስመልክቶ
ፍ/ቤቶች በመጠኑ ላይ ለመወሰን በህግ
ስልጣን የተሰጣቸው ስለመሆኑና ረቺ የሆነ
ወገን ሁል ግዜ ወጪና ኪሣራ
እንዲተካለት ሊወሰን ይገባል ለማለት
የማይቻል ስለመሆኑ፣

545. የካቲት 11/2006 93137 ወ/ሮ ብጥር ታገለ 15 231  የዳግም ዳኝነት (Review of የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና Judgement) ዓይነተኛ ዓላማ ተገቢ ህ/ቁ.
ወ/ሮ አገር ተሰማ ሁኔታዎችና ፍሬ ነገሮች ተሟልተው 6(1)(ሀ)(ለ)
መገኘታቸው ሲረጋገጥ በሀሰተኛ ማስረጃ፣ አዋጅ ቁ.
በመደለያና በመሰል ወንጀል ጠቀስ 25/88 አንቀጽ

172
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ድርጊቶች ምክንያት የተዛነፈን ፍትህ ወደ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ


ነበረበት መመለስ ስለመሆኑ፣ ህገ መንግስት
 የዳግም ዳኝነት ጥያቄ (አቤቱታ) ፍሬ አንቀጽ
ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን 80(3)(ሀ)
ተግባራት የሚከናወንበት በመሆኑ ጥያቄው
ለሰበር ችሎት በቀረበ ጊዜ ችሎት
አቤቱታውን ፍሬ ነገር የማጣራትና ማስረጃ
የመመዘን ስልጣን ላላቸው የስር ፍ/ቤቶች
ሊመራውና ሊያስተላልፈው በሚገባ
ስለመሆኑ፣
546. መጋቢት 10/2005 83771 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 15 235 በተከራካሪ ወገኖች ክርክር በሚካሄድበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ወቅት በፍ/ቤት ትእዛዝ በተከራካሪ ወገን ህ/ቁ. 136
እነ ወ/ሮ ዘነበች አለማየሁ ስም በባንክ የሚገኝ ገንዘብ ታግዶ እንዲቆይ
(ሁለት ሰዎች) ተደርጐ ትእዛዙ ፀንቶ በነበረበት ግዜ
በገንዘቡ ላይ ወለድ ሊታሰብ ይገባል ወይስ
አይገባም በሚል ክርክር የተነሣ እንደሆነ
ከጉዳዩ ልዩ ባህሪ ጋር በተገናኘ ፍ/ቤቶች
የልዩ አዋቂ ምስክርነትና የባለሙያ
ማብራሪያን አስቀርበው በማጣራት ሊወሰኑ
የሚገባ ስለመሆኑ፣

547. መጋቢት 22/2006 92043 ቱሌን ዩኒቨርሲቲ አሲስታንስ 16 2 አንድ ክስ እንደቀረበ የሚቆጠረው ክስ በፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/
ፕሮግራም ኢትዮጵያ የቀረበበት ጽሁፍ በፍ/ቤት በቀረበ ጊዜ ቁ. 213(1)

173
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በመሆኑ፡- ፣337 ፣338


እና የመስቀለኛ ይግባኝ ክርክር ስለሚመራበት ፣ 340(2)
የህግ አግባብ፣
ዶ/ር ዮዲት አብርሃም በተከራካሪ ወገኖች መካከል የሚቀርብን
መስቀለኛ ይግባኝን በተመለከተ በህግ
በግልፅ የተቀመጠ ድንጋጌ ባለመኖሩ
ምክንያት በመደበኛነት የተቀመጡት የስነ
ስርዓት ድንጋጌዎች ተፈፃሚ መሆን
ያለባቸው ስለመሆኑ፣መልስ ሠጪው ወገን
የሚያቀርበው ይግባኝ ማመልከቻ ግልባጭ
ለይግባኝ እንዲደርስ ሊደረግ የሚቻለው
ይግባኙ ያልተሰረዘ ከሆነ ብቻ ስለመሆኑ፣

548. ሰኔ 3/2006 91493 አቶ አየለ ሚናሞ 16 6 አንድን ሰው በመወከል በፍርድ ቤት ቀርቦ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ለመሟገት በህጉ የተቀመጠውን የዝምድና ህ/ቁ/
እና ደረጃ ወይም በህጉ የተቀመጡትን 58(ሀ)፣63
መስፈርቶች የሚያሟላ የውክልና ስልጣን
አቶ አሰፋ ባዩ የሚያስፈልግ ስለመሆኑ

549. ሚያዚያ 9/2006 94293 ሸዋ ንግድና ኢንዱስትሪ 16 10 በአንድ ክርክር ችሎት በመታየት ላይ ያለን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጉዳይ በሌላ ችሎት ተያያዥነት ባለው ህ/ቁ.247 እና
ጉዳይ ውሳኔ ተሠጥቶ ከሆነ ጉዳዩ 248
እና የቀረበለት ፍርድ ቤት የተላለፈውን ውሳኔ

174
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ አሸብር አበበ በአግባቡ በማጤን በጭብጥነት ሊይዘው


ስለሚችልበት አግባብ

550. መጋቢት 8/2006 95026 አቶ ዮናስ በቀለ 16 14 ከጭብጥ አያያዝ ጋር በተገናኘ በአንድ ወገን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ተቆጥሮ የቀረበን ማስረጃ ለጉዳዩ አግባብነት ሕ/ቁ/
እና የለውም በሚል ወይም ህጋዊ ተቀባይነት 255፣257፣25
አቶ ብርሃኑ ኩምሳ ባለው ሌላ ምክንያት መሰማት አይገባውም 8፣259
የሚል ግልፅ ትእዛዝ ሳይሰጥበት የክርክሩ
ጭብጥ በአንደኛው ወገን ማስረጃ ላይ ብቻ
ተመስርቶ ውሳኔ እንዲያገኝ መደረጉ ተገቢ
የክርክር አመራር ስርዓት ስለመሆኑ፣

551. ግንቦት 7/2006 95620 ወ/ሮ ኢትዮጵያ ንጉሴ 16 20 ተሻሽሎ በቀረበው ክስ ላይ ግራ ቀኙ መልስ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና እንዲሰጡበት ሳይደረግ እና የመከላከያ ህ/ቁ/
አዲስ ጡብ ማምረቻ ድርጅት መልሳቸውን ሳያቀርቡ ተሻሽሎ የቀረበውን 234(1)(ሠ)(
ክስ መሰረት አድርጎ ፍርድ መስጠት ተገቢ መ)፣91(1
ስላለመሆኑ፣
)
552. ሚያዚያ 6/2006 95649 ወ/ሮ ኢትዮጵያ ንጉሴ 16 25 በተከራካሪ ወገኖች በአንድ የመጨረሻ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ውሳኔ ላይ የእርማት አቤቱታ ሊቀርብ ሕ/ቁ. 208
አዲስ ጡብ ማምረቻ ድርጅት የሚችለው ውሳኔ ያረፈበት ነጥብ ላይ ብቻ
ስለመሆኑ፣

175
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

553. የካቲት 24/2006 91329 ወ/ሮ አስመረት ኃ/ሚካኤል 16 39 አንድ ክስ ሲቀርብ በክስ ማመልከቻው ላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
መገለፅ ከሚገባቸው ነገሮች መካከል አንዱ ሕ/ቁ8ዐ(2)፣2
እና የክሱ ምክንያት እና ለክሱ ምክንያት 13(1)፣216(1
እነ አቶ ተስፋዬ የሆኑት ነገሮችና እነዚሁ የተፈጠሩበት )፣222(1)(ረ)
ጥላሁን(ሦስት ሰዎች) ጊዜና ስፍራ ስለመሆኑ

554. ግንቦት 8/2006 93171 ወ/ሮ ሴቴ ከበደ 16 50 በውሳኔ በተቋጨ የክስ መዝገብ ላይ የክስ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ይዛወርልኝ አቤቱታ ለማቅረብ የማይቻል ሕ/ቁ. 31
እነ ወ/ሮ አስናቁ ፋንታዬ ስለመሆኑ
(ሦስት ሰዎች)
555. ሚያዚያ 7/2006 94302 ብርሃኑ አማረ ጠቅላላ ሕንፃ 16 53 -በፍርድ ቤት በሚደረግ ክርክር ስለዋናዎቹ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
ስራ ተቋራጭ ባለጉዳዮች በመሆን ሌሎች ሰዎች ቁ. 57፣
በተሟጋችነት ሊቀርቡ ስለሚችሉበት 58(1)፣
እና ስርዓት፣ በህጉ የተቀመጠውን መስፈርት 60፣61፣62፣
አሟልቶ አለመገኘት የሚያስከትለው ህጋዊ 63 እና
ፋርማ ብርብር ኃላፊነቱ ውጤት 197(1)
የተወሰነ የግል ማህበር
556. ሚያዚያ 24/2006 92903 ወ/ሮ ስላስ ረዳ 16 66 ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በሚሰጠው ፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ
እና የፍርድ ውሳኔ የመጀመሪያውን ደረጃ ፍርድ 182(1)፣348(
1. ወ/ሮ ለተሚካኤል ቤት ፍርድን ካሻሻለው ወይም የለወጠው 1)
ገ/ሐዋሪያት እንደሆነ በትችቱ ላይ ለይግባኝ ባዩ
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ የሚገባውን ዳኝነት ዘርዝሮ መግለፅ ያለበት
ስለመሆኑ

176
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

557. ሐምሌ 17/2006 93987 እነ አቶ ዳንኤል ወንዳፈራ 16 194 በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 358 መመዘኛ የሚያሟላ በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/
(ሁለት ሰዎች) አቤቱታ አቅራቢ (ፍርድ ተቃዋሚ) ቁ 358
እና የሚቃወመው ፍርድ በይግባኝ ያልተሻረ
እነ ወ/ሮ አስናቀች ቦጋለ (ዋጋ ያለው) እና ያልተፈፀመ መሆን
(አራት ሰዎች) ያለበት ስለመሆኑ፣
558. መጋቢት 24/2005 77983 እነ አቶ እንድሪስ አደም 15 181  በፍ/ብሔር ክርክር ማስረጃ የሚሰማውና ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ
(አምስት ሰዎች) ፍሬ ነገሩ እንዲነጠር የሚደረገውም /ቁ.223¸234¸
እና በማስረጃ የሚነጥረው ፍሬ ነገር ለዳኝነት 137(3)¸145¸
ወ/ሮ አስናቀች ጥላሁን አሰጣጡ እጅጉን አስፈላጊና የግድ ሆኖ 256,136-
ሲገኝ ስለመሆኑ፣ 138,246,248
 ማስረጃ እንዲሠማ የሚፈልግ ወገን
ማስረጃው የሚሰማበትን ነጥብ ለይቶ
የማስረጃውን አይነትና የሚገኝበትን ቦታ
ሁሉ በመጥቀስና በእጁ ላይ ያለውንም
አያይዞ ማቅረብ ያለበት ስለመሆኑ፣

559. ጥቅምት 25/2007 93239 አቶ አበበ ክብረት ሚስትና 17 5 ተከራካሪ ወገኖች ለፍ/ቤት የሒሳብ አጣሪ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/
ወራሾች እና ይሾምልን የሚል አቤቱታ ሲያቀርቡ ቁ. 277(1)(2)
ወ/ሮ ብርሀኑ መኮንን (አስር በሒሳብ አጣሪዎች ሪፖርት አለመስማማት ፣የፍታብሔር
ሰዎች) ቢኖር እንኳ ጉዳዩ የንግድ ህጉንና ህግ ቁጥር
የፍታብሔር ሥነ ስርዓቱን መሠረት 3312
በማድረግ ውሣኔ በዛው በኩል እንደሚሠጥ
በግልጽ ከተስማሙ ይህ ግልጽ ስምምነት

177
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ባለበት ሁኔታ የሒሳብ አጣሪዎች የስራ


ክንውን ግድፈት አለበት በማለት ጉዳዩን
ወደ ፍርድ ቤት የሚያቀርቡበት ህጋዊ
ምክንያት የሌለ ስለመሆኑ፣
560. ጥር 19/2007 100631 ሮፓክ ነዋሪዎች ማህበር 17 7 በህግና በሚመለከተው መንግስት አካል ፍትሐ ብሔር
እና እውቅና የተቋቋሙ ማህበራት ህግ ቁጥር
ሮፓክ ኢ/ኃ/የ/የግ/ማህበር የተቋቋሙበትን አላማ 454(1)
ለማሳካት፣የአባላታቸውን መብትና ጥቅም የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
ለማስከበር ፍ/ቤት፣ለግልግል ተቋም ወይም ቁ. 35
ለሌሎች የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጣቸው አዋጅ ቁጥር
አካላት የዳኝነት ጥያቄ የማቅረብ መብት 62/2001
ያላቸው ስለመሆኑ፣ አንቀፅ
55፣110
561. መስከረም 1/2007 94511 እነ ወ/ሮ ብዙ ሰንበታ 17 13 በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 74(2) መሰረት ፍ/ቤቱ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
(ሁለት ሰዎች) የተዘጋን የይግባኝ አቤቱታን እንደገና ቁ 74(2)
እና ስለሚያይበት አግባብ፣
አቶ ታደሰ ሰንበታ
562. መጋቢት 16/2007 94713 እነ ህፃን ሰኢድ ዘውዴ(ሦስት 17 16 የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ የፍ/ብሔር ሥነ- የፍ/ሥ/ሥ/ሕ.
ሰዎች) ስርዓት ህጉ በሚያዘው መሰረት ሥርዓቱን ቁ
እና ጠብቆ ያልቀረበ ከሆነ ዳኝነት ሊሰጥበት 234(1)፣(2)
እነ ወ/ሮ ጥሩ ሰው ሞሳ (9 የማይችል ስለመሆኑ፣
ሰዎች)
563. መጋቢት 16/2007 97217 አቶ ባካፋ አንለይ 17 21 አንድ ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት (ሰበር ሰሚ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/

178
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ችሎት )የሥር ፍ/ቤት ጉዳዮን አግባብነት ቁ 137(3)


አቶ ቴዎድሮስ አንለይ ባላቸው ማስረጃዎች ሁሉ አጣርቶ እና 256
እንዲወስን ብሎ አንድን ጉዳይ ሲመልስ
ስለማስረጃ አቀራረብ በህጉ የተመለከቱትን
ድንጋጌዎችን ሁሉ ባላገናዘበ መልኩ
ማስረጃ ይቅረብ ማለት ስላለመሆኑ፡-
ለአንድ ጉዳይ አግባብነት ያላቸው
ማስረጃዎች መቅረብ ያለባቸው ለህጉ
የተዘረጋውን ሥርዓት ጠብቀው ሊሆን
የሚገባ ስለመሆኑና ተገቢውን የማስረጃ
አቀራረብ ሥርዓት ሳይጠብቅ የሚቀርብ
ማስረጃ ግን ዋጋ ሊሰጠው የማይገባና
ውድቅ ሊደረግ የሚገባ ስለመሆኑ፣
564. ሕዳር 8/2007 97094 ወ/ሮ አስቴር አምባው 17 28 በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት የፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ.
እና አለን ብለው ተቃውሞ የሚያቀርቡ ሠዎች 418/3/ እና
እነ አቶ አበባው ክፍሌ/ሁለት በንብረቱ ላይ ያላቸውን የቀዳሚነት መብት የፍህ/ቁ
ሰዎች/ ወይም ባለይዞታነት ለማረጋገጥ በጽሁፍ 1193/1//2/
ማስረጃ ብቻ ሳይወሠኑ ሌላ ማስረጃም
ሊያቀርቡ የሚችሉ ስለመሆኑ፣
565. ጥቅምት 28/2007 95587 ወ/ሮ ሀዋ በከር እና 17 31 በሞተ ሰው ስም ቀደም ብሎ የተሰጠን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ አቶ ቶፊቅ መሐመድ ውክልና በመያዝ የሚቀርብ ክስ ፣የሚደረግ 2232(1)
(ሁለት ሰዎች) ክርክር እና የሚሰጥ ውሣኔ እንዳልቀረበ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ውሣኔም እንዳልተሰጠ የሚቆጠር ህ/ቁ. 57

179
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ፣
566. መጋቢት 4/2007 101632 አቢሲኒያ ባንክ 17 38 ሌሎች ሰዎች በሚከራከሩበት መዝገብ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
እና ለክርክሩ መነሻ ከሆነው ንብረት ውስጥ ቁ158 እና
ወ/ሮ ዘይቱ ከማል በአንደኛ ወገን ጠያቂነት የታገደን ንብረት የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
ሌላ ሶስተኛ ወገን ለሌላ እዳ አፈፃፀም ቁ. 320(3)
ንብረቱን ሥለምፈልገው በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ
158 መሰረት የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ
ይነሳልኝ ብሎ አቤቱታ አቅርቦ ዕግዱ ሊነሳ
አይገባም ተብሎበሚሰጠው ብይን ላይ
ይግባኝ በሚጠየቅበት ወቅት ከስረ ነገር
ውሳኔ በፊት ይግባኝ የሚባልበት አይደለም
ሊባል የማይቻል ስለመሆኑ፡-
567. መጋቢት 17/2007 103781 ወ/ሮ አስካለ አሽኔ 17 41 በፍርድ የተከለለከለ ሰው የፍቺ ጥያቄ
እና ስለሚያቀርብበት አግባብ
አቶ ታምራት ተስፋዬ
568. ግንቦት 21 ቀን 2007 99642 ቴራ ኮንስትራክሽን 18 75 ለክርክሩ መነሻ የሆኑ እና በተከሳሽ እጅ የፍ/ሥ/ሥ/ህ/
ዓ.ም እና የሚገኙ ንብረቶች እንዳይሸጡ፣ ቁ 151
አቶ ሚካኤል ነገሠ እንዳይለወጡና በማንኛውም መንገድ ለ3ኛ
ወገን እንዳይተላለፍ በታገዱበት ሁኔታና
ተከሳሽ በንብረቶች ላይ ጉዳት
እንደሚያደርስ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ
ተከሳሽን ተጨማሪ ዋስ አቅርብ ማለት
አግባብነት የሌለውና የስነ ስርዓት ህጉን

180
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ዓላማ ያላገናዘበ ስለመሆኑ፣


569. መጋቢት 30 ቀን 2007 101345 አቶ ፀጋዬ ብርሃኑ 18 83 በመርህ ደረጃ በህግ አግባብ የተቋቋመ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
ዓ.ም እና ፍ/ቤት የሠጠው ውሳኔ በህግ አግባብ ቁ
ወ/ሮ መሠረት ተገኝ በተቋቋመ የበላይ ፍ/ቤት በህጉ በተዘረጋው 378፣372፣39
ስርዓት እስካልተለወጠ ድረስ 2
የማይፈጸምበት ምክንያት የሌለ ስለመሆኑ፣

570. ሐምሌ 28 ቀን 2007 98593 አቶ ክንፈ ወልደሰንበት 18 96 በወጪና ኪሳራ ጉዳይ በተሰጠ ውሳኔ ላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ዓ.ም እና በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሚሰጠው ቁ. 466
እነ አቶ ስለሺ በቀለ (ሰበት ውሳኔ የመጨረሻ ስለመሆኑ
ሰዎች)
571. ቀን 29/11/2007 ዓ.ም 111599 እነ አቶ መላኩ ካሳዬ 18 100 በካሳ ጉዳይ ካሳ የጠየቀው ወገን ገንዘቡን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በማስረጃ ባላረጋገጠበት ሁኔታ ሌላኛው ሕ/ቁ. 83
ወ/ሮ ሱሲ አሲ ተከሳሽ ወገን ዝም በማለቱ ብቻ እንዳመነ
ተቆጥሮ የሚሰጥ ውሣኔ ተገቢ ያለመሆኑ፣
572. ሐምሌ 14 ቀን 2007 102543 ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 18 104 የአንድ ክስ ዝርዝር ይዘቱ ሳይታይ እርስቱ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ዓ.ም. አስተዳደር ፅ/ቤት ብቻ ታይቶ የፍርድ ቤት የሥረ ነገር ሕ/ቁጥር 9
እና ዳኝነት የሚወሰንበት የሕግ አግባብ የሌለ እና 231(ለ)
ወ/ሮ አሰለፈች ወልዴ ስለመሆኑ
ስልጣን ሳይኖር የተሰጠ ውሳኔ ስርዓቱን
ጠብቆ አቤቱታ እስከቀረበበት ድረስ ሊፀና
የማይገባው ስለመሆኑ

181
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

5. የውል ህግ

5.1 ጠቅላላ የውል ህግ ድንጋጌዎችን በተመለከተ

573. ሐምሌ 19/1997 17068 የኪራይ ቤቶች አስተዳደር 1 55 በህግ ግምት የሚሸፈንን የፍሬነገር ክርክር የፍ/ብ/ህ/ቁ.18
ድርጅት በሚመለከት ተከራካሪ ወገኖች ባያነሱትም 562ዐ24
እና ፍ/ቤቱ የህግ ግምቱን ተፈፃሚ ስለማድረጉ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሚ/ር ቢሮ ኒአቲክፖ ህ/ቁ. 89
574. ሐምሌ 29/1997 17191 ወ/ሮ አስቴር አርአያ እና 1 77 በአንዳንድ ውሎች የተመለከተን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አቶ ግርማ ወይጆ የአገልግሎት ክፍያ መጠን ለመቀነስ ፍ/ቤት 1711 1731
ስላለው ስልጣን 1676(2)
2635 264ዐ
2646
575. ጥቅምተ 16/1998 16896 ዘምዘም ኃላፊነቱ የተወሰነ 2 75 የተዋዋዮች በውሉ አለመግባባት ሲፈጠርና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
የግል ማህበር ጉዳዩን በገላጋይ ዳኞች እንዲታይ 17111731(1
እና ሲስማሙ ፍ/ቤት ይህንን ስምምነት )
የኢሊባቦር ዞን ትምህርት ማስፈፀም ያለበት ስለመሆኑ
መምሪያ

576. ሚያዚያ 18/1999 18768 ወ/ሮ አከሚቱ ግዛቸው እና 4 37 የውል አብዛኛው ግዴታ በተፈፀመ ጊዜ 1771/1/፣
ወ/ር ዝናሽ ሀይሌ የተወሰነ ቀሪ ገንዘብ አለመከፈሉ ውሉን 1785/2/ እና

182
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ለማፍረስ የሚያበቃ መሰረታዊ የሆነ ግዴታ 1789


መጣስ የሚያሰኝ ስላለመሆኑ

577. ሕዳር 5/2000 26399 አቶ ኃ/ማርያም ባዩ እና እነ 5 26 የውክልና ስልጣኑ ቀሪ ከተደረገበት የፍ/ብ/ህ/ቁ.


አቶ ሣሙኤል ጐሣዬ እንደራሴ ጋር በቅን ልቦና ውል ፈፅመው 18ዐ8 1816
(አምስት ሰዎች) በተገኙ ጊዜ ውሉ እንዲፈርስ ላይወሰን 2191(2),
የሚችልበት አግባብ 2193

578. ጥቅምት 14/1998 17077 ዝቋላ ስቲል ሮሊንግ ሚል 1 107 የዕዳ መክፈያ ጊዜ ካለፈ በኋላ ባለገንዘቡ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ለባለዕዳው የሚያደረገው የዕዳ ክፍያ ጊዜ 1928(1)እና(2
አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ማራዘም ዋሱን ከዋስትናው ነፃ )
የሚያደርገው ስላለመሆኑ

579. ጥቅምት 29/1998 15551 ዮናይትድ ቴክኒካል 1 111 ውል እንዲፈርስ ከተወሰነ በኋላ ተዋዋዮች የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኢኩፕመንት ኩባንያ ወደነበሩብት እንዲመለሱ የሚወሰነው 1716(1)
እና በውሉ መሰረት የተሰራውን ስራ ለማፍረስ 18151816
የኢትዮጵያ መተርና የማይቻል ወይም አስቸጋሪ ካልሆነ እና 1817
መሐንደስነት ኩባንያ ስለመሆኑ

580. መጋቢት 13/1999 15662 የኢት/ልማት ባንክ 4 25 ውለታዎች ግልጽ በሆኑ ጊዜ ዳኞች ግልጽ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ከሆነው በመራቅ የተዋዋዮች ፈቃድ ምን 22981733
ሐዲ አብዲራህማን ቴሊሳ እንደነበር ለመተርጐም ስላለመቻላቸው

183
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

581. ሐምሌ 3/1999 21355 አንበሳ የከተማ አውቶብስ 5 35 የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና የሰጠ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አገልግሎት ድርጅት ወገን ከዋናው ውል አለመፅናት ጋር 1923(2)
እና በተያያዘ የዋስትና ውሉ እንዲፈርስ
አንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ ሊጠይቅ የሚችልበት አግባብ

582. ጥቅምት 5/2000 25115 አቶ ማሞ ጐበና እና 5 39 ተራ ዋስ የሆነ ሰው ከባለዕዳው ጋር ትርጉም


አቶ ወርቅነህ ተክለማርያም ተጣምሮ ክስ በቀረበበት ጊዜ ከገባው
የዋስትና ግዴታ ሙሉ በሙሉ ከኃላፊነት
ነፃ ሊደረግ የሚችለው ዋናው ባለዕዳ
ግዴታውን ለባለገንዘቡ ከመወጣቱ ጋር
በተያያዘ ስለመሆኑ
583. ሕዳር 11/2000 24574 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ 5 79 በግልፅ ዳኝነት ተጠይቆበት ውሣኔ ትርጉም
ተ/ቤ/መ/ፖ/ጠ/ጽ/ቤት ሳይሰጥበት የታለፈ ጉዳይ እንደተነፈገ
እና ይቆጠራል የሚለው የሥነ- ሥርዓት ህግ
አቶ ይትባረክ ሣህሉ ድንጋጌ ሊተረጐም የሚችልበት አግባብ
584. መጋቢት 25/2000 25434 የአዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ 5 83 በውል ውስጥ አጠራጣሪና ግልፅነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ባለስልጣን የጐደላቸው ጉዳዬች በፍ/ብ/ህ/ቁ.1738 1738
እና መሠረት እልባት ሊሰጣቸው የሚገባ
ፋሬተርስ ኢንተርናሽናል ስለመሆኑ
ኃ/የተ/የግል ማህበር
585. ጥቅምት 19/2000 26565 ግሎባል ኢንሹራንስ /አ.ማ/ 5 88 ሊፈጠር ወይም ሊከሰት እንደሚችል ቀድሞ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ሊገመት ወይም ሊታሰብና ጥንቃቄ ህ/ቁ.
ንብ ትራንስፖርት /አ.ማ/ ሊደረግበት የሚቻል ሁኔታ ድንገተኛ ደራሽ 1792(2)

184
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቢሆን እንኳ ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ


(Force majeure) ተብሎ የማይወሰድ
ስለመሆኑ

586. መጋቢት 09/2000 29369 በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር 5 94  የባለዕዳው ቀጥተኛ የውል ፈፃሚነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኢንስቲትዩት የሆለታ የግብርና ከውሉ ባህሪ አኳያ ማስፈፀም አለመቻል 1771(1) እና
ምርምር ማዕከል ውሉ እንዲሰረዝ መጠየቅ ሳያስፈልግ (2)
እና ኪሣራ ካለ መጠየቅ ስለመቻሉ
አቶ ተመስገን አድነው  በውል መሠረት ግዴታውን ያልተወጣ
ወገንን አስገድዶ ለማስፈፀም የማይቻል
በሆነ ጊዜ በውሉ ግዴታውን የተወጣው
ወገን ውሉ ባለመፈፀሙ ምክንያት
የደረሰውን ኪሣራ ለመጠየቅ ስለመቻሉ

587. ሚያዚያ 09/2000 30947 የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን 5 80 የስልክ ክፍያ እንዲከፈል ለተገልጋይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኮርፖሬሽን እና አቶ ሲሳይ የተሰጠ ማስታወቂያ ክፍያው እንዲከፈል 1901
ጥላሁን ለማድረግ እንጂ ክፍያውን ላለመፈፀም
ምክንያት ሊሆን አለመቻሉ

588. ሚያዚያ 09/2000 31480 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና እና 5 102 ለአቅመ አዳም ካልደረሰ ልጅ ጋር የሚደረግ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አቶ መሐመድ የመያዛ ውል ተፈፃሚ የማይሆን ስለመሆኑ 2187/1

589. ታህሳስ 17/2000 12719 ሉክሰር የቱሪስትና የጉዞ 7 2 በሁለት ወገኖች መካከል የተፈረመ ሰነድን የፍ/ብ/ህ/ቁ.

185
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወኪል ኃላ/የተ/የግ/ማህበር እንደ ህጋዊ ስምምነት ለመውሰድ የፈራሚ 1734,


እና ወገኖችን ሃሳብና ፍላጐት መመርመር 1952/1/
ብሩኔይስ ኃ/የተ/የግ/ማኀበር አስፈላጊ ስለመሆኑ

590. ሐምሌ 24/1999 20232 አቶ ትዕግስቱ ብዛ 7 9 የሚተላለፉ የገንዘብ ሰነዶች የተዋዋይ የንግድ ህግ
እና ወገኖች መብትና ግዴታዎች ቁ. 715,
አቶ ይሃ ይብሬ የሚፈጠሩባቸውና የሚረጋገጡባቸው የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
በመሆናቸው የውል ህግ መሰረታዊ 1706, 1679
ድንጋጌዎች መሟላታቸው አስፈላጊ ሁኔታ
ስለመሆኑ

591. ጥቅምተ 28/2000 22448 ኦርቢስ የንግድና ቴክኒክ ክፍል 7 12 ፍርድ እንዲፈፀም ለመጠየቅ ችሎታ ያለው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አ/ማህበር ፍርድ የተፈረደለት ሰው /ወገን/ ብቻ ህ/ቁ. 378/1/
እና ስለመሆኑ
አቶ ሙሉነህ ካሰ
592. ታሕሳስ 8/2000 24974 እነ አቶ ፈቃዱ ደሬሌ (ሁለት 7 132 በውል ከተገባ ግዴታ አመዛኙ ክፍል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሰዎች) ተፈፀመ ወይም/እና አይነተኛ የሆነ የውል 1771,1784,
እና መጣስ ተከስቷል ለማለት ባልተቻለ ጊዜ 1785
እነ አቶ ንጉሴ ወርቁ ውል እንዲሰረዝ ለመወሰን የማይቻል
(ሁለት ሰዎች) ስለመሆኑ

593. የካቲት 18/2000 26996 አቶ በቀለ ደቦጭ 7 140 ውል የተደረገበት ጉዳይ ሊፈፀም የማይችል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ሆኖ በተገኘ ጊዜ ተዋዋይ ወገኖችን ወደ 1715, 1815

186
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ ወ/ሮ አዛለች ደሣለኝ ነበሩበት ቦታ የመመለስ ውጤት ያለው


(ሰባት ሰዎች) ስለመሆኑ

594. ታህሳስ 8/2000 27349 ብሔራዊ የኢትዮጵያ 7 146 ተዋዋይ ወገኖች በመካከላቸው የሚፈጠርን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኢንሹራንስ ኪባንያ አለመግባባት በስምምነት ወይም ደግሞ 1765,
እና በአስታራቂ አማካኝነት ለመፍታት 1731/1/
ዘላቂ ግብርና ተሐድሶ የተስማሙ ከሆነ ይኼው ስምምነት
ኮሚሽን ተፈፃሚ መሆን ያለበት ስለመሆኑ

595. ሚያዚያ 7/2000 31223 ወ/ሮ ለምለም መኩሪያ 7 158 ውል ግልፅ በሆነበት ጊዜ ዳኞች ግልፅ ሆኖ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ከሚሰማው በመራቅ ውልን መተርጎም 1733
ወ/ሮ ሙሉእመቤት ጌታሁን እንደማይችሉ

596. የካቲት 11/2000 31640 አቶ ገረመው ግዛው 7 166 በውል ግዴታ ውስጥ ባለዕዳ የሆነ ወገን የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና የጉዳት ኪሳራ ከፋይ የሚሆነው ውልን 1771
አቶ ፈቃዱ ያደቴ አሟልቶ ሳይፈፅም ሲቀር ወይም ውሉን
ከስምምነት ውጪ አዘግይቶ ሲፈፅም
ስለመሆኑ
597. ጥቅምት 6/2001 35472 አቶ መሐመድ ካሣሁን 8 291 የደረሰው ወይም ይደርሣል ተብሎ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና የሚጠበቀው ኪሣራ በጉዳት ኪሣራ ሊካስ 1776
አቶ ሰለሐዲን ኑር የሚችል በሆነ ጊዜ ውሉን አስገድዶ
ለማስፈፀም የማይቻል ስለመሆኑ

187
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

598. ጥቅምት 11/2001 34803 መ/ር መኳንንት ወረደ እና 8 294 የፍ/ብ/ህ/ቁ.1723”ን” መስፈርት አላሟላም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ መስከረም ዳኛው (አራት በሚል ውል እንዲፈርስ የተደረገ እንደሆነ 17231815
ሰዎች) ተዋዋይ ወገኖች ወደነበሩበት እንዲመለሱ
ውሣኔ ሊሰጥ የሚገባ ስለመሆኑ

599. ሕዳር 16/2001 33473 ወ/ሮ ሃርሴማ ሰለሞን እና 8 322 በአሰሪ ወይም በ3ኛ ወገን ወጪ ትርጉም
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ትምህርትን ተከታትሎ ለማገልገል በሚል
የተገባን ውል (ስምምነት) የጣሰ ሰው
ግዴታውን በአማራጭ ሊወጣ የሚችል
ስለመሆኑ

600. መጋቢት 24/2001 39568 አቶ ሸንቁጤ ተ/ማርያም 8 339 በውል ግንኙነት ውስጥ የራስን ግዴታ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ሳይወጡ ሌላው ወገን ግዴታውን 1757
አቶ ገብሬ ጐንጤ አልተወጣም በሚል የሚቀርብ ክስ
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ
601. ሐምሌ 07/2001 39336 ኒያላ ኢንሹራንስ አ/ማ እና 8 337 በህግ ፊት በማይፀና ውል አማካኝነት ትርጉም
እነ አዱኛ እጅጉ (ሁለት የተሣሠሩ ወገኖችን ወደ ነበሩበት ይመለሱ
ሰዎች) በሚል ውሣኔ መስጠት የሚቻለው
መመላለሱ አንደኛውን ወገን በእጅጉ
የሚጐዳ ወይም ከሌላኛው ያልተገባ ጥቅም
ሊያስገኝ የሚችል አለመሆኑ ሲረጋገጥ
ስለመሆኑ
602. ሕዳር 10/2002 42897 አቶ አየለ ሐብተየስ 10 110 ውል በተዋዋይ ወገኖች መካከል ሊኖር የፍ/ብ/ህ/ቁ.

188
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የሚገባውን የቅንነትና የመተማመን 1732(1)


እነ ሚ/ር ኖቼራ ጃካርሎ ግንኙነት መሠረት በማድረግና ጉዳዮቹ
(ሁለት ሰዎች) ውስጥ ያለውን ልማዳዊ ሥርዓት
በመከተል በቅን ልቦና ሊተረጐም የሚገባ
ስለመሆኑ

603. ሕዳር 15002 40947 አቶ መዝገቡ መድህኔ እና 10 113 ለጨረታ ማስከበሪያ በሚል የሚያዝ ገንዘብ ትርጉም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጨረታውን ባዘጋጀው አካል ሊወሰድ
የሚችለው ተወዳዳሪው ጨረታውን
ባሸነፈው መጠን ሆኖ በጨረታው መሠረት
ውል ለመፈፀም ፈቃደኛ ያልሆነ እንደሆነ
ስለመሆኑ
604. ታሕሳስ 6/2002 43825 የህፃን ኮከቤ ተረፈ ሞግዚትና 10 115 ተከራካሪ ወገኖች ባላነሱበት ሁኔታ ፍ/ቤት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አስተዳዳሪ የውል አፃፃፍ ሥርዓትን (ፎርማሊቲን) 17231808(2
እና መሠረት በማድረግ በግራ ቀኝ ወገኖች )
እነ አቶ አያሌው ካሳዬ መካከል የተካሄደን ውል ፈራሽ ነው በሚል
(ሁለት ሰዎች) የሚሰጠው ውሣኔ ተገቢነት የሌለው
ስለመሆኑ
605. ሚያዚያ 5/2002 47971 ወ/ሮ ጅቦኒ ቱና 10 157 በፍ/ብሔር ጉዳይ ህጋዊ ጥበቃ ሊደረግለት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚችል ዋስትና የሚደረግበት አግባብ 1922
ወ/ሮ ብርቂ ኢርክታ
606. ግንቦት 19/2002 49453 የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር 10 192 በአሰሪና ሠራተኛ መካከል በተደረገ
ኢንስቲቲዩት ስምምነት መሠረት አሰሪው ሠራተኛው

189
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና በውጭ አገር ትምህርቱን እንዲከታተል


አቶ ተፈሪ ማሞ ለማስቻል የሚያስፈልጉ ወጭዎችን
ደመወዝን ጨምሮ ለመክፈል ሠራተኛው
ደግሞ ትምህርቱን ሲያጠናቅቅ አሠሪውን
ለማገልገል ውል ገብቶ ሠራተኛው
ግዴታውን ለመፈፀም ያልቻለ በሆነ ጊዜ
አሠሪው የጉዳት ኪሣራ የመጠየቅ /
የመከፈል/ መብት ያለው ስለመሆኑ
607. ጥቅምት 16/2003 54249 ጌታሁን አበበ ቦጋለ 12 2 አግባብነት ካለው የመንግስት አካል ፈቃድ
እና ሳይኖር የከርሰ ምድር ቁፋሮ ሥራን
ሐሰን ገአስ ሁመድ ለመስራት የሚደረግ ውል ህጋዊና አስገዳጅ
ሊሆን የማይችል ስለመሆኑ
608. ጥቅምት 01/2003 40109 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 12 4 በህግ አግባብ ተመዝግቦ የሚገኝ የመያዣ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ውል ተጠቃሚ የሆነ ወገን በህግ 3058/1/ እና
አቶ ተክሌ ዋከኔ የተቀመጠው ጊዜ ከማለፉ በፊት ውሉ /2,/ 1632/2/
እንዲታደስለት ከጠየቀ የንብረቱ አስያዥ
ፈቃድ መኖሩ ሳይረጋገጥ ውሉ ሊታደስና
ሊመዘገብ ስለመቻሉ
609. የካቲት 7/2003 43226 ጌታ ትሬዲንግ 12 58  ውሎችን ህገ ወጥ ናቸው ወይም በህግ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተቀመጠውን መስፈርት አላሟሉም ህ/ቁ.
እና (Unlawful contracts or illegal 446,447
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ contracts) በሚል ለመለየት የሚቻልበት አዋጅ ቁ.
አግባብ እና የሚያስከትሉት ውጤት 97/90 አንቀጽ

190
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 በመያዣ ተይዟል በሚል ባለገንዘብ 6


በሆነ ባንክ በሐራጅ ንብረቱ የተሸጠበት አዋጅ ቁ.
ሰው ባንኩ ንብረቱን ለመሸጥ መብት 216/92
የለውም በሚል /ውሉ እንዲፈርስ/
የሚያቀርበው የመቃወም አቤቱታ በሁለት
ወር ጊዜ ውስጥ መቅረብ ያለበት ስለመሆኑ
610. ጥቅምት 29/2003 42150 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 12 7 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ
እና ከሚያስተዳድራቸው ቤቶች ጋር በተያያዘ
እነ አቶ ዳንኤል ካሣ /ሀያ በፍርድ ሃይል የኪራይ ውል እንዲዋዋል
ሁለት ሰዎች/ የሚደረግበት ህጋዊ ምክንያት የሌለ
ስለመሆኑ
611. ሕዳር 30/2003 47617 ቄስ ገ/ሚካኤል አለምነው 12 14 ውልን በተመለከተ በህግ የተቀመጠውን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ፎርም አልጠበቀም በሚል አቤቱታ 1808/2/
ወ/ሮ መልኬ ደምሴ ለማቅረብ ስለሚችለው ሰው /ወገን/

612. ሕዳር 2/2003 49041 የአ/አ ከተማ አስተዳደር ዋና 12 17 የዋስትና ግዴታን ቀሪ ለማድረግ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኦዲተር መ/ቤት የሚቻልበት አግባብ 1925/2/
እና
አቶ ኤሣው መዓዛ /ሦስት
ሰዎች/
613. ሕዳር 13/2003 52106 እነ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ 12 20 ከመኪና ሽያጭ ጋር በተገናኘ ሽያጩ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አ.ማ /ሁለት ሰዎች/ ከመከናወኑ በፊት በነበረ የፍ/ቤት እገዳ 2341/2/
እና መነሻነት ገዢው በባለቤትነት መብቱ 2281, 2336,

191
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ታደሰ አደሬ መገልገል ሳይችል ቢቀር በሻጩ ላይ 2329, 2360,


የሚኖር ኃላፊነትና የጉዳት ካሣውን 1802, 1790
በመወሰን በኩል የገዢው ተነፃፃሪ ግዴታ

614. ሕዳር 13/2003 53968 እነ የምስራቅ ወለጋ ገንዘብና 12 24 እቃን ለመግዛት በጨረታ ማስታወቂያ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ያወጣ ድርጅት ተወዳዳሪዎች በጨረታ ላይ 1695/2/
/ሁለት ሰዎች/ ከተነገረው የተለየን ዕቃ በማቅረብ
እና ከተወዳደሩ በኋላ ድርጅቱ ተወዳዳሪ የሆነው
አቶ ፀጋዬ ነጋ አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ ሞልቶ
ያቀረበውን እቃ መሰረት በማድረግ ውል
የተዋዋለ እንደሆነ ይህንኑ ውል ለመፈፀም
የሚገደድ ስለመሆኑ

615. ሕዳር 28/2003 54312 አቶ ሃይላይ ተክላይ 12 27 በማህበር አባላት ስምምነት የሚወጣ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ደንብን አስመልክቶ በማህበሩ አባላት 1676/1/
ውቁር የጨው አምራቾች መካከል ብሎም በማህበሩ እና በአባላት
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል መካከል የሚነሱ አለመግባባቶችን እልባት
ማህበር ለመስጠት በፍትሐብሔር ህጉ ውስጥ ስለ
ውሎች በጠቅላላው የተመለከቱት
ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ሊሆኑ የሚችሉ
ስለመሆኑ
616. ሕዳር 11/2003 55311 ወ/ሮ ብርሃኔ አጥናፉ 12 31 ውል ጋር በተያያዘ ተዋዋይ የሆነ ወገን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ውሉን የፈፀምኩት ተገድጄና ከፍላጐቴ 1706/1/,167

192
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኢንስፔክተር ዮሃንስ ተሲሳ ውጭ ነው በሚል የሚያደርገውን ክርክር 8/ሀ/,1809


ዳኞች (ፍ/ቤቶች) የዚህን ተዋዋይ ወገን
እድሜ፣ ጾታ፣ የተዋዋይ ወገኖችን ልዩ
ግንኙነት እና አጠቃላይ ተያያዥነት
ያላቸው አኳኋኖች ጭምር መሰረት
በማድረግ መወሰን ያለባቸው ስለመሆኑ
617. ሕዳር 1/2003 56368 ዶ/ር ሰለሞን ነጋሽ 12 37 ተዋዋይ ወገኖች በመካከላቸው ሊፈጠር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚችለውን አለመግባባት በግልግል ዳኝነት 1731
የባህርዳር ዩኒቨርስቲ ለመፍታት ከተስማሙ በኋላ አንደኛው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ወገን ፈቃደኛ ያልሆነ እንደሆነ ሌላኛው ህ/ቁ. 33/2/,
ተዋዋይ ስምምነቱ እንዲፈፀም ለፍ/ቤት 231
የሚያቀርበው አቤቱታ የክስ ምክንያት
የለውም ሊባል የሚችል ስላለመሆኑ
618. ሕዳር 14/2003 56682 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 12 39 የመያዣ ውል ስልጣን በተሰጠው አካል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ፊት ተደርጐ ለማስረጃነት ዋናውን ሰነድ 2011, 2008,
እነ አንዋር አብዱራህማን ማቅረብ ባልተቻለ ጊዜ የዋናው ሰነድ 2009
/ስምንት ሰዎች/ ግልባጭ ስለመሆኑ ሥልጣን በተሰጠው
አካል ተረጋግጦ የቀረበ የዋናው ሰነድ ኮፒ
እንደ በቂ ማስረጃ ሊወሰድ የሚገባ
ስለመሆኑ
619. ታህሳስ 12/2003 48857 የአዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ 12 42 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2024/ረ/ እና 2023 ለውሃ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ባለስልጣን ፍጆታ ክፍያ ተፈፃሚነት የሌላቸው 2023,
እና ስለመሆኑ 2024/ረ/

193
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የአዲስ አበባ ከተማ ክፍለ


ከተማ ቀበሌ 16/17
አስተዳደር ጽ/ቤት
620. የካቲት 7/2003 56794 አቶ ሳህሉ ሙሉጌታ 12 71 ውልን መሰረት በማድረግ ቀብድ የተቀበለ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ወገን የቀብዱን አጠፌታ በመክፈል ውሉ 1885/2/
እነ አቶ ሰለሞን ኤፍሬም እንዲፈርስ ለመጠየቅ ስለመቻሉ
/ሦስት ሰዎች
621. መጋቢት22/2003 57356 ወ/ሮ መሠረት በቀለ 12 98  በጽሁፍ እንዲደረጉ በህግ የተደነገጉ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የውል አይነቶች ህጋዊና የተሟሉ ናቸው 1723/1/,
ወ/ሮ ኤልሳ ሶሞኔላ ለማለት መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች 1727/2/,
/መስፈርቶች/ 2877
 የቤት ሽያጭ ውል ምስክር ሳይኖርበት
በውልና ማስረጃ ጽ/ቤት በመደረጉ ብቻ
ህጋዊና የሚፀና ነው ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ
622. ሚያዚያ 06/2003 58157 አቶ ዮሐንስ ታደሰ 12 107  ተዋዋይ ወገኖች ውል ለማድረግ ነፃ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ቢሆኑም ህግ የወሰናቸውና የከለከላቸውን 1716
ወ/ሮ አማረች መንገሻ ነገሮች ባለመገንዘብ /ባለማክበር/ የሚደረጉ
ውሎች የማይፀኑ እና የማይፈፀሙ
ስለመሆናቸው
 በመንግስትና በህዝብ መሬት ላይ
ግለሰቦች አንዱ ሰጪ ሌላው ደግሞ ተቀባይ
በመሆን የባለቤትነት መብት ሊመሰርቱ

194
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የማይችሉ ስለመሆኑ
623. ታህሳስ 25/2003 43379 አበበ አበጋዝ 12 150 ተዋዋይ የሆነ ወገን ወይም ጥቅም ያለው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ማናቸውም ሰው ውሉ የተደረገበት ጉዳይ 1808/2/
ጥሩነሽ ተክሌ ወይም ምክንያት ከህግ ውጪ ነው ወይም
ለህሊና ተቃራኒ ነው ወይም ለውሉ አፃፃፍ
የተደነገገው ፎርም አልጠበቀም የሚል
መከራከሪያ ምክንያት በማቅረብ ወሉ
እንዲሰረዝ ለመጠየቅ የሚችል ስለመሆኑ

624. ጥር 16/2004 71375 ዳሽን የህትመትና የንግድ 13 203 ውሎች በቃል፣ በተለመዱ ጠቅላላ የፍ/ብ/ህ/ቁ.16
ስራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር ምልክቶች ወይም ግዴታ ለመግባት 81(1
እና መፍቀድን በማያጠራጥር አሰራር
አቶ ፍስሐ ይሁን በማስታወቅ ሊደረጉ ስለመቻላቸው
625. ጥር 3/2004 57280 እነ ሴንትራል ቬኑ ኃላፊነቱ 13 189 ከውል መፈፀም ጋር በተገናኘ ተዋዋይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.17
የተወሰነ የግል ማህበር (አራት ወገኖች ውልን በተናጠል ለመሰረዝ 71, 1774,
ሰዎች) (unilateral cancellation of contract) 1757, 1787,
እና ስለሚችሉበት አግባብ 1785, 1786,
እነ አቶ ሰለሞን ከተማ 1789, 1788
(ሁለት ሰዎች)
626. ሚያዚያ 25/2004 69915 ሻምበል ይኩኖ ለገሠ እና 13 211 እንደ ውል አልተፈፀመልኝም በሚል የፍ/ብ/ህ/ቁ
አቶ መሐመድ በሽርና የጉዳት ኪሣራ ጥያቄ በቀረበ ጊዜ ፍ/ቤቶች 1771, 1802
ቤተሰቦቹ ጨው አምራች የጥያቄ አቅራቢውን ተነፃፃሪ የውል ግዴታ
ኃ/የተ/የግል ማህበር ግምት ውስጥ በማስገባት የጉዳት ኪሣራ

195
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሊወሰኑ የሚገባ ስለመሆኑ

627. ሰኔ 5/2004 66935 አቶ ሽመልስ አበራ 13 215 የፀና የውል ግዴታ የገባ ሰው ውሉ በፍርድ በፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና እንዲሰረዝ ለመጠየቅ የሚችለው ሌላኛው 1784
አቶ ጌታቸው አያልቄ ተዋዋይ ወገን ግዴታውን በአግባቡ 1785(2),(1)
ያልፈፀመ (ያልተወጣ) እንደሆነ ወይም
የፈፀመው ፍፁም ባልሆነ አኳኋን ከሆነ
ስለመሆኑ

628. ጥቅምት 19/2005 78398 እነ አቶ ሽፈራው ደጀኔ 14 54  በተዋዋይ ወገኖች በተደረገ የጽሁፍ የፍ/ብ/ህ/ቁ20
(ሁለት ሰዎች) ሰነድ ላይ የሚገኝ የስምምነት ቃል 05(1),1678(
እና እንዲሁም በሰነድ ላይ ስለተመለከተው ሐ),1719(2,1
አቶ ሲሳይ አበቡ (ስለተፃፈው) ቀን በተፈራራሚዎቹ 723)
መካከል ውሉ እምነት የሚጣልበት በቂ
ማስረጃ ነው በሚል ለመደምደም
የሚቻለው እንደ ውለታው አይነት
የጽሁፉ ውል አደራረግን በተመለከተ
የተደነገጉ ድንጋጌዎችን መሠረት
በማድረግ በተሟላ ሁኔታ የተዘጋጀና የያዘ
እንደሆነ ስለመሆኑ፣
 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል
ጋር በተገናኘ ውሉ በውል አዋዋይ ፊት
በህጉ አግባብ ባልተደረገበት ሁኔታ በውሉ

196
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ላይ የሠፈሩት ማናቸውም የውል ቃሎች


ያለ ቅድመ ሁኔታ እንዳሉ የሚታመኑና
በማናቸውም የሰው ምስክርነት ቃል
ማስተካከል አይቻልም ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ፣
 አንድ ውል በህግ ፊት የፀና ነው
እንዲባል በህግ ውሉ የሚደረግበትን
አግባብ በተመለከተ የተደነገጉ
ድንጋጌዎችን በተመለከተ የተደረገ ካልሆነ
በቀር ውሉን መሠረት በማድረግ
እንደውሉ ይፈፀምልኝ በሚል የሚቀርብ
አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣

629. ሚያዚያ 10/2005 84330 አቶ መንግስቱ ኦሾ 15 50  አንድን በጽሁፍ የተደረገ ውል ዋና የፍ/ብ/ህ/ቁ.


እና ሰነድ ጠፍቷል በማለት ክርክር በቀረበ ጊዜ 2011(1),200
እነ ወ/ሮ እመቤት ጥላሁን ፍ/ቤት በማስረጃነት በቀረበው የውሉ ሰነድ 3 ,1730(1)
(አምስት ሰዎች) ኮፒን ተቀብሎ በውሉ የተመለከቱትን
ምስክሮች ሊሰማ የሚገባው ጠፍቷል
የሚለው ወገን ዋናው ሰነድ ስለመጥፋቱ
በተመለከተ በአግባቡ ያስረዳ እንደሆነና
የውሉንም ኮፒ አግባብነት ያለው አካል
ዋናው የውል ሰነድ ጋር ትክክለኛነቱን
ያረጋገጠው እንደሆነ ስለመሆኑ፣

197
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 የምስክሮቹ ቃል ሊሰማ የሚገባውም


የውሉ ቃል ምን እንደሆነ ለማረጋገጥ
አስፈላጊ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ ብቻ
ስለመሆኑ፣

630. ግንቦት 19/2005 83674 ወ/ሮ እቴነሽ ካሳ 15 65 አንድ ውል (ስምምነት) ህግ በጽሑፍ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና እንዲሆን ሲያስገድድ ውሉ በጽሁፍ 1727,
ሀጂ ጀማል ይማም መደረግ ያለበት እና በተዋዋይ ወገኖችና 1728(3),
በሁለት ምስክሮች ፊርማ ሊረጋገጥ የሚገባ 2005
ስለመሆኑና መሀይማንና ማየት የተሳናቸው
ሰዎች የሚያደርጉት ውል በአዋዋይ
ወይም በዳኛ ፊት የተደረገ ካልሆነ በቀር
በውሉ የማይገደዱ ስለመሆኑ፣
631. ሐምሌ 3 ቀን 103541 ቢውቲ ግሪን ኃላፊነቱ 18 196 የማማከር የስራ ውል ልዩ ፎርም የፍ/ሕ/ቁ
2007ዓ.ም የተወሰነ የግ/ማህበር የሚያስፈልገው ሥለመሆኑ፡- 1719፣2612(
እና 1)፣1882
ቪክስ ሰመር ፍላወር
632. ሐምሌ 01 ቀን 2007 102778 ስማድል ኮሙኒኬሽን 18 204 በተዋዋይ ወገኖች የነበረን ውል አንዱ የፍ/ብ/ሕ/ቁጥ
ዓ/ም ተርሚናል ፋብሪካ ለሌላኛው የውል መለዋወጥ ጥያቄውን ርየፍ/ሕ/ቁ
ኃ.የተ.የግል ማህበር ማቅረቡ በፍሬ ነገር ደረጃ ሳይረጋገጥ 1684፣1722፣
እና ውሉ ተራዝሟል ሊባል የማያስችል 1678(ሐ))
አቶ የሺጥላ ደሳለኝ ስለመሆኑ፡-
የውሉ አጻጻፍ ፎርም ወይም ዓይነት በሕግ

198
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የታዘዘ ሆኖ እንደ ትዕዛዙ ባይፈጸም


ፈራሽነትን የሚያስከትል ስለመሆኑ፡-

5.2 የሽያጭ ህግ

633. ሚያዚያ 30/1999 21448 ወ/ሮ ጐርፌ ወርቅነህ እና 4 41 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ ወ/ሮ አበራሽ ዱባርጌ በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት ፊት መደረግ 1723 1727
(ሁለት ሰዎች) ያለበት ስለመሆኑ 2877 2878

634. ጥር 30/2002 21531 ኢትዮ ትሬዲንግ የንግድ ሥራ 7 17 እቃዎች ከውጭ በሚመጡበት ጊዜ የዕቃው ትርጉም
ማስፋፊያ እና የውሃ ሀብት ባለቤት አስፈላጊ ሰነዶችን በወቅቱ
ሚኒስቴር ባለማቅረቡ ለሚደርሰው ኪሳራ ተጠያቂ
ስለመሆኑ
635. ጥር 20/2002 30298 አቶ የሲወንድም አቡሕይ 7 26 ጠፋ የተባለ ሰው በተመለሰ ጊዜ ንብረቶቹ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የተሸጡ ከሆነ ለማግኘት መብት የሚኖረው 171(1)
አቶ አየነው ማለደ የንብረቶቹን የሸያጭ ዋጋ ስለመሆኑ

636. ሕዳር 26/2002 16455 ወ/ት አዜብ ሽፈራው እና 7 104 የቤት ቁጥር ባግባቡ በውል ላይ ትርጉም
ወ/ሮ ታየች ንጉሴ ያልተጠቀሰ የቤት ሽያጭ ውል የቤት
ባለቤትነት ማረጋገጫውን በማገናዘብ
የሚታይበት አግባብ ስለመኖሩ
637. ጥቅምት 5/2002 18380 አቶ ማሞ ደምሴ 7 108 ውል ይጽደቅልኝ በሚል ለፍ/ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

199
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የሚቀርብ አቤቱታ የክስ ምክንያት የሌለው ህ/ቁ.


እነ አቶ አያሌው ስለመሆኑ 231/1//ሀ/
ገ/እግዚአብሔር
(ሁለት ሰዎች)
638. የካቲት 18/2002 22860 ሰንላይት ኢንዱስትሪና 7 116 አንድ ግዴታ መኖሩን ለማስረዳት ህጉ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ማከፋፈያ ኩባንያ የተለየ ማስረጃ እንዲቀርብ ያዘዘ ካልሆነ 2002
እና በቀር ግዴታው መኖሩን በጽሁፍ፣
አቶ ካሣዬ ዘውደ በምስክር፣ በህሊና ግምት በተከራካሪው
ወገን እምነት ወይም በመሃላ ማስረዳት
የሚቻል ስለመሆኑ
639. ታህሳስ 1/2002 23331 ጀማል ሐሚድ 7 119 በህግ ፀንቶ ያለ የሽያጭ ውልን መሰረት ትርጉም
እና በማድረግ የተገኘ መብት ውሉ ፈራሽ
እነ ወ/ሮ ለተሃይማኖት ተክሌ እስካልተደረገ ድረስ የሚቀጥል ስለመሆኑ
(አምስት ሰዎች)
640. ታህሳስ 25/2002 23895 ሰላም የቴክኒክና 7 122 ገዥ በሽያች ውልየገዛው ዕቃ ጉድለት የፍ/ብ/ህ
የሙያ ማሰልጠኛ ማዕከል እና ያለበት መሆኑን በወቅቱ ካላሳወቅ በስተቀር ቁጥር
መኮንን ሉሌ የሽያጭ ውሉ ፈራሽ ሊሆን የማይገባ 2287፣2288፣
ስለመሆኑ 2991 እና
2292
641. ግንቦት 28/2002 24554 አቶ አይሸሹም 7 125 የቤት ሽያች ውል በፍርድ ቤት ተመዝግቦ ትርጉም
ጋተው እና እነ የ50 አለቃ በፀደቀበት ሁኔታ በቤቱ ላይ መብት አለኝ
ሞገስ ጽጌ የሚል ወገን ውሉን ባፀደቀው ፍርድ ቤት
መዝገብ ላይ ብቻ ተቃውሞ ማቅረብ

200
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚችል ስለመሆኑ
642. ሚያዚያ 9/2002 25165 አቶ እርቁ ጎዳ እና አቶ 7 136 ገዥ በቅን ልቦና ሻጭ ሚስት የሌላቸው ትርጉም
አህመድ አብዱልሐሚድ መሆኑን ከቀበሌ ፅ/ቤት አረጋግጦ
የፈፀመው ውል ፈራሽ ነው ሊባል
የማይቻል ስለመሆኑ
643. ግንቦት 7/2002 28233 አቶ ሙሂዲን ፋሪስ 7 115 በተዋዋይ ወገኖች መካከል የተደረገ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ስምምነት በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1723 መሰረት 1723,
አቶ እያሱ በዕደ የተሟላ አይደለም በሚል ውሣኔ ሲሰጥ 1720/1/,
ማርያም ተዋዋይ የነበሩ ወገኖች በፍ/ብ/ህ/ቁ 1815 1815
መሰረት ወደ ነበሩበት ቦታ እንዲመለሱ
መወሰን ያለበት ስለመሆኑ

644. ሚያዚያ 14/2002 31482 ወ/ሮ ዓለምነሽ ወ/አገኘሁ እና 7 122 በሶስተኛ ወገን ባልቀረበበት ሁኔታ ፍርድ
አቶ አባተ ተፈሪ ቤቱ ራሱ በሽያጭ የተላለፈው ቤት
በሶስተኛ ወገን የተመዘገበ ነው በማለት
አፈፃፀሙ ሊቀጥል አይገባም ለማለት
የማይችል ስለመሆኑ
645. የካቲት 4/2002 32222 አቶ መሐመድ ኢብራሂም እና 7 170 ያልነበረ ቤትን ሠርቶ ለማስተላለፍ በሚል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አቶ ታይደር ማች የሚደረግ ስምምነትን በተመለከተ 2876, 1723,
3019,
3020/2/
646. ግንቦት 21/2002 32899 ወ/ሮ አስካለ ማርያም ታደሰ 7 174 የመሬት አስተዳደር ባለስልጣን
እና የማይንቀሳቀስ ንብረቶችን በተመለከተ

201
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ተሾመ ካሣዬ የተደረገ የሽያጭ ውል ተቀብሎ


ከማይንቀሳቀስ ሀብት መዝገብ ላይ
ከማያያዝና ከመፃፍ በስተቀር የሽያጭ
ውሉን የማዋዋልና የማረጋገጥ ስልጣን
የሌለው ስለመሆኑ
647. ህዳር 23/2001 36740 አቶ አብዱልዋሐብ 8 316 የማይንቀሣቀስ ንብረት የሽያጭ ውል የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
ኢብራሂም እና ተደረገ የሚባለው በውል ውስጥ ያሉ 1723(1)
እነ ወ/ት መሰለች ከፍያለች ወገኖች በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት 2ዐ15(ሀ)
(ሁለት ሰዎች) ቀርበው የሽያጭ ውሉን ከተፈራረሙበት
ቀን ጀምሮ እንጂ የአስተዳደር ጉዳዩች
ተጣርቶ የመስሪያ ቤቱ ማህተም ካረፈበት
ቀን አንስቶ ስላለመሆኑ

648. ህዳር9/2001 36294 ወ/ሮ ሠናይት ገነሜ ገንታ 8 319 በማህበር በመደራጀት የተሠራ ቤትን የፍ/ብ/ህ/ቁ.17
እና ለሶስተኛ ወገን ከማስተላለፍ ጉዳይ ጋር 23
እነ በቀለ ገመዳ ዳኖ (ሁለት በተያያዘ የሚነሣ ክርክርን አስመልክቶ
ሰዎች) የፍ/ብ/ህ/ቁ 1723 ተፈፃሚነት የሌለው
ስለመሆኑ
649. ጥር 28/2001 34586 እና 9 151 ነገር ጋር በተያያዘ በቅን ልቦና ዋጋ ሰጥቶ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እነ ወ/ሮ ብርቅነሽ ሸዋረግ ስለመዋዋል የተመለከተው ድንጋጌ የንግድ 1161
(አራት ሰዎች) መደብርን በተመለከተ ተፈፃሚ ሊሆን የንግድ ሕግ
የሚችል ስለመሆኑ ቁ. 124
650. መጋቢት 22/2002 45545 ወ/ሮ ሸዋዬ ኑርዬ 10 154 ከእጅ በእጅ ሽያጭ ጋር በተያያዘ ገዢ የፍ/ብ/ህ/ቁ.

202
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የሸያጩን ዋጋ የከፈለበትን ደረሰኝ ይዞ 22662278(1


ምን አዩ ኃ/የተ/የግል ማህበር መገኘቱ የገዛውን ንብረት እንደተረከበ ) እና (2)
የሚያሳይ የመጨረሻ (conclusive) ማስረጃ
ነው ሊባል የማይቻል ስለመሆኑ

651. ሰኔ 28/2002 49326 ወ/ሮ እታፈራሁ ኃ/ማሪያም 10 168 የሽያጭ ውል በህግ የተቀመጠውን የአፃፃፍ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ሥርዓት ባለመከተሉ ፈራሽ ሲሆን ንብረት 1818
እነ መምህር በቀለ ታችበሌ የመመለስ ግዴታ ያለበት ወገን ንብረቱን
(ሁለት ሰዎች) ለውጦ ወይም በንብረቱ ላይ ወጪ
አውጥቶ ከሆነ ባወጣው ወጪ መጠን
ሊጠይቅ የሚችል ስለመሆኑ

652. ህዳር 13/2003 52106 እነ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ 12 20 ከመኪና ሽያጭ ጋር በተገናኘ ሽያጩ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አ.ማ /ሁለት ሰዎች/ ከመከናወኑ በፊት በነበረ የፍ/ቤት እገዳ 2341/2/
እና መነሻነት ገዢው በባለቤትነት መብቱ 2281, 2336,
አቶ ታደሰ አደሬ መገልገል ሳይችል ቢቀር በሻጩ ላይ 2329, 2360,
የሚኖር ኃላፊነትና የጉዳት ካሣውን 1802, 1790
በመወሰን በኩል የገዢው ተነፃፃሪ ግዴታ

653. ጥር 23/2003 49635 ሂጦስ የገበሬዎች የህብርት 12 46  የተሸጠለትን ነገር የተረከበ ገዢ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ስራ ማህበር የሽያጩን ዋጋ ወዲያውኑ የመክፈል ግዴታ 2278
እና ያለበት ስለመሆኑ
የምስራቅ ዱቄት ፋብሪካ  ገዥ ለሻጭ /በሽያጭ/ ለማስረከብ

203
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በውል ከተስማማው መካከል የተወሰነውን


ክፍል ያስረከበ መሆኑና ሻጭም በተረከበው
መጠን ክፍያ ያልፈፀመ መሆኑ ለውሉ
መፍረስ በቂ ምክንያት ሊሆን ስለመቻሉ

654. መጋቢት 23/2003 56569 አቶ ዳዊት አሰፋ 12 93  ከመኪና ሽያጭ ውል ጋር በተገናኝ


እና ሻጭ ከመኪናው ጋር የተያያዙ አስፈላጊ
አቶ ተሻለ ደስታ ሰነዶችን ለገዢ አሟልቶ ያስረከበ መሆኑ
ከተረጋገጠ ገዢ ስመ ሃብቱ በስሜ
አልተዛወረም በሚል ምክንያት ብቻ ውሉ
እንዲፈርስ የሚያቀርበው አቤቱታ
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ
ከመኪና ጋር በተገናኘ ስመ ሃብቱን ለማዞር
አስፈላጊ ሁኔታዎችን አሟልቶ ስም
እንዲዛወርለት ጥያቄ አቅርቦ መብቱ
ሊረጋገጥለት ያልቻለ ሰው በሚመለከተው
አካል ላይ በፍ/ቤት ክስ መስርቶ መብቱን
ለማስከበር የሚችል ስለመሆኑ

655. ሚያዚያ 19/2003 58636 እነ አቶ ተሾመ ካሣ 12 111 ህጋዊ ባልሆነ የቤት ሽያጭ ውል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አማካኝነት የተሰጠን ገንዘብ ለማስረዳት ህጉ 2472, 2001,
አቶ ቤዛ ኩሉ አዳም የደነገገው ልዩ የማስረጃ አይነት የሌለና 2019,
በማናቸውም ማስረጃ ማስረዳት የሚቻል 1808/2/,

204
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ/ 1815, 2162,


2164
656. ሰኔ 28/2003 62134 እነ ጣና ወ/ሰማያት 12 132 የቤት ሽያጭ ውል ፈርሶ ወደ ነበርንበት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና እንድንመላለስና የከፈልኩት ገንዘብ 1815,
ወ/ሮ አልማዝ አሰጋኸኝ ይመለስልኝ በሚል ክስ መስርቶ ፍ/ቤት 1880/2/,
ጥያቄውን በህግ ፊት የሚፀና ውል የለም 2001-2019,
በማለት ውድቅ ያደረገበት ወገን ያለአግባብ 2162, 2164
የተከፈለ ገንዘብ እንዲመለስልኝ በማለት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የሚያቀርበው አቤቱታ ተገቢነት ያለውና ህ/ቁ.
ህጋዊ ስለመሆኑና በመጀመሪያው ክስ 216/2/3/
ተጠቃሎ መቅረብ የነበረበት ነው ሊባል
የማይገባ ስለመሆኑ

657. ጥቅምት 20/2001 33945 አቶ ሳልህ ሁሴን 12 143  ከቤት ሽያጭ ውል ጋር በተገናኘ የስም ትርጉም
እና መዛወር የሚፈፀመው በመንግስት
ደግፌ ደርቤ አስተዳደር ፊት እንጂ ሻጭ ነው የተባለው
ወገን ሊፈጽመው የማይችልና ከህግ ወይም
ከውል ይመነጫል ሊባል የማይችል ግዴታ
ስለመሆኑ
የስም ይዛወርልኝ አቤቱታ የክስ ምክንያት
የሌለው ስለመሆኑ

658. ጥር 13/2003 44873 አቶ ሰሚር ሱሩር 12 153 የንግድ መደብር ሽያጭ ውል በግዴታ የፍ/ብ/ህ/ቁ.

205
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና እንዲፈፀም ለማድረግ የሚቻልበት አግባብ 2330, 2329,


እነ ወ/ሮ ስንዱ ዱባለ 1778
659. ጥቅምት 24/2004 61913 ወ/ሮ እታለማሁ መስፍን 13 179 ከማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና ሻጭ የሆነ ወገን የሸጠውን ነገር 2875,
አጋ አንዴ ባለሃብትነት ለገዢው የማስተላለፍ ግዴታ 2281,1808(2
ያለበት ስለመሆኑ )

660. መጋቢት 10/2004 69208 ወ/ሮ ንፁህ በላይ 13 206 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል የፍ/ህ/ብ/ህ/ቁ
እና የጠፋበት ሰው የሽያጭ ውሉ የጠፋ 2003,2002
ወ/ሮ ምንትዋብ አዳነ ስለመሆኑ ለማስረዳት በሚል የሚያቀርበው
ጥያቄ ተቀባይነት ያለውና የሚቀርቡት
ማስረጃዎች በተገቢው ሁኔታ ተመርምረው
አሳማኝ መሆናቸው ከታወቀ (ሲረጋገጥም)
ተከራካሪው የሽያጭ ውሉን በምስክሮች
ለማስረዳት የሚያቀርበው ጥያቄ ተቀባይነት
ሊኖረው የማገባ ስለመሆኑ

661. ህዳር 18/2001 36887 ወ/ሮ አልጋነሽ አበበ 13 233  የማይንቀሣቀስ ንብረት ሽያጭ ውል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ጋር በተገናኘ ውል መኖሩን በማመን ነገር 1723(1),287
እነ አቶ ገብሩ እሸቱ (ሁለት ግን ውሉ በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1723 መሠረት 8
ሰዎች) የተከናወነ አይደለም በሚል የሚቀርብ
ክርክር ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣
 በፍ/ብ/ህ/ቁ.1723(1) መሠረት

206
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚከናወን የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ


ምዝገባ ዓላማ በተዋዋይ ወገኖች መካከል
ውል መኖሩን ለማስረዳት ስለመሆኑ፣

662. ሐምሌ 14/2006 92290 ወ/ሪት ጦቢያው መኮንን 16 218 አንድ ፍርድ ሊፈጸም የሚገባው በፍርድ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
እና ባለእዳውና በሕግ አግባብ እንዳይያዙ ቁ 378
እነ አቶ እርቁ ጎዳ (ሁለት ከሚጠቀሱት ንብረቶች/መብቶች ውጪ
ሰዎች) ባሉት የፍርድ ባለእዳ ንብረቶች /መብቶች
ስለመሆኑ፣
በህግ አግባብ መብቱን ባስተላለፈ ንብረት
ላይ የቀድሞ ባለቤት በድጋሜ ሽያጭ
የሚፈጽምበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

663. ሰኔ 18/2006 98079 የቀይ አፈር ገዳሞች 16 239 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ በተመለከተ ከፍ/ሕ/ቁ.
እና መንግስት ካለበት ኀላፊነት የተነሳ በተዋዋይ 3364
አቶ ኤርሚያስ ገሠሠ ወገኖች መካከል ውል እንዲዋዋሉ እና
መዝገብ እንዲያደራጁ የተወሰነ አካልን
ባላደረገበት ጊዜና ቦታ በአካባቢው
የሚፈፀሙ ልማዳዊ አሰራሮችን ህጋዊ
መሰረት የላቸውም ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ

664. ጥር 7/2007 95072 ግሎሪየስ ኃ/የ/የግል ማህበር 17 114 አንድ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃ ለገዥ የሸጠ የፍ/ሕ/ቁ

207
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ሻጭ የገባው ውል ዕቃው ቢበላሽ ጥገና 1731፣2266፣


ወ/ሮ ሜሮን ጌትነት ለማድረግ ሆኖ እያለና ለድብቅ ጉደለቶች 2288-
ኃላፊነት ሳይኖረበት ከውላቸው ውጪ እና 2293፣2300
ከህጉ ወጪ ዕቃው ስላልሰራ እቃውን
እንዲቀይር ወይም ገንዘቡን እንዲመልስ
ሊደረግ የማይችል ስለመሆኑ፣

665. ሠኔ 1 ቀን 2007 ዓ.ም 99634 አቶ ተስፋአለም አረፋ 18 185 አንድ የሽያጭ ውል በፍርድ ፈራሽ ነው የፍ/ህ/ቁ
እና ተብሎ ተዋዋዮች ወደነበሩበት እንዲመለሱ 1818፣የፍ/ሥ
እነ ወ/ሮ አማረች ጉደታ ከተወሰነ ንብረት የመመለስ ግዴታ ያለበት /ሥ/ሕ/ቁ
/ሁለት ሰዎች/ ሰው ንብረቱን ለውጦ ወይም በዚህ ላይ 392/1/
ወጪ አውጥቶ ከሆነ ከዚህ መለዋወጥ
ወይም ወጪ የተነሳ ያለውን መብት
በተመለከተ አለአግባብ መበልጸግ በሚለው
የህጉ ክፍል መሠረት የመጠየቅ መብት
ያለው ስለመሆኑ፣

666. ሐምሌ 30 ቀን 2007 100671 I አለቃ ጌትነት ርቆ 18 200 ባዶ መሬትን ለማስተላለፍ የሚደረግ የኢ.ፌ.ህገመን
ዓ.ም እና የሽያጭ ውል /የመሬት ግብይት ውል/ ፍሬ ግስት አንቀፅ
ወ/ሮ ጀሚላ አሊ ነገሩ ሕገወጥ ሥለመሆኑና እና የዚህን 40(3)
አይነት ውል ከጅምሩ እንደሌለ ወይም የፍ/ሕ/ቁ.171
እንዳልተደረገ የሚቆጠር ስለመሆኑ 6(1)

208
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

5.3 የኪራይ ውል

667. ሐምሌ 19/1997 15992 የኪራይ ቤቶች አስተዳደር 1 93 በህግ የተደነገገው የውል አፃፃፍ /ፎርም/ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ድርጅት የተkSጠ ደንብ አለመፈፀም 1719 172ዐ
እና ስለሚያስከትለው ውጤት (1) 1723
ወ/ት ሶስና አስፋው 1726 1727
1845
668. መጋቢት 20/1999 23320 አቶ ገብሩ አብሴ እና እነ 4 33 የኪራይ ውል በአከራይና በተከራይ መካከል
የአቶ ሁሴን አብዲረህማን የሚደረግ ስለመሆኑ
ወራሾች
(ሦስት ሰዎች)
669. ሐምሌ 24/1999 23024 ወ/ሮ ፋጤ በሽር 7 59 በጣልቃ ገብነት ተሳታፊ ሆኖ የፍርድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ተጠቃሚ የሆነ ወገን ዋና ተከራካሪ ሕ/ቁ. 40/5/
መልዓከ ገነት ዮሐንስ ከሆኑት ወገኖች መካከል በአንዱ አነሣሽነት
አምባው ጉዳዩ በይግባኝ በሚታይበት ጊዜ በሥር
እና ፍርድ ተጠቃሚ የሆነው ጣልቃ ገብ
የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ ባልተጠራበት ሁኔታ የሚሰጥ ውሣኔ
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 40/5/”ን” የሚፃረር
ስለመሆኑ
670. ሕዳር 24/2000 24221 ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 7 63 ከኪራይ ቤቶች አስተዳደር ጋር የተደረገን
እና የኪራይ ውል መሰረት በማድረግ የተያዘ
4እነ ወ/ሮ አረጋሽ ቤትን ያለአከራዩ ፍቃድ ለሌላ ወገን

209
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አምደሚካኤል ማስተላለፍ ለኪራይ ውሉ መሰረዝ በቂ


ምክንያት ስለመሆኑ
671. መጋቢት25/2000 25938 ኪራይ ቤቶች አስተዳደር 7 67 የኪራይ ውል የተለየ ፎርም መከተል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ድርጅት እና እንዳለበት የሚያስገድድ የህግ ድንጋጌ የሌለ 1719/1/,171
የአቶ ገ/ሕይወት ከ7ዶም ስለመሆኑ እና በሁለት ተዋዋይ ወገኖች 9-1930,
ወራሾች መካከል የሚፀና ውል /ህጋዊ ውጤት 2898/3/
(ሁለት ሰዎች) ያለው ውል/ ለመመስረት በሁለቱም
መካከል ስምምነት መኖሩ ብቻ በቂ
ስለመሆኑ

672. ጥር 20/2000 28025 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 7 71 ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የኪራይ ውል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ለተከራዩ በሚሰጥ ማስታወቂያ 2966/1/
አቶ ታደለ አበበ በማናቸውም ጊዜ ሊቋረጥ የሚችል
ስለመሆኑ እና የኪራይ ውሉን
ለማቋረጥ/ለማፍረስ ለተከራዩ ማስታወቂያ
/ማስጠንቀቂያ/ መስጠት አስገዳጅ ቅድመ
ሁኔታ ስላለመሆኑ

673. መጋቢት 20/2000 30894 ወ/ሮ መዓዛገነት ዳኜ እነ 7 74 በመንግስት በማካካሻነት የተሰጠ የኪራይ
የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ ቤት በማካካሻነት የተሰጠ መሆኑ ሳይጣራ
የኪራይ ውል መፍረስ አለበት ሊባል
የማይገባ ስለመሆኑ
674. መጋቢት 4/2000 31634 ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 7 83 መጠየቅ ከሚገባው ቀን ጀምሮ እስከ 2 የፍ/ብ/ህ/ቁ.

210
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ዓመት ድረስ ሳይከፈል የቀረ የኪራይ ዕዳ 2024/መ/


እነ የአቶ ወርቁ ሚስት ወ/ሮ እንደተከፈለ የህግ ግምት ይወስድበታል
ጽጌ በየነ (ሰባት ሰዎች) ማለት ባለገንዘቡ /አከራዩ/ ክስ መስርቶም
ቢሆን ዕዳውን ለማሰብሰብ የማይችል
መሆኑን ለማመላከት እንጂ ተከራዩ
/ባለዕዳው/ ግዴታውን እንደተወጣ
የሚያስቆጥረው ስላለመሆኑ

675. ግንቦት 20/2008 31917 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ እና 7 90 ተከራይ የተሸሻለ የኪራይ ውል ከደረሰው የፍ/ብ/ህ
ዳባ ኢጀቶ በኋላ በቤቱ ውስጥ መኖር ከጀመረ ውሉ 2968/1/
እንደታደሰ የሚቆጠር ስለመሆኑ
676. ሚያዚያ 2/2000 32521 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ እና 7 94 የታወቀ የኪራይ ውል ግንኙነት ሳይኖር ትርጉም
ዳባ ኢጃቶ ወይም ባለቤት ሳይሆኑ በማይንቀሳቀስ
ንብረት መገልገል የተገለገለውን ወገን
በንብረቱ በበለፀገው መጠን ኃላፊ
የሚያደርገው ስለመሆኑ
677. ግንቦት 14/2000 34456 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 7 99 ለተወሰነ ጊዜ የተደረገ የኪራይ ውል ውሉ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የተደረገበት ጊዜ ካለቀና ውሉ ወደ 2966
ወ/ት ደብሪቱ ወልደሃና ያልተወሰነ ጊዜ ከተቀየረ የኪራይ ውሉን
በማናቸውም ጊዜ ማስጠንቀቂያ በመስጠት
ማቋረጥ የሚቻል ስለመሆኑ

678. ጥቅምት 20/2001 36520 የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ 8 310 የተከራዩትን ቤት ለሌላ ሰው አሳልፎ

211
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና መስጠት ለውል ማፍረስ በቂ ምክንያት


አቶ ይብራህ ግርማይ ስለመሆኑ
679. የካቲት 11/2002 46394 ወ/ሮ ስንቄ መስፍን 10 136 ከቤት ኪራይ ውል ጋር በተያያዘ የኪራይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ውልን ለማቋረጥ በቂ ናቸው ሊባሉ 295329541
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ የሚችሉ ተከራይ የሚፈፅማቸው የግንባታ 732
አይነቶች

680. መጋቢት 22/2002 40336 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 10 142 ላልተወሰነ ጊዜ እንደተደረገ የሚቆጠር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የኪራይ ውል አከራይ የሆነ ወገን ለተከራይ 2966(1)
መጋቢት 7/2002የወ/ሮ ማስታወቂያ በመስጠት ምክንያቱን መግለፅ
አሰገደች ካሣሁን ወራሽ ሄኖክ ሳያስፈልገው የኪራይ ውሉን ሊያቋርጥ
ሣሙኤል ስለመቻሉ

681. መጋቢት 7/2002 46947 አቶ ዘነበ ኃ/ማሪያም እና እነ 10 152 የኪራይ ውልን መሠረት በማድረግ ቤትን
ወ/ሮ አባይነሽ ዘለቀ የያዘ ወገን የኪራይ ውሉን በቅድሚያ
(ሦስት ሰዎች) ሣያስፈርስ የባለቤትነት ጥያቄን መሠረት
በማድረግ በኪራይ ውሉ አልገደድም በሚል
የሚያቀርበው አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ
682. ሚያዚያ 7/2002 48358 አቶ ብርሃነ ገብረሐይሉ 10 159 ከኪራይ ውል ጋር በተያያዘ ተከራይ የሆነ አዋጅ ቁ.
እና ወገን የተርን ኦቨር ታክስ የመክፈል ግዴታ 308/95
አንሲዩን ኮንትር ላፋም በህግ የተጣለበት እንደሆነ አከራይ የሆነው አንቀፅ
ወገን ይህንኑ ክፍያ ለመፈፀም ይቻል ዘንድ 2(357891

212
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተከራዩን ለመጠየቅ ስለመቻሉ 2),6


683. መጋቢት 22/2002 40336 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ እና 10 164 ላልተወሰነ ጊዜ እንደተደረገ የሚቆጠር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
የወ/ሮ አሰገደች ካሣሁን ወራሽ የኪራይ ውል አከራይ የሆነ ወገን ለተከራይ 2966(1)
ሄኖክ ሣሙኤል ማስታወቂያ በመስጠት ምክንያቱን መግለፅ
ሳያስፈልገው የኪራይ ውሉን ሊያቋርጥ
ስለመቻሉ
684. ጥቅት 29/2003 42150 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 12 7 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ
እና ከሚያስተዳድራቸው ቤቶች ጋር በተያያዘ
እነ አቶ ዳንኤል ካሣ /ሀያ በፍርድ ሃይል የኪራይ ውል እንዲዋዋል
ሁለት ሰዎች/ የሚደረግበት ህጋዊ ምክንያት የሌለ
ስለመሆኑ

685. ጥር 30/2005 83448 እነ ወ/ሮ ሙሉወርቅ 14 103 በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንግስት መመሪያ
ኃ/ገብርኤል (ሁለት ሰዎች) ቤቶች ጋር በተያያዘ የተፈጠሩ ችግሮችን ቁ.3/2004
እና ለመፍታት ከወጣው መመሪያ ቁ.3/2004 አንቀጽ 6(1)
ወ/ሪት ጽጌ መብራቴ አፈፃፀምጋር በተገናኘ የንግድ ቤቱን
በማከራየት ከሚያገኙት ገቢ ውጪ ሌላ ገቢ
የሌለውና በእድሜ አዛውንት የሆነ ተከራይ
የኪራይ ውል ሊቋረጥ የማይገባ ስለመሆኑ፣
686. መጋቢት 9/2005 82670 እነ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 09 15 49 የንግድ ቤትን ከመንግስት የተከራየ ተከራይ መመሪያ
አስተዳደር ፅ/ቤት (ሁለት ከአከራዩ እውቅና ውጭ ለ3ኛ ወገን የንግድ ቁጥር
ሰዎች) ቤቱን ማስተላለፉ አከራዩ የመጀመሪያውን 4/2004
እና የኪራይ ውል ለማቋረጥ የሚያስችለው አንቀጽ 6

213
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ዋጋዬ አሰፋ ስለመሆኑ፣ በዚሁ መሠረትም አከራዩ የፍ/ብ/ህ/ቁ.11


ቤቱን ለማስለቀቅ የሚያያደርግው 40, 1149
እንቅስቃሴ ሁከት ሊባል የማይችል
ስለመሆኑ፣
687. የካቲት 11/2005 81163 አቶ ሲሳይ ረታ 15 58 አስቀድሞ በተደረገ የኪራይ ውል መነሻነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አንድን የአከራይ ንብረት ይዞ ሲጠቀም 2950(1) (2),
የኢትዩጵያ እህል ንግድ የቆየ ተከራይ የኪራይ ውል ግዜው 1687
ድርጅት ካለቀበት ጊዜ ጀምሮ አከራዩ የኪራዩን ዋጋ
በመጨመር አዲስ የኪራይ ዋጋ እንዲከፈል
ገልፆ እያለ ተከራዩ በቀረበው አዲስ የኪራይ
ዋጋ ሳይስማማ ወይም እየተቃወመ
በንብረቱ መገልገሉን በቀጠለ ጊዜ ተከራይ
ለአከራዩ ሊከፍለው የሚገባውን የኪራይ
ዋጋ ለመወሰን የሚቻልበት አግባብ፣

688. ግንቦት 21/2006 93346 እነ ወ/ሮ ብርሃን ደሳለኝ(2 16 197 ትዳር ያለው አንድ የመንግስት ቤት
ሰዎች) ተከራይ በሞት በተለየ ጊዜ የተከራይነት
እና መብቱ ለሌላኛው ተጋቢ ሊተላለፍ
ወ/ሮ ብርትኳን ዮሐንስ የሚችለው አግባብነት ባለው መመሪያ
ስለመሆኑ፣

689. ህዳር 26/2007 96858 ወ/ሮ አብቢልክሽ ገለታ 17 101 አንድ ቤት የተከራየ ሠው የኪራይ ዘመኑ የፍ/ህ/ቁ.
እና ሲያልቅ አከራዩ ኪራዮን መጨመሩን 1684፣

214
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ዶ/ር ትግስት ቦርጋ ማስጠንቀቂያ ከሠጠውና ተከራዩም ዝም 2952/2/


ብሎ ቤቱን መጠቀም ከቀጠለ አዲሱን
የኪራይ ተመን ተከራዩ እንደተቀበለው
የሚቆጠር ስለመሆኑ፣

690. ጥር 20/2007 103704 17 107 አንድ በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ የሆነ ሰው መመሪያ
ከመንግስት የተከራየውን ቤት ሌላ ሰው ቁጥር
አከራይቶ መጠቀም የሚችለው 3/2004
በመመሪያው የተመለከቱት ምክንያቶች አንቀጽ 6
ተጣምረው የተገኙ እንደሆነ ስለመሆኑ መመሪያ
ቁጥር
4/2004
አንቀጽ 12

5.4 የውክልና ህግ

691. መጋቢት 17/2002 17320 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 5 2 ንብረትን ለመሸጥ ለመለወጥ ብሎም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ዶ/ር ሻውል ገብሬ ለሦስተኛ ወገን ለማስተላለፍ በሚል 3ዐ49(2)220
(ሁለት ሰዎች) የተሰጠ ውክልና ንብረቱን በመያዣነት 6(1)
ለማስያዝ የሚያስችል ስልጣን እና ችሎታን
የሚያጐናጽፍ ስለመሆኑ

692. ሐምሌ 10/1999 20890 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና 5 12 በባለስልጣን ፊት በተረጋገጡ ሰነዶች ላይ ትርጉም

215
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወ/ሮ አለምነሽ ሃይሌ ያሉትን ፊርማዎችና የሰነዶቹን ይዘት


ማስተባበል ስላለመቻሉ
693. ጥቅምት 14/2002 23861 ሊቀ ስዩማን አሰፋ ባሻህውረድ 5 17 ወኪል የሆነ ሰው ውክልናውን በሚገባ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና እስካሳየ ድረስ በማመልከቻው ላይ የራሱን ህ/ቁ. 58
የሣህሊተ ምህረትና ክርስቶስ ወይም የወካዩን ስም አስቀድሞ መፃፉ
ሣምራ ደብር አስተዳደር ወኪልነቱን ለውጦ ባለቤት የሚያደርገው
ስላለመሆኑ

694. መጋቢት 09/2000 32241 ወ/ሮ ካሰች ተካልኝ 5 28  እንደራሴ የሆነ ሰው የውክልና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ስልጣኑን መሠረት በማድረግ ሥራውን 2187(1)
እነ አቶ ኃ/ማርያም አበበ
በሚያከናውንበት ጊዜ ተቃዋሚ ጥቅሞች
(ሁለት ሰዎች)
(Conflict of interest) ማስወገድ ያለበት
ስለመሆኑ
 ከእንደራሴው ጋር ውል የፈፀመው
ሦስተኛ ወገን እንደራሴው የውክልና
ስልጣኑን በሚያከናውንበት ጊዜ ተቃዋሚ
ጥቅሞችን የማስወገድ ግዴታውን
አለመወጣቱን ማወቁ ወይም ማወቅ
የሚገባው መሆኑ ያደረጉትን ውል ፈራሽ
ስለማድረጉ

216
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

5.5 የብድር ውል

695. ሕዳር 24/2000 22891 ወ/ሮ ማና ኃ/ሚካኤል እና 5 67 በጋብቻ ወቅት በአንደኛው ተጋቢ ምክንያት
እነ አቶ ገ/ማርያም ከበደው የተፈጠረ ዕዳ ለጋራ ጥቅም መዋሉ
(ሁለት ሰዎች) በተረጋገጠ ጊዜ የዕዳው ወደ የጋራ ንብረት
ወይም ወደ ሌላኛው ተጋቢ የግል ንብረት
በመሄድ ሊከፈል የሚችለው በፍርድ
አፈፃፀም ላይ ስለመሆኑና ከዚህ ጋር
በተያያዘ በሌላኛው ተጋቢ ላይ ዕዳውን
መሠረት በማድረግ ክስ ሊመሰረትበትም
ሆነ ፍርድ ሊሰጥበት የማይገባ ስለመሆኑ

696. የካቲት 27/2000 31737 አቶ ገብሩ ገ/መስቀል እና 5 69 በፍ/ብ/ህ/ቁ. 2472 መሠረት በባንክ የተሰጠ በፍ/ብ/ህ/ቁ.
ቄስ ገ/መድህን ረዳ የሃዋላ ወረቀት ብድርን ለማስረዳት 2472
ስለመቻሉ
697. ሰኔ 2/2001 41571 ማህደር አእምሮ 8 351 ለብድር በዋስትና መልክ የተሰጠን ንብረት
እና ለተበዳሪው መመለስ ብድሩ እንደተከፈለ
ላእከ ገ/መድህን የሚያስቆጥር ስለመሆኑ

698. ሐምሌ 30/2001 39778 ሕብረት ባንክ አ/ማ 8 361 የባለዕዳውን ዕዳ ለባለገንዘብ የከፈለ ወገን የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና በባለገንዘቡ መብቶች ላይ በመዳረግ 1968 -
አቢሲኒያ ባንክ አ/ማ (subrogation) ባለገንዘቡ የነበረውን 1974

217
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መያዣን መሰረት ያደረገ የቀዳሚነት


መብት ሊሰራበት የሚችልበት አግባብ

699. ሐምሌ 22/2001 43372 አቶ ደረሱ አለሙ እና አቶ 8 361 በብድር የተሰጠን ገንዘብ እጥፍ ለመቀበል
ሙሊሣ ወርቁ በሚል የሚደረግ የብድር ስምምነት የህግ
መሰረት የሌለው ስለመሆኑ

700. ታህሳስ 20/2002 35758 እነ አቶ ገብረመድኀን 10 142 በፍ/ብሔር ሕግ ቁጥር 2024/ረ/ መሰረት የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
አየናቸው (ሁለት ሰዎች) እንደተከፈለ ሊቆጠር የሚችለው በብድር 2024
እና የተሰጠ ገንዘብ ሳይሆን የተሰጠ ገንዘብ ላይ
አቶ ሰብስቤ ኃይሌ የሚታሰብ ወለድ ክፍያ ስለመሆኑ

701. ታህሳስ 20/2002 29181 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 10 135  የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2ዐ26 (1) ለባንኮችና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ለደንበኞቻቸው መብት ልዩ ጥበቃ 2ዐ26 (1)
አቶ ልየው ቸኮል የሚያደርገው የፍ/ብ/ሀ/ቁ. 2473(2)
(ሁለት ሰዎች) ድንጋጌን ዋጋ በሚያሳጣ መንገድ ተፈፃሚ
ሊሆን የማይገባ ስለመሆኑ
 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2ዐ26(1) በባንኮችና
በሌሎች አበዳሪ ተቋማት እና ደንበኞቻቸው
መካከል ያለውን ግንኙነት በተመለከተ
ተፈፃሚነት የሌለው የህግ ድንጋጌ
ስለመሆኑ
ባንኮች ለደንበኞቻቸው ያበደሩትን የብድር

218
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወለድ ያልተከፈለ መሆኑን በሰው ምስክር፣


የሰነድና ሌላ ማስረጃ በማቅረብ በፍ/ብ/ህ/ቁ.
2ዐ24(1) ስር የተደነገገውን የህሊና ግምት
ለማስተባበል የሚችሉ ስለመሆኑ

702. ጥር 13/2002 45422 እነ አቶ ፈታኒ ባየህ 10 147 የወለድ አግድ ውል ህጋዊ ነው ሊባል የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
(ሰባት ሰዎች) የሚችለው የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ 3118,3045,3
እና መቋቋምን የሚመለከቱ ድንጋጌዎችን 052
እነ ወ/ሮ አስራት ባየህ በመከተል የተደረገ እንደሆነ ስለመሆኑና
(ሦስት ሰዎች) በዚህ መሰረት ያልተደረገ መሆኑ ውሉን
ፈራሽ ሊያደርገው የሚችል ስለመሆኑ

703. የካቲት 25/2002 45559 የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ 10 160 ፍ/ቤት ተከራካሪ ወገኖች ወለድን የፍ/ብ/ህ/ቁ/.
(አ.ማ) አስመልክቶ በውላቸው ካመለከቱት ሃሳብ 17312478
እና ውጪ የራሱን ስሌት መሠረት በማድረግ
እነ የአቶ ኃይሉ ፈይሳ ውሣኔ መስጠት ስላለመቻሉ
ወራሾች (ሁለት ሰዎች)
704. ሚያዚያ 22/2002 44691 አቶ ሽባባው ወሌ 10 186  አንድ ሰው ብድሩን አለመክፈሉን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አምኖ በሚከራከርበት ሁኔታ የፍ/ብሔር 2024(ረ)
አቶ ሙሉጌታ ዓባይ ህግ ቁጥር 2024(ረ) ተፈፃሚነት
የማይኖረው ስለመሆኑ
 2024(ረ) ዋና ብድርን ሣይሆን ለብድር
የሚከፈል ወለድን የሚመለከት ስለመሆኑ

219
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

705. ሕዳር 21/2001 62162 መትከል ልምዓት ሁለገብ 13 186 አንድ ማህበር ለሰጠው ብድር የሚያገኘውን አዋጅ
መ/ህ/ስ ማህበር የወለድ መጠን ከመደበኛው የባንክ ቁ.147/91
እና ማበደሪያ ወለድ መጠን ከፍ አድርጐ አንቀፅ 34(2)
ቄስ ካላዩ ኪሮስ ለማበደር ስለመቻሉና ይኸውም ተፈፃሚ አዋጅ
መደረግ ያለበት ስለመሆኑ ቁ.402/96
አንቀፅ 5
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
1731,1678
የትግራይ
ብ/ክ/መንግስት
አዋጅ ቁ.
145/2000

706. ጥር 1/2004 64397 አቶ አንዳርጌ እምሩ 13 200 የፍ/ብ/ህ/ቁ 2472 ከብድር ውጪ በሆነ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና ግንኙነት ከተከፈለ ገንዘብ ጋር በተያያዘ 2472
ወ/ሮ ዘሀራ መሀመድ ተፈፃሚ የሚሆንበት አግባብ የሌለ
ስለመሆኑ፣
707. ሕዳር 5/2005 74950 ወ/ሮ ዙብዳ ኑረ ኬርሰማ 14 58  የአላቂ ነገር ብድር ውል ጋር በተገናኘ፣ የፍ/ብ/ህ/ቁ.24
እና የመመለሻ ጊዜው በግልጽ ተለይቶ የተሰጠን 82(2)(3),248
ወ/ሮ ሚሊዮን ዳግም ሙሴ የገንዘብ ብድር በተመለከተ አበዳሪው በውሉ 3,
(አራት ሰዎች) የተመለከተው ጊዜ ካለፈ በኋላ ተበዳሪው 2489(1),167
የብድሩን ገንዘብ እንዲመለስ ማስጠንቀቂያ 6, 2478
የመስጠት ግዴታ የሌለበት ስለመሆኑ፣

220
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 የብድሩ ገንዘብ መክፈያ ጊዜው


በተወሰነ የብድር ውል ስምምነት ገንዘብ
የተበደረ ወገን የመክፈያ ጊዜው ካለፈበት
(ካበቃበት) ጊዜ ጀምሮ ወለድ ለመክፈል
ስምምነት ያልተደረገ ቢሆንም፣ በድሩን ከነ
ህጋዊ ወለዱ ለመክፈል የሚገደድ
ስለመሆኑ፣
708. ጥር 13/2005 81857 አቶ አብዱልቃድር ጁሐር 14 89  በብድር የሚሰጥ ገንዘብ ላይ ተዋዋይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ወገኖች ሊያቋቁሙት ስለሚችሉት የወለድ 1803(2),179
አምባሰል የንግድ ስራዎች ምጣኔ (መጠን)፣ 0(2),1800,2
ኃ/የተ/የግ/ማህበር  የውል ግዴታውን ያልፈፀመ ወይም 479(3),2488
ያዘገየ ወገን ለሌላኛው ተዋዋይ ,2489
ስለሚከፍለው የኪሣራ መጠን፣

5.6 የውል ይርጋ


709. መጋቢት 18/1999 19081 አቶ ዓሊ ቃሌብ አህመድ 4 30 ባልተነጣጠለ ኃላፊነት የተገናኙ ተከሳሾች የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በአንድ ላይ በተከሰሱ ጊዜ አንዱ ተከሳሽ 167719ዐ1
እነ አቶ ሚሊዮን ተፈራ የሚያነሳውን የይርጋ መቃወሚያ በሌሎች
(ሦስት ሰዎች) ላይ ስላለው ውጤት

710. ሕዳር 18/2001 29363 ወ/ሮ ወርቅነሽ አምዴ እና 8 299 እንዲፈርስ የሚቀርብ አቤቱታ በአሥር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አቶ ጥላሁን አርምዴ ዓመት ይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ 17191845

221
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

711. ታህሳስ 28/2001 34940 ወ/ሮ ሐጅራ አብሮ 8 314 ክርክር የሚካሄድበት ጉዳይን አስመልክቶ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በህግ ተለይቶ የተቀመጠ የይርጋ ጊዜ የሌለ 1677፣1845
አቶ ሐሺም ሐጂ አሊዬ እንደሆነ ስለ ውሎች በጠቅላላ በሚለው
ክፍል የተመለከተው የይርጋ ጊዜ
ተፈፃሚነት የሚኖረው ስለመሆኑ

712. መጋቢት 3/2001 38935 እነ አቶ ወልደፃዲቅ ብርሃኑ 8 343 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሻጭ በውሉ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
(ሁለት ሰዎች) መሠረት የመፈፀም ፍላጐት የሌለው 1731(1)
እና መሆኑን በማያሻማ ሁኔታ ለገዥ ያላሳወቀ 1732 1789
አቶ ስንታየሁ አያሌው እንደሆነ ገዥ ውሉ እንዲፈፀምለት እና 1845
የመጠየቅ መብቱ በ1ዐ ዓመት ይርጋ
የሚታገድበት ስለመሆኑ

713. መጋቢት 17/2001 36756 አቶ ፀጋዬ ምትኩ 8 331 በፍ/ብሔር ጉዳዮች የይርጋ ጊዜ መቆጠር የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና የሚጀምረው ግዴታውን ለመጠየቅ ተገቢ 1846
እነ ወ/ሮ አበበች ምትኩ ከሆነው ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ
(ሁለት ሰዎች)
714. ሐምሌ 23/2001 39725 እነ ወ/ሮ አለምሸት ካሣሁን 8 366 የማይንቀሣቀስ ንብረት ገዥ ውል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሦስት ሰዎች) እንዲፈፀምለት ሻጭን የመጠየቅ መብቱ ሕ/ቁ.384(ሀ)
እና በፍርድ ከተረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ በአስር የፍ/ብ/ሕ/ቁ
አቶ ሽመልስ እንዳለ ዓመት ጊዜ ውስጥ ስለመሆኑ 2892(3)

715. ጥቅምት 5/2002 44800 አቶ አብዱራዛቅ ሐሚድ እና 10 108 በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የመያዣ መብት የፍ/ብ/ህ/ቁ.

222
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ውጤት የሚኖረው ከተፃፈበት ቀን ጀምሮ 3058


እስከ አሥር ዓመት ድረስ ስለመሆኑ
716. መጋቢት 22/2002 43636 ወ/ሮ አልማዝ ተሰማ 10 150 ከሽያጭ ውል ጋር በተገናኘ ሻጭ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚያቀርበው የውል ይፍረስልኝ ክስ ገዥ 18451851
እነ አቶ በየነ ወ/ሚካኤል ውል እንዲፈፀምልኝ በሚል ሊያቀርብ
(ሁለት ሰዎች) የሚችለው አቤቱታ ላይ የሚቆጠረውን
የይርጋ ጊዜ የሚያቋርጥ ስለመሆኑ

717. ግንቦት 10/2002 48094 እነ ሙና እንድሪስ 10 163 አንድ ውል ህግን የሚፃረር /የሚቃረን/ ነው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በሚል እንዲፈርስ የሚቀርብ ጥያቄ በአሥር 1845
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዓመት ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ
የሚታገድ ስለመሆኑ

718. ሐምሌ 12/2002 42700 የባህርና ትራንዚት 10 176 በፍ/ብሔር ጉዳይ (ክርክር) የይርጋ ጊዜ የፍ/ብ/ህ/ቁ/.
አገልግሎት ድርጅት መቆጠር የሚጀምርበትን ጊዜ ለመወሰን 1846
እና የሚቻልበት አግባብ
አደጋ መከላከልና ዝግጁነት
ኤጀንሲ
719. ሐምሌ 12/2002 46019 የአቶ ደሣለው ፋንታ ወራሾች 10 173 የእቁብ ገንዘብ ይከፈለኝ ጥያቄ በይርጋ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እነ ሙሉጌታ ደሣለው እና ደንብ የሚገዛ እንጂ በፍ/ብ/ህ/ቁ 2024 ሥር 2024
አየለ ደበላ በተመለከተው የህሊና ግምት የሚሸፈን
ስላለመሆኑ

223
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

720. ሕዳር 4/2002 28686 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 6 251 ውል የመጣስ ተግባር ተጀምሮ ያልቆመ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ይልቁንም በመቀጠል ላይ ያለ ተግባር 1845 1846
አቶ ግዛው መንጀታ መሆኑ በማናቸውም ጊዜ ግዴታን
ለመጠየቅ የሚያስችል ስለመሆኑና በይርጋ
ታግዷል ለማለት የማያስችል ስለመሆኑ

721. ታህሳስ 1/2002 28997 ስለ አሶሳ ዞን ግብርና እና 6 254 የመብት ጥያቄን ከፍርድ ቤት ውጪ ላሉ የፍ/ብ/ህ/ቁ.18
ትምህርት መምሪያ አስተዳደር አካላት ማቅረብ 51(ለ)
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የይርጋ ጊዜን የማያቋርጥ ስለመሆኑ
መንግስት ፍትህ ቢሮ
እና በላይ ወርቁ
722. ጥር 9/2003 55229 ወ/ሮ መሃዳ ይመር 12 50 አንድን ዕቃ በውል የተረከበ ሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የተረከበው ዕቃ ጉድለት አለው በሚል 2291, 2292,
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚያቀርበው አቤቱታ በአንድ ዓመት 2298/1/
የአርሲ ቅርንጫፍ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ የሚታገድ
ስለመሆኑ

723. ጥቅምት 3/2003 48012 አቶ ኡመር ከድር 12 147 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 1810/2/ ላይ የተመለከተው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የይርጋ ገደብ ተፈፃሚ የሚሆነው ውል 1810
አቶ በዳዳ ሰቦቃ /ሁለት በፈቃድ ጉድለት ወይም በችሎታ ማጣት
ሰዎች/ የተነሳ እንዲፈርስ ጥያቄ የቀረበ እንደሆነ
ብቻ ስለመሆኑ

224
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

724. ጥር 5/2007 98358 አንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ 17 110 የባህር ላይ የእቃ ማጓጓዝ ውልን የባህር ህግ
እና በተመለከተ የዕቃው ርክክብ ከተፈፀመበት ቁጥር
የኢትዮጲያ የባህር ወይም የማስረከቡ ጉዳይ ሳይፈፀም ቀርቶ 203፤180፤16
ትራንስፖርት ሎጀስቲክ እንደሆነ እቃውን ማስረከብ ከሚገባበት ቀን 2
አገልግሎት አንስቶ በአንድ አመት ውስጥ ክስ ካልቀረበ
በይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ፡-

725. ሠኔ 21 ቀን 2005 82725 እነ አቶ ከበደ ተሰማ /ሁለት 18 181 ተወካይ የጥቅም ግጭት ባለበት አኳኋዋን የፍ/ሕ/ቁ
ዓ.ም ሰዎች/ የፈጸመውን ተግባር ለማፍረስ ወካዬ 2187
እና ይኸው ድርጊት መፈጸሙን ካወቀበት ጊዜ
እነ ወ/ሮ ፀሀይነሽ ገ/አምላክ ጀምሮ በሚታሰብ በሁለት ዓመት ጊዜ
/ሁለት ሰዎች/ ውስጥ አቤቱታውን ማቅረብ ያለበት
ስለመሆኑ፣

726. 30/11/2007ዓ.ም 105652 እነ ወ/ሮ አሰፉ ዘለቀ 18 166 በስጦታ ሰጪ ላይ በተደረገ የመንፈስ የፍ/ሕ/ቁ.244
(ሰባት ሰዎች) መጫን የተደረገ የስጦታ ውል ይፍረስልን 1፣በፍ/ብ/ሕግ
እና ጥያቄ መቅረብ ያለበት ስጦታው በተደረገ ቁ.1845
አቶ ዳዊት በርሄ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ስለመሆኑ
አጠቃለይ የሥጦታ ውልን በመቃወም
የይፍረስልን ጥያቄ መቅረብ ያለበት በአስር
ዓመት ጊዜ ውስጥ ስለመሆኑ

225
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

5.7 የስጦታ ውል

727. መጋቢት 2/2000 17742 ወ/ሮ አበበች ታደሰ እና 5 49 በህግ በተቋቋመ ፍርድ ቤት የሚያስችል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ አስር አለቃ ሲሳይ ማንኛውም ዳኛ ውል የማዋዋል ስልጣን 1678(ለ) እና
ካብትህይመር (አራት ሰዎች) ያለው ስለመሆኑ 1715

728. ጥቅምተ 12/2002 23924 አቢሲንያ ባንክ እና አቶ አበበ 5 121 በስህተት የተከፈለ ገንዘብ ተመላሽ ሊሆን
ከበደ የሚገባ ስለመሆኑ

729. ግንቦት 21/2000 32337 ወ/ሮ ፀሐይነሽ ይህደጐ 5 57 “የቁም ኑዛዜ ስጦታ” ተራ የክፍያ ደንብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና እንጂ ሌሎች ወራሾች ያላቸውን ውርሱን 913
እነ ወ/ሮ ትሕሽ በርሔ የመካፈል መብት የማይገድብ ስለመሆኑ

730. ሐምሌ 2/2001 39803 አቶ አለኸኝ ገ/ህይወት እና 8 387 የማይንቀሣቀስ ንብረትን በተመለከተ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እነ እማሆይ አጢነሽ በቀለ የሚደረግ የስጦታ ውል የማዋዋል ስልጣን 2443 881
(ሦስት ሰዎች) በተሰጠው አካል ፊት ያልተደረገ ቢሆንም 1723(1)
በህግ የፀና ውል ተደርጐ ሊወሰድ የሚችል
ስለመሆኑ

731. ሐምሌ 30/2001 41116 ፍሌንስቶን ኢንጀነሪግ እና 8 368 ፈራሽ የሆነን የስጦታ ውል ተከትለው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ ወ/ት ሐና ተስፋዬ የተሰሩ ስራዎችን ቀሪ ማድረግና 181518161
(ስድስት ሰዎች) ተዋዋዬችን ወደነበሩበት ቦታ መመለስ 817

226
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚቻለው በቅን ልቦና የተዋዋለ 3ኛ ወገን


መብትን የማይጐዳ በሆነ ጊዜ ስለመሆኑ

732. ሐምሌ 19/2002 49900 እነ ወ/ሮ ሐመልማል 10 206 አንድ የስጦታ ውል በኃይል ወይም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ዓለሙ(ሁለት ሰዎች) በተንኮል ተግባር ተደርጓል በሚል 2442(3),169
እና ስለሚፈርስበት አግባብ 8,1699,1704
ወ/ሮ ሀረገወይን ዘለቀ ,1706
733. ሐምሌ 17/2004 61421 አቶ ጌታቸው በየነ 13 227  ከስጦታ አድራጊው ሞት በኋላ የፍ/ብ/ህ/ቁ.88
እና ተፈፃሚ የሚሆን የስጦታ ውልን 1, 2428,
እነ የሕፃን ታቦት በቀለ በተመለከተ ስለ ኑዛዜ 2443, 2436
(ሁለት ሰዎች) የተደነገጉት ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት
ያላቸው ስለመሆኑ፣
 የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ
የሚደረግ ስጦታ በህጉ በግልጽ የሚደረግ
ኑዛዜ አስራርን በተከተለ መልኩ መደረግ
ያለበት ስለመሆኑ፣
734. ታህሳስ 2/2005 71537 እነ ወ/ሮ የሻረግ ከበደ 14 73 ከውርስ ሽያጭና ከስጦታ ውል የመነጨን
(ሁለት ሰዎች) የባለቤትነት መብት አስመልክቶ በሚነሣ
እና የንብረት ክርክር የይርጋ ጉዳይ በተነሣ ጊዜ
ወ/ሮ የሺወርቅ መኮንን ክሱ በይርጋ ቀሪ ነው ወይስ አይደለም
የሚለው ነጥብ ለጉዳዬቹ አግባብነትና
ተፈፃሚነት ባለው የህግ ክፍል እና የህግ
ይዘት ታይቶ ሊወሰን የሚገባ ስለመሆኑ

227
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

735. ግንቦት 06/2006 90959 ተክለፃድቅ ኤካ 16 192 በህግ ፊት የሚፀና ስጦታ ለማድረግ
እና ሰጪው ስጦታ በተደረገበት ንብረት ላይ
እነ አቶ መላኩ ፍሬው(2 መብት ሊኖረው የሚገባ ስለመሆኑ፤
ሰዎች) የባልና የሚስት የጋራ በሆነ ንብረት ላይ
አንደኛው ተጋቢ ብቻውን የሚያደርገው
ስጦታ ዋጋ የሌለው ስለመሆኑ

736. መጋቢት 14/2006 107990 እማሆይ ወ/ገብርዔል 17 121 በግልፅ የሰፈረ የውል ቃል ባይኖርም የፍ/ሕ/ቁ.
እና ስጦታ ሰጪው በድህነት ላይ ወድቆ ሲገኝ 2458(1)፣
ደረጀ ደስአለኝ ስጦታ ተቀባይ የመጦር ግዴታ ያለበት 2464(1)
ስለመሆኑ፣ ሥጦታ ተቀባይ ይህን
ግዴታውን ካልፈፀመ ደግሞ ስጦታ ሰጪ
ውሉ እንዲሻር መጠየቅ ስለመቻሉ፣

5.8 የመያዣ ውል

737. ሐምሌ 30/2001 39170 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 8 357 በፍ/ቤት በንብረት ላይ የሚሰጠው የዕግድ
እነ አቶ ክንዴ አፍራሶ (ሁለት ትዕዛዝ ከፍርድ የመነጨ የመያዣ መብት
ሰዎች) ተቋቁሟል ለማለት የሚያበቃ ስለመሆኑ

738. ሐምሌ 2/2001 39256 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 8 371 የአክስዮን ድርሻ በመያዣነት እንደተሰጠ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.2
እነ አቶ ሞሣ ነጋሽ (ሁለት ሊቆጠር የሚችልበት አግባብ 863 2874
ሰዎች)

228
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

739. ሐምሌ 30/2001 41388 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 8 381 ስልጣን ያለው የአስተደደር አካል ትርጉም
እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነቱን
እነ አቶ ከፍያለው ሞልቶት አውቆለት የባለሀብትነት የምስክር ወረቀት
(ሁለት ሰዎች) ከሰጠው ሰው ጋር የተደረገ የንብረቱ
የመያዣ ውል የተሰጠው የምስክር ወረቀት
የተሰረዘ ቢሆን እንኳን መያዣ ተቀባዩ
በቅንልቦና አለመሆኑ ካልተረጋገጠ በስተቀር
የፀና ሆኖ የሚቀጥል ስለመሆኑ

740. ጥቅምት 29/2003 40109 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 12 4 በህግ አግባብ ተመዝግቦ የሚገኝ የመያዣ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ውል ተጠቃሚ የሆነ ወገን በህግ 3058/1/ እና
አቶ ተክሌ ዋከኔ የተቀመጠው ጊዜ ከማለፉ በፊት ውሉ /2,/ 1632/2/
እንዲታደስለት ከጠየቀ የንብረቱ አስያዥ
ፈቃድ መኖሩ ሳይረጋገጥ ውሉ ሊታደስና
ሊመዘገብ ስለመቻሉ

741. ሰኔ 28/2003 43582 ራፑዴ ኮንስትራክሽን ስራ 12 114 የሚንቀሳቀሱ ንብረቶች በመያዣ (pledge) ትርጉየፍ/ብ/ህ
ተቋራጭ ዴርጅት እና ኦርቢስ ለሌላ ሰው ተሰጥተዋል ለማለት /ቁ. 2825,
ንግዴና ቴክኒክ ክፌሌ የሚቻልበት ሁኔታ እና ውጤቱ 2832, 2830,
ሉሚትዴ  መኪና በመያዣነት ተሰጥቷል ለማለት 1186/2/,
የሚቻልበት አግባብ 2828, 1727,
2930, 2027,
2028,

229
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

2054ም
742. ህዳር 14/2003 56682 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 12 39 የመያዣ ውል ስልጣን በተሰጠው አካል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ፊት ተደርጐ ለማስረጃነት ዋናውን ሰነድ 2011, 2008,
እነ አንዋር አብዱራህማን ማቅረብ ባልተቻለ ጊዜ የዋናው ሰነድ 2009
/ስምንት ሰዎች/ ግልባጭ ስለመሆኑ ሥልጣን በተሰጠው
አካል ተረጋግጦ የቀረበ የዋናው ሰነድ ኮፒ
እንደ በቂ ማስረጃ ሊወሰድ የሚገባ
ስለመሆኑ
743. መጋቢት 26/2004 72463 እነ አቶ ንጉሴ ሀይሌ (ሁለት 13 209 በወለድ አገድ ውል መሰረት የማይንቀሣቀስ የፍ/ብ/ህ/ቁ
ሰዎች) ንብረቱን ያስያዘ ተዋዋይ ወገን በውል 3128/2/
እና የተገለፀው ጊዜ ካለፈ በኋላም በማናቸውም 3117-3130
አቶ ሁሬሣ ደበል (ሁለት ጊዜ ዕዳውን ከፍሎ ንብረቱን ለማስለቀቅ
ሰዎች) የሚችል ስለመሆኑ፣
744. ሰኔ 22/2004 75902 የኮንስትራክሽን እና ቢዝነስ 13 224 አንድ ቀድሞ በመያዣ የተሰጠ በፍ/ብ/ህ/ቁ.
ባንክ አ.ማ የማይንቀሳቀስ ንብረት ካርታ ቁጥሩና የቤት 3052, 3066
እና ቁጥሩ ተለውጦ እንዲሁም ቀደም ሲል
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የነበረው ቤት ፈርሶ በቦታው ላይ አዲስ
ቤት ተሠርቶና አዲስ ካርታና የቤት ቁጥር
ተሰጥቶ በተገኘ ጊዜ አዲሱን ቤት በመያዣ
የያዘ አበዳሪ ቀድሞ የነበረውን ቤት
በመያዣ ከያዘው አበዳሪ የቅድሚያ መብት
ያለው ስለመሆኑ፣
745. ሕዳር 14/2005 75743 የዳንግላ ማዘጋጃ ቤት ፍትህ 14 78 የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ አመዘጋገብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.16

230
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቢሮ፣ ዐ/ህግ ጋር በተያየዘ በተፈፀመ ስህተት ንብረቱን 40(2), 3052,


እና በመያዣ የያዘው ወገን የሚደርስበትን 3053(1),308
እነ የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ጉዳትና ኪሣራ ኃላፊነቱን በአግባቡና 1
ባንክ (ሁለት ሰዎች) በጥንቃቄ ባለመወጣት ስህተቱን የፈፀመው
የሚመለከተው የአስተዳደር አካል ጉዳትና
ኪሣራውን በመያዣ በተያዘው ንብረት ዋጋ
መጠን ለመክፈል ኃላፊነት ያለበት
ስለመሆኑ፣

746. ጥቅምት 22/2005 78444 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 14 116  የማይንቀሳቀስ ንብረት የመያዣ መብት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ውጤት የሚኖረው ከተፃፈበት ቀን አንስቶ 3058 (1)(3)
አቶ ጥጋቡ ተፈራ እስከ አስር ዓመት ድረስ ነው በሚል
የተደነገገው ድንጋጌ የይርጋ የጊዜ ገደብን
የሚደነግግ ሣይሆን የመያዣ ውሉ ቀሪ
የሚሆንበት ወይም በህግ ውድቅ
የሚደረግበት (Lapse of Mortgage
Right) ስለመሆኑ፣
 የማይንቀሳቀስ ንብረትን ለሰጠው ብድር
በመያዣ የያዘ ባንክ በመያዣው ላይ ያለው
መብቱ በይርጋ ቀሪ የሚሆነው የመያዣ
ውሉ ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ አስር
ዓመት ከማለፉ በፊት በመያዣ መብቱ
መገልገል ያልጀመረ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

231
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

747. ታህሳስ 14/2006 90862 ወ/ሮ ተዋበች ኃይሌ 15 69 በመያዣ ውል መነሻነት አንድን የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ከነይዞታው የያዘ 1818, 2162
ወ/ሮ አያንቱ በዬቻ ሰው በይዞታው ላይ የንብረቱ ባለቤት
ሳይቃወመው ግንባታ የፈፀመ ከሆነ
ተጠቃሹ የመያዣ ውል አይፀናም በሚል
ተዋዋዬቹ ወደ ነበሩበት እንዲመለሱ
ሲደረግ የንብረቱ ባለቤት በመያዣው ይዞታ
ላይ የወጣውን የግንባታ ወጪ ግንባታውን
ላካሄደው ወገን ለመክፈል የሚገደድ
ስለመሆኑ፣

748. መስከረም 22/2006 86813 የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት 15 77 ከሠራተኛ ቅጥር ውል ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የዋስትና ግዴታ የገባ ሰው የሠራተኛው 1827(1
እነ ሰሚር መላኩ (ሶስት የቅጥር ውል እንዲሻሻል ወይም እንዲለወጥ
ሰዎች) ከተደረገ በኋላ ሠራተኛው ከተሻሻለው
ወይም ከተለወጠው የቅጥር ውል ጋር
በተያያዘ ያለበትን ተጠያቂነት አስመልክቶ
አስቀድሞ በገባበት የዋስትና ግዴታ
መሰረት ተጠያቂ ነው ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ፣

749. ሚያዚያ 22/2006 94837 አቶ ልዑል ዘወዴ 16 102 የዋስትና ግዴታ ግልፅ መሆን ያለበት ፍ/ብ/ህ/ቁ
እና ስለመሆኑ ኃላፊነቱም ግዴታ ከተገባለት 1922(2)(3)፣

232
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አጀመራ የወርቅ ግብይት እዳ ወሰን ለማለፍ እንደማይችል እና 1925(1)


ኃ/የተ/የግ/ማህበር እንዲሁም ይህ ለአፈፃፀሙ ግዴታ
የተገባለት የእዳመጠን ወይም የገንዘብ ልክ
በዋስትና ውሉ ካልተገለፀ ዋስትናው ፈራሽ
ስለመሆኑ

ከዚህ በተጨማሪ ገና ለወደፊት ሊደርስ


ለሚችል ግዴታ አፈፃፀምም ዋስ ለመሆን
እንደሚችል ነገር ግን በግልፅ ለምን ያህል
እዳ ተጠያቂ ሊሆን እንደሚችል በግልፅ
በውሉ ላይ መስፈር ያለበት ስለመሆኑ

750. ሕዳር 10/2006 102711 ፈንታየ ፍስሀ 17 117 የማይንቀሳቀስ ንብረት የመያዣ ውልን የፍ/ህ/ቁ.
እና በተመለከተ እዳው እንዲከፈል በተወሠነ 3060/1/፣
አቶ ደጀኔ ማርየ ጊዜ ሳይከፈል የቀረ እንደሆነ ገንዘብ 1711 እና
ጠያቂው የመያዣ መብት ያገኘበትን 2479/1/
የማይንቀሳቀስ ንብረት ይወስዳል በሚል
የተደረገ ውል ፈራሽ ስለመሆኑ፣
-የብድር ውልን በተመለከተ ተዋዋዬች
ወለዱ በወር እንዲታሠብ የሚዋዋሉት
ውል ፈራሽ ስለመሆኑና በህጉ መሠረት
ወለድ ሊታሠብ የሚችለው በአመት
ሥለመሆኑ፣

233
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

5.9 ውል ልዩ ልዩ
751. ጥቅምት 21/2000 24173 የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት 5 76 በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት አዋጅ ቁ.
ድርጅት የተላከ ፖስታ /ዕቃ/ በመጥፋቱ፣ መሠረቁ፣ 24/58 አንቀፅ
እና በመበላሸቱ፣ ወዘተ ምክንያት ካሣ 5ዐ5153 እና
ወ/ሮ አይዳ ሐሰን የሚጠየቀው መጠኑም የሚወሰነው የፖስታ 54
አገልግሎት ሕግን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ
ቁጥር 24/58 መሠረት ስለመሆኑ
752. የካቲት 13/2000 20979 የኢት/ቴሌ ኮሚኒኬሽን 7 14 ወራሽ አውራሹ ከሞተ በኋላ ያለው የስልክ ትርጉም
ኮርፕሬሽን እና ወ/ሮ ግምጃ ዕዳ የውርስ ዕዳ ሆኖ ሊከፈል የሚገባው
በሐቲ ወራሾች ስለመሆኑ
753. ታህሳስ 15/2000 23609 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 7 21 የስራ መሪ የሥራ ውል ያለአግባብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በተቋረጠ ጊዜ የስራ መሪው ሊያገኝ 2573,
አቶ አሰበወርቅ ዘገዬ ስለሚገባው ልዩ ልዩ ክፍያዎች እና 2574/2/,
ጥቅማጥቅም 2570/2/,
2577, 2562
754. ጥር 23/2000 28663 አቶ ካሣሁን ገዛኸኝ 7 150 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 658 ተጋቢ ወገን ከሦስተኛ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ወገን ጋር ያደረገውን ውል ለማፍረስ 658, 686
ወ/ሮ አልማዝ ወልዴ ምክንያት ስላለመሆኑ

755. ጥቅምተ 20/2001 32854 ወ/ሪት ማርታ አድማሱ 8 307 ከአጓዥነት ውል ጋር በተያያዘ ለሚኖር የንግድ ህግ
እና የጉዳት ሃላፊነት ካሣ ሊወሰን የሚችልበት ቁጥር 595
እነ አቶ በረከት ሰብስቤ አግባብ 596 597

234
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ሁለት ሰዎች) የፍ/ብ/ህ/ቁ.


179ዐ 2ዐ9ዐ
2ዐ91 2ዐ92
2141 21ዐ2
756. ታህሳስ 9/2001 32571 አቶ ሚፍታህ ከድር እና 8 326 የዕቃ አስተላላፊነት ሃላፊነትና ተግባር
የባህር ትራንዚት አገልግሎት ዕቃን የማጓጓዝና የማስረከብ ሥራን
የሚያካትት ስለመሆኑ

757. ሰኔ 30/2002 48967 አቶ ሳዲቅ ሐሰን 10 151 የስልክ አገልግሎት ከማግኘት ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና በአገልግሎት የክፍያ መጠን ላይ 1732
የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን በአገልግሎት ሰጪውና በአገልግሎት
ኮርፖሬሽን ተቀባዩ መካከል አለመግባባት በተፈጠረ ጊዜ
የተጠየቀው የአገልግሎት ሒሳብ
በእርግጥም ስልኩን በይዞታው ስር አድርጐ
የሚጠቀምበት ወገን በተገለገለው መጠን
የተመዘገበ ስለመሆኑ በባለሙያ እንዲጣራ
በማድረግ እልባት መስጠት የሚያስፈልግ
ስለመሆኑ

758. ጥር 19/2002 46052 ዶ/ር አሸብር ወ/ጊዩርጊስ 10 154 መዋዕለ ነዋይን በማፍሰስ ግንባታን የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/
እና ለማካሄድ የከተማ ቦታን ከመንግስት መደንብቁ1/97
የቦንጋ ማዘጋጃ ቤት ከፋ ዞን ተረክቦ ግንባታን በተገቢው ጊዜ አንቀፅ 8(3)
ለማጠናቀቅ አለመቻል ሊያስከትል የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/

235
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚችለው ውጤት መ አዋጅ ቁ.


51/94
759. መጋቢት 10/2002 43381 ወ/ሮ ፎዚያ ሁሴን 10 166 በሌላ ሰው ድካም ወይም የሌላ ሰው ሃብት
እና በሆነ ነገር በመገልገል በቂ ባልሆነ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አቶ ውብሸት ተ/ወልድ ምክንያት ጥቅም ያገኘ ሰው አላግባብ 2162
ጥቅም ባገኘበት መጠንና ባደረሰው ጉዳት
መጠን ኪሣራ ሊከፍል የሚገባ ስለመሆኑ

760. ጥቅምት 16/2003 54249 ጌታሁን አበበ ቦጋለ 12 2 አግባብነት ካለው የመንግስት አካል ፈቃድ
እና ሳይኖር የከርሰ ምድር ቁፋሮ ሥራን
ሐሰን ገአስ ሁመድ ለመስራት የሚደረግ ውል ህጋዊና አስገዳጅ
ሊሆን የማይችል ስለመሆኑ
761. ሕዳር 13/2003 53968 እነ የምስራቅ ወለጋ ገንዘብና 12 24 እቃን ለመግዛት በጨረታ ማስታወቂያ
ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ያወጣ ድርጅት ተወዳዳሪዎች በጨረታ ላይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
/ሁለት ሰዎች/ ከተነገረው የተለየን ዕቃ በማቅረብ 1695/2/
እና ከተወዳደሩ በኋላ ድርጅቱ ተወዳዳሪ የሆነው
አቶ ፀጋዬ ነጋ አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ ሞልቶ
ያቀረበውን እቃ መሰረት በማድረግ ውል
የተዋዋለ እንደሆነ ይህንኑ ውል ለመፈፀም
የሚገደድ ስለመሆኑ
762. ሕዳር 2/2003 49041 የአ/አ ከተማ አስተዳደር ዋና 12 17 የዋስትና ግዴታን ቀሪ ለማድረግ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኦዲተር መ/ቤት የሚቻልበት አግባብ 1925/2/
እና
አቶ ኤሣው መዓዛ /ሦስት
236
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች/
763. ሕዳር 28/2003 54312 አቶ ሃይላይ ተክላይ 12 27 በማህበር አባላት ስምምነት የሚወጣ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ደንብን አስመልክቶ በማህበሩ አባላት 1676/1/
ውቁር የጨው አምራቾች መካከል ብሎም በማህበሩ እና በአባላት
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል መካከል የሚነሱ አለመግባባቶችን እልባት
ማህበር ለመስጠት በፍትሐብሔር ህጉ ውስጥ ስለ
ውሎች በጠቅላላው የተመለከቱት
ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ሊሆኑ የሚችሉ
ስለመሆኑ

764. ሕዳር 1/2003 56368 ዶ/ር ሰለሞን ነጋሽ 12 37 ተዋዋይ ወገኖች በመካከላቸው ሊፈጠር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚችለውን አለመግባባት በግልግል ዳኝነት 1731
የባህርዳር ዩኒቨርስቲ ለመፍታት ከተስማሙ በኋላ አንደኛው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ወገን ፈቃደኛ ያልሆነ እንደሆነ ሌላኛው ህ/ቁ. 33/2/,
ተዋዋይ ስምምነቱ እንዲፈፀም ለፍ/ቤት 231
የሚያቀርበው አቤቱታ የክስ ምክንያት
የለውም ሊባል የሚችል ስላለመሆኑ

765. ታህሳስ 12/2003 48857 የአዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ 12 42 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2024/ረ/ እና 2023 ለውሃ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ባለስልጣን ፍጆታ ክፍያ ተፈፃሚነት የሌላቸው 2023,
እና ስለመሆኑ 2024/ረ/
የአዲስ አበባ ከተማ ክፍለ
ከተማ ቀበሌ 16/17

237
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አስተዳደር ጽ/ቤት
766. ጥር 24/2003 56252 ተስፋዬ አበበ ሥራ ተቋራጭ 12 53  የግንባታ ሥራን ለመንግስት ለመስራት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ጨረታውን ያሸነፈ ሥራ ተቋራጭ 3202/1/ እና
ማዕረጉ ወርቁ ሥራ ተቋራጭ ሥራውን ሙሉ በሙሉ ለሌላ ሥራ /2/ 3205,
ተቋራጭ /ሰው/ በህጋዊ መንገድ ሊለቀቅ 3206,
ወይም ሊያስተላልፍ የሚችልበት አግባብ 3244/1/,
 ከአሰሪ ጋር ያልተደረገና ከሥራ 2107
ተቋራጭ ጋር የተደረገ የንዑስ ሥራ
ተቋራጭነት ውልና የሚኖረው ውጤት

767. የካቲት 9/2003 54596 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 12 65 የከተማ ቦታ ውልን መሰረት በማድረግ አዋጅ ቁ.
የመሬት ልማትና አስተዳደር በሊዝ የሚሰጥበትና ውሉ ሊቋረጥ 272/94
ቦርድ የሚችልበት አግባብ አንቀጽ 15/1/
እና /ለ/, 16
ወ/ሮ ላቀች መንግስቴ
768. የካቲት 21/2003 58258 ወ/ሮ ዮርዳኖስ ሃጐስ 12 75  ተዋዋይ ወገኖች ውል ባለመፈፀሙ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አንዳቸው ለሌላቸው መቀጮ /ገደብ/ 1891,
ወ/ሮ ሀይማኖት ተፈራ እንዲከፈል በማለት የሚደርሱበት ስምምነት 1892/1/,
ተፈፃሚ መደረግ ያለበት ስለመሆኑ 1889
 በውል በተወሰነ የገንዘብ ቅጣት ላይ
የሚታሰብ የወለድ ክፍያ አግባብነት የሌለው
ስለመሆኑ

238
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

769. የካቲት 21/2003 60469 ኮከብ ዱቄትና ፓስታ ፋብሪካ 12 79 የእውቀት ሥራ /ግልጋሎት/ ውልን አሰሪ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሆነ ወገን በተናጠል ለማቋረጥ የሚችለው 2637/2/,
ሙሉ አለም የስራ አመራር ባለሙያው ሥራውን ሙሉ በሙሉ 2636/2/ና/1/
አማካሪዎች አጠናቅቆ ለአሰሪው ከማስረከቡ በፊት
ስለመሆኑና ባለሙያው ሥራውን
አስመልክቶ በኃላፊነት ሊጠየቅ የሚችለው
የሙያውን ደንቦች በመጣስ ጥፋት የፈፀመ
እንደሆነ ስለመሆኑ

770. ግንቦት 19/2003 60951 የኢትዮጵያ መንገዶች 12 83 ከመንግስት አስተዳደር መ/ቤት ጋር የሥራ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን ውል ያደረገ ወገን እንደውሉ ለመፈፀም 430/97
እና ባልቻለ ጊዜ የአስተዳደር መ/ቤቱ ተዋዋዩ አንቀጽ 43
ካንትሪ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ለውል ማስከበሪያ (contract security) የመንግስት
ማህበር በሚል ካስያዘው ገንዘብ ላይ ውሉ የግዢ
ባለመፈፀሙ የደረሰበትን የጉዳት ኪሣራ መመሪያ ቁ.
መቀነስ የሚችል ስለመሆኑ 117/5/ /ሀ-
ሐ/
771. ግንቦት 15/2003 64203 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 12 87  በሃዋላ የተላከን ገንዘብ ባንክ ለዕዳ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ማስመለሻ በሚል ያለፍርድ መያዝ 1838/1/,
አቶ መሐመድ ሙሳ /አራት የማይችል ስለመሆኑ 1840, 1841
ሰዎች/  በፍትሐብሔር ግንኙነት እዳን
ለማቻቻል ስለሚቻልበት አግባብ

239
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

772. መጋቢት 9/2003 46574 ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ 12 90 አንድን ስልጠና በአሰሪው ትብብር በውጪ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አገር ተከታትሎ በምትኩ አገልግሎት 1731
እነ ዮናስ ካሣ /ሁለት ሰዎች/ ለመስጠት የተስማማ ሠራተኛ አስቀድሞ
በውል የገባውን አገልግሎት የመስጠት
ግዴታ ባልተወጣበት ሁኔታ ሌላ
/ተጨማሪ/ ስልጠና መጀመሩ በውሉ
መሰረት ለመፈፀም ፈቃደኛ አለመሆኑን
የሚያሳይና በኃላፊነት የሚያስጠይቀው
ስለመሆኑ

773. ሚያዚያ 6/2006 55359 አቶ ተድላ ማሞ ጌታቸው 12 101 ከግንባታ ሥራ ውል ጋር በተያያዘ የግንባታ
እና የግንባታ ሥራ ፈቃድ የሚሰጠው ለባለቤት ፈቃድ
እነ አቶ ፍስሐ ሱመር /ሁለት ወይም ለወኪሉ ስለመሆኑ አሰጣጥ
ሰዎች/ ክትትልና
ቁጥጥር ደንብ
ቁጥር 17,
መመሪያ ቁ.
1/97
774. ሰኔ 14/2003 60204 አቶ ታደሰ ደምሬ 12 120 ጥሬ ገንዘብን በአደራ ከመስጠት ጋር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በተያያዘ ክርክር የተነሳ እንደሆነ ገንዘቡ 2742 2782
አቶ ጌታሁን ለቻሞ በአደራ መልክ መሰጠቱን ለማስረዳት 2779
ሊቀርብ ስለሚችል ማስረጃ

240
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

775. ሰኔ 28/2003 61110 አል ናይል ቢዝነስ ግሩፕ 12 124 አንድን ሥራ ለሥራ ተቋራጭ የሰጠ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኃ/የተ/የግል ማህበር የመንግስት መ/ቤት በራሱ ጥፋት ጉዳት 3259
እና አድርሶ ከሆነ ወይም የሥራ ተቋራጩን
የኢትዮጵያ መንገዶች ሥራ መደበኛ አፈፃፀም ከባድ ያደረገበት
ባለስልጣን እንደሆነ ለሥራ ተቋራጩ ኪሣራ የመክፈል
ኅላፊነት የሚኖርበት ስለመሆኑ

776. ሐምሌ 12/2003 62146 ወ/ሪት ፍሬወይኒ ቴዎድሮስ 12 135  የጠፋ ዕቃን ላገኘ ወይም ሌላ ነገር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ለፈፀመ ሰው ሽልማት ይሰጠዋል ተብሎ 1715, 1741-
ተርካንሬ ፕሮሞሽንና በተለጠፈ /በተነገረ/ ማስታወቂያ ወይም 1762, 1714,
የማስታወቂያ ስራ ድርጅት በአደባባይ ሊታወቅ በሚችል ሌላ አይነት 1711, 1736,
ማስታወቂያ መሰረት ዕቃውን አግኝቶ 1734, 1689
የመጣ ወይም የተባለውን ሥራ የፈፀመ
እንደሆነ የተስፋ ቃሉን የሰጠው ሰው
የተገለፀውን ሽልማት /የገባውን ቃል/
የመፈፀም ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ
 በውል የተገባ ግዴታ ፍፁም
የማይቻልና የማይሞከር ነው ለማለት
ተዋዋይ ወገን ብቻ ሳይሆን ማንም ሰው
ሊፈጽመው የማይችለው ግዴታ መሆን
ያለበት ስለመሆኑ
 በአንድ ከተማ የሚገኝና መጠኑ
ተለይቶ የታወቀ የመኖሪያ ቤት መስሪያ

241
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቦታ በሽልማት መልክ ለመስጠት በውል


የተገባ ግዴታ ሊፈፀም የማይችል ነው
ሊባል የማይችል ስለመሆኑ

777. ሐምሌ 29/2003 66210 አቶ ተስፋዬ ጐላ 12 140 የደንበኛን ጉዳይ /ክርክር/ በፍ/ቤት ክስ ደንብ ቁጥር
እና መስርቶ ሙያዊ አገልግሎት ለመስጠት 57/92 አንቀጽ
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚ/ር የጥብቅና የውክልና ስልጣን የተሰጠው 8/2//ለ/ 3
ጠበቃ በውል የገባውን ግዴታ በተገቢው አዋጅ ቁ.
ጊዜና ትጋት ለመወጣት አለመቻል 199/92
በኃላፊነት የሚያስጠይቅና ለቅጣት አንቀጽ 24/3/
የሚዳርግ ስለመሆኑ /ለ-3/
778. ሐምሌ 29/2003 64887 አቶ አደም የሱፍ 12 145 ስለ አስፈላጊ አደራ እና የማስረጃ አይነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና 2782,2800,2
አቶ አብዱሠላም ሙሐመድ 802,2472
779. የካቲት 21/2003 59882 ወ/ሮ አሰገደች ዘርጋው 12 157  በብድር ከተወሰደ ገንዘብ አከፋፈል ጋር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በተያያዘ ብድር መክፈያ ጊዜው የዘገየ 2006/2/,
አቶ አየለ ንዳኔ እንደሆነ ለአበዳሪው በኪሣራ መልክ 2005/1/,
የሚከፈለው ህጋዊ ወለድ ብቻ ስለመሆኑና 2489, 1889
ከዚህ ህጋዊ ወለድ በተጨማሪ በመቀጫ
መልክ ለመክፈል የሚደረግ ስምምነት
ፈራሸ ስለመሆኑ

780. ጥቅምት 10/2004 61331 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 13 175 የፍ/ብ/ህ/ቁ 2024(ረ) ድንጋጌ ከስልክ የፍ/ብ/ህ/ቁ

242
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኮርፖሬሽን አገልግሎት ክፍያ ጋር በተያያዘ ተፈፃሚነት 2024(ረ),


እና የሌለው ስለመሆኑ፣ 2023, 2022
ሚ/ር ጀርመን ግናሆ
781. ህዳር 7/2004 61808 ወ/ሮ ፀሐይ ፍቃዱ 13 181 ተዋዋይ ወገኖች ያደረጉት ውል ምንም የፍ/ብ/ህ/ቁ.18
እና እንኳን የተፈፀመ ቢሆንም ውሉ የ3ኛ 06
እነ አቶ ብቻዬ ተስፋዬ (ሁለት ወገኖችን መብትና ጥቅም የሚነካ ከሆነ
ሰዎች) ይህንኑ በመግለፅ ውሉ ፈራሽ እንዲሆን
ይወሰን ዘንድ ለፍ/ቤት አቤቱታ ለማቅረብ
የሚቻል ስለመሆኑ፣

782. ሰኔ 15/2004 66935 አቶ ሽመልስ አበራ 13 218 የፀና የውል ግዴታ የገባ ሰው ውሉ በፍርድ በፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና እንዲሰረዝ ለመጠየቅ የሚችለው ሌላኛው 1784
አቶ ጌታቸው አያልቄ ተዋዋይ ወገን ግዴታውን በአግባቡ 1785(2),(1)
ያልፈፀመ (ያልተወጣ) እንደሆነ ወይም
የፈፀመው ፍፁም ባልሆነ አኳኋን ከሆነ
ስለመሆኑ

783. የካቲት 30/2004 70963 ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ 13 231 በአሰሪው በኩል የተመቻቸን የውጪ ትርጉም
እና የትምህርት እድል ተጠቃሚ በመሆን
እነ አቶ ተመስገን ማጉሌ በምትኩ ለተወሰነ ጊዜ ለማገልገል ከተደረገ
(ሁለት ሰዎች) ውል ጋር በተገናኘ ሠራተኛው በውሉ
ያለበትን ግዴታ እንዲወጣ ከሚጠበቅበት
ጊዜ በፊት ከአሰሪው ፈቃድና እውቅና

243
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ውጪ ለሌላ ትምህርት ወደ ሌላ አገር


በመዛወር የመጀመሪያው ውል ውጤት
እንዳይኖረው ያደረገ እንደሆነ ሠራተኛው
በውሉ የተመለከተውን ግዴታ ለመፈፀም
እንዳልቻለ የሚያስቆጥረው ስለመሆኑ

784. ሐምሌ 29/2003 64887 አቶ አደም የሱፍ 13 236 ስለ አስፈላጊ አደራ እና የማስረጃ አይነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.27
እና 82,2800,280
አቶ አብዱሠላሣ ሙሐመድ 2,2472

785. ሚያዚያ 10/2004 71927 ቄስ አብርሃ በርሄ 13 215 በሰነድ ላይ የተመለከተ ፊርማ በተካደ ጊዜ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና ሰነዱ ሲፈረም የነበሩ የምስክሮችን ቃል 2472(1) እና
ወ/ሮ ብርነሽ ሕሉፍ በመስማትና በሌሎች ማስረጃዎች ፊርማው (3)
የማን እንደሆነ ለማረጋገጥ /Authenticate
ለማድረግ/ የሚቻል ስለመሆኑ፣

786. ሕዳር 3/2005 63063 ኢትዮ ቴሌኮም 14 62  ከውል አመስራረትና መቋቋም ጋር የፍ/ብ/ህ/ቁ.16
እና በተገናኘ ዝምታ በመርህ ደረጃ ውልን 82,1683,168
ፒቲኢ ኢንተርናሽናል እንደመቀበል ሊቆጠር የማይችል 4,1722,2001
ኢንኮፖሬትድ ስለመሆኑና አንድ ውል፣ ተሻሽሏል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ለማለት የሚቻለው ማሻሻያው አስቀድሞ ህ/ቁ. 356(ሀ)
በተደረገው የአፃፃፍ ስርዓት አይነት
የተከናወነ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

244
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 የግልግል ጉባኤ አንድን ጉዳይ በማየት


የዳኝነት መፍትሔ ሊሰጥ የሚችለው
ተከራካሪ ወገኖች ከተስማሙበትና የሚፀና
ወይም ዋጋ ያለው ግዴታ መኖሩን
መሠረት በማድረግ ስለመሆኑ፣

787. ጥር 2/2005 79907 ልዩ የገንዘብ እገዛ ተቋም 14 82 ከዋስትና ውል ጋር በተገናኘ ዋስ የሆነ የፍ/ብ/ህ/ቁ.17
እና ወገን በውሉ ላይ የተመለከተውን ፊርማ 27(2)
እነ ወ/ሮ የወይንሐረግ ትዕዛዙ የእርሱ አለመሆኑን ወይም የውሉን ቃል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሁለት ሰዎች) በተመለከተ በመካድ በግልጽ ህ/ቁ.83,235
ባልተከራከረበት ሁኔታ ውሉ በሁለት
ምስክር ፊት የተደረገ አይደለም በሚል
የሚቀርብ ክርክር የዋሱን ግዴታ
ተፈፀሚነት የሚያስቀር ስላለመሆኑ፣

788. ጥር 14/2005 76825 ጭላሎ ኢንተርፕራይዝ 14 85 ገቢ ለማስገኘት በተዘጋጀ ልዩ የገቢ የፍ/ብ፤ህ/ቁ.1


ኃ/የተ/የግል ማህበር ማሰባሰቢያ ቴሌቶን በተደረገ ጨረታ 771(1),1688
እና ተሣታፊ በመሆን የጨረታውን ገንዘብ (2),1757
የአዳማ ከተማ የባኩ ሸነን በመክፈል መሬት ተረክቦ ለልማት ለማዋል
ቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት በሚል ጨረታው ተወዳድሮ የጨረታው
አሸናፊ የሆነ ወገን ጨረታውን ካዘጋጀው
አካል ጋር የውል ስምምነት እንዳደረገ
የሚቆጠር በመሆኑ በጨረታ ያሸነፈበትን

245
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የገንዘብ መጠን ለአዘጋጁ ለመክፈል


የሚገደድ ስለመሆኑ፣
789. ጥር 1/2005 71972 አቶ ካሣሁን አያሌው 14 97  ከግንባታ ሥራ ውል ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.32
እና የሚከፈል ክፍያ የሥራው ባለቤት የሆነው 44,3225,(1)(
የምስራቅ ጎጃም ጎዛምን ወረዳ አካል በግንባታው ሂደት የሥራ ትዕዛዞችን 2),3152(1),3
ጤና ጽ/ቤት እየሰጠ የሥራውን አካሄድ የመወሰንና 266(1),3263
ሥራውን በሚፈቅደው አይነት እንዲፈፀም ,3265(3)
የሥራ ተቋራጩን የማዘዝ ስልጣን ያለው
ስለመሆኑ፣
 የሥራ ተቋራጩ ከሥራው ባለቤት
ጋር የተደረገውን የግንባታ ሥራ ውል፣
በሥራው ባለቤት በተሰጡት ፕላኖች፣
ግንባታ ዲዛይን አይነቶችና የዋጋና የሥራ
ማስታወቂያ መሠረት ግንባታውን የማካሄድ
ግዴታ ያለበት በመሆኑ የሥራው ባለቤት
በግንባታው ሥራ ውል ሰነዱ ላይ
ከተመለከተው ክፍያ ውጪ በተጨማሪነት
በባለቤቱ ፈቃድና ትዕዛዞች መሠረት
ለተሠሩ ሥራዎች ክፍያ ለመክፈል
አልገደድም በሚል የሚያቀርበው ክርክር
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑና በህጉ
አግባብ በባለቤቱ የተሰጡ ተጨማሪ የሥራ
ትዕዛዞች የሥራ ውሉ አካል ተደረገው

246
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚወሰዱ ስለመሆኑ፣

790. ታህሳስ 2/2005 80642 የኢትዮጵያ የባስህር 14 109  በአንድ ውል የተመለከተን እዳ የባህር ህግ
ትራንስፖርት ሎጅስቲክ ለማረጋገጥ ሲባል አዲስ ሰነድ በተዋዋይ ቁ.146,203
አገልግሎት ድርጅት ወገኖች የማደራጀት ተግባር የውል መተካት የፍ/ብ/ህ/ቁ.18
እና አድራጐት ነው ለማለት የሚቻለው 26,1828,182
ባርጉባ ትሬዲንግ በሁለተኛው ውል በግልጽ የተመለከተ 9(ሀ)
ኃ/የተ/የግ/ማህበር እንደሆነ ስለመሆኑ፣
 በባህር ላይ የሚደረግ የማጓጓዣ ውልን
አስመልክቶ አጓዡ ለውሉ ምክንያት
የሆነው እቃ (ንብረት) ጋር በተያያዘ
የሚያቀርበው አቤቱታ ዕቃውን ከተረከበበት
ቀን አንስቶ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ
ካልቀረበ በስተቀር በይርጋ የሚታገድ
ስለመሆኑ፣

791. ታህሳስ 14/2005 80464 ወይራ እንጨትና ብረት ሥራ 14 113 አንድ ውል የአስተዳዳር ውል ነው ለማለት የፍ/ብ/ህ/ቁ.31
ኃ/የተ/የሕብረት ሥራ ማህበር በህግ ወይም በተዋዋይ ወገኖች ግልጽ በሆነ 32
እና ቃል የአስተዳደር መ/ቤት ውል ነው የተባለ አዋጅ ቁ.
የአዲስ አበባ ከተማ እንደሆነ ወይም ደግሞ ተዋዋዮቹ ውል 361/95
መስተዳደር የንግድና ያደረጉበት ጉዳይ ከህዝብ አገልግሎት አንቀጽ
ኢንዲስትሪ ልማት ቢሮ ሥራ ጋር ተያያዥና ለሥራ ውሉ አፈፃፀም 41(1)(መ)
የአስተዳዳር አካልን (ፍ/ቤትን) ተካፋይነት

247
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ያለማቋረጥ የሚጠይቅ መሆኑን እንዲሁም


በአጠቃላይ የውሉን አይነትና ባህሪ፣
የውለታውን አይነተኛ ጉዳይ ብሎም
የተዋዋዮችን ማንነት መመልከት
የሚያስፈልግ ስለመሆኑ፣

792. ታህሳስ 4/2005 69797 ወ/ሮ ሂላላ ሱሌማን 14 121  በተዋዋይ ወገኖች መካከል ውል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ባለመፈፀሙ ምክንያት የጉዳት ኪሣራ 3183(2),318
ጎንደር ዩኒቨርስቲ እንዲከፈል በሚል ጥያቄ በቀረበ ጊዜ በውሉ 8(1),1731,1
ለዚሁ ዓላማ ተዋዋዮቹ ካመለከቱት የገንዘብ 734,1732,18
መጠን በላይ እንዲከፍል ለማስገደድ 89
የማይቻል ስለመሆኑ፣
 የመልካም ሥራ አፈፃፀም ቦንድ
መሰረታዊ ዓላማ በውል የተመለከተው
ጉዳይ እንደውሉ ስለመፈፀሙ (የሚፈፀም
ስለመሆኑ) ለማረጋገጥ ስለመሆኑ፣
 አንድን ዕቃ ማቅረብ ጋር በተያያዘ
የተደረገ ውልን አስመልክቶ በአቅራቢው
በኩል ከእቃው ዋጋ ጋር በተገናኘ
በመንግስት የታወቀ የዋጋ ግሽበት መከሰቱ
አቅራቢው ውሉን ሙሉ ለሙሉ ለማቋረጥ
የሚያስችለው በቂ ምክንያት ነው ለማለት
የማይቻል ስለመሆኑ፣

248
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

793. ሚያዚያ 22/2005 79794 የማይክሮሊንክ ኢንፎርሜሽን 15 62  ከውል አፈፃፀም ሂደት ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ኃ.የተ.የግል በተዋዋይ ወገኖች ላይ ለሚደርስ ጉዳት 1790, 1800,
ማህበር ኪሣራ ሊሰላ ስለሚችልበት አግባብ፣ 2102(1)(2)
እና  የኪሣራው ልክ ከውል ውጪ የሚደርስ
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኃላፊነትን መሠረት በማድረግ በርትዕ
አስተዳደር ሊወሰን ስለሚችልበት አግባብ፣

794. ሰኔ 21/2005 86187 አቶ ዳንኤል ዘሚካኤል 15 84  ተከራካሪ ወገኖች በአንድ የሰነድ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ማስረጃ ላይ የተመለከተን ፊርማ የማን 2008, 2007,
አቶ ቢሃሪ ባቡላል ሞዲ ስለመሆኑ በሚመለከተው የመንግስት አካል 2001, 2005
ተጣርቶ ውጤቱ ከቀረበና ከታወቀ በኋላ
ሰነዱ በውጭ አገር ተመርምሮ ውጤቱ
እንዲታወቅ በማለት የሚያቀርቡት ጥያቄ
በህግ አግባብ አጥጋቢና አሣማኝ ምክንያትን
በመጥቀስና በማስረጃ አስደግፈው ያላቀረቡ
እንደሆነ ጥያቄው ተቀባይነት ሊኖረው
የማይቻል ስለመሆኑ፣
 የፍ/ቤት የተሰጠ ትእዛዘ /ውሣኔ/
መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው
ለማለት የሚቻለው በተከራካሪ ወገኖች
ፍትህ የማግኘት መብት ላይ መሠረታዊ
ለውጥ የሚያስከትል እንደሆነ ስለመሆኑ፣

249
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

795. የካቲት 10/2006 90298 አቶ ኃይሉ ዴሬሳ 15 217 ባለ አምስት ዳኞች የሚሰየሙባቸው የክልል ትርጉም
እና ፍርድ ቤቶች ሰበር ሰሚ ችሎቶች
ወ/ሮ ሱፌ አለሙ በአጣሪው ችሎት ጉዳዩ ያስቀርባል በሚል
በተመለከተው ነጥብ (ጭብጥ) ሳይገደብ ሌላ
(ሌሎች) ጭብጦችን በመመስረት ክርክሩ
እንዲሰማ በማድረግ ውሣኔ ለመስጠት
ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ፣
796. ጥር 20/2007 95797 ደበበ ደረሠ ጠቅላላ ሥራ 17 104 -ከአስተዳደር ውሎች አለመፈፀም ጋር የፍ/ህ/ቁ.
ተቋራጭ ተያይዞ የወለድ ጥያቄ ሊቀርብ የሚችለው 3196፣3197
እና የአስተዳደር መስሪያ ቤቱ በውሉ
የፈንታሌ ወረዳ ውሀ መአድን በተመለከተው መሠረት ከአስራ አምስት
ኢነርጂ ጽ/ቤት ቀን በኋላ ለተዋዋዩ ስለ ገንዘቡ አከፋፈል
የሚያስፈልገውን የማረጋገጥ ሥራ
ሳይፈጽም የቀረ እንደሆነ ወይም
የአስተዳደር መስሪያ ቤቱ የሚፈለግበትን
ገንዘብ የማረጋገጥ ሥራ በተፈፀመ በ3 ወር
ውስጥ ሳይከፍል የቀረ እንደሆነ ስለመሆኑ፣
-ተቃራኒ የውል ቃል ቢኖርም እንኳን
ከአስተዳደር መስሪያ ቤት ጋር የተዋዋለው
ሰው መስሪያ ቤቱ ሳይከፍል ለቆየበት
ገንዘብ ወለድ ወይም ኪሣራ ለመጠየቅ
የሚችለው ሳይከፈል የቆየበት ጊዜ ከ6 ወር
በላይ ሲሆን ወይም ውሉን ያደረገው

250
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የአስተዳደር መስሪያ ቤት ተዋዋዩን


ለመጉዳት ብሎ ያደረገው ወይም ከባድ
በሆነ ቸልተኝነትና ወይም ጥፋት ያደረገ
ስለመሆኑ፣

797. ግንቦት 21 ቀን 2007 101378 የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ 18 174 አንድ ሥራ ተቋራጭ በሠራው ህንጻ ላይ የፍትሐብሔር
ዓ.ም ባለስልጣን የተከሠተ እርግጠኛ የአሰራር ጉድለት ህግቁጥር
እና በሌለበት ሁኔታ ወደፊት የሚታይና 3268፣3282/
ናሰው ኮንስትክሽን ኃ/የተ/የግ/ የሚከሰት የአሰራር ጉድለት ሊኖር ይችላል 1/
ማህበር በሚል ምክንያት ሥራ ተቋራጮች ለሰሩት የመሠረት
ሥራ የመጨረሻ ክፍያ የማግኘት መብት ልማትና
መከላከል አግባብነት የሌለው ስለመሆኑና ኮንስትራክሽን
የህንጻ ተቋራጩን በፍትሐብሄር ጉዳይ ሚኒስቴር
ማንም ሰው ኃላፊ ነው ተብሎ ያለመገመት በ1996 ዓ.ም
/presumption of non liablity/ አሻሽሎ
መሠረታዊ መርህ ስለመሆኑ፣ ያወጣውን
የመንግስት
ግንባታ ስለ
አፈጻጸም
መመሪያ
አንቀፅ 8፣

251
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

6. የቤተሰብ ህግ

6.1 ህጋዊ ጋብቻ አፈፃፀምን፣ማስረጃዎቹን እንዲሁም ጋብቻ ሳይፈፅሙ እንደ ባልና ሚስት መኖርን በተመለከተ

798. የካቲት 26/2001 41896 ወ/ሮ ታደለች ዋለልኝ እና 8 251 ጋብቻ ህጋዊ ውጤት የሚኖረው በህግ የተሻሻለው
እነ ወ/ሮ አዲስዓለም ፀጋ አግባብ ተፈፅሟል ከተባለበት ጊዜ ጀምሮ የቤተሰብ ህግ
(ሦስት ሰዎች) ስለመሆኑ አንቀፅ 28(3)

799. መስከረም 24/2002 46613 ወ/ሮ ኑኑ ሸህሞሎ 10 91 በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል የተሻሻለው
እና እንደ ባልና ሚስት አብሮ የመኖር ሁኔታ የቤተሰብ ሕግ
ወ/ሮ አሰገደች ጫኔ ስለመኖሩ ለማስረዳት የሚችሉት በግንኙነቱ አንቀጽ
ውስጥ ያሉት ሰዎች ብቻ ናቸው ለማለት 98,99,106
የሚያስችል የሕግ መሰረት የሌለ ስለመሆኑ

800. ሚያዚያ 28/2000 33126 ወ/ሮ የዝና ተስፋሁን እና 5 207 ለብዙ አመታት አብሮ መኖር እና ወልዶ ትርጉም
መምህር ጥሩአየሁ እውነቱ በጋራ ማሳደግ ከጋብቻ ውጪ እንደ ባልና
ሚስት አብሮ ለመኖርን የሚያሳይ አንድ
ሁኔታ ስለመሆኑ
801. መጋቢት 25/2000 33875 ወ/ሮ የሻረግ አባትኩን እና 5 262 ጋብቻ በባህላዊ መንገድ ተመስርቷል የተሻሻለው
ወ/ሮ መሠረት አድማሱ ለማለት የሚቻልበት አግባብና መመስረቱን የቤተሰብ ህግ
252
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ማስረዳት የሚቻልበት ሁኔታ አንቀፅ 4 እና


97(2)
802. ጥቅምት 28/2000 21740 ወ/ሮ አስረስ መስፍን 5 175 የጋብቻ ጽሁፍ በሌለ ጊዜ ጋብቻ መኖሩን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ለማስረዳት የሚቻለው የባልና ሚስትነት 699(1) (2)
ወ/ሮ ውብነሽ ታከለ ሁኔታ መኖሩን በማስረዳት ስለመሆኑ

803. ሐምሌ 12/2000 23021 ወ/ሮ አበባ ወርቅ ጌታነህ 5 180 በፍቺ ጋብቻ ከፈረሰ በኋላ የቀድሞ የተሻሻለው
እና ተጋቢዎች እንደ ገና አብሮ መኖር የትዳር የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ ዋጋዬ ኃይሌ ሁኔታ መኖሩን የሚያስገነዝብ ከሆነ ጋብቻ አንቀፅ 96
መፈፀሙን የህግ ግምት መውሰድ የሚቻል እና 97(1)
ስለመሆኑ

804. ግንቦት 16/1998 20036 ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 5 362 ጋብቻ የትዳር ሁኔታ መኖሩን በማስረዳት የተሻሻለው
እና ለማሳየት /ለማረጋገጥ/ የሚቻል የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ ወለተብርሃን ካሣዬ ስለመሆኑና ይህንንም ለማስረዳት አንቀፅ
ማንኛውም ዓይነት ማስረጃ ሊቀርብ 9596 እና
ስለመቻሉ 97
805. ሰኔ 26/2004 23493 ወ/ሮ እንማው ዘገየ 5 185 በፍርድ ቤት ያልፈረሰ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ትርጉም
እና በፈፃሚው ሞት ምክንያት የፈረሰ እንደሆነ
ወ/ሮ ወርቄ መኮንን የሟች ባለቤቶችን እኩል የጡረታ አበል
የመከፈል መብት የሚሰጥ ስለመሆኑ
806. ሕዳር 2/2003 54258 ወ/ሮ ዘነበች በቀለ 11 33  የጋብቻ መኖርን አስመልክቶ ቀዳሚና የተሻሻለው
እና ዋናው ማስረጃ የጋብቻ ምስክር ወረቀት የቤተሰብ ህግ

253
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ዮናስ ፀጋዬ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.


 በማንኛውም ሥርዓት የተፈፀመ ጋብቻ 213/1992
በክብር መዝገብ ሹም ፊት ቀርቦ ሊመዘገብ አንቀጽ 28/3/
የሚችልና በዚህ መልኩ የሚገኘው ሰነድ
የጋብቻ መኖርን ለማረጋገጥ ብቃት ያለው
ስለመሆኑ
 በዚሀ መልኩ በክብር መዝገብ ሹም
ፊት የተመዘገበ ጋብቻ ውጤት አለው
ለማለት የሚቻለው ምዝገባው ከተከናወነበት
ጊዜ ጀምሮ ሳይሆን የጋብቻው ሥርዓት
ከተፈፀመበት ዕለት አንስቶ ስለመሆኑ

807. ታህሳስ 14/2003 50580 ዶ/ር አለልኝ መኮንን 11 45  ጋብቻ ሳይኖር እንደ ባልና ሚስት የተሻሻለው
እና መኖርን ማስረዳት የሚቻልበት አግባብና የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ አስቴር አርአያ ይሄው ግንኙነት በህግ ጥበቃ ያለው ነው አዋጅ ቁ.
ለማለት የሚቻልበት ሁኔታ 213/92
 ጋብቻ ሳይኖር እንደ ባልና ሚስት አንቀጽ
አብሮ የመኖር ግንኙነት በንብረት ረገድ 106/2/, 95
ውጤት ሊያስከትል የሚችለው ግንኙነቱ
ሦስት ዓመት እና ከዚያ በላይ ለሆነ ጊዜ
የፀና ከሆነና በዚሁ ጊዜም የተፈራ ንብረት
ያለ እንደሆነ ስለመሆኑ
808. መጋቢት 26/2004 67924 ወ/ሮ ምንያ ገ/ሥላሴ 13 144 በጋብቻ ተሳስረው የነበሩ ሰዎች ትርጉም

254
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ግንኙነታቸው እስካልተቋረጠ ድረስ


ወ/ሪት መሠረት ዓለማሁ ለረጅም ጊዜ ተለያይተው በመኖራቸው ብቻ
በመካከላቸው ያለው የትዳር ግንኙነት
ፈርሷል ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ፣

809. ጥቅምት 5/2005 39408 አርጋው አባቼ 10 5  በጋብቻ ላይ የተደረገ ጋብቻ ከጅምሩ የተሻሻለው
እና ውጤት አልባ ነው (void ab initio) ሊባል የቤተሰብ ህግ
የወ/ሮ አስቴር አበጋዝ የሚችል ስላለመሆኑ አንቀፅ
ወራሾች (ስድስት ሰዎች)  የጋብቻ ውል ተጋቢዎች ንብረታቸውን 42443311
በተመለከተ ጋብቻው የሚያስከትለውን
ውጤት ስምምነት የሚያደርጉበት ሰነድ
ስለመሆኑ

810. ጥር 9/2003 56157 እነ ወ/ሮ ፀሐይ ተሰማ /ሁለት 11 54  የጋብቻ ውል በአግባቡ ተደርጓል ሊባል የተሻሻለው
ሰዎች/ የሚችልበት አግባብ የቤተሰብ ህግ
እና  የጋብቻ ውል በሚል በተጋቢዎች አዋጅ ቁ.
የህፃን አማኑኤል ወንደሰን መካከል የሚደረግ ስምምነት ከነሙሉ 213/92
ሞግዚት ይዘቱ ሊታይና ተፈፃሚ ሊደረግ የሚገባ አንቀጽ 40
ስለመሆኑ እና
ተከታታዮቹ
73, 46/1/
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
826/2/ 2427

255
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

2428 857
811. ሰኔ 27/2003 60725 አቶ አብርሃ የኋላሸት 11 95 አስቀድሞ የተደረገን የጋብቻ ውል በማሻሻል የተሻሻለው
እና የተደረገ የጋብቻ ውል ህጋዊ ተቀባይነት የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ አበባ ዘመን እንዲኖረው ፍ/ቤት ቀርቦ መጽደቅ ያለበት አዋጅ ቁ.
ስለመሆኑ 213/92
አንቀጽ 47/1-
3/
812. ሐምሌ 12/2003 60691 ወ/ሮ ገዛችን ገብሩ 11 101 በሁለት ሰዎች መካከል የጋብቻ ሁኔታ የተሻሻለው
እና መኖሩን ለማረጋገጥ የሚያዝ ጭብጥ የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ ዓለምነሽ በየነ በሁለቱ ሰዎች መካከል ከጋብቻ ውጪ አዋጅ ቁ.
እንደባልና ሚስት የመኖር ሁኔታ ስለመኖሩ 213/92
ለማረጋገጥ በሚል ከሚያዘው ጭብጥ
የተለየ ወይም አንድ አይነት ነው ሊባል
የማይቻል ስለመሆኑ
813. መጋቢት 29 ቀን 2007 96853 አቶ ጆቫኒ ላሮዛ 18 113 ጋብቻ ሳይኖር እንደባልና ሚስት ለሚኖሩ አዋጅ ቁጥር
ዓ.ም እና ሰዎች የሚፈለገው ማስረጃ ወንዱና ሴትየዋ 213/92
ወ/ሮ አዳነች ተስፋዬ የተጋቡ ሰዎችን ሁኔታ ሲያሳዩና አንቀፅ
ቤተዘመዶቻቸውና ማህበረሠቡ እንደተጋቢ 97፣98፣99
ሰዎች የሚኖሩ ናቸው ብለው እና 106/2/
የሚገምቷቸው መሆን ያለባቸው
ስለመሆኑ፣
በአንድ ወንድና ሴት መካከል ለተወሰነ ጊዜ
የፍቅር ግንኙነት መኖሩ ብቻ እንደባልና

256
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሚስት የሚኖሩ ናቸው ሊያስብል የማይችል


ስለመሆኑ ፣

6.2 ፍቺና የፍቺ ውጤቶች

6.2.1 ስለ ጋብቻ መፍረስ


814. ሐምሌ 30/2001 40781 ፍቅረስላሴ ካህሣይ እና 8 271 ጋብቻ በሁለት የተለያዩ ሥርዓቶች የተሻሻለው
ወ/ሮ ሮማን ታደሠ የተፈፀመ ቢሆንም አንድ ጊዜ በህግ አግባብ የቤተሰብ ህግ
የተደረገ ፍቺ በቂና ሙሉ ህጋዊ ውጤት አንቀፅ 75(ሐ)
የሚያስከትል ስለመሆኑ
815. ሚያዚያ 11/1999 20938 ወ/ሮ ሸዋዬ ተሰማ 4 86 ስለ ጋብቻ መፍረስ ትርጉም
እና
ወ/ሮ ሣራ ልነጋነ
816. ሚያዚያ 14/1999 31891 እነ አቶ አንለይ እንየው (ሰባት 5 240 የተጋቢዎች ተለያይቶ ለረዥም ጊዜ /የሰ/መ/ቁ.
ሰዎች) መኖርና በዚህም ጊዜ ሌላ ትዳር መስርቶ 14290/
እና መገኘት የቀድሞው ጋብቻ በህጋዊ መንገድ
ወ/ሮ መሬም ጠሃ ተቋርጧል የሚያስብል ስለመሆኑ
817. ሕዳር 22/2004 61357 አቶፍቅሬስላሴእሽቴ 13 124 የጋብቻ ፍቺን በተመለከተ በፍ/ቤት የተሰጠ የተሻሻለው
እና ውሣኔ ከሌለ በስተቀር የባልና ሚስት የጋራ የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮዋጋዬጋይም ንብረትን አስመልክቶ የፍቺ ውጤት አዋጅ
የሆነውን የክፍፍል ጥያቄ በፍ/ቤት ማቅረብ ቁ.213/92
አይቻልም ለማለት የሚያስችል የህግ አንቀፅ 76
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ
257
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

818. የካቲት 28/2004 69657 ወ/ሮ ሐምዚያ ሼክ ኢብራህም 13 141  የጋብቻ ፍቺ ውጤት በስምምነት የተሻሻለው
እና በሚያልቅበት ወይም በሽማግሌዎች ወይም የቤተሰብ
አቶ አብዲ ኡስማኤል በባለሞያዎች በሚወሰንበት ጊዜ ውሣኔው ህግአዋጅ
ተፈፃሚነት የሚኖረው ለፍ/ቤት ቀርቦ ቁ.213/92
ተቀባይነትን ሲያገኝ ብቻ ስለመሆኑ አንቀፅ
 ፍቺን እና የፍቺን ውጤት በተመለከተ 83(3),117
ውሣኔ የመስጠትና የማፅደቅ ስልጣን የኦሮሚያብ/ክ/
የፍ/ቤት ብቻ ስለመሆኑ፣ መ/የቤተሰብ
ህግ አዋጅ
ቁ.69/95 እና
አዋጅ
ቁ.83/96፣አን
ቀፅ 110(5)
819. ሚያዚያ 222/2004 72420 ወ/ሮ ኬሪያት ያህያ 13 148 ከባልና ሚስት ጋብቻና ፍቺ ጉዳይ ጋር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.
እና በተገናኘ የቀረበን ጉዳይ ስልጣን ያለውና አንቀጽ
ሐጂ ጅሀድ ኡመር ተከራካሪዎቹ ለመዳኘት ፈቃዳቸውን 37(1),34(5),
የገለፁለት የሽሪአ ፍ/ቤት ለመዳኘት ፈቃደኛ 78(5),
አለመሆኑን በመግለጽ መዝገቡን የዘጋው
እንደሆነ መደበኛ ፍ/ቤት ጉዳዩን
ማስተናገድ የሚገባው ስለመሆኑ፣
820. የካቲት 27/2004 74376 አቶ ብዙአየሁ ታደሰ 13 165 ፍቺን በስምምነት ለመፈፀም ለፍ/ቤት የተሻሻለው
እና አቤቱታ ያቀረቡ ባል እና ሚስት የፍቺ የፌዴራል
ወ/ሮ ሰሎሜ ሻወል ውጤትን በተመለከተ ያደረጉትን የቤተሰብ ህግ

258
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስምምነት ፍ/ቤት ለህግና ለሞራል አንቀጽ


የማይቃረን መሆኑን በማረጋገጥ ያፀደቀው 80,83(3)
እንደሆነ ስምምነቱ ተፈፃሚ መደረግ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ያለበት ስለመሆኑ፣ ህ/ቁ. 277(2)
821. ጥር 17/2005 74791 ወ/ሮ ውቢት ሕሩይ 14 181  የመጥፋት ውሣኔ የተሰጠበት ሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.17
እና ቀደም ሲል ጋብቻ የነበረው እንደሆነ 0,171
የሀዋሣ ከተማ ፋይናንስ እና የጠፋው ሰው መመለስ በመጥፋት
ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ውሣኔው የፈረሰውን ጋብቻ እንደገና
ተመልሶ ህይወት እንዲዘራ (እንዲፀና)
የማድረግ ውጤት አለው ለማለት
የማይቻል ስለመሆኑ፣
 በፍ/ቤት የተሰጠ የመጥፋት ውሣኔ
መሻር በመጥፋት ውሣኔው መሠረት
የፈረሰን ጋብቻ ከፈረሰበት ቀን ጀምሮ
(ግለሰቡ ከተመለሰበት ቀን ጀምሮ) መልሶ
እንዲቋቋም (እንዲፀና) ለማድረግ
የሚያስችል ስላለመሆኑ፣
822. ሐምሌ 1 ቀን 109731 ወ/ሮ ሃና አሰፋ 18 148 አንድ ጋብቻ በተጋቢዎቹ ስምምነት የተሸሻለው
2007ዓ.ም እና ፈርሶአል ሊባል የሚችለው የፍቺ ስምምነቱ የፌድራል
አቶ ከፍይበሉ አሰፋ ተደርጎአል በተባለበት ቀን ሳይሆን የፍቺ የቤተሰብ ህግ
(ሁለት ሰዎች) ስምምነቱ ለፍርድ ቤት ቀርቦ ተቀባይነት አዋጅ ቁጥር
ባገኘበት እና በጸደቀበት ጊዜ ስለመሆኑ፡- 213/92
አንቀፅ 76(1)

259
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

823. ሠኔ 1 ቀን 2007 ዓ.ም 101552 ወ/ሮ ትርንጎ መስፍን 18 126 በጋብቻ ፍቺ ጊዜ ለፍችው ምንክያት የተሻሻለው
እና የሆነው በደል ተፈጽሞባታል ተብሎ የፌደራል
አቶ ሙሉጌታ መኳንንት ለአንደኛው ወገን ካሣ የሚከፈለው የቤተሰብ ህግ
እንዲከፍለው ዳኝነት ሲጠይቅና ካሣውም አዋጅ ቁጥር
የሚወሰነው ለፍትህ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ 213/92
ብቻ ስለመሆኑ፣ አንቀጽ
81/2/፣84

6.2.2 ስለ ጋራ ንብረት ክፍፍልና የጋራ ዕዳ መጋራት

6.2.2.1 የባልና ሚስት የጋራ ንብረት ክፍፍል


824. ጥቅምት 18/2001 37275 ሻ/ባሻ ገዛኸኝ ድልነሣው 8 237 ከጋብቻ በፊት የግል የነበረን ንብረት መነሻ የተሻሻለው
እና በማድረግ በጋብቻ ጊዜ በግብይት የተገኘ የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ ተዋበች ደመቀ ንብረት የግል ሆኖ ሊቀጥል የሚችለው አንቀፅ 58(2)
በፍ/ቤት ቀርቦ የፀደቀ እንደሆነ ብቻ 57 62(2)
ስለመሆኑ
825. መጋቢት 22/2002 38126 ዲያቆን ኃይለጊዮርጊስ 8 256 የአንደኛው ተጋቢ ስምምነት ሣይኖር የጋራ የተሻሻለው
ወንድምሲያምረኝ የሆነ የማይንቀሣቀስ ንብረት በሌለኛው የቤተሰብ ህግ
እና ተጋቢ የተሸጠ እንደሆን ስምምነቱን አንቀፅ 69(2)
እነ ወ/ሮ የሺ ተፈሪ (ሁለት ያልሰጠው ተጋቢ ካወቀበት ቀን ጀምሮ በ 6
ሰዎች) ወር ውስጥ እንዲሁም በማናቸውም ሁኔታ
ደግሞ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ የሽያጭ
260
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ውሉ እንዲፈርስ ለመጠየት ስለመቻሉ


826. ጥቅምት 10/2002 42766 እነ ወ/ት ሠናይት ኃ/ማሪያም 10 19 ከጋብቻ በፊት የግል የነበረ ንብረት ትርጉም
እና በተጋቢዎች የጋብቻ ውል መነሻነት የጋራ
ወ/ሮ አበበች ወርቁ ሊሆን የሚችል ስለመሆኑ
827. ጥቅምት 5/2002 38544 አቶ ብሩክ ኃ/እየሱስ 10 2 በጋብቻ ውል ላይ ባልና ሚስት ትርጉም
ሐምሌ 8/2002 እና “መተዳደሪያችን” ነው በሚል ያመለከቷቸው
ወ/ሮ ፋናዬ አበበ ንብረቶች የጋራ ንብረት ተደርገው
የሚቆጠሩ ስለመሆናቸው
828. ሐምሌ 8/2002 51893 እንዳልካቸው ዘለቀ 10 96 ከኮንዶሚኒየም ቤት ባለቤትነት ጋር የተሻሻለው
እና በተያያዘ ከጋብቻ በፊት በአንደኛ ተጋቢ የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ ብዙዓለም መንግስቱ በተደረገ ምዝገባ የተነሣ የቤት ዕጣው አንቀፅ 62(2)
የወጣው ብሎም የቤት ሽያጭ ውል
የተደረገው በጋብቻ ወቅት መሆኑ
በተረጋገጠ ጊዜ ለቤቱ መገኘት ምክንያት
የሆነው ተጋቢ ቤቱ የግል መሆን አለበት
በሚል የሚያቀርበው ክርክር ተቀባይነት
የሌለው ስለመሆኑ
829. መጋቢት 20/1999 17937 ወ/ሮ ድንቄ ተድላ 4 81 ጋብቻ በአንደኛው ተጋቢ ሞት ምክንያት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በፈረሰ ጊዜ የጋራም ሆነ የግል ንብረት 1768
አቶ አባተ ጫኔ በምን ያህል ጊዜ ውስጥ መጠየቅ እንዳለበት 1ዐዐ167718
በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1677 መሠረት በቁ. 1845 45
ላይ የተቀመጠው ይርጋ ተፈፃሚ
ስለመሆኑ

261
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

830. ሚያዚያ 4/2000 31430 ወ/ሮ አዲስአለም አከለ እና 5 237 ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ጊዜ የሚገኝ ድጐማ የአማራ
የመቶ አለቃ አክሊሉ አበበ የባልና ሚስቱ የጋራ ሀብት ስለመሆኑ ብ/ክ/መ
የቤተሰብ ህግ
አንቀፅ 73(1)
እና (2)
831. ጥቅምት 19/2000 27697 አቶ ርዕሶም ገ/መድህን እና 5 215 ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ጊዜ የጋራ ንብረት የተሻሻለው
ወ/ሮ አልማዝ ጊላ ሚካኤል የተሸጠ ቢሆንም የሽያጩ ገንዘብ በሙሉ የቤተሰብ ህግ
ወይም በከፊል እንደሚገኝ ካልተረጋገጠ አንቀፅ 85 -
ለጋራ ትዳር ጥቅም እንደዋለ የህግ ግምት 93
የሚወሰድበት ስለመሆኑ
832. ጥቅምት 19/2000 29402 ወ/ሮ ሐዳስ ታረቀ 5 231 ቤት የጋራ ሃብት ነው ከተባለ ቤቱ ትርጉም
እና የተሰራበት መሬት ላይ የጋራ ባለሃብቶቹ
የ፶ አለቃ አስመላሽ ኃይለስላሴ እኩል የመጠቀም መብት የሚኖራቸው
ስለመሆኑ
833. ጥቅምት 3/2003 24625 ወ/ሮ ሳድያ አሕመድ 5 195 በህግ ፊት ያልፈረሰ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ትርጉም
እና በፈፃሚው ሞት ምክንያት የፈረሰ እንደሆነ
ወ/ሮ ሊህማ አሊ የጋራ ሀብትን ሁለቱ ባለቤቶች ግማሹን
ለሁለት ቀሪውን ግማሽ ልጆች የሚካፈሉ
ስለመሆኑ
834. ሕዳር 3/2003 25005 መኮንን በላቸው እና ወ/ሮ 5 198 በጋብቻ ውል ላይ የግል ተብሎ የተሻሻለው
አለሚቱ አደም ያልተመለከተና ጋብቻ ከመፈፀሙ በፊት የቤተሰብ ህግ
ግንባታው የተጀመረ ቤት ግንባታው አንቀፅ 62(1)
የተጠናቀቀው በጋብቻ ወቅት ከሆነ የጋራ , 63(1)

262
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ንብረት ተደርጐ የሚወሰድ ስለመሆኑ


835. ሕዳር 10/2000 27869 ፍቅርና ሠላም ኃ/የተ/የግ/ማ 5 220  የማይንቀሳቀስ ንብረት ለንግድ ማህበር የንግድ ህግ
እና በመዋጮ መልክ የተሰጠ ሆኖ ሲገኝ ቁጥር
እነ ወ/ሮ መሠረት የንብረቱ ስም በኩባንያው ተመዝግቦ 517(ሠ)(ረ)
ኃይሉ ያለመገኘቱ በ3ኛ ወገኖች ላይ መቃወሚያ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
(ሁለት ሰዎች) ለመሆን የማይችል ቢሆንም ንብረቱ 2878
በአይነት መዋጮ መሰጠቱን የሚያስቀረው የተሻሻለው
ስላለመሆኑ የቤተሰብ ህግ
 የጋራ የሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት ያለ አንቀፅ 68(1)
አንደኛው ተጋቢ ፈቃድ ለንግድ ማህበር 69(2)
በዓይነት መዋጮ የተሰጠ እንደሆነ ንብረቱ
የባልና ሚስቱ የጋራ ንብረት ነው ለማለት
የማይቻል ስለመሆኑ
836. ሕዳር 10/2000 26839 ወ/ሮ አስካለ ለማ 5 208 ጋብቻ ከመመስረቱ በፊት የግል የነበረ የተሻሻለው
እና ሃብት ከጋብቻ በኃላ የጋራ ከሆነ ንብረት የቤተሰብ ህግ
ሣህለ ሚካኤል በዛብህ ጋር ተቀላቅሎ በተገኘ ጊዜ የግል የሆነው አንቀፅ
ንብረት ተለይቶ የግሉ ለሆነው ተጋቢ 5786(1)
ሊሰጥ የሚገባ ስለመሆኑ
837. ጥር 29/2000 25281 ወ/ሮ መሠረት ፍስሐ 5 201 የባልና ሚስት የጋራ ሃብት ነው በሚል የተሻሻለው
እና የተወሰነ መኖሪያ ቤት ጋር በተያያዘ የቤተሰብ ህግ
አቶ ቀልቤሣ አለሙ አንደኛው ተጋቢ ቤቱ የተሰራበትን መሬት አንቀፅ 92
(ቦታ) ከጋብቻው በፊት የተመራ በመሆኑ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሌላኛው ተጋቢ የቤቱን ግማሽ ዋጋ ተቀብሎ አንቀፅ

263
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እንዲለቅ በሚል የሚሰጥ ውሣኔ የህግ 11311132


መሠረት የሌለው ስለመሆኑ
838. ሕዳር 13/2000 26953 አቶ ብዙነህ ጨርቆሴ 5 211 በጋብቻ/በትዳር ላይ/ ከተጋቢዎች መካከል ትርጉም
እና በአንደኛው ተጋቢ አማካኝነት በካሣ መልክ
ወ/ሮ መዓዛ እንግዳዬ የተገኘ ሃብት የጋራ ሃብት/ንብረት/ ተደርጐ
የሚቆጠር ስለመሆኑ
839. የካቲት 23/2000 24295 ወ/ሮ ፅጌ ድረሴ እና መሰለች 5 192 የባል እና የሚስት የጋራ ንብረት እኩል ትርጉም
ረዳ ግማሽ ግማሽ መከፋፈል ያለበት ስለመሆኑ
840. መጋቢት 25/2000 33411 ወ/ሮ ሙሉብርሃን አባዲ እና 5 255 ተጋቢዎች ጋብቻቸው ፀንቶ ባለበት ወቅት ትርጉም
አለቃ ኪሮስ ገብሩ የገዙት ንብረት በስማቸው ያልዞረ ቢሆንም
እንኳን ንብረቱ የእኔ ነው በሚል የቀረበ
የ3ኛ ወገን ተቃውሞ እስካልቀረበ ድረስ
ንብረቱ የጋራ ሀብት ተደርጐ የሚወሰድና
ሊከፋፈል የሚገባ ስለመሆኑ
841. ሚያዚያ 7/2000 29343 እነ ወ/ሮ አምሳለ ተፈራ 5 224 ተጋቢዎች በጋብቻ ወቅት የተፈራ አዋጅ ቁ.
(ሁለት ሰዎች) እና ወ/ት አበባ ቤታቸውን በትርፍነት ለመንግስት ያስረከቡ 47/67 አንቀፅ
አድማሱ እንደሆነ የአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረት 11(1)
የሆነን ቤት ያለምንም ተጨማሪ ስምምነት
የጋራ የሚያደርገው ስለመሆኑ
842. ግንቦት 14/2000 31946 ወ/ሮ ዘውዲቱ ጌታቸው እና 5 244 የጋብቻ ውል በህግ አግባብ አልተደረገም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ተመስገን ደሳለኝ በሚል ተቃውሞ ያቀረበ ተጋቢ በውሉ ህገ-መንግስት
መሠረት ሊገደድ የማይችል ስለመሆኑ አንቀፅ 34(2)
35(2) እና

264
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

9(1)
843. ግንቦት 14/2000 34387 አቶ ከበደ መሔ 5 271 የጡረታ አበል እንደማንኛውም ገቢ የባልና ትርጉም
እና ሚስት የጋራ ንብረት ተደርጐ የሚወሰድ
ወ/ሮ ፋናዬ ብዙነህ ስላለመሆኑ
844. ግንቦት 28/2000 35376 እነ አቶ ዳንኤል አሰፋ (ሁለት 5 275 ከጋብቻ በፊት የተፈራ ንብረት ላይ ያለን የተሻሻለው
ሰዎች) ዕዳ ለመወጣት ከጋብቻ በ%Eላ ከባልና የቤተሰብ ህግ
እና ሚስት የጋራ ገንዘብ መከፈሉ ንብረቱን አንቀፅ 62(1)
ወ/ሮ ሔለን ውበቱ የጋራ ንብረት የማያደርገው ስለመሆኑ እና 7ዐ(1)
845. መስከረም 24/2003 50489 ወ/ሮ ዘይነባ ከልፋ 11 2  ባል ሁለት ሚስቶችን በአንድ ጊዜ የተሻሻለው
እና አግብቶ የሚኖር በሆነ ጊዜ በመካከላቸው የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ ከድጃ ሲራጅ የሚፈራ ንብረት ለተጋቢዎቹ ሊከፋፈል አዋጅ 213/96
የሚችልበት አግባብ አንቀጽ 62/1/
 ሚስቶች ጋብቻ እንደተፈፀመ
ከሚቆጠርበት ጊዜ ጀምሮ ከባል ጋር
ያፈሩትን ሀብት ብቻ መካፈል
ስለመቻላቸው
846. ጥቅምት 2/2003 46606 አቶ ገ/ሥላሴ ጫኔ 11 6 የኮንዶሚንየም ቤት ለማግኘት የተደረገ ትርጉም
እና ምዝገባ ከጋብቻ በፊት ቢሆንም ዕጣ
ወ/ሮ አብረኸት ተጫኔ የወጣው ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ጊዜ ከሆነ
ተጋቢዎቹ የመካፈል መብት የሚያገኙ
ስለመሆኑ
847. ጥቅምት 4/2003 47889 እነ ወ/ሮ ሠላማዊት አስራት 11 10 የጋብቻ ውል አስገዳጅ የህግ ድንጋጌን የተሻሻለው
/አምስት ሰዎች/ እስካልተቃረነ ድረስ በፍቺ ምክንያት የቤተሰብ ህግ

265
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የሚከተለውን የተጋቢዎች የንብረት አዋጅ ቁ.


ወ/ሮ መሠረት ዘውዴ ክፍፍል እልባት በመስጠት ረገድ ተፈፃሚ 213/92
ሊሆን የሚገባ ስለመሆኑ አንቀጽ 42,
47, 73, 44
848. ጥቅምት 16/2003 49171 ዶ/ር ደስታ አቡኑ በለጡ 11 14 በሁለት የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ቤቶች ትርጉም
እና የጋብቻ ፍቺን ተከትሎ ለባልና ሚስት
ሲ/ር አስቴር ካሣ ወልደየስ ሊከፋፈሉ የሚችሉበት አግባብ
849. ጥቅምት 29/2003 53663 እነ አቶ ጊላጋብር ገብረህይወት 11 20  ከጋብቻ ውጭ እንደባልና ሚስት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
/ሦስት ሰዎች/ የሚኖሩ ሰዎች ግንኙነታቸው በንብረት 1731,
እና ረገድ ያለውን ውጤት በተመለከተ በውል 1322/1/
እነ ወ/ሮ አረጋሽ አብረሃ ሊወሰኑ ስለመቻላቸው
/ሁለት ሰዎች/  በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለ አላባ
የመጠቀም መብት ጥቅም ተቀባዩ ሲሞት
የሚቋረጥና ለወራሾቹ የማይተላለፍ
ስለመሆኑ
850. ሰኔ 29/2003 59539 እነ አቶ ስዩም ወ/መስቀል 11 92 ከጋብቻ በሞት መፍረስ ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
/አራት ሰዎች/ የሚቀርብ የጋራ ንብረት ክፍፍል ጥያቄ 1846,
እና ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው ይርጋ መቆጠር 826/1/
ወ/ሪት አምሳለ ሙሉነህ የሚጀምረው ጋብቻው ከፈረሰበት ዕለት
አንስቶ እንጂ ወራሽነት ከተረጋገጠበት ቀን
ጀምሮ ስላለመሆኑ
851. መስከረም 24/2003 43988 ወ/ሮ ሰኒያ ሼሳ ተማም 11 107 ጋብቻ ሳይፈርስ የትዳር ግንኙነቱን ትቶ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና የሄደ ተጋቢ ጋብቻውን ትቶ በሄደበት ህገ መንግስት

266
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ ወ/ሮ በላይነሽ ማቴቦ ወቅት የተፈራን ንብረት የጋብቻ ውጤት አንቀጽ 40/1/
/ሁለት ሰዎች/ ነው በማለት የክፍያ ጥያቄ ሲያቀርብ
በጋብቻ ወቅት የተፈራን ንብረት የጋራ
ይሆናል በሚለው የህግ ግምት ተጠቃሚ
ሊሆን የማይገባ ስለመሆኑ
852. ጥቅምት 5/2003 53814 እነ አቶ ነስሩ ሰማን /ሁለት 11 118 ከጋብቻ በፊት አንደኛው ተጋቢ የግል ትርጉም
ሰዎች/ መኖሪያ ቤት ኖሮት ከጋብቻ በኋላ ሌሎች
እና ተጨማሪ ቤቶችና ግንባታዎች ተካሂደዋል
ወ/ሮ ሙህሊሳ ኒጋኒ በሚል ከጋብቻ በፊት በስሙ ተመዝግቦ
የሚገኘው ቤት በጨረታ ተሸጦ
ለተጋቢዎቹ እንዲካፈል በሚል የሚሰጥ
ውሣኔ አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ
853. ሕዳር 13/2003 52569 ወ/ሮ ሙሉወርቅ ዋቼ 11 40 ባል/ሚስት በጡረታ መልክ የሚያገኘውን አዋጅ ቁ.
እና ክፍያ ሌላ ባል/ሚስት ባገባ ጊዜ የሚቋረጥ 209/55
ማህበራዊ ዋስትና ባለስልጣን ስለመሆኑ አንቀጽ 21
አዋጅ ቁ.
345/95
አንቀጽ 35/2/
854. ሰኔ 14/2003 61788 ወ/ሮ ጥሩወርቅ ለማ 11 98 ባልና ሚስት በፍቺ ወቅት የጋራ የተሻሻለው
እና ንብረታቸውን ለመካፈል ስምምነት ላይ የቤተሰብ ህግ
ታፈሰ ተሰማ ያልደረሱ ከሆነና ንብረቱ በአይነት ሊካፈል አዋጅ ቁ.
የማይችል እንደሆነ ንብረቱ ተሸጦ 213/92
የተገኘውን ዋጋ እኩል እንዲካፈሉ መደረግ አንቀጽ

267
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ያለበት እንጂ በእጣ እንዲካፈሉ ሊወሰን 103/1/


የሚችልበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ
855. ታህሳስ 30/2004 70442 አቶበቀለቱፋ 13 130 ከባልና ሚስት የጋራ ንብረት ጋር በተገናኘ የተሻሻለው
እና በጋብቻ ወቅት በአንደኛው ተጋቢ የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮባዩሽእሽቴ አማካኝነት ከባንክ ወጪ ተደርጐ ለ3ኛ አዋጅ
ወገን የተላለፈ (የተሰጠ) ገንዘብ ለትዳር ቁ.213/92
ጥቅም እንደዋለ የሚገመትበት አግባብ አንቀፅ 85-93
የሌለ ስለመሆኑ፣
856. ጥር 2/2004 65708 አቶ አራጋው አበበ 13 17 ከባልና ሚስት የንብረት ክፍፍል ጋር የተሻሻለው
እና በተገናኘ በአንደኛው ተጋቢ በውርስ የተገኙ የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ ራሔል ውብሸት ንብረቶች (ሀብቶች) ለልማት በሚል አዋጅ
በመፍረሳቸው የተገኘ የካሳ ክፍያ በግብይት ቁ.213/92
እንደተገኘ ተቆጥሮ የግል ስለመሆኑ አንቀፅ 58,
በፍ/ቤት አልተረጋገጠም በሚል እንደ የጋራ 57
ሀብት ሊቆጠር የማይችል ስለመሆኑ
857. ሰኔ 5/2004 71126 ወ/ሮ ወርቅነሽ ሰብስቤ 13 154 የባልና ሚስት የጋራ ንብረት ክፍፍል ጋር የደቡብ
እና በተገናኘ አንድን የጋራ ንብረት በዓይነት ብ/ብ/ሕ/ብ/መ/
እነ ሻለቃ ባሻ እንደሻው ለመካፈል ተጋቢዎቹ ከስምምነት ላይ የቤተሰብ ህግ
(ሁለት ሰዎች) ለመድረስ ያልቻሉ እንደሆነና ሁለቱም አዋጅ ቁ.
የቅድሚያ ግዢ መብት ጥያቄ ያቀረቡ 75/96 አንቀጽ
እንደሆነ ንብረቱ ለጨረታ ቀርቦ እንዲሸጥ 103(1)
በማድረግ ገንዘቡን መካፈል ያለባቸው
ስለመሆኑ፣

268
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

858. ሰኔ 18/2004 75562 ወ/ሮ ሶፊያ መሐመድ 13 160 በጋብቻ ወቅት በአንደኛው ተጋቢ ስም ትርጉም
እና የተመዘገበና በጋብቻ ወቅት ዕጣው የወጣ
አቶ መሐመድ ይመር የኮንዶሚንየም ቤት ላይ ያለ መብት የቤቱ
ውል ከጋብቻ መፍረስ በኋላ የተፈፀመና
ቅድሚያ ክፍያ የተከፈለ መሆኑ (የንብረት
ክፍፍል እስካልተፈፀመ ድረስ) ንብረቱን
የግል የሚያስብል ስላለመሆኑ
859. ሰኔ 16/2002 45207 ወ/ሮ አየለች ከበደ 11 143 ከጋብቻ በፊት በአንደኛው ተጋቢ የተፈራ የተሻሻለው
እና ቤት በጋብቻ ወቅት እድሳት የተካሄደለት የቤተሰብ ህግ
በላቸው ዋለ መሆኑ ብቻ ንብረቱን የባልና ሚስቱ የጋራ አዋጅ ቁጥ.
ሃብት የማያደርገው ስለመሆኑ 213/92
አንቀጽ 42/1/,
57
860. ጥቅምት 20/2005 74451 አቶ ደረጀ ማዘንጊያ 14 173  የኮንዶሚኒየም ቤትን በጋብቻ ወቅት የኢፌዲሪ ህገ
እና እያሉ የደረሳቸው ባልና ሚስት የቤቱ መንግስት
ወ/ሮ ፍሬህይወት ጴጥሮስ ቅድመ ክፍያ በጋብቻ ወቅት ከተፈራ የጋራ አንቀጽ 35(1)
ሀብት የተከፈለ እንደሆነና ቤቱን
ለማሳመርና ለሌሎች ተያያዥ ወጪዎች
ከጋራ ሀብቱ ወጪ በማድረግ ጥቅም ላይ
በዋለበት ሁኔታ ጋብቻው በፍቺ የፈረሰ
እንደሆነ ቤቱ ለተጋቢዎቹ፣ ሊከፋፈል
ስለሚችልበት አግባብ፣
 በህገ መንግስቱ የተረጋገጠላቸውን

269
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቤተሰብ የመመስረት መብት በመጠቀም


ጋብቻ የፈፀሙ ወንዶች እና ሴቶች
በጋብቻው አፈፃፀም፣ በጋብቻው ዘመን
እንዲሁም በፍቺ ጊዜ እኩል መብት
የሚኖራቸው ስለመሆኑ፣
861. መስከረም 30/2007 94952 ወ/ሮ ዙሪያሽ ተገኝ 17 277 ከጋብቻ በፊት በአንደኛው ተጋቢ ስም አዋጅ ቁጥር
እና የነበረን የግል ንብረት በጋብቻ ወቅት 213/1992
ወ/ሮ የሺ ውድዬ በንብረቱ ላይ መሰረታዊ መሻሻል አንቀፅ 63(1)
ቢደረግበትና ይሄው መሻሻል የተደረገው
የባለንብረቱ የግል ገንዘብ መሆኑ
እስካልተረጋገጠ ድረስ ህጉ ንብረቱ የጋራ
ነው የሚል ግምት የሚወስድ ስለመሆኑ፣
862. መስከረም 26/2007 95680 ወ/ሮ የሺ ተሾመ 17 281 በኦሮሚያ የቤተሰብ ህግ መሠረት ባልና የኦሮሚያ
እና ሚስቱ በየግል ያገኟቸውን ንብረትም ሆነ ክልል
አቶ መስፍን ኃይሉ ገንዘብ በግል ይዘው መቀጠል እንደሚችሉ የቤተሰብ ህግ
ሲደነገግ ይህ የግል የተባለው ንብረት የግል ቁ.69/1995
ሆኖ ሊቀጥል የሚችለው የግል ይባልልኝ አንቀፅ
ተብሎ በፍ/ቤት ሲፀድቅ ስለመሆኑ፣ 741ዐ፣አንቀፅ
74/2/
863. ጥር 19/2007 88275 አቶ ኃይለሚካኤል ልኬ ሉሱ 17 284 የባልና ሚስት ጋብቻ ፈርሶ የጋራ የሆነ የፍ/ሕ.ቁ.
እና ንብረት ክፍፍል በሚፈፀምበት ጊዜ 1386፣1388፣
እነ አቶ መኮንን በለጠ /ሁለት በፍ/ሕጉ ላይ የተቀመጡት በቅድሚያ 1391፣1392፣
ሰዎች/ የመግዛት መብት ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት 1393፣(1)፣1

270
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሌላቸው ስለመሆኑ 397

864. መጋቢት 16/2007 102652 ወ/ሮ ሃቢባ መካ 17 304 በጋብቻ ጊዜ የተፈራ የባልና ሚስት የጋራ የተሻሻለው
እና የሆነ የአክስዮን ድርሻ በፍቺ ጊዜ በአይነት የቤተሰብ ህግ
እነ ደሊል ሁሴን(ሁለት ሊከፋፈል የሚችል ስለመሆኑ አንቀፅ 91
ሰዎች) እና 92
865. ሚያዚያ 12 ቀን 2007 98029 ወ/ሮ ልዩሴት ሥዩም 18 121 አንድ ወንድና ሴት ሲጋቡ በጋብቻ ውላቸው ትርጉምትርጉ
ዓ.ም እና ንብረትን በተመለከተ ካደረጉት ስምምነት ም
አቶ ሸዋፈራ ንጉሴ ላይ “ከወለደች የግል የለባትም ” ፣ “
ሀብትሽ ሀብቴ ነው “ ተብሎ የተፈጸመው
የውል ሀረግ ካለና ልጅ ከወለዱ ከጋብቻ
በፊት የነበራቸውን የግል ንብረት የጋራ
ለማድረግ እንደተስማሙ የሚቆጠር
ስለመሆኑ፣
866. ሰኔ 15 ቀን 2007 94811 አቶ ታረቀኝ ጥሩነህ 18 141 ጋብቻ ፀንቶ በነበረበት ጊዜ ባንደኛው ተጋቢ ትርጉም
ዓ.ም. ተገዝቶ ነገር ግን ስመሀብቱ ከ3ኛ ወገን
እና ሻጭ ሳይዛወር የቀረ መሆኑ ንብረቱ
ወ/ሮ ሰናይት ታደሰ የተጋቢዎች የጋራ ሀብትነው ከመባል
የሚያስቀረው ስላልመሆኑ፣
867. ሐምሌ 28 ቀን 2007 107840 ወ/ሮ ዘምዘም ሸረፋ እና እነ 18 145 ባል እና ሚስቶች ሲጋቡ ለጎጆ መውጫ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/
ዓ.ም ወ/ሮ አታላ ሐሰን ተብሎ በቤተሰባቸው ፍቃድ የተሰጣቸው መ/ የመሬት
መሬት ሲገለገሉበት የቆዩ በሆነ ጊዜ ንብረቱ አዋጅ ቁጥር
የጋራ ሀብት ሀኖ በፍቺ ጊዜ እኩል 110/1999

271
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሊካፈሉት የሚገባ ስለመሆኑ፣ አንቀጽ


5/5/,2/7

6.2.2.2 የባልና ሚስት የጋራ ዕዳን በተመለከተ


868. ሕዳር 24/2000 22891 ወ/ሮ ማና ኃ/ሚካኤል እና 2 65 በጋብቻ ወቅት በአንደኛው ተጋቢ ምክንያት ትርጉም
እነ አቶ ገ/ማርያም ከበደው የተፈጠረ ዕዳ ለጋራ ጥቅም መዋሉ
(ሁለት ሰዎች) በተረጋገጠ ጊዜ የዕዳው ወደ የጋራ ንብረት
ወይም ወደ ሌላኛው ተጋቢ የግል ንብረት
በመሄድ ሊከፈል የሚችለው በፍርድ
አፈፃፀም ላይ ስለመሆኑና ከዚህ ጋር
በተያያዘ በሌላኛው ተጋቢ ላይ ዕዳውን
መሠረት በማድረግ ክስ ሊመሰረትበትም
ሆነ ፍርድ ሊሰጥበት የማይገባ ስለመሆኑ

869. ሚያዚያ 30/2000 22930 ወ/ሮ ታድሬ አባተ 7 350 ባልና ሚስት በፍቺ ከተለያዩና የንብረት ትርጉም
እና ክፍፍል ከተደረገ በኋላ ከአንደኛው ተጋቢ
ወ/ሮ ዓለም ገ/የሱስ የግል ተግባር የሚመነጭ ዕዳ አፈፃፀም
የተጠየቀው /የቀረበው/ ከፍቺ በኋላ
እስከሆነ ድረስ ለዕዳው ምክንያት ከሆነው
ተጋቢ ብቻ የሚጠየቅ ስለመሆኑ

870. መጋቢት 6/2002 51295 አቶ ዮሐንስ ጡእማይ 10 72 በባልና ሚስት የጋራ ንብረት ላይ የተደረገ ትርጉም
እና የሽያጭ ውል በሕጉ በተመለከተው የጊዜ

272
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወ/ሮ ምህረት ገብሩ ገደብ ውስጥ አለመፍረሱ ስለሚያስከትለው


ውጤት

871. መጋቢት 8/2002 45202 አቶ ድንቁ ወርዶፋ 10 58 በትዳር ወቅት የተወሰደ ብድር የአንደኛው የተሻሻለው
እና ተጋቢ ፈቃድ የሌለበት ቢሆንም ፈቃዱን የቤተሰብ ህግ
ወ/ሪት ኤደን ድንቁ ወርዶፋ ያልሰጠው ተጋቢ የብድር ስምምነቱ አንቀፅ
እንዲፈርስ ያላደረገ እንደሆነ ወይም ደግሞ 68(መ)
ለትዳር ጥቅም አለመዋሉን ማስረዳት
ያልቻለ ከሆነ ለትዳር ጥቅም እንደዋለ የህግ
ግምት የሚወሰድ ስለመሆኑ

872. ሕዳር 2/2003 56184 ወ/ሮ ኑን ስንታየሁ ጐዝ 11 36  በትዳር ወቅት የተወሰደ /በአንደኛው የተሻሻለው
እና ተጋቢ/ ብድር ለትዳር ጥቅም እንደዋለ የቤተሰብ ህግ
አቶ ተስፋዬ ወ/ሚካኤል የሚገመት ስለመሆኑና ከዚህ በተቃራኒ አዋጅ 213/92
የሚከራከር ተጋቢ ገንዘቡ ለትዳር ጥቅም አንቀጽ 62/1/
ያልዋለ መሆኑን የማስረዳት ግዴታ ያለበት
ስለመሆኑ
 ደመወዝ የተጋቢዎች የጋራ ሃብት ነው
በሚል ሊወሰድ የሚችለው ተጋቢዎቹ
በጋብቻ ባሉበት ወቅት የትዳርን ወጪ
ከመሸፈን አኳያ መሆን ያለበት ስለመሆኑ
 ተጋቢዎች ከህጋዊ ፍቺ በፊት
ተለያይተው በቆዩባቸው ግዜያት በግል

273
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ያገኙት ደመወዝ የጋራ ነው ለማለት


የሚቻል ስላለመሆኑ
 በጋብቻ ወቅት የተወሰደና በፍቺ ወቅት
ተከፍሎ ያላለቀ ዕዳ እንደ የጋራ ዕዳ
የሚወሰድ ስለመሆኑ

873. ታህሳስ 05/2004 68190 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 13 127 በባል ወይም በሚስት ለጋራ የንግድ ህግ
እና መተዳደሪያቸው በሚል ከሚካሄድ የንግድ ቁ.19
ወ/ሮ እመቤት ቱርፌ ሥራ ማስኬጃ ጋር በተያያዘ የተገባ ዕዳ የተሻሻለው
የተጋቢዎች የጋራ እዳ እንደሆነ የሚቆጠር የቤተሰብ ህግ
ስለመሆኑ አዋጅ
ቁ.213/92,
አንቀፅ 70

6.3 ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅን አስተዳደግ፣ጉብኝትና ቀለብ አከፋፈል

874. ታህሳስ 16/2001 35710 ወ/ሮ እፀገነት እሸቱ እና 8 243 ህፃናትን ማዕከል ያደረጉ ክርክሮች ትርጉም
ወ/ሮ ሰላሚዊት ንጉሴ የልጆችን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ
መስተናገድ ያለባቸው ስለመሆኑ
875. የካቲት 12/2002 45819 አቶ ካሣ ፋንታ 10 55 የልጆች ቀለብ አከፋፈል ሁኔታ ጋር
እና በተያያዘ ክፍያ ተግባራዊ ሊደረግ
ወ/ሮ እስካዳር ግጨው የሚችልበት አግባብ
876. መጋቢት 21/2002 46490 እነ ወ/ሮ ቦጋለች ደባልቄ 10 69 ሞግዚት የሆነ ሰው በሞግዚትነት የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/

274
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(አራት ሰዎች) የሚያስተዳድራቸውን ልጆች ሀብት የሆነን መ ቤተሰብ


እና ንብረት ለልጆቹ መልካም አስተዳደግ ሲል ህግ አንቀፅ
ወ/ሮ መሠረት በለጠ ሊሸጠው የሚችል ስለመሆኑ 292

877. ጥቅምት 26/2000 23632 ወ/ሮ ፀዳለ ደምሴ 5 188 ወላጆች ለህፃናት ልጆቻቸው ሞግዚትና የደቡብ/ብ/ብ/
እና አስተዳዳሪ የመሆን መብታቸው ሊከበር ሕ/ክ/መንግስ
አቶ ክፍሌ ደምሴ የሚችለው ለህፃናቱ ጥቅምና ደህንነት ተ የቤተሰብ
እስከሰሩ ወይም ሊሰሩ የሚችሉ ህግ አዋጅ ቁ.
መሆናቸውን ማረጋገጥ ሲቻል ብቻ 75/96 አንቀፅ
ስለመሆኑ 235(1)
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ህገ-መንግስት
አንቀፅ 36(2)
878. ሚያዚያ 21/2003 54827 እነ ሮም ወርቁ ተስፋዬ 11 129 አካለ መጠን ያልደረሰ ሰው ሞግዚት የልጁ የተሻሻለው
/አምስት ሰዎች/ ሀብት የሆነን የማይንቀሳቀስ ንብረት ያለ የፌዴራል
እና ፍርድ ቤት ፈቃድ ለመሸጥ የማይችል የቤተሰብ ህግ
አሰግድ ሸነገለኝ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
213/92
አንቀጽ
277/1/,292
የኦ/ብ/ክ/መ/
የቤተሰብ ህግ
አዋጅ ቁ.

275
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

69/95 አዋጅ
ቁ. 83/96
አንቀጽ 294,
316
879. ሕዳር 1/2003 54129 አቶ ከፍያለው በቀለ 11 132 አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ ሞግዚት የልጁ ትርጉም
እና ወጣት ሶፊያን ንብረት የሆነን የማይንቀሳቀስ ንብረት
አብዱልቃድር በሽያጭ ለ3ኛ ወገን ለማስተላለፍ በህግ
ስልጣን ያልተሰጠው ስለመሆኑ

880. ሐምሌ 4/2006 98552 ሚ/ር አደም ሐሚድ 16 173 የቀለብ ገንዘብ መጠን ስለሚወሰንበት የተሻሻለው
እና አግባብ፣ የፌዴራል
ወ/ሮ ሐናእ አብዱልቃድር የቤተሰብ
አዋጅ ቁጥር
213/92
አንቀጽ 197
አንቀጽ 2

881. ሰኔ 17 ቀን 2007 100426 እነ ዶ/ር ጥላሁን ኪሮስ 18 135 አንድ ሞግዚት አካለመጠን ያልደረሰን ልጅ የፍ/ህ/ቁ. 301
ዓ.ም /ሁለት ሰዎች/ እና በማስተዳደር ስልጣኑ ክርክር የሚደረግበት
እነ ህጻን ሰናይ የማነኪሮስ /2 ጥቅም ከ300 ብር ያነሰ ካልሆነ በቀር ያለ
ሰዎች/ ቤተዘመድ ምክር ጉባኤ ፈቃድ ምንም
ግልግል መፈጸም የማይችል ስለመሆኑ፣

276
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

6.4 የተወላጅነት ክርክርን በተመለከተ

882. ጥቅምት 10/2002 44612 ወ/ሮ ዘውዴ ወ/ጊዮርጊስ 10 23 አባትነት በህግ አግባብ ሊታወቅ የተሻሻለው
እና የሚችልባቸው ሁኔታዎች የቤተሰብ ህግ
ወ/ት ኤልሣቤጥ ኪዳኔ አንቀፅ1261(
1)(2),128(1)
130(2)125
106(1),የኢፌ
.ዲ.ሪህገመንግ
ስትአንቀፅ
35(2)
883. ጥቅምት 10/2002 42682 እነ ወ/ሮ ፋንታነሽ በላይ 10 9 አባትነት በፍርድ ውሣኔ ሊታወቅ የተሻሻለው
(ሦስት ሰዎች) የሚችልበት አግባብ የቤተሰብ ህግ
እና አንቀፅ 43
ሞላ ደምሴ
884. ጥቅምት 12/2002 40624 እነ ወ/ሮ መብራት ታደሰ 10 11 ፀንቶ ባለ ጋብቻ ውስጥ የተወለደ ልጅ የተሻሻለውየቤ
(አራት ሰዎች) አባት በጋብቻ ውስጥ ባል የሆነው ወገን ተሰብ/ህግአንቀ
እና ስለመሆኑና የዚህን ሰው አባትነት ፅ14412616
አቶ ኤፍሬም ዘውዴ ለመቃወም የሚቻልበት አግባብ 7168173

885. ታህሳስ 2/2002 42648 ወ/ሮ ዘነበች በያን 10 21 ልጅነትን በማረጋገጥ በፍ/ቤት የሚሰጥ የተሻሻለው
እና ውሣኔ የህግ ግምት የሚፈጥር እንጂ የቤተሰብ ህግ

277
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወ/ት ብርቅነሽ ከበደ አስገዳጅነት ያለው እና የመጨረሻ ማስረጃ አንቀፅ


ተደርጐ መወሰድ የሌለበት ስለመሆኑ 154155156
157

886. ታህሳስ 21/2002 42569 እነ የዳግማዊ ታዲዩስ 10 30 ልጅነት ሊረጋገጥ የሚችልበት አግባብ የተሻሻለው
ሞግዚትና አስተዳዳሪ (ሁለት የቤተሰብ ህግ
ሰዎች) አንቀፅ
እና 156168158
የሃና ታዲዮስ ሞግዚትና 169
አስተዳዳሪ
887. ሚያዚያ 16/1999 22243 ወ/ሮ ደሐብ ሰኢድ 4 90 ልጅነትን ስለማስረዳት የተሻሻለው
እና የቤተሰብ ህግ
አቶ አብርሃም ካሣ አንቀፅ
126(1)143(
መ) እና (ሠ)

888. ታህሳስ 1/2000 30959 እነ ወ/ሮ ተወዳጅ ገ/ሥሌሴ 5 234  ሟች በኑዛዜው አንድን ሰው ልጄ የተሻሻለው
(ሁለት ሰዎች) እና አይደለም በማለት መግለፅ የልጅነት ሁኔታ የቤተሰብ ህግ
እነ አቶ ዘለቀ ዘውዴ( ሁለት መኖሩን ለማፍረስ የሚያበቃ ስላለመሆኑ አንቀፅ
ሰዎች)  በቤተሰብ ህጉ ልጅነትን ለማረጋገጥ 154156157
የሚቻልበት አግባብ

889. ሚያዚያ 18/2000 32130 እነ እማዋይሽ ካሣ (ስድስት 5 247 አንድን ሰው አባት ነው ብሎ ለማለት የአማራ ክ/መ/

278
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች) ለልጅ እንክብካቤ ማድረጉና ልጁም በእሱ የተሻሻለው


እና ስም መጠራቱ ብቻ ሣይሆን ግለሰቡ የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ አስቴር አህመድ ድርጊቱን አባት ነኝ ከሚል ስሜትና አዋጅ ቁ.
መንፈስ በመነጨ ያደርግ የነበረ መሆኑ 79/95 አንቀፅ
መረጋገጥ ያለበት ስለመሆኑ 154(ሐ)(ሠ)

890. መጋቢት 25/2000 34149 እነ ወ/ሮ ዘለቃሽ በቀለ እና 5 268 የአንድ ሰው አባት ነኝ በሚል የሚቀርብ የአማራ ክልል
አቶ አለሙ በቀለ ሰው አባትነቱን በህግ አግባብ በማስረጃ የቤተሰብ ህግ
ማስረዳትና ማረጋገጥ ያለበት ስለመሆኑ አንቀፅ
147(1)
97(2)

891. ሚያዚያ 21/2000 33440 ወ/ሮ ኪሮስ ገ/ማርያም እና 5 259  ልጅነትን ለማረጋገጥ የሚቀርብ ጥያቄ የተሻሻለው
አቶ ግርማ ገብረ ስላሴ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ቀርቦ የቤተሰብ ህግ
ሊስተናገድ የሚገባ ስለመሆኑ አንቀፅ 154
 ልጅነትን ለማረጋገጥ የሚቀርብ የልደት
ምስክር ወረቀት ተቃውሞ የማይቀርብበት
የመጨረሻ ማስረጃ ተደርጐ ሊወሰድ
የማይችል ስለመሆኑ

892. ግንቦት 30/2003 57607 ኤርምያስ ኬስታንትኖስ 11 68 በጋብቻ ውስጥ የተወለድኩ በመሆኔ ልጅነቴ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ግሊፕትስ እንዲረጋገጥልኝ በሚል የሚቀርብ አቤቱታ ህገ መንግስት
እና ህጋዊ መሰረት ያለውና ፍ/ቤቶችም አንቀጽ 37/1/

279
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰለሞን ኬስታንቲኖስ ተቀብለው በፍሬ ነገር ረገድ ሊጣሩ


ግሊፕትስ የሚገቡትን በማጣራት መወሰን ያለባቸው
ስለመሆኑ
893. ሚያዚያ 17/2003 61677 አቶ ፈቃደ መክብብ 11 88 የልጅ አባት ነህ የተባለ ሰውን በተመለከተ የተሻሻለው
እና የመካድ ክስ ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ የቤተሰብ ህግ
አቶ ዳንኤል ብስራት አዋጅ ቁ.
213/92
አንቀጽ
177/3/

894. ሐምሌ 26/2003 63195 ገረመው ሙሜቻ 11 104 አባትነትን /ልጅነትን/ ከማረጋገጥ ጋር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተያያዘ በሚቀርብ አቤቱታና ክርክር ህ/ቁ. 259/1/
ወ/ሮ አሰፋ ነበበ የዲኤን.ኤ (DNA) ምርመራ እንዲደረግለት
በመጠየቅ ክርክር የሚያቀርብ ወገን ለዚሁ
የህክምና ማስረጃ የሚያስፈልገውን ወጪ
የመሸፈን ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ

895. የካቲት 11/2003 62041 ጥሩወርቅ ወርዶፋ 11 59 አባትነት በፍርድ ሊነገር የሚችልባቸው የተሻሻለው
እና ሁኔታዎች ላይ ሳይንሳዊ የደም ምርመራ የቤተሰብ ህግ
ጥሩነሽ ወርዶፋ (DNA test) በማስተባበያ ማስረጃነት አዋጅ ቁ.
ሊቀርብ የሚችል ስለመሆኑና ፍ/ቤቶች 213/92
ተከራካሪ ወገኖች በዚህ ረገድ አንቀጽ 144,
የሚያቀርቧቸውን አቤቱታዎች በአግባቡ 143 /ሠ/,

280
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሊያስተናግዱ የሚገባ ስለመሆኑ 145

896. ጥር 10/2004 54024 አቶ ገ/ሊባኖስ ረዳ 11 125  በጋብቻ ውስጥ የሚወለድ ልጅ አባት የተሻሻለው
እና ባል እንደሆነ የህግ ግምት ሊወሰድ የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ አዜብ አሰፋ የሚችልበት አግባብ አዋጅ ቁ.
 የዚህ የህግ ግምት የሚቋቋምበት 213/92
አግባብ እና እንደ ማስረጃ ተወስዶ በፍ/ቤት አንቀጽ 126,
እውቅና ሊያገኝ የሚገባ ስለመሆኑ 143

897. መስከረም 21/2007 90121 17 284 የDNA ምርመራ እንዲደረግ ትዕዛዝ ትርጉም
መሰጠቱ አንደኛው ወገን አሉኝ የሚላቸውን
የመከላከያ ማስረጃዎች የማሰማት መብት
የማይከለክል ስለመሆኑ፣
የDNA ምርመራ እንዲረግ ፍ/ቤት ትዕዛዝ
ስለሚሠጥበት አግባብ፣

898. ሠኔ 5 ቀን 2007 ዓ.ም 99954 እነ ህጻን ዘውዴ ሚካኤል 18 130 አንድ ልጅ ሲወለድ ከልጇ እናት ጋር የፍ/ህ/ቁ.
እና በጋብቻ ተሳስሮ የነበረው ሠው በህጉ ግምት 682፣741፣
አቶ ዝናዬ ወ/ሚካኤል መሠረት የልጁ አባት ስለመሆኑና ይህን የፌደራል
የህጉን ግምት ማስተባበል የሚችለው እሡ የቤተሰብ ህግ
ወይም በህግ የተፈቀደላቸው ሰዎች አባት አንቀጽ 167
አለመሆኑ እንዲወሰን የመካድ ክስ
በማቅረብ ስለመሆኑ፣

281
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

6.5 ጉዲፈቻን በተመለከተ

899. የካቲት 24/2002 44101 ሚስስ ፍራንስዊስ ፖስተር 10 44 የጉዲፈቻ ስምምነት የሕፃናትን ጥቅምት የተሻሻለው
እና ለማስጠበቅ ሲባል ሊፈርስ የሚችል የቤተሰብ ሕግ
እነ ሚ/ር ዱክማን ቬኖ ስለመሆኑ አንቀጽ
(ሁለት ሰዎች) 195(2)
900. ሚያዚያ 22/2002 52691 እነ ቤተ ዛታ ችልድረንስ ሆም 10 81 የጉዲፈቻ ውል እንዲፈርስ ሊደረግ የተሻሻለው
አሶሴሽን (ሦስት ሰዎች) የሚችልበት አግባብ የቤተሰብ ህግ
ተጠሪ፡ የለም አንቀፅ
195(1)(2)

6.7 የስም ለውጥ

901. የካቲት 10/2006 95995 ወ/ት ሞሚና ሡልጣን ኮርዋላ 15 279  የአባት ስም እንዲስተካከልልኝ በሚል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የሚቀርብ አቤቱታ የክስ ምክንያት የለውም ህ/ቁ. 231
ተጠሪ፡- የለም ሊባል የማይችል ስለመሆኑ፣ (1)(ሀ)
 አንድ ሰው አንድ የቤተዘመድ ስምና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አንድ ወይም ብዙ የግል ስሞችና የአባት 32(1)፣
ስም ሊኖረው ስለመቻሉና የአንድ ልጅ 36(1)
የአባት ስም የሚሆነው የአባቱ የግል ስም
ስለመሆኑ፣
902. ሚያዚያ 24/2005 87420 ወ/ሪት ማህሌት ልዑለቃል 15 282 የቤተ ዘመድ ስም እንዲለወጥ በፍ/ቤት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
282
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ጥያቄ ለማቅረብ የሚቻል ስለመሆኑ፣ 42 , 33(1) ,


ተጠሪ የለም (2)

7. የፍርድ አፈፃፀም

903. ጥቅምት 22/1998 16720 ወ/ሮ አበራሽ ጉቱ እና 2 58 በከፊል የፍርድ ባለመብት የሆነ ሰው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እነ የመካከለኛው አዋሽ እርሻ ባለመብት የሆነበት የፍርድ ክፍል ህ/ቁ.
ልማት ድርጅት (አራት እንዲፈፀምለት የአፈፃፀም ክስ ካቀረበ በኋላ 378(3)(ሰ)
ሰዎች) በመጀመሪያ የፍርድ ባለዕዳ የሆነበትን
ፍርድ በይግባኝ አሽሮ የፍርድ ባለመብት
ሲሆን አዲስ የአፈፃፀም መዝገብ መክፈት
ሳያስፈልገው ቀደም ሲል የተከፈተው
የአፈፃፀም መዝገብ ቢዘጋም እንኳን
ማንቀሳቀስ ስለመቻሉ እና በአፈፃፀም ደረጃ
ወለድ የሚከፈለው በዋናው ፍርድ ወለድ
እንዲከፈል ከተወሰነ ስለመሆኑ
904. መጋቢት 2/2002 29653 አቶ ነጋ ደምሴ እና ሀምሳ 7 391 በዋናው ውሳኔ ላይ ተቃወውሞ ያለው 3ኛ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አለቃ አዲሱ ደምስ ወገን አቤቱታ ማቅረብ የሚችለው ህ/ቁ. 418
ለአስፈፃማ ችሎጽ ሳይሆን ውሳኔውን
ለሰጠው ፍርድ ቤት ስለመሆኑ
905. ታህሳስ 5/2000 29371 ሶፊያ መሐመድ እና እነ 7 387 የአፈፃፀም አቤቱታ የሚቀርበው ዋናውን
ኢብራሂም መሐመድ ውሳኔ መሰረት ባደረገ መልኩ ስለመሆኑ

283
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

906. ግንቦት 5/2000 29344 ወ/ሮ ዝማም ህሉፍ 7 383 ውሣኔን የሚያስፈጽም ፍ/ቤት በውሣኔው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና መሰረት ከማስፈፀም ወጪ በአፈፃፀም ጊዜ ህ/ቁ. 358,
አቶ መረሣ ገ/ዮሐንስ ዋናውን ፍርድ ሊለውጥ የሚችልበት የህግ 418
መሰረት የሌለ ስለመሆኑ

907. ግንቦት 28/2000 28362 አቶ መሐመድ ኑር ጀብራል 7 379 በአንድ ንብረት ላይ በፍርድ ቤት የፍርድ ትርጉም
እና እነ ወ/ሪት ውበት ላሊሶ ባለመብት የሆነ ወገን አፈፃፀም በንብረቱ
ላይ ሊቀጥል አይገባም ብሎ መቃወም
ስለመቻሉ
908. ሚያዚያ 14/2000 28154 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ እና 7 376 በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ 3ኛ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወገኖች መብት ያቋቋምን ስለሆነ አፈፃፀም ህ/ቁ. 418/1/,
ሊቀጥል አይገባም በሚል አቤቱታ ያቀረቡ 419
እንደሆነ ፍ/ቤት ተከራካሪ የሆኑ ወገኖች
በአቤቱታው ላይ ያላቸውን ክርክር
በቅድሚያ በመስማት መወሰን ያለበት
ስለመሆኑ

909. ታህሳስ 1/2000 25019 የስራና የከተማ ልማት ሚ/ር 7 373 የአንድ የመንግስት መስሪያ ቤት በጀት ትርጉም
ተተኪ መሰረተ ልማት ለአፈፃፀም ሊውል የማይችል ስለመሆኑ
ሚንስትር እና የቀድሞ
ብሔራዊ መሐንዲሶች
እና
ሕንፃ ተቋራጭ

284
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

910. ሀምሌ 14/1999 10489 የስራና ከተማ ልማት ሚ/ሮ 7 326 በበጀት የሚተዳደር የመንግስት መስሪያ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ተተኪ መሠረተ ልማት ሚ/ር ቤት የፍርድ ባለዕዳ ሆኖ ሲገኝ ውሣኔውን ህ/ቁ. 404
እና ለማስፈፀም ለሌላ ጉዳይ በበጀት የተያዘውን
የቀድሞ ብሐራዊ እና የሰራተኛ ደመወዝን የሚያካትተውን
መሐንዲሶችና ሥራ ገንዘብ ከብሔራዊ ባንክ ወጪ ሆኖ
ተቋራጮች ኃ/የተ/የግ/ማ እንዲከፈል ለማዘዝ ስላለመቻሉ

911. ግንቦት 26/2000 18576 ወ/ሮ ደስታ መኮንን 7 330 የውርስ ማጣራት ሪፖርት ከፀደቀ ወይም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በፍ/ቤት ተቀባይነት ካገኘ በኋላም ቢሆን 944, 946,
ወ/ት መሰሉ ጌታሁን እንደ ፍርድ ተቆጥሮ በቀጥታ የአፈፃፀም 956, 960,
አቤቱታ ሊቀርብበት ስላለመቻሉ 996

912. መጋቢት 9/2000 19283 ወ/ሮ መድሐኒት ኃይሉ 7 335 ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት እጁ ትርጉም
እና ያስገባውን የተበዳሪ ንብረት በመጀመሪያም
የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ሆነ በሁለተኛው የሃራጅ ጨረታ ለሽያጭ
አቅርቦ ገዢ ያልተገኘ እንደሆነ ንብረቱን
ሊያስቀር የሚችለው ለመጀመሪያው ጨረታ
መነሻ በተሰጠው የዋጋ ግምት መሰረት
ስለመሆኑ
913. መጋቢት 4/2000 22481 አቶ ክፍሌ ወልዴ 7 340 በሀራጅ ጨረታ የአሻሻጥ ስርዓት ላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ”ግዙፍ የሆነ ጉድለት” ወይም ትክክለኛ ህ/ቁ. 422/3/,
ፔትራም ኃላፊነቱ የተወሰነ ያልሆነ ተግባር እንደተፈፀመ ሊቆጠር 428/5/, 455,
የግል ማህበር የሚችልበት አግባብ 428/1/

285
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

914. ሚያዚያ 30/2000 22930 ወ/ሮ ታድሬ አባተ 7 350 ባልና ሚስት በፍቺ ከተለያዩና የንብረት ትርጉም
እና ክፍፍል ከተደረገ በኋላ ከአንደኛው ተጋቢ
ወ/ሮ ዓለም ገ/የሱስ የግል ተግባር የሚመነጭ ዕዳ አፈፃፀም
የተጠየቀው /የቀረበው/ ከፍቺ በኋላ
እስከሆነ ድረስ ለዕዳው ምክንያት ከሆነው
ተጋቢ ብቻ የሚጠየቅ ስለመሆኑ
915. ህዳር 24/2000 23733 እነ ሃፍቶም ገ/እራሃ (ሁለት 7 353 ከንብረት ክፍፍል ጋር በተያያዘ በዋናው ትርጉም
ሰዎች) ጉዳይ አከራካሪ የሆነው ንብረት መካፈል
እና ከተቻለ እንዲካፈል ካልሆነ ደግሞ በባለሙያ
እነ ሙሉ ካሣ (አራት ሰዎች) ተገምቶ እንዲካፈሉ በሚል የተሰጠን ፍርድ
መነሻ በማድረግ የአፈፃፀም ችሎት /ፍ/ቤት/
ከተከራካሪ ወገኖች መካከል አንደኛው
ግምቱን ከፍለው ንብረቱን እንዲያስቀሩ
በሚል ትዕዛዝ ለመስጠት የማይችል
ስለመሆኑ
916. ታህሳስ 17/2000 23989 አቶ ደስታ ሠርዳ 7 356 የማይንቀሳቀስ ንብረት ስመ ንብረት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና /ባለቤትነት/ ከሻጭ ወደ ገዥ ያለመዛወሩ 2878
የመተከል ዞን ፍትህ መምሪያ ብቻ ሦስተኛ ወገኖች በሻጭ ላይ ሽያጭ
የተካሄደበት ንብረት ላይ የጀመሩት
አፈፃፀም እንዲቀጥል ለማስደረግ በቂ ሁኔታ
ስላለመሆኑ
917. ታህሳስ 1/2000 25031 ወ/ሮ አልታየወርቅ ኃ/ማርያም 7 360 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 418 መሰረት አቤቱታ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ ህ/ቁ.

286
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ዓለማየሁ ገለቱ 358,418


918. ሀምሌ 3/2000 26553 የባህርዳር ልዩ ዞን ገንዘብ 7 363  የማይንቀሳቀስ ንብረት በሃራጅ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
መምሪያ እና የኮንስትራክሽንና በሚሸጥበት ጊዜ በሃራጅ እንዲሸጥ 3059/1/,
ቢዝነስ ባንክ እና የሚወጣው ማስታወቂያ ለ3ዐ ቀናት 3084,
ሙክታር መሐመድ መቆየት ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
 ንብረቱ በመያዣ የተያዘ እንደሆነም ህ/ቁ. 418,
የመያዣው ልክ ምን ያህል እንደሆነ 426, 423/2/
በጨረታ ማስታወቂያ ላይ መገለጽ ያለበት /ለ/, 445-
ስለመሆኑ 447, 415
 ሽያጩ ባልተገባ መንገድ ተከናውኗል
ከተባለም ጨረታው በድጋሚ መካሄድ
ያለበት ስለመሆኑ
 በመያዣ የተያዘን ንብረት በሌላ
ባለገንዘብ ጠያቂነት እንዲሸጥ ሊደረግ
ስለመቻሉ

919. ጥቅምት 26/2000 27574 ወ/ሮ አለሚቱ ተረፈ 7 370 በሽምግልና ጉባኤ አማካኝነት የተሰጠ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ውሣኔ በፍ/ቤት ሊፈፀም የሚችል ህ/ቁ. 215/1/,
የትግል ፍሬ ልብስ ስፌት ስለመሆኑ 319/2/
ማኀበር
920. ህዳር 3/2000 26670 አዲስ አለም ሲሳይ 6 76 ባለገንዘብ በፍርድ አፈፃፀም ከፍርድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ባለዕዳው የተረከበው ንብረት ከዕዳው በላይ ህ/ቁ. 428(2)
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሆነ ልዩነቱን ሊከፍል የሚገባ ስለመሆኑ

287
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

921. ህዳር 5/2000 20262 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 6 14 የክልል ፍርድ ቤቶች የሰጡትን ውሳኔ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና አቶ አሰፋ ባላንጎ/2 የማስፈፀም ስልጣን ህ/ቁ 374/2/
ሰዎች/
922. መጋቢት 20/1999 17984 የጌዲዮን ዞን ፋይናንስና 4 59 ጉድለት ያለበት ሀራጅ ቀሪ ሲደረግ ሻጭና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኢኮኖሚ ልማት ገዢን ወደነበሩበት ለመመለስ ስላለመቻል 1817(1) እና
እና (2)
ወ/ሮ አስናቀች ታደሰ
923. መጋቢት 29/1999 19205 አቶ ሽኩር ሲራጅ 4 63 አንድ ፍርድ ተፈፀመ ሊባል የሚገባው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ለፍርድ ቤቱ ገቢ የተደረገ ገንዘብ ለፍርድ ህ/ቁ. 395
አቶ ሙላት ካሣ ባለመብቱ ሲደርሰው ስለመሆኑ
924. መጋቢት 19/1999 48557 ወ/ሮ አልማዝ ዓለማው እና 4 50 በአፈፃፀም ጉዳይ በስህተት በፍርድ
አቶ ብርሀኑ ተሊላ ባለመብት እጅ የገባ የከተማ መሬት ይዞታ
ተመላሽ ሊሆን የሚገባ ስለመሆኑ
925. ህዳር 27/1998 15672 አቶ ታደለ ገለቻ 3 86 ንብረት በሐራጅ ስለሚሸጥበት የህግ አግባብ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ህ/ቁ. 442
አቶ ውድመጣስ ኑሮ
926. ሀምሌ 2/2002 46143 ወ/ሮ ድልበጌ ራሕመቶ እና 10 21 አንድ ንብረት በፍርድ አፈፃፀም የተነሣ ትርጉም
እነ የባህር ትራንዚት ሊያዝ የሚችለው በተሰጠው ፍርድ ባለዕዳ
አገልግሎት ድርጅት(ሁለት የሆነው ወገን ሃብት መሆኑ ሲረጋገጥ ብቻ
ሰዎች) ስለመሆኑ
927. ግንቦት 3/2002 39837 አቶ ስመንጉስ አሰፋ 10 213 አንድ ተጋቢ በግሉ ያመጣው ዕዳ ከሌለኛው የደቡ/ብ/ብ/ህ/
እና ተጋቢ የጋራ ንብረት እንዲከፈል ክ/መ እና
መ/ት ምህረት ክበበው የሚደረገው ዕዳውን ያመጣው ተጋቢ የፌዴራል

288
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ዕዳውን ለመክፈል አለመቻሉ ሲረጋገጥ መንግስት


ስለመሆኑ የተሻሻለው
የቤተሰብ ህግ
928. መጋቢት 23/2002 43888 አቶ ፀሐይ ወንድም 10 211 የውርስ ንብረት በጨረታ እንዲሸጥ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ለማድረግ መነሻ ዋጋን ለመወሰን 10831084
እነ አቶ አያለው መለስ የሚቻልበት አግባብ
(ሁለት ሰዎች)
929. መጋቢት 8/2002 44883 አቶ ፈንታ ምህረቱ 9 314 የማይንቀሳቀስ ንብረትን ለሰጠው ብድር አዋጅ ቁ.
እና በመያዣነት የያዘ ባለገንዘብ ባንክ መብቱ 97/9ዐ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በይርጋ እስካልታገደ ድረስ የያዘውን ንብረት አዋጅቁ.216/9
በጨረታ ለመሸጥ የሚገደድበት ተለይቶ 2 አንቀፅ 2
በህግ የተቀመጠ የጊዜ ገደብ የሌለ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ስለመሆኑ ሀ/ቁ.394 -
449
930. የካቲት 25/2002 37214 አቶ ተስፋዬ አለሙ 9 304 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 421 መሠረት ክስ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ለመመስረት የሚቻልበት አግባብ ህ/ቁ.
እነ ሐጂ ይማም 418421
ሙዘይን(ሦስት ሰዎች)
931. መጋቢት 22/2003 38041 ታደሠ ገ/መስቀል 8 410 በህግ አግባብ በፍ/ቤት የተሰጠ ውሣኔ ትርጉም
እና በይግባኝ እስካልተሻረ ድረስ የሞራል ወይም
እነ ሙሉጌታ ዘካርያስ (ሰባት የህሊና አስተሳሰብን መሠረት በማድረግ
ሰዎች) ብቻ ዋጋ አልባ ሊደረግ የማይችል
ስለመሆኑ

289
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

932. መጋቢት 17/2002 39485 የህፃን ሠላማዊት ቴድሮስ 8 407 በቀጥታ ክስ ወቅት የተገመተ የንብረት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሞግዚት ግምት በአፈፃፀም ወቅት በአይነት ካልተገኘ ህ/ቁ. 378
እና እና የንብረቱ ዋጋ በልጦ ከተገኘ አፈፃፀሙ 392
መምህር ሚካኤል ግደይ ሊሆን የሚገባው ንብረቱን በአይነት
ለመተካት በሚያስችል የወቅቱ ዋጋ
ስለመሆኑ

933. መጋቢት 24/2002 39175 ወ/ሮ በለጡ ጋሼ እና እነ 8 404 የማይንቀሣቀስ ንብረት በሐራጅ ጨረታ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አንዱአለም ቴድሮስ (ሦስት ሊሸጥ የሚችልበት ሥነ- ሥርዓት ህ/ቁ.
ሰዎች) 426428(2)
934. መጋቢት 24/2001 37503 አቶ ወልደዮሐንስ ኃብተየስ 8 402 የአንድ ንብረት ወቅታዊ ዋጋ ማለት
እና ንብረቱ ለጨረታ ሽያጭ ቀርቦ የሚያወጣው
ወ/ሮ ያምሮት ሸዋረጋ ዋጋ ስለመሆኑ
935. ጥቅምት 18/2001 32143 መሐመድ አስማኤል ተርቢ 8 382 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁጥሮች 358 እና 418 የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ተፈፃሚ የሚሆኑበት አግባብ ህ/ቁጥሮች
መሐመድ አህመድ ኑር 358 እና 418
936. ጥቅምት 28/2001 21359 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 8 396 የፍርድ አፈፃፀም ክርክር የሚጀመረው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኮርፖሬሽን የፍርድ ባለመብት የሆነ ወገን በፍርዱ ህ/ቁ.
እና መሰረት እንዲፈፀምለት የአፈፃፀም 371372
እነ አቶ ተገኝማንደፍሮ ማመልከቻ ሲያቀርብ ስለመሆኑ
(ሁለት ሰዎች) የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 378/1/
 የፍርድ አፈፃፀም ማመልከቻ መቅረብ
ያለበት ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት ወይም

290
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የአፈፃፀም የውክልና ስልጣን ለተሰጠው


ፍ/ቤት ስለመሆኑ

937. ጥቅምት 18/2001 35018 በዛብህ አበበ 8 394 የፍርድ ባለመብት ባለመቅረቡ የተዘጋ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የአፈፃፀም መዝገብ ፍርድ ከተሰጠበት ጊዜ ህ/ቁ. 384
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ጀምሮ በ1ዐ(አሥር) ዓመት ይርጋ ካልታገድ
በቀር ሊንቀሳቀስ የሚችል ስለመሆኑ

938. ጥቅምት 20/2001 31963 አቶ አብዱልሐኪም ሁሴን 8 391 በፍርድ አፈፃፀም ምክንያት የማይንቀሣቀስ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ንብረት በሐራጅ ጨረታ ተካሄዶ ሽያጭ ህ/ቁ. 445
እነ አቶ ቀነኒ ሁንዴ (ሁለት የተፈፀመ እንደሆነ ሽያጩ ሊፈርስ
ሰዎች) የሚችለው በአሻሻጥ ሥርዓቱ የተነሣ
መብት ወይም ጥቅም ያለው ሰው ላይ
ቀጥተኛ ጉዳት መድረሱ የተረጋገጠ
እንደሆነ ስለመሆኑ

939. ህዳር 6/2005 79860 ወ/ሮራኬብመለሰ 14 284  በወንጀል ጉዳይ የተከሰሰው ሰው ትርጉም
እና ጥፋተኛነቱ ተረጋግጦ ንብረቱ በቅጣት
የፌዴራልዐቃቤሕግ ለመንግስት እንዲወረስ በተወሰነ ጊዜ
በአፈፃፀም ደረጃ ከአጥፊው (ወንጀለኛው)
ንብረት ውስጥ ለቤተሰቡ ህይወትና
መተዳደሪያ ሊውል የሚገባውን ድርሻ
ለመወሰን ስለሚቻልበት አግባብ፣

291
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 በውርስ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን


ከተወሰነው የአጥፊው (የወንጀለኛው)
ሀብትና ንብረት ውስጥ ለቤተሰቡ ህይወት
መተዳደሪያ ሊውል የሚገባው ድርሻ
ሊሸፍናቸው የሚገባው የወጪ አይነቶችና
መጠናቸው፣
 የአጥፊው (ወንጀለኛው) ጋር ጋብቻ
የመሠረተ ሰው እንዲወረስ ከተወሰነው
ንብረት ግማሽ ድርሻ የነበረው መሆኑን
መሠረት በማድረግ በአፈፃፀም የሚያነሣው
የወንጀል ህግ አንቀጽ 98(ለ)(መ), 98(3)
(ለ)የቅድሚያ ግዢ መብት ጥያቄ የህግ
መሠረት የሌለው በመሆኑ ጥያቄው እንደ
መብት አቤቱታ ሊቀርብበት የማይችል
ስለመሆኑ፣

940. ጥር 15/2005 81616 ወጋገን ባንክ አ.ማ. 14 288  ከፍርድ አፈፃፀም ጋር በተገናኘ በአንድ ትርጉም
እና በቀረበ የዋና ጉዳይ ክርክር ሒደት የእግድ
እነ ወ/ሮ ሠላማዊት ጥላሁን ትዕዛዝ የተሰጠበት ንብረት በተመሳሳይ
/ሁለት ሰዎች/ ተከራካሪ ወገኖች ጥያቄ በአፈፃፀም ደረጃ
በተጠቃሹ ንብረት ላይ አፈፃፀም
እንዲቀጥል በሚል የሚቀርብ አቤቱታ
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣

292
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቀደም ሲል በዋና ጉዳይ ክርክር በፍ/ቤት


ትእዛዝ እንዲታገድ የተደረገ መሆኑ
የታወቀ ንብረት ላይ በድጋሚ በተመሳሳይ
ንብረት ላይ መብትን ለማስከበር በሚል
በሌላ ጊዜ በአፈፃፀም ደረጃ የሚቀርብ ጥያቄ
ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ፣
941. ህዳር 21/2004 64129 ኢስላሚክ ሪሊፍ ኢትዮጵያ 13 583 ፍርድን ከማስፈፀም ጋር በተያያዘ በተጀመረ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የአፈፃፀም መዝገብ የተሰጠ ትዕዛዝ ላይ ህ/ቁ 371-
አቶ መሐመድ ሠይድ ይግባኝ ቀርቦበት በበላይ ፍ/ቤት ትዕዛዙ 385
ከተለወጠ የአፈፃፀም ሂደቱ መቀጠል
ያለበት አፈፃፀሙን በጀመረው የበታች
ፍ/ቤት ደረጃ መሆን ያለበት ስለመሆኑ
942. ጥር 4/2004 70378 እነ አቶ ልኡልሰገድ 13 585  ከፍርድ አፈፃፀም ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አጥላባቸው (አራት ሰዎች) የሚንቀሳቀስ ንብረት የሀራጅ ሽያጭን ህ/ቁ.432-
እና አስመልክቶ ተፈፃሚነት ያላቸው የሥነ- 438, 445
እነ ፍሎራ ኢኮ ፖወር ሥርዓት ድንጋጌዎች
ኃ/የተ/የግል ድርጅት (ሁለት  የሚንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ
ሰዎች) የተካሄደ ጨረታ ሊፈርስ የሚችልበት
አግባብ
943. የካቲት 29/2004 65814 ሚ/ር ቺዛኖ ቤነኛ 13 586 ከፍርድ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ በፍ/ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የተሰጠን ትዕዛዝ አለማክበር ህ/ቁ156,409(
አቶ ዘውዱ ወልደሥላሤ ስለሚያስከትለው ውጤት፣ 1)፣የፍ/ብ/ህ/
ቁ.400

293
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

944. የካቲት 28/2004 69385 ዳሽን ባንክ (አ/ማ) 13 593 ለባልና ሚስት በብድር ገንዘብ የሰጠ ባንክ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የባልና ሚስቱ ጋብቻ በፍቺ እንዲፈርስ ህ/ቁ.418,
እነ ወ/ሮ ሃዋ መሐመድ ተወስኖ ንብረት ለመከፋፈል በአፈፃፀም 419
(ሁለት ሰዎች) ደረጃ ለሚገኝ ፍ/ቤት መብቱን ለማስከበር አዋጅ ቁ.
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 418 የሚያቀርበው 97/90
የተቃውሞ አቤቱታ ተቀባይነት ያለው አዋጅ
ስለመሆኑ፡ ቁ.97/90
የተሻሻለው
የፌዴራል
የቤተሰብ ህግ
አዋጅ ቁ.
213/92
አንቀጽ 89
945. ጥቅምት 3/2003 48042 ጉና ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ 11 426 በዕዳ ምክንያት በፍ/ቤት የተከበረ ንብረት ትርጉም
እና እንዲሸጥ በተደረገ ጊዜ ንብረቱን ያስከበረው
እነ ቡሬ ባጉና የማዕድን ውሃ ወገን የሚኖረው መብት ከሽያጭ ገንዘቡ
ፋብሪካ /ሦስት ሰዎች/ ላይ የቀዳሚነት መብት ካላቸው ባለገንዘቦች
የሚተርፍ ካለ መውሰድ ነው እንጂ
ንብረቱን በሽያጭ ውል የተነሳ ባለቤት
የሆነን ወገን መጠየቅ ወይም ንብረቱን
የመከተል ስላለመሆኑ
946. ህዳር 16/2003 53943 እነ ወ/ሮ አስካለ ደሣለኝ 11 428 የአፈፃፀም ክስና መጥሪያው ደርሶት የፍርድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
/ሁለት ሰዎች/ ባለዕዳ ሳይቀርብ በሚቀርበት ጊዜ ፍርድ ህ/ቁ. 70/ሀ/,

294
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ቤቶች የሚከተሉት ሥርዓት 78


እነ ወ/ሮ የትምወርቅ ታደሰ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 70/ሀ/“ን” ድንጋጌ
/ሁለት ሰዎች/ መሰረት ያደረገ ስላለመሆኑ እና የተሰጠን
ትዕዛዝም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 78 መሠረት
ለማስነሳት የሚቻልበት አግባብ የሌለ
ስለመሆኑ
947. ጥር 13/2003 40945 ኮለኔል ግርማ ሃይለስላሴ 11 432 በአንድ የፍርድ ባለዕዳ ላይ ከአንድ በላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የሆኑ ባለገንዘቦች አፈፃፀም ሊቀጥል ህ/ቁ. 403,
አቶ አስማማው መንግስቱ የሚችልበት አግባብ 378
948. ሰኔ 15/2003 63754 አቶ ዓለም ባህታ 11 440 በፍ/ብሔር ክርክር የተፈረደበት ሰው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የፍርዱ አፈፃፀምን ለማሰናከል የተንቀሳቀሰ ህ/ቁ.
ወ/ሮ ኑኑሽ ሸህምሎ መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ እስከ ስድስት ወር 389/1//ሀ//ለ/
በሚደርስ እስራት ሊቀጣ ስለመቻሉ
949. ሀምሌ 25/2003 66988 አቶ ቀደመ ተሾመ 11 443  ፍርድን የሰጠ ፍርድ ቤት ፍርዱ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በውክልና እንዲፈፀም ለሌላ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ህ/ቁ. 373/2/
አቶ ኢብራሂም ሐመዱ ባስተላለፈ ጊዜ በውክልና ፍርድ ለማስፈፀም 371/1/
ስልጣን የተሰጠው ፍርድ ቤት ፍርድ
ከሰጠው ፍርድ ቤት ማረጋገጫ እንዲላክለት
ለመጠየቅ የሚችለው የፍርዱ ወይም
የትዕዛዙ ግልባጭ ትክክለኛነት
የሚያጠራጥር ስለመሆኑ በቂ ምክንያት
ካለው ብቻ ስለመሆኑ
 ፍርድን በውክልና እንዲያስፈጽም

295
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ትዕዛዝ የደረሰው ፍርድ ቤት ስለፍርዱ


ትክክለኛነት ወይም በግልባጮቹ ላይ
ስለሰፈረው ነገር ሌላ መግለጫና ማብራሪያ
ሳይጠይቅ በተሰጠው ትዕዛዝ መሰረት
ማስፈፀም ያለበት ስለመሆኑ
950. ሰኔ 13/2003 64354 አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ 11 445 ፍርድን የሰጠ ፍ/ቤት ፍርዱ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አ.ማ እንዲፈፀምለት ለሌላ ፍ/ቤት የውክልና ህ/ቁ. 371-
እና ስልጣን ስለሚሰጥበት አግባብና የፍርድ 455
ወ/ሮ ኡልባሬ ሰማን አስፈፃሚ ፍ/ቤት የስልጣን አድማስ
951. ግንቦት 4/2003 59301 መምህርት አታቱ ከበደ 11 450 ፍርድ የማይፈፀመው ፍርዱ በይግባኝ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ስርዓት የተለወጠ እንደሆነ ወይም ፍርዱን ህ/ቁ. 378,
ስቴፕስ አት.ኢዲኬሽናል ላለመፈፀም ህጋዊ ምክንያቶች ያሉ 386
ኃ.የተ.የግል ማህበር እንደሆነ ስለመሆኑ
952. ታህሳስ 26/2003 52110 እነ ወ/ሮ ይህደጋ ሳሙኤል 11 453 በአፈፃፀም ደረጃ የሚገኝ ጉዳይ ጋር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
/ሁለት ሰዎች/ በተገናኘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 78/1/ ያለው ህ/ቁ. 78 /1/
እና አግባብነት
እነ ወ/ሮ አሰፉ ሳሙኤል
/አራት ሰዎች/
953. ጥር 26/2003 58009 እነ አቶ ስለሺ ወርቅነህ 11 457  በክርክር ሂደት ተሳታፊ ያልነበረና  በፍርድ
/ሦስት ሰዎች/ ፍርድ ያልተሰጠበት ሰው ንብረት በፍርድ ሊያዝ
እና አፈፃፀም ሲያዝበት /በሃራጅ ሲሸጥበት/ ስለሚችል
እነ አቶ ሁሪሳ ደመሳ /ሁለት ሊከተለው ስለሚገባው አካሄድ ንብረት
ሰዎች/ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

296
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ህ/ቁ. 447/1/,
418, 234/1/
/ሠ/, 235/2/,
414/2/, 423,
425, 443,
453/1/ /3/
954. ጥቅምት 16/2003 48997 የቦሌ ክ/ከ/ገቢዎች መምሪያ 11 465 ከግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር አዋጅ ቁ.
እና በተያያዘ በአፈፃፀም ደረጃ የሚቀርብ 285/94
እነ አቶ መዓዛ ሽፈራው የቀዳሚነት መብት ይከበርልኝ ጥያቄ የህግ አንቀጽ 32/1/
/ሁለት ሰዎች/ መሰረት ያለውና ሊስተናገድ የሚገባ አዋጅ ቁ.
ስለመሆኑ 286/94
አንቀጽ 80/1/
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ህ/ቁ. 418
955. ህዳር 7/1998 18199 ዶ/ር ምናሴ እሸቴ 3 97 በጨረታ ለገዛው ንብረት ገዢ ዋጋውን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ሳይከፍል ወይም ግዴታውን ሳይፈጽም ህ/ቁ. 429
እነ ግርማ አያና ( ሰባት ከቀረ ፍርዱን የሚያስፈጽመው ፍ/ቤት
ሰዎች) ሊከተለው ስለሚገባው ስነ-ስርዓት
956. ሚያዚያ 4/2002 50148 እነ አቶ ወርቁ ደረጀ 9 252  አንድ ሰው በአፈፃፀም ሊገደድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሁለት ሰዎች) የሚችለው በህግ አግባብ የተፈረደ ፍርድ ህ/ቁ. 378
እና ሲኖር ብቻ ስለመሆኑ
አቶ አባርኪሮ ሁመድ  በግልፅ ፍርድ ያላረፈበት ጉዳይ ጋር
በተያያዘ ሊፈፀም የሚችል ፍርድ የሌለ

297
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ
957. ሰኔ 22/2004 73041 ወ/ሮ ሰይዳ ደበሌ 13 596 አንድን የማይንቀሳቀስ ንብረት በተመለከተ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና የባልና ሚስት የጋራ ሀብት ነው በሚል ህ/ቁ
አቶ ሸሪፍ ሽኩር ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ክፍፍሉን በተመለከተ 225(2),423,
ጥያቄ የቀረበለት የአፈፃፀም ችሎት ንብረቱ 392(1),371(
ሰነድ አልባ ነው የሚል ምክንያትን ብቻ 1)
በመያዝ ለአፈፃፀም የቀረበውን መዝገብ
በመዝጋት የሚሠጠው ትዕዛዝ ተገቢነት
የሌለው ስለመሆኑ፣

958. ሰኔ 15/2003 62804 እነ አቶ ብርሃን 11 437 ፍርድን የሚያስፈጽም የአፈፃፀም ችሎት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ገ/እግዚአብሔር የተሰጠውን ፍርድ በአግባቡ ለማስፈፀም ህ/ቁ. 392/1/
እና ተስማሚ ነው ብሎ የገመተውን ትዕዛዝ
ወ/ሮ ለታይ ገ/ጊዮርጊስ ለመስጠት የሚያስችል ስልጣን ያለው
ስለመሆኑ
959. ሰኔ 20/2005 78206 እነ ወ/ሮ ዩስራ አብዱልመኢን 15 472  በውጭ አገር የተሰጠን ፍርድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሶስት ሰዎች) በኢትዮጵያ ፍ/ቤቶች ለማስፈፀም ህ/ቁ. 458-
እና ስለሚቻልበት አግባብ፣ 460
አቶ አብዱልቀኒ  በውጭ አገር የተሰጠ ፍርድን
አብዱልሙኢን በኢትዮጵያ ፍ/ቤቶች ከማስፈፀም ጋር
በተያያዘ በአፈፃፀም ሂደቱ ክርክር በተነሣ
ግዜ የፍርድ አፈፃፀሙን በያዘው ፍ/ቤት
ክርክሩ ታይቶ ሊወሰን የሚገባ ስለመሆኑ፣

298
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

960. ታህሳስ 28/2006 88867 ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን 15 481  በአንድ የፍርድ ባለእዳ ንብረት ላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ማህበር ፍርድ እንዲፈፀምላቸው የሚጠይቁ የፍርድ ህ/ቁ. 403,
እና ባለገንዘቦች ያሉ እንደሆነ አፈፃፀሙ 378
የአክሱም ኮንስትራክሽን በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 403 መሠረት
ባለቤት አቶ ጌታሁን ሁሴን ሊስተናገድ የሚገባ እንጂ በሌላ
የፍ/ባለመብት ምክንያት በሌላ የአፈፃፀም
መዝገብ ላይ የተሰጠው የእግድ ትእዛዝ
ተነስቶ የአፈፃፀም ጥያቄው ካልቀረበ
በስተቀር ሊቀጥል አይችልም ለማለት
የማይችል ስለመሆኑ፣
 አፈፃፀሙ በሚካሄድበት ወቅት በንብረቱ
ላይ የመያዣ ውልን መነሻ በማድረግ
የቀዳሚነት መብት አለን የሚሉ ወገኖች
ያሉ እንደሆነም ጥያቄው በቀረበ ጊዜ
እንደየአግባብነቱ ታይቶ ሊወሰን የሚገባው
ስለመሆኑ፣
 አፈፃፀሙን የያዘው ፍ/ቤት በንብረቱ
ባለቤት ላይ የገንዘብ ክፍያ ፍርድ
አሰጥተው እና ገንዘቡም እንዲከፈላቸው
ጥያቄ ያቀረቡ የፍርድ ባለገንዘቦችን
አስቀርቦ ጥያቄያቸውን በመመርመር
ከፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 403 ድንጋጌ ይዘትና
መንፈስ አኳያ አገናዝቦ በመመልከት

299
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አፈፃፀሙ ሊመራ የሚገባ ስለመሆኑ፣


961. ታህሳስ 17/2006 89088 የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ 15 485 ለፍርድ አፈፃፀም ከተያዘ የሀራጅ ጨረታ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ሽያጭ ጋር በተገናኘ ለሁለተኛ ጊዜ ህ/ቁ 428(1)
አቶ ሞላ እርቄ በወጣው ጨረታ የተያዘው ንብረት ሊሸጥ
የሚገባው ባለሙያ ካቀረበው የንብረቱ
ግምት ዋጋ በላይ በተገኘ ከፍተኛ ዋጋ
ላቀረበ ተጫራች ብቻ ሣይሆን የባለሙያው
ግምት ሳይጠበቅ በሁለተኛው ጨረታ
ከተወዳዳሪዎች መካከል ከፍተኛ የሆነውን
ዋጋ ላቀረበው ተጫራች ስለመሆኑ፣
962. መስከረም 21 2006 85764 እነ አቶ ኃ/ሚካኤል ታደሰ 15 488 አንድን የተሰጠ ፍርድ ከማስፈፀም ጋር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(አራት ሰዎች) በተገናኘ የአፈፃፀም ስልጣን መሰረቱ ህ/ቁ. 378
እና ፍርዱን መስጠት ወይም ፍርዱን በሰጠው
አቶ ተስፉ ታደሰ ፍርድ ቤት ፍርዱን ለማስፈፀም
የሚያስችል ውክልና ማግኘት እንጂ የፍርድ
ባለዕዳውን ወይም ባለመብቱ የሚኖርበት
ክልል (ከተማ) ስላለመሆኑ፣
963. መጋቢት 12/2006 91622 ወ/ሮ አፍሪካ ታደሰ- 16 310 በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሣኔ ሕጋዊ ባልሆነ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና እና ውሳኔውን ውጤት አልባ በሚያድርግ ሕ/ቁጥር
ወ/ሮ ያለምወርቅ ታደሰ- መልኩ ውድቅ ሊደረግ የሚችልበት አግባብ 378፣ 392
ታልፏል ስላለመኖሩ፣ የፍ/ብ/ሕ/ቁጥ
የጎባ ከተማ አስተዳደር የአስተዳደር አካል በባለቤትነት ማረጋገጫ ር 1195 እና
ፅ/ቤት ማስረጃ አሰጣጥ ላይ ፍጹም የሆነ 1196

300
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አስተዳደራዊ ስልጣን ያለው ስላለመሆኑ፣


964. ሀምሌ 1/2006 94571 እነ ወ/ሮ የልፍኝ መኮንን 16 315 አንድ ንብረት ወይም ቤት የወቅቱ የገበያ ትርጉም
(ሁለት ሰዎች) እና ዋጋ ሊቆረጥ የሚችለው ከተቻለ በስምምነት
አቶ ዘርሁን መኮንን ይህ ካልተቻለ ደግሞ ቤቱ ለጨረታ ቀርቦ
በሚያወጣው ከፍተኛ ዋጋ መሰረት
ስለመሆኑ፣
965. የካቲት 24/2006 92035 ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም 16 319 ለፍርድ ማስፈጸሚያ የቀረበን ፍ/ብ/ስ/ስ/ሕ/ቁ
አ.ማ. ዓድዋ ቅርንጫፍ የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመጀመሪያ የሐራጅ 423(2)(ሀ)
እና ሽያጭ የሚቀርብበትን የዋጋ ግምትን
አስመልክቶ የተነሳ ክርክርን የሚመለከት
እነ አቶ ሐጎስ ተስፋይ ( ሲሆን
ሁለት ሰዎች)
966. ሐምሌ 28/2006 97206 አቶ አማረ መልካሙ 16 323 አንድ የፍርድ ባለገንዘብ በፍርድ ባለዕዳ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/
እና ንብረት ላይ በህግ፣በውል ወይም በፍ/ቤት ቁ 403
አቶ ካሌብ ህሉፍ ትዕዛዝ የቀደምትነት መብት ካላቋቋመ
በቀር ከሌሎች የፍርድ ባለገንዘቦች ጋር
ደረጃቸው(መብታቸው) እኩል መሆኑን
ግምት ውስጥ በማስገባት ባስፈረዱት
የገንዘብ መጠን መቶኛ ስሌት በፍርድ ቤት
ትዕዛዝ የታገደውን ገንዘብ እንዲከፍሉ
ማድረጉ የህግ መሰረት ያለው ስለመሆኑ፣
967. ጥቅምት 11/2007 90722 ወ/ሮ መዓዛ መዝገቡ 17 333 በፍርድ ባለዕዳው ሥም የሚታወቅ ቤት የፍ/ሕ/ቁ
እና ቤቱ በህጋዊ መንገድ የተገነባና የፍርድ 276፣277

301
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ መሠለ ገላው ባለዕዳው እስከሆነ ድረስ ካርታና ፕላን


የሌለው መሆኑ እና ለሌላ ሶስተኛ ወገን
ተሠጥቷል መባሉ ስጦታው በህጋዊ በሆነ
መንገድ እስካልተከናወነ ድረስ ቤቱ ለፍርድ
አፈፃፀም እንዳይውል ሊያደረግው የሚችል
ስላለመሆኑ፣

968. መጋቢት 17/2007 99743 ንብ ኢንሹራንስ 17 341 የፍርድ ባለመብት ፍርዱን እንዲፈፀምለት የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
እና ሲጠይቅ የፍርድ ባለዕዳው የፍርድ ቁ 398፣ 378
ራዲካል ኢንጅነሪንግ ባለመብቱ ተነፃፃሪ የሆነ ግዴታውን
እንዲወጣ ትዕዛዝ ይሠጥልኝ በማለት ጥያቄ
ለማቅረብ የሚችለው በአንድ ፍርድ ቤት
ውስጥ ሁለቱም ተከራካሪ ወገኖች የፍርድ
ባለመብት መሆናቸው ተረጋግጦ ውሳኔ
ተሰጥቶበት እንደሆነ ብቻ ስለመሆኑ፡-
አንድ የፍርድ ባለእዳ እንደ ፍርዱ
እንዲፈፀም ሲጠይቅ ፍርድ ያላረፈበትን
ቅድመ ሁኔታ በማቅረብ በአፈፃፃም
ሊከራከር ሥላለመቻሉ፣

969. ሐምሌ 13 ቀን 2007 98347 ወ/ሮ በድሪያ መሐመድ 18 386 ለአፈፃፀም መነሻ የሆነን ፍርድ ይግባኝ
ዓ.ም እና በመጠየቅ ሳያሽሩ ወይም ሳያሻሽሉ በዋናው
አቶ አደም ዑመር ጉዳይ ሊነሱ የሚገባቸውን የክርክር ነጥቦች

302
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በአፈፃፀም በተያዘው መዝገብ የክርክር


መሰረት ማድረግ ተገቢ ስላለመሆኑ

970. ሐምሌ 17 ቀን 2007 96588 እነ ወ/ሮ አልማዝ 18 390 በሃራጅ ጨረታ ያሸነፈ አንድ አካል
ዓ.ም አርዓያ(አራት ሰዎች) ያሸነፈውን ንብረት በስሙ ካዘወረና የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
እና ካስተላለፈ በኋላ የሃራጅ ሽያጩ ሙሉ ቁ.429፣441
አቶ አሸናፊ አልታየ በሙሉ ከተፈፀመለት በኋላ፣ ንብረቱ እና 447
በሃራጅ ከተሸጠበት ዋጋ ላይ እንዲቀነስለት
የሚያቀርበው ጥያቄ ተገቢነት የሌለው
ስለመሆኑ፡-

971. ሐምሌ 14 ቀን 96814 አቶ አብዶሽ አዲሽ 18 395 የአፈፃፀም ችሎቶች ስለፍርድ አፈፃፀም የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/
2007ዓ.ም እና የተዘረጉትን ሥርዓቶች በመከተል እንደ ቁ. 372፣378
ወ/ሮ ሰብለ ዘውዴ ፍርዱ ከመፈፀም በቀር የአንድ ፍርድ
ይዘትን በመመልከት የፍርዱን ይዘት
አድማስ በማጥበብም ሆነ በማስፋት ረገድ
ፍርድን የመተርጎም ሥልጣን የሌላቸው
ሥለመሆኑ፡-
972. ሰኔ 29 ቀን 2007 104521 ወ/ሮ ታንጉት ሠጠ 18 401 እኩል እንከፋፈል በሚል በፍ/ቤት የፀደቀን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ዓ.ም እና የቦታና ቤት ስምምነት እኩል ለማካፈል 277/1/,325,3
አቶ ፋንቱ ትኩ የከተማ አስተዳደሩ የፕላን ስታንዳርድን 92
አያሟላም በተባለ ጊዜ የባልና ሚስትን የአማ/ክልል
የጋራ ሀብት በሀራጅ ተሸጦ ይካፈሉ ብሎ የቤተሰብ ህግ

303
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መወሰን የግራ ቀኙን በቤቱ የመጠቀም አዋጅ 79/95


ፍላጎት /ነጻነት የሚገደብ ስለመሆኑ አንቀጽ 73,74
101-103

8. ከውል ውጪ የሚደረጉ ግንኙነቶችን በተመለከተ

8.1 በጥፋት ላይ የተመሠረተ ኃላፊነት


973. ሕዳር 24/2000 28865 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 5 141 ንብረትን ከመስሪያ ቤት በኃላፊነት የተረከበ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ሰው ንብረቱ በጠፋ ጊዜ ከንብረቱ መጥፋት 2ዐ27
አቶ ካሣ ግዛው ጋር በተያያዘ ጥፋት ያልፈፀመ መሆኑን
ወይም ንብረቱ ከሥራ ሰዓት ውጪ የጠፋ
መሆኑን የማስረዳት ሸክም ያለበት
ስለመሆኑ
974. መጋቢት 21/2002 43843 ዶ/ር ተስፋነሽ በላይ 10 282 በወንጀል ጉዳይ ተከስሶ ጥፋት የሌለበት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና መሆን በራሱ በተመሳሳይ ጉዳይ 2149
አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ በፍትሐብሔር ከቀረበ ክስ ነፃ ለመውጣት
እንደ በቂና የመጨረሻ መስፈርት
የሚወሰድ ስላለመሆኑ
975. ታህሳስ 15/2003 57904 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 11 183 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኮርፖሬሽን የዘረጋቸው የኤሌክትሪክ መስመር ገመዶች 2086/2/
እና ለሚያደርሱት ጉዳት ከኀላፊነት ነፃ ሊሆን
አቶ ወልዱ ገ/ስላሴ የሚችለው ጉዳቱ የደረሰው ሙሉ በሙሉ
304
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወይም በከፊል በተጐጂው ጥፋት መሆኑን


በማስረዳት ብቻ ስለመሆኑ
976. መጋቢት 6/2003 44427 አቶ ለገሰ ጥቀኔር 11 394 የባንክ ሥራ አስኪያጅ የሆነ ሰው ጥፋት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ፈጽሟል በሚል በኃላፊነት ሊጠየቅ 2524/2/,
ንብ ኢንተርናሽናል አ.ማ የሚችልበት ብሎም ላደረሰው ጉዳት ካሣ 1676/1/,
እንዲከፍል ሊደረግ የሚችልበት አግባብ 1790/2/,
2090
977. ጥር 25/2003 55228 አቶ አብራር ሳቢር 11 415 ባለሞተር ተሽከርካሪ ከሚያደርሰው ጉዳት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ጋር በተያያዘ የመጨረሻው ኃላፊነት 2082/1/,
እነ ወ/ሮ አለምፀሐይ ወሰኔ (ultimate liability) የሚወድቀው መኪናው 208/1/,
/ሁለት ሰዎች/ ሲሽከረከር የነበረው ባለቤቱ በቀጠረው 2083/1/
ሹፌር እንኳን ቢሆን በወቅቱ በመኪናው
ሲገለገል የነበረው ሰው ላይ ስለመሆኑ
978. ጥቅምት 25/2001 31721 ወ/ሮ ብዙነሽ ኃ/ዮሐንስ 9 65 ለአካለ መጠን የደረሰ ሰው (ልጅ) ሃላፊነትን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚያስከትል ሥራ የሰራ እንደሆነ ወላጆች 2125 2124
ወ/ሮ ስንታየሁ እሸቱ በፍ/ብሔር በሃላፊነት ሊጠየቁ የማይችሉ
ስለመሆናቸው
979. ህዳር 3/2005 77238 ኢትዮ ቴሌኮም 14 219  የፌዴራልና የክልል ከተማ አስተዳዳር አዋጅ
እና አካላት የግንባታ ፈቃድ ከመስጠታቸው ቁ.464/97
አቶ ንጉሴ ተፈራ በፊት የቴሌኮሚኒኬሽን ወይም የኤሌክትሪክ አንቀጽ 3(3)
ሀይል አውታር ስለመኖሩ እንዲሁም ፈቃድ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ጠያቂው አካልም ግንባታን ከማካሄዱ በፊት 2027(1),203
በቴሌኮሚኒኬሽንና በኤሌክትሪክ ሀይል 5(1),2028(1)

305
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አውታር ላይ ጉዳት የማያደርስ መሆኑን ,2091


በቅድሚያ የማረጋገጥ ግዴታ ያለባቸው አዋጅ
ስለመሆኑና በዚህም የተነሳ በቸልተኝነት ቁ.49/89
ግንባታ በማከናወን ጉዳት ያደረሰ ወገን አንቀጽ 23(1)
በኃላፊነት የሚጠየቅ ስለመሆኑ፣
980. መስከረም 22/2006 88432 ወጣት ደሣለኝ ወንታ 15 369 አንድ ሠው በሰራው ሥራ ወይም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በፈፀመው ድርጊትና ድርጊቱ በሌሎች 2069
አቶ ኡስማን መሐመድ ሰዎች ላይ ጉዳት እንዳያስከትል ተገቢውን
ጥንቃቄ ባለማድረጉ ምክንያት በ3ኛ ወገኖች
ላይ ለሚደርሰው ጉዳት በፍ/ብሔር
ኃላፊነት ተጠያቂ የሚሆን ስለመሆኑ፣

981. መጋቢት 24/2006 82154 አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 15 372  አንድ የመንግስት መ/ቤት በሠራተኛው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ተግባር በኃላፊነት ሊጠየቅ የሚችለው 2126, 2127
ተጠሪ፡ አቶ ፍቅሩ ኃይሌ በሠራተኛው የተፈፀመው ጥፋት የሥራ (1)(2)(3)
ጥፋት ሆኖ ሲገኝ ስለመሆኑ፣
 አንድ ጥፋት የሥራ ጥፋት ነው
ተብሎ የሚወሰደው ጥፋት አድራጊው
በጥፋቱ ላይ የወደቀው በቅን ልቦና
በስልጣኑ ለሥራው ክፍል መልካም ያደረገ
መስሎት የፈፀመው መሆኑ ሲረጋገጥ
ስለመሆኑና ከዚህ ውጪ በሆነ ጉዳይ ግን
ጥፋቱ እንደ ግል ጥፋት የሚቆጠር

306
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ፣
982. ሚያዚያ 20/2006 93104 ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን 16 165 አንድ ሰው የሌላውን ሰው የሥራ ድካም በፍ/ሕ/ቁ
ሚኒስቴር ወይም በሌላው ሰው ሀብት በመገልገል በቂ 2162፣2164(
እና ባልሆነ ምክንያት ጥቅም ያገኘ እንደሆነ 1)
አቶ ደስታ ጁላ ቤካሎ አላግባብ ባገኘው ጥቅም መጠን ለባለሀብቱ
ወይም በጉልበቱ ለደከመው ሰው
የመመለስና የመካስ ግዴታ ያለበት
ስለመሆኑ

983. ጥቅምት 28/2007 95267 ናይል ኢንሹራንስ 17 232 ሁለት የሞተር ተሽከርካሪዎች ሲጋጩ የፍ/ሕ/ቁ
እነ እያንዳንዱ ተሽከርካሪ በየራሱ አንዱ ከአንዱ 2084
ካሳሁን ወንድሙ (ሶስት ላይ ጉዳት እንዳደረሱ የሚቆጠረውና
ሰዎች) የእያንዳንዱ መኪና ባለሀብት ለአደጋው
ኃላፊ የሚሆነው አደጋው የደረሠው
ከአንደኛው መኪና አሽከርካሪ ስህተት
መሆኑ በማስረጃ ያልተረጋገጠ እንደሆነ
ብቻ ስለመሆኑ፡-

984. መጋቢት 18/2007 97683 አክበር አሊ ካምሩዲን ኩባንያ 17 243 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ያልተወረሰ የፍ/ሕ/ቁ
እና ቤትን በህገወጥ መንገድ በመያዝ 2162
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ የተጠቀመበት ከሆነ የኪራይ ገንዘብና አዋጅ ቁጥር
ያለአግባብ የበለፀገበትን ያህል ሊከፍል 193/92
የሚገባ ስለመሆኑ፡- አንቀፅ 7(3)

307
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ያለአግባብ በመንግስት ተይዞ ለቆየ ቤት አዋጅ ቁጥር


የታጣ ጥቅም አይከፈልም ሊባል የማይችል 192/92
ስለመሆኑ፡- አንቀፅ 3

8.2 ከጥፋት ውጪ ኃላፊነት

985. ታህሳስ 17/1998 16270 አዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት 1 172 በመኪና ግጭት ጉዳት የደረሰበት ሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ጉዳት ካሣ ለማግኘት የመኪናው ባለቤት 2ዐ66(2)208
አቶ መሐሪ ማታ ጥፋት እንዳለበት ማስረዳት የማይኖርበት 6(2)208120
ስለመሆኑ 912102 እና
2ዐ92
986. ታህሳስ 1/2000 21296 የኔዘርላንድ ልማት ድርጅት 5 113 የፍ/ብህ/ቁ. 2ዐ89 ተፈፃሚ ሊሆን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ውበት አድባሩ የሚችልበት አግባብ 2ዐ89(1) እና
(2)
987. ጥቅምት 7/2003 24818 ይልቃል በእውቀቱ እና ስዩም 5 125 ጥቅም በሌለው ግንኙነት በመኪና ተሣፎሮ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አባዲ ሲሄድ አደጋ በመድረሱ ምክንያት ጉዳት 2ዐ89(2)
የደረሰበት ሰው ካሣ ሊጠይቅ የሚችለው
የመኪናው ባለቤት ወይም ጠባቂው ጥፋት
መፈፀሙን በማስረዳት ብቻ ስለመሆኑ
988. ግንቦት 5/2000 344906 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 5 171 በሥራ ግንኙነት ውስጥ የቅርብ አለቃ የሆነ
ኮርፖሬሽን የምስራቅ ሪጅን ሰው በሥሩ ያሉ ሠራተኞችን አስመልክቶ
ጽ/ቤት ለበላይ ኃላፊዎች የሚፅፈውና የሚልከው
308
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ሪፖርት ሥም ከማጥፋት ጋር በተያያዘ


ወ/ሪት ፍሬሕይወት እርቄ የፍትሐብሔር ሃላፊነት ሊያመጣበት
የማይችል ስለመሆኑ
989. ጥቅምት 27/2001 33201 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 9 63 ማንም ሰው ሥራው በሚያደርሰው ጉዳት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ምክንያት ጥፋት ባይኖርበትም ከውል 2ዐ66-
ሼል ኢትዮጵያ ውጭ ሃላፊነት ሊከተልበት የሚችል 2ዐ89(2069(
ስለመሆኑ 1))
990. ሰኔ 2/2001 38457 የኢትዮጵያ መንገዶች 9 79 በጥቅም ላይ ባልተመሰረተ ግንኙነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ባለስልጣን በመኪና ተሣፍሮ የሚሄድ ተሣፋሪ ላይ 2089
እና ለሚደርስ አደጋ የመኪናው ባለቤት ካሣ
ተመኘሁ እንደሻው የመክፈል ሃላፊነት የማይኖርበት
ስላለመሆኑ
991. መጋቢት 21/2002 45735 አቶ ደረጀ ቸርነት 10 285 ለተወሰነ ጊዜም ሆነ ላልተወሰነ ጊዜ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የተቀጠረ ሠራተኛ ከውል ውጭ በሆነ 2130 2131
ወ/ሮ ሕይወት የኃላሸት ግንኙነት በሥራ ወቅት በሌሎች ሰዎች ላይ 2132
ለሚያደርሰው ጉዳት አሠሪ ኃላፊነት ያለበት
ስለመሆኑ
992. ህዳር 3/2003 54021 አቶ ዱላ ያሲን 11 375 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት በመኪና ላይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ጉዳት በደረሰ ጊዜ የመኪናው ባለቤት 2091,
ወ/ሮ አበበች እሸቴ በደረሰው ጉዳት የተነሳ ሊከተል 2097/1/ /2/
የሚችለውን ኪሣራ ለመቀነስ ተገቢውን
ጥረት የማድረግ ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ
993. ግንቦት 19/2003 53598 አቶ ይልማ ደጀኔ 11 388 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ፍ/ቤቶች የፍ/ብ/ህ/ቁ.

309
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የጉዳት ካሣን አስመልክቶ የሚሰጡት 2152, 2153


ወ/ሮ መዲና ዲታሞ ውሣኔ በይግባኝ ሊለወጥ የሚችልበት
አግባብ
994. ሀምሌ 29/2000 24643 ወ/ሮ አስናቀች ወ/ማርያም 11 410  መኪና ወይም ባለሞተር ተሽከርካሪ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ልዩ የምዝገባና የባለሀብትነት ስም ዝውውር 1186/1/ /2/,
አቶ አለማየሁ አህመድ የሚያስፈልገው ግዙፍነት ያለው ተንቀሳቃሽ 2081/1/,
ንብረት ስለመሆኑ 2082/2/,
 የባለሞተር ተሽከርካሪ ባለቤትነት 2083/1/,
/ባለሃብትነት/ ወደ ሌላ 2267/2/,
ሰው ተላልፏል ሊባል የሚችልበት አግባብ 2324/1/
 መኪኖች እና ባለሞተር ተሽከርካሪዎች አዋጅ ቁ.
ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ለሚያደርሱት 256/60
ጉዳት በኃላፊነት ስለሚጠየቀው ወገን አንቀጽ 6
አዋጅ ቁ.
468/97
አንቀጽ 21
ደንብ ቁ.
360/61
አንቀጽ 6
7/1/ /3/, 8,
11/1/ /2/,
42-45
995. የካቲት 14/2003 54518 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 11 419 ከውል ውጭ የሌላ ሰው ሃብት የሆነን ነገር የፍ/ብ/ህ/ቁ.

310
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና በመያዝ ለተገለገለበት ጊዜ ክፍያ እንዲከፈል 2024


እነ ፀሐይ ዘሙይ /ሁለት በሚል የቀረበ አቤቱታ ጋር በተያየዘ
ሰዎች/ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2024 ተፈፃሚነት የሌለው
ስለመሆኑ
996. ሰኔ 15 ቀን 2007 101229 የኢት/ኤሌ/ኃ/ኮ 18 219 በአንድ ተቋም /መንግስታዊም ሆነ የፍ/ብ/ሕ/ቁ
ዓ.ም እና በባለስልጣን የተፈቀደለት/ ባለቤትነት 2069/1/ /2/
አቶ ጣሂር ሣፋይ የሚያካሄደው አደገኛ ተግባራት በሌላ ሰው እና 2086/2/
ላይ ጉዳት ያደረሰ በሆነ ጊዜ ድርጅቱ
ስራው በህግ የሚጠበቅበትን ደረጃ ያሟላ
ስለመሆኑ እና በከፊልም ሆነ በሙሉ
የተጎጂ ጥፋት መኖሩን እስካላስረዳ ድረስ
ለደረሰው ጉዳት ኃላፊነት ያለበት
ስለመሆኑ፣

8.3 የጉዳት ካሳ
997. ሚያዚያ 9/1999 22162 አፍሪካ ኢንሹራንስ 4 103 መድን ሰጭ የካሣን ክፍያ በተመለከተ
እና በመድን ውሉ ላይ ከተመለከተው በላይ
አቶ ብስራት ጐላ ሊጠየቅ ስላለመቻሉ
998. ታህሳስ 1/2000 27565 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 5 128 ጉዳት ሊካስ የሚገባው ለደረሰ ጉዳት ብቻ ትርጉም
እና እነ አቶ ደምሴ ወርቅነት ሳይሆን በጉዳቱ ምክንያት ለሚመጣ ኪሣራ
(ሁለት ሰዎች) ጭምር ስለመሆኑ
999. መጋቢት 2/2002 19338 ዘይነባ ሐሰን 5 106 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ተጐጂ የሆነ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ወገን የወደፊት ህይወት ላይ አሉታዊ 21ዐ2

311
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ፍሬው ተካልኝ ተጽእኖ የሚኖር ስለመሆኑ ምክንያታዊ


እርግጠኝነት ያለ እንደሆነ ዳኞች ለተጐጂው
የሚከፈለውን ካሣ በርትዕ መወሰን
ያለባቸው ስለመሆኑ

1000. ጥቅምት 7/2000 22209 አቶ ግርማ ኃ/ጊዮርጊስ እና 5 118 ጉዳት ደርሶብኛል በማለት ክስ የሚያቀርብ
ዳርጌ ሰምሮ ግለሰብ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን የሚያሳይ
ማስረጃና ያወጣውን ወጭ ሕክምና
ከተከታተለበት ተቋም ብቻ ማቅረብ ያለበት
ስለመሆኑ
1001. የካቲት 25/2000 28612 የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን 5 133 ለደረሰ ጉዳት ሃላፊ የተባለ ሰው ላደረሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኮርፖሬሽን እና ጉዳት ካሣ አይከፍልም ሊባል የሚችልበት 2ዐ91
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ የህግ መሠረት የሌለ ስለመሆኑ
ባለስልጣን
1002. ህዳር 30/2000 30442 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 5 149  ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት የሞት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኮርፖሬሽን ሰሜን ምዕራብ አደጋ በደረሰ ጊዜ የሟች የቅርብ ዘመዶች 2ዐ95 8ዐ7
ሪጅን ሊኖራቸው የሚችለው መብት እና 812
እና  የደረሰውን የሞት አደጋ ተከትሎ
ወ/ሮ ድንቋ አመኔ የሚቀርብ የቀለብ ጥያቄ ሊስተናገድ
የሚችልበት አግባብ
1003. ግንቦት 14/2000 31099 የተንዳሆ እርሻ ልማት አ/ማ 5 153 ሟች ከመሞቱ በፊት ቀለብ የማይሰፈርለት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ግለሰብ በሟች ሞት ምክንያት የጉዳት ካሣ 2ዐ95
ወ/ሮ ርሻን አለማየሁ በቀለብ መልክ እንዲከፈለው ለመጠየቅ 2ዐ69(1)

312
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የማይችል ስለመሆኑ

1004. መጋቢት 23/2000 32144 ግብርናና ገጠር ልማት 5 156  በሞት ምክንያት ቀረ የሚባል ጥቅም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሚኒስቴር የሚሰላው ከጠቅላላው የሟች ደሞዝ ላይ 2116
እና የሚቀነሱት በህግ የታወቁት ተቀናሾች
ወ/ሮ ኢልሻ ሲራጅ ተቀንሰው የሚገኘውን የተጣራ ገቢ መሰረት
በማድረግ ስለመሆኑ
 የህሊና ካሣ ከአንድ ሺህ ብር ሊበልጥ
የማይችል ስለመሆኑ

1005. መጋት 25/2000 32250 ወ/ሮ አስናቀ ወ/ማሪያም እና 5 159 በሞት አደጋ ምክንያት የተቋረጠ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ አቶ ከተማ ተሰማ የመተዳደሪያ ጥቅም ጋር በተያያዘ በየወሩ 2ዐ95(2)
(ሁለት ሰዎች) የሚከፈል ካሣ አከፋፈል ስርአት በፍርድ
ቤት የተወሰነውን ካሣ አጠቃሎ በባንክ
ወይም በሌላ የገንዘብ ተቋም በማስቀመጥ
ስለመሆኑ

1006. መጋቢት 25/2000 33975 የኢትዮጵያ መንገዶች 5 162 የመሬት ይዞታ ባለቤት የሆነ ሰው ለህዝብ አዋጅ
ባለስልጣን ጥቅም በሚል ይዞታውን በተጨባß ቁ.455/97
እና እንዲለቅ ባልተደረገበት ሁኔታ ሊጠይቅ አንቀፅ 7(1)
ወ/ሮ አበበች ስዩም የሚችለው የካሣ ክፍያ የሌለ ስለመሆኑ
1007. ግንቦት 26/2000 34138 እነ ሲስተር ገነት ጌታቸው 5 166 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ጉዳት ትርጉም
(ሁለት ሰዎች) እና የደረሰበት ሰው ከደረሰበት የአካል ጉዳት

313
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወንድወሰን ኃይሉ ወልደ በተጨማሪ በደሞዝ ረገድ የቀረበት ጥቅም


ማሪያም (ገቢ) መኖሩ ከተረጋገጠ ሊካስ የሚገባ
ስለመሆኑ

1008. ጥቅምት 6/2001 35034 እነ ወ/ሮ ጥሩቀለም ደሴ እና 9 70 ጉዳት መድረሱ የተረጋገጠ ከሆነና ጉዳቱ
እነ ወ/ሮ ጽጌ ከፍያለው በተጐጂው የወደፊት ህይወት ላይ አሉታዊ
ተፅእኖ ሊያሳድር እንደሚችል ምክንያታዊ
እርግጠኝነት ያለ እንደሆነ ካሣ ርትዕን
መሠረት በማድረግ ሊወሰን የሚገባ
ስለመሆኑ

1009. ህዳር 11/2001 34314 እነ አቶ ወንድወሰን ወልዴ 9 73 ከውል ውጭ በሆነ ግንኙነት የሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
(ስድስት ሰዎች) ህይወት የጠፋ እንደሆነና ለጉዳቱ መንስኤ 21ዐ2
ወ/ሮ ግምጃ ጎበና (ምክንያት) የሆነው ወገን ሃላፊነት
እና የተረጋገጠ ከሆነ በጠፋው የሰው ህይወት
የተነሣ ጉዳት የደረሰበት ሰው የሞተው
ሰው ምን ያህል ጥቅም ያስገኝለት እንደነበር
ወይም ምን ያህል ተጨማሪ ዕድሜ ሊኖር
እንደሚችል ያላስረዳ ቢሆንም እንኳን
ፍ/ቤት የጉዳት ካሣውን በርትዕ ሊወስን
የሚገባ ስለመሆኑ
1010. ጥቅምት 5/2002 39601 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና 10 277 የጉዳት ኪሣራ የሚከፈለው ጉዳት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ገዛኸኝ መንግስቱ ስለመድረሱ ሲረጋገጥ ብቻ ስለመሆኑ 2ዐ9ዐ2ዐ91

314
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1011. ታህሳስ 28/2002 42962 አቶ አየለ አድማሱ 10 279 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ጉዳት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የደረሰበት ሰው ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ገቢ 21ዐ2
አቶ አጀቡ ሹሜ ያልነበረው መሆኑ በርትዕ ሊከፈለው
የሚገባውን ካሣ የሚያስቀር ስላለመሆኑ

1012. ህዳር 15/2003 52595 ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት 11 380 የህንፃ ተቋራጭ ሠራተኛ በመሆን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አገልግሎት በሚሠራው ህንፃ ላይ ሥራውን በማከናወን 2077
እና ላይ እያለ ከህንፃው ወድቆ ጉዳት የደረሰበት
እነ ወ/ሮ ሻሎም ተስፋዬ ሰው የሚሰራውን ህንፃ ባለቤት ከውል
/አራት ሰዎች ውጭ የሆነ ግንኙነትን መሰረት በማድረግ
የጉዳት ካሣ ሊጠይቅ የሚችልበት የህግ
መሠረት የሌለ ስለመሆኑ

1013. መጋት 6/2003 59698 አቶ ሚኪያስ ከበደ 11 196  አንድ ሰው የሌላውን ሰው የሥራ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ድካም ወይም በሌላው ሰው ሀብት 2162 2164
እነ ወ/ሮ ምስራቅ ንጉሴ በመገልገል በቂ ባልሆነ ምክንያት ጥቅም 2019
/ሁለት ሰዎች/ ያገኘ እንደሆነ አላግባብ ባገኘው ጥቅም
መጠን ለባለሁብቱ ወይም በጉልበቱ
ለደከመው ሰው የመካስ ግዴታ ያለበት
ስለመሆኑ
 አንድ ሰው ባለዕዳ መሆኑን ያመነ
እንደሆነ ዕዳው የታመነለት ሰው ባለዕዳው

315
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ዕዳውን ያመነበትን ምክንያት የማስረዳት


/የማረጋገጥ/ ግዴታ የሌለበት ስለመሆኑ

1014. ሚያዚያ 18/2003 64590 ሜሪስቶፕስ ኢንተርናሽናል 11 400  በህክምና ጉድለት ሀላፊነት ሊከተል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኢትዮጵያ የሚችልበትና ካሣ የሚከፈልበት አግባብ 2090, 2102
እና  የጉዳት ካሣን ለመወሰን የጉዳቱን ልክ
ወ/ት ሠናይት ዓለማየሁ በማስረጃ ለማረጋገጥ አዳጋች ሲሆን በርትዕ
ለመወሰን የሚቻል ስለመሆኑ

1015. ሀምሌ 25/2003 67973 አቶ በቀለ ወልቻም 11 404 የትራንስፖርት አገልግሎት በሚሰጥ የንግድ ህግ
እና ተሽከርካሪ ተሳፋሪ በመሆን ሲጓዙ ቁ. 595,
አቶ ጥበቡ ጦራ ለሚደርስ ጉዳት አጓዡ ከኃላፊነት ነፃ 596, 599,
ሊሆን የሚችልባቸው ልዩ ሁኔታዎች፣ 588, 597
ኃላፊ በሆነ ጊዜ የኃላፊነቱ መጠን
እንዲሁም አጓዡ በህግ ከተደነገገው የጉዳት
ካሣ መጠን በላይ በኃላፊነት ሊጠየቅ
የሚችልባቸው ሁኔታዎች

1016. ሀምሌ 9/2001 38117 አቶ ብርሃኑ ፈይሳ ቢፍቱ 11 422  ለአካለ መጠን ያልደረሱ ህፃናት ላይ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ጉዳት ሲደርስ 2090, 2091,
እነ ናይል ኢንሹራንስ /ሁለት የጉዳት ካሣ መከፈል የሚገባው ስለመሆኑና 2092/2/,
ሰዎች የካሣ አወሳሰኑ ስሌት 2095/2
 በገንዘብ ለመተመን የሚያዳግት የአካል

316
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጉዳት በደረሰ ጊዜ ካሣ በርትዕ መወሰን


ያለበት ስለመሆኑ

1017. የካቲት 26/2004 67225 አቶ ኤርሚያስ ሓይሉ 13 479 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ከደረሰ ጉዳት የፍ/ብ/ህ/ቁ
የሆነስት የረር ማኔጂንግ ጋር በተያያዘ ለተጐጂው የሚከፈል የጉዳት 2154,
ዳይሬክተር ካሣ አከፋፈል በአንድ ጊዜ እንዲከፈል 2095(2)
እና ሊወሰን የሚችል ስለመሆኑ
አቶ ብርሃኑ ዳምጠው
1018. ግንቦት 6/2004 63231 የኢትዪጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 13 483 በኤሌክትሪክ መስመር ምክንያት ከደረሰ የፍ/ብ/ህ/ቁ
ኮርፖሬሽን የቃጠሎ አደጋ ጋር በተገናኘ ፍ/ቤቶች 2028,2066,2
እና የጉዳት ኃላፊነትንና ካሣን ለመወሰን፣ ጉዳቱ 069,2027
አቶ ወልደ ሚካኤል ሻንቆ በምን ምክንያትና ሁኔታ እንደደረሰ፣ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/
መብራት ሀይል ጥፋት ሳይኖር ኃላፊ ህ/ቁ.246,247
ሊያደርጉ የሚችሉ አደገኛ ሁኔታዎችን ,259
ስለመፍጠሩ ወይም በሥራው ሊያደርግ
የሚገባውን ጥንቃቄ አለማድረጉ ወዘተ
ተገቢነት ባላቸው ማስረጃዎች ማንጠር
ያለባቸው ስለመሆኑ፣

1019. የካቲት 26/2004 69428 አዋሽ ኢንሹራንስ አ.ማ 13 486 ለጉዳት ከሚከፈል የሞራል ካሣ ጋር የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና በተያያዘ ልጃቸውን በሞት ያጡ ወላጆች 2116(3)
እነ መሐመድ አባ አሊ ሁለት በመሆናቸው ለእያንዳንዳቸው 1000
(ሁለት ሰዎች) ብር ሊከፈል የሚችልበት አግባብ የሌለ

317
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ
1020. ሰኔ 18/2004 69613 ሐጂ መሐመድ አመዴ 13 488 ብዙ ሰዎች በአንድ ጉዳይ ለደረሰ ጉዳት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ካሣን እንዲከፍሉ የተገደዱ እንደሆነ 2155(1)
አቶ መኮንን መስፍን እያንዳንዳቸው ለደረሰው አጠቃላይ ጉዳት
ኃላፊ የሚሆኑ ስለመሆኑ

1021. መስከረም 22/2006 89504 አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ 15 356 ከውልውጪ በሆነ ግንኙነት አንድ ሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ባደረሰ ጊዜ 1677, 1896,
እነ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ጉዳት የደረሰበት ንብረት ባለቤት ለንብረቱ 2081, 18,
ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመድን ዋስትና የገባ ሆኖ የመድን ተቋሙ 2156
(ሁለትት ሰዎች) በመድን ውሉ መሠረት ጉዳት ለደረሰበት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ወገን የጉዳት ካሣ በመክፈል በጉዳት ህ/ቁ. 36(2)
አድራሹ ንብረት ባለቤት ላይ ብቻ ክስ
በመመስረትና ጉዳቱን በቀጥታ ያደረሰውን
ሰው በመተው ጉዳቱ ለደረሰበት ሰው
የከፈለውን የጉዳት ካሣ ክፍያውን
እንዲከፍለው ለመጠየቅ ስለመቻሉ፣

1022. ታህሳስ 15/2005 92020 እነ የኢ.ፌ.ዲ.ፌ ፌዴሬሽን 15 364  ጥቅምን መሠረት ባላደረገ ሁኔታ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ምክር ቤት (ሁለት ሰዎች) ህፃናትን (እድሜው ለአካለ መጠን ያልደረሰ ህገ መንግስት
እና ሰውን) አሳፍሮ በመጓዝ ወቅት በደረሰ አንቀጽ
ቄስ ማሞ ይታፈሩ አደጋ ምክንያት በህፃናቱ ላይ ጉዳት የደረሰ 36(2), 15,
እንደሆነ የተሽከርካሪው ባለቤትና በወቅቱ 25

318
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በተሽከርካሪው ሲገለገል የነበረ ወይም የህፃናት


ሹፌሩ የጉዳት ካሣ የመክፈል ኃላፊነት መብቶች
የሚኖርባቸው ስለመሆኑ፣ ስምምነት
 የተሽከርካሪ ባለቤት የሆነ ሰው ጥቅም አንቀጽ 3,
በሌላው ግንኙነት መነሻ በተሽከርካሪው 6(1)
ተሳፍሮ ሲጓዝ በነበረ ሰው ላይ ለሚደርስ የአፍሪካ
የአደጋ ጉዳት ካሣ ለመክፈል የማይገደድ ህፃናት
ቢሆንም ጉዳቱ የደረሰው ከፍተኛ ጥንቃቄና መብቶችና
እንክብካቤ ሊደረግላቸው በሚገባ ህፃናት ደህንነት
ላይ በሆነ ጊዜና ህፃናቱም ጥንቃቄ ቻርተር
ባልተሞላበት ሁኔታ በተሽከርካሪው ላይ አንቀጽ 4(1),
የተጫኑ (የተሣፈሩ) እንደሆነ 5(1)
የተሽከርካሪው ባለቤት የጉዳት ካሣ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
የመክፈል ኃላፊነት የሚኖርበት ስለመሆኑ፣ 2126(2),
2127, 2130
2131,
2089(2),
2081(1)

1023. ሚያዚያ 9/2006 92040 ጥምቀቱ ጋመነ 16 159 የጉዳት ካሳ አከፋፈልን በተመለከተ በአንድ የፍ/ብ/ሕ/ቁጥ
እና ጊዜ ሊሆን የሚችል መሆን ያለመሆኑን ር
ወ/ት ታገሰች ዮሐንስ ለመወሰን ለፍርድ ቤቱ የተተወ ስለመሆኑ 2154፣2090፣
2091፣2095

319
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በአንድ የግል ድርጅት ውስጥ ተቀጣሪ የሆነ አዋጅ.ቁ715/2


ግለሰብ የአካል ጉዳት በሚደርስበት ወቅት 003
የጉዳት ካሳው አሰላሉ የጡረታ መውጫ
እድሜውን መሰረት ቢያደርግ ተገቢ
ስለመሆኑ

1024. መስከረም 29/2007 95751 ወ/ሮ እመቤት መኰንን 17 241 አንድ ኢንሹራንስ ኩባንያ በውል የን/ሕ/ቁ 665
እናእነ ወ/ሮ መሰረት የመነጨውን ግዴታውን በወቅቱ
አስናቀ (ሁለት ሰዎች) ባለመወጣቱ ለተከሰተው ተጨማሪ ወጪ
ተጠያቂ ሊሆን የሚችል ስለመሆኑ

1025. ሚያዚያ 15 ቀን 2007 106450 የኢት/ኤሌ/ኃይል አገልግሎት 18 212 ለአንድ ጉዳት ወይም አደጋ መድረስ ጉዳት የፍ/ህ/ቁ
ዓ.ም ትመቂ ዲስትሪክት የደረሰበት ሰው አስተዋፅዋኦ ካለው የጉዳት 2098/1/፣
እና አድራሹ ኃላፊነት በከፊል ስለመሆኑ፣ 2097/2/፣209
እነ በሳናናማ 5
/ሦስት ሰዎች/

1026. ሐምሌ 2 ቀን 2007 90529 አቶ ኃ/እየሱስ መንግስቴ 18 224 በሌላ ሰው የስራ ድካም ወይም የሌላ ሰው የፍ/ሕ/ቁ.216
ዓ.ም እና ሃብት በሆነ ነገር በመገልገል በቂ ባልሆነ 2
አማኑኤል ፀጋ የከተማ ሱቅ ምክንያት ጥቅም ያገኘ ሰው አለአግባብ
ቤቶች ልማት አክሲዮን ጥቅም ባገኘበት መጠን ለባለሃብቱ ወይም
ማህበር ጉልበቱ ለደከመው ሰው ይህ አድራጎት
ባደረሰበት ጉዳት መጠን ኪሳራ መክፈል

320
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚገባው ስለመሆኑ

8.4 ከውል ውጪ ልዩ ልዩ

1027. ሕዳር 19/1998 16062 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 11 177 ከውል ውጭ በደረሰ ጉዳት ካሣ በመጠየቅ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚቀረብ ክስ መቅረብ ስለሚኖርበት ጊዜ 2143(1)214
ወ/ሮ አረጋሽ ከበደ 3(2)
1028. የካቲት 25/2000 23924 አቢሲንያ ባንክ እና አቶ አበበ 5 121 በስህተት የተከፈለ ገንዘብ ተመላሽ መሆን ትርጉም
ከበደ የሚገባው ስለመሆኑ

1029. ህዳር 24/2000 27623 ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 5 131  የማህበራዊ ዋስትና መብት ጥቅምን አዋጅ ቁ.
እና በሚመለከት የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 38/88 አንቀፅ
ወ/ሮ ውባየሁ አበበ እና የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ 58 እና 11
እንጂ መደበኛ ፍርድ ቤቶች የመዳኘት
የሥረ ነገር ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ
 የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ
የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻ ስለመሆኑ

1030. ህዳር 24/2000 28750 የኢትዮጵያ ጉምሩክ 5 136 ከውልና ከውል ወጪ በሆነ ግንኙነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ባለስልጣን ከሁለት የተለያዩ የክስ ምክንያቶች 2ዐ35 1896
እና የሚመነጭ ኃላፊነትን መሠረት በማድረግ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአንደኛው ግንኙነት ብቻ ተጠያቂ የሆነን

321
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወገን ሁለቱን የኃላፊነት ምክንያቶች


መሠረት በማድረግ ካሣ እንዲከፍል
በአንድነትና በነጠላ ሊጠየቅ ስላለመቻሉ
1031. ታህሳስ 1/2000 30032 የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ 5 145 በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአማራ ክልል
እና የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ መሠረት አዋጅ
ወ/ሮ ምንትዋብ የኔነህ የክልሉ መንግስት ቋሚ ሠራተኛ በስራ ላይ ቁ.74/1994
በደረሰበት ጉዳት የሞተ እንደሆነ አንቀፅ 46(5)
ለተተኪዎች የጡረታ አበል እንጂ ሌላ (ሀ)
ተጨማሪ ካሣ ሊከፈል የሚችልበት አግባብ
የሌለ ስለመሆኑ

1032. ጥቅምት 11/2001 34544 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 9 61 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 2143 ላይ የጉዳት
ኮርፖሬሽን ካሣን አስመልክቶ የቀረበው የይርጋ ድንጋጌ
እና የሞት ጉዳትን የሚያካትት ስለመሆኑ
ወ/ሮ ፋጤ ዓሊ
1033. ጥቅምት 27/2001 31171 አብልሃሚድ የሱፍ 9 67 የጉምሩክ ባለሥልጣን ተግባር ህጋዊ ነው አዋጅ
እና ሊባል የሚችለው በህጉ መሠረት ሊሟሉ ቁ.6ዐ/89
የምስራቅ ቀጠና ጉምሩክ የሚገቡትን ሁኔታዎች አሟልቶ ሲገኝ አንቀጽ 6 58
ጽ/ቤት እንጂ በማናቸውም ጥርጣሬ ምክንያት አዋጅ ቁ.
የግለሰብን ንብረት በመያዝ ሊሆን 368/95
የማይችል ስለመሆኑ አንቀጽ 2(28)
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ሕገ-

322
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መንግሥት
አንቀጽ 26(1)
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
1193(1)(2)
2027 2035
2054 2118
1034. ጥር 29/2001 31704 አቶ አማረ መጃ 9 76 የጉምሩክ ባለሥልጣን ያለአግባብ በቁጥጥሩ ትርጉም
እና ሥር አድርጐ ለሚያቆየው ንብረት
የድሬዳዋ ለጋር ጉምሩክ በባለንብረቱ ላይ ጉዳት የደረሰ እንደሆነ
በኃላፊነት ሊያስጠይቀው የሚችል
ስለመሆኑ

1035. ሀምሌ 5/2002 50225 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 10 393 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ህይወቱ ካለፈ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ሰው ጋር በተገናኘ የሚከፈለው የጉዳት ካሣ 2095/1/
እነ ወ/ት ዝናሽ አሰፋ መብቱን የሚጠይቀው ሰው ዕድሜ ከአስራ
(ሁለት ሰዎች) ስምንት ዓመት በላይ በመሆኑ የተነሣ ብቻ
ካሳው ሊከፈለው አይገባም ለማለት
የሚያስችል የሕግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

1036. ህዳር 16/2006 91710 ሕጻን ሪያን ሚፍታህ 15 359  ባለፎቶግራፍ ወይም ባለስዕሉ ካልፈቀደ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና በቀር የማንም ሰው ፎቶግራፍ ወይም ስዕል 28 29(2),
ኤልሲውዲ ኬብልስ ኃላፊነቱ በህዝብ አደባባይ ሊለጠፍም ሆነ ሊባዛ 2142
የተ.የግል ማህበር ወይም ሊሸጥ የማይችል ስለመሆኑና

323
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ፎቶው ወይም ስዕሉ ጥቅም ላይ ለዋለበት


የማስታወቂያ ሥራ ባለፎቶው ወይም
ባለስዕሉ ካሣ ሊከፈለው የሚገባ ስለመሆኑ፣
 ለባለ ፎቶው ወይም ለባለስዕሉ
የሚከፈለውን የካሣ መጠን ድርጊቱን
የፈፀመው ሰው በዚሁ ድርጊት ያገኘው
ሀብት (ጥቅም) ተመዛዛኝ በሚሆንበት
መጠን በዳኛች ሊወሰን ስለመቻሉ፣

1037. ግንቦት 18/2006 94181 አቶ ሽኩር ጀማል 16 169 ከሳሽ የጠየቀውን የካሳ ገንዘብ ተከሳሽ በፍ/ህ/ቁ
እና በግልጽ አለመካዱ የካሳውን መጠን ሙሉ 2155/1/ እና
ወ/ሪት ኤደን ነጋሽ ወይም በከፊል እንዳመነ የማያስቆጥር /2/
ስለመሆኑ፤ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/
ሰዎች አንድ ሆነው በአንድ ጉዳይ ካሳ ቁ 83
እንዲከፍሉ የተገደዱ እንደሆነ በአንድነት
እያንዳንዳቸው ሀላፊ እንደሆኑና ለበደሉ
ተግባር አነሳሽ በሆነው በዋና አድራጊው
እና በተባባሪዎች መካከል ልዩነት የሚደረግ
ስለመሆኑ፤

1038. የካቲት 30/2007 93772 አቶ ሁሴን አምዴ 17 235 የአንድ ግንባታ ባለቤት ግንባታውን የፍ/ሕ/ቁ.202
እና ለሚያከናውነው የስራ ተቋራጭ ግንባታው 7(1)፣2130፣
እነ ኢትዮ ቴሌኮም(ሁለት ሲከናወን ለሚደርሱ ከውል ውጪ 2132(1)፣21

324
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች) ኃላፊነቶች ወይም በህጉ የተጣለበትን 31(1)፣2035(


ፍተሐ ብሄራዊ ግዴታዎች ለስራ ተቋራጩ 1)፣2141
በማስተላለፍ የሚያደርገው ስምምነት በህግ የፍ/ሕ/ቁ.
ጥበቃ የሚደረግለት ስለመሆኑ፡- 1675፣1716፣
1731
አዋጅ ቁጥር
464/97
አንቀፅ 3(3)

1039. መስከረም 27/2007 96309 ዳሽን ባንክ አክስን ማህበር 17 248 አንድ የባንክ ደንበኛ ከባንኩ ጋር በገባው ትርጉም
እና ውል መሰረት የቁጠባ ሂሳቡን በኤ.ቲ.ኤ.ም
አቶ አበባየሁ ግርማ ካርድ ሲያንቀሳቅስ ቆይቶ ነገር ግን
በአጋጣሚ ካርዱ ቢጠፋ እና ይሄንኑ
በፅሁፍ ለባንኩ ካሳወቀ ከዚያ በኋላ በሂሳቡ
ላይ ለሚደርስ ጉድለት ባንኩ ኃላፊ
ስለመሆኑ,

1040. ግንቦት 10 ቀን 2007 106147 እሸት ኢንጂነሪንግሀ 18 216 በአንድ ንዑስ የስራ ተቋራጭ ውስጥ የፍ/ህ./ቁ
ዓ.ም /የተ/የግ/ማህበር ተቀጥሮ የሚሠራ ሰራተኛ ለሚደርስበት 2027-2136
እና ጉዳት ዋናው ሥራ ተቋራጭ ከውል ውጪ
አቶ ፋንታዬ ቢያድግልኝ በኃላፊነት የሚጠየቅበት የህግ መሠረት
የሌለ ስለመሆኑ፣

325
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

9. የወንጀል ህግ

9.1 ጠቅላላ የወንጀል ህግን በተመለከተ

1041. መጋቢት 18/1999 12025 አቶ ምናሴ አልማው እና 4 115 ጥብቅና ፈቃድ ከተሰረዘ በኋላ የጥብቅና የወንጀለኛ
ዓቃቤ ህግ ስራ እሰራለሁ ብሎ ገንዘብ መቀበል መቅጫ ህግ
የማታለል ወንጀል ስለመሆኑ ቁ.656(ሀ)
እና (ለ)
1042. ጥቅምት 5/2000 21411 የቤንሻንጉል ጉሙዝ ዐ/ሕግ እ 7 247 አንድ የወንጀል ድርጊት ፈፃሚ ድርጊቱን የወ/ህ
ወ/ር ሰይድ እንድሪስ ዩሱፍ ከፈፀመ በኋላ እጁን ለመንግስት መስጠቱና 82/1/ሠ
የቀረበበትን ክስ መቀበሉ ለሚጣልበት
ቅጣት እንደ ማቅለያነት ሊወሰድ የሚገባ
ስለመሆኑ
ጥቅምት 28/2000 22069 የአማራ ብ/ክ/መንግስት ፍትሕ 7 251 በወንጀል ህግ የሃሳብ ክፍል የሚረጋገጠው የወ/መ/ህ/ቁ.
ቢሮ እና አቶ አስማማው ከወንጀል ድርጊት አፈፃፀሙ በመነሳት 522 /1/ /ሀ/
አራጌ ስለመሆኑ

1043. የካቲት 18/2000 31731 የኦሮሚያ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ 7 278 አንድ አከራካሪ ነገር እውነት ወይም ሕያው የቀድሞው
እና ዘሪሁን ታደሰ መሆኑ እና አለመሆኑ የሚረጋገጠው የወንጀለኛ
በማስረጃ ስለመሆኑ መቅጫ ህግ
አንቀፅ 590
1044. ግንቦት 14/2000 34280 አቶ ግርማይ ደስታ እና ዓቃቤ 7 292 በወንጀል ህግ ቅጣት ሊገደብ የሚችልበት የወንጀል
326
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሕግ አግባብ ህ/ቁ.
192,194
1045. ሰኔ 3/2000 34521 የአማራ ብ/ክ/መ/ፍትሕ ቢሮ 7 297 በወንጀል ህግ ቅጣትን በልዩ የህጉ ክፍል የወ/ህ/ቁ.
እና ስንታየሁ ተፈራ ከተወሰነው መነሻ ዝቅ አድርጐ በማቅለል 184, 179
ለመወሰን የሚቻልበት አግባብ

1046. ጥር 19/2001 33075 አቶ ብርቁ ገላነው 9 9 የዳኝነትን ሥራ በማከናወን ወቅት አዋጅ ቁ.


እና የሚፈፀሙ ስህተቶች እና ጥፋቶች ሁሉ 214/74
የአማራ ብ/ክ/መ/የስነ- ዳኛን በሥልጣን ያለአግባብ መገልገል
ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ወንጀል ሊያስጠይቁ የማይችሉ
ስለመሆናቸው
1047. የካቲት 19/2001 38161 አቶ ብርቁ ገላነው 9 11 የዳኝነትን ሥራ በማከናወን ወቅት አዋጅ ቁ.
እና የሚፈፀሙ ስህተቶች እና ጥፋቶች ሁሉ 214/74
የአማራ ብ/ክ/መ/የስነ- ዳኛን በሥልጣን ያለአግባብ መገልገል
ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ወንጀል ሊያስጠይቁ የማይችሉ
ስለመሆናቸው
1048. ነሃሴ 28/2001 46382 እነ ጀሚላ መሐመድ ሐጐስ 9 16 አንድ ወንጀል ተደረገ የሚባለው ወንጀሉ የወንጀል ሕግ
እና የሚቋቋምበት ህጋዊ፣ ግዙፍዊና፣ ሞራላዊ አንቀጽ 23/2
የፌዴራል የመ/ደ/ዐ/ህግ ፍሬ ነገሮች በአንድነት ተጣምረው ሲገኙ
ብቻ ስለመሆኑ
1049. ነሃሴ 30/2001 44031 ወ/ሮ ፈለቀች ኃ/ገብርኤል 9 19 አንድ ተከሣሽ በተፈፀመ ወንጀል ላይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና ተካፋይ ነበር ለማለት ተከሣሹ በሙሉ የወንጀል ህግ
የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ ፈቃዱና ዕውቀቱ በወንጀል ድርጊቱ አንቀጽ 32

327
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተሣታፊ የነበረ መሆኑ መረጋገጥ ያለበት 33 63ዐ 25


ስለመሆኑ
1050. ነሀሴ 22/2001 42703 ፋሲል ብርሃኑ 9 22 ከተሽከርካሪ ጋር በተያያዘ በድንገተኛ አደጋ የወንጀል ህግ
እናዓቃቤ ሕግ/የኦሮሚያ ለሚከሰት የሰው ህይወት መጥፋት አንቀፅ 59(1)
ክልላዊ ብሔራዊ መንግስት/ አሽከሪካሪው በቸልተኝነት ወንጀል በማድረግ 543(2) እና
ሊጠየቅ የማይችል ስለመሆኑ (3)፣57 (2)
1051. ጥር 19/2002 45927 የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ሕግ 10 221 በግድያ ወንጀል የተከሰሰ ሰው የፈፀመው የወንጀል ሕግ
እና የግድያ ድርጊት በወንጀል ሕግ አንቀጽ አንቀጽ
መሰረት መኮንን 539(1) (ሀ) ሥር የሚያስጠይቅ ነው ሊባል 539(1)(ሀ),84
የሚችልበት አግባብ ,86

1052. ግንቦት 16/2003 59045 የስልጤ ዞን ምርመራና ክስ 12 106 የወንጀል እና የፍ/ብሔር ክሶች ተጣምረው የወንጀል ህግ
ዓ/ሕግ ሊታዩ የሚችሉት በወንጀል ህግ ቁጥር ቁጥር 101
እና 101 አግባብ ብቻ ስለመሆኑ
እነ አቶ ጌታቸው አስራት
/አምስት ሰዎች/
1053. ሀምሌ 25/2003 57644 መ/ር አወት ተካ 12 364  ዓቃቤ ህግ በወንጀል በተከሰሰ ሰው ላይ የወ/መ/ህ/ሥ/
እና የሚያቀርበው የወንጀል ክስ የወንጀሉን ሥ/ቁ. 112
የትግራይ ዓ/ህግ ዝርዝር ሁኔታ መያዝ እንዳለበት በተለይም የወንጀል ህግ
ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀል ለይቶ አውቆ ቁ. 32/1/
መልስ ለመስጠት እንዲችል ክሱ 23/2/
ወንጀሉንና ሁኔታውን መግለጽ ያለበት
ስለመሆኑ

328
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 አንድ ሰው ከሌሎች ሰዎች ጋር


የወንጀል ተካፋይ ሆኗል የሚባለው
በወንጀሉ አፈፃፀም የግዙፍ ተግባር የሃሳብና
የህግ ሁኔታዎችን መተላለፍ ሲረጋገጥ
ስለመሆኑ

1054. ሰኔ 13/2003 63727 ፋሲል ታምራት 12 293 አንድ የወንጀል ድርጊት በእርግጥም የወንጀል ህግ
እና ተጀምሯል /ተፈጽሟል/ ለማለት የሚቻለው ቁ. 27/1/
የሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ የተደረገው ተግባር በማያጠራጥር ሁኔታና 540
መርማሪ ከሳሽ በቀጥታ ወንጀሉን ለመፈፀም ወደታሰበለት 555/ሀ//ለ/
ግብ ለማድረስ የተደረገ መሆኑን
ለማረጋገጥ ሲቻል ስለመሆኑ

1055. ታህሳስ 25/2003 52075 አቶ ጌቱ ብርሃኑ 12 177 በሚያሽከረክረው መኪና ላይ ተሳፍሮ ሲሄድ የወንጀል ህግ
እና የነበረ ሰው ወድቆ ለህልፈተ ህይወት ቁጥር 543/2/
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የተዳረገበት ሾፌር በወንጀል ህግ ቁጥር
543/2/ ሊጠየቅ የሚችል ስለመሆኑ

1056. ህዳር 22/2004 65325 ሣጅን ታዬ ተክለኋይማኖት 13 256 በተመሳሳይ ሰዓትና ቦታ ከአንድ አይነት የወ/ህ/ቁ
እና የወንጀል ድርጊት ጋር በተያያዘ በሁለት 407(ሐ),
የሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ የተለያዩ የወንጀል ክሶች የተከሰሰ ተጠርጣሪ 670, 677
መርማሪ በአንዱ የወንጀል ክስ የተመለከቱ ፍሬ የወ/መ/ሥ/ሥ
ነገሮች መከሰት ጋር በተገናኘ ጥፋተኛ /ህ/ቁ. 141,

329
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ለማለት ያልተቻለ እንደሆነ በሌላኛው ክስ 142, 149(1)


ጥፋተኛ ለማድረግ የማይቻል ስለመሆኑ

1057. ታህሳስ 30/2004 67411 እነ አቶ ታረቀኝ ተክሉ ገመዳ 13 262 ምንጩ ያልታወቀ ንብረትና ገንዘብ ይዞ የወ/ህ/ቁ.419
(ሶስት ሰዎች) እና የደቡብ በመገኘት ወንጀል አንድ ሰው ተጠያቂ
ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የሥነ ምግባርና የሚሆነው የምዝገባ ሥርዓት የተዘረጋ
የፀረ ሙስና ኮሚሽን እንደሆነ ብቻ ነው ለማለት የሚያስችል
የህግ አግባብ ስላለመኖሩ

1058. ታህሳስ 4/2004 67777 እነ ተወልደ ብስራት (ሶስት 13 266 በወንጀል ህግ ቁጥር 448 ስር አንድ ሰው የወ/ህ/ቁ
ሰዎች) ለፍትህ እርዳታ ለመስጠት እንቢተኛ 448(1), (3),
ተጠሪ የለም ሆኗል በሚል ወዲያውኑ ጉዳዩን በያዘው 23(2), 58
ፍ/ቤት ለመቅጣት ስለሚቻልበት አግባብ

1059. ጥር 15/2004 60518 አቶ ፈለቀ ሊቤ 13 273 አንድ ሰው በወንጀል ህጉ አንቀጽ 407 የመ/ህ/ቁ
እና የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ መሰረት በስልጣን ያለአግባብ መገልገል 407(1)(ሀ)
የስነ- ምግባርና ፀረ-ሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ተደርጐ ቅጣት ሊጣልበት
ኮሚሽን የሚችልበት አግባብ፣

1060. ጥር 3/2004 71753 አቶ ወርቅነህ ዳቲ 13 277 አንድ ሰው በወንጀል ህግ አንቀጽ 598(2) የወ/ህ/ቁ
እና መሰረት በህገ-ወጥ መንገድ ኢትዮጵያዊያንን 598(2)
የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ወደ ውጪ አገር ልኳል በሚል ጥፋተኛ
ተብሎ ሊቀጣ ስለሚችልበት አግባብ

330
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1061. የካቲት 27/2004 60542 አቶ ተክለድንግል ገ/ሚካኤል 13 292 የመንግስት ሰራተኛ ሳይሆኑ ነገር ግን አዋጅ
እና ከመንግስት ሰራተኞች ጋር የጥቅም ትስስር ቁ.434/97
የፌ/ሥ/ም/ፀ/ሙስና ኮሚሽን በመፍጠር በህዝብና በመንግስት ጥቅም ላይ አንቀፅ 7
ጉዳት ማድረስ በሙስና ወንጀል ሊያስጠይቅ የወ/ህ/ቁ.407(
የሚችል ስለመሆኑ 1)(ሀ),33

1062. መጋቢት 26/2004 66856 ውድማ አበጀ 13 296 አንድ የወንጀል አፈፃፀም ተግባር ሙከራ የወ/ህ/አ
እና ደረጃ ላይ ደርሷል (Attempt) ሊባል 32(1)(ሀ),27(
የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክልል የሚችልበት አግባብ 1),671(1)

1063. መጋቢት 13/2004 73953 ከፋለ ሰፈነ 13 299 የትራፊክ ደንብ መተላለፍ ጋር በተያያዘ የወ/ህ/አ.348
እና የክስ ቻርጅን ለመቀበል ፈቃደኛ አለመሆን
የአማራ ክልል ዓ/ህግ በወ/ህ/አ.438 በየመንግስት ሥራን
ማሰናከልና የመተባበር ግዴታን መጣስ
ወንጀል ሊያስጠይቅ ስለመቻሉ፣

1064. ሰኔ 18/2004 72304 የትግራይ ክልል አጽቢ ወረዳ 13 308  ማንኛውም ሰው በወንጀል ህግና የወ/ህ/አ
ዐቃቤ ሕግ ሥርዓት መሠረት ተከስሶ የመጨረሻ በሆነ 2(5), 24(1)
እና ውሣኔ ጥፋተኝነቱ በተረጋገጠበት ወይም
ተማሪ ሐጎስ ወልደሚካኤል በነፃ በተለቀቀበት ወንጀል እንደገና የወ/መ/ሥ/ሥ
አይከሰስም ወይም አይቀጣም (Principle /ህ/ቁ.
of Double Jeopardy) በሚል 130,131,
የሚታወቀው የወንጀል ህግ መርህ 41, 111,

331
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሊተረጐምና ሥራ ላይ ሊውል የሚችልበት 112


አግባብ፣ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ህ
 አንድ በወንጀል የተከሰሰ ሰው ግ መንግስት
በድጋሚ የቀረበበትን የወንጀል ክስ በአንድ አንቀጽ
ጉዳይ በድጋሚ ያለመከሰስና ያለመቀጣት 23,13(2)
መብቴ ተጥሷል በሚል ክርክር ለማቅረብ
ሊሟሉ ስለሚገቡ ህጋዊ መስፈርቶች፣
 ዐቃቤ ህግ በአንድ ተከሳሽ ላይ
የወንጀል ክስ ከማቀርቡ በፊት ተከሳሹ
አንድ ወንጀል በመፈፀም ሀሣብ የሠራው
አንድ የወንጀል ድርጊት ያስከተላቸውን
ወይም ሊያስከትላቸው የሚችላቸውን
ውጤቶች ሁለተናዊ በሆነ መንገድ
በማገናዘብ አግባብነት ያላቸውን የህግ
ድንጋጌዎች በመለየትና በመጥቀስ የወንጀል
ክሱን በጥንቃቄ የማቅረብ ግዴታ ያለበት
ስለመሆኑ፣

1065. ሰኔ 22/2004 74530 ጀማል መሐመድ 13 316 አንድ ሰው በወ/ህ/አ. 675(1) የወ/ህ/አ.675(
እና የተመለከተውን የወንጀል ድርጊት ፈጽሟል 1),23
የፌዴራል ዐ/ህግ በሚል ሊከሰስና ጥፋተኛ ተብሎ ሊቀጣ
ስለሚችልበት አግባብ፣

332
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1066. ሰኔ 21/2004 78793 አቶ ብስራት ወልደመስቀል 13 320 አንድ ሰው በወ/ህ/አ. 429 ጉቦ ማቀባበል የወ/ህ/አ.
እና የወንጀል ድርጊት ክስ ሊቀርብበትና ጥፋተኛ 429,23(4,(1)
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ተብሎ ቅጣት ሊጣልበት ስለሚችልበት ,58)
ባለስልጣን አግባብ፣

1067. ሀምሌ 4/2004 77989 እነ አቶ ለይኩን ብርሃኑ 13 377 የባንክ ሥራ ጋር በተገናኘ የሥራ አመራር የወ/ህ/አ. 703
(አምስት ሠዎች) ላይ ጉድለት በመፈፀም ስለሚደረግ
እና ወንጀል፣
የፌዴራል ዐ/ህግ
1068. ሀምሌ 27/2004 77592 ተካልኝ ጌታቸው 13 347 የወንጀል ህግ አንቀጽ 692(1)ን በመተላለፍ የወ/ህ/አ.
እና አንድ ሰው በወንጀል ተጠያቂ ሊሆን 692,32(1)(ለ)
የፌ/ዐ/ሕግ ስለሚችልበት ሁኔታ፣
1069. ጥር 1/2004 67408 አቶ ፋሲል በላይነህ 13 350 አንድ ወኪል ከወካዩ በውክልና ስልጣኑ የወ/ህ/ቁ
እና የወሰደውን ንብረት ለመመለስ ፈቃደኛ 676(2)
የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ያለመሆኑ በወንጀል ህጉ አንቀፅ 676(2)
ድንጋጌ መሰረት ሊያስጠይቀው ስለመቻሉ

1070. ሚያዚያ 9/2004 63014 እነ አቶ ወርቅነህ ከንባቶ 13 359 የሰበር ችሎት ፍሬ ጉዳይ የማጣራት በወ/ህ/አ. 419
(ሁለት ሰዎች) ማስረጃ የመመዘንና የመመርመር ስልጣን
እና የሌለው ቢሆንም በሥር ፍ/ቤቶች ወይም
የደቡብ ክልል የሥነ ምግባርና የዳኝነት ስልጣን የተሰጣቸው ሌሎች
የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አካላት መሰረታዊ የሆነ የዳኝነት አካሄድ
ስርዓትን ሳይከተሉ፣ መመስረት

333
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚገባቸውን ጭብጥ ሳይመሰርቱና


ጭብጡን የማስረዳት ግዴታ (Buden of
proof) ያለበት ተከራካሪ ወገን የማስረዳት
ግዴታውን በአግባቡ እንዲወጣ ሳያደርጉና
መጣራት ያለበትን (የሚገባውን) ፍሬ ጉዳይ
ሳያጣሩ የሰጡትን ውሣኔ በሰበር አይቶ
ለማረም ስልጣን ያለው ስለመሆኑ፣

1071. መጋቢት 15/2002 43501 እነ ረዳት ሳጅን ሸጋ ተካ ሞላ 10 195 ህጋዊ መካላከልን ከመጠን በማሳለፍ የወንጀል ህግ
(ሦስት ሰዎች) የተፈፀመ የሰው መግደል ተግባር በወንጀል ቁ. 54ዐ 541
እና ህግ ቁጥር 541(ሀ) የሚያስጠይቅ
የኦሮሚያ ክልል ዓ/ሕግ ስለመሆኑ

1072. መጋቢት 28/2002 44235 ቄስ ጌታቸው ተሾመ 10 199 በወንጀል ሕግ ቁጥር 543 እና 567 የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና መሰረት አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ሊጠየቅ የወንጀል ሕግ
ዓቃቤ ሕግ ስለሚችልበት አግባብ አንቀጽ
543,567
1073. ሚያዚያ 20/2002 46189 ሐረገወይን ተፈራ 10 201 አንድ ሰው የማታለል ተግባር ፈፅሟል የወንጀል ህግ
እና በሚል በወንጀል ሊጠየቅ የሚችልበት ቁጥር 692(1)
ፌዴራል ዐቃቤ ሕግ አግባብ

1074. ሚያዚያ 25/2005 53612 እነ አቶ ፍስሐ ዓባይ(ሁለት 10 203 ከወንጀል ጉዳይ ጋር በተያያዘ ጥፋተኛ የወንጀል ህግ
ሰዎች) የተባለ ተከሳሽ የዘወትር ፀባይ መልካም ቁጥር 82(1)

334
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የነበረ መሆኑ በተናጠል (በራሱ) ቅጣትን (ሀ)


የገቢዎችና ጉምሩክ ዓ/ህግ ለማቅለል የሚያስችል ስለመሆኑ

1075. ሰኔ 23/2002 41248 ቡርቄሶ ዋቆ 10 206 በወንጀል ጉዳይ ክስ ቀርቦ የጥፋተኝነትና የወንጀል ህግ
እና የቅጣት ውሣኔ ከተሰጠ በኋላ ወንጀለኛው ቁጥር 230
ዐቃቤ ሕግ በይቅርታ የተለቀቀ መሆኑ አስቀድሞ
የተሰጠውን የጥፋተኝነት ውሣኔ እንዳልነበረ
የሚያስቆጥር (በሪከርድነት እንዳይያዝ
የሚያደረግ) ስላለመሆኑ

1076. ሚያዚያ 7/2005 86570 ጌታቸው ገላዬ ፈረደ 15 413 ህጋዊ መከላከል (Legitimate self- የወንጀል ህግ
እና defense) በወንጀል የማያስቀጣው የራስን አንቀጽ 78
የደቡብ ክልል ዐቃቤ ሕግ ወይም የሌላን ሰው መብት ህገ ወጥ ከሆነ ,79
ጥቃት ወይም በቅርብ ከሚደርስ ህገ ወጥ
ጥቃት ለማዳንና ጥቃቱ እንዳይደርስ
ከማድረግ ሌላ አማራጭ (መንገድ) ሣይኖር
ከሁኔታው መጠን ባለማለፍ የተፈፀመ
ስለመሆኑ የተረጋገጠ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

1077. መስከረም 21/2006 81178 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 15 431  የአንድ ደርጊት ወይም ግድፈት የወንጀል ህግ
ባለስልጣን ዐ/ሕግ ወንጀልነት በህግ በግልጽ ተደንግጐ አንቀጽ 2,
እና በማይገኝበት ሁኔታ የድርጊቱን ወይም 23(2), 3, 61
እነ አቶ ከበደ ተሰራ (ሁለት የግድፈቱን ፈፃሚ በወንጀል ተጠያቂ የወ/መ/ህ/ሥ

335
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች) ለማድረግ የማይቻል ስለመሆኑ፣ ሥ/ቁ. 112


 በወንጀል ጉዳይ የሚቀርብ ክስ ስለ አዋጅ ቁጥር
ድርጊቱና አፈፃፀሙ የሚሰጠው መግለጫ 83/86 አንቀጽ
ድርጊቱን ወንጀል ከሚያደርገው ህግ 59(1), (ሸ),
አነጋገር በጣም የተቀራረበ መሆን 2(ሀ),
የሚገባው ስለመሆኑ፣
 በንግድ ሥራ ለተሰማሩ ወይም ሌሎች
ሰዎች በግለሰብ ደረጃ መጠኑ በርካታ የሆነ
ገንዘብን በተደጋጋሚ በብድር የመስጠት
ተግባር በህግ የተከለከለ ወይም በወንጀል
የሚያስቀጣ ነው ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ፣

1078. ታህሳስ 14/2005 93741 አቶ አብነት ዋቆ ብሩ 15 440  አንድ ሰው በቸልተኝነት ወንጀል የወንጀል ህግ
እና ፈጽሟል ሊባል የሚችለው የድርጊቱን አንቀጽ
የኦሮሚያ ክልል ዐቃቤ ህግ ውጤት እያወቀ ውጤቱ አይደርስም ከሚል 59(1),
መነሻ ድርጊቱን የፈፀመ እንደሆነ ወይም 543(2), 57
ድርጊቱ የወንጀል ውጤት የሚያስከትል
መሆኑን ባያውቅም ውጤቱን ማወቅ
ነበረበት ወይም ጥረት ቢያደርግ ማወቅ
ይችል ነበረ ለማለት የሚቻል እንደሆነ
ስለመሆኑ፣
 አንድ ሰው የፈፀመው ድርጊት

336
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በቸልተኛነት ነው ለማለት በመስፈርትነት


ሊወሰድ የሚገባው የድርጊቱ ፈፃሚ
በድርጊቱና በውጤቱ መካከል ያለውን
ግንኙነት አስመልክቶ ያለው ወይም
ሊኖረው የሚገባው ግንዛቤ ስለመሆኑና
ይህም የድርጊቱ ፈፃሚ የነበረው እውቀትና
ግንዛቤ ወይም ሊኖረው የሚገባውን
እውቀትና ግንዛቤ መመዘን ያለበት ከግለሰቡ
እድሜ፣ ያለው የኑሮ ልምድ የትምህርት
ደረጃ ሥራውና የማህበራዊ ኑሮ ደረጃውን
ከግምት ውስጥ በማስገባት ስለመሆኑ፣

1079. ታህሳስ 17/2006 93173 እነ አቶ ተዋበ እስጢፋኖስ 15 445 ፈቃድ የሌላቸው የጦር መሳሪያዎችና የወንጀል ህግ
(ሁለት ሰዎች) ጥይቶችን በቤቱ ውስጥ አከማችቶ የተገኘ አንቀጽ
እና ሰው መሣሪያዎቹን ለመነገድ በሚል ሀሳብ 481(1)(ሀ),
የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ የያዘ መሆኑ የተረጋገጠ ካልሆነ በስተቀር 809(ሀ)
ዐ/ህግ ግለሰቡ በወንጀል ተጠያቂ ሊሆን የሚገባው
በወንጀል ህግ አንቀጽ 481(1)(ሀ) ሣይሆን
በአንቀጽ 809(ሀ) ሥር በተመለከተው
ድንጋጌ መሠረት ስለመሆኑ፣

1080. የካቲት 12/2006 91535 አቶ አህመድ አደም በሽር 15 455  አንድ ሠው ወንጀል አደረገ የሚባለው የወንጀል ህግ
እና ህገ ወጥነቱ እና አስቀጪነቱ በህግ አንቀጽ

337
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የአማራ ብ/ክ/መንግስት ዐ/ሕግ የተደነገገን ድርጊት ፈጽሞ የተገኘ እንደሆነ 2፣23(1)፣


ስለመሆኑና አንድ ወንጀል ተደረገ 32(1)
የሚባለውም ወንጀሉን የሚያቋቁሙት የወ/መ/ህ/ሥ/
ህጋዊ፣ ግዙፋዊና ሞራላዊ ፍሬ ነገሮች ሥ/ቁ.
በአንድነት ተሟልተው ሲገኙ ስለመሆኑ፣ 111፣112፣14
 ማንም ሰው በዋና ወንጀል አድራጊነት 1፣142
ወንጀል እንዳደረገ ተቆጥሮ የሚቀጣው
በቀጥታ ወይም በእጅ አዙር ወንጀሉን
ያደረገ በሆነ ጊዜ ወይም ወንጀሉን እርሱ
በቀጥታ ባያደርገውም እንኳን በሙላ
አሳቡና አድራጐቱ በወንጀሉ ድርጊትና
በሚሰጠው ውጤት ሙሉ ተካፋይ በመሆኑ
ድርጊቱን የራሱ ያደረገ እንደሆነ
ስለመሆኑ፣

1081. መጋቢት 23/2006 79389 እነ ዶ/ር ታጀዲን ያህያ 15 421  በሌላ ሰው ጥቅም የሥራ አመራር ላይ የወንጀል ህግ
(ሁለት ሰዎች) ወንጀል ተፈጽሟል ለማለት ስለሚቻልበት አንቀጽ
እና አግባብ፣ 32/1/ሀ/፣702
የአማራ ክልል ዐ/ሕግ  በተከታታይ ለተፈፀመ ወንጀል ይርጋ /3/፣219/2/
ስለሚቆጠርበት አገባብ፣

1082. ሰኔ 2/2006 98647 አቶ ፅጋቡ ወላይ ገብሩ 16 248 ከውል ግንኙነት ጋር በተያያዘ በህገ ወጥ የወ.ህ.አንቀፅ
እና መንገድ መብትን ማስከበር የወንጀል 436(ለ)

338
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የትግራይ ክልል ዐቃቤ ሕግ ተጠያቂነትን የሚያስከትል ስለመሆኑ

1083. መጋቢት 11/2006 96078 ረዳት ሳጂን አህመድ ለገሰ 16 270 አንድ ሰው በአንድ አይነት የወንጀል አሳብ የወንጀል ሕጉ
እና ወይም ቸልተኝነት የፈጸመው ወንጀል አንቀጽ
የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ አንድን የሕግ ድንጋጌ ብቻ የሚጥስ 27(1)፣6ዐ(ሀ)
ቢሆንም አንድ አይነት ጉዳት ያስከተለው (ሐ) እና
ቁጥራቸው ከአንድ በላይ በሆነ ሰዎች 598(1)
መብት ወይም ጥቅም ላይ ሲሆን
እንደተደራራቢ ወንጀሎች ሊቆጠር የሚገባ
ስለመሆኑ፣

1084. መስከረም 30/2007 97203 እነ አቶ ታምራት ደምሴ 17 147 ከአንድ በላይ ሰዎች በወንጀል ተሳታፊ የወ/መ/ስ/ስ/ህ/
(3 ሰዎች) በሚሆኑበት ጊዜ ለወንጀሉ ድርጊት ኃላፊ ቁ 141፣
እና ናቸው የተባሉት ወንጀለኞችን የወ/ህ/ቁ. 40
የቤንሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ የእያንዳንዳቸውን ተሳትፎ ህጉ ባስቀመጠው
ክልላዊ መንግስትፍትህ ቢሮ የማስረጃ መለኪያ መሰረት መለየት ያለበት
ዐቃቤ ሕግ ስለመሆኑ

1085. መስከረም 26/2007 98283 አቶ ሐጐስ ገ/ሄር መኮንን 17 155 ከዳኝነት ስራ ጋር ያልተያያዙ እና የወ/ህ/ቁ.
እና የአስተዳደር ስራ ሲያከናውኑ የሚፈፀሙ 402(1) እና
የትግራይ ክልል የስነ/ፀ/ሙ/ኮ የወንጀል ጥፋቶች ዳኛውን ከተጠያቂነት (2)
የማያስቀሩ ስለመሆኑ፣ በትግራይ

339
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ክልል ዳኞች
እና
ሬጅስትራሮች

ለማስተዳደር
ተሻሽሎ
የወጣው
ደንብ ቁጥር
1/2003
1086. ጥር 05/2008 92826 የደቡብ ብሔራዊ ክልላዊ 17 158 የወንጀል ህጉ አንቀጽ 420 ድንጋጌ የወ/ህ/አንቀጽ
መንግስት ተፈፃሚነት የሚኖረው የመወሰን ስልጣን 420/1/
እና በሌላቸው እና የሙያ አገልግሎት
ወ/ሮ ፀሐይ ነጫሎ የመስጠት ኃላፊነት ያለባቸው በመንግስት
ስራ ተመድበው ባሉበት ሁኔታ በመንግስት
ንብረት ላይ የሥራ ኃላፊነት ወይም
ግዴታቸውን ባልተወጡት ላይ ስለመሆኑ፣

1087. መጋቢት 4/2007 100079 አቶ እቁባይ በረሃ 17 221 የህግ ሰውነት ያለው የንግድ ድርጅት በህግ የወንጀል ህግ
ገ/እግዚአብሄር እና በግልፅ በተደነገገ ጊዜ በዋና ወንጀል አንቀፅ 34
የኢትዮጲያ ገቢዎችና አድራጊነት ፣በአነሳሽነት ወይም በአባሪነት
ጉሙሩክ ባለስልጣን ዓ/ህግ ወንጀል ሊቀጣ የሚችል መሆኑ ህጋዊ
ሰውነት ያላቸው ድርጅቶች ህጉ በወንጀል
የሚጠየቁ እንደሆነ በልዩ ሁኔታና በግልፅ

340
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ባልደነገገባቸው ወንጀሎች የወንጀል


ተጠያቂነት እንደማይኖርባቸው በወንጀል
ህጉ የተደነገገ ስለመሆኑ፡-
ህጋዊ ህልውና ያለው ድርጅት ወንጀል
እንዳደረገ ተቆጥሮ የሚቀጣው በኃላፊዎቹ
ወይም ከሰራተኞቹ አንዱ ከድርጅቱ ሥራ
ጋር በተያያዘ ሁኔታ የድርጅቱን ጥቅም
በህገ ወጥ መንገድ ለማራመድ በማሰብ
ወይም የድርጅቱን ህጋዊ ግዴታ በመጣስ
ወይም ድርጅቱን በመሳሪያነት አለአግባብ
በመጠቀም በዋና ወንጀል አድራጊነት
በአነሳሽነትና በአባሪነት ወንጀል ሲያደርግ
መሆኑ በወንጀል ህጉ በግልፅ የተደነገገ
መርህ ስለመሆኑ
አንድ የንግድ ድርጅት የወንጀል ተግባር
ከፈፀመና ጥፋተኛ መሆኑ በፍርድ
ከተረጋገጠ ለወንጀሉ አድራጎት ኃላፊ
የሚሆኑት ሠራተኞችና ኃላፊዎች በወንጀል
ከመጠየቅ ነፃ የማይሆኑ ሥለመሆኑ፡-

1088. መጋቢት 28 ቀን 104923 ወ/ሮ አበባ አረፋይኔ 18 243 በወንጀለኛ ህግ አንቀፅ 692(1) መሰረት የወንጀል ህግ
2007ዓ.ም እና የማታለል ተግባር ተፈፅሟል ለማለት አንቀፅ
የትግራይ ክልል ዓቃቢ ህግ መሟላት ስላለባቸው ሁኔታዎች 23(4)፣32፣4

341
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አንድ ሰው ለወንጀል ድርጊት ኃላፊ ተብሎ 0፣57 እና


ቅጣት ሊወሰንበት የሚገባው ወንጀሉ 58(1)
መሰራቱ ወይም መፈፀሙና ተሰራ ወይም የወ/መ/ሥ/ሥ
ተፈፀመ የተባለው ወንጀል ደግሞ /ቁ/.
በተከሳሹ መፈፀሙ በበቂና በአሳማኝ ሁኔታ 141፣142
ሲረጋገጥ ስለመሆኑ እና 149

1089. ሚያዚያ 12 ቀን 2007 95921 አቶ ብርሃኑ ኑርጋ 18 249 የተከሰሱ ሰዎች በህግ የተጠበቀላቸው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ዓ.ም እና የመሰማት መብት ቀሪ የሚሆነው ህጉ ህገ መንግስት
የፌደራል ሥነ-ምግባርና በዘረጋው ስርዓት ባለመብቱ ሳይጠቀምበት አንቀፅ
ፀረሙስና ኮሚሽን ሲቀር ብቻ ስለመሆኑ 20/4/፣9/4/፣1
በህግ የተዘረጋ የክርክር አመራር ሳይሟላ 3/1/2/
የሚሰጥ ዳኝነት የግልፅነት መርህን የሲቪልና
የሚቃረንና በውጤቱም የተከራካሪ ወገንን የፖለቲካ
መሰረታዊም ሆነ ሥነ-ሥርዓታዊ መብት መብቶች
የሚጎዳ በመሆኑ ተቀባይነት ሊሰጠው አለም አቀፍ
የሚገባ ስላለመሆኑ ፣ ቃልኪዳን
አንቀፅ
14/3/ለ/
1090. ሐምሌ 15 ቀን 2007 100860 አቶ ፋንቱ ቡቼ 18 294 ፍ/ቤቶች የተከሳሽን የመከላከል መብት የኢ.ፌ.ህገ
ዓ.ም እና የማክበርና የማስከበር ህገ-መንግስታዊ መንግስት
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ዓቃቤ ህግ ኃላፊነትና ግዴታ ያለባቸው ስለመሆኑ አንቀፅ
13(1)፣13(2)

342
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

፣20(4)
የወ/መ/ሥ/ሥ
/ሕ/ቁ.
142(1)
ዓለም አቀፍ
የማህበራዊና
ፖለቲካ
መብቶች
ሥምምነት
አንቀፅ
14(3)(ረ)

9.2 የወንጀል ህግ ልዩ ልዩ
1091. ጥቅምት 18/1998 17533 የኢትዮጵያ ጉምሩክ 2 118 የጉምሩክ ባለስልጣን በህጉ መሰረት አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን እና የጉምሩክ ስነ ስርዓት ያልተፈፀመበት ዕቃ 6ዐ/89 አንቀፅ
ሙሉ ብርሃን ከጉምሩክ መጋዘን እንዳይወጣ በማድረጉ 2(18)43(1)
ወይም ዴክላራሲዮን ባለመስጠቱ ምክንያት (ሀ)
በዕቃው ባለቤት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ኃላፊ
ስላለመሆኑ
1092. ህዳር 7/1998 14699 የኢንጂነር ወርቁ መኮንን 3 110 ገቢን ለመፍጠር የሚወጣን ወጪ ደንብ ቁጥር
ወራሾች እና የቦሌ ክፍለ በትክክለኛ ሰነድ እንዲረጋገጥ ህጉ 258/55
ከተማ ገቢዎች መምሪያ ስለሚያስቀምጠው ሁኔታ አንቀፅ 29
1093. ሚያዚያ 18/1999 22317 የምስራቅ ጉምሩክ የሐረር 4 112 የጉምሩክ ባለስልጣን በኮንትሮባንድ ወደ የአዋጅ ቁ.

343
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ሀገር የሚገቡትን ወይም ከሀገር 6ዐ/89 አንቀፅ


እና የሚወጡትን እቃዎች እንቅስቃሴ 5-6
አቶ አብዱ አሉ አዩ የመቆጣጠር፣ የሚንቀሳቀሱ እቃዎችንና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ማጓጓዣዎችን የመያዝና አስፈላጊ 2ዐ1ዐ(2)
እርምጃዎችን የመውሰድ ስልጣን የተሰጠው
ስለመሆኑ
1094. የካቲት 11/2005 80119 አቶ ተድላ ተገኝ 15 417  አንድ ሠው የአራጣ ወንጀል ድርጊት የወንጀል ህግ
እና ፈጽሟል በሚል በወንጀል ተጠያቂ 667(1)
የአማራብሔራዊክልላዊመንግስ ሊሆን ስለሚችልበት አግባብ፣
ትፍትህቢሮ  በወር 10% ወለድ ታስቦ እንዲከፈል
በመስማማት ገንዘብ ማበደር በአራጣ
የወንጀል ድርጊት የሚያስጠይቅ ስለመሆኑ፣
1095. መስከረም 22/2006 86845 የፌዴራል የሥነ-ምግባርና 15 424 አንድ ሰው በስራው ስልጣን መሠረት የወንጀል ህግ
ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ዐ/ህግ በአደራ የተሰጠውን ወይም ሊጠብቀውና አንቀጽ
እና ሊከላከለው የሚገባውን የህዝብ ወይም 411(ሐ),
አቶ ሰለሞን ዩሐንስ የመንግስት ጥቅም የሚጐዳ ተግባር የፈፀመ 407
እንደሆነ በወንጀል ህግ አንቀጽ 411
መሠረት በወንጀል ሊጠየቅ የሚችል
ስለመሆኑ፣
1096. ጥቅምት 20/2006 90089 ዘኒት አባቡ 15 436 ነፍሰጡር (እርጉዝ) የሆነች ሴትን ሆዷ የወንጀል ህግ
እና ላይ በመምታት ጽንሱ እንዲሞት ማድረግ አንቀጽ
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ድርጊቱን በፈፀመው ሰው ላይ በግድያ 27(1),
ብ/ክ/መ/ዐ/ህግ ሙከራ የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል 581(ለ), 540

344
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ፣
1097. ታህሳስ 17/2006 93173 እነ አቶ ተዋበ እስጢፋኖስ 15 445 ፈቃድ የሌላቸው የጦር መሳሪያዎችና የወንጀል ህግ
(ሁለት ሰዎች) ጥይቶችን በቤቱ ውስጥ አከማችቶ የተገኘ አንቀጽ
እና ሰው መሣሪያዎቹን ለመነገድ በሚል ሀሳብ 481(1)(ሀ),
የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ የያዘ መሆኑ የተረጋገጠ ካልሆነ በስተቀር 809(ሀ)
ዐ/ህግ ግለሰቡ በወንጀል ተጠያቂ ሊሆን የሚገባው
በወንጀል ህግ አንቀጽ 481(1)(ሀ) ሣይሆን
በአንቀጽ 809(ሀ) ሥር በተመለከተው
ድንጋጌ መሠረት ስለመሆኑ፣
1098. መስከረም 23/2006 89276 ተፈሪ ሚናሞ 15 449 አንድ ሠው የአንድን ጉዳይ መከሰት የወንጀል ህግ
እና በምክንያትነት በመግለጽ ከሌላ ሰው አንቀጽ 675
የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ገንዘብን ተበድሮ መውሰድ ተከስቷል
ሕዝቦች ክልል ዐቃቤ ሕግ የተባለው ጉዳይ ካለመከሰት ጋር በተገናኘ
ተበዳሪው በእምነት ማጉደል ወንጀል
ሊያስጠይቀው የሚችል ስላለመሆኑ፣

9.3 የጉምሩክ አዋጅን በተመለከተ


1099. ጥቅምት 26/2000 23855 የጉምሩክ ዓቃቤ ሕግ 7 265 የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ሳይፈፀምበት አዋጅ ቁ.
እና የመንግስት ቀረጥ ያልተከፈለበት መኪና 60/89 አንቀጽ
አቶ ፀጋሁን መንግስቱ ይዞ የተገኘ ግለሰብ በወንጀል ተከስሶ 74 አዋጅ ቁ.
ጥፋተኛ ያልተባለ ቢሆንም ግለሰቡ 388/95
ተገቢውን ቀረጥ ከፍሎ መኪናውን መረከብ አንቀጽ 80/3/
አልያም ደግሞ መኪናው መወረስ ያለበት

345
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ

1100. ሰኔ 12/2000 18809 አቶ ሚሊዮን ዑመር 7 304 በደንብ ቁጥር 75/1993 ኮምፒዮተርን ደንብ ቁጥር
እና ጨምሮ ከተለያዩ መሳሪያዎች ህንፃዎችና 75/93 አንቀጽ
ዮፌዴራል የአገር ውስጥ ገቢ ሌሎች ዕቃዎች ኪራይ በሚገኝ ገቢ ላይ 2/9/ ደንብ
ባለስልጣን ግብር ለመሰብሰው የተደነገገው መኪናን ቁጥር 78/94
በማከራየት የሚገኝን ገቢ የሚያካትት አንቀጽ 24/2/
ስለመሆኑ /ሸ/

1101. ጥቅምት 27/2001 31171 አብልሃሚድ የሱፍ 9 67 የጉምሩክ ባለሥልጣን ተግባር ህጋዊ ነው አዋጅ
እና ሊባል የሚችለው በህጉ መሠረት ሊሟሉ ቁ.6ዐ/89
የምስራቅ ቀጠና ጉምሩክ የሚገቡትን ሁኔታዎች አሟልቶ ሲገኝ አንቀጽ 6 58
ጽ/ቤት እንጂ በማናቸውም ጥርጣሬ ምክንያት አዋጅ ቁ.
የግለሰብን ንብረት በመያዝ ሊሆን 368/95
የማይችል ስለመሆኑ አንቀጽ 2(28)

1102. ጥቅምት 3/2002 39574 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 10 350  የንግድ ቤቶችን የማከራየት እንቅስቃሴ አዋጅ ቁ.
እና ከታክስ ነፃ ከሆኑ ግብይቶች የማይመደብ 285/94
እነ ወ/ሮ ምልእተ ፀጋ ቢዘን ስለመሆኑ አንቀፅ 8
(ሁለት ሰዎች)  የንግድ ቤት ኪራይ የመክፈል ግዴታ
ያለበት ወገን የተጨማሪ እሴት ታክስ
መክፈል ያለበት ስለመሆኑ
1103. ታህሳስ 6/2002 45882 የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን 10 352 የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ያልተከፈለን አዋጅ

346
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ቀሪ ቀረጥ ሊያስከፍል የሚችልበት አግባብ ቁ.6ዐ/89


እነ ወ/ሮ እጅጋየሁ አራምዴ አንቀፅ
(ሁለት ሰዎች) 57(1)4853(
1)
1104. ጥር 5/2002 44862 አሸናፊ አበበ 10 355 የጉምሩክ አዋጅን በመተላለፍ ከሚፈፀም ትርጉም
እና የወንጀል ድርጊት ጋር በተያያዘ
የጉምሩክ ባለስልጣን የኮንትሮባንድ ተግባር ሃይልን በመጠቀም
ወይም ከሌሎች ጋር በማበር የተፈፀመ
እንደሆነ አዋጅ ቁ. 6ዐ/89 ተፈፃሚ ሊሆን
የሚችል ስለመሆኑ
1105. ጥር 5/2002 48693 ነኢማ አወል እና የገቢዎችና 10 357 የጉምሩክ ሕግን በመተላለፍ ወንጀል አዋጅ ቁ.
ጉምሩክ ባለስልጣን ፈፅሟል በሚል የተጠረጠረ ሰው ክስ 60/89
ሊቀርብበት የሚገባውና ጉዳዩ መታየት
ያለበት በአዲሱ የወንጀል ህግ ሣይሆን
የጉምሩክ አዋጆች መሠረት በማድረግ
ስለመሆኑ

1106. ታህሳስ 4/2002 48850 እነ አቶ ታረቀኝ ገ/ጊዮርጊስ 10 218 የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ አፈፃፀም አዋጅ ቁ.
(ሦስት ሰዎች) ጋር በተያያዘ የንግድ ድርጅት ሠራተኛ፣ 285/94
እና ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም ድርጅቱ አንቀፅ
የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በወንጀል ጉዳይ ክስ ቀርቦባቸው ኃላፊ 56(1)(3)
ሊሆኑ የሚችሉበት አግባብ አዋጅ ቁ.
6ዐ9/2ዐዐ1

347
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አንቀፅ
5ዐ(ለ)(1)22(
1)
የወንጀል ህግ
አንቀፅ
23(3)34(1)
1107. ሚያዚያ 26/2002 54061 አቶ መስፍን ሽፈራው እና 10 359 የንግድ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ የሆነ ሰው ትርጉም
የኢትዮጵያ ገቢዎች የድርጅቱን አስተዳደራዊ ሥራ ለሌላ ሰው
ባለስልጣን የወከለ መሆኑ ድርጅቱ ያለተጨማሪ እሴት
ታክስ ግብይት በመፈፀም ወንጀል ጥፋተኛ
በተባለ ጊዜ ከሚቀርብበት የወንጀል
ተጠያቂነት ነፃ የማያደርገው ስለመሆኑ
1108. ሰኔ 28/2002 49889 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 10 361  የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ አዋጅ ቁ
ባለስልጣን የሞያሌ ቅርንጫፍ ባለስልጣን በሕግ የተሰጠውን ስልጣንና 60/98 አንቀጽ
ጽ/ቤት ተግባሩን በተገቢው ጊዜና ሁኔታ 6(5), 58,74
እና ባለማከናወኑ በሌላ ሰው ንብረት ላይ አዋጅ ቁ
አቶ ዛኪ ሰይድ ለሚያደርሰው ጉዳት በኃላፊነት ሊጠየቅ 368/95
የሚችል ስለመሆኑ አንቀጽ 78
 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ
ባለስልጣን በሕግ በተሰጠው ስልጣንና
ኃላፊነት መሰረት ግዴታውን ለመወጣት
ሲንቀሳቀስ በቁጥጥሩ ሥር አድርጐት
ከሚቆየው ንብረት ጋር በተያያዘ የተቋረጠ

348
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጥቅም ወይም የጉዳት ካሣ ሊከፍል


የሚችልበት የሕግ መሰረት የሌለ ስለመሆኑ

1109. ሰኔ 30/2002 48621 አቶ አብደላ ሁሴን ከለር 10 365 የግብር ይግባኝ ጉባኤ በሚሰጠው ውሳኔ አዋጅ ቁ.
ላብራቶሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ላይ ይግባኝ ለማቅረብ የተፈቀደው ጊዜና 285/94
እና ስሌቱ አንቀጽ 43(1)
የፌዴራል አገር ውስጥ ገቢ
ባለሥልጣን
1110. ጥቅምት 18/2003 53749 የአዲስ አበባ ላጋር ጉምሩክ 11 325 በስህተት ለጉምሩክ የተከፈለ ቀረጥ ተመላሽ አዋጅ ቁ.
እና የሚደረገው ስህተቱ መኖሩን ባለስልጣን 368/95
አቶ አዱኛ አበሉ መ/ቤቱ ያወቀና ዕቃውም የጉምሩክ ስነ አንቀጽ 15
ስርዓትን አጠናቅቆ ወደ አገር ከገባበት አዋጅ ቁ.
ወይም ወደ ውጭ አገር ከተላከበት ቀን 60/89 አንቀጽ
ጀምሮ ባለው 6 ወር ውስጥ ስለመሆኑ 53, 55

1111. ህዳር 27/2003 54203 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 11 325 ከቀረጥ ነፃ በሆነ መልኩ ለግል አገልግሎት አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን እንዲውል የገባ መኪናን ለንግድ ማዋል 368/95
እና በወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትል አንቀጽ 73/1/,
ወ/ሮ ሙሉእመቤት ስለመሆኑ 78
ኃ/ሚካኤል
1112. ህዳር 13/2003 50375 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 11 330 ከውጭ አገር ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን ዕቃዎችን አስመልክቶ ስለሚካሄድ የቅድመ 173/91
እና ጭነት ምርመራ ሥርዓት እና በዕቃው ላይ አንቀጽ 6/1/,

349
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ ወ/ሮ ለተብርሀን ስለሚከፈል ግብር /ታክስ/ 4/1/


አድሀኖም /ሁለት ሰዎች/
1113. ታህሳስ 12/2003 51090 እነ ዘ ቲዊንስ ባርና 11 333 የተጨማሪ እሴት ታክስ ህግን ተላልፏል አዋጅ ቁ.
ሬስቶራንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሚል በወንጀል የተከሰሰና ስራ አስኪያጅ 285/94
/ሁለት ሰዎች/ የሆነ ሰው ድርጊቱ ሲፈፀም በቦታው አንቀጽ 56/1/
እና የኢትዮጵያ ጉምሩክ አልነበረም ወይም አያውቅም በሚል 55
ባለስልጣን ምክንያት ከወንጀል ኃላፊነት ነፃ ሊሆን አዋጅ ቁ.
የማይችል ስለመሆኑ 609/209
አንቀጽ 22/1/
50/ለ//1/
1114. ጥር 10/2003 43996 የሰሜን ምስራቅ ጉምሩክ 11 336  የጉምሩክ ባለስልጣን ኮንትሮባንድ አዋጅ ቁ.
ሚሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እንደተፈፀመበት በበቂ ሁኔታ የጠረጠረውን 60/89 አንቀጽ
እና ተሽከርካሪ በቁጥጥሩ ሥር አድርጐ 6/5/ 58/1//1
በረከት አሰፋ ለሚያደርገው ማጣራት ለባለንብረቱ አዋጅ ቁ.
የተቋረጠ ጥቅም እንዲከፈል የማይጠየቅ 368/95
ስለመሆኑ
 ባለስልጣኑ በቁጥጥሩ ሥር
የሚያውላቸው ተሽከርካሪዎች የተያዙበትን
ጉዳይ ለማጣራት ከሚያስፈልገው ተገቢና
ምክንያታዊ ጊዜ በላይ የሆነ እንደሆነ
የሚያስጠይቀው ስለመሆኑ
 በባለስልጣኑ ቁጥጥር ሥር የቆዩ
ተሽከርካሪዎችን በተመለከተ የተቋረጠ ገቢ

350
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ይከፈለን በሚል አቤቱታ በቀረበ ጊዜ ፍርድ


ቤት የተጠየቀውን ገቢ ህጋዊነት እና
ትክክለኛነት በማረጋገጥ መወሰን ያለበት
ስለመሆኑ

1115. የካቲት 11/2003 59851 አቶ አለሙ ጋባ 11 341  አንድ ግብር ከፋይ ለተጨማሪ እሴት አዋጅ ቁ.
እና ታክስ (VAT) ግብር ከፋይነት ተመዘገበ 471/98
የፌዴራል ገቢዎችና ጉምሩክ የሚባለው በባለሥልጣኑ ከተመዘገበበት አንቀጽ 5
ባለስልጣን ዕለት ወይም ምዝገባው እንደሚፀና አዋጅ ቀ.
ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ 285/94
 የተጨማሪ እሴት ታክስ ግብር አንቀጽ 64,
ተመዝጋቢ የሆነ ሰው ከተመዘገበበት ዕለት 3/1/ና/2/,
ጀምሮ ለሚያደርገው ግብይት የተጨማሪ 22/1/
እሴት ታክስ ደረሰኝ ለተጠቃሚው አዋጅ ቁ.
ወዲያውኑ ያልሰጠ መሆኑ በወንጀል 286/94
የሚያስጠይቀው ስለመሆኑ አንቀጽ 117
 እውቅና ያልተሰጠው የሽያጭ ደንብ ቁጥር
መመዝገቢያ መጠቀም በወንጀል 139/99
የሚያስጠይቅ ስለመሆኑ አንቀጽ 22
መመሪያ
ቁጥር 46/99
1116. ግንቦት 15/2003 48628 የገቢዎችና ጉምሩክ 11 345  በጉምሩክ አዋጅ ቁ. 368/95 አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን ዓ/ሕግ /እንደተሻሻለ/ አንቀጽ 74 ሥር ጥፋተኛ 60/89

351
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የተባለ ተከሳሽ ሊጣልበት ስለሚችለው አዋጅ ቁ.


አቶ በርሄ ሐጐስ የቅጣት አይነትና መጠን 368/95
 በኮንትሮባንድ ዕቃ ሲያጓጉዝ የተገኘ አንቀጽ 64/4/,
ተሽከርካሪ ሊወረስ የሚችልበት አግባብ 74

1117. ግንቦት 30/2003 57100 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 11 347 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን አዋጅ ቁ.
ባለስለጣን በጅማ ቅ/ጽ/ቤት አስቀድሞ በዋስትና ለሌላ ሰው ያልተሰጡ 286/94
እና የግብር ከፋይ ንብረቶች ላይ የቀዳሚነት አንቀጽ 80/1/,
እነ አቶ አዳራ ሰይድ /ሁለት መብት ያለው ስለመሆኑ 78/1/
ሰዎች/
1118. ሰኔ 3/2003 64819 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 11 350 የተሽከርካሪ ባለንብረትና ሹፌር በመሆን አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን የኮንትሮባንድ ወንጀል በተሽከርካሪ 622/2001
እና በመታገዝ የተፈፀመ ስለመሆኑ የተረጋገጠ አንቀጽ 91/2/,
አቶ አንተነህ ካሣዬ እንደሆነ የግለሰቡን የወንጀል ጥፋተኝነት 2/1/
ውሣኔ ተከትሎ ተሽከርካሪው እንዲወረስ
ትዕዛዝ መሰጠት ያለበት ስለመሆኑ

1119. ሰኔ 3/2003 58266 ወ/ሮ አልማዝ ደሴ 11 353 ከቀረጥ ነፃ፣ በቅናሽ ቀረጥ ወይም አዋጅ ቁ.
እና በጊዜያዊነት ከቀረጥ ነፃ የገባን ዕቃ ህግን 60/89
የጉምሩክ ዓ/ህግ በሚቃረን መልኩ የቀረጥ ነፃ መብቱ አዋጅ ቁ.
ከተሰጠበት ምክንያት ውጪ መጠቀም 368/95
/ለሌላ ሰው አሳልፎ መስጠት/ የወንጀል አንቀጽ 73/1/
ኃላፊነትን የሚያስከትል ስለመሆኑ /ሀ/ /ለ/ /2/

352
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1120. ሰኔ 12/2003 60400 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 11 356  አንድ ዕቃ /ንብረት/ ኮንትሮባንድ ነው አዋጅ ቁ
ባለስልጣን ወይም የጉምሩክ ስርዓት ያልተፈፀመበት 622/2001
እና ነው በሚል በቁጥጥር ስር ሊውል አንቀጽ 2/17/,
ኤፍታታ እና ቢኤም ኤም የሚችልበት አግባብ 12/4/, 13/1/,
ኃ/የተ/የግ/ማህበር  የጉምሩክ ሥርዓት ያልተፈፀመበትን 91/1/, 2/7/
ዕቃ ወደ ጉምሩክ ክልል ማስገባት ወይም
ከጉምሩክ ክልል ማስወጣት ዕቃው
ኮንትሮባንድ እንዲባል የሚያደርግ
ስለመሆኑና የኮንትሮባንድ ወንጀልን
የሚያቋቁም ስለመሆኑ
 “የጉምሩክ ክልል” በሚል የተጠቀሰው
ሃረግ አጠቃላይ የኢትዮጵያ የግዛት ክልልን
የሚያመላክት ስለመሆኑ

1121. ሀምሌ 26/2003 65656 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 11 360 በህግ አግባብ የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን የባህር ዳር የተፈፀመበት ዕቃ/ንብረት/ የኮንትሮባንድ 60/89 አንቀጽ
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዕቃን ለማሳለፍ በሽፋንነትና በከለላነት 6/5/ 58/1/
እና ያገለገለ መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ የጉምሩክ /ለ/ 16-18
ወ/ሪት ትዕግስት ጥላሁን ባለስልጣን ይህን በሽፋንነትና በከለላነት አዋጅ ቁ.
ያገለገለውን ዕቃ ለመውረስ ስልጣን 368/95
የተሰጠው ስለመሆኑ አንቀጽ 22
1122. መስከረም 27/2003 57243 የሚሌ ገቢዎች እና ጉምሩክ 11 365 የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ያልተፈፀመበት አዋጅ ቁ.

353
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ዕቃን በማጓጓዝ የተያዘ ተሽከርካሪ 622/2001


አቶ ደረጀ ከፍያለው ሲማ እንዲወረስ ላይታዘዝ የሚችልበት አግባብ አንቀጽ
104/3/ /ሀ/
አንቀጽ 91/1/
1123. ሰኔ 30/2003 65330 የኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስቴር 11 368  ማንኛውም ሰው በመቀጠር ምክንያት አዋጅ ቁ.
እና በሚያገኘው ማናቸውም ገቢ ላይ የገቢ 286/94
እነ አቶ ተክሌ ጋረደው ግብር የመክፈል ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ አንቀጽ 10/1/,
/ስድስት ሰዎች/  በደረሰ የአካል ጉዳት ወይም በሞት 2/10/, 1/11/
አደጋ ምክንያት ከሚሰጥ የካሣ ክፍያ
በስተቀር ሌሎች በማናቸውም ሁኔታ
የሚከፈሉ የካሣ ክፍያዎች ከግብር ነፃ
ናቸው ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ
 ከሥራ መሰናበት ጋር በተገናኘ
ለሰራተኞች የሚሰጥ የመልሶ ማቋቋሚያ
የድጋፍ ክፍያ የሥራ ግብር የሚከፈልበት
ገቢ ነው ለማለት የሚያስችል የህግ
መሰረት የሌለ ስለመሆኑ

1124. ሰኔ 14/2003 59711 ሸበል ኃ/የተ/የግ/ማህበር 11 370 በግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ውሣኔ ቅሬታ አዋጅ ቁ.
እና ያለው ግብር ከፋይ ይግባኙን ስልጣን ባለው 286/94
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ፍርድ ቤት ለማቅረብ የሚችለው በጉባኤው አንቀጽ
ባለስልጣን ዓ/ህግ የተወሰነበትን ግብር ይግባኝ ሙሉ በሙሉ 112/4/
ሲከፍል ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.

354
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

285/94
አንቀጽ 43/4/
1125. ህዳር 30/2003 47935 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 12 169 በህጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ የገባ ትርጉም
ባለስልጣን የውጭ ምንዛሪን በህግ የተቀመጠው የጊዜ
እና ወ/ሮ እየሩሳሌም ወንዴ ገደብ ካለፈ በኋላ ከአገር ይዞ ለመውጣት
መሞከር የሚያስከትለው ኃላፊነት /ውጤት
1126. መስከረም 26/2004 54889 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 13 499 በኃላፊነት ይዞት በሚገኝ ተሽከርካሪ አዋጅ
ባለሥልጣን የጉምሩክ ሥነ ሥርዓትን በመተላለፍ ዕቃን ቁ.60/89
እና ሲያጓጉዝ የተያዘ ሰው ሊጠየቅ አንቀፅ
አቶ ንጉሴ ገብረፃዲቅ ስለሚችልበት አግባብና ተፈፃሚ አዋጅ
ስለሚሆነው የህግ ድንጋጌ ቁ.368/95
አንቀፅ
79,80(1),
81,64(4)74

1127. ጥቅምት 8/2004 64115 እነ አቶ አህመድ ሁሴን 13 502 በጉምሩክ ወንጀል የተከሰሰ ሰው በነፃ አዋጅ
(ሁለት ሰዎች) የተለቀቀ ቢሆንም ወንጀሉ የተፈፀመበት ቁ.622/2001
እና እቃ ወይም ማጓጓዣ የሚወረሰው የጉምሩክ አንቀፅ
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ህግን የመተላለፍ ድርጊት ስለመፈፀሙ 104(3)(ሀ),
ባለስልጣን ፍርድ ቤቱን የሚያጠግብ ማስረጃ ሲቀርብ 104(3)(ለ)
ስለመሆኑና ማስረጃው አጥጋቢ ካልሆነ ብቻ
ፍ/ቤት እቃውን (ማጓጓዣውን) እንዳይወረስ
በማድረግ ተገቢውን ቀረጥና ታክስ

355
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እንዲከፈል ሊያዝ የሚገባው ስለመሆኑ

1128. ጥቅምት 17/2004 66474 የኢትዮጵያ የሰባተኛው ቀን 13 506 የበጐ አድራጐት ሥራን የሚሰሩ ድርጅቶች የህግ ክፍል
አድቬንቲስት ዓለም አቀፍ ከቦታ ኪራይ እና የቤት ግብር ነፃ ሊሆኑ ማስታወቂያ
ቤተክርስቲያን የአቃቂ የሚችሉበት አግባብ ቁ.36/68
አድቬንቲስት ሚሲዮን ት/ቤት አዋጅ ቁ.80/68 አንቀፅ 14(ለ) አንቀጽ 8
እና
የአቃቂ ቃልቲ ክፍል ከተማ
ወረዳ 01አስተዳደር ገቢዎች
ጽ/ቤት
1129. ታህሳስ 20/2004 69677 ዳሽን ባንክ አ.ማ 13 511  ህንፃን (ቤትን) በኪራይ ይዞ የሚገለገል አዋጅ
እና ወገን ለአከራዩ ከሚከፍለው የኪራይ ዋጋ ቁ.286/94
አቶ ኑረዲን መሐመድ ላይ በህግ የተመለከተውንና ለመንግስት ገቢ አንቀፅ 91,
ሊሆን የሚገባውን ግብር ተቀናሽ ለማድረግ 101, 53(1)
ስለመቻሉና ይህንን ለማድረግም የግዴታ ደንብ ቁጥር
የፍ/ቤት ውሣኔ የማያስፈልገው ስለመሆኑ 78/94 አንቀፅ
 በፍርድ የኪራይ ዋጋን ለአከራይ 24, 2(ሸ)
እንዲከፍል የተወሰነበት ተከራይ
ለመንግስት የሚከፈልና ከተከፋይ ሂሳቦች
ላይ ግብርን ቀንሶ እንዲያስቀር የተጣለበትን
ግዴታ መወጣት ያለበት በመሆኑ
ሙሉውን የኪራይ ዋጋ ለአከራዩ
እንዲያስረክብ በአፈፃፀም ሊገደድ

356
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስላለመቻሉ

1130. ታህሳስ 17/2004 74753 እነ ሐበሻ የባህል ማዕከልና 13 514 የተጨማሪ እሴት ታክስ የመክፈል ግዴታ አዋጅ
የስእል ጋለሪ ኃ.የተ.የግል መወጣት ጋር በተያያዘ ታክስ ከፋዮች ቁ.285/94
ማህበር (ሶስት ሰዎች) የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያን የመጠቀም አንቀፅ 55
እና ግዴታ የሚኖርባቸው የንግድ ፈቃድ የሥራ አዋጅ
የፌዴራል ገቢዎችና ዘርፍ በግልፅ ተለይቶ በተመለከተባቸው ቁ.609/201
ጉምሩክ ባለሥልጣን ሽያጮች ጋር በተገናኘ ብቻ ስለመሆኑ አንቀፅ
ዓቃቤ ህግ 50(መ)(2)
ደንብ
ቁ.139/99
አንቀፅ
5(1)(ለ)
የወ/ህ/ቁ.23(2
1131. ጥር 2/2004 66350 አቶ ቴዎድሮስ ደበላ 12 518 ከታክስ/ግብር አከፋፈል ጋር በተገናኘ ግብር አዋጅ
እና ከፋዩ ያለውን ቅሬታ ለግብር ይግባኝ ሰሚ ቁ.286/94
የፌዴራል አገር ውስጥ ገቢ ጉባኤ በይግባኝ ለማቅረብ የተፈቀደው ጊዜና አንቀፅ
ባለስሥልጣን የልደታ ክፍለ ስሌቱን ተግባራዊ ስለማድረግ 107(2), 108
ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
1132. ጥር 2/2004 69921 አቶ አበበ ገ/እግዚአብሔር 13 521 ግብር ከፋይ የሆነ ወገን ምንም አይነት አዋጅ
እና የሂሣብ መዝገብና ሰነድ ያልያዘ እንደ ሆነ ቁ.286/94
አራዳ ክፍለ ከተማ ገቢዎች ወይም በማናቸውም ምክንያት የሂሣብ አንቀፅ 69(1),

357
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጽ/ቤት ዐቃቤ ህግ መዝገቡንና ሰነዱን የግብር አስገቢው 71


ባለስልጣን ያልተቀበለው እንደሆነ ሊከፈል
የሚገባው የግብር መጠን በግምት ሊወሰን
ስለመቻሉ

1133. የካቲት 30/2004 65041 አቶ አንዳርጌ እሸቱ 13 524  ከጉምሩክ ባለስልጣን ሹም ፈቃድ አዋጅ
እና ሳያገኝ በመተላለፍ ላይ ያሉ ወይም ቁ.622/2001
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ የጉምሩክ ወደብ በደረሱ ወቅት የእቃ አንቀፅ 100,
ባለስልጣን ዐቃቤ ህግ መያዣ ላይ የተደረገን ማሸጊያ መፍታት 95(ሀ
በወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትል
ስለመሆኑ
 በጉምሩክ ወደብ በምርመራ ላይ ካሉ
ዕቃዎች ለሳምፕልነት በሚል ወስዶ
አለመመለስ በወንጀል የሚያስጠይቅ
ስለመሆኑ

1134. መጋቢት 14/2004 68422 እነ ጀሪኮ ሰርቪስ 13 527 የተጨማሪ እሴት ታክስን ተግባራዊ አዋጅ
(ሁለት ሰዎች) ለማድረግ በወጣው አዋጅ ቁ.285/94 ቁ.285/94
እና አንቀጽ 49 መሰረት በወንጀል ጥፋተኛ አንቀጽ
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ የተባለ ተከሳሽ ላይ ቅጣት ሊጣል 49,47,50(2)
ባለሥልጣን ስለሚችልበት ሁኔታ፣ የወ/ህ/አ 2(2)
1135. ሀምሌ 18/2004 65361 ዘመነ ዮሐንስ ጀኔራል 13 532 ተከራይ የሆነ ወገን ለአከራይ ከሚከፍለው የፍ/ብ/ህ/ቁ
ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል የኪራይ ገንዘብ ለመንግስት የሚከፈለውን 1716, 1718,

358
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ማህበር ግብር ሳይቀንስ ለአከራዩ እንዲከፈል 1711


እና ለማስገደድ የማይቻል ስለመሆኑ፣ አዋጅ 286/94
አቶ ዳውድ ኢብራሂም አንቀጽ 56,
91, 83
1136. ሀምሌ 18/2004 72824 የቦሌክፍለከተማገቢዎችፅ/ቤት 13 534  የግብር ከፋይ የሆነ ሰው ገቢውን በህጉ አዋጅ ቁ.
እና አግባብ ለግብር አስገቢው መስሪያ ቤት 286/94
አቶሚሊዮንአሰፋ ከማሣወቅ ውጪ ደረጃውን በራሱ አንቀጽ 38
ሊወሰን/ሊለወጥ/ የማይችል ወይም ደንብ ቁ.
የማይገባ ስለመሆኑ፣ 78/94 አንቀጽ
 የግብር አከፋፈል ስርዓት ለግብር ከፋዩ 18,22
ግልጽ መሆን ያለበት ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ.
308/95
አንቀጽ
10(2)(ሐ)
አዋጅ ቁ.
587/2001
1137. መጋቢት 10/2002 48956 እነ ወ/ሮ ፍኖተ ፃድቅ አበራ 12 276  ወንጀልና የወንጀል ቅጣት የወንጀል ህግ
እና የእያንዳንዱን ጥፋተኛ ግላዊ ሁኔታ ቁ. 41,
የጉምሩክ ዓ/ህግ ከግምት ውስጥ በማስገባት ውሣኔ 32/1/ሀ/
ሊሰጥባቸው የሚገባ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
 የጉምሩክ ህግን በመተላለፈ ጥፋተኛ 60/89 አንቀጽ
የተባሉ ሰዎች /ተከሳሾች/ ላይ የሚጣለው 73/1/
የገንዘብ መቀጮ በእያንዳንዱ ጥፋተኛ ላይ አዋጅ ቁ.

359
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ 368/95
አንቀጽ 73/1/
1138. የካቲት 6/2004 69602 እነ አቶ አካሉ አለሙ (ሁለት 13 537  ለግል አገልግሎት ከቀረጥና ከታክስ ነፃ አዋጅ
ሰዎች) የገባን መኪና ለብድር መያዣነት መስጠት ቁ.345/95
እና በወንጀል ኃላፊነትን (ተጠያቂነትን) አንቀጽ 73(1)
የገቢዎችና ጉምሩክ ዐቃቤ የሚያስከትል ስለመሆኑ
ሕግ  በወንጀል ጉዳይ በቅጣት መልክ
የሚጣለው የገንዘብ መቀጮ በፍ/ብሔር
ጉዳይ ከሚኖረው የአንድነትና የነጠላ
ኃላፊነት የተለየ ስለመሆኑና ቅጣቱ
በእያንዳንዱ አጥፊ ላይ ለየብቻ ሊጣል
የሚገባው ስለመሆኑ፣

1139. ጥቅምት 19/2005 74237 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 14 266  አንድ የንግድ ድርጅት (ማህበር) የወ/ህ/አ.
ባለስልጣን የተጨማሪ እሴት ታክስ ህግንና 34(1),(2)
እና ማሻሻያውን ተላልፏል በሚል በወንጀል አዋጅ ቁ.
አብካለ እንደሻው ጠቅላላ ጥፋተኛ ሊሰኝና ሊቀጣ ስለሚችልበት 285/95
የንግድ ኃ/የተወሰነ የግል አግባብ፣ አንቀጽ 56(1)
ማህበር  የህግ ሰውነት የተሰጠው (legal
personality) ድርጅት የወንጀል ተካፋይ
ሊሆን የሚችልበት አግባብ፣
 የህግ ሰውነት የተሰጠው ድርጅት
ወንጀል እንዳደረገ ተቆጥሮ የሚቀጣው

360
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኃላፊዎቹ ወይም ከሰራተኞቹ አንዱ


ከድርጅቱ ሥራ ጋር በተያያዘ ሁኔታ
የድርጅቱን ጥቅም በህገ ወጥ መንገድ
ለማራመድ በማሰብ ወይም ህጋዊ ግዴታን
በመጣስ ወይም ድርጅቱን በመሳሪያነት
ያለአግባብ በመጠቀም በዋና ወንጀል
አድራጊነት፣ በአነሳሽነት ወይም በአባሪነት
ወንጀል ሲያደርግ ስለመሆኑና የድርጅቱ
ሥራ አስኪያጅ በወንጀል ተከስሶ
የጥፋተኛነትና የቅጣት ወሣኔ
እስከተሰጠበት ድርስ ድርጅቱ የወንጀሉ
ተካፋይ እንደሆነ የሚቆጠር ስለሆነ ጥፋተኛ
መሆን ያለበት ስለመሆኑ፣

1140. ሰኔ 4/2005 84623 እነ ጅ. አግሪ ፖክ ኃላፊነቱ 15 291  አንድ ሰው ለመንግስት ሊከፍል አዋጅ ቁ.
የተወሰነ የግል ማህበር የሚገባውን ግብር ባለመክፈሉ በወንጀል 285/94
(ሁለት ሰዎች) ተግባር ሊጠየቅና ጥፋተኛ ተብሎ ሊቀጣ አንቀጽ 49
እና የሚችለው ግብሩን ላለመክፈል በማሰብና አዋጅ ቁ.
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ግብር አስገቢው መ/ቤትም ንብረቶቹን 286/94
ባለስልጣን ሀዋሳ ቅርንጫፍ በመያዝና በመሸጥ የግብር ገንዘቡን ገቢ አንቀጽ 96,
ጽ/ቤት እንዳያደርግ ለማድረግና ግብር የመክፈል 162
ኃላፊነቱን ለማምለጥ ንብረቶቹን ለማሸሽ፣ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
የመሰወር ወይም ሌሎች ተገቢነት ህገ

361
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሌላቸው ህገ ወጥ ተግባራትን በመፈፀም መንግስት


ግብርን ያልከፈለ መሆኑ ሲረጋገጥ እንጂ አንቀጽ
በሌሎች በህግ ተቀባይነት ባላቸው 13(2)
ምክንያቶች ግብሩን ለመክፈል ሳይችል ደንብ ቁጥር
የቀረ እንደሆነ ስላለመሆኑ፣ 78/94
 ማንኛውም ሰው በፍ/ብሔር ጉዳይ ICCPR-
ያለበትን እዳ ለመክፈል ባለመቻሉ አንቀጽ 11
ምክንያት ብቻ በወንጀል ጉዳይ ጥፋተኛ
ተብሎ ሊቀጣ የማይገባ ስለመሆኑ፣

1141. ሰኔ 17/2005 86388 አቶ ባዘዘው ይሁን 15 299 የንግድ ሥራ ፈቃድ ኖሮት ነገረ ግን በህግ አዋጅ ቁጥር
እና በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ ፈቃዱ 686/2002
የአ/ብ/ክ/መንግስት ዐ/ሕግ ሳይታደስ በንግድ ሥራ ላይ ተሰማርቶ አንቀጽ
የተገኘ ሰው የፀና የንግድ ሥራ ፈቃድ 2(10), 36,
እንደሌለው ተቆጥሮ በወንጀል ኃላፊነት 60(1)
ጥፋተኛ ተደርጐ ሊያስቀጣው የሚችል
ስለመሆኑ፣

1142. መስከረም 21/2006 86597 ግሎሪ ኢትዩጵያ አስጎብኝና 15 302 ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር በተገናኘ አዋጅ ቁጥር
የጉዞ ወኪል ኃ.የተ.የግል ከሚመለከተው የገቢዎችና ጉምሩክ ጽ/ቤት 285/94
ማህበር ፈቃድ ሳያገኝ ተገቢ ያልሆኑ ፓዶችን አንቀጽ
እና (የVAT ደረሰኞችን) ማሳተምና መገልገል 56(3),(ለ),
አቶ በርሀ ረዳ ኪዳኑ በወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትል 3(1)(ለ),

362
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑና የድርጅቱ ባለሀብት (ሥራ 2(11),


አስኪያጅ) ድርጊቱ ሲፈፀም በቦታው 3(1)(ሀ)
ያልነበረ መሆኑን በመግለጽ የሚያቀርበው አዋጅ ቁጥር
መከራከሪያ ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችለው 609/2001
ማንኛውም በጐ አሳቢ ሰው ሊያደርገው አንቀጽ 2,
የሚችለውን ጥንቃቄ ያደረገና ጥበብ 19(50) (ሐ)
በተሞላበት ሁኔታ ድርጅቱን በመምራት
ኃላፊነቱን የተወጣ መሆኑን ማስረዳት
የቻለ እንደሆነ ስለመሆኑ፣
1143. መስከረም 22/2006 86672 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 15 309 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ አዋጅ ቁጥር
ባለስልጣን ዐ/ሕግ ነጋዴ (ሠው) ያለ ተጨማሪ እሴት ታክስ 285/94
እና ሽያጭን አከናውኗል በሚል በወንጀል አንቀጽ
አቶ በቀለ ተሰማ (ሁለት ተጠያቂ ሊሆን ስለሚችልበት አግባብ፣ 11(1)(2)፣
ሰዎች) 22(1)(3)
አዋጅ ቁጥር
609/2001
አንቀጽ 11(1)
የወንጀል ህግ
አንቀጽ
23(2)፣
58(3)
ደንብ ቁጥር
139/1999

363
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1144. መስከረም 23/2006 89640 የገቢዎችና የጉምሩክ 15 314  ከጉምሩክ ህግና አፈፃፀም ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ባለስልጣን በኮንትሮየባንድ ወንጀል ተጠርጥሮ 2010, 2011,
እና በጉምሩክ ተቋም በቁጥጥር ሥር እንዲውል 2090, 2091,
ሰይፈዲን አብዱልቃድር የተደረገ የንግድ ተሽከርካሪን አስመልክቶ 2141, 2152,
ለንብረቱ ባለቤት የተቋረጠ ጥቅም (ገቢ) 2153
እንዲከፈል ሲወሰን የካሣውን መጠን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ለመወሰን የተሽከርካሪውን ዓመታዊ ህ/ቁ. 136,
የተጣራ ገቢ በተመለከተ ባለንብረቱ 138, 180
ለሚመለከተው የመንግስት አካል በህጉ (1)
አግባብ ያሳወቀውን የገቢ መጠን ከሌሎች
አግባብነት ካላቸው ማስረጃዎች ጋር
በማገናዘብና መሠረት በማድረግ ሊወሰን
የሚገባ ስለመሆኑ፣
 በአንድ የመንግስት ባለስልጣን
ተረጋግጦ የተሰጠ የሰነድ ማስረጃ በህጉ
መሠረት ተቃውሞ ቀርቦበት ዋጋ የሌለው
ስለመሆኑ ካልተረጋገጠ በቀር ማስረጃው
በማስረጃነት ዋጋ ሣይሰጠው ሊታለፍ
የሚችልበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ፣

1145. ግንቦት 9/2006 97409 የኢትዮጲያ ገቢዎችና ግምሩክ 16 295 በሕጉ አግባብ ስልጣን ባለው አካል የሕገ
ባለስልጣን ያልተከፈለ ቀረጥና ታክ እንደተከፈለ መንግሥቱ
እና የሚቆጠርበት የሕግ አግባብ የሌለ አንቀጽ 96(1)

364
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ ጋርዊች ዋንግ (ሶሰት ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር


ሰዎች) ቀረጥና ታክሱን የማስከፈል ስልጣን በህገ 578/2ዐዐዐ
መንግስቱ ተለይቶ የተቀመጠ ስለመሆኑ፣ አንቀጽ
6(8)፣9 እና
1ዐ፣ ከአዋጅ
ቁጥር
622/2ዐዐ1
አንቀጽ
2(6)፣(2(11)፣
2(17) እና
91 ፣15(1)፣
82
(1ሀ))((ለ))
1146. ግንቦት 22/2006 88446 ሙሉ አሚን ትሬዲንግ 16 302 አንድ የግብር ውሳኔ በግምት የግብር ህግ
ኃ/የተ/የግል ማህበር ስለሚወሰንበት አግባብ አዋጅ ቁጥር
እና 286/1994
የኢትዮጵያ ገቢዎች እና አንቀፅ 69
ጉምሩክ ባለሥልጣን
1147. ግንቦት 21/2006 92537 ኦዞግሎባልኃ/የተ/የግልማህበር 16 307 ህጋዊ ቀረጥ የተከፈለበት ዕቃ ህጋዊ አዋጅ ቁጥር
እና የግምሩክ ስርዓት ካልተፈፀመበት ዕቃ ጋር 622/2001
የኢትዮጵያ ገቢዎች ጉምሩክ ተቀላቅሎ ከተያዘ እና ከተወረሰ በህጋዊ አንቀፅ
ባለሥልጣን መንገድ ዕቃው ሲገባ የተከፈለው 104(3)
ቀረጥ(tax) እንዲመለስለት የዕቃው ባለቤት

365
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚጠይቅበት የህግ ስርዓት ስላለመኖሩ፣

1148. ሰኔ 4 /2006 ዓ.ም. 96607 1ኛአቶ ኤርሚያስ ካጢሶ 17 127 በማስረጃ በተረጋገጠ የወንጀል ፍሬ ነገር የደቡብ
2ኛ. አቶ ዮሐንስ ላምቤቦ መሰረት መፈፀሙ የተረጋገጠው ወንጀል ብሔሮች
እና ተጠያቂነትን በሚያስከትለው የህግ ድንጋጌ ብሔረሰቦች
የከምባታ ጠምባሮ ዞን መሰረት የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ እና ሕዝቦች
ገቢዎች ባለስልጣን ዋና መሠጠት ያለበት ስለመሆኑ ክልል
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መንግስት
የገቢ ግብር
አዋጅ ቁጥር
56/1995
አንቀጽ
98(2)(ሀ)
1149. ሐምሌ15/2007ዓ.ም 95157 የኢትዮ.ገቢዎችና ጉሙሩክ 18 313 ገቢውን በሚደብቅ ፣አሳንሶ በሚያሳውቅ፣ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን በሚያጭበረብር ወይም በማናቸውም 286/94
እና መንገድ ግብር ሳይከፍል በሚቀር ግብር አንቀፅ 84(1)
እነ አቶ ቅባቱ ከፋይ ላይ በተጨባጭ መረጃ በመደገፍ
ወ/ሰንበት(ሦስት ሰዎች) ሪፖርት ያቀረበ ሰው ከተደበቀው ግብር
እስከ 20% ድረስ ግብሩ ሲሰበሰብ ማግኘት
የሚገባው ስለመሆኑ፡-
1150. ሐምሌ 20 ቀን 2007 112032 የኑስ አህመድ 18 319 አንድ ተከሻሽ የጉሙሩክ አዋጅን የኢፌድሬ
ዓ/ም /ሁለት ሰዎች/ በመተላለፍ በፈፀመው ድርጊት ጥፋቱ ህገመንግስት
እና የመጨረሻ ውሳኔ አስከላገኘ ድረስ ሥራ አንቀጽ 22

366
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የኢትዮጲያ ገቢዎችና ጉምሩክ ላይ ከነበረው የጉሙሩክ አዋጅ ይልቅ /2/


ባለስልጣን ባህር ዳር አዲሱ የጉሙሩክ አዋጅ ለተከሳሽ ቅጣትን ፣የወ/ህ/ቁ/ 6
ቅ/ጽ/ቤት የሚያቀል በሚሆን ጊዜ ፍርድ ቤቱ የጉሙሩክ
ለተከሳሹ የተሻለው ህግ ተፈፃሚ እንዲሆን አዋጅ ቁጥር
ማድረግ ያለበት ስለመሆኑ 622/2001፣
አዲሱ
የጉሙሩክ
አዋጅ ቁጥር
859/2007

9.4 የወንጀል መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ህግ


1151. መጋቢት 27/2007 85237 ዘካሪያስ ገ/ጻዲቅ 15 403 አንድ ሠው በአንድ ወንጀል ድርጊት ክስ የወንጀል ህግ
እና ቀርቦበት የመጨረሻ የሆነ ውሣኔ አንቀጽ 2(5),
የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ተሰጥቷል በማለት በድጋሚ ልከሰስ 678,
አይገባም በሚል የሚያቀርበው ክርክር 696(ሐ) እና
ከዚህ ቀደም ተጣርቶ ክስ የቀረበበትና 378
የመጨረሻ ውሣኔ የተሰጠበት የወንጀል ህገ መንግስት
ድርጊትን በድጋሚ (ለሁለተኛ ጊዜ) ክስ አንቀጽ 23
ቀርቦበታል ከተባለው የወንጀል ድርጊት ጋር
ተመሳሳይ መሆን አለመሆኑ ተገናዝቦ
ሊታይ የሚገባው ስለመሆኑ፣

1152. መጋቢት 25/2005 85596 እነ ሰይፉ ደስታ 15 408 በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘ ተከሣሽ ላይ የወንጀል ህግ

367
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የሚወሰነው የእስራት ቅጣት አፈፃፀም አንቀጽ


የኦሮሚያ ክልል ዐቃቤ ህግ እንዲገደብ ለማድረግ ስለማይችልባቸው 194(1) እና
ሁኔታዎች፣ (2)¸190¸192

1153. ሚያዚያ 22/2006 94070 ጌታቸው ገላዬ ፈረደ 16 232 ህጋዊ መከላከል (Legitimate self- የወንጀል ህግ
እና defense) በወንጀል የማያስቀጣው የራስን አንቀጽ 78
የደቡብ ክልል ዐቃቤ ሕግ ወይም የሌላን ሰው መብት ህገ ወጥ ከሆነ ,79
ጥቃት ወይም በቅርብ ከሚደርስ ህገ ወጥ
ጥቃት ለማዳንና ጥቃቱ እንዳይደርስ
ከማድረግ ሌላ አማራጭ (መንገድ) ሣይኖር
ከሁኔታው መጠን ባለማለፍ የተፈፀመ
ስለመሆኑ የተረጋገጠ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

1154. ሰኔ 17/2006 95875 እነ አቶ አዳሙ ዘለቀ(3 16 238 አንድ ሰው በወንጀል ተከሶ በሌለበት የወ/መ/ስ/ስ/ህ/
ሰዎች) የጥፋተኝነት ውሳኔ ከተሰጠ በኃላ ጥፋተኛ ቁ.198
እና የተባለው ስው ቀርቦ በሌለበት የተሰጠውን
የአማራ ክልል አቃቤ ሕግ ውሳኔ ለማስነሳት ሳይሆን በዋናው ጉዳይ
ላይ በቀጥታ ይግባኝ ከጠየቀ በኃላ
በሌለሁበት የተሰጠው ውሳኔ ይነሳልኝ ብሎ
ቢያመለክት በፊት የጠየቀው ይግባኝ በህጉ
ላይ የተቀመጠውን የ30 ቀን የጊዜ ገደብ
የሚያቋርጥ ስለመሆኑ

368
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1155. ግንቦት 5/2006 94227 አቶ ገ/መድህን ኃ/ማርያም 16 253 አንድ ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠበት ውሣኔ የወ/መ/ሕ/ሥ/
እና እንዲነሳለት የሚያቀርበውን ማመልከቻ ሥ/ቁ.
ትግራይ ክልል ዐ/ህግ በመቀበል ከሚቻልባቸው ምክንያቶች አንዱ 199(ሀ)
መጥሪያ ለተከሳሹ ያለመድረስ ጉዳይ
ስለመሆኑ፣

1156. ህዳር 11/2001 35695 የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ 8 5  በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ህግ የተሻሻሉና  በወ/ሕ/
እና የተለወጡ ሁኔታዎች ከነባሩ አንቀጽ
አቶ ተመስገን አዲስ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ጋር በቀጥታ 543(3)
ተጣምረው ሥራ ላይ ሊውሉ የሚገባ የተከሰሰ ሰው
ስለመሆኑ የዋስ መብት
የሚከለከል
ስለመሆኑ
የወ/ሕግ
አንቀፅ 543
የወ/መ/ሥ/ሥ
/ሕ/ቁ. 63
1157. ሰኔ 18/2ዐዐ2 48617 የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ 10 239 በወንጀል ክስ ክርክር የክስ ይሻሻል ጥያቄ የወ/መ/ስ/ስ/ህ/
መንግስት የስነ ምግባርና ፀረ ቀርቦ ጥያቄው ውድቅ ከተደረገ ቁ
ሙስና ኮሚሽን ዐቃቤ ሕግ ጥያቄውውድቅ የተደረገበት ትእዛዝ 118፣184፣
እና በድጋሜ ለክርክር ሊቀርብ የሚችልበት
አቶ ኃይለኪሮስ ወልደብርሃን ዕድል የሌለ በመሆኑና ትእዛዙ የመጨረሻ
ካሕሳይ እንጂ ጊዜያዊ አገልግሎት እንዳለው

369
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተቆጥሮ በስረ ነገሩ ከሚሰጠው ፍርድ ጋር


ተጠቃሎ ይግባኝ የሚባልበት ነው ሊባል
የሚችል ሥላለመሆኑና በተሠጠው ትእዛዝ
ላይ በስረ ነገሩ ከሚሰጠው ፍርድ በፊት
ይግባኝ ሊቀርብበት የሚችል ስለመሆኑ፡-
1158. ጥር 22 ቀን 2007 89676 የፌደራል ዓቃቤ ህግ እና 17 159 የማስረጃ ምዘና መሰረታዊ መርሆችን ትርጉም
ዓ.ም አቶ ሳሙኤል ፈቃዱ መሰረት ያላደረገ ውሳኔ መሰረታዊ የህግ
ስህተት ያለበት ስለመሆኑ

1159. ጥር 19/2007 103452 አቶ ጥዑም ተኬ ገብራይእና 17 167 አንድ በወንጀል ተጠርጥሮ የተከሰሰ ሰው ትርጉም
የፌዴራል ሥነ ምግባር እና ቅጣት በሚያከብድ የህግ ድንጋጌ
የፀረ ሙስና ኮሚሽን የዐቃቤ ስለተከሰስኩ ክሱ ይሻሻልልኝ በማለት
ሕግ ተቃውሞ ካቀረበ ማስረጃ ከተሰማ በኋላ
ፍ/ቤቱ የሚወስነው እንጂ ከጅምሩ ማስረጃ
ሳይሰማ አቋም የሚወሰድበት እና ክሱ
ይሻሻል ተብሎ የሚታዘዝ ስላለመሆኑ፣

1160. ጥር 19/2007 99883 አቶ ገ/ስላሴ ገብሩ 17 175 በአንድ ተከሳሽ ላይ ከቀረቡት ከአንድ በላይ ወ/መ/ሥ/ሥ/
እና ከሆኑት ክሶች መካከል ከፊሎች ሕ/ቁ
የትግራይ ብ/ክ/መንግስት የሚወድቁት በፊዴራል ፍ/ቤት የስረ ነገር 109(3)፣116(
ፍትህ ቢሮ ስልጣን ስር ከፊሎቹ ደግሞ በክልል ፍርድ 2)
ቤት የስረ- ነገር ስልጣን ስር በሆነ ጊዜና አዋጅ ቁጥር
በወንጀል ህግ ሥነ-ስርዓቱ የክስ አቀራረብ 25/1988

370
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መርህ መሰረት በቀጥታም ሆነ በውክልና አንቀፅ


በፌደራል ፍ/ቤት ቀርበው እንዲታዩ 4(4)፣15(1)
ከተደረገ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ የይግባኝ
እና የሰበር ሥርዓታቸው በመጀመሪያ ደረጃ
ፍ/ቤት ሲቀርቡ እንደተደረገው ሁሉ
የፌደራል ፍ/ቤቶችን የይግባኝ እና የሰበር
ሥርዓት ተከትለውና ተጠቃለው መታየት
ያለባቸው ሥለመሆኑ

1161. መስከረም 30 ቀን 92141 የደ/ብ/ብ/ህ/ክልል ዓቃቤ ህግ 17 188 አንድ የትራፊክ ባለሙያ የሚሰጠው የወ/መ/ሥ/ሥ
2007ዓ.ም እና ሙያዊ አስተያየት የማስረጃ ዋጋ /ሕ/ቁ
አቶ አለማየሁ አስፋው የማይሰጠው አስተያየቱ ተገቢውን የሙያ 141፣142፣19
ደንብ ተከትሎ ያልተሰጠና 4
ያልቀረበ፣በጊዜውና በቦታው ከነበሩት የወንጀል ህግ
የአይን ምስክሮች ቃል ጋር ተነፃፅሮ ሲታይ ቁጥር
በመሰረታዊ ነጥቦች ላይ ልዩነት ያለበት 24፣59፣239(
መሆኑ ሲረጋገጥ እንጂ በጭፍጫፊ ነጥቦች 2)፣57፣543(
ላይ ልዩነት ተከስቷል ተብሎ ሊሆን 2)
እንደማይገባ፣
የልዩ አዋቂዎች ምስክሮች ቃላቸውን
ገለልተኛ ሆነው መስጠት እንደ አለባቸውና
ቃላቸው ያለበቂ ምክንያት ልዩ አዋቂ
ያልሆኑ ሰዎች በሚሰጡት የምስክሮች ቃል

371
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ውድቅ መሆን የሌለበት መሆኑን


ተቀባይነት ያላቸው የማስረጃ ህግ ደንቦች
የሚያስገነዝቡ ስለመሆኑ

1162. ህዳር 22/2007 93577 አቶ ዘውዴ ተስፋዬ ስመኝ 17 195 በወንጀል የተከሰሰ ሰው ጉዳዩን በሌለበት የወንጀለኛ
እና ለማየት ፍ/ቤቱ በመጀመሪያ ለተከሣሹ ህጉ መቅጫ ሥነ-
የትግራይ ክልል ፍትህ ቢሮ ያስቀመጠውን ጥብቅ መስፈርት በተከተለ ሥርዓት
ዐ/ህግ መልኩ በአግባቡ ጥሪ ሊያደርግለት የሚገባ ቁጥር
ስለመሆኑ፣ 161(1)(2)
እና 162
1163. ህዳር 26/2007 96310 አቶ ጉደና ለማ ገዛኸኝ 17 200 አንድ ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ በምርመራ የወንጀለኛ
እና ሒደትም ሆነ ክሱን ለሚሠማው ፍ/ቤት መቅጫ ሥነ-
የደቡብ ብ/ብ/ህ/ክልል የሚሠጠው የእምነት ቃል ውጤት በራሱ ሥርዓት
መንግስት የስ/ፀረሙስና በቃል ሠጪው ላይ ተወስኖ የሚቀር ቁጥር 27፣35
ኮሚሽን ከመሆኑ ውጪ ወንጀሉን አልፈፀምኩም እና 134
ብሎ በሚከራከር ሌላ ተከሣሽ ላይ ህጋዊ
ውጤት ሊያስከትል የማይችል
ሥለመሆኑ፣

1164. ህዳር 25/2007 96378 ሀቡብ ጀማል 17 205 ከስር ተከሳሾች መካከል ፍ/ቤት የሠጠው የወ/መ/ስ/ስ/ህ/
እና ውሣኔ ለአንዱየሚጠቅም በሆነ ጊዜና ቁጥር 196/1/
የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ይግባኝ ባዩ ጋር ተከሠውጥፋተኛ ተብለው /ሀ/ /ለ/
ዐ/ህግ የተቀጡ ሠዎች ይግባኝ ቢያቀርቡ ኖሮ

372
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በይግባኝ ሠሚው ፍቤት ውሣኔ ሊጠቀሙ


ይችሉ የነበረ መሆኑ ከተረጋገጠ ይግባኝ
ሠሚዉ ፍ/ቤት የሠጠው ውሣኔ ይግባኝ
ላላቀረቡት ተከሳሾች ጭምር ተፈፃሚነት
ሊኖረው የሚገባ ሥለመሆኑ፣

1165. መጋቢት 28 ቀን 100712 አቶ ሽብሩ ጌቱ ሴንጫ 17 209 የRTD ችሎት መከላከያ የማቅረብ መብትን ትርጉም
2007 ዓ/ም እና የማያስነፍግ ስለመሆኑ
የፌዴራል አቃቤ ሕግ
1166. ግንቦት 10 ቀን 2007 104220 አቶ አታክልቲ አብርሃ 18 255 አንድ በወንጀል የተከሰሰ ተከሳሽ መጥሪያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ዓ.ም እና ባስመዘገበው የመኖሪያ አድራሻ እንደደረሰው ህገመንግስት
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ሳይደረግ ወይም በዚሁ አድራሻ ተፈልጎ አንቀፅ 20/4/
ባለስልጣን ሁመራ ቅርንጫፍ ሊገኝ አለመቻሉ ሳይረጋገጥ መጥሪያ የወ/መ/ሥ/ሥ
በጋዜጣ እንዲወጣ አድርጎ ጉዳዩን በሌለበት ነሥርዓት
ማየት የስነ ስርዓት ህጉን ያልተከተለ አንቀፅ 199
ስለመሆኑ፣ /ሀ/ ፣
በወንጀል ጉዳይ የተከሰሱ ሰዎች 123፣202/3/፣
የቀረበባቸውን ማንኛውም ማስረጃ
የመመልከት፣ የቀረበባቸውን ምስክሮች
የመለየት፣ ለመከላከል የሚያስችላቸውን
ማስረጃ የማቅረብ ወይም የማስቀረብ
እንዲሁም ምስክሮቻቸው ቀርበው
እንዲሰሙላቸው የመጠየቅ መብት ያላቸው

373
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ፣

1167. ሐምሌ 14 ቀን 98014 አቶ ያረጋል ተስፋ አባተ 18 273 አንድ ሰው በሌለበት በወንጀል የተፈረደበት የወ/መ/ሕ/ሥ/
2007ዓ.ም እና እንደሆነ ፍርድን ባወቀ በሠላሳ ቀናት ሥ/ቁ.198፣2
ቤንሻንጉል ጉምዝ ክ/ዓ/ህግ ውሥጥ ፍርዱ ወድቅ እንዲደረግለት 00 እና 201
የማቅረብ መብቱን ሬጄሰትራሉ አቤቱታውን የኢፈ.ድ.ሪ
አልቀበልም በማለት ሊከለክለው የማይችል ህገ መንግስት
ስለመሆኑ፡- አንቀፅ 20

1168. ሐምሌ 30 ቀን 2007 111742 እነ ኮሎኔል ተክሉ ፍሰሀ 18 290 ፍርድ ቤቶች በተከሳሽ ላይ በዕምነት የወ/ህ/ሥ/ሥ/
ዓ.ም ክህደት ላይ በመመስረት የጥፋተኝነት ቁ. 132/1/
እና ውሳኔን ከመወሰናቸው በፊት ቃሉ እና /3/
ከወንጀሉ ዝርዝር እና ከተከሰሱበት የህግ
የኦሮሚያ ክልል ዐ/ሕግ ድንጋጌዎች አነጋገር አንጻር ወንጀሉን
ማድረጉን ሙሉ በሙሉ አምኗል
የሚያስብል እና ቃሉ የእምነት ክህደትን
ቃል የሚያቀቋቁም መሆኑን ማረጋገጥ
የሚገባቸው ስለመሆኑ፣

1169. ሐምሌ 30 ቀን 101056 አቶ አይሸሽም ገብሬ 18 299 የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ቁጥር
2007ዓ.ም እና 196(1) ለሰበር ሥርዓትም ተፈፃሚነት
የፌድራል የስነ ምግባርና ፀረ ሊኖረው የሚገባ ስለመሆኑ
ሙስና ኮሚሺን

374
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

9.5 የወንጀል ቅጣት አወሳሰን


1170. ሰኔ 18/2002 48617 ተስፋዬ አደላ 10 239 በሥር ፍ/ቤት የተሰጠ የቅጣት ውሣኔ ላይ የወ/መ/ህ/ሥ/
እና አነሰ ወይም በዛ በሚል በግልፅ ይግባኝ ሥ/ቁ.
ዐቃቤ ሕግ ባልተጠየቀበት ሁኔታ ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት 195(መ)
ቅጣትን ከፍ ወይም ዝቅ በማድረግ ውሣኔ
ሊሰጥ የማይገባ ስለመሆኑ

1171. ግንቦት 5/2003 47755 የፌዴራል አቃቤ ህግ 12 198  ከወንጀል ጉዳዮች የክስ ሂደት ጋር የወ/መ/ህ/ሥ/
እና በተገናኘ ዓቃቤ ሕግ ሊያከናውናቸው ሥ/ቁ.
አቶ ሚፍታህ ኑረዲን የሚገቡ ተግባራትና ኃላፊነቶች 136/1/,
 የጥፋተኛነት ውሣኔ ከተሰጠ በኋላ 148/1/ ,149
ፍርድ ቤቶች ተከሳሽ በሆነ ወገን ላይ
ቅጣት ሊጥሉ ስለሚችሉበት ሥርዓት
/አግባብ/

1172. ግንቦት 29/2003 62332 አቶ ዘለቀ ካሣዬ 12 211 በወንጀል ድርጊት በሌላ ሰው ላይ ጉዳት የወንጀል ህግ
እና ያደረሰ ሰው ከጉዳቱ በኋላ ተጐጂውን ወደ ቁ. 543/3/,
የፌዴራል ዓ/ሕግ ህክምና ቦታ የወሰደው መሆኑ ብቻ 59/1/,
በድርጊቱ የተፀፀተ መሆኑን ያሳያል በሚል 575/2/,
ቅጣትን ከመነሻው በታች በመወረድ ቀልሎ 82/1/
እንዲወሰን ለማድረግ የሚያስችል የትራንስፖር
ስላለመሆኑ ት ማሻሻያ

375
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ደንብ ቁ.
279/56
አንቀጽ 35
1173. ግንቦት 15/2003 63741 አቶ መሐመድ ሰኢድ አሊ 12 213 በወንጀል ተከስሶ የቀረበ ተጠርጣሪ በፍ/ቤት ትርጉም
እና በሰጠው የእምነት ቃል መሰረት ጥፋተኛ
የፌዴራል ዓ/ሕግ ተብሎ ቅጣት ከተጣለበት በኋላ በተሰጠው
የጥፋተኝነት ውሣኔ ላይ ይግባኝ ለማለት
የማይችል ስለመሆኑ
1174. ሰኔ 3/2003 47831 እነ መስታወት ጌታነህ /አራት 12 240  በወንጀል ተከስሶ ጥፋተኛነቱ የወንጀል ህግ
ሰዎች/ የተረጋገጠበት ተከሳሽ ላይ የሚጣለውን ቁጥር 117,
እና የቅጣት አይነትና መጠን ለመወሰን 32/1//ሀ-ለ/,
የፌዴራል ዓቃቤ ህግ ፍ/ቤቶች በህጉ ውስጥ ተካትተው 539/1//ሀ/,
የሚገኙትን የቅጣት ማቅለያ እና ማከበጃ 84/1//ሀ-ሠ/,
ምክንያቶች ተግባራዊ ለማድረግ 183, 179,
የሚችሉበት አግባብ 180, 182,
 የሞት ቅጣት ሊተላለፈ የሚችልበት 88/2/, 87/1/
አግባብ

1175. መጋቢት 10/2002 48956 እነ ወ/ሮ ፍኖተ ፃድቅ አበራ 12 276  ወንጀልና የወንጀል ቅጣት የወንጀል ህግ
እና የእያንዳንዱን ጥፋተኛ ግላዊ ሁኔታ ቁ. 41,
የጉምሩክ ዓ/ህግ ከግምት ውስጥ በማስገባት ውሣኔ 32/1/ሀ/
ሊሰጥባቸው የሚገባ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
 የጉምሩክ ህግን በመተላለፈ ጥፋተኛ 60/89 አንቀጽ

376
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የተባሉ ሰዎች /ተከሳሾች/ ላይ የሚጣለው 73/1/


የገንዘብ መቀጮ በእያንዳንዱ ጥፋተኛ ላይ አዋጅ ቁ.
ስለመሆኑ 368/95
አንቀጽ 73/1/
1176. ሰኔ 3/2003 59356 የፌዴራል ዓ/ህግ 12 251  በህጉ በጠቅላላ የቅጣት ማቅለያነት የወንጀል ህግ
እና የተመለከተን ምክንያት ወንጀሉን ለማቋቋም ቁ. 82/2/,
በሪሁን ፍቃዱ የቀረበ በሆነ ጊዜ ፍ/ቤቶች ይህንን 189,86,
ምክንያት እንደ አንድ የቅጣት ማቅለያነት 180, 179,
ሊጠቀሙበት የማይችሉ ስለመሆኑ 182, 184,
 ፍርድ ቤቶች በህጉ ለዳኞች 82/1/, 88/2/
የሚሰጠውን አመዛዝኖ ቅጣትን የመወሰን
ስልጣን ሲጠቀሙ በቅጣት አወሳሰን ረገድ
ህጉ ያስቀመጣቸውን መሰረታዊ መርሆዎች
ሊጥሱ የማይገባ ስለመሆኑ

1177. ሀምሌ 18/2004 66943 እነ ታምራት ገለታ (አራት 13 324 በፍ/ቤት የወንጀል ክስ ቀርቦ የጥፋተኝት የወ/ህ/አ
ሰዎች) ውሣኔ በተሰጠበት የወንጀል ድርጊት 98(1)(2
እና ወንጀለኛው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ
የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ መንገድ ያገኘው ንብረት ለመንግስት
እንዲወረስ መደረግ ያለበት ስለመሆኑ፣
1178. ጥር 17/2005 75387 እነ አቶ ወርቁ ፍቃዱ (ሁለት 14 271  ፍ/ቤቶች በወንጀል ረገድ የሚሰጧቸው የወ/ህ/አ.
ሰዎች) ማናቸውም ውሣኔ በወ/ህ/አ. 2 98,100,140,
እና የተደነገገውን የህጋዊነት መርህ መሠረት 2(1) (2)

377
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የቤ/ጉ/ብ/ክ/መንግስት ዐ/ህግ በማድረግ መሆን ያለበት ስለመሆኑ፣


 ፍ/ቤቶች በወንጀል ጉዳይ ንብረት ወይም
ሀብት እንዲወረስ ወይም ለመንግስት ገቢ
እንዲሆን በሚል ውሣኔ ለመስጠት
የሚችሉት በወንጀል ህግ በግልጽ የተደነገገ
ድንጋጌ የተመለከተ እንደሆነ ብቻ
ስለመሆኑ፣
 በወንጀል ጉዳይ አንድ ንብረት (ሀብት)
እንዲወረስ ወይም ለመንግስት ገቢ
እንዲሆን ሊወሠን የሚችለው ንብረቱ
(ሀብቱ) አንድን ሰው ለወንጀል ሥራ
እንዲያነሳሳ ወይም ወንጀሉን ለመስራት
እንዲረዳው ወይም ደግሞ ወንጀሉን
ለፈፀመበት ዋጋ እንዲሆነው የተሰጠው
ወይም ሊሠጠው የታቀደን ማንኛውም
ጥቅም የተመለከተ ንብረት (ሀብት)
ስለመሆኑ የተረጋገጠ እንደሆነ ስለመሆኑ
ወይም ንብረቱ (ሀብቱ) የወንጀል ድርጊቱን
ለመፈፀም ያገለገለ ወይም ሊያገለግሉ
የሚችሉ ወይም የወንጀል ተግባር ፍሬ
የሆኑ ማናቸውም ነገሮች ጋር የተያያዘ
ወይም የተመለከተ እንደሆነ ስለመሆኑ፣

378
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1179. ጥር 01 ቀን 2005 82572 መሪጌታ ፍቅረማርያም ካሴ 14 274  በወንጀል ጉዳይ ተከስሶ ጥፋተኛ የተባለ የወ/ህ/አ.
ዓ.ም እና ሰው ላይ የሚወሰነው ቅጣት በቅጣት 539(1)(ሀ)
የቤንች ማጂ ዞን አወሣሠን መመሪያው የተሸፈነ እንደሆነ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት
ቅጣቱ በመመሪያው አግባብ ሊወሰን የሚገባ የቅጣት
ስለመሆኑ፣ አወሣሠን
 በወ/ህ/አ 539(1)(ሀ) ድንጋጌ ክስ መመሪያ ቁ.
ቀርቦበት ጥፋተኛ የተባለ ሰው ለእያንዳንዱ 1/2002
የቅጣት ማቅለያ ምክንያት ሶስት እርከን አንቀጽ 16(7)
ሊቀነስለት የሚገባ ስለመሆኑ፣

1180. ሰኔ 19/2006 96503 አቶ መኮንን ወለላው ካሳ 16 243 በተለያየ ጊዜና መዝገቦች የተለያዩ ቅጣቶች የወ.ህ.አንቀፅ
እና በአንድ ተከሳሽ ላይ በሚወሰንበት ጊዜ 186(3)፣184(
የፌዴራል ሥነ ምግባር እና ተከሳሹ ይጣመርልኝ ብሎ በሚጠይቅበት 1)፣ 108(1)
ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ህግ ጊዜ ተደምረው የሚፈፀሙ ሲሆን የቅጣት
ማቅለያ ምክንያቶች ግን እንደገና በድጋሚ
የሚታዩበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

1181. ግንቦት 7/2006 95438 አቶ ሰለሞን ደሣለኝ 16 262 የተሻሻለው የቅጣት አወሳሰን መመሪያ የወንጀል
እና ከመውጣቱ በፊት በተፈፀመ ወንጀል ህግ/ቁ 6
የደቡብ ክልል ዐ/ህግ ከተፈረደበት እና ሆኖም ግን ወንጀሉ
በተፈፀመበት ጊዜ ስራ ላይ ከነበረው
የቅጣት አወሳሰን ይልቅ የተሻሻለው
መመሪያ ለተከሳሹ ቅጣትን

379
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚያቀልለትና ተከሳሹን የሚጠቅም ሆኖ


ከተገኘ ይሄው የተሻሽለው መመሪያ ላይ
ያለው ቅጣት የሚፈጽምበት ስለመሆኑ፣
የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ
የወንጀል ህግ አተረጓጓም መርሆን መከተል
ያለበት ስለመሆኑ፣

1182. ሚያዚያ 24/2006 96954 ዘፈሩ ወልደ ትንሣኤ አብርሃ 16 267 አንድ ተከሳሽ በክስ ማመልከቻ ላይ የወ/መ/ስ/ስ/ህ/
እና የተዘረዘረውን ወንጀል ለመስራቱ በሙሉ አ 134(1)
የፌዴራል ዐቃቤ ህግ ያመነ እንደሆነ ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ
ቤት ተከሳሹ ጥፋተኛ ነኝ ብሏል ሲል
በመዝገብ ካሰፈረ በኃላ በተከሳሹ ላይ
የጥፋተኝነት ውሳኔ መስጠት የሚገባው
ስለመሆኑ፣

1183. ሰኔ 4 ቀን 2006 ዓ.ም. 95440 አቶ ሰሚር ኢብራሂም ሂቡ 17 125 አንድ በወንጀል የተከሰሰ ሰው ወንጀል የኢ.የወ/ሕ/ቁ.
እና የሰራው አዲሱ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ አንቀፅ
የፌዴራል ዐ/ሕግ ከመውጣቱ በፊት ሲሆንና ቅጣቱ 88(4)፣6
በሚወሰንበት ጊዜ ወንጀሉን በፈፀመበት ጊዜ
ከነበረው የቅጣት አወሳሰን ማንዋል ይልቅ
አዲሱ የቅጣት አወሳሰን ማንዋል(መመሪያ)
ቅጣቱን የሚያቀልበት ሲሆን ተፈፃሚ
መደረግ የሚገባው አዲሱ የቅጣት አወሳሰን

380
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መመሪያ ስለመሆኑ፡-

1184. ሕዳር 22/2007 92296 እነ አንዷለም አራጌ/ሶሰት 17 137 የወንጀል አድራጊው በአንድ ድርጊት ከአንድ የወ/ህ/ቁ.
ሰዎች/ ጊዜ በላይ አደራርቦ የህግ ድንጋጌዎችን አንቀጽ
እና የጣሠ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ የአካባቢ 184/1/ለ/፣
የፌዴራል ዐ/ህግ ሁኔታዎችን ሲመረምር በተለይም 108/1/፣
ወንጀለኛው አስቦና አቅዶ ህግ መጣሱን 187/1/፣65
ወይም ግልጽ የሆነ መጥፎ
ፀባይ ማሣየቱን ባመነ ጊዜ ቅጣቱን አክብዶ
መወሠን ሥለመቻሉ፣
ተደራራቢ ወንጀሎች ተፈጽመው በተገኙ
ጊዜ ፍርድ ቤቶች የድምር ውጤት የቅጣት
አወሣሠን መርህን ተፈፀሚ ማድረግ
ያለባቸው ሥለመሆኑ፣
በተደራራቢ ወንጀሎች የሚወሠነው ቅጣት
ድምር ውጤት ከሃያ አምስት አመት ጽኑ
እስራት ሊበልጥ የማይችል ሥለመሆኑ፣

1185. የካቲት 16 ቀን 2007 103448 አቶ አገኘሁ አስፋው እና 17 174 በወንጀል የቅጣት አወሳሰን ጊዜ የቅጣት የተሻሻለው
ዓ.ም የፌደራል ዓቃቤ ህግ መነሻ ለማግኘት ቀላል የእስራት ቅጣትን የቅጣት
ወደ ፅኑ እስራት መለወጥ የሚያሥፈልገው አወሳሰን
ወንጀለኛው ጥፋተኛ የተባለው በሁለት መመሪያ
ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ወንጀሎች ቁ.2/2006

381
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሲሆንና አንዱ ወንጀል በቀላል እስራት የወ/ሕ/አንቀፅ


ሌላው ደግሞ በፅኑ እስራት የሚያስቀጣ 184(1(ለ))
በሆነ ጊዜ ብቻ ስለመሆኑ፡-

1186. መጋቢት 02 ቀን 104715 እንደሻው ይልማ ዳዲ 17 188 አንድ ወንጀል ከመስራት ሃሳብ የሚመነጩ የወ/ሕ/ቁ/
2007ዓ.ም እና የተለያዩ ድርጊቶች አንድ ወንጀል 184 (1)(ለ)
የፌደራል አቃቤ ህግ ከመስራት ሃሳብ የሚመነጩ ናቸው
በማለት ተጠቃለው እንደ አንድ ወንጀል
እንዲተገበሩ ማድረግ የህጉን አግባብ
የተከተለ ስላለመሆኑ፡-
በፅኑ እስራትና በቀላል እስራት የሚያስቀጡ
ወንጀሎች ተደራርበው ሲገኙ የቀላል
እስራት ወደ ፅኑ እስራት
እንደሚለወጥ፤ስሌቱም የሁለት ዓመት
ቀላል እስራት እንደ አንድ ዓመት ፅኑ
እስራት የሚቆጠር ስለመሆኑ፡-

1187. ህዳር 9/2007 96168 አቶ አረአያ ኪዳኔ 17 213 በወንጀል ጉዳይ ጥፋተኛ የተባለ ሠው የወ/መ/ሥ/ሥ
እና በቅጣት ማቅለያነት እንዲያዝለት ርዓት
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ያቀረበውን ምክንያት በማስረጃ ማስደገፍ 149/3//4/
ባለሥልጣን እንዲችል በቂ ጊዜ ባልተሠጠበት ሁኔታ
በማስረጃ የተደገፈ አይደለም በሚል
የማቅለያ ምክንያቱን ውድቅ በማድረግ

382
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚሠጥ የቅጣት ውሣኔ በወንጀል ህጉ እና


በቅጣት አወሳሠን መመሪያው ሥለ ቅጣት
አወሣሠን የተቀመጡትን ድንጋጌዎች
መሠረት ያደረገ ነው ለማለት የሚቻል
ስላለመሆኑ፣

1188. መጋቢት 15 ቀን 105289 አቶ ተፈሪ ጥላሁን 18 233 አንድ ሰው የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው ወ.ሕ/ቁ.
2007ዓ.ም እና ከሌላ ሰው ስምምነት በማድረግ ከሆነ 38(1) እና
የፌድራል ዓቃቢ ህግ እንደማክበጃ የሚወሰድ ስለመሆኑ 84(1)(መ)
የተሻሻለው የቅጣት አወሳሰን መመሪያ
ቁ.2/2006 ከመውጣቱ በፊት በተፈፀመ
ወንጀል ቅጣትን ለመወሰን ለተከሳሹ
የሚጠቅመውን የቅጣት መመሪያ ተግባራዊ
ማድረግ የሚገባ ስለመሆኑ

1189. ሰኔ 17 ቀን 2007 97291 አቶ ጎሹ ዮሐንስ 18 259 አንድ ፍርድ ቤት የጥፋተኝነት ውሳኔ ትርጉም
ዓ.ም እና ከተሰጠበት የህግ ድንጋጌ ስር ከተቀመጠው
የፌ.የሥነ ምግባር እና ፀረ የቅጣት አማራጭ ውጪ የሚሰጠው
ሙስና ኮሚሽን ዐ/ህግ የቅጣት ውሳኔ የሕግ መሰረት የሌለው
ስለመሆኑ፣
1190. ሰኔ 15 ቀን 2007 103775 ሀብቱ ቱሉ ዳዲ 18 267 በወንጀል ጉዳይ መነሻ ቅጣቱ በቅጣት የቅጣት
እና መመሪያው ውስጥ በተለያዩ እርከኖች መመሪያ
የፌደራል ስነ ምግባርና ፀረ የሚወድቅ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ፍ/ቤቱ 2/2006

383
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሙስና ኮሚሽን ዝቅተኛውን እርከን መምረጥ ያለበት አንቀጽ


ስለመሆኑ፣ 19/11/
1191. ሐምሌ 1 ቀን 2007 107219 አቶ አህመድ ሰይድ መሀመድ 18 280 አንድ የወንጀል ድርጊት ሊወድቅ ትርጉም
ዓ.ም እና የሚችልበት የህግ ድንጋጌ የተለያዩ
የፌደራል ዐ/ህግ የማክበጃ ነጥቦች በያዘ ጊዜ እና ተከሳሹ
ጥፋተኛ በተባለበት አንቀጽ /ድንጋጌ/ ስር
ያሉት ንዑስ ድንጋጌዎች የሚደነግጉት
የቅጣት መጠን ተመሳሳይ በሆነ ጊዜ ፍርድ
ቤቶች በዚያው የህግ ድንጋጌ ስር ድርጊቱ
በይበልጥ ያሟላቸውን የማክበጃ ነጥቦች
ወደ ያዘው ንዑስ ድንጋጌ መለወጥ
የሚችሉ ስለመሆኑ፣
1192. ሐምሌ 14 ቀን 2007 111006 ዲቦ ገልግሎ ቴራ 18 286 ደረጃ እና እርከን ላልወጣላቸው ወንጀሎች የወ/ህ/ቁ 82/
ዓ.ም እና ቅጣት ስሌት ሲሠራ በወንጀል ህጉ ጠቅላላ ሠ
የፌ/ን/ስ/ላ ዐ/ሕግ ክፍል ስር ያሉት አንቀጽ 106/1/ እና
109/1/ ድንጋጌዎች ከግንዛቤ ውስጥ
መግባት ያለባቸው ስለመሆኑ፣
አንድ በወንጀል ተከሶ ጥፋተኛ የተባለ ሰው
ወንጀሉን ስለመፈጸሙ ሙሉ በሙሉ
ባላመነበት ሁኔታ በከፊል ማመኑ ብቻ
ራሱን ችሎ እንደ አንድ የቅጣት ማቅለያ
ሊወሰድለት የማይችል ስለመሆኑ፣

384
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

9.6 ዋስትናን በተመለከተ


1193. ጥቅምት 15/2000 31734 አቶ አስናቀ በቀለ እና ዓቃቤ 7 283 በወንጀል ተከሶ የተያዘ ሰው ዋስትና በጠየቀ የወ/መ/ህ/ሥ/
ሕግ ጊዜ ፍ/ቤት ተከሳሹ ተመልሶ ሊቀርብ ሥ/ቁ. 67/ሀ/
አይችልም የሚል ግምት ለመውሰድና
ዋስትናን ለመከልከል በቂ ምክንያት
የሚያስፈልግ ስለመሆኑ

1194. መጋት 9/2000 34077 አቶ ሰይድ ይመር እና 7 287 በወንጀል የተከሰሰ ሰው የሚያነሳው
የአማራ ክልል ሥነ ምግባርና የዋስትና ጥያቄ መታየት ያለበት
ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሊወሰንበት ከሚችለው ቅጣት አንፃር
ስለመሆኑ
1195. ህዳር 28/2003 59304 እነ አቶ አያሌው ተሰማ 12 171 ከዋስትና መብት ጋር በተያያዘ ፍርድ የወ/መ/ሥ/ሥ
/ሦስት ሰዎች/ ቤቶች የተከሳሽን የዋስትና መብት /ህ/ቁ.67/ሀ/
እና ለመንፈግ የተከሰሰባቸውን የወንጀል ክሶች
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ብዛትና ከባድነት መነሻ ሊያደርጉ
ባለስልጣን ስለመቻላቸው

1196. ህዳር 28/2003 59855 ወ/ሮ ሊዊዛ ሮርቤታ 12 174 በወንጀል የተከሰሰ ሰው የዋስትና መብት የወ/መ/ሥ/ህ/
እና እንዲከበርለት ትዕዛዝ ከተሰጠ በኋላ ትዕዛዙ ቁ. 74
አቃቤ ሕግ ተነስቶ ዋስትናውን ሊከለከል ስለመቻሉ

1197. ሚያዚያ18/2003 61275 አቶ ኤልያስ ገረመው 12 226 ፍ/ቤት በወንጀል ጉዳይ የተከሰሰን ሰው የወ/መ/ህ/ሥ/

385
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና በተመለከተ አስቀድሞ የፈቀደውን የዋስትና ሥ/ቁ. 74


የኢት/ገ/ጉ/ባ/ዓ/ህግ መብት በራሱ አነሳሽነት ወይም
በማናቸውም ባለጉዳይ አመልካችነት አዲስ
ነገር ተከስቷል ብሎ ካመነ ዋስትናው
እንዲነሳ ትዕዛዝ ሊሰጥ የሚችል ስለመሆኑ

1198. ሀምሌ 28/2003 63344 የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/የሥ/ፀ/ሙ/ኮሚሽ 12 258  በሙስና ወንጀል ተጠርጥሮ ክስ አዋጅ ቁ.
ን የቀረበበት ሰው በዋስትና ወረቀት ለመለቀቅ 434/97
እና የሚያቀርበውን ጥያቄ ፍ/ቤቶች ተከሳሹ አንቀጽ 4/1/
እነ ላሉ ሰይድ አከልታ በቀረበበት የሙስና ወንጀል ክስ ጥፋተኛ አዋጅ ቁ.
ሆኖ ቢገኝ ሊጣልበት የሚችለውን የቅጣት 239/93
ጣሪያ መነሻ በማድረግ ውሣኔ ሊሰጡበት አንቀጽ 2
የሚገባ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
 ተከሳሹ የተከሰሰበት ወንጀል ከአስር 236/93
ዓመት በላይ በእስራት ሊያስቀጣ የሚችል የወንጀል ህግ
በሆነ ጊዜ በዋስትና ወረቀት እንዲለቀቅ ቁጥር 676/1/
ሊፈቀድ የማይችል ስለመሆኑ

1199. ሀምሌ 17/2003 68407 ወ/ሮ ውልታ ደሳለኝ 12 273 በወንጀል ጉዳይ የተከሰሰ ሰው የሚያነሳው ትርጉም
እና የጤና ችግር ከዋስትና መብት አኳያ ሲታይ
የኦሮሚያ ስነ ምግባርና ፀረ ስላለው ህጋዊ ጥበቃ
ሙስና ኮሚሽን ዓ/ህግ
1200. ጥቅምት 23/2004 67874 እነ አቶ ፅጌብርሃን ተሰራ 13 243  ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ የዋስትና የወ/መ/ህ/ሥ/

386
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ሁለት ሰዎች) ጥያቄን ላለመቀበል ሥልጣን (discretion) ሥ/ቁ.67


እና ያላቸው ስለመሆኑ፣
የኢትዮጵያ ገቢዎችና  ዋስትናን ለመከልከል ፍ/ቤቶች
የጉምሩክ ባለስልጣን የሚሰጡት ምክንያት በቂና ህጋዊ ናቸው
ሊባሉ የሚችሉበት አግባብ፣

1201. ጥር 17/2004 73569 አቶ ደረጀ ጎሳዬ 13 353 በወንጀል ጉዳይ የተከሰሰ ሰው የዋስትና ትርጉም
እና መብቱ በፍ/ቤት ከተከበረለት በኋላ ህጋዊ
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ምክንያቶችን በማቅረብ የዋስትና መብቱን
ባለሥልጣን አቃቤ ሕግ በመተው ያስያዘው ገንዘብ ተመልሶለት
ጉዳዩን ማረሚያ ቤት ሆኖ ለመከታተል
የሚያቀርበውን ጥያቄ ውድቅ ለማድረግ
የሚያስችል የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ፣

1202. መጋቢት 9/2006 94404 የደቡብ ብሔር በሔረሰቦች 16 257 አንድ በወንጀል ድርጊት ቅጣት የተጣለበትን አንቀጽ
ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ ተከሳሽ ቅጣቱ እንዳይፈፀም ፍርድ ቤቱ 197/1/ እና/2/
መንግስት ክልል አቃቤ ህግ ለማድረግ የሚችለው ጥፋተኛው በመልካም
እና ጠባይ እንደሚመራ ፣ እንዲፈፅም
አቶ መኩሪያ ቡሎ የተሰጠውን ግዴታ እንደሚቀበል ፣
በሚቻለው መንገድ ሁሉ በጥፋቱ
የደረሰውን ጉዳት እንደሚክስ ወይም
ለተበዳዩ እንደሚከፍል እና ለዚሁ ጉዳይ
በተወሰነ ጊዜ ውስጥ የፍርድ ቤቱን ወጪ

387
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እንደሚከፍል ማረጋገጫ ከሰጠ ስለመሆኑ


ከዚህም በተጨማሪ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛው
ለገባበት ግዴታ አፈጻፀም መተማመኛ
ዋስትና የሚጠይቅ ስለመሆኑ
1203. ሐምሌ 28 ቀን 2007 110969 አቶ ሀብታሙ ደጁ 18 309 (1)ዋስትናን በመፍቀድ በሚሰጥ ትዕዛዝ የወንጀለኛ ህግ
ዓ.ም. እና ላይ ዐቃቤ ሕግ ይግባኝ እንዳያቀርብ ሕጉ ሥነ ሥርዓት
የፌዴራል ዐቃቢ ሕግ ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ከልክሏል በሚል ቁጥር 75
አግባብ መተርጎም የሌለበት ስለመሆኑ
ዋስትናን በመፍቀድ በተሰጠ ትዕዛዝ ላይ
ከሳሽ /ዐቃቤ ህግ/ ይግባኝ የማቅረብ መብት
ያለው ስለመሆኑ

9.7 ወንጀል ልዩ ልዩ
1204. መጋቢት 4/2000 22514 አቶ ኩራት ተገኘ እና ዓቃቤ 7 262 አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ የተባለበት አንቀፅ
ህግ ተገቢ ሆኖ ካልተገኘ ይኸው አንቀፅ ሊቀየር
የሚገባው ስለመሆኑ
1205. ሀምሌ 30/2000 22452 የኦሮሚያ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ 7 255 በወ/መ/ህ/ቁ. 522/1/ /ሀ/ ሥር የወ/መ/ህ/ቁ.
እና አሣምነው ገ/መስቀል የተመለከቱት የወንጀል ማቋቋሚያ ነጥቦች 522/1/ /ሀ/
ለየራሳቸው የሚቆሙ ስለመሆናቸው
1206. ህዳር 10/2000 24278 ሰለሞን ሄርጃቦ 7 270 በአዋጅ ቁ. 214/74 አንቀጽ 13/1/ መሠረት አዋጅ ቁ.
እና የደ/ብ/ብ/ ሕ/ክ/መ/ የተከሰሰ ሰው ጥፋተኛ ሊባል የሚችለው 214/74
የሥ/ፀ/ሙ/ኮ/ዓ/ሕግ እንዲጠብቃቸው በአደራ የተረከባቸውን አንቀጽ 13/1/
388
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወይም በሥራው አጋጣሚና ምክንያት


በእጁ የገቡትን ንብረቶች
የወሰደው/የሰወረው/ ለራሱ ወይም ለሌላ
ሰው ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለማግኘት
የሆነ እንደሆነ ስለመሆኑ

1207. መጋቢት 16/2000 28952 የጉምሩክ ዓቃቤ ሕግ 7 273 በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 122/2/ መሠረት ከሣሽ የወ/መ/ሥ/ሥ
እና አቅርቦት የነበረውን ክስ ካነሣ በኋላ /ህ/ቁ.
አቶ ባንቲ ታኤራ እንደገና ክሱን ለመቀጠል የሚችል 122/2/, /5/
ስለመሆኑ

1208. የካቲት 18/2000 29325 ኤርምያስ ካሣ ተፈራ እና 7 275 በወንጀል ክስ የቀረበበት ሰውን አስመልክቶ የወ/መ/ሥ/ሥ
ዓቃቤ ሕግ ጉዳዩ በሌለበት ነው የታየው ሊባል /ቁ. 161/1/
የሚችልበት አግባብ

1209. ሰኔ 19/2000 35611 ሻለቃ ታደሰ ካሕሳይ እና 7 300 በወንጀል ህግ ጉዳዩን ለመስማት የወ/መ/ህ/ሥ/
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በተቀጠረበት ዕለት አቤቱታ አቅራቢው ሥ/ 193/1/
ባልቀረበ ጊዜ አቤቱታው እንዲሰረዝ
የሚደረገው አቤቱታ አቅራቢው ጉዳዩን
በትጋት ያልተከታተለ ወይም በቸልተኘነት
የተወው መሆኑ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ

1210. ጥቅምት 20/2000 35697 የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ 9 2 በወንጀል ጉዳይ የክስ ሂደት የዐቃቤ ህግ ትርጉም

389
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ማስረጃ ከነሙሉ ይዘቱ ሊመዘን የሚገባ


ከበደ ወርቅነህ ስለመሆኑ
1211. ታህሳስ 23/2001 39722 ግርማ ሃይሌ 9 7 በተወሰነበት ፍርድ ላይ ይግባኝ እንደሚል ትርጉም
እና ፍላጐቱን አሳውቆ እያለ ፍርዱን በሰጠው
ዐቃቤ ህግ ፍርድ ቤት በኩል በተከሰተ መጓተት
የይግባኝ ጊዜው ያለፈበት ፍርደኛ
የሚያቀርበው የማስፈቀጃ አቤቱታ
ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ
1212. ሀምሌ 15/2001 44594 የፌ/ሥነ-ምግባር እና ፀረ- 9 13 በወንጀል ድርጊት ተጠርጥሮ የተያዘ ሰው ትርጉም
ሙስና ኮሚሽን ዐቃቤ ህግ ንብረት የሆነ ንግድ መደብር ጋር በተገናኘ
እና ፍ/ቤቶች የንግድ መደብሩን በውስጡ
እነ ካፋ መሐመድ (አራት ከያዘው ሸቀጦች በመለየት (በመነጠል)
ሰዎች) የሚሰጡት ትዕዛዝ ተገቢነት የሌለው
ስለመሆኑ
1213. የካቲት 26/2002 45572 ወ/ሮ ዘነበች ሽብሩ 10 224 በወንጀል ጉዳይ የቀረበ ክስ በዐቃቤ ህግ ትርጉም
እና ምስክሮች ተሟልቶ አለመቅረብ የከሳሽ
ፌ/ዐ/ህግ መዝገቡን የማንቀሳቀስ መብት ተጠብቆ
መዘጋት በቀረበው ወንጀል ላይ ተፈፃሚ
የሚሆነውን የይርጋ ጊዜ ተግባራዊ ከመሆን
የሚያግደው ስላለመሆኑ
1214. ሀምሌ 21/2002 51706 አቶ ግርማ ትኩ 10 242  ከወንጀል ጉዳይ ጋር በተያያዘ ተከራካሪ የወ/መ/ሥ/ሥ
እና ወገኖች የማስረዳት ሸክማቸውን /ህ/ቁ. 111
የፌዴራል የሥነ-ምግባርና ተወጥተዋል ለማለት የሚቻልበት አግባብ

390
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የፀረ-ሙስና ኮሚሽን  በፍ/ቤት ፊት ቃለ- መሃላ በመፈፀም


የተሰጠ የምስክር ቃል እውነት ነው በሚል
የሚወሰደው ግምት ሊፈርስ የሚችል
ስለመሆኑ

1215. ጥቅምት 30/2002 46412 የሐረሪ ክልል ዓቃቤ ሕግ 12 162  ከ13 ዓመት እስከ 18 ዓመት ድረስ የወ/ህ/ቁ.
እና ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ከሚገኝ ሰው 626/1/,
ቦና አህመድ አሚን ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈፀም 211/1/, 48-
የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል 56
ስለመሆኑ
 ድርጊቱን የፈፀመው ሠው ዕድሜ
በዚሁ የእድሜ ክልል መገኘት የወንጀል
ተጠያቂነቱን የማያስቀር ስለመሆኑ

1216. ጥቅምት 30/2003 54839 አቶ ኢምራን ጉደሣ አብዲ 12 165 ህጋዊ ፈቃድ ሳይኖር ሰዎችን ወደ ውጪ የወንጀል ህግ
እና አገር በመላክ ወንጀል የተከሰሰን ሰው ቁ. 598/1/
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ጥፋተኛ ነው ለማለት እና ቅጣት ለመጣል /2/
የሚቻልበት አግባብ
1217. ታህሳስ 25/2003 52075 አቶ ጌቱ ብርሃኑ 12 177 በሚያሽከረክረው መኪና ላይ ተሳፍሮ ሲሄድ የወንጀል ህግ
እና የነበረ ሰው ወድቆ ለህልፈተ ህይወት ቁጥር 543/2/
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የተዳረገበት ሾፌር በወንጀል ህግ ቁጥር
543/2/ ሊጠየቅ የሚችል ስለመሆኑ

391
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1218. ታህሳስ 25/2003 57632 ሰማኸኝ በለው 12 179  በወንጀል ጉዳይ ተከሳሽ በሌለበት ፍርድ የወ/መ/ህ/ሥ/
እና የተሰጠ እንደሆነ ፍርድ የተሰጠበት ተከሳሽ ሥ/ቁ.
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የሚያቀርበው የይግባኝ አቤቱታ ተቀባይነት 193/2/, 197-
ሊያገኝ የሚችልበት አግባብ 202, 160,
 በይግባኝ ደረጃ ክስ የቀረበበት ተከሳሽ 164, 163,
ጉዳዩ በሌለበት ታይቶ የተሰጠ የጥፋተኝነት 195/2/ /ሀ/
ፍርድ እንደመጨረሻ ውሣኔ ተቆጥሮ የወንጀል ህግ
በሰበር እንዲታረም ለማድረግ የማይቻል ቁ. 522, 526
ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
25/88 አንቀጽ
9, 10
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ህገ መንግስት
አንቀጽ 80/3/
1219. ጥር 10/2003 57988 ዮርዳኖስ አባይ አሰፋ 12 196 ዓቃቤ ሕግ ወንጀል ፈጽሟል በሚል ትርጉም
እና የተጠረጠረና ምርመራ የተደረገበትን ሰው
የፌዴራል አቃቤ ሕግ ተከሳሽ ከሚሆን ይልቅ ምስክር ቢሆን
የተሻለ ነው ብሎ ካመነ ይህንኑ ለማድረግ
የሚከለክለው ህግ የሌለ ስለመሆኑ
1220. ግንቦት 17/2003 64813 ያሲን አሕመድ መሐመድ 12 215 ከወንጀል ጉዳይ ጋር በተያያዘ በሥር የወንጀል ህግ
እና ፍ/ቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ ቁጥር 675/1/
የፌዴራል ዓ/ሕግ እውነታ የተጠቀሰውን ወንጀል የሚያቋቁም
መሆን አለመሆኑ ጉዳይ የህግ ጭብጥ

392
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በመሆኑ በሰበር ችሎት ሊመረመር


የሚችል ስለመሆኑ
1221. ግንቢት 26/2002 43049 አረጋኸኝ መርዕድ 12 217  የመወሰን ስልጣን የሌላቸውና የሙያ ትርጉም
እና ግልጋሎት የመስጠት ኃላፊነት ብቻ
የፌ/ስ/ፀ/ሙ/ኮ/ዓ/ህግ ያላቸው ሰዎች /ሰራተኞች/ በወንጀል ጉዳይ
በኃላፊነት ሊጠየቁ የሚችሉበት አግባብ
የተቀጠረበትን የሙያ ሥራ በጥንቃቄና
በአግባቡ አለመፈፀም በአዋጅ ቁ. 214/74
በስልጣን ያለአግባብ መገልገል የሙስና
ወንጀል ያስጠይቃል ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ
1222. መጋቢት 5/2003 55047 አቶ ነብይ በድሩ ሽፋ 12 221 አንድ ተከሳሽ በወንጀል ህግ ቁጥር 427/3/ የወንጀል ህግ
እና መሰረት የሙስና ወንጀል ፈጽሟል በሚል ቁጥር
የፌዴራል ሥ/ፀ/ሙ/ኮሚሽን ሊጠየቅ የሚችልበት አግባብ 427/1/, /3/
ዓ/ህግ

1223. ሰኔ 17/2003 45595 የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ህግ 12 229  በከባድ የሰው መግደል ወንጀል ተከስሶ የወንጀል ህግ
እና ጥፋተኛ መሆኑ የተረጋገጠ ተከሳሽ ቁ. 32/1/ /ሀ-
እነ ኢዮስያስ አበራ ገ/ሚካኤል ስለሚጠየቅበት አግባብ ለ/, 539/1/
/አምስት ሰዎች/  የተመሰረተበት ክስ በዓቃቤ ሕግ በኩል /ሀ/, 84, 86,
እንደክሱ አመሰራረት ያልተረጋገጠበት 40, 445, 88
ቢሆንም ተከሳሹ የቀረበው ማስረጃ የወ/መ/ህ/ሥ/
ከቀረበበት ክስ ባነሰ የወንጀል ድርጊት ሥ/ቁ.

393
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሚያስጠይቅ መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ 113/2/


ተከሳሹ በነፃ እንዲሰናበት ሊደረግ የወንጀል ህግ
የሚችልበት አግባብ የማይኖር /የሌለ/ ቁጥር 40,
ስለመሆኑ 445
1224. ሰኔ 15/2003 67947 አቶ አዱኛ አንበሎ 12 246 “የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ ማውጣት” የወንጀል ህግ
እና በሚል በወንጀል ህጉ ውስጥ ቁ. 693/1/
የፌዴራል አቃቤ ህግ የተመለከተውን የወንጀል ድርጊት
ለማቋቋም ቼኩ ለክፍያ ባንክ በቀረበበት ጊዜ
በቂ ስንቅ የሌለው መሆኑን /ያለመኖሩ/
ማረጋገጥ ብቻ በቂ ስለመሆኑ

1225. ሀምሌ 14/2003 57938 እነ አቶ አደም አብዱ /ሁለት 12 256 በሙስና ወንጀል ተጠርጥሮ ክስ ከቀረበበት አዋጅ ቁ.
ሰዎች/ ሰው ጋር በተገናኘ በሚካሄድ የቅድመ ክስ 434/97
እና ሂደት ጉዳዩን የሚያየው ፍ/ቤት አንቀጽ
የፌዴራል ስነ ምግባርና ፀረ እንደቀረበው የወንጀል አይነት በመመርመር 36/1//2/
ሙስና ኮሚሽን ዓ/ህግ ወደ ዋናው ክስ የመስማት ሂደት እንዲገባ
በሚል ትዕዛዝ ሊሰጥ የሚችል ስለመሆኑ
የወንጀል ህግ ቁ. 419
1226. ሀምሌ 14/2003 65054 ብሩክ ሚካኤል 12 261 ውልን /ስምምነትን/ መሰረት ባደረገ የወንጀል ህግ
እና ግንኙነት አንድን ንብረት ወስዶ በውሉ ቁ. 23/2/,
የፌዴራል ዓ/ህግ መሰረት ለመመለስ ፈቃደኛ ያልሆነ ሰው 24, 57, 58
የእምነት ማጉደል ወንጀል ፈጽሟል በሚል
የወንጀል ክስ ሊቀርብበት የማይቻል

394
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ

1227. ሀምሌ 28/2003 66767 አቶ ተስፋዬ ተሾመ 12 269 ተጨማሪ ማስረጃን ከመቀበል ጋር በተያያዘ የወንጀል ህግ
እና በወንጀል ህግ ቁጥር 143/2/ ሥር ቁ. 143/2/
የፌዴራል ዓ/ህግ የተመለከተው ድንጋጌ ፍ/ቤቱ ለፍትህ
አሰጣጥ ተገቢ ነው ብሎ ሲያመን ትዕዛዝ
ሊሰጥበት የሚችል ስለመሆኑ በፈቃጅነት
(permissive) የተቀመጠ እንጂ አስገዳጅ
የህግ ድንጋጌ ስላለመሆኑ

1228. ጥር 9/2003 58514 አቶ ሃንካራ ሃርቃ ሃያሞ 12 278 አንድ ሰው በወር ደመወዝ ከሚያገኘው ገቢ የወንጀል ህግ
እና ውጪ ሌላ ህጋዊ የገንዘብ ምንጭ እንዳለው ቁ. 419
የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ/ሥ/ፀ/ሙ/ኮ/ዓ ለማስረዳት ባልቻለበት ሁኔታ በሚሊዮን
/ህግ የሚቆጠር ሀብትና ንብረት ባለቤት መሆኑ
ምንጩ ያልታወቀ ገንዘብ ይዞ በመገኘት
የሙስና ወንጀል የሚያስጠይቀው
ስለመሆኑ

1229. ሀምሌ 29/2003 69899 እነ ዮሴፍ ሀይሉ ጠቅላላ 12 280 የንግድ ፈቃድ መብትን መጣስ በአዋጅ ቁ. አዋጅ ቁ.
ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 501/98 መሰረት የወንጀል ተጠያቂነትን 501/98
/ሁለት ሰዎች/ ስለሚያስከትልበት አግባብ
እና
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ

395
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1230. መጋቢት 6/2002 55649 ኤልያስ ዲጋ 12 286 በአሽከርካሪነት ሥራው ማድረግ የነበረበትን የወንጀል ህግ
እና ጥንቃቄ ሳያደርግ ቀርቶ በሌላ ሰው ላይ ቁ. 543/1/,
የፌዴራል ዓ/ሕግ የሞት አደጋ ያደረሰ ሰው በወንጀል ህግ /2/, /3/,
ቁጥር 543/2/ የሚጠየቅ ስለመሆኑ 59/1/
የወ/መ/ህ/ሥ/
ሥ/ቁ. 113
1231. ሚያዚያ 19/2003 59537 አነዚር ኢብራሂም 12 291 የወንጀል ክስ ቀርቦ ተከሳሹ እንዲከላከል የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
እና የቤ/ጉ/ክ/ስ/ፀ/ሙስና በሚል በፍ/ቤት ብይን የተሰጠ መሆኑ ህገ መንግስት
ኮሚሽን ጉዳዩ የመጨረሻ ፍርድ እንደተሰጠበት አንቀፅ 23
በመቁጠር የሰበር አቤቱታ ሊቀርብበት የወ/መ/ሥ/ሥ
የማይቻል ስለመሆኑ /ህ/ቁ.42(1)(ሀ
)
1232. ጥቅምት 15/2003 60217 እነ ም/ኢ/ር ኃይላይ አስገለ 13 240 በአንድ ጉዳይ ድጋሚ ክስ ወይም ድጋሚ ትርጉም
(ሁለት ሰዎች) ቅጣት (principle of double jeopardy)
እና ክልክል ስለመሆኑ የተደነገገው መርህ
የቤ/ጉ/ፍትሕ ቢሮ ሊተረጐም ስለሚችልበት አግባብ

1233. ህዳር 7/2004 60345 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 13 247 ማዕድናትና የከበሩ ድንጋዮችን ከማዘዋወርና የወ/ህ/ቁ
ባለስልጣን ለሽያጭ ከማቅረብ ጋር በተገናኘ ስለሚኖር 346፣347፣37
እና . የወንጀል ኃላፊነት፣ 8
ገዳ ፎጫ በሊ-ግለሰቦቹ (ሶስት አዋጅ ቁ.
ሰዎች) 52/85 አንቀጽ
53(1), (5),

396
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

26(4)
ደንብ ቁ.
182/80/
አንቀጽ
30(1)(ሀ),
3(ለ) እና
4(ሐ), 38-40
አዋጅ ቁ.
591/2000
አንቀጽ
26(1)(ለ)
1234. ታህሳስ 6/2004 46386 አቶ ሃይሉ ተስፋኡ 13 259  በወንጀል ጉዳይ የተሰጠ ውሣኔ በዚያው የወንጀል ህግ
እና ጉዳይ በፍትሐብሔር ክርክሩ አግባብነትና ቁጥር 702(2)
አቶ ብርሃነ መብራቱ ብቃት የሚኖረው በወንጀል ክሱ ተከሳሹ
በወንጀል ፍ/ቤቱ ጥፋተኛ ተብሎ የተወሰነ
ከሆነና ወደዚህ ድምዳሜ ለመድረስም
በወንጀሉ ጉዳይ የተሰሙት ማስረጃዎች
በፍ/ብሔሩ ጉዳይም ቀርበው የተሰሙ
መሆን ያለባቸው ስለመሆኑ፣
 በወንጀል ጉዳይ የቀረበ ማስረጃ
ለፍትሐብሔር ጉዳይ አግባብነትና ብቃት
የሚኖረው በሁለቱም ጉዳዩች የተሰሙት
ማስረጃዎች አንድ አይነት ሲሆኑ

397
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ፣
 በወንጀልና በፍ/ብሔር ጉዳይ
የተሰሙት ማስረጃዎች የተለያዩ ከሆነ እና
በወንጀል ጉዳይ ክስ የቀረበበት ነጥብም
ከፍ/ብሔሩ ክስ ጋር ግንኙነት የሌለው
ከሆነ በወንጀል ክስ ተጠያቂ መሆን
ሁልጊዜ በፍ/ብሔር ክስ ኃላፊነትን
የሚያስከትል ነው ለማለት የማይቻል
ስለመሆኑ፣
የፍ/ብ/ህ/ቁ.2149

1235. ታህሳስ 6/2004 62504 አቶ ታደሰ ናማጋ ሀያቱ እና 13 271 በኤግዚቢትነት በፖሊስ ከተያዙ ንብረቶች ትርጉም
የፌዴራል ፖሊስ ወ/ምርመራ ጋር በተገናኘ የንብረቶቹ ባለቤት ነኝ የሚል
መምሪያ ዋና ሣጅን ደምሴ ወገን ንብረቱ ይመለስለት ዘንድ በፖሊስ
ሰጠኝ ጽ/ቤቱ ላይ የሚያቀርበው ክስ በተገቢው
ማስረጃ ተጣርቶ እልባት ሊሰጠው የሚገባ
ስለመሆኑ
1236. ጥር 15/2004 69822 ዲ - ኤም - ሲ ኮንስትራክሽን 13 280  የግንባታና የኮንስትራክሽን ማዕድን የፍ/ብ/ህ/ቁ.17
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማውጣት ሥራ ጋር በተያያዘ 18, 1716
ማህበር በሚመለከተው የመንግስት አካል የተሰጠ የወ/ህ/ቁ.353(
እና የፀና ፈቃድ ሣይኖር ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ 1)(ለ)
አቶ ኢብራሂም ኢቲሶ የመግዛትና የመሸጥ ውል መፈፀም አዋጅ
በወንጀል ተጠያቂነትን ሊያስከትል ቁ.52/85

398
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመቻሉ አንቀፅ 53(5)


 ህገ ወጥ ወይም ወንጀል ስለመሆኑ ደንብ
የተደነገገ ጉዳይ ጋር በተያያዘ የተደረጉ ቁ.182/86
ውለታዎችን (ውሎችን) በህግ ኃይል አንቀፅ 39
እንዲፈፀሙ በሚል ለፍ/ቤት ጥያቄውን
በቀረበ ጊዜ ዳኞች ጥያቄውን ውድቅ
ማድረግ የሚገባቸው ስለመሆኑ
1237. ጥር 14/2004 71184 ዓሕመድልሃዲ ካህሳይ 13 286  የሥራና ሠራተኛን ማገናኘት አዋጅ አዋጅ
እና ቁ.632/2002 በመተላለፍ ሊኖር ቁ.632/2002
የፌዴራል ዓቃቤ ህግ ስለሚችለው የወንጀል ተጠያቂነት አንቀፅ
 ከቀረበ የወንጀል ክስ ጋር በተያያዘ 16(1)(መ),
የግል ተበዳይ የሆነ ሰው ቀርቦ ካልመሰከረ 18(1)(ሀ),
በስተቀር ክሱን ለማስረዳት የሚቀርቡ 20(2), 40(3)
ሌሎች ማስረጃዎች ተከሳሹን ጥፋተኛ
ለማለት ብቁ አይደሉም ሊባል የሚችልበት
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

1238. የካቲት 27/2004 64612 እነ ሐሰን አማን መሐመድ 13 292  ከመንግስት ሰራተኞች ውጪ በሆኑ የወ/ህ/ቁ
(ሁለት ሰዎች) ሰዎች የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎችን 379(2), 375,
እና በተመለከተ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ- 404(4)(3)
የፌ/ሥ/ፀረ-ሙስና ኮሚሽን- ሙስና ኮሚሽን ክስ ሊያቀርብ ስለመቻሉ አዋጅ ቁ.
 ኮሚሽኑ የወንጀል ክስ ለመመስረት 434/97
ስልጣን ከተሰጠው ጉዳዮች ጋር በተያያዘ አንቀፅ 58

399
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወይም ወንጀል ፈፅሟል ተብሎ የተከሰሰ አዋጅ


ሰው ከሙስና 1239ወንጀሉ ጋር አንድ ላይ ቁ.236/93
መከሰስ ያለበትን የወንጀል ድርጊት አንድ አንቀፅ
ላይ (አጣምሮ) ሊያቀርብ ስለመቻሉ የወ/መ/ህ/ሥ/
ሥ/ቁ.110
1239. ሚያዚያ 9/2004 73264 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 13 302 በወንጀል ጉዳይ በተሰጠ ውሣኔ ቅሬታ የወ/መ/ሥ/ሥ
ባልስልጣን እና እነ አቶ ያለው ወገን ይግባኙን ሥልጣን ላለው /ህ/ቁ 187(2)
አልፈድል አሻፊ (ሶስት ፍ/ቤት ለማቅረብ በህጉ ተለይቶ
ሰዎች) ስለተመለከተ የጊዜ ገደብ፣

1240. ግንቦት 10/2004 76909 ወ/ሮ ፈትያ አወል 13 305  በወንጀል ፍርድ ሂደት አንድ ጉዳይ የወ/መ/ሥ/ሥ
እና ተከሳሽ በሌለበት ወይም በክርክሩ ሂደት /ህ/ቁ.161,
የፌዴራል ዐቃቢ ህግ ተሳታፊ ሳይደረግ (ሳይሆን)(default 164, 197,
procedure) ነው የታየው ለማለት 202, 149
ስለሚቻልበት አግባብ፣ (4) (1)
 የቅጣት አስተያየት በሚሰጥበት ጊዜ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ያለመቅረብ ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠ ውሣኔ ህገ መንግስት
ነው ሊያስብል የማይችል ስለመሆኑ፣ አንቀጽ
20(4))
1241. ሰኔ 4/2004 74041 እነ አንተነህ መኮንን (አራት 13 313  አንድ ተከሳሽ የመከላከያ ማስረጃ አዋጀ ቁ.
ሰዎች) እንዲያቀርብ በሚል ፍ/ቤት በሚሰጠው 25/88 አንቀጽ
እና ብይን ላይ ይግባኝ ለማቅረብ የሚያስችል 22
የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ የህግ መሠረት የሌለ ስለመሆኑ አዋጀ ቁ.

400
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሙስና ኮሚሽን ዐ/ሕግ  የሙስና ክስ ከሚመራበት ሥርዓት ጋር 434/97


በተገናኘ ተከሳሽ የሆነ ተከራካሪ ወገን አንቀጽ 36(2)
ይግባኝ ለማቅረብ ስለሚችልባቸው ህጋዊ 40, 55
ጉዳዮች፣ አዋጀ ቁ.
 ለሰበር ችሎት የሚቀርቡ ማናቸውም 236/93
ጉዳዮች የይግባኝ አቅራረብ ሥርዓትን
ያጠናቀቁና የመጨረሻ ፍርድ የተሠጠባቸው
መሆን የሚገባቸው ስለመሆኑ፣

1242. ሀምሌ 4/2004 75922 እነ አፈወርቅ ሌሊሳ (ሁለት 13 329 በወንጀል ጉዳይ የተከሰሰን ሰው የወንጀል የወ/መ/ሥ/ሥ
ሰዎች) ድርጊቱን ስለመፈፀሙ ለማስረዳት መቅረብ /ህ/ቁ. 137,
እና የሚገባው የማስረጃ አይነት ለጉዳዩ ቀጥተኛ 141, 149
የደቡብብ/ብ/ሕ/ክልላዊ ተዛማጅነት ያላቸው ፍሬ ነገሮች
መንግስት ለማስረዳት የሚችልና ድርጊቱ ሲፈፀም
አይቻለሁ ወይም/እና ሰምቻለሁ የሚል
ቀጥተኛ ማስረጃ ብቻ ነው ለማለት
የሚያስችል የህግ መሠረት የሌለ ስለመሆኑ

1243. ሀምሌ 2/2004 75980 ስማቸው ልንገርህ ዓለሙ 13 332 አንድ የወንጀል ድርጊትን ማስረዳት ጋር የወ/መ/ሥ/ሥ
እና በተያያዘ የአካባቢ ሁኔታ ማስረጃ /ህ/ቁ. 137(1)
የገቢዎችና ጉምሩክ (circumstantial evidence) በይዘቱ አንድ
ባለሥልጣን የደቡብ ክልል ክስተት ከመፈጠሩ በፊት፣ ክስተቱ ሲፈጠር
ቅርንጫፍ ወይም ድርጊቱ ሲፈፀምና ክስተቱ ከተፈጠረ

401
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወይም ድርጊቱ ከተፈፀመ በኋላ፣ ያሉትን


አካባቢያዊ ሁኔታዎች የሚያሣይና
የሚገልጽ በመሆኑ ህጋዊ ተቀባይነት ያለው
ስለመሆኑ፣
1244. ታህሳስ 4/2004 65566 የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር 13 357 በወንጀል የተከሰሱ የመከላከያ ሰራዊት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ወታደራዊ ተከላካይ ጠበቃ አባላት በግላቸው ጠበቃ ለማቆም የማይችሉ ህገ መንግስት
እና በሆነ ጊዜ በመንግስት ወጪ የጠበቃ አንቀፅ 20(5)
የኦሮሚያ ክልል ዐ/ህግ ድጋፍና እርዳታ ሊያገኙ የሚችሉበት አዋጅ
አግባብ፣ ቁ.27/88
አንቀፅ 35
አዋጅ
ቁ.123/90

1245. ጥቅምት 20/2005 77097 እነ አቶ ሀይላይ ተክሉ (ሁለት 14 255 በወንጀል ጉዳይ የወንጀል ክስ ማቅረቢያ የወ/ህ/አ.221
ሰዎች) የይርጋ ዘመን አቆጣጠር ጋር በተገናኘ 106(1),
እና ፖሊስ የወንጀል ድርጊቱን ፈጽሟል በሚል 420(2), 271
የመቀሌ ከተማ ሰሜን ምድብ የተጠረጠረ ሰው ላይ የሚያደርገው (1) (ሠ) 219
ዐ/ህግ ምርመራ የይርጋ ጊዜውን የሚያቋርጠው (2)
ስለመሆኑ፣
1246. ታህሳስ 3/2005 77842 አቶ ሳሚ ሁሴን 14 258  አንድ ተከሳሽ የተከሰሰበትን የወንጀል የወ/መ/ሥ/ሥ
እና ክስ ይዘት በሚገባ ተረድቶና አድራጐቱን /ቁ.134(1)
የፌዴራል ዐቃቤ ህግ በተመለከተም እንደቀረበበት የወንጀል ክስ የወ/ህ/አ.23
በዝርዝር መፈፀሙን ገልፆ በማመን

402
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የእምነት ቃሉን ሰጥቷል በሚል መነሻ


በተከሣሹ ላይ የጥፋተኝነት ውሣኔ በአግባቡ
ተሰጥቷል ለማለት ስለሚቻልበት አግባብ፣
 ፍ/ቤቶች ተከሣሹ የቀረበበትን ክስ
በተመለከተ በድርጊቱ አፈፃፀም ረገድ
የገለፀውን ዝርዝር የአፈፃፀም ሁኔታ
በመዝገብ ላይ ባለማስፈር በደፈናው ክሱን
አምኗል በማለት የሚሰጡት የጥፋተኛነት
ውሣኔ ተገቢ ስላለመሆኑ፣

1247. ህዳር 6/2005 73514 ተስፋዬ ጡምሮ 14 261  ተከሳሽ የቀረበበትን የወንጀል ክስ የኢፌዴሪ ህገ
እና በተመለከተ በመጀመሪያ ደረጃ የክስ መንግስት
የፌዴራል የሥነ ምግባርና መቃወሚያነት ሊያቀርባቸው ስለሚችላቸው አንቀጽ 5(2)
የፀረ ሙስና ኮሚሽን ዐ/ህግ መከራከሪያዎች ,13(1), 22(1
 ተከሳሽ በመጀመሪያ ደረጃ የክስ )
መቃወሚያነት የሚያቀርባቸው የወ/ህ/አ.
መቃወሚያዎች በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 130 (414/96)3,4
ላይ የተመለከተቱት ጉዳዬች ጋር ብቻ 02,419,5(2)
በተገናኘ ነው ለማለት የማይቻል የወ/ህ/ቁ.(214
ስለመሆኑ፣ /74)
 ማንኛውም ሰው የወንጀል ክስ አለም አቀፍ
ሲቀርብበት የተከሰሰበት የወንጀል ድርጊት የሲቪልና
በተፈፀመበት ጊዜ ድርጊቱን መፈፀሙ የፖለቲካ

403
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወይም አለመፈፀሙ ወንጀል መሆኑ መብቶች ቃል


ካልተደነገገ በስተቀር ሊቀጣ የማይችልና ኪዳን
ወንጀሉ በተፈፀመበት ጊዜ ተፈፃሚ ስምምነት
በነበረው ህግ ከተመለከተው የቅጣት ጣሪያ (ICCPR)
በላይ ሊቀጣ የማይችል ስለመሆኑ፣ አንቀጽ 15(1)
 የወንጀል ህግ ወደ ኋላ ተመልሶ የወ/መ/ሥ/ሥ
የማይሰራ ስለመሆኑና ዳኞች ወንጀሉ /ህ/ቁ.
በተፈፀመበት ጊዜ ክስ የቀረበበት ድርጊት 130(2)(1)
ወንጀል ስለመሆኑ የሚደነግገው ህግ ፀንቶ
በሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት መሆኑን
ከተረዱ በማናቸውም ጊዜ አንስተው ውሣኔ
ለመስጠት የሚችሉ ስለመሆኑ፣
 ፍ/ቤቶች በዐ/ህግ የቀረበ የወንጀል ክስ
በህገ-መንግስቱና በወንጀል ህጉ የሰብዓዊ
መብቶችን ለማስከበር የተቀመጡ
መርሆዎችና ድንጋጌዎችን የሚያሟሉ
መሆን አለመሆኑን በመመርመር የመወሰን
ግዴታ ያለባቸው ስለመሆኑ፣

1248. መጋቢት 9/2005 79189 የኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ 15 258 ግብር የተጣለበትን የካፒታል ንብረት አዋጅ ቁጥር
መሬት አስተዳደር ባለስልጣን ዝውውር የመቀበል ወይም የመመዝገብ 286/94
እና ወይም በማናቸውም መንገድ የማጽደቅ አንቀጽ 37(7)
ጂ.ኤም.ቲ ኢንዱስትሪያል ስልጣን ያለው (የተሰጠው) የመንግስት

404
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኃ/የተ/የግል ማህበር አካል ግብሩ መከፈሉን ሣያረጋግጥ


ዝውውሩን እንዲቀበል፣ እንዲመዘግብ
ወይም እንዲያፀድቅ ሊገደድ የማይችል
ስለመሆኑ፣
1249. መስከረም 20/2006 82061 አቶ አብዴልቀድር ሁሴን 15 274 አንድ በንግድ ሥራ የተሰማራ ሰው አዋጅ
እና (ድርጅት) በተጨማሪ እሴት ታክስ ግብር ቁ.285/94
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከፋይነት የመመዝገብ ግዴታ አለበት አንቀጽ
አነስተኛ ግብር ከፋይ ለማለት የሚቻልበት እንዲሁም መመዝገብ 3(1)(3),
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሲኖርበት ሳይመዘገብ ቀርቶ ግብር 16(1)(ለ)
ሊጣልበት ስለሚችልበት አግባብ፣

1250. ሚያዚያ 7/2005 78470 አቶ ታሪኩ ጫኔ 15 351 አንድ ሠው በፍ/ብሔር ጉዳይ ተከስሶ የወ/መ/ሥ/ሥ
እና ኃላፊነት የለበትም ተብሎ የመጨረሻ ፍርድ /ህ/የፍ/ብ/-
የፌዴራል ስነ ምግባርና ፀረ ከተሰጠ በኋላ በተመሳሳይ ማስረጃ በወንጀል ህ/ቁ. 2149
ሙስና ኮሚሽን ጉዳይ ተከስሶ ተጠያቂ ነው (ኃላፊነት ቁ. 141
አለበት) ለማለት የሚያስችል የህግ አግባብ
ስላለመኖሩ

1251. መጋቢት 14 ቀን 105406 አቶ ሃይሉ ወልዴ መኮንን 18 238 በተደጋጋሚ በተፈፀመ የወንጀል ድርጊት ወንጀል ህግ
2007ዓ.ም እና የይርጋ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው ቁጥር 219(2)
የፌድራል ዓቃቢህግ የመጨረሻው የወንጀል ድርጊት
ከተፈፀመበት ቀን አንስቶ ስለመሆኑ
የወንጀል ድርጊት ለረጅም ጊዜ ሲፈፀም

405
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የቆየ ከሆነ የይርጋ ዘመኑ መቆጠር


የሚጀምረው የወንጀል ድርጊቱ ካቆመበት
ቀን ጀምሮ ስለመሆኑ

10 የዳኝነት ሥልጣንን በተመለከተ

1252. ጥቅምት 6/2001 35657 እነ ወ/ሮ እመቤት መክብብ 9 82 የአዲስ አበባ ከተማ ነክ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁ.
እና የውርስ አጣሪ የመሾም ሥልጣን 361/95
አቶ በድሉ መክብብ ያልተሰጣቸው ስለመሆኑ እና በአዲስ አበባ አንቀጽ 41(1)
መስተዳደር ውስጥ የውርስ አጣሪ (ሸ)
ይሾምልኝ ጥያቄን የማየት የዳኝነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሥልጣን የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ 996(1)
ፍ/ቤት ስለመሆኑ
1253. ጥቅምት 25/2001 36338 ገ/መስቀል ደመወዝ 9 86 የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤቶች ለክርክር መነሻ አዋጅ ቁ.
እና የሆነው ክስ በገንዘብ ሊተመን የማይችል 361/95
ወ/ሮ አፀደ መኰንን የመብት ጥሰትን የተመለከተ በሆነ ጊዜ አንቀጽ
የሥረ ነገር የዳኝነት ሥልጣን የሌላቸው 5ዐ(1) 39
ስለመሆኑ
1254. ጥቅምት 6/2001 34440 መንበረፓትሪያክ ጠቅላይ 9 88 የቅኔ መምህርነት ቀጥተኛ የሆነ መንፈሣዊ ትርጉም
ጽ/ቤት ሥራ በመሆኑ በሥራ ክርክር ችሎቶች
እና ሊስተናገድ የሚችል ስላለመሆኑ
መጋቢ ሚስጢር መዝገቡ

406
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በላይነህ
1255. ጥቅምት 6/2001 33841 አቶ አስጨናቂ ረጋሣ 9 91 የከተማ ነክ ፍ/ቤቶች የቤት ባለቤትነት አዋጅ ቁ.
እና ክርክር የቀረበበትን ጉዳይ ለማየት ስልጣን 361/95
እነ አቶ ገዛኸኝ ነጋሽ (ስድስት የሌላቸው ስለመሆኑ አንቀጽ
ሰዎች) 41(1)(ረ)
1256. ህዳር 9/2001 33368 ሻምበል አሰፋ በላይ ዘገየ 9 93 በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ በወታደርነት አዋጅ
እና በማገልገል ላይ የሚገኙ የሠራዊት አባላት ቁ.27/88
ወታደራዊ አቃቤ ህግ ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ የወንጀል አዋጅ ቁ.
አቤቱታዎችን ለማስተናገድ ወታደራዊ 343/94
ፍ/ቤቶች ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ አንቀፅ
2(9)26(1)
1257. ህዳር 2/2001 34788 የሟች አቶ ሰለሞን ሳሙኤል 9 96 የአ.አ ከተማ ነክ ፍ/ቤቶች በከተማው ትርጉም
ወራሾች አስተዳድር ሥር ካሉ ቤቶች ጋር በተያያዘ
እና የሚነሱ ክርክሮችን ብቻ ለማየት ስልጣን
ማርታ ሰለሞን (2 ሰዎች) ያላቸው ስለመሆኑ
1258. ህዳር 4/2001 31906 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 9 99 በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የይዞታ ትርጉም
እና ማረጋገጫ ይሰጠኝ በሚል የሚቀርብ
የአቶ መርስኤ መንበሩ አቤቱታ በፍርድ ቤት ቀርቦ ዳኝነት
ወራሾች ሊሰጥበት የሚችል ስላለመሆኑ
1259. ታህሳስ 16/2001 37281 አቶ አበበ ዓሊ 9 103 በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሠረት ከተወረሱና አዋጅ
እና በቀላጤ ከተያዙ ቤቶች ውጭ ያሉ ቤቶችን ቁ.47/67
እነ የዐ8 ቀበሌ ገ/ማህበር አስመልክቶ የሚነሣ የቤት ክርክር ጉዳዮችን አዋጅ ቁ.
(ሦስት ሰዎች) ፍርድ ቤቶች ማየት የሚችሉ 11ዐ/87

407
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆናቸው

1260. ጥር 28/2001 37339 ወ/ሮ ንግስት ኃይሌ 9 106 በውጭ አገር የሚገኝ ንብረትን አስመልክቶ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና የሚቀርብ ክርክርን የፌዴራል ከፍተኛ ህገ-መንግስት
አቶ ለገሠ ዓለሙ ፍ/ቤት ማስተናገድ ስለመቻሉ አንቀፅ 37
አዋጅ ቁጥር
25/88
አንቀፅ(4)
1261. የካቲት 3/2001 37016 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 9 109 ወደ ቀድሞ የሥራ መደብ እንድመለስና አዋጅ ቁ.
እና ለመደቡም የተሰጠው ልዩ ጭማሪ 377/96
አቶ ተስፋዬ ማሞ እንዲከፈለኝ ይወሰንልኝ በሚል የሚቀርብ አንቀጽ142(1)
ጥያቄ የወል ሥራ ክርክር ስለመሆኑ (ሀ)

1262. የካቲት 39085 የኢትዮትያ ጉምሩክ 9 111 ከጉምሩክ ፖሊስ አባላት ጋር በተያያዘ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን የሚነሱ የሥራ ክርክሮችን ለማየት 368/96 
እና የሚያስችል ስልጣን ለመደበኛ የሥራ አዋጅ ቁ.
እነ ወ/ር አስረሳች ወርቅነህ ክርክር ችሎቶች ያልተሰጠ ስለመሆኑ 6ዐ/89አንቀጽ
(ሰማንያ ሰባት የጉምሩክ 8(2) መመሪያ
ፓሊሶች) ቁ.4/1996
1263. መጋቢት 10/2001 38745 እነ ወ/ሮ ሣሊያ ኢብራሂም 9 113 ቀደም ብሎ የተሰጠን የፍች ውሣኔ ወደጐን ትርጉም
(ሁለት ሰዎች) በመተው አዲስ የተደረገን ጋብቻ ህገ ወጥ
እና ነው ማለት የማይቻል ስለመሆኑ
ሐጂ ሰማን ኢሣ

408
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1264. ሚያዚያ 30/2001 36677 ወ/ሮ ሻምሺ የኑስ 9 116 የሸሪዓ ፍ/ቤቶች የይዞታ ክርክርን ትርጉም
እና ማስተናገድ የማይችሉ ስለመሆናቸው
ወ/ሮ ኑሪያ ማሚ
1265. ግንቦት 19/2001 37866 ሙሉጌታ አባይ 9 119 የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ በመቀጮ እና ትርጉም
እና ወለድ ላይ የሚቀርብ ይግባኝን አይቶ
የፌዴራል አገር ውስጥ ገቢ የመወሰን ስልጣን ያለው ስለመሆኑ
ባለስልጣን
1266. ሀምሌ 22/2001 41608 እነ ሙላቱ አንበርብር 9 121 የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤቶችም ሆኑ የአዲስ ትርጉም
እና ወ/ት ታመነች ዮሴፍ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍ/ቤቶች የፍ/ብሔር
መና ክርክር ጉዳዬችን ለማየት የሚያስችል
ስልጣን በህግ ያልተሰጣቸው ስለመሆኑ
1267. ጥቅምት 12/2001 34665 እነ አቶ ናትናኤል ዘውገ 10 296 የአ.አ ከተማ መስተዳድር ምክር ቤት ትርጉም
(ሁለት ሰዎች) የሥራና ከተማ ልማት ቢሮ የማይንቀሳቀስ
እና ንብረት ባለቤትነት ደብተርን ለመሰረዝ
እነ ወ/ሮ እግዜሩ የሚያስችል ስልጣን ያለው ስለመሆኑ
ገ/ህይወት(ሁለት ሰዎች)
1268. ጥር 8/2002 46220 የደቡብ ክልል የሐዋሣ ከተማ 10 298 የከተማ ቦታ ያለአግባብ ተወስዶብኝ በሊዝ አዋጅ ቁ.
ማዘጋጃ ቤት ለሌላ ተሰጥቷል በሚል የሚቀርብ አቤቱታ 272/1994
እና የቦታውን መውሰድ ውሣኔ ለሰጠው አካል
የሐዋሳ ደብረ ምህረት በቅድሚያ መቅረብ ያለበት ስለመሆኑና
ቅ/ገብርኤል ገዳም በሚሰጠው ውሳኔ ቅሬታ ያለው ወገን ለቦታ
ማስለቀቅ ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ማቅረብ
ያለበትና ይኼው አካል የሚሰጠው ውሣኔ

409
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የመጨረሻ ስለመሆኑ

1269. ጥር 12/2002 42928 የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 10 300 በውጪ አገር ሕግ መሰረት የተቋቋመና የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ ውስጥ ያልተመዘገበ የንግድ ሕ/ቁ. 27(1),
እና ድርጅት ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት አዋጅ 25/88
ድራጋዶስ ኮንስትራክሽን በኢትዮጵያ ፍ/ቤት ቀርቦ ሊዳኝ የሚችል አንቀጽ
ስለመሆኑ 11(2)(ሀ)

1270. ሚያዚያ 13/2002 48111 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 10 305 የሥራ መደብ ወይም እድገት ይሰጠኝ ትርጉም
አቶ ቂጤሳ ገብሬ በሚል የሚቀርብ አቤቱታ የወል የሥራ
ክርክርን የሚመለከት ስለመሆኑ
1271. ሚያዚያ 2/2002 52600 የኢትዮጵያ ቆዳ አክሲዮን 10 308 በውድድር አሸንፌ ያገኘሁትን የሥራ አዋጅ ቁ.
ማህበር መደብ እድገት ይሰጠኝ በሚል የሚቀርብ 377/96
እና የሥራ ክርክር የግል የሥራ ክርክር
አቶ ተስፋዬ ኃይሌ በመሆኑ በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ቦርድ
የሚታይ ሰላለመሆኑ
1272. ግንቦት 6/2002 47134 የድሬዳዋ አስተዳደር ቀበሌ ዐ6 10 310 የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፍ/ቤቶች የድሬዳዋ
አስተዳደር ጽ/ቤት በከተማው የሚገኝ ቤት ባለቤትነቱ የማን ከተማ
እና ነው ከሚል ጉዳይ ጋር ተያይዞ የሚነሣ አስተዳደር
ወ/ሮ ፋንታዬ ምትኩ ክርክርን ለማየት ስልጣን የሌላቸው ቻርተር አዋጅ
ስለመሆኑ ቁ. 416/19
አንቀፅ 33
1273. ሰኔ 29/2002 52041 የእርሻ መሣሪዎችና 10 313  የክርክሩ የገንዘብ መጠን ከ5000 ብር አዋጅ ቁ.

410
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የቴክ/አ/ማህበር በታች የሆነ ጉዳይን በሙሉ ተቀብሎ 25/88 አንቀጽ


እና ለማስተናገድ የአዲስ አበባ ከተማ ማህበራዊ 5(6),5(9)
የኢት/መድን ድርጅት ፍ/ቤቶች በሕግ ስልጣን ያልተሰጣቸው አዋጅ ቁ.
ስለመሆኑ 361/95
 የሥረ-ነገር ሥልጣን በሕግ
ባልተሰጠው የዳኝነት አካል (ፍ/ቤት)
የተሰጠ ፍርድ የማይፀና ስለመሆኑ

1274. ሰኔ 15/2002 43912 አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ 10 315 በፌዴራል መንግስት የተመዘገበ የንግድ አዋጅ ቁ.
እና ማህበር (ድርጅት) ጋር በተያያዘ የሚነሣ 25/88 አንቀፅ
እነ የአቶ ኢብራሂም ሙሣ ክርክርን ለማስተናገድ ስልጣን የተሰጠው 5(6)
ወራሾች (ሁለት ሰዎች) ለፌዴራል ፍ/ቤቶች ስለመሆኑ

1275. ሀምሌ 7/2002 48018 አቶ ተከተል ዘካሪያስ 10 317 በሰዎች ወይም በሚንቀሳቀስ ሀብት ላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ለደረሰ ጉዳት ካሣ ለማግኘት የሚቀርብ ህ/ቁ. 27
እነ ወ/ሮ አስቴር ታደሰ(ሁለት ክስን ለማስተናገድ የግዛት ክልል ሥልጣን
ሰዎች) ስለሚኖረው ፍ/ቤት

1276. ሀምሌ 8/2002 45806 አቶ ፍፁም በረታ 10 319 በሸሪአ ፍ/ቤት በሚካሄድ ክርክር ላይ አዋጅ ቁ.
እና ጣልቃ ገብቶ መከራከር በፍ/ቤቱ ለመዳኘት 188(92)
እነ ወ/ሮ ሶፊያ ዱላ(አራት ስምምነትን እንደመስጠት የሚያስቆጥር አንቀፅ 5(1)
ሰዎች) ስለመሆኑ

411
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1277. ሀምሌ 7/2002 49152 የኮንስትራክሽን ሥራዎችና 10 324  በአሰሪና ሰራተኛ ሕጉ እጅግ አስፈላጊ አዋጅ ቁ.
ቡና ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ የህዝብ አገልግሎት ድርጅቶች ተብለው 466/97
ድርጅት መሠረታዊ ሠራተኛ ከተዘረዘሩት ተቋማት ጋር ተያይዞ አንቀፅ 2(2)
ማህበር የሚቀርብ የሠራተኞች ደመወዝና አዋጅ ቁ.
እና ጥቅማጥቅም ጥያቄን የያዘ የውል የሥራ 377/96
የኮንስትራክሽንሥራዎችና ቡና ክርክር ካልሆነ በስተቀር የአሰሪና ሠራተኛ አንቀፅ
ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ ድርጅት ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ለማስተናገድ የሥረ- 142(1)(ሀ),(2
ነገር ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ ),(3),136(2)
 መሰል ጉዳዬችን ለማየት በህግ ስልጣን
የተሰጠው በሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ
ሚኒስቴር የሚሰየም ቦርድ ስለመሆኑ

1278. የካቲት 11/2000 31601 ወ/ሮ መዓዛ ይሕደጐ 7 80 የኪራይ ውል ተቋርጦ ውዝፍ ኪራይ አዋጅቁ.361/9
እና እንዲከፈለኝና ቤቱንም ልረከብ በሚል 5,የፍ/ብ/ሥ/
እነ አየለ ወልዴ (ሁለት የሚጠየቅ ዳኝነት የኪራይ ገንዘብ ሥ/ህ/ቁ.
ሰዎች) የተጠየቀበትን ቤት ግምት ጭምር ታሳቢ 227/2/, 226
ተደርጐ የዳኝነት ክፍያ ሊቀርብበት የሚገባ
ስላለመሆኑ
1279. ህዳር 1/2001 54577 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 12 447  የፌዴራል ጉዳይን በውክልና ስልጣን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና ተመልክቶ በክልል ፍርድ ቤት ውሣኔ ህገ መንግስት
አቶ ሰለሞን ያቆብ የተሰጠበትን ጉዳይ መሰረት በማድረግ አንቀጽ 80/2/,
የይግባኝ አቤቱታ ማቅረብ ስለሚቻልበት /5/፣አዋጅ ቁ.
ሁኔታ /አግባብ/ 322/95

412
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት


በመጀመሪያ ደረጃ በሚነሳ ክርክር ላይ እንደ
ፌ/ከፍተኛ ፍ/ቤት ብሎም በይግባኝ ደረጃ
ባለ ክርክር ደግሞ እንደ ፌዴራል ይግባኝ
ሰሚ ከፍተኛ ፍ/ቤት ሆኖ የፌዴራል
ጉዳዮችን ለማስተናገድ የሚያስችል
የውክልና ስልጣን ያለው ስለመሆኑ
 አዋጅ ቁ. 322/95 የተወሰኑ የክልል
ጠቅላይ ፍ/ቤቶች በህገ መንግስቱ
ተሰጥቷቸው የነበረውን የፌዴራል
ጉዳዮችን በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣናቸው
የማስተናገድ የውክልና ስልጣንን ብቻ
የሚያስቀር እንጂ በይግባኝ ያላቸውን
ስልጣን ጭምር የሚያስቀር ስላለመሆኑ

1280. መጋቢት 19/2003 55299 ዓለም ገብሩ 12 454 በውጭ አገር መንግስት ላይ የሚፈፀሙ አዋጅቁ.25/88
እና ወንጀሎችን የማየት የዳኝነት ስልጣን ያለው አንቀጽ12/1/የ
የትግራይ ዓቃቤ ህግ የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ስለመሆኑ ወንጀል ህግ
ቁ. 263, 71
1281. ሀምሌ 19/2003 64703 ሻምበል ለታይ ገ/መስቀል 12 641  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋጅ ቁ.
እና ፍ/ቤቶች ንብረትነታቸው የከተማው 361/95
በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 1 አስተዳደር ለመሆናቸው ክርክር አንቀጽ
አስተዳደር ጽ/ቤት በማይቀርብባቸው ቤቶች ላይ የሚነሱ 41/1//4//ረ/

413
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የይዞታ፣ የኪራይ እና ሌሎች ክርክሮችን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/


አይተው ለመወሰን ስልጣን ያላቸው ህ/ቁ. 9 231
ስለመሆኑ /1/ /ለ/
 የሁከት ይወገድልኝ ክስ ከከተማው
መሪ ፕላን ጋር እስካልተያያዘ ድረስ
በከተማው ፍ/ቤቶች የሥረ ነገር ስልጣን
ሥር የሚወድቅ ስላለመሆኑ
 የሥረ ነገር ስልጣን ሳይኖር የሚሰጥ
ፍርድ እንዳልተሰጠ የሚቆጠርና ህጋዊ
አስገዳጅነት የሌለው ስለመሆኑ
 ከቤት ይዞታ ጋር በተገናኘ ለአዲስ አበባ
ከተማ አስተዳደር ፍ/ቤቶች የተሰጣቸው
ስልጣን ሁከት ይወገድልኝ በሚል
የሚቀርብ የዳኝነት ጥያቄን መሰረት ባደረገ
መልኩ ሲቀርብ ስላለመሆኑ
1282. ሀምሌ 15/2003 63417 አቶ ትዕዛዙ አርጋው 13 464  የፖለቲካ ተሿሚ የሆነ ሰው ከሥራ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ.
እና ኃላፊነቱ መነሳቱን ተከትሎ ያለውን ቅሬታ ህገ መንግስት
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ የመንግስት ሰራተኞች አዋጅን መሰረት አንቀጽ 12/2/
ም/ቤት በማድረግ ለአስተዳደር ፍ/ቤት ጉዳዩን የቤንሻንጉል
አቅርቦ ሊስተናገድ የሚችልበት የህግ ብ/ክ/መ/የሲቪ
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ ል ሰርቪስ
 ፍ/ቤቶች በዚህ መልኩ የሚቀርቡ አዋጅ ቁ.
አቤቱታዎችን ተቀብሎ ለማስተናገድ የሥረ 29/95 አንቀጽ

414
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ነገር ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ 71

1283. ጥቅምት 20/2003 42239 ብሔራዊ ማዕድን ኮርፖሬሽን 10 393  የሕግ ክርክሮችን በሰበር ማየት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ኃ/የተ/የግ/ ኩባንያ /ማስተናገድ/ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግስት ሕገ-መንግስት
እና ለፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የተሰጠ ስልጣን አንቀጽ 80/3
ዳን ትሬዲንግ (power) ስለመሆኑ (ሀ), አዋጅ
ኃ/የተ/የግ/ኩባንያ  በግልግል ዳኝነት (arbitration) የታየ ቁጥር
ጉዳይ ጋር በተያያዘ ተዋዋይ ወገኖች 454/97
የይግባኝ መብትን ለማስቀረት የሚያደርጉት አንቀጽ 2
ስምምነት ጉዳዩን በሰበር ችሎት ከመታየት (4), አዋጅ
የማያግድ ስለመሆኑ (ከዚሀ ቀደም በሰበር ቁጥር 25/88,
ችሎት የተሰጠው የሕግ ትርጉም የተለወጠ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ስለመሆኑ፡፡) ሕ/ቁ.
350(2) 351
እና 356
1284. ህዳር 18/2004 54990 የኢት/ቴሌኮሙኒኬሸን 13 611 የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤቶች የገንዘብ መጠኑ አዋጅ
ኮርፖሬሽን ከብር 5000 በታች የሆኑ ማናቸውም ቁ.361/95
እና የፍትሐብሔር ክርክር ለመመልከት ስልጣን አንቀፅ 50(1)
አቶ ማርቆስ አበበ አላቸው ተብሎ በአዋጅ ቁ.361/95 አንቀፅ አዋጅ
50(1) የተመለከተው ድንጋጌ ተግባራዊ ቁ.25/88
መሆን ያለበት የቀረበው ጉዳይ ልዩ ባህሪ አንቀፅ 5(1),
እየታየ በጉዳዩ ላይ የሚነሣው የህግ ጥያቄ 6
ውስብስብነት በመመዘኛነት (በመለኪያነት) አዋጅ

415
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተይዞ ስለመሆኑ ቁ.416/96


አንቀፅ 41
1285. ህዳር 18/2004 55273 አቶ ዘውዱ ግዛው 13 615  የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ.
እና ችሎት የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤቶች ሰበር ህገመንግስት
ወ/ሮ አየለች ደስታ ችሎት በክልል ጉዳዮች ላይ የሰጡትንና አንቀፅ
መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበትን ውሣኔ 80(3)ለ
ለማረም ስልጣን ያለው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የሰበር ስርዓት በባህሪው ከይግባኝ ሥርዓት ህ/ቁ.343(1)
የተለየ ስለመሆኑና በሰበር ደረጃ ተጨማሪ
ምስክሮችንና ማስረጃዎችን አስቀርቦ
መስማትና የፍሬ ነገር ጉዳዮችን ተቀብሎ
ማስተናገድ አግባብነት የሌለውና
 ህገ-ወጥ ስለመሆኑ

1286. የካቲት 26/2004 64845 አቶ ሀብቱ ሀጋዚ እና 13 618 የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ባለው የውክልና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እነ የኮምቦልቻ ግብርና ሙያ ስልጣኑ በዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የተሰጠን ህገ መንግስት
ማሰልጠኛ ኮሌጅ (ሁለት ውሣኔ የለወጠው ከሆነ ጉዳዩ ለፌዴራል አንቀፅ
ሰዎች) ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ከመቅረቡ በፊት 80(3)(ሀ),
ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት (2)(4)
መቅረብ ያለበት ስለመሆኑ አዋጅ
ቁ.322/95
አዋጅ
ቁ.25/88

416
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አንቀፅ 9(2),
5(2)
1287. መጋቢት 12/2004 68573 እነ አቶ ጌታቸው ዳየስ /ሁለት 13 623 የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ትርጉም
ሰዎች/ በአንድ ወቅት የሰጠውን የህግ ትርጉም
እና በሌላ ጊዜ በተመሳሳይ ጭብጥ ላይ የተለየ
ወ/ሮ ሩስያ ከድር የህግ ትርጉምና የተለየ አቋም መያዙ
በቀደመው የህግ ትርጉም መሠረት ዳኝነት
የተሰጠበት ጉዳይን እንደገና እንደ አዲስ
እንዲስተናገድ ለማድረግ የማያስችል
ስለመሆኑ፣
1288. ሚያዚያ 9/2004 63014 እነ አቶ ወርቅነህ ከንባቶ 13 359 የሰበር ችሎት ፍሬ ጉዳይ የማጣራት በወ/ህ/አ. 419
(ሁለት ሰዎች) ማስረጃ የመመዘንና የመመርመር ስልጣን
እና የሌለው ቢሆንም በሥር ፍ/ቤቶች ወይም
የደቡብ ክልል የሥነ ምግባርና የዳኝነት ስልጣን የተሰጣቸው ሌሎች
የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አካላት መሰረታዊ የሆነ የዳኝነት አካሄድ
ስርዓትን ሳይከተሉ፣ መመስረት
የሚገባቸውን ጭብጥ ሳይመሰርቱና
ጭብጡን የማስረዳት ግዴታ (Buden of
proof) ያለበት ተከራካሪ ወገን የማስረዳት
ግዴታውን በአግባቡ እንዲወጣ ሳያደርጉና
መጣራት ያለበትን (የሚገባውን) ፍሬ ጉዳይ
ሳያጣሩ የሰጡትን ውሣኔ በሰበር አይቶ
ለማረም ስልጣን ያለው ስለመሆኑ፣

417
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1289. ሰኔ 22/2004 73549 የዲላ ዩንቨርስቲ 13 621 የፌዴራል መንግስት ተቋማት በአጠቃላይና አዋጅ ቁ.
እና የከፍተኛ ት/ት ተቋማት በተለይ የራሳቸው 515/99
እነ አቶ የትናየት ጣፋ (ሶስት የሆነ የእድገት አሰጣጥ፣ የቅሬታ አፈታትና
ሰዎች) አጠቃላይ አስተዳደራዊ ሥራዎች
የሚከናወንበት አግባብ ያለ በመሆኑ
በቀጥታ ለመደበኛ ፍ/ቤቶች ጉዳዩ ቀርቦ
ውሣኔ የሚሰጥበት አግባብ የሌለ
ስለመሆኑ፣

1290. መስከረም 24/2004 54697 አዲስ ኢንተርናሽናል አካዳሚ 12 439  የሊዝ ውል እንዲቋረጥ ሊደረግ አዋጅ ቁ.
እና የሚችልበት አግባብ እና ሊከተል የሚችለው 455/97
እነ አቶ ሃይማኖት አበበ ውጤት አንቀጽ3/2/
/ዘጠኝ ሰዎች  የሊዝ ውል ጋር በተያያዘ የሚቀርብ አዋጅ ቁ.
የመብት ጥያቄ በአ.አ ከተማ አስተዳደር 272/94
ፍ/ቤቶች የሚታይ ስለመሆኑ አንቀጽ 2/7/,
15/1/ /ለ/
1291. ጥቅምት 4/2004 48316 ወ/ሮ ዘነበች ተመስገን 12 444  ከአዋጅ ውጪ የማይንቀሳቀስ ንብረት አዋጅ ቁ.
እና ተወስዶብኛል በሚል በቀረበ አቤቱታ 110/87
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ መነሻነት የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በህጉ አዋጅ ቁ.
አግባብ የሚሰጠው ውሣኔ እንደ ፍርድ ቤት 193/92
ውሣኔ ሊቆጠር የሚችልና ለአፈፃፀም አዋጅ ቁ.
የሚቀርብ ስለመሆኑ 572/2000
 አንድን ጉዳይ የማየት ስልጣን ከፍርድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

418
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቤት ውጪ ለሆነ አካል የተሰጠ በመሆኑ ህ/ቁ. 8


በዚህ አካል እየታየ ባለበት ተመሳሳይ
ወቅት በፍርድ ቤት ሊታይ የማይገባ
ስለመሆኑ

1292. መጋቢት 22/2003 56893 የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 12 457  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋጅ ቁ.
አቤቱታና ምርመራ ክስ ፍ/ቤቶች በአዋጅ ቁ. 67/89 ሥር የተደነገጉ 67/89 አንቀጽ
አቀራረብ ንዑስ የስራ ሂደት የወንጀል ድርጊቶችን የተመለከቱ ክርክሮችን 46
እና አይቶ ለመወሰን ስልጣን ያልተሰጣቸው አዋጅ ቁ.
እነ ወ/ሪት ፍሬህይወት ፍቃዱ ስለመሆኑ 361/95
/አስራ ሁለት ሰዎች/  ያለ ንግድ ፈቃድ በመነገድ ወንጀል አንቀጽ 41/2/,
የተከሰሱ ሰዎችን በተመለከተ የቀረበ 52
ክርክርን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
ፍ/ቤቶች ለማየት ስልጣን ያልተሰጣቸው
ስለመሆኑ
 ሺሻ ጋር በተገናኘ የሚፈፀሙ የደንብ
መተላለፍ ወንጀሎችን አይቶ ለመወሰን
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍ/ቤቶች
ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ
1293. ጥር 16/2003 37964 እነ አቶ መሐመድ ሁሴን የእነ 12 476  አንድን ጉዳይ ተመልክቶ ዳኝነት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
አቶ መሐመድ ሁሴን ወራሾች ለመስጠት ሥልጣን የተሰጠው ለሌላ ህገ መንግስት
/ሦስት ሰዎች/ የዳኝነት አካል ከሆነ ፍ/ቤቶች ጉዳዮን አንቀጽ 37
እና የማየት ስልጣን የማይኖራቸው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/

419
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ  የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ስልጣን ህ/ቁ.


/ሁለት ሰዎች/ ሥር የሚወድቅ አይደለም በሚል 231/1//ለ/,
በኤጀንሲው የተረጋገጠ ጉዳይን ጉዳዩን 9/2/, 244/3/
የማየት ስልጣን ለሌላ የዳኝነት አካል እና 328/3/
የተሰጠ ነው በሚል ክርክር እስካልቀረበ አዋጅ ቁ.
ድረስ ፍ/ቤቶች ተቀብለው ማስተናገድ 110/87
የሚችሉ ስለመሆናቸው አዋጅ ቁ.
47/67
1294. ግንቦት 16/2003 51790 እነ ወልዳይ ዘሩ /ስልሳ አንድ 12 482  በአስተዳደራዊ ጉዳይ የመጨረሻ ውሣኔ አዋጅ ቁ.
ሰዎች/ እንዲያገኙ በህግ ተለይተው የተቀመጡ 578/2000
እና ጉዳዮችን በተመለከተ ፍ/ቤቶች የመዳኘት አንቀጽ 19/1/
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ /ለ/
ባለስልጣን ዓ/ህግ  የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ደንብ ቁ.
ባለስልጣን ሠራተኞች አስተዳደር 155/2000
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው አንቀጽ 37/1/
ደንብ መሰረት ከሥራ የተሰናበተ ሰራተኛ /2/
በየትኛውም የፍርድ አካል ውሣኔ ወደ
ሥራ የመመለስ መብት የማይኖረው
ስለመሆኑ
1295. የካቲት 22/2003 55162 ዩኒሊቭር ፒ.ኤል.ሲ.ፖርት 12 473  የንግድ አሰራር አጣሪ ኮሚሽን ያልተገባ አዋጅ ቁ.
ሰንላይት ሚራል ማርሲ የንግድ ውድድርን በሚመለከት የሚነሳውን 329/95
ሳይድ ክርክር የመዳኘት ስልጣን ያለው ስለመሆኑ አንቀጽ 10/2/
እና  ከንግድ ምልክት ጋር በተያያዘ አንድ /ሀ/, 11, 15

420
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጌት እሸት ዲተርጀንት ድርጊት ያልተገባ የንግድ ውድድር ነው አዋጅ ቁ.


ማምረቻ እና ማከፋፈያ ሊባል የሚችልበት አግባብ 501/98
ኃ/የተ/የግ/ማህበር የንግድ ህግ
ቁ. 133
1296. መጋቢት 6/2003 47682 አም.ኤ ሸሪፍ 13 486  የንግድ አሰራር አጣሪ ኮሚሽን ያልተገባ አዋጅ ቁ.
ኃ.የተ.የግ.ማህበር የንግድ ውድድርን በተመለከተ የሚነሳ 329/95
እና ክርክርን የመዳኘት ስልጣን ያለው አንቀጽ 10/2/
ታደሰ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ስለመሆኑ /ሀ/, 3, 15
 የንግድ አሰራር አጣሪ ኮሚሽን አዋጅ ቁ.
ተግባርና ኃላፊነት 501/98
አንቀጽ 49

1297. ጥቅምት 6/2005 77479 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቅድስት 14 224  አንድ ሰው በፍ/ቤት ክስ አቅርቦ የኢፌዲሪ ህገ
ሥላሴ መንፈሣዊ ኮሌጅ ለማስወሰን የሚችለው ከህግ የመነጨ መንግስት
እና መብት ያለው መሆኑን በክሱ ውስጥ አንቀጽ 37
አቶ አሰግድ ሣህሉ በዝርዝር በፍሬ ነገር ደረጃ ማመልከት
የቻለ እንደሆነ ብቻ ስለመሆኑ፣
 ሀይማኖታዊ (መንፈሣዊ) ትምህርት
ለመስጠትና ለማሰልጠን በሚል
ከሚቋቁሙ ተቋማት ጋር በተገናኘ
በተማሪነት ማን እንደሚመለመል፣ ምን
ምን መስፈርቶች ሊሟሉ እንደሚገባ፣
የመሰፈርቶቹ መሟላትና አለመሟላት

421
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እንዲሁም በተቋሙ ትምህርት የሚከታተሉ


ተማሪዎች ከትምህርት አቀባበል ሂደት
ወቅት ሊገልጿቸው ስለሚገቡ የዲሲፕሊን
ጉዳዬች ወዘተ በሀይማኖት ተቋማቱ
የሚወሰን ስለመሆኑና ከዚህ ጋር በተያያዘ
የሚቀርቡ ክርክሮችን መደበኛ ፍ/ቤቶች
አይቶ ለመወሰን ስልጣን ያልተሰጣቸው
ስለመሆኑ፣
 የግለሰብ ፍትህ የማግኘት መብት
በፍ/ቤቶች ተግባራዊ ሊደረግ የሚችለው
በፍርድ ሊያልቁ የሚባቸው ጉዳዬችን
በተመለከተ ብቻ ስለመሆኑ፣

1298. ጥቅምት 23/2005 43511 እነ የአቶ ዋሲሁን መኮንን 14 228  የፌዴሬሽን ምክር ቤት የኢፌዴሪ ህገ የኢፌዴሪ ህገ
ሚስትና ወራሾች /8 ሰዎች/ መንግስትን ለመተርጐም ባለው ስልጣን መንግስት
እና ተጠቅሞ የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻና አንቀጽ
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ጉዳዩ በሚመለከተታቸው አካላት መከበርና 62(1),37
መፈፀም ያለበት ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ.
 የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ቦርድ 251/93
የሚቀርብለትን አቤቱታ ህጋዊነት መርምሮ አንቀጽ
በመወሰን ሂደት ከፊል የዳኝነት ስልጣን 3(1),56(1)
ያለው አካል (quasi judicial body) አዋጅ ቁ.
እንደመሆኑ መጠን በህገ መንግስቱ 87/86 አንቀጽ

422
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የተጠበቁትን ፍትህ የማግኘት፣ የመሰማትና 8,9


በእኩል ሚዛን የመታየት (የመዳኘት) የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
መብት በሚያስከበር መልኩ ክርክሮችን ህ/ቁ. 337,
ሊያስተናግድና ሊወስን የሚገባ ስለመሆኑ፣ 336, 339

1299. ሕዳር 3/2005 75034 አዲስ አበባ ከተማ ፍትህ ቢሮ 14 234 የአቃቤ ህግ ሙያን በሹመት የሚያከናውኑ ደንብ
እና ሰዎች ጋር በተገናኘ ቅጥር፣ ዝውውርና ቁ.24/99
አቶ መኮንን ተክሉ የደረጃ እድገትን አስመልክቶ የሚቀርብ አንቀጽ
አቤቱታን አይቶ ለመወሰን ስልጣን 46(3), 41,
የተሰጠው አካል የአቃቤያነ ህግ 44, 2 (4)
አስተዳደር ጉባኤ ስለመሆኑና መደበኛ አዋጅ
ፍ/ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን 568/2000
ያልተሰጣቸው ስለመሆኑ፣ አንቀጽ
2(7),3,10(1),
4,5
የአ/አ ከተማ
አስተዳደር
የመንግስት
ሠራተኞች
አዋጅ
ቁ.6/2000
አንቀጽ
2(5)(ሐ)

423
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1300. ሕዳር 5/2005 75788 እነ አቶ በረከት ኃ/ኪሮስ 14 238  የፍ/ቤቶች የግዛት ስልጣን በዋነኛነት አዋጅ ቁ.
(ሶስት ሰዎች) መሠረት የሚያደርገው ለክርክሩ ምክንያት 25/88 አንቀጽ
እና የሆነው ጉዳይ የተፈጠረበት ቦታ ለተከራካሪ 5(2)
አቶ ጎይቶም ኃ/ኪሮስ ወገኖች የሚኖረውን አመቺነት ሲሆን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የሥረ ነገር ስልጣን መሠረት የሚያደርገው ህ/ቁ. 371,
ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ጉዳይ ይዘት፣ 372, 9, 10
የተከራካሪ ወገኖችን መብትና ጥቅም
ክብደትና መጠን እንዲሁም የጉዳዩን
የውስብስብነት ደረጃ ስለመሆኑ፣
 ፍርድን የማስፈፀም ጉዳይ በስረ ነገር
ክርክር ተረጋግጠው የፍርድ ሀይል
ያገኙትን የተከራካሪ ወገኖች መብቶችና
ግዴታዎች በሥነ ሥርዓት ህጉ
የተደነገገውን የአፈፃፀም ስርዓት ተከትለው
እንዲፈፀሙ ከማድረግ ውጪ አዲስ
መብትና ግዴታ የሚቋቋምበት ሂደት
ስላለመሆኑና የማስፈፀም ስልጣን
በመርህ ደረጃ የፍ/ቤቶች የሥረ ነገር
ስልጣንን የሚከተል ስለመሆኑ፣
አስፈላጊ እና ተገቢ በሆኑ ሁኔታዎች ሥረ
ነገሩን የወሰነ ፍ/ቤት በአፈፃፀም ጉዳዮችን
በውክልና የሥረ ነገር ስልጣን
 ለሌለው ፍ/ቤት ሊያስተላልፍ

424
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመቻሉ፡
1301. ታህሳስ 3/2005 81963 አቶ አስፋው ጉደታ 14 242 የፌዴራል መንግስት ጊዜያዊ (የኮንትራት) አዋጅ
እና ሠራተኞች ቅጥር ጋር በተገናኘ በሠራተኛ ቁ.515/99
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ እና በቀጣሪው መካከል የሚነሱ ክርክሮችን አንቀጽ 22(3)
በተመለከተ የመደበኛ ፍ/ቤቶች ጉዳዩን ,2(1)
በቀጥታ ክስም ሆነ በይግባኝ ለማስተናገድ የፌዴራል
ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ፣ መንግስት
ጊዜያዊ
የኮንትራት
ሰራተኞች
ቅጥር
አፈፃፀም
መመሪያ
1302. ጥቅምት 9/2005 80005 የመድሃኒት ፈንድና አቅርቦት 14 245 በአዋጅ ቁ. 515/1999 መሠረት አዋጅ ቁ.
ኤጀንሲ የተቋቋመና የሚተዳደር የፌዴራል 377/96
እና መንግስት መስሪያ ቤት ሠራተኞች አዋጁ ቁ.
አቶ ቦጋለ ዱንፋ የሚያቀርቡትን ክርክር በተመለከተ ተቋሙ 515/99
በራሱ ገቢ የሚተዳደር በመሆኑ ምክንያት አዋጅ ቁ.
አዋጅ ቁ. 377/96 ን መሠረት በማድረግ 553/99
ጉዳዩን የመደበኛ ፍ/ቤቶች ለማየት ስልጣን አንቀጽ 6(1),
አላቸው ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ፣ 14(2)(ለ)
አዋጅ ቁ.
545/99

425
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1303. ጥር 2/2005 83425 አብጀታ ሻላ ሶዳ አክሲዮን 14 248  የግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ማህበር መብት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የሚቀርብ ህ/ቁ.9,231
እና ክርክርን ለማየት ስልጣን ያለው አካል አዋጅ ቁ.
አብጃታ ሶዳ አሽ መሠረታዊ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ 25/88 አንቀጽ
ሠራተኛ ማህበር ዋስትና ኤጀንሲ ስለመሆኑ፣ 10(22)
 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር አዋጅ ቁ.
ችሎት በህግ የዳኝነት ስልጣን የተሰጣቸው 454/97
አካላት የቀረበላቸውን ጉዳይ በህጉ አግባብ አንቀጽ 2(1)
ያስተናገዱና ውሣኔ የሰጡ መሆኑን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
የማረጋገጥና የመቆጣጣር ኃላፊነትና ህገ መንግስት
ስልጣን ያለው ስለመሆኑ፣ አንቀጽ
80(3)(ሀ)
አዋጅ ቁ.
377/96
አንቀጽ 142,
147
አዋጅ ቁ.
345/95
አዋጅ ቁ.
209/55
አዋጅ ቁ.
715/2003
ደንብቁጥር20

426
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

2/2003
1304. የካቲት 28/2005 81934 የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 15 379 ከንግድ ምዝገባ ፈቃድ ጋር በተገናኘ አዋጅ ቁ.
5 ንግድና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት የሚነሱ የፍሬ ነገር ክርክሮችን የመደበኛ 686/2002
እና ፍ/ቤቶች አይተው ለመወሰን ስልጣን አንቀጽ 61
50 አለቃ ታምራት ከበደ የሌላቸው ስለመሆኑ፣

1305. መስከረም 22/2006 86817 የኢትዩጵያ ገቢዎችና ጉምሩከ 15 382 ከአስጐብኚና የጉዞ ወኪል የንግድ ሥራ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን ፈቃድ ጋር በተያያዘ ከቀረጥና ታክስ ነፃ 622/2001
እና የሚገቡ መኪኖችን በተመለከተ የሚቀርብ አንቀጽ
ግሎሪ ኢትዩጵያ አስጎብኝና ክርክርን መደበኛ ፍ/ቤቶች በቀጥታ ክስ 87(1), (5),
የጉዞ ወኪል ኃ.የተ.የግል ለማስተናገድ የሥረ ነገር ስልጣን (9), (10),
ማህበር ያልተሰጣቸው ስለመሆኑ፣ ደንብ ቁጥር
146/2000
1306. ጥቅምት 21/2006 89530 ቲኤንቲ ኮንስትራክሽንና 15 386 የክርክሩ ገንዘብ መጠን ከአምስት ሺህ ብር አዋጅ
የንግድ ስራዎች ድርጅት በታች በመሆኑ ምክንያት ብቻ ከአሰሪና ቁ.377/96
እና ሰራተኛ ጉዳይ ጋር በተገናኘ የሚቀርብን አንቀጽ 138,
አቶ እያዩ ደጀኔ ክርክር የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤቶች 142
አይተው ለመወሰን ስልጣን አላቸው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ፣ ህ/ቁ. 9(1),
231(1)(ለ),
አዋጅ ቁ.
416/96
አንቀጽ 41(1

427
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1307. ሕዳር 16/2006 90737 የንጋት ኮከብ ሸማቾች ኃ/የተ 15 389 ከህብረት ሥራ ማህበራት ጋር በተገናኘ አዋጅ ቁጥር
የግል ማህበር የማህበር የሥራ ኃላፊዎችን በተመለከተ 147/91
እና ገንዘብ አጉድለዋል በማለት ገንዘቡ አንቀጽ 49(1-
እነ አቶ የሴፍ እንድሪስ (አስር እንዲከፈል ማህበሩ በኃላፊዎቹ ላይ 4), 47(1),
ሰዎች) የሚያቀርበው ክስ አስቀድሞ በእርቅ 26(2),
ካልተቻለ ደግሞ በሽምግልና ሊታይ 39(1)(ለ)(ሐ),
የሚገባው እንጂ በቀጥታ በመደበኛ ፍ/ቤት 152
ክስ ሊቀርብበት አይችልም ለማለት አዋጅ ቁጥር
የማይቻል ስለመሆኑና መደበኛ ፍ/ቤቶች 402/96
ጉዳዩን አይተው ለመወሰን ስልጣን ያላቸው አንቀጽ 46
ስለመሆኑ፣ ደንብ ቁጥር
106/96
አንቀጽ14(ሀ)(
ሐ)(መ)
1308. ሕዳር 6/2006 90920 ዓባይ ኢንሹራንስ አ.ማ 15 394 አንድን ክርክር በማስተናገድ ላይ ያለ አዋጅ ቁ.
እና የክልል ፍ/ቤት በፌዴራል መንግስት 25/88 አንቀጽ
አቶ አለማየሁ አሰፋ የተመዘገበ ተቋም (ድርጅት) አግባብነት 5(6),14
ያለው የጣልቃ ገብ አቤቱታ በቀረበለት ጊዜ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ጉዳዩን ጣልቃ ገቡን ወደ ክርክሩ በማስገባት ህገ መንግስት
አይቶ ለመወሰን ስልጣን የሌለው በመሆኑ አንቀጽ 80(4)
ክርክሩ ጣልቃ ገብን ባካተተ መልኩ የኦሮሚያ
ለማየት ወደሚችለውና ስልጣን ላለው ብሔራዊ
ፍ/ቤት ጉዳዩ ቀርቦ ሊታይ የሚገባ መሆኑን ክልላዊ

428
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ገልፆ መዝገቡን መዝጋትና ተከራካሪዎችን መንግስት ህገ


ማሰናበት የሚገባ ስለመሆኑ፣ መንግስት
አንቀጽ 64(4)
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ህ/ቁ. 9,
231(1)(ለ)
1309. መጋቢት 28/2005 83169 ፕሮፌሰር አደም ዓሊ አህመድ 15 110 በአንድ ጉዳይ ተከሣሽ የሆነ ወገን የተከሣሽ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ከሣሽነት ክስ ካቀረበ ፍ/ቤቱ ከቀረቡት ክሶች ህ/ቁ.
አዳማ ጠቅላላ ሆስፒታልና መካከል በሥረ-ነገር ስልጣኑ ሥር ያሉትን 30(1)¸324(1)
ሜዲካል ኮሌጅ ኃ/የተ/የግል መርጦ ለማየትና ከሥረ-ነገር ስልጣኑ በላይ (ሀ),215(2)¸1
ማህበር የሆነውን ጉዳይ ስልጣን ላለው ፍ/ቤት 7(3)
ይቅረብ በማለት የከሣሽን ክስና የተከሣሽን
የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ ተነጣጥለው
እንዲታዩ በማድረግ የሚሰጠው ትዕዛዝ
ተገቢ ስላለመሆኑ፣

1310. የካቲት 12/2005 80202 እነ አቶ ሐጎስ ሽጎዕ (ሁለት 15 129 አንድን ጉዳይ አስመልክቶ በፍርድ ሊወሰን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ሰዎች) የሚገባው እስከሆነና ጉዳዩን ለማየት በህግ ህገ መንግስት
እና በግልጽ የዳኝነት ስልጣን የተሰጠው ሌላ አንቀጽ
የመሸነ ከተማ ማዘጋጃ ቤት አካል እስከሌለ ድረስ ጉዳዩ በቀጥታ 37(1), 79(1)
በፍ/ቤት ቀርቦ ሊስተናገድና ውሣኔ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሊሰጥበት የሚችልና የሚገባ ስለመሆኑ፣ ህ/ቁ. 4

429
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1311. ሰኔ 3/2005 85718 አቶ ቴዎድሮስ አማረ 15 165 አንድን ጉዳይ ለማየት በህግ ስልጣን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በሌለው ፍ/ቤት ታይቶ የተሰጠ ውሣኔ ህ/ቁ. 212
አቶ አዲሱ ፍሰሃ በይግባኝ ታይቶ እንዲታረም ካልደተረገ
በቀር በጉዳዩ ላይ አስገዳጅነት ያለው
ስለመሆኑ፣

1312. መጋቢት 25/2006 95033 አቶ ስንታየሁ ተፈሪ 16 54 በአንድ ክርክር ሂደት ወደ ክርክሩ እንዲገባ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የተደረገ ተከራካሪ ወገን ጉዳዩን የፌዴራል ሕ/ቁ 43(1)፣
እና የሚያደርገው የነበረ ሁኖ እያለ ክሱን አዋጅ
ወ/ሮ ማርታ በቀለ በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቁ.25/88
ቤት ስልጣን ሳይኖረው ስረ ነገሩን
አስተናግዶ ዳኝነት ከሰጠ በኋላ ይኼው
ተከራካሪ ወገን በይግባኝ ደረጃ በነበረው
ክርክር የተሠጠውን ዳኝነት ተቀብሎ ከወጣ
በኋላ በሌሎች ጉዳዩን የፌዴራል ሊያደርጉ
በማይችሉ ተከራካሪ ወገኞች መካከል
የተሰጠው ውሳኔ ከመነሻውም የፌዴራል
ጉዳይ ነው ብሎ መወሰን አግባብነት
የሌለው ስለመሆኑ
1313. መጋቢት 8/2006 93220 ግርማ አያሌው ዋልታንጉስ 16 277 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰበር ሰሚ የአ.አ ከተማ
እና ችሎት ማስረጃ የመመዘን እና ፍሬ ጉዳይን አስተዳደር
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማጣራት ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ፣ ቻርተር አዋጅ
ምክር ቤት ቁጥር

430
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

361/95
አንቀጽ 42(2)
1314. መጋቢት 28/2006 93358 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማርች 16 281 በመንግስት በጀት በከፊልም ሆነ በሙሉ -በአዋጅ
ፕሮጀክት የሚተዳደሩ መስሪያ ቤቶች ውስጥ ቁጥር
እና የሚፈጠሩትን የመብት ጥያቄዎች 377/1996
እነ ቤተልሔም ሽፈራው መመራት ያለበት በመንግስት ሰራተኞች አንቀጽ 3
(ሶስት ሰዎች) አዋጅ መሆን አለበት፡፡ (2)(ሠ) ፣
አዋጅ
515/1999
አንቀጽ 3
በአዋጅ
65ዐ/2ዐዐ1፣
ደንብ ቁጥር
214/2ዐዐ3
እና
21ዐ/2ዐዐ3
1315. ሐምሌ 29/2006 96216 አቶ ተክለብርሃን ዘገየ 16 285 ከከተማው አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት መመሪያ
የመቆጣጠር ስልጣን እና ተግባር ጋር ቁጥር
እና እንዲሁም የከተማው አስተዳደር 4/2004
ከሚያስተዳድራቸው የመንግስት ቤቶች ጋር አዋጅ ቁጥር
እነ አቶ ሸምሰዲን አክመል እና የከተማው አስተዳደር አካልም 361/1995 ፣
(አራት ሰዎች) በተከሳሽነት በሚቀርብበት ጊዜ የስረ ነገር የተሻሻለው
ስልጣን የከተማው ፍርድ ቤቶች የአዲስ አበባ

431
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ፣ ከተማ
በአንድ ክስ ውስጥ ብዙ አቤቱታዎች ቻርተር
ቀርበው ከነዚሁ በከፊል ዋናውን ክስ አንቀጽ 41(1)
የሚመለከቱ በከፊል ደግሞ ዋናውን ክስ (ለ) እና (ረ)
መነሻ አድርገው ቅርንጫፍ ነገሮችን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የሚመለከቱ በሆነ ጊዜ የፍርድ ቤቱ ሕ/ቁ 17(2)
ስልጣን የሚወሰነው ከፍተኛ ግምት ያለውን
አቤቱታ መሰረት አድርጎ በመከተል
ስለመሆኑ፣

1316. ሐምሌ 29/2006 97372 ማም ኢንዱስትሪ 16 289 ከጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ጋር በሚሰጡ አዋጅ ቁጥር
ኃላ/የተ/የግል/ማህበር አስተዳደራዊ ውሳኔዎች ቅር የተሰኘ ሰው 622/2001
እና ለባለስልጣኑ አቤቱታ አጣሪ ቡድን ከዛም አንቀፅ 89(2)
እነ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ለግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ በየደረጃው እና ንዑስ
ጉምሩክ ባለስልጣን (ሁለት ሳያቀርብ በቀጥታ ጉዳዩ በመደበኛ ፍ/ቤት አንቀፅ 3(ሐ)፣
ሰዎች) እንዲታይለት የሚጠይቅበት አግባብ የሌለ አንቀፅ
ስለመሆኑ፣ 89(2)(3)(ሐ)
፣(5) እና (6)

1317. ሐምሌ 26/2004 75560 ወ/ሮ ኪሮስ ገ/ማርያም 17 252 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍ/ቤቶች አዋጅ ቁጥር
እና ጋብቻን በተመለከተ የባልነት ወይም 408/1996
አቶ ገብረስላሴ ኃይሌ የሚስትነት የምስክር ወረቀት ከመስጠት አንቀፅ 2

432
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ባለፈ በማስረጃው ላይ ክርክር ከተነሳበት አዋጅ ቁጥር


ወይም የጋብቻ መኖር አለመኖርን 361/1995
ለመወሠን የስረ ነገር ሥልጣን አንቀጽ 41/1/
ያልተሠጣቸው ሥለመሆኑ፣ /ሸ/

1318. ሕዳ 10/2007 98541 አቶ አለማየሁ ኦላና 17 258 የዲፕሎማቲክ ግንኙነቶችን ስምምነት አዋጅ ቁጥር
እና ልምድን ለማክበር ሲባል የውጭ 377/96
የተባበሩት መንግስታት ዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖችና ኢትዮጲያዊያን አንቀፅ
የልማት ድረጅት/UNDP/ ሠራተኞቻቸው የሚያደርጉት የቅጥር 3/3(ሀ)
ግንኙነት ላይ የአሰሪና ሰራተኛ ሕግ የተባበሩት
ተፈፃሚ የመይሆን ስለመሆኑ፡- መንግስታት
የተባበሩት መንግስታት አካል የሆነ ድረጅት ቻርተር
የተባበሩት መንግስታት ጥቅምና የተለየ አንቀፅ 105
ከለላን በተመለከተ በተደነገገ ሥምምነት ከተባበሩት
በማኝኛውም የመንግስት ፍ/ቤቶች ተከሶ መንግስት
መቅረብ የሌለበት ሥለመሆኑ፡- ጥቅምና
አፈፃፀም በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሳኔ የተለየ ከለላን
ትርጉም እንዲኖረው በማድረግ ውጤት በተመለከተ
ያለውና በተገቢው መንገድ መፈፀም ያለበት የተደነገገው
መሆኑ የሚታወቅ ቢሆንም ለማንኛውም ሥምምነት
ጉዳዮች ይሰራል ተብሎ ድምዳሜ ላይ አንቀፅ 2/2/
መድረስ የማይቻል ስለመሆኑ፡- እና 3
የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/

433
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ቁ 212
1319. ጥቅምት 20/2007 99717 አቶ ሲሳይ ይማነ 17 262 የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መምህራን የፌደራል
እና ትምህርት ለመማር ከአሰሪያቸው ተቋም ፍርድ ቤቶች
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር የሚያደርጉትን ውል አፈፃጸምና ከውሉ ስለመሆናቸው
ጋር ተያያዥ ባላቸው ጉዳዮች ላይ የሚነሱ ፣
ክርክሮችን ለማየት ስልጣኑ ያላቸው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ህገ መንግስት
አንቀፅ 79(1)
የፌድራል
የመንግስት
ሠራተኞች
አዋጅ ቁጥር
515//1919
አንቀፅ
75(5)(6)

1320. የካቲት 19/2007 105962 እነ ቢ.ኤም.ጂ ኃ.የተ.የግል 17 266 በክልል በተነሳ ግምት በሌለው የመንገድ አዋጅ ቁጥር
ማህበር (ሁለት ሰዎች) ይከፈትልኝ ጥያቄ ላይ ከተከራካሪ ወገኖች 25/88 አንቀፅ
እና መሃል አንደኛው በፌዴራል መንግስት 5(2) እና
ፕሮፌሰር በደግ በቀለ የተመዘገበ ማህበር ከሆነ ጉዳዩ በፌዴራል 5(6)፣ አንቀፅ
የፍ/ቤቶች ስልጣን ስር፣በፌዴራል 14
መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የስረ ነገርሥልጣን በኦሮሚያ
ስር የሚወድቅ ሲሆን የክልሉ ዞን ከፍተኛ ክልል ህገ

434
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ፍ/ቤት በውክልና ስልጣኑ ጉዳዩን መንግስት


የሚመለከት ስለመሆኑ አንቀጽ 64(3)
እንዲሁም
በክልሉ ፍርድ
ቤቶች
ማቋቋሚያ
አዋጅ ቁጥር
141/2000
አንቀጽ 27(4)

1321. መጋቢት 15/2007 99375 አቶ አምባቸው አለሙ 17 270 የአዲስ አበባ መስተዳደር አስፈፃሚ አካላት አዋጅ ቁጥር
እና በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል 361/1995፣
እነ የካ/ክ/ከተማ/ወ/01 ካሳ ይክፈሉ ተብሎ የሚቀርብ ክስን አዋጅ ቁጥር
አስተዳደር( አራት ሰዎች) በተመለከተ የማየት የስረ-ነገር ስልጣን 408/1996
ያላቸው የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ ቁጥር
ስለመሆናቸው፡- 25/88
1322. መጋቢት 30/2007 104511 እነ አቶ ዳኜ ሃይሉ( ሁለት 17 273 የክርክሩ አጠቃላይ ይዘት የዕቁብ ገንዘብ አዋጅ ቁጥር
ሰዎች) ይከፈለኝ ጥያቄን መሰረት አድረጎ የቀረበ 25/1988
እና በንግድ ህጉየተመለከቱትን አግባብነት
እነ አለም ሰገድ ሃብታሙ ( ያላቸው ድንጋጌዎችን አተገባበር
ሁለት ሰዎች) ለመመርመር የሚያስችልና ቼክ እንደተራ
ማሰረጃነት ሆኖ በክርክር ወቅት በቀረበበት
ጊዜ ጉዳዩ የፌደራል ነው ተብሎ

435
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የማይወሰድ ሥለመሆኑ፡-

1323. ሚያዚያ 14 ቀን 2007 97083 ገአትኮ ኃ/የተ/የግል ማህበር 18 326 አንድ በፌደራል መንግስት የተመዘገበ አዋጅ ቁጥር
እና የንግድ ድርጅት በክልል ቅርንጫፍ ከፍቶ 686/2002
የትግራይ ክልል መንገድ የንግድ ሥራ መሰራቱና ቅርንጫፍ በክልሉ አንቀፅ 6/2/
ሥራዎች ኢንተርፕራይዝ ንግድና ኢንዱስትሪ ፅ/ቤት መመዝገቡ /3/ /4/ ፣
በፌደራል መንግስት የተቋቋመ የንግድ አንቀፅ 5/2/
ድርጅት በመሆኑ ላይ የሚያሳድረው ለውጥ አዋጅ ቁጥር
የሌለ ሥለመሆኑና ድርጅቱ ተካፋይ 25/1988/6/
የሆነበትንም ክርክር በዳኝነት አይቶ የኢ.ፌ.ድ.ሪ
ለመወሰን ሥልጣኑ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ህገመንግሥት
ስለመሆኑ፣ አንቀፅ 80/2/
/4/
1324. ሚያዚያ 1 ቀን 2007 100290 ወ/ሮ መሠረት አለማየሁ 18 330 የግለሰብ ዓለምአቀፍ ህግን / private አዋጅ ቁጥር
ዓ.ም እና international law/ የሚመለከቱ ጉዳች 25/1988
እነ ወ/ሮ እመቤት ሙሉጌታ ለማየት የስረ ነገር ስልጣን ያለው /እንደተሻሻለ/
/ሁለት ሰዎች/ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ስለመሆኑ፣ አንቀፅ 11/2/
/ሀ/
1325. ሰኔ 19 ቀን 2007 97009 አቶ ኤልያስ አዳሙ 18 335 የአንድ የእምነት ተቋም አስተዳደራዊ የኢ.ፌ.ድ.ሪ
ዓ.ም /ሁለት ሰዎች/ ስራዎችን ለማከናወን የተሰጠ ሹመትና ህገመንግስት
እና የሽረት ጉዳይ ከሀይማኖት ተቋሙ አንቀፅ 11
የኢ/ትወንጌል ብርሃን መሰረታዊና ተፈጥሯዊ ባህሪ ተነጥለው እና 37
ቤተ/ክርስቲያን ለብቻቸው ሊታዩና ሊወሰኑ የማይችሉ

436
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በመሆናቸው በፍርድ ሊወሰኑ የማይገባቸው


ስለመሆኑ፣
1326. ሠኔ 19 ቀን 2007 99071 ወ/ሮ አብረኸት ድክሪያ 18 355 ፍርድ ቤቶች በአስተዳደር ክፍል የተሰጠ የፍ/ህ/ቁ
ዓ.ም እና የቤት ካርታ የተሰጠበት ወይም የተሻረበት 1196፣የ.ኢ.ፌ
እነ ወ/ሮ ፋጡማ ጀማል ስርዓት እና አስተዳደራዊ ውሳኔው ህግና .ድ.ሪ ህገ
መመሪያ ያገናዘበ መሆን አለመሆኑን መንግስት
በማጣራት ውሳኔ የመስጠት ሥልጣን አንቀጽ 32
ያላቸው ስለመሆኑ፣

11.የንብረት ህግ

11.1 ለረዥም ጊዜ በመንግስት አስተዳድር ሥር የቆዩ ቤቶችን በተመለከተ


1327. ሚያዚያ 18/1999 14095 የኪራይ ቤቶች አስተዳድር 4 77 ለረጅም ጊዜ በመንግስት እጅ የነበረ ቤትን የፍታ/ብ/ህ/ቁ
ድርጅት እና የአቶ ሰለሞን በተመለከተ ባለቤት ነኝ የሚል ወገን ቤቱ 1195
ወረዳ ወራሽ በአዋጅ ቁጥር 47/67 የተፈቀደለት መሆኑን የፍታ/ብ/ስ/ስ/
ወይም ያላግባብ ከአዋጅ ውጪ ህ/ቁ 33/2
ተወስዶባኛል የሚል ከሆነም ጥያቄውን እና አዋጅ
ለሚመለከተው አካል አቅርቦ ውሳኔ አግኝቶ ቁጥር 47/67
ባለመብት ስለመሆኑ ማስረዳት ያለበት
ስለመሆኑ

1328. ሐምሌ 24/1999 22297 የጀሚ ከተማ የአካባቢ 6 170 በፍ/ብሔር ክርክር ሂደት ማን ክርክር ትርጉም
አስተዳደር ጽ/ቤት መጀመርና ማስረዳት እንዳለበትና የተሻለ
437
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ማስረጃ ከማቅረብ አንፃር ለማን ፍርድ


አቶ ሸዋረገድ አድበር ሊሰጥ እንደሚገባ በተመለከተ አግባብነት
ያላቸውን የህግ መርሆዎች ወደጐን
በመተው የሚሰጥ ውሣኔ ተቀባይነት
የማይኖረው ስለመሆኑ
1329. ሕዳር 23/2000 23608 የኢትዮጵያ ፕራይቬተይዜሽንና 5 300 በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲም ሆነ የአዋጅ
የመንግስት ልማት ድርጅት በኤጀንሲው ስራ አመራር ቦርድ ቀርቦ ቁ.11ዐ/87
ተቆጣጣሪ ውሣኔ የተሰጠበትን ጉዳይ እንደገና ለማየት አንቀፅ 4(1)
እና ፍ/ቤቶች ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ እና 5(3)
የአቶ ኑርበዛ ተረጋ ወራሾች
1330. መጋቢት 18/2000 29860 ወ/ሮ አስናቀች ሲሻው 5 318 በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሠረት የባለቤትነት አዋጅ ቁ
እና መብት ለመንግስት የተላለፈ መሆኑን 47/67 አንቀፅ
እነ ወ/ሮ አሰለፈች ከተማ እንደመከራከሪያ በማንሳት መሟገት 13(1)
(አራት ሰዎች) የሚችለው የሚመለከተው የመንግስት
አካል እንጂ ግለሰብ ስላለመሆኑ
1331. መጋቢት 12/2000 31682 አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ 5 326 ተወርሰዋል ተብለው በመንግስታዊና አዋጅ ቁ.
መሠረተ ልማትና ቤቶች ህዝባዊ ተቋማት ቁጥጥር ሥር ያሉ ቤቶች 47/67
ኤጀንሲ ጋር በተያያዘ ይመለሱልኝ በሚል አዋጅ
እና የሚቀርቡ አቤቱታዎችን መሠረት ቁ.11ዐ/87
እነ ዘላለም ይልማ ባልቻ በማድረግ ፍ/ቤቶች መወረስና አለመውረስን
( ሦስት ሰዎች) በተመለከተ ማስረጃዎችን መርምሮ ውሣኔ
ለመስጠት ስልጣን ያልተሰጣቸው
ስለመሆኑ

438
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1332. ግንቦት 9/2000 32376 አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/ቀ/10/11 5 330 የአዲስ አበባ ከተማ ነክ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁ.
አ/ጽ/ቤት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በባለቤትነት 361/95
እና የሚያስተዳድራቸው ቤቶች ላይ የባለቤትነት አንቀፅ 41(ረ)
እነ ወ/ሮ ብዙወርቅ /የባለቤትነትን መፋለም/ ክርክር በተነሣ ጊዜ
ሸዋንግዛው ጉዳዩን የማየት የስረ ነገር ስልጣን
የማይኖራቸው ስለመሆኑ
1333. ሕዳር 3/2000 23608 የኢትዮጵያ ፕራይቬታዜሽና 5 179  የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በሰጠው አዋጅ
የመንግስት ልማት ድርጅት ውሣኔ ላይ ቅሬታ ሊቀርብ የሚችለው ቁ.11ዐ/87
እና ለኤጀንሲው የስራ አመራር ቦርድ እንጂ
አቶ ኑርበዛ ተረጋ ለፍ/ቤት ስላለመሆኑ
 የኤጀንሲው የሥራ አመራር ቦርድ
የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻና አሣሪ
(Binding) ስለመሆኑ

1334. ግንቦት 12/2001 38169 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 5 52 ንብረትነታቸው የመንግስት የሆኑ ቤቶችን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተመለከተ የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ ሕ/ቁ 33(2)
የወ/ሮ ንጋቷ ዘለቀ ወራሽ መንግስትን ወክሎ የመከራከር መብት
አቶ እሸቱ ቦጋለ ያለው ስለመሆኑ

1335. ታህሳስ 24/2002 45161 እነ እናኑ ጀንበሬ 5 255 ለረጅም ጊዜ በመንግስት ቁጥጥር ሥር አዋጅ ቁጥር
(ሁለት ሰዎች) የነበረ ቤትን ይለቀቅልኝ በሚል አቤቱታ 47/67
እና የሚያቀርብ ወገን ቤቱ በአዋጅ ቁጥር
የደሴ ከተማ ቀበሌ 03 47/67 የተፈቀደለት ስለመሆኑ ወይንም

439
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጽ/ቤት ከአዋጅ ውጪ ተወስዶብኛል የሚል ከሆነም


ለሚመለከተው አካል ጥያቄውን አቅርቦ
ውሳኔ አግኝቶ ባለመብትነቱን ሳያረጋግጥ
የሚያቀርበው ክስ ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ

1336. ጥቅምት 3/2003 48217 ወ/ሮ አባዲት ለምለም 5 248 ቤትና ቦታዬን ያለአግባብ ተነጠቅሁ በሚል ኢ.ፌ.ዴ.ሪ
እና የሚቀርብ አቤቱታ በፍ/ቤት ታይቶ ፍርድ ህገ መንግስት
እነ የዛለአንበሳ ከተማ ሊሰጥበት የማይችል አስተዳደራዊ ጉዳይ አንቀጽ 37
አስተዳደር ጽ/ቤት /ሁለት ነው ሊባል የማይችል ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች/ ህ/ቁ. 4

11.2 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትና አጠቃቀምን በተመለከተ


1337. ጥቅምት 28/1998 15270 የመቶ አለቃ ተሻገር አስታጥቄ 2 19 በከተማ ቦታ ላይ ስለሚኖር መብት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ህ/ቁ. 33(2)
አቶ አዊል አው አብዲ 231 (1)(ሀ),
አዋጅ
ቁ.47/67

1338. ጥቅምት 16/1998 17712 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 2 132 በተሰረዘ የባለሀብትነት ምስክር ወረቀት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ጽ/ቤት እና የወ/ሮ ሳዲያ የሚገኝ የባለሀብትነት መብት ስላለመኖሩ 1195(1)
እስማኤል ወራሾች 1196 (1)
1339. ታህሳስ 20/1998 14554 ወ/ሮ ጽጌ አጥናፌ 3 80 ፍርድ ቤት በአስተዳደር አካል የተሰጠ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
440
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተርን የመሰረዝ 18ዐ8(2)119


ባላምባራስ ውቤ ሽበሽ ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ 8(2)

1340. ሚያዚያ 12/1998 16109 አቶ ከበደ አርጋው እና 4 91 የሽያጭ ውል በሶስተኛ ወገኖች ላይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
የኢት/ንግድ ባንክ ውጤት እንዲኖረው ተዋዋዮች ውላቸውን 1587 162ዐ
በመዝገብ እንዲፃፍ ከማድረግ የዘለለ ግዴታ 1613 2878
የማይጥልባቸው ስለመሆኑ

1341. መጋቢት 20/1999 19479 ወ/ሮ አመለወርቅ ገለቴ 4 67 አከራካሪ የሆነው ቤት የግልም ሆነ የጋራ የአዋጅ ቁ.
ወራሾች እና እነ አቶ ቢሻው ቤቱ ያረፈበት ቦታ የመንግስት በመሆኑ 47/67
አሻሜ ከቤቱ ተነጥሎ እንዲገመትና አስፈላጊም
(አራት ሰዎች) ከሆነ እንዲሸጥ የሚያደርግ ውሣኔ መሬትን
የመንግስት ለማድረግ የወጣውን ሕግ
የሚፃረር ስለመሆኑ

1342. መጋቢት 18/2000 27548 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 5 306 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.11
እና ማረጋገጫ ደብተር አጠራጣሪነቱ በታወቀ 96(1)
እነ ወ/ሮ ቆፀላ መርሻ (ሁለት ጊዜ ከሚመለከተው አካል ተገቢውን
ሰዎች) ማብራሪያና ማስረጃ ሳይጠየቅ የሚሰጥ
ውሣኔ ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ

1343. ግንቦት 28/2000 29822 የወረዳ 6 ቀበሌ ዐ2 5 310 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነት የምስክር የፍ/ብ/ህ/ቁ
አስተዳደር ጽ/ቤት ወረቀት ስልጣን ላለው የአስተዳደር ክፍል 1196(1)

441
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና መመለስና መሰረዝ ጋር በተያያዘ ፍ/ቤቶች


ወ/ሮ በቀለች አማረብህ የባለቤትነት ደብተሩ እንዳይመለስ በሚል
ውሣኔ ለመስጠት የማይችሉ ስለመሆናቸው

1344. ሐምሌ 5/1999 22469 የጀጀጋ ደብረ መዊዕ ቅዱስ 6 173  የህዝብ የሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት የፍ/ብ/ህ/ቁ.15
ሚካኤል ቤ/ክ እና እነ አዳነት ባለቤትነት ሊረጋገጥ የሚችልበት አግባብ 78
መንግስቱ (ሰባት ሰዎች)  የቤተክርስቲያንን የማይንቀሳቀስ
ንብረት ባለቤትነት ለማረጋገጥ የባለቤትነት
የምስክር ወረቀት ማቅረብ አስገዳጅ
ስላለመሆኑ

1345. ጥቅምት 14/2000 22719 የአ/አ ከተማ አስተዳደር 6 183 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ አስመልክቶ በሚመለከተው አካል 1195
ተተኪ የመሬት ልማትና የሚሰጠው የባለቤትነት ማረጋገጫ የምስክር
አስተዳደር ባለስልጣን ወረቀት ከተሰረዘ በኋላ በቤቱ ላይ መብት
እና ወይም ጥቅም አለኝ በሚል የሚቀርብ
አቶ ነጋሽ ዱባለ አቤቱታ ተቀባይነት የማይኖረው ስለመሆኑ

1346. ሕዳር 24/2000 24269 የአዲስ አበባ ከተማ 6 185  ግለሰቦች በከተማ ቦታ የመጠቀም አዋጅ ቁ.
መስተዳደር እና /የመያዝ/ መብት የሚኖራቸው አግባብ 292/78
ተክለማሪያም መኮንን ባለው መንግስት አካል /ባለሥልጣን/ አንቀፅ 7(1)
ተፈቅዶ ሲሰጣቸው ስለመሆኑ
 ከሚመለከተው ባለስልጣን ፈቃድ

442
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሳይኖር የተሰራ የከተማ ቤት ህጋዊነት


የሌለው ስለመሆኑ
1347. የካቲት 4/2000 26130 አቶ ገ/እግዚያብሔር ከበደው 6 188  የከተማ ቦታ በግል ባለቤትነት ሊያዝ አዋጅ ቁ.
እና የማይችል ስለመሆኑ 47/67
ወ/ት ሰላማዊት ወ/ገብርኤል  ግለሰቦች በመሬት ላይ ሊኖራቸው የኢ..ፌ.ዲ.ሪ
የሚችለው የይዞታ መብት እንጂ ህገ-መንግስት
የባለቤትነት መብት ስላለመሆኑ አንቀፅ 4ዐ(3)
 ከጋብቻ በፊት በአንደኛው ተጋቢ የግል የትግራይ
ይዞታ ሥር የነበረ መሬት ላይ በጋብቻ ክልል
ወቅት የጋራ ቤት የተሰራ እንደሆነ የቤተሰብ ህግ
ተጋቢዎቹ በመሬቱ ይዞታም ሆነ በቤቱ ላይ አንቀፅ 85
እኩል መብት የሚኖራቸው ስለመሆኑ

1348. ታህሳስ 8/2000 27600 ሕብረት ባንክ አክሲዮን 6 196 በመያዣ በተያዘ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.3ዐ
ማህበር በማሻሻልም ሆነ ሌሎች አዲስ የሚሰሩ 66
እና ስራዎች መያዣው የሚያጠቃልላቸው
እነ አቶ ጀማል መሐመድ ስለመሆኑ
(ሁለት ሰዎች)
1349. ሕዳር 24/2000 30101 አቶ ገዛኸኝ አድነው እና እነ 6 203 በሌላ ሰው የመሬት ይዞታ ላይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ወ/ሮ ዳሳሽ ባይነሳኝ በባለይዞታው ፈቃድ ህንፃ የሠራ ሰው 1179(1) እና
(ሦስት ሰዎች) የህንፃውን ግምት ተቀብሎ ህንፃውን (2)
ለማስረከብ የማይገደድ ስለመሆኑ

443
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1350. ህዳር 3/2000 30461 የኢትዮጵያ መንገዶች 6 206 የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን መሬትና አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን እና አቶ ኢሣ ድንጋይ ነክ የሆኑ የተፈጥሮ ሀብቶችን በነፃ 8ዐ/89 አንቀፅ
መሐመድ መጠቀም የሚችል ስለመሆኑ 6(18)

1351. መጋቢት 25/2000 33499 አዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት 6 210 ለጊዜው ለመኖሪያነት የተሰጠ ቦታ ላይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አቶ ዶቶር ደሌቦ ሳያስፈቅዱ ቤት መስራት የተሰራውን ቤት 1178(2)
በገንቢው ወጪ እንዲፈርስ የሚያስደርግ
ስለመሆኑ

1352. መጋቢት 23/2000 33711 በቀድሞ ወረዳ 3 ቀበሌ ዐ7 6 214 የቤት ባለቤት ሳይሆን ወይም ትርጉም
አስተዳደር ጽ/ቤት ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ለኪራይ የተከፈለ
እና ገንዘብ እንዲመለስ የሚቀርብ አቤቱታ የህግ
እነ ወ/ሮ ክብርነሽ ቀደመ መሠረት የሌለው ስለመሆኑ
1353. ሚያዚያ 16/2000 33924 ወ/ሮ ገብርኤላ ኒኮላቶማስ 9 28 ከቤት ባለቤትነት ጋር በተያያዘ ክስ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚያቀርብ ሰው የባለቤትነት ማረጋገጫ 1195(1)
የኪራይቤቶች ኤጀንሲ የምስክር ወረቀት ካላቀረበ በስተቀር
ሁልግዜም ቢሆን በጉዳዩ ላይ መብት
ወይም ጥቅም ሊኖረው አይችልም ብሎ
ለመደምደም የማይቻል ስለመሆኑ

1354. ጥቅምት 18/2001 36320 ወ/ሮ ዘውዴ ገ/ስላሴ እና ወ/ሮ 9 30 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት ካርታ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
ህይወት ባህታ በማቅረብ ብቻ የሚረጋገጥ ስላለመሆኑ 1195

444
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1355. ህዳር 9/2001 35003 አቶ አሸናፊ አብዱልቃድር እና 9 43 የማይንቀሳቀስ ንብረት ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ ወ/ሮ ሽቶ አብዱራሂም የንብረቱ ትክክለኛ ዋጋ ተደርጐ ሊወሰድ 1179
(አራት ሰዎች) የሚገባው ንብረቱን ለመገንባት የወጣው
ወጪ (BooK value) ብቻ ሣይሆን ንብረቱ
በወቅቱ ለገበያ ቀርቦ ሊያወጣ የሚችለው
ዋጋ
( market value) ጭምር ስለመሆኑ
1356. ታህሳስ 21/2001 36638 በላይ አበበ እና እነ አበራሽ 9 46 ባለመሬቱ ሳይቃወም በሌላ ሰው መሬት ትርጉም
ዋቅጅራ ላይ ህንፃ የሰራ ሰው የህንፃው ባለሀብት
(ሁለት ሰዎች) ሊሆን የሚችልበት አግባብ

1357. ታህሳስ 21/2001 36013 ወ/ሮ ዘምዘም ኑሩ 9 57 በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የመያዣ መብት የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ያለው ባንክ በንብረቱ ላይ ሊኖረው 3059/1/,
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚችለው የመብት አድማስ 3088/1/,
3110/ሐ/
1358. ሐምሌ 9/2001 38666 የኢትዮጰያ ልማት ባንክ 10 218 ከህግ የሚመነጭ የማይንቀሣቀስ ንብረት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ባለሀብትነትን አስመልክቶ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 1723
ባላንባራስ ተስፋዬ ገ/እየሱስ 1723 ተፈፃሚነት የማይኖረው ስለመሆኑ
1359. ጥር 3/2001 48850 እነ አቶ ታረቀኝ ገ/ጊዮርጊስ 10 257 የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ አፈፃፀም አዋጅ ቁ.
(ሦስት ሰዎች) ጋር በተያያዘ የንግድ ድርጅት ሠራተኛ፣ 285/94
እና ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም ድርጅቱ አንቀፅ
የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በወንጀል ጉዳይ ክስ ቀርቦባቸው ኃላፊ 56(1)(3)
ሊሆኑ የሚችሉበት አግባብ አዋጅ ቁ.

445
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

6ዐ9/2ዐዐ1
አንቀፅ
5ዐ(ለ)(1)22(
1)
የወንጀል ህግ
አንቀፅ
23(3)34(1)
1360. ጥር 5/2002 43600 ዳዊት መስፍን 10 218 የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና የሚቀርብ የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ ነው 167718451
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ (ቀሪ ሆኗል) ሊባል የሚችል ስላለመሆኑ 2061188-
1192
1361. ሚያዚያ 21/2002 48699 አቶ አምሣለ ጀመሪ 10 257 የአዋጅ ቁጥር 47/67 በሥራ ላይ ከመዋሉ አዋጅ ቁ.
እና በፊት የተሰጠን ካርታ መሰረት በማድረግ 47/67
አቶ ፍርዱ ገበያሁ ክሥ ለመመስረት የሚያስችል መብት
ወይም ጥቅም የሌለ ስለመሆኑ
1362. ሐምሌ 27/2002 48783 ወ/ሮ ሶፊያ ሁሴን 10 262 ከማይንቀሳቀስ ንብረት ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የጉዳት ኪሣራን ጉዳት ለሚደርስበት ወገን 1221
እነ የአራዳ ክ/ከተማ መሬት በመክፈል የመንገድ መተላለፊያ (
አስተዳደር (ሁለት ሰዎች) servitude right) መብት ሊከበር የሚችል
ስለመሆኑ
1363. ጥቅምት 16/2003 52496 የኢትዮጵያ መንገድች 11 251 የመሬት ይዞታ ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ አዋጅ ቁ.
ባለስሌጣን እና እነ አቶ ከዴር በተወሰዯ ጊዜ ካሣ የሚከፇሇው በተወሰዯው 401/96
ኃላጅንሶ /አስራ ሁሇት ሰዎች/ ይዞታ ሊይ ንብረት የነበረ መሆኑ አንቀጽ 9/1/,

446
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እንዱሁም ንብረቱን ሇመተካት 10 አዋጅ ቁ.


ከሚያስፇሌገው ወጪ ጋር ተመጣጣኝነት 455/97
ያሇው መሆኑ ሲረጋገጥ ስሇመሆኑ

1364. ጥቅምት 18/2003 55081 ወ/ሪት ራሔል ሥነ ፀሐይ 11 255  አንድ ሰው የንብረት ባለቤት የሚሆነው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በጉልበቱ፣ በፈጠራ ችሎታው ወይም 1195, 1196
አቶ መስፍን ታምራት በገንዘቡ ንብረትን ያፈራ እነደሆነ ስለመሆኑ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
 የፍርድ ባለዕዳ የሆነ ሰው ንብረቱ ህገ መንግስት
ለፍርድ ማስፈፀሚያነት እንዳይውል አስቦ አንቀጽ 40/2/
አካለ መጠን ባልደረሰ ህፃን ልጁ ስም
ማዞሩ ብቻ ከኃላፊነት ሊያድነው
የሚያስችል ስላለመሆኑና ይህ በመሆኑም
ሊፈፀም የሚችል ፍርድ የለም ሊባል
የማይችል ስለመሆኑ

1365. ጥቅምት 30/2003 50810 እነ አቶ ፀጋዬ መሠረት /ሰባ 11 257  መንግስት አንድን የግል ንብረት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ዘጠኝ ሰዎች/ ለህዝብ ጥቅም በሚወስድበት ጊዜ 1460-1488
እና ሊከተለው ስለሚገባው ሥነ ሥርዓት
የመንገድ ትራንስፖርት  ለህዝብ ጥቅም ሲባል ንብረቱ
ባለስልጣን የተወሰደበት ሰው የተሰጠው ግምት
ከንብረቱ ዋጋ ጋር ተመጣጣኝ አይደለም
በሚል ለፍ/ቤት የሚቀርብ አቤቱታ በ3
ወር ጊዜ ውስጥ መቅረብ ያለበት ሰለመሆኑ

447
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1366. ሕዳር 30/2005 47139 አቶ የሱፍ ሁሴን 11 264 የማይንቀሳቀስ ንብረት ጋር በተያያዘ ህጋዊ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ባልሆነ መንገድ ስመ ሃብት ይዞ መገኘት 1195, 1196
አቶ አደን አብደላ የንብረቱ ባለቤት አድርጐ የማያስቆጥር
ስለመሆኑ

1367. ሕዳር 1/2003 49200 አቶ ጋሻው በጐሰው 11 275 መሬት በፍ/ብሔር ግንኙነት የተፈጠረን ዕዳ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
እና ለመክፈል ጥቅም ላይ ሊውል የማይችል ህገ መንግስት
አቶ አለበል መከተ ስለመሆኑ አንቀጽ 40/3/
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
1678/2/
1368. ግንቦት 15/2003 60720 ወ/ሮ ሄርያ መሐመድ ግርግቦ 11 288  የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በቅን ልቦና የተደረገ ነው በሚል ምክንያት 1195, 1196,
አቶ ሸምሱ የሱፍ ብቻ በህግ ጥበቃ ሊደረግለት የማይችል 2882-2884
ስለመሆኑ
 በህግ ፊት በማይፀና ሁኔታ
የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነት የምስክር
ወረቀት የያዘ ሰው ይህንኑ ንብረት ለሌላ
ሰው ለማስተላለፍ በውልና ማስረጃ ጽ/ቤት
የሚያደርገው የሽያጭ ውል ህጋዊ ነው
ሊባል የማይቻል ስለመሆኑ
የማይንቀሳቀስ ንብረትን በሽያጭ ለ3ኛ
ወገን ለማስተላለፍ መብት ከሌለው ሰው
እያወቀ የሽያጭ ውል የፈፀመ ገዢ በቅን

448
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ልቦና የተደረገ ነው በሚል የሕግ ጥበቃ


የሚደረግበት ምክንያት የሌለ ስለመሆኑ

1369. ሕዳር 8/2004 69291 አቶ ጀማል አማን 13 423  የመሬት ይዞታና በመሬት የመጠቀም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
እና መብት ያለው ወገን በውል ለ3ኛ ወገን ህገ መንግስት
ወ/ሮ ተዋበች ፈረዴ ሊያስተላልፍ ስለሚችለው የመብት አድማስ አንቀፅ 40(3),
 በመሬት የመጠቀም መብት (4)
የተላለፈለት ሰው በመሬቱ ላይ ቋሚና አዋጅ
ተንቀሳቃሽ ንብረት ያፈራ እንደሆነ ቁ.456/97
ንብረቱን አፍርሶ (ነቅሎ) የመውሰድ የኦሮሚያ
መብትን ብቻ ሊያገኝ የሚችል ስለመሆኑ ብ/ክ/መ/አዋጅ
ቁ.130/99
አንቀፅ 6
1370. የካቲት 22/2004 59504 እነ አቶ እንዳለ ወርቅነህ 13 433  በአንድ ንብረት ላይ የጋራ መብት ካላቸው የፍ/ብ/ህ/ቁ
(ስድስት ሰዎች) ሰዎች ጋር በተገናኘ የቅድሚያ ግዢ መብት 1289(1)(2),
እና ጥያቄ ሊስተናገድ የሚችልበት አግባብ፣ 1290, 1261,
አቶ ተሸለ ቱቾ  የጋራ ባለሃብቶች ከሆኑ ሰዎች መካከል 1388, 1406,
አንዱ ካለበት ያልተከፈለ ዕዳ የተነሣ 1281
ንብረቱ የሚሸጥ ቢሆን ሌሎቹ የጋራ
ባለሃብቶች ሊሸጥ ያለውን ድርሻ አስገድዶ
ለመግዛት የቅድሚያ መብት ያላቸው
ስለመሆኑ፣

449
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1371. የካቲት 28/2004 64014 ዶ/ር ገነት ሥዩም 13 437 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን የፍ/ብ/ህ/ቁ.11
እና በማረጋገጥ ከሚሰጥ የምስክር ወረቀት 95, 1196,
እነ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ (ካርታ ወይም ደብተር) ጋር በተያያዘ 1206
17/18 አስተዳደር ፅ/ቤት በአንድ ወቅት በሚመለከተው የአስተዳደር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
(ሶስት ሰዎች) አካል የተሰጠን የምስክር ወረቀት መሰረት ህገ መንግስት
በማድረግ ፍርድ ከተሰጠ በኋላ በሌላ ጊዜ አንቀፅ
ሰነዱ በአስተዳደር አካሉ መምከን 40(1)(2)
የተሰጠውን ፍርድ በአንድ ጊዜና ሙሉ
ለሙሉ ዋጋ የሚያሳጣ ሳይሆን ካርታው
በመምከኑ የተጐዳው ወገን የአስተዳደሩን
አካል እርምጃ (ውሳኔ) ክርክር ሊያቀርብበት
የሚችልና ፍ/ቤቶችም የእርምጃውን
አግባብነትና ህጋዊነት ሊያጣሩት የሚችሉት
ስለመሆኑ

1372. መጋቢት 10/2004 57186 ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ዐ6 13 443  የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት የፍ/ብ/ህ/ቁ
አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በተያያዘ የሚመለከተው የአስተዳዳር 1195,1196
እና አካል አንዴ የሰጠውን የባለሀብትነት
ወ/ሮ ከፈሉ ታረቀኝ ማረጋገጫ ደብተር (የምስክር ወረቀት)
በሌላ ጊዜ የሰረዘው እንደሆነ ይኼው
ተግባር በፍ/ቤት ክስ ሊቀርብበት የማይችል
ወይም የማይስተናገድ ነው ለማለት
የማይቻል ስለመሆኑ፣

450
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 የአስተዳደር አካል ህጋዊ ምክንያት


ሣይኖረው በአንድ ወቅት የሰጠውን
የባለቤትነት ደብተር ከሰረዘ ይኸው አካሄድ
ህጋዊ አይደለም የሚለው ወገን በፍ/ቤት
መብቱን ለማስከበር ክስ ሊያቀርብና
ፍ/ቤቱም ጉዳዩን በማስረጃ አጣርቶ ውሣኔ
ሊሰጥ የሚገባ ስለመሆኑ፣

1373. መጋቢት 10/2004 65140 ወ/ሮ በላይነሽ ቢያድግልኝ 13 447 የኮንዶሚኒየም ቤት እጣ የደረሰው ሰው አዋጅ ቁ.
እና እዳውን ከፍሎ ያጠናቀቀ ቢሆን እንኳን 370/95
ወ/ሮ አስቴር ገበሬ እጣው ከደረሰው ቀን አንስቶ እስከ አምስት አንቀጽ 14(2)
ዓመት ድረስ ለሶስተኛ ወገን በሽያጭ የአ.አ
ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ የማይችል አስተዳዳር
ስለመሆኑና ከዚህ ጊዜ በፊት ቤቱን አዋጅ ቁ
አስመልክቶ የሚደረግ ውል ፈራሽ 19/97 አንቀጽ
ስለመሆኑ፣ 21
የፍ/ብ/ህ/ቁ
1678,1808(2
)
1374. መጋቢት 10/2004 67011 የወ/ሮ ጣይቱ ከበደ ወራሸች 13 450 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነትን የፍ/ብ/ህ/ቁ
(ሁለት ሰዎች) አስመልክቶ የሚሰጥ የባለቤትነት ማረጋገጫ 1195-1198
እና የምስክር ወረቀት ተገቢውን ስርዓት እና
እነ ወ/ሮ ጥሩነሽ ኃየሌ (ሶስት ደንብ በመከተል የተሰጠ መሆን ያለበት

451
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች) ስለመሆኑና በተመሳሳይም በአንድ ወቅት


የተሰጠን የባለቤትነት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት ለመሰረዝ አግባብነት ያላቸውን
ስርዓቶች በመከተል መሆን ያለበት
ስለመሆኑ፣

1375. ጥቅምት 22/2005 75414 ወ/ሮ ዋሪቴ ቡቡሳ 14 200 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነት የፍ/ብ/ህ/ቁ.11
እና ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ህጋዊነትና 95,1196
እነ የጎልጆታ ከተማ ተቀባይነት ጋር በተናኘ የምስክር ወረቀቱ
አስተዳደር (ሁለት ሰዎች) ሊሰጥ የቻለው የንብረት ባለሀብትነት
መብትን ከአንዱ ወገን ወደ ሌላው እንዴት
መተላለፍ እንዳለበት በህጉ የተመለከተውን
ደንብና ሥርዓት ሳይከተል ስለሆነ የንብረቱ
ባለሀብት ስለመሆን የህግ ግምት መውሰጃ
የሆነው የባለቤትነት የምስክር ወረቀት ቀሪ
ነው፣ ሊሰረዝ ይገባል በማለት የሚቀርብ
አቤቱታ በፍ/ቤት ሊረጋገጥ የሚችል
የዳኝነት ጥያቄ እንጂ ጉዳዩ በፍርድ ሊያልቅ
የሚችል አይደለም ለማለት የሚያስችል
ስላለመሆኑ፣

1376. ሰኔ 21/2005 83060 ገ/ማሪም ገ/መድህን 15 335 የማይንቀሣቀስ ንብረት ሽያጭ ጋር በተገናኘ አዋጅ ቁጥር
እና ንብረትነቱ ከአገር የወጡ ኤርትራዊያን 334/1995

452
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጣዕመ ወ/ስላሴ የሆነ ቤትን ለማስተዳደር ውክልና አንቀጽ 2(1),


የተሰጠው ሰው የመሸጥ ውክልና በባለቤቱ 4(1),
ያልተሰጠ ቢሆንም እንኳን በሚመለከተው 5(1)(ሀ)
የመንግስት አካል በተሰጠ (በተላለፈ)
መመሪያ መሠረት ከተወካዩ ቤቱን የገዛ
ገዥ ተወካዩ ቤቱን የሸጠለት በሌለው
የውክልና ስልጣን ነው በሚል ገዝቶ ስመ
ንብረቱ ከተላለፈለት በኋላ የሽያጭ ውሉ
ፈርሶ ቤቱ ለባለቤቱ ሊመልስ ይገባል
ለማለት የማይችል ስለመሆኑ፣

1377. ሕዳር 19/2006 88084 ወ/ሮ ወጋየሁ ታምሩ 15 346  አንድ ሰው ለሌላ ሰው ለማስተላለፍ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚችለው በህግ ጥበቃ የሚደረግለትንና 1195, 1196,
እነ የወ/ሮ አስካለ ወሰኔ ወራሽ ያለውን መብት እንጂ የሌላውን መብት 2884, 2882-
ፍሬዘውድ ጌታቸው (ሁለት ስላለመሆኑ፣ 2884
ሰዎች)  በህግ ጥበቃ የሚደረግለት መብት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ሣይኖር በስሙ የተመዘገበ የማይንቀሳቀስ ህገ መንግስት
ንብረት ባለቤትነት የምስክር ወረቅተ ከያዘ አንቀጽ
ሰው ንብረቱን በመንደር ውል የገዛ ገዢ 40(1)(2)
ተገቢውን ማጣራት በማድረግና፣
በጥንቃቄ፣ የገዛና የቅን ልቦና ያለው ነው
ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ፣
 የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ

453
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የተሰጠ የባለቤትነት ማረጋገጫ ምስክር


ወረቀት ደንብና አሰራርን መሠረት ያላደረገ
እንዲሁም ከስልጣን ውጪ የተሰጠና በህግ
ፊት የማይፀና ስለመሆኑ በማናቸውም
ማስረጃ ለማረጋገጥ የተቻለ እንደሆነ
በተሰጠው የምስክር ወረቀት የተፈጠረውን
የህጉን የህሊና ግምት ማፍረስ የሚቻል
ስለመሆኑ፣

1378. መጋቢት 13/2006 85979 የሐረር (ደ/ሳ) ቅዱስ ሚካኤል 15 320 የአንድ እምነት ወይም ሐይማኖት ተከታይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.11
ቤተክርስቲያን ወይም አማኝ በመሆን በሐይማኖታዊ 79
እና ተቋሙ ውስጥ የመቃብር ቤት ገንብቻለሁና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ.
ወ/ሮ ማንያህልሻል አበራ የቤቱን ግምት ይከፈለኝ በሚል ከሚቀርብ ህገ መንግስት
ጥያቄ ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 1179 አንቀጽ 11,27
ድንጋጌ ተፈፃሚ ስላለመሆኑ፣ (1-3)
UDHR-Art.
18
ICCPR.Art.
18(1)
1379. መስከረም 20/2006 86049 አቶ ሻፊ አብዱራህማን አብዱ 15 351 ፍርድ ቤቶች ከሣሽ በክሱ ገልፆ በትክክል አዋጅ ቁጥር
እና ዳኝነት የጠየቀበት ጉዳይ በቤት ላይ ያለውን 47/67
ወ/ሮ አንሻ እንድሪስ (ሶሰት የባለሀብትነት መብት ለማስከበርና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሰዎች) የመፋለም ክስ ሆኖ እያለ ክሱ የቀረበው 2257

454
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በአዋጅ የተወረሰ ቤት ወይም ከአዋጅ


ውጪ በባለስልጣን ቃል ትእዛዝ ወይም
በቀላጤ የተወሰደን ቤት ለማስመለለስ ነው
በሚል ጉዳዩን የማየት ስልጣን የለኝም
በማለት የሚሰጡት ውሣኔ ተገቢነት
የሌለው ስለመሆኑ

1380. ግንቦት 7/2006 95538 አብርሃ ሕሉፍ ገሰሰው 16 200 አንድ ሰው በድልድል ያገኘውን መሬት ሌላ የት/ብ/ክ/መን
እና ሰው ሊወስድበት የሚገባው በሕጉ ግስት የገጠር
ወ/ሮ ትበርህ ገብረሕይወት የተመለከቱ ምክንያቶች ሲኖሩ ብቻ መሬት
ሰለመሆኑ አጠቃቀም
አዋጅ ቁጥር
136/2000
አንቀጽ
31፣5፣12፣1
4 እና 22
ደንብ ቁ.
48/2000 “ን”
በደንብ ቁጥር
48/2000
14፣15፣16
አዋጅ ቁጥር
456/1997

455
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ሕገ መንግሰት
አንቀጽ
37፣40(3)
እና 79

1381. ሰኔ 3/2006 89148 አቶ ክፍሉ ገ/ማርያም 16 208 የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለይዞታ የሆነ ሠው የፍ/ህ/ቁ
እና ባለማቋረጥ ለ 15 ዓመታት ግብር በስሙ 1168(1)
ወ/ሮ አስመረት መኮንን መክፈሉ ከተረጋገጠ የዚሁ ንብረት ባለቤት
መሆን ስለመቻሉ

1382. የካቲት 5/ 2007 96495 የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር 17 315 በአንድ ተቋም ውስጥ ተቀጥሮ ለሚሰራ የፍ/ሕ/ቁ.
ድርጅት ሰራተኛ አሰሪው ተቋም ለሰራተኛው 1446፣1454፣
እና ለመኖሪያ የሚሆን ክፍል ከሰጠው እና 1455
አቶ ኃይሌ ብሩ ሰራተኛው በአሰሪው ተቋም ፍቃድ
ተጨማሪ ግንባታ በራሱ ወጪ ከገነባ እና
አሰሪው ሰራተኛው እንዲወጣ ካስገደደው
አሰሪው ተቋም ሰራተኛው ለተጨማሪ
ግንባታ ያወጣውን ወጪ መክፈል ያለበት
ወይም ሰራተኛው ተጨማሪውን ግንባታ
አፍርሶ የመውሰድ መብት ያለው
ስለመሆኑ፡-

456
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1383. መጋቢት 1 ቀን 105092 አቶ ብርሃኑ ከበደ 18 342 በገጠር የእርሻ ይዞታ የመጠቀም መብትን የኦሮሚያ
2007ዓ.ም እና ከባለይዞታው ጋር የስጋ ዝምድና ለሌለው ክልል የገጠር
አቶ ኢብራሂም ሹካ ሰው ማስተላለፍ የማይቻል ስለመሆኑ መሬት
የስጦታ አደራረግን አስመልክቶ በፍትሐ አስተዳደር
ብሔር የተመለከቱ ድንጋጌዎች በገጠር አዋጅ ቁ.
የእርሻ ይዞታ የመጠቀም፣የማስተላለፍ እና 130/1999
አስተዳደር ጋር ተያይዘው ለሚነሱ አንቀፅ 6
ክርክሮች ተፈፃሚነት የሌላቸው ስለመሆኑ፡-
የፌድራል መንግስት የገጠር መሬት
አስተዳደር አጠቃቀም አዋጅ.ቁ 456/1

1384. ግንቦት 13 ቀን 2007 109776 እነ ወ/ሮ ይርጋለም 18 350 የገጠር መሬት ወራሽነትን በሚመለከት አዋጅ 456/97
ዓ.ም እና በአንድ ወቅት በቤተሰብ አባልት መመዝገብ አንቀፅ 2
ወ/ሮ አሰፉ ዘውዴ ብቻውን የሟችን የእርሻ መሬት በቀዳሚነት ንዑስ አንቀፅ
የመውረስ መብትን የማያጎናጽፍ ስለመሆኑ 5
በውርስ ለማግኘት ወራሹ አርሶ አድርና የኦሮሚያ
ከእርሻ መሬቱ ከሚገኘው ገቢ የሚተዳደር የመሬት
የቤተሰብ አባል መሆን ያለበት ስለመሆኑ፣ አዋጁ
130/99
አንቀፅ 2
ንዑስ አንቀፅ
13 እና 16

457
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

11.3 የባለይዞታነት መብትና የሁከት ይወገድልኝ ክርክርን በተመለከተ


1385. ሐምሌ 19/1999 27506 እነ ሣሙኤል ውብሸት 6 192  ሁከት እንዲወገድ በሚል በቀረበ ክስ
እና ላይ ተከሳሽ የሚያነሳው ባለቤትነትን
ብዙነህ በላይነህ የተመለከተ ክርክር አግባብነት የሌለው
ስለመሆኑ
ሁከት ይወገድልኝ በሚል ክስ በቀረበ ጊዜ
ፍ/ቤቱ ሊይዝ የሚገባው ጭብጥ ሁከት
ተፈጥሯል ወይስ አልተፈጠረም የሚል
ጥያቄ አዘል መሆን ያለበት ስለመሆኑ
1386. ሕዳር 11/2001 36645 ረዳት ሳጂን አያኖ አንጀሎ 9 32 አንድ ተከራካሪ ተገቢነት ያለው የሁከት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ይወገድልኝ አቤቱታ አቅርቧል ለማለት 114ዐ
እነ ወ/ሮ አለሚቱ ጫሌቦ ለክርክር መንስኤ የሆነው ንብረት በእጅ 1149(1)
አድርጎ መገኘትና በዚሁ ንብረት ላይ
በእውነት ለማዘዝ እንዲችል የንብረቱ
አያያዝ ያልተጭበረበረና በማናቸውም
መንገድ ህገ-ወጥ በሆነ ሁኔታ ያልተገኘ
መሆን ያለበት ስለመሆኑ

1387. ግንቦት 27/2001 39940 ወ/ሮ ነጂባ ነጋሽ እና ወ/ሮ 9 50 የሁከት ይወገድልኝ አቤቱታ የሚያቀርብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ዚያዳ ዴታሞ ወገን የሁከት ተግባር ፈጽሟል ከሚባለው 114ዐ 1149
ሰው የተሻለ የይዞታ መብት ያለው
መሆኑን በቅድሚያ ማረጋገጥ ያለበት

458
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ
1388. ታህሳስ 7/2001 38228 ሐጂ መሐመድ አወል ረጃ 9 41 የሁከት ይወገድልኝ አቤቱታን ለማቅረብ ትርጉም
እና እነ አቶ ዲኖ በሺር አቤቱታ አቅራቢው ክርክር የቀረበበት
(ሁለት ሰዎች) ንብረት ባለሀብትነቱን ሳይሆን
ባለይዞታነቱን ብቻ ማስረዳት ያለበት
ስለመሆኑ
1389. ሐምሌ 30/2001 39539 የአዲስ አበባ አስተዳደር 9 54 የይዞታ መብት ፍፁም ስላለመሆኑ እና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ግብርና ቢሮ በህግ አግባብ ይዞታው የተወሰደበት ሰው 114ዐ
እና ተገቢ የሆነ ካሣ የመጠየቅ መብት ያለው 1149(1) (2)
እነ አቶ አበበ ዓባይ(ዘጠኝ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
ሰዎች) 7/1986
አንቀጽ 2(5)
21 22 24
23
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ህገ-
መንግሥት
አንቀጽ 4ዐ
(8)
አዋጅ ቁ.
455/1997
1390. ግንቦት 6/2002 43081 አቶ ሣሙኤለ ጦኖሮ እና እነ 10 266 በአንድ ቤት ውስጥ ሲኖር ያልነበረ ወይም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ወ/ሮ አይሻ አርጌሳ (አራት ቤቱን በእጁ አድርጐ ሲያዝበት ያልነበረ 1149

459
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች) ሰው የሚያነሣው የሁከት ይወገድልኝ ክስ


ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ
1391. ሰኔ 28/2002 42861 ወ/ሮ አጤነሽ አበበ 10 268 በሃይል ቤቴ ተይዞብኛል እንዲለቀቅልኝ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና በሚል የሚቀርብ አቤቱታ የሁከት 1206,1149
አቶ ማንተጋፋቶት አጥላው ይወገድልኝ ክስ ነው ሊባል የሚችል
ስላለመሆኑ

1392. ሕዳር 28/2003 49985 ሻለቃ አሰፋ አየለ ደምሴ 11 272  ፍ/ቤቶች በሚቀርቡላቸው አቤቱታዎች የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ላይ ህግን ተፈፃሚ ለማድረግ የቀረበውን 1149/2/
ፍቃዱ ሙሉጌታ የክስ አርእስት ብቻ ሳይሆን ይዘት ጭምር የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
መመልከት የሚገባቸው ስለመሆኑ ህ/ቁ. 16,
 ከንብረት ባለቤትነት ጋር በተያያዘ 226/3/
በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1149/1/ መሰረት ሁከት
የተፈጠረበት ሰው እንዲወገድለት ይዞታው
የተወሰደበት ሰው ደግሞ እንዲመለስለት
በሚል ዳኝነት የሚጠየቀው አቤቱታ
የቀረበበት ንብረት ተገምቶ ተገቢው ዳኝነት
ከተከፈለበት በኋላ ስለመሆኑና በጥቅሉ
የተፈጠረ ሁከት እንዲወገድ (cessation of
interference) እንደሆነ ተቆጥሮ ልክ
አቤቱታቸው በገንዘብ የማይገመቱ
አቤቱታዎች አይነት ሊስተናገድ የማይገባ
ስለመሆኑና የይርጋ ደንብ ተፈፃሚ

460
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የማይሆን ስለመሆኑ

1393. ግንቦት 16/2003 62858 ፐዝፋ ይንደር ኢንተርናሽናለ 11 301  ተከራይ በይዞታው ያለውን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት አከራይ ባለበት ዕዳ 1140 1149
እና ምክንያት ባለገንዘብ የሆነ ወገን ንብረቱን 2933/1/
እነ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መረከቡ በተከራዩ ላይ የሁከት ተግባር 2899 2931
/ሁለት ሰዎች/ ፈጽሟል የማያስብል ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.
 የተከራዩ እና በንብረቱ ላይ መብት 97/90 አንቀጽ
ያለው ባለገንዘብ የሚኖራቸው ተነፃፃሪ 6
መብት

1394. ታህሳስ 20/2004 69302 አቶ ሸለማ ነገሰ 13 426  የመሬት ባለ ይዞታ የሆነና በመሬቱ የኦሮሚያ
እና የመጠቀም መብት ያለው ሰው ለሁለት ብ/ክ/መ/አዋጅ
አቶ ፋይሣ መንግስቱ ዓመት ያህል መሬቱን በመተው ከአካባቢው ቁ.130/99
ከጠፋ የመሬት ባለይዞታ የመሆንና በመሬቱ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
የመጠቀም መብቱ ቀሪ የሚሆን ስለመሆኑ ህገ መንግስት
 በገጠር የእርሻ መሬት ላይ አርሶአደሮች አንቀፅ 40(4)
ያላቸውን የይዞታና የመጠቀም መብት የፍ/ብ/ህ/ቁ
መደፈር ጋር በተያያዘ የሚነሣ ጥያቄ በ10 1677(1)(3),
ዓመት ይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ 1845
አዋጅ ቁ.456/97
1395. ታህሳስ 17/2004 69821 አቶ ጥላሁን ጎበዜ 13 430 የገጠር መሬት ባለይዞታነትን በማረጋገጥ የአማራ
እና የተሰጠ የምስክር ወረቀት የመጨረሻና ብ/ክ/መ/አዋጅ

461
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ አቶ መከተ ኃይሉ የማይስተባበል ማስረጃ ነው ለማለት ቁ.133/99


(ሁለት ሰዎች) የማይቻል ስለመሆኑ አንቀፅ 24(4)
ደንብ
ቁ.51/99
አንቀፅ 20(4)
1396. የካቲት 30/2001 70801 ዋት ኢንተርናሽናል 13 441 በከሳሽነት የተሰየመ ወገን አንድ ንብረት የፍ/ብ/ህ/ቁ
ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአንድ ህጋዊ ተግባር ሳቢያ ወደ እጄ 1149
እና ገብቷል በይዞታዬ ላይ እያለ ሁከት
ወ/ሮ ፎዚያ ቃዲ ተፈጠረብኝ በሚል የሚያቀርበው የሁከት
ይወገድልኝ አቤቱታ በእርግጥም ሁከት
ተፈጥሯል አልተፈጠረም የሚል ጭብጥ
በመያዝ ሊስተናገድ የሚገባ እንጂ ክርክር
የተነሣበት ንብረት በከሳሹ እጅ እንዴት
እንደገባ ወይም ወደ ከሳሹ እጅ ሊገባ
የቻለበትን ህጋዊ ተግባር ለመመርመር
የሚያበቃ ምክንያት የሌለ ስለመሆኑ
1397. ታህሳስ 16/2004 67691 የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 260 አከራይ የሆነ ወገን ተከራይ ለሆነው ወገን የፍ/ብ/ህ/ቁ
06 አስተዳደር ቤት እንዲለቀቅ በሚል የሚፅፈው 1149(1),
እና ማስጠንቀቂያ ከአከራይና ተከራይ ውልና 2966(1)
ወ/ሮ አለምፀሐይ ወልዴ ግንኙነት አንፃር የሚታይ እንጂ እንደ
ሁከት ተግባር የማይቆጠር ስለመሆኑ፣

1398. ጥቅምት 6/2005 79394 አቶ አብደላ ኢብራሒም 14 215  የመሬት ባለ ይዞታ የሆነ አርሶ አደር አዋጅ ቁ.

462
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ይዞታውን ላለበት እዳ ለ3ኛ ወገን 130/99


አቶ ኡሶ አብዲ በመያዣነት ለመስጠት ወይም በስጦታ አዋጅ
የቤተሰብ አባል ላልሆነ ሰው ለማስተላለፍ ቁ.89/89
መብት የሌለው ስለመሆኑ፣ አንቀጽ 2(3)
 በህግ እንዲደረግ ያልተፈቀደ እና/ወይም አዋጅ ቁ.
የህግ ክልከላ ባለበት ጉዳይ ላይ የተደረገ 456./97
ውል ህገ ወጥ ውል በመሆኑ ከመነሻው አንቀጽ
ውጤት የሌለውና ፈራሽ ስለመሆኑ፣ 8(2),1)
የውሉ መሠረታዊ ዓላማ በህግ
ያልተፈቀደና የተከለከለ ሆኖ ሲገኝ ዳኞች
ህገ ወጥ የሆነው ውል በቀረበላቸው
ማንኛውም ጊዜ ህጋዊ ውጤትና
ተፈፃሚነት የለውም በማለት ለመወሰን
 የሚችሉና ህገ ወጥ የሆነውን ውል
ውድቅ ለማድረግ በህጉ የተደነገገው የይርጋ
ጊዜ ገደብ መቃወሚያ ሊሆን የማይችል
ስለመሆኑ፣
1399. ሐምሌ 18/2005 88798 አቶ ሙሉ አብርሃ ገ/ሕይወት 15 326 ከመንግስት የተከራየውን ቤት ከአከራዩ ትርጉም
እና ፈቃድ ውጪ ለ3ኛ ወገኖች አከራይቶ
እነ በአዲስ ከተማ ክፍለ ሲገለገል የነበረ ሰው በመንግስት መመሪያ
ከተማ የወረዳ 08 አስተዳደር መሠረት ቤቱ ተከራይቶ ሲሰራበት ለነበረው
ጽ/ቤት (ሶስት ሰዎች) ሰው በመተላለፉ ምክንያት የመጀመሪያው
ተከራይ በመመሪያው መሠረት ቤቱ

463
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የተላለፈለት ሰው ላይ የሚያቀርበው
የሁከት ይወገድልኝ ክስ ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ፣
1400. የካቲት 12/2005 80241 ጽናት የሆቴል ቱሪዝም 15 330  የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ ትርጉም
ስራዎች ኃ.የተ.የግል ማህበር የሚቻለው አቤቱታ አቅራቢው ለክርክሩ
እና መነሻ በሆነው ነገር በቀጥታ ወይም በጥበቃ
እነ አቶ ዳመነ ነጋ (አምስት ሥር የሆነ ይዞታ ሲኖረው ስለመሆኑ፣
ሰዎች)  የይዞታ ክስ የሚቀርበው ለክርክሩ መነሻ
የሆነውን ንብረት በወቅቱ ለመያዝ ምንም
አይነት መብት በሌለው ሰው ላይ
ስለመሆኑ፣
 የሁከት ይወገድልኝ ክስ የሚያቀርብ ሰው
ንብረቱ በይዞታው ሥር የነበረና የሁከት
ድርጊት ፈፃሚዉ የኃይል ተግባር
በመጠቀም ወይም በሚስጥር ንብረቱን
የወሰደበት መሆኑን ማስረዳት ያለበት
ስለመሆኑ፣
 የሁከት ተግባር ተፈጥሯል ለማለት
ባለይዞታ የሆነው ሰው በይዞታው ሥር
በሚገኘው ንብረት እንዳይገለገልበት ሌላ
ሰው ጣልቃ ገብቶበት መሰናክል ወይም
ረብሻ የፈጠረበት ስለመሆኑ መረጋገጥ
ያለበት ስለመሆኑ፣

464
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በህግ አግባብ በተደረገ የኪራይ ውል


መነሻነት ይዞታን በእጁ ያደረገ ሰው
(ተከራይ) ላይ አከራይ የሚያቀርበው
የሁከት ይወገድልኝ ክስ ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ፣
1401. ሰኔ 19/2006 94869 አቶ ሙሳ ደገፈ 16 204 ሁከት ፈጥረሀል ተብሎ የተከሰሰ ሰው የፍ/ህ/ቁ
እና ሁከት ፈጥረሀል በተባለበት ነገር ላይ 1149(3)
አቶ ጥላሁን ደስታ በፍርድ የተረጋገጠ መብት ካለው ሁከት
ፈጠረ ሊባል ስላለመቻሉ

11.4 ንብረት ልዩ ልዩ
1402. ታህሳስ 27/1997 10797 ሼክ መሐመድ ሁሴን 3 93 ባለቤቱና መጠኑ ተለይቶ የታወቀውንና
አላሙዲ ለባለቤቱ እንዲመለስ በወንጀል ጉዳዩ
እና በፍርድ የተወሰነው ገንዘብ እውነተኛ
እነ ወ/ሮ ሻዲያ ናዲም (ሦስት ባለቤት በቀረበ ጊዜ በቀጥታ የሚመKe
ሰዎች) ስለመሆኑ
1403. ሚያዚያ 2/2000 31490 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 5 322 ተከሳሽ የሆነ ወገን ካቀረባቸው የመጀመሪያ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ደረጃ መቃወሚያዎች መካከል ፍ/ቤቱ ህ/ቁ.
ሴርኮ እስራኤላዊያን አንዱን ብቻ መሠረት በማድረግና ሌሎቹ 244341
ላይ ብይን ሣይሰጥ ክሱን ውድቅ ያደረገው
እንደሆነ ብይን ባልተሰጠባቸው
መቃወሚያዎች ላይ ይግባኝ ማቅረብ
የማይጠበቅበት ስለመሆኑ

465
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1404. ሚያዚያ 28/2000 34249 እነ አቶ ዋለልኝ ንጉሱ 5 335 በክርክር ተካፋይ እንዲሆን የሚያስፈልግ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ወገንን ተከራካሪ ወገኖች እንዲገባ ያልጠየቁ ህ/ቁ. 4ዐ(2)
እነ አቶ አለሙ ወንድሙ ቢሆንም ፍ/ቤቶች ይህንኑ ወገን በራሳቸው
ተነሣሽነት በክርክሩ ተካፋይ እንዲሆን
ማድረግ ያለባቸው ስለመሆኑ

1405. ሐምሌ 3/1999 22008 የኪራይ ቤቶች አ/ድርጅት እና 6 165 መክፈል የማይገባውን የከፈለ ወገን የፍ/ብ/ህ/ቁ.21
እነ አቶ ኦላና ጥርቅ እንዲመለስለት መጠየቅ ስለመቻሉ 64
( ሦስት ሰዎች)
1406. ሐምሌ 24/1999 22297 የጀሚ ከተማ የአካባቢ 6 170 በፍ/ብሔር ክርክር ሂደት ማን ክርክር ትርጉም
አስተዳደር ጽ/ቤት መጀመርና ማስረዳት እንዳለበትና የተሻለ
እና ማስረጃ ከማቅረብ አንፃር ለማን ፍርድ
አቶ ሸዋረገድ አድበር ሊሰጥ እንደሚገባ በተመለከተ አግባብነት
ያላቸውን የህግ መርሆዎች ወደጐን
በመተው የሚሰጥ ውሣኔ ተቀባይነት
የማይኖረው ስለመሆኑ
1407. ሚያዚያ 14/2000 29005 አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 6 200 በክፍለ ከተማ ስልጣን ክልል ውሰጥ የአዋጅ ቁ.
መሬት አስተዳደር ጽ/ቤት የሚነሱ ክርክሮች ላይ ክፍለ ከተማው 361/95
እና ጣልቃገብቶ የመከራከር መብት ያለው አንቀፅ
እነ ግርማቸው ይላላ (ሁለት ስለመሆኑ 1ዐ(2)30
ሰዎች) አዋጅ ቁ.
18/97 አንቀፅ
1408. ሚያዚያ 14/2000 33831 ሃሰን ኢብራሂም እና 6 218 በህግ በግልጽ የተረጋገጠ መብት እያለ ትርጉም

466
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ኢብራሂም ይመር ሃሰን በህሊና ግምት ላይ የተመሰረተ ፍርድ


መስጠት አግባብ ስላለመሆኑ
1409. ሚያዚያ 7/2000 34406 ወ/ሮ መገርቱ ነጋሣ 6 225 ያላግባብ መበልፀግ ጋር በተያያዘ የሚነሳ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የካሣ ጥያቄ ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው 2143(1)
እነ ወ/ሮ ፀሃይ ልጋ የይርጋ ደንብ ከውል ውጭ በሚደርስ
ሃላፊነት ሥር የተመለከተው የይርጋ ዘመን
ስለመሆኑ

1410. ታህሳስ 2/2001 37297 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና 9 36 የጋራ ንብረትን ለመካፈል በሚደረግ ሽያጭ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
ወ/ሮ እታለም ተስፋ የጋራ ባለኃብት የሆነ ወገን የቅድሚያ ግዥ 1261(2)
መብት ያለው ስለመሆኑ 1386 –
1409
1411. ታህሳስ 2/20001 37298 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና 9 39 የጋራ ሀብት የሆነ ንብረት በመያዣ የተያዘ ትርጉም
ወ/ሮ አለምነሽ ዋቅጂራ በመሆኑ የቅድሚያ መብት ያለ ቢሆንም
የጋራ ባለሀብት የሆነ ወገን ንብረቱ በግልፅ
ጨረታ ቀርቦ የሚያወጣውን ትክክለኛ
የገበያ ዋጋ ግማሽ በመክፈል ማስቀረት
የሚችል ስለመሆኑ
1412. ሐምሌ 22/2000 48048 ወ/ሮ ገብርኤላ ኒካላ ቶማስ 10 270  አንድን ንብረት በአደራ ለማስተደደር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ናክሶ (ለመጠበቅ) የተረከበ ወገን አደራ ሰጪው 2781
እና ንብረቱ እንዲመለስ በጠየቀው ጊዜ (1)(2)2779
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ወዲያውኑ መመለስ ያለበት ስለመሆኑ 2989(1)
 ንብረትን በአደራ የሰጠ ወገን ንብረቱ

467
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እንዲመለስለት ከመጠየቅ ጋር በተያያዘ


በህግ የተቀመጠ የጊዜ ገደብ (ይርጋ)የሌለ
ስለመሆኑ

1413. ሕዳር 3/2003 48086 እነ ወ/ሮ አሰለፈች 11 269 አዋጅ ቁ. 47/67 ከመውጣቱ በፊት አዋጅ ቁ.
ወልደሚካኤል /ሁለት ሰዎች/ የተደረገ የመሬት ኪራይ ውል ህጋዊ 47/67
እና ቶታል ኢትዮጵያ አስገዳጅነት ሊኖረው የማይችል ስለመሆኑ
አክሲዮን ማህበር
1414. ታህሳስ 27/2003 57271 የኢትዮጵያ መንገዶች 11 179 የከተማ መሬት ይዞታን እንዲለቅ የተደረገ አዋጅ ቁጥር
ባለስልጣን ባለይዞታ በተወሰነለት የካሣ መጠን ላይ 455/97
እና ካልተስማማ አቤቱታውን ማቅረብ ያለበት አንቀጽ 11/2/,
ጃዳ ብሩ በከተማው አስተዳደር ሥር ለተቋቋመ /4/
የመሬት ነክ አቤቱታ ሰሚ አካል ስለመሆኑ
እና በመደበኛ ፍ/ቤት ጉዳዩ ሊታይ
የሚችለው በይግባኝ ብቻ ስለመሆኑ

1415. ግንቦት 15/2003 47526 ዛፍኮ ኃ/የተ/የግል ማህበር 11 281  የማይንቀሳቀስ ንብረት /ህንፃ/ ግንባታ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ሥራ ጋር በተገናኘ ተፈፃሚ ስለሚሆኑ 3019-3040
ብሔራዊ መሐንዲሶች ስራ ድንጋጌዎች
ተቋራጭ ድርጅት  የሥራ ተቋራጭነት ውል ተፈጽሟል
/አለ/ ለማለት የሚቻልበት አግባብ
 የግንባታ ሥራ ውል በልዩ ፎርም
መደረግ ያለበት ስለመሆኑ

468
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 3019-3040
 የግንባታ ሥራ ውል በልዩ ፎርም
መደረግ ያለበት ስለመሆኑ
1416. ግንቦት 1/2003 63042 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ 11 292 ተከራይ ለሆነ ወገን በተከራየው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የባለቤትነት 2914/1/, /2/,
አቶ ሰለሞን ነጋሽ ወይም ሌላ መብት አለን በማይሉ 3ኛ 2913/1/, /2/
ወገኖች አድራጐት ለሚነሳ ሁከት አከራይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ዋስትና እንዲሰጥ የማይገደድ ስለመሆኑ ህ/ቁ. 158

1417. ሐምሌ 13/2003 63352 የኢትዮጵያ መንገዶች 11 297 ለህዝብ ጥቅም ሲባል ይዞታውን እንዲለቅ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን የተደረገ ሰው በመሬቱ ላይ የሰፈረውን 455/97
እና ንብረት ለመተካት ከሚከፈለው ካሣ አንቀጽ
አቶ ቱሌ አብዶ በተጨማሪ በይዞታው ላይ የነበረው ንብረት 2/1//ለ/,
በመፍረሱ የተነሳ የተቋረጠ ገቢ /የታጠ 7/1/2/ ደንብ
ጥቅም/ ካሣ ሊከፈል የሚችልበት የህግ ቁ. 135/99
አግባብ የሌለ ስለመሆኑ
1418. ግንቦት 15/2003 62293 የኢትዮጵያ መንገዶች 11 305 ለህዝብ ጥቅም ሲባል በሚመለከተው ትርጉም
ባለስልጣን የአስተዳደር አካል እንዲፈርስ መረጃ
እና የደረሰው በመሆኑ ቤቱን ያፈረሰ ሰው
እነ አቶ መስፍን ጀንበሩ የአስተዳደር አካሉ የዲዛይን ለውጥ አድርጐ
/ሁለት ሰዎች/ ቤቱ ከፈረሰ በኋላ የግለሰቡን ይዞታ
/ንብረት/ መፍረስ የማያስፈልግ መሆኑን
መግለፁ ካሣ የመክፈል ግዴታውን ቀሪ

469
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የማያደርግ ስለመሆኑ
አዋጅ ቁ. 322/97
አዋጅ ቁ. 455/97 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ
መንግስት art. 40/2/
1419. የካቲት 22/2003 51034 ታሪክ ጌታቸው 11 309  አንድ ሰው የሌለውን ነገር ሸጦ በተገኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ጊዜ ገዢው በህግ ሊያገኝ ስለሚገባው 2884/1/ /2/,
እነ ወ/ሮ አልጋነሽ ተጠምቀ መፍትሔ 2282-2285,
/ሁለት ሰዎች/  በሌለ መብት መሥራት የማይቻል 1716
ስለመሆኑ
1420. ሚያዚያ 24/2004 67631 የአቶ አሰፋ አባዲዮ ባለቤትና 13 453 ከአዋጅ ውጪ የተወሰደ ንብረት ነው አዋጅ ቁ
ወራሾች እነ ወ/ሮ ፅጌ ሽኔ በሚል ንብረትን ከመንግስት አካል 572/2000
(ሰባት ሰዎች) ያስመለሰ ወገን የንብረቱ አመላለስ አንቀጽ 6
እና አግባብነት የሌለው ሆኖ በመገኘቱ ንብረቱ
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ወደ መንግስት እንዲመለስ ሲወሰን
ንብረቱን ያለአግባብ በእጁ ያቆየው ወገን
ንብረቱ ያስገኝ የነበረውን ገቢ ወይም የታጣ
ገቢ ጭምር የመክፈል ግዴታ የሚኖርበት
ስለመሆኑ፣

1421. ሚያዚያ 24/2004 69160 አቶ ሶሬሳ ጋሪ 13 457 አንድ ጉዳይ ለመፈፀም (ለማስፈፀም) በሚል
እና ምክንያት መነሻነት የሰጠሁትን ገንዘብ
አቶ አብርሃም ፍቃዱ ለመመለስ ወይም ለተሰጠበት ዓላማ
አላዋለም በሚል የሚቀርብ አቤቱታ የአደራ

470
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ህግ ጽንስ ሀሳብን መሠረት በማድረግ


ሊስተናገድ የማይገባ ስለመሆኑና ጉዳዩን
ለማስረዳት የሰው ማስረጃ ማቅረብ የሚቻል
ስለመሆኑ፣

1422. ሕዳር 17/2005 75343 የኢትዮጵያ መንገዶች 14 204  በአንድ ወቅት የነበረን የተገነባ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን የመንገድ ደረጃ መነሻ (መሠረት) በማድረግ 65/1936
እና በመንገዱ ግራ ቀኝ አዋሣኝ በሆነ ይዞታ አንቀጽ 2(ሀ)
አቶ በላይ ሀሰን ላይ ተገቢውን ርቀት በመጠበቅ ንብረትን አዋጅ ቁ.
ያፈራ ሰው በሌላ ጊዜ የመንገዱ ደረጃ ከፍ 66/1936
እንዲል በመደረጉ የተነሣ በአዋሣኝ አንቀጽ 1(ለ)
ይዞታው ላይ ግለሰቡ ያፈራቸው ንብረቶች አዋጅ ቁ.
ላይ ጉዳት የደረሰ እንደሆነ፣ ጉዳት 455/1997,የ
ያደረሰው ወገን ካሣ የመክፈል ኃላፊነት ኤ.ፌዲሪ ህገ
ያለበት (የሚኖርበት) ስለመሆኑ፣ መንግስት
አንቀጽ 40(8)

1423. ጥር 13/2005 81081 ወ/ሮ ፍሬህይወት መብራህቱ 14 207  አንድ ሰው የሌላ ሰው ንብረት ይዞ የፍ/ብ/ህ/ቁ
ገ/መድህን ሲጠቀም ከቆየና ንብረቱን በሚጠቀምበት 2172(1),217
እና ጊዜ ንብረቱን ከጥፋት ወይም ከብልሽት 1(1),2168,2
እነ አቶ መብራህቱ ገ/መድህን ለማዳን ሲል ተገቢውን ወጪ ያወጣ 169
/ሁለት ሰዎች/ እንደሆነ ይኸው ወጪ በህጋዊ ባለሀብቱ
እንዲተካለት ለመጠየቅ የሚችለው ወጪው

471
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የግድ አስፈላጊ ከሆነና በቅን ልቦና የተደረገ


መሆኑ የተረጋገጠ እንደሆነ ስለመሆኑ፣
 ወጪው በክፉ ልቦና የተደረገ
ስለመሆኑ የተረጋገጠ እንደሆነ ግን እቃውን
(ንብረቱን) እንዲመልሰ የተደረገው ሰው
እንዲተካለት የጠየቀውን ወጪ መጠን
ዳኞች ሊቀንሱት ወይም ጭራሹንም
ሊያስቀሩት የሚችሉ ስለመሆኑ፣
 በንብረቱ (እቃው) ላይ የተደረገው
ወጪ «በክፉ ልቦና የተደረገ ነው»
የሚባለው ወጪው በተደረገበት ጊዜ
(ወቅት) ወጪው እንዲተካለት
የሚጠይቀው ሰው ንብረቱን (እቃውን)
ለባለቤቱ ለመመለስ ግዴታ ያለበት መሆኑን
ያወቅ እንደነበር ወይም ማወቅ ይገባው
የነበረና ርትዕም ሲያስገድድ ስለመሆኑ፣

1424. ጥር 13/2005 81406 እነ አቶ አህመድ ኢብራሀም 14 211  የመኪና ሽያጭ ውል መደረጉን የፍ/ብ/ህ/ቁ.11
(ሁለት ሰዎች) (መኖሩን) ለማስረዳት ሊቀርብ ስለሚገባው 86(1),(2),20
እና የማስረጃ አይነት፣ 01(1)
አቶ አመሀ ተ/ወይኒ  የመኪና /ተሽከርካሪ/ ባለሀብትነት (ስመ ስለ ተሽከርካሪ
ሀብት) እንዲተላለፍለት የሚጠይቅ ሰው መለያ
ሊያቀርባቸው ስለሚገቡና ተቀባይነት መመርመሪያ

472
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስላላቸው ማስረጃዎች ና
 አንድ ግዴታ እንዲፈፀምለት የሚጠይቅ መመዝገቢያ
ሰው የግዴታውን መኖር የማስረዳት ሸክም አዋጅ
ያለበት ስለመሆኑ፣ ቁ.681/2002
 አከራካሪ ሆኖ የቀረበን አንድ ፍሬ ነገር አንቀጽ
ማስረዳት ስለሚቻልበት የማስረጃ አይነት 6(3)(4)
አግባብነት ባለው ህግ በተለይ የተቀመጠ
ግለጽ ድንጋጌ እስከሌለ ድረስ ማናቸውንም
ዓይነት ማስረጃ አቅርቦ ጉዳዩን ለማስረዳት
ስለመቻሉ፣

1425. ሰኔ 04/2006 97464 ወ/ሮ ዘይነብ ጀማል 16 213 ጉዳዩ ከይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ትርጉም
እና እና ከሰነዶች ጋር የተያያዘ በመሆኑ ብቻ
እነ የቦሌ ክፍለ ከተማ በፍርድ ሊወሰን የሚችል አይደለም ሊባል
የዲዛይንና ግንባታ አስተዳደር ስላለመቻሉ፤
ጽ/ቤት (ሁለት ሰዎች) እንዲሁም የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት ካርታ ወይም ሌሎች ሰነዶች
ተወስደውብኛል ተብሎ ክስ በሚቀርብበት
ጊዜ የተወሰዱበት አግባብ ህጋዊ መሆን
አለመሆኑ በፍርድ ቤት ሊጣራ የሚችል
ጉዳይ ስለመሆኑ

473
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

12. ልዩ ልዩ ጉዳዮች

1426. ሐምሌ 29/1997 15493 አቶጳውሎስሩምቾ 1 9 በህግ ግምት የሚሸፈንን የፍሬ ነገር ክርክር የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በሚመለከት ተከራካሪ ወገኖች ባያነሱትም 18452ዐ24
ወ/ሮጫልቱመርዳሳ ፍ/ቤቱ ግምቱን ተፈፃሚ ስለማድረጉ

1427. ሐምሌ 28/1997 17352 ዋዜማየልብስናሸራምርቶችኃ/የ 1 17 ተገቢውዳኝነትክፍያሳይፈፀምበፍ/ቤትበቀጠለ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/


ተ/ የግ/ ማህበር ክርክርስለሚፈፀምስርዓት ህ/ቁ.21532ዐ
እና (2)207211(
የነገውሰውትምህርትቤት 2)
1428. ግንቦት 16/1998 20036 ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 5 362 ጋብቻ የትዳር ሁኔታ መኖሩን በማስረዳት የተሻሻለው
እና ለማሳየት /ለማረጋገጥ/ የሚቻል የቤተሰብ ህግ
ወ/ሮ ወለተብርሃን ካሣዬ ስለመሆኑና ይህንንም ለማስረዳት አንቀፅ
ማንኛውም ዓይነት ማስረጃ ሊቀርብ 9596 እና
ስለመቻሉ 97
1429. ሕዳር 24/2000 23334 አደጋ መከላከል እና ዝግጁነት 5 366 የማስረዳት ሸክምን በተመለከተ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ኤጀንሲ እና እነ አቶ ደበሳ ህ/ቁ. 258/1/
ገለታ/2 ሰዎች/
1430. ግንቦት 28/2000 25899 የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 5 369 የመንግስት ሠራተኛ ጡረታ ከወጣ በኋላ የአዋጅ ቁ.
እና ወ/ር ስዩም ካሣ ተመልሶ ደሞዝ በሚያስገኝ የመንግስት ስራ 2ዐ9/55
ላይ ከተቀጠረ የቅጥሩ ሁኔታ አንቀፅ 3ዐ(2)
በጊዜያዊነትም ሆነ በቋሚነት ከደሞዝ

474
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በተጨማሪ የወሰደውን የጡረታ አበል


መመለስ ያለበት ስለመሆኑ

1431. ጥቅምት 14/2000 26480 የኮተቤ መምህራን ትምህርት 5 372 ፍርድ ቤቶች የመጨረሻ አስተዳደራዊ አዲስ አበባ
ኮሌጅ ውሣኔ የተሰጠባቸው ጉዳዩችን አይተው አስተዳደር
እና ለመወሰን ስልጣን ያልተሰጣቸው ስለመሆኑ ምክር ቤት
አቶ ቢንያም አለማየሁ ደንብ ቁጥር
12/91 አንቀፅ
9(4)
1432. ሕዳር 26/2000 28883 ግሎባል ሆቴል ኃ/የተ/የግል 5 375 ከተከራካሪ ወገን አንዱ የውጭ ሀገር ዜጋ አዋጅ ቁ.
ማህበር ስለሆነ ብቻ ክርክሩ ሁልጊዜ የግለሰብ 25/88 አንቀፅ
እና አለማቀፍ ሕግ ጥያቄ ያስነሳል ለማለት 11(2)ሀ
ሚስተር ኒኮላ አስፓፓቻት የማይቻል ስለመሆኑ
ዚስ
1433. ሚያዚያ 14/2000 29005 አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 5 378 በክፍለ ከተማ ስልጣን ክልል ውሰጥ የአዋጅ ቁ.
መሬት አስተዳደር ጽ/ቤት የሚነሱ ክርክሮች ላይ ክፍለ ከተማው 361/95
እና ጣልቃገብቶ የመከራከር መብት ያለው አንቀፅ
እነ ግርማቸው ይላላ (ሁለት ስለመሆኑ 1ዐ(2)30
ሰዎች) አዋጅ ቁ.
18/97 አንቀፅ
1434. ጥር 20/2000 30298 አቶ የሲወንድም አቡሕይ 5 381 ጠፋ የተባለ ሰው በተመለሰ ጊዜ ንብረቶቹ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የተሸጡ ከሆነ ለማግኘት መብት የሚኖረው 171(1)
አቶ አየነው ማለደ የንብረቶቹን የሸያጭ ዋጋ ስለመሆኑ

475
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1435. ሕዳር 4/2001 21214 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 9 161 የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት መዋቅር አዋጅ
ኮርፖሬሽን ባልተዘረጋባቸው ክልሎች የክልል ጠቅላይ ቁ.377/96
እና ፍ/ቤቶች የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤትን አንቀፅ
እነ አቶ ለማ ኩማ ወክለው/ተክተው/ ክርክሮችን ማስተናገድ 139/1//ለ/,15
(ሦስት ሰዎች) ያለባቸው ስለመሆኑ 4/1/15314ዐ
1436. ሕዳር 25/2001 35391 የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 9 163  የጡረታ መዋጮ በመዘግየቱ ምክንያት አዋጅ ቁ.
እና በአዋጅ ቁ. 345/95 መሠረት ተጨማሪ 345/95
አንበሣ ጫማ አ/ማ ክፍያ ሊከፈል የሚችልበት አግባብ እና አንቀጽ 7(3)
52(1)56
 የጡረታ መዋጮ በ2 ዓመት ውስጥ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እንደተከፈለ የህግ ግምት ሊወሰድበት 2ዐ24(ሠ)
የሚችል የክፍያ ዓይነት ስላለመሆኑ

1437. ሕዳር 11/2001 37375 አቶ ሸምሱ ከድር አህመድ 9 166 የጥብቅና ፈቃድን ለማግኘት በህጉ አዋጅ ቁ.
እና የተቀመጡት መስፈርቶች ራሣቸውን ችለው 199/92
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፍትህ ሚኒስቴር መታየት ያለባቸው ስለመሆኑ አንቀጽ 8(1)
1438. ታህሳስ 30/2001 37050 ሻምበል ሁሴን አሊ 9 168 በከባድ የወንጀል ጉዳይ የተከሰሱ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና በራሣቸው ወጪ ጠበቃ ለማቆም ያልቻሉ ህገ
የሱማሌ ክልል ዐ/ሕግ ግለሰቦች በተመለከተ ጉዳዩን የሚያየው መንግሥት
ፍ/ቤት የግለሰቦችን በጠበቃ የመወከል ህገ- አንቀጽ 13
መንግሥታዊ መብት መከበሩን በቅድሚያ (1)
ማረጋገጥ ያለበት ስለመሆኑ
1439. ታህሳስ 21/2001 38237 አቶ በርገና ሽፈራው 9 171 ከዘር የወረደ ርስት ነው በሚል የመሬት ትርጉም

476
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ባለቤት ለመሆን የሚቀርብ ክስ ህገ-


እነ አቶ አብራሃም መንግስታዊ ያልሆነና ተቀባይነት የሌለው
ሽፈራው(አራት ሰዎች) ስለመሆኑ
1440. ታህሳስ 9/2001 37184 የሰሜን ቀጠና ጉምሩክ እና 9 174 በወንጀል ጉዳይ የተሰጠ ውሣኔ ትርጉም
እነ ቄስ ብርሃን ንዋይ በተመሳሳይ ጉዳይ በፍ/ብሔር ለቀረበው ክስ
(ሁለት ሰዎች) በማስረጃነት ለመወሰድ ብቃትና አግባብነት
ያለው ስለመሆኑ
1441. ታህሳስ 23/2001 37163 የአዋሽ ተፋሰስ ባለስልጣን 9 179 የመንግሥት መሥሪያ ቤት በጨረታ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አማካኝነት የሽያጭ ውል አካሄዷል ተብሎ 1688(2)
ህያብ ገ/መድህን ብረታ ብረት ሊገደድ የሚችልበት አግባብ 3167(1)
ማቅለጫ ፋብሪካ 1688(2)
3168
1442. ሀምሌ 8/2001 40752 እነ ወ/ሮ ኤክራም መሃመድ 9 189 ግምቱ ከብር 1ዐዐዐዐ ብር በላይ ለሆነ የህግ ክፍል
(ሁለት ሰዎች) እና የአፈፃፀም ክስ ሊከፈል የሚገባው ዳኝነት ማስታወቂያ
አቶ ዘኪ መሐመድ 25 ብር ብቻ ስለመሆኑ ቁ. 177/1945
አንቀጽ 2(ሠ)
1443. ሀምሌ 2/2001 40133 የውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን 9 191 ከፌዴራል መንግስት የልማት ድርጅት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና ሠራተኞች የሚሰበሰብ የሥራ ግብር ምንም ህገ-መንግስት
በሶማሌ ብ/ክ/መ የፊደልቱ እንኳን ሥራው የሚካሄደው በክልሎች አንቀጽ 96(3)
ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ቢሆንም ወይም ሠራተኞቹ የክልል አዋጅ ቁ.
ልማት ገቢዎች ጽ/ቤት ነዋሪዎች ቢሆኑም ገቢ የሚደረገው 33/85
ለፌዴራሉ መንግስት ስለመሆኑ አንቀጽ5(2)(
ሐ)

477
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ደንብ ቁ.
109/96
1444. ሚያዚያ 12/2002 53459 አቶ ማሞ ገ/ማሪያም 10 186 ለዋስትና የተያዘ ገንዘብን የአስያዡን ትርጉም
ተጠሪ፡የለም ማንነትን ማረጋገጥ እስከተቻለ ድረስ
ገንዘቡን ያስያዘበት ደረሰኝ ኮፒን ያቀረበ
እንኳን ቢሆን የተያዘው ገንዘብ መመለስ
ያለበት ስለመሆኑ
1445. ሀምሌ 14/2002 43781 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 10 188  በአስፈፃሚ አካላት የሚወጡ የተለያዩ አዋጅ ቁ.
ባለስልጣን መመሪያዎች በነጋሪት ጋዜጣ ታትመው 83/86 አንቀፅ
እና የወጡ ወይም በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጁ 39(2)1 2
አቶ ዳንኤል መኮንን አለመሆናቸው ህጋዊ ውጤት 59(1)(ሸ)
እንዳይኖራቸው የሚከለክል ስላለመሆኑ የኢትዮጵያ
 አዋጅን መሠረት በማድረግ የወጡ ብሔራዊ ባንክ
መመሪያዎችን የሚፃረር ድርጊት መፈፀም መመሪያ ቁ.
በኃላፊነት ሊያስጠይቅ የሚችል ስለመሆኑ ሲቲጂ
001/97
1446. ጥቅምት 20/2003 42239 ብሔራዊ ማዕድን ኮርፖሬሽን 10 346  የሕግ ክርክሮችን በሰበር ማየት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
ኃ/የተ/የግ/ ኩባንያ /ማስተናገድ/ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግስት ሕገ-መንግስት
እና ለፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የተሰጠ ስልጣን አንቀጽ 80/3
ዳን ትሬዲንግ (power) ስለመሆኑ (ሀ), አዋጅ
ኃ/የተ/የግ/ኩባንያ  በግልግል ዳኝነት (arbitration) የታየ ቁጥር
ጉዳይ ጋር በተያያዘ ተዋዋይ ወገኖች 454/97
የይግባኝ መብትን ለማስቀረት የሚያደርጉት አንቀጽ 2

478
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስምምነት ጉዳዩን በሰበር ችሎት ከመታየት (4), አዋጅ


የማያግድ ስለመሆኑ (ከዚሀ ቀደም በሰበር ቁጥር 25/88,
ችሎት የተሰጠው የሕግ ትርጉም የተለወጠ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ስለመሆኑ፡፡) ሕ/ቁ.
350(2) 351
እና 356
1447. መጋቢት 10/2002 43381 ወ/ሮ ፎዚያ ሁሴን 10 166 በሌላ ሰው ድካም ወይም የሌላ ሰው ሃብት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በሆነ ነገር በመገልገል በቂ ባልሆነ 2162
አቶ ውብሸት ተ/ወልድ ምክንያት ጥቅም ያገኘ ሰው አላግባብ
ጥቅም ባገኘበት መጠንና ባደረሰው ጉዳት
መጠን ኪሣራ ሊከፍል የሚገባ ስለመሆኑ
1448. መስከረም 25/2003 56934 እነ አሰገደች የእናቶች እና 11 469 በጤና ጥበቃ ሙያ ላይ የተሰማሩ ሰዎች የኢትዮጵያ
የህፃናት ሆስፒታል ከጤና ሥነ ምግባር ጉድለት ጋር በተያያዘ ጤና
እና በጤና ባለሙያዎች መማክርት ጉባኤ ክስ ባለሙያዎችን
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጤና ጥበቃ በቀረበባቸው ጊዜ በተገቢው መንገድ መልስ መማክር
ሚኒስቴር የመስጠትና የመሰማት መብታቸው ሊጠበቅ ጉባኤ
የሚገባ ስለመሆኑ ማቋቋሚያ
የሚንስትሮች
ምክር ቤት
ደንብ ቁጥር
76/94 አንቀጽ
16/1/ /2/
1449. መስከረም 25/2003 32282 ሚ/ር ካርሎ ካስቴሊ 11 473 በውጭ አገር የተደረጉ ሰነዶች (foreign አዋጅ ቁጥር

479
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና documents) በኢትዮጵያ ውስጥ ህጋዊ 334/95


የወ/ሮ ዘውዴ ደሚኒኮ ውርስ ተቀባይነት ሊያገኙ የሚችሉበት አግባብ አንቀጽ 26/1/
አጣሪ አቶ ታምራት ኪዳነ
ማርያም
1450. ታህሳስ 15/2003 44226 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 11 477 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተሻሻለ አዲስ መመሪያ
እና የባንክ ስራ ፈቃድና የዳይሬክተሮች እና ቁጥር
እነ ህብረት ኢንሹራንስ የዋና ሥራ አስፈፃሚ ሹመትን አስመልክቶ ኤስቢቢ/39/
ኩባንያ /ሦስት ሰዎች የሚያወጣው መመሪያ ህጋዊ መሰረት 2006 አንቀጽ
ያላቸውና በተግባር ሊውሉ የሚገባ 5.1.4 አንቀጽ
ስለመሆኑ 5.1.5
አዋጅ ቁ.
83/89
አዋጅ ቁ.
84/86
1451. ታህሳስ 27/2003 53221 የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ 11 481 የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ በህግ የፍ/ብ/ሥ/ህ/ቁ
እና ከተጣለበት የጡረታ አበል የመክፈል . 358
ንጋት ወ/ሰንበት ግዴታው ጋር በተያያዘ የአንድን ሰው
ባልነት /ሚስትነት/ በማረጋገጥ የተሰጠ
ውሣኔን የመቃወም መብት ያለው
ስለመሆኑ

1452. ጥር 24/2003 59261 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር 11 484 የጥብቅና ፈቃድ ክልከላ ጉዳይ ጋር አዋጅ ቁ.
እና በተያያዘ የሚቀርብ አቤቱታ ለሚመለከተው 199/92

480
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ታዬ በዛብህ ፊኖ የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በይግባኝ ቀርቦ አንቀጽ 29/1/


ታይቶ የሚወሰን እንጂ በቀጥታ ክልከላ
እንዲወገድ በሚል ለፍ/ቤት አቤቱታ
የሚቀርብበት ስላለመሆኑ

1453. የካቲት 9/2003 59979 የኦሮሚያ መንገዶች 11 487 በህገ መንግስቱ አንቀጽ 40/8/ መሰረት ትርጉም
ባለስልጣን ለተወሰደ ንብረት የሚጠየቅ ካሣ
እና በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1143 እና 2143 በሁለት
አቶ ከበደ ወዳጆ ዓመት ይርጋ የማይታገድ ስለመሆኑ
1454. ግንቦት 16/2003 58008 እነ ኤርሰዴ ንግድ 11 490 የቡና ላኪነት ፈቃድ አውጥቶ በግብይት አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግ/ማህበር /ሁለት ሥራ ላይ የተሰማራ ሰው የቡና ጥራት 602/2000
ሰዎች/ ቁጥጥርና ግብይት አዋጅን ጥሷል በሚል አንቀጽ 14/3/,
እና በወንጀል ህግ አንቀጽ 34/1/ መሰረት 15/3/ ደንብ
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ሊጠየቅ የሚችልበት አግባብ ቁ. 159/2001
የግብርናና
ገጠር ልማት
ሚኒስቴር
መመሪያ
1455. ግንቦት 4/2003 60025 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 11 493 በጡረታ የተገለለ ሰው በሌላ ሥራ ላይ ትርጉም
ኮርፖሬሽን በተቀጠረበት ጊዜ መንግስት ለጡረተኞች
እና ያደረገውን የጡረታ ጭማሪ መሰረት
እነ አቶ ወለዴ በየነ /አራት በማድረግ አሰሪው የደመወዝ ጭማሪ
ሰዎች/ እንዲያደርግለት የሚያቀርበው ጥያቄ

481
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ


1456. ግንቦት 4/2003 60353 አቶ ባልቻ ወ/ፃጽቅ 11 496  ጠበቃ የደንበኛውን ጉዳይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና “እስከመጨረሻ ድረስ በመያዝ ለመከራከር” 1732
አቶ ግርማ ቀለታ በሚል የሚያደርገው ስምምነት ጉዳዩ ደንብ ቁ.
ሊያስኬድ የሚችል እስከሆነ ድረስ በአንድ 57/92 አንቀጽ
ፍ/ቤት ሳይወሰን በይግባኝና በሰበር ደረጃ 28, 8/2/
ሁሉ አገልግሎት የመስጠት ግዴታ
የሚኖርበት ስለመሆኑ
 ጠበቃ ከደንበኛ ጋር ባለው ግንኙነት
ደንበኛው ማድረግ ያለበትን ነገር ከህግ
አንፃር የማስረዳትና ግልጽ የማድረግ
ብሎም የማማከር ኀላፊነት ያለበት ቢሆንም
በአንፃሩ አከራካሪ ጉዳይ በሌለበት ሁኔታ
ክስና ክርክር ለማቅረብ የማይገደድ
ስለመሆኑ

1457. ግንቦት 15/2003 60508 እነ ወ/ሮ ሮዛ አባተ /አራት 11 499 የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በህግ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች/ የተሰጠውን ስልጣን መሰረት በማድረግ ህ/ቁ. 349, 6
እና አስቀድሞ የሰጠውን ውሣኔ በድጋሚ
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ በማየት የተለየ ውሣኔ በሰጠ ጊዜ
የተለወጠውን /የተሻረውን/ ውሣኔ መሰረት
በማድረግ የተከናወኑ ተግባራትን
ለማስተካከል ወይም የተከራካሪ ወገኖችን

482
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መብት ለማስተካከል ተገቢ የሆነ ትዕዛዝ


ለመስጠት የሚችል ስለመሆኑ

1458. ግንቦት 15/2003 67280 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚ/ር 11 503 በፌዴራል ፍ/ቤቶች በጥብቅና ለመስራት ትርጉም
እና የሙያ ፈቃድ የሚሰጥበት አግባብ
እነ አቶ ተስፋዬ በርሄ
/አምስት ሰዎች/
1459. መጋቢት 9/2003 55238 እነ የየካ ክ/ከተማ አስተዳደር 11 509 የኢትዮጵያን ዜግነት በመተው የኤርትራን አዋጅ ቁ.
/ሁለት ሰዎች/ ዜግነት መርጦ የያዘ ሰው “የኢትዮጵያ 270/94
እና ተወላጅ የሆነ የውጭ ዜጋ” ነው ለማለት አንቀጽ 2/2/
ወ/ሮ ህዳት ፍስሃ ጽዮን የማይቻል ስለመሆኑ ደንብ ቁ.
101/96
አንቀጽ 2/1/
1460. ሐምሌ 1/2003 67146 ሻምበል ተሾመ ደምሴ 11 515  ጠበቃ የሆነ ሰው ደንበኛውን ወክሎ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ለፍ/ቤት የሚያቀርበው አቤቱታ እውነት ህ/ቁ. 92/1/
የፍትህ ሚኒስቴር ዓ/ህግ ስለመሆኑ በቅድሚያ የማረጋገጥ ግዴታ የፌዴራል
ያለበት ስለመሆኑ ፍ/ቤቶች
 ማንኛውም ጠበቃ የህግ ሙያውን ጠበቆች የሥነ
በሚያከናውንበት ጊዜ ሁሉ ለደንበኛው፣ ምግባር ደንብ
ለሌሎች የህግ ባለሙያዎች፣ ለተከራካሪ ቁ. 57/92
ወገኖች፣ ለፍርድ ቤት፣ ለሙያው ብሎም አንቀጽ 3
በአጠቃላይ ለህብረተሰቡ ኃላፊነቱን 29/2/ 56/4/
በቅንነት፣ በታማኝነት እና በእውነተኛነት /6/

483
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የመወጣት ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ

1461. ጥር 24/2003 55794 አቶ ለማ አበበ 11 518 እጣው ከመድረሱ በፊት አባልነቱን ያቋረጠ ትርጉም
እና የእቁብ አባል ለእቁብ የከፈለውን ገንዘብ
ወ/ሮ ሃና አሰፋ ይመለስልኝ በሚል የኃላፊነት ጥያቄ
ሊያቀርብባቸው ስለሚችሉ አካላት
1462. የካቲት 10/2003 54567 አገልግሎት ጽ/ቤት 11 521  በፍርድ ቤት የተሰጠ የእግድ ትዕዛዝ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ፀንቶ ባለበት ወቅት እግድ የተሰጠበት 2028, 2035,
እኀ የባህር ዳርጨርቃጨርቅ ንብረት ተሸጦ በተገኘ ጊዜ የፍርድ 2126
ፋብሪካ /ሦስት ሰዎች/ ባለመብት የሆነ ወገን ሊኖረው ስለሚችለው
መፍትሔ
 የፍርድ ቤትን የእግድ ትዕዛዝ
አለማክበር /መጣስ/ ኃላፊነትን የሚያስከትል
ተግባር ስለመሆኑ

1463. ጥቅምት 4/2003 44804 ወ/ሮ ሰናይት ተመስገን 11 524  በአንድ በቀረበ ክርክር ላይ የተሰጠው ትርጉም
እና ውሣኔ የቀረቡትን ማስረጃዎች ይዘት
ወ/ሮ እጥፍወርቅ በቀለ ወይም በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠውን
ነጥብ ከሕጉ ጋር በአግባቡ ተዛምዶ
አልታየም በሚል የሚቀርብ አቤቱታ የሕግ
ነጥብ /ክርክር/ እንጂ የማስረጃ ምዘና ጉዳይ
ነው ተብሎ በሰበር ችሎት ሊስተናገድ
የሚችል አይደለም ለማለት የማይቻል

484
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ
የሰበር ችሎት በሥር ፍ/ቤቶች የቀረበን
ማስረጃ ክብደትና ተዓማኒነት ለመመርመር
በህግ ስልጣን ያልተሰጠው ስለመሆኑ

1464. መጋቢት 5/2003 58522 የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ 11 529 በወንጀል ድርጊት በኤግዚብትነት ተይዞ ትርጉም
ባለስልጣን ዓ/ሕግ የነበረ ወርቅ ከተሸጠ በኋላ ጉዳዩ በይግባኝ
እና ታይቶ የሥር ፍ/ቤት ውሣኔ ከተሻረ ሻጩ
አይንሸምስ ሁሴን አካል የወርቁን ዋጋ መክፈል ያለበት
በተሸጠበት ወቅት በነበረው ዋጋ ስለመሆኑ

1465. ሕዳር 14/2003 52530 እነ አቶ ሰናይ ልዑልሰገድ 11 532  የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት በአንድ አዋጅ ቁ.
/ሁለት ሰዎች/ ወቅት በአንድ ጉዳይ /ጭብጥ/ ላይ የሰጠው 361/95
እና የህግ ትርጉም እንደተለወጠ /እንደተሻሻለ/ አንቀጽ 41
እነ ወ/ሮ ትዕግስት ኃይሌ ሊቆጠር የሚችለው በተመሳሳይ ጭብጥ አዋጅ ቁ.
ላይ በህግ አግባብ የተለየ ግልጽ ትርጉም 454/97
በሰጠ ጊዜ ብቻ ስለመሆኑ አንቀጽ 2/4/
 የውርስ ይጣራልኝ አቤቱታ ተቀብሎ /የሰ/መ/ቁ.
ማስተናገድ ብሎም የውርስ አጣሪ መሾም 35657፣
ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍርድ 42015፣5132
ቤቶች በህግ ስልጣን ያልተሰጣቸው 9
ስለመሆኑ/ ይመለከቷል/

485
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1466. ጥቅምት 18/2003 53328 ዓብዱል መሐመድ 11 535 የይርጋ መርህ ክስን በተወሰነ የጊዜ ገደብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ቀሪ የሚሆንበትን አግባብ የሚመለከትና 1168, 1808
ወ/ሮ ዘበናይ ኃይሌ ንብረትን በመያዝ ወይም ባለይዞታ በመሆን
የባለሀብትነት መብት ከሚገኝበት መርህ
የሚለይ ስለመሆኑ

1467. ህዳር 8/2004 42824 አቶ ብርሃነ ተሰማ 11 538  የድምጽ ብክለት ተከስቷል ለማለት አዋጅ ቁ.
እና የሚቻለው የሚሰማው ድምጽ ከመጠን 67/89 አንቀጽ
እነ አቶ ታምራት ኪዳኔ በማለፉ በሌሎች ላይ ሁከት የሚፈጥር 10
/ሁለት ሰዎች/ መሆኑ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
 የድምፅ ብክለት (Nuisance) 1225, 1226,
ተፈጥሮብኛልና እንዲወገድ በሚል 1149
የሚቀርብ አቤቱታ በሁለት ዓመት ይርጋ
ታግዷል ሊባል የማይችል ስለመሆኑ
 አንድ ሥራን ለመስራት የንግድ ፍቃድ
የሰጠ አካል ሥራው የሚፈጥረው የድምጽ
ረብሻ አለ በሚል የንግድ ፈቃዱን
የሚሰረዝበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

1468. ጥር 25/2003 57044 እነ የልደታ ክፍለ ከተማ 11 541  የአስተዳደር አካል የሰጠው ውሣኔ ትርጉም
ቀበሌ 04/14 ጽ/ቤት /ሁለት ወይም የወሰደው እርምጃ ህገ ወጥ
ሰዎች/ መሆኑን እስካረጋገጠ ድረስ ውሣኔውን
እና ለማረም /እንዲስተካከል ለማድረግ/

486
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ታሪኩ ኡርጌሳ ስለመቻሉ


 በተሳሳተ መንገድ በተሰጠ አስተዳደራዊ
ውሣኔ ቅን ልቦና አድሮበት ለኪሣራ
የተዳረገ ሰው ኪሣራ ለመጠየቅ ስለመቻሉ
በስህተት በተሰጠ የግንባታ ፈቃድ ግንባታ
ያካሄደ ሰው የአስተዳደር አካሉ ስህተቱን
በማረም ግንባታው እንዲፈርስ መግለጫ
በሰጠ ጊዜ የሚያቀርበው የሁከት
ይወገድልኝ አቤቱታ የህግ መሰረት የሌለው
ስለመሆኑ
1469. ህዳር 1/2003 54121 ሲ.ኤ.ኤስ ኮንስልቲንግ 11 547  ለዳኝነት የቀረበው ጉዳይ በባህሪይው አዋጅ ቁ.
ኢንጂነርስ ሳልዝ ጊተር ከአንድ በላይ የሆኑ የህግ ስርዓቶችን 377/96
ጂ.ኤም.ቢ.ኤች ለጉዳዩ አወሳሰን የሚጋብዝና የየትኛው አንቀጽ
እና ሥርዓት ህግ ተመራጭ ሊሆን ይገባል 3/3//ለ/
አቶ ካሣሁን ተወልደብርሃን የሚል ጥያቄን የሚያስነሳ እንደሆነ አዋጅ ቁ.
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት በመጀመሪያ 25/88 አንቀጽ
ደረጃ የፍ/ብሔር ስልጣኑ ሊታይ የሚችል 11/2/ /ሀ/
ስለመሆኑ
 ተዋዋይ ወገኖች በማናቸውም ሁኔታ
የአገሪቱን ህግ ወደ ጐን በማድረግ ወይም
በሚፃረር መልኩ ስምምነት ስላደረጉና
ክርክር ስለተነሳ ብቻ አንድ ጉዳይ የግለሰብ
ዓለም አቀፍ ህግ ጥያቄን/private

487
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

international law issue/ የሚያስነሳ ነው


ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ
 በሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ
ካልተወሰነ በቀር አዋጅ ቁጥር 377/96
የውጭ አገር ድርጅት ሆኖ በኢትዮጵያ
ተመዝግቦ በሚሰራ ድርጅት ላይ
ተፈፃሚነት ያለው ስለመሆኑ

1470. ሰኔ 2/2003 66945 የእንግሊዝ ህፃናት አድን 11 547  የክስ ይዛወርልኝ (change of Venue) አዋጅ ቁ.
ድርጅት ጥያቄ ከተከራካሪ ወገኖች የሚነሳ 377/96
እና ስለመሆኑና ፍ/ቤትም ጥያቄውን አንቀጽ
አቶ ገአስ አስማን ሊያስተናግድ የሚችለው በህግ 136/3/,
የተመለከቱት መስፈርቶች ተሟልተው 138/2/, /1/,
ሲገኙ ብቻ ስለመሆኑ 139/1/ /ሀ/
 የክልል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤቶች አዋጅ ቁ.
ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ 322/95 አዋጅ
ክሶችን በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣናቸው ቁ. 25/88
ለማስተናገድ የሚችሉ ስለመሆናቸው

1471. ሐምሌ 27/2003 65688 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 11 550 ለብድር በመያዣነት የተሰጠ የማይንቀሳቀስ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ንብረት በመያዣ ውሉ መሰረት በህጉ 3051/2/
አቶ ንጉሴ በያን አግባብ በዋስትና ከመያዙ በፊት በሽያጭ
ለሦስተኛ ወገን ተላልፎና ስመ ሃብቱ

488
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ለገዢው ተላልፎ በተገኘ ጊዜ ሊኖር


ስለሚችለው ውጤት
1472. መስከረም 25/2003 53551 የቀበሌ 10 ባለአደራ ቦርድ 11 553 የቀበሌ ባለአደራ ቦርድ ህጋዊ ሰውነት አዋጅ ቁ.
እና ያለው ስለመሆኑ 361/95
አቶ ዳንኤል አድርሴ አንቀጽ
14/1//ረ/,
66/1/
አዋጅ ቁ.
2/95 አንቀጽ
52
1473. ታህሳስ 26/2003 60392 አቶ ጌትነት የኔ 11 556 ይዞታን አስመልክቶ ከሚነሳ የሁከት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ይወገድልኝ አቤቱታ ጋር በተያያዘ ተፈፃሚ 1140, 1149,
አቶ እዮብ ቢንያም የሚሆነው የይርጋ ጊዜ መቆጠር ያለበት 1146/1/,
አቤቱታ አቅራቢው የይዞታ መብቱን 1144/2/
የሚያረጋግጥ ማስረጃ ከሚመለከተው አካል
ካገኘበት ቀን ጀምሮ እንጂ አቤቱታ
የቀረበበት ድርጊት መፈፀም ከጀመረበት
ዕለት አንስቶ ስላለመሆኑ
1474. ህዳር 18/2004 54990 የኢት/ቴሌኮሙኒኬሸን 13 611 የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤቶች የገንዘብ መጠኑ አዋጅ
ኮርፖሬሽን ከብር 5000 በታች የሆኑ ማናቸውም ቁ.361/95
እና የፍትሐብሔር ክርክር ለመመልከት ስልጣን አንቀፅ 50(1)
አቶ ማርቆስ አበበ አላቸው ተብሎ በአዋጅ ቁ.361/95 አንቀፅ አዋጅ
50(1) የተመለከተው ድንጋጌ ተግባራዊ ቁ.25/88

489
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መሆን ያለበት የቀረበው ጉዳይ ልዩ ባህሪ አንቀፅ 5(1),


እየታየ በጉዳዩ ላይ የሚነሣው የህግ ጥያቄ 6
ውስብስብነት በመመዘኛነት (በመለኪያነት) አዋጅ
ተይዞ ስለመሆኑ ቁ.416/96
አንቀፅ 41
1475. ህዳር 18/2004 55273 አቶ ዘውዱ ግዛው 13 615  የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ.
እና ችሎት የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤቶች ሰበር ህገመንግስት
ወ/ሮ አየለች ደስታ ችሎት በክልል ጉዳዮች ላይ የሰጡትንና አንቀፅ
መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበትን ውሣኔ 80(3)ለ
ለማረም ስልጣን ያለው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
የሰበር ስርዓት በባህሪው ከይግባኝ ሥርዓት ህ/ቁ.343(1)
የተለየ ስለመሆኑና በሰበር ደረጃ ተጨማሪ
ምስክሮችንና ማስረጃዎችን አስቀርቦ
መስማትና የፍሬ ነገር ጉዳዮችን
 ተቀብሎ ማስተናገድ አግባብነት
የሌለውና ህገ-ወጥ ስለመሆኑ
1476. የካቲት 26/2004 64845 አቶ ሀብቱ ሀጋዚ እና 13 618 የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ባለው የውክልና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እነ የኮምቦልቻ ግብርና ሙያ ስልጣኑ በዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የተሰጠን ህገ መንግስት
ማሰልጠኛ ኮሌጅ (ሁለት ውሣኔ የለወጠው ከሆነ ጉዳዩ ለፌዴራል አንቀፅ
ሰዎች) ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ከመቅረቡ በፊት 80(3)(ሀ),
ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት (2)(4)
መቅረብ ያለበት ስለመሆኑ አዋጅ
ቁ.322/95

490
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አዋጅ
ቁ.25/88
አንቀፅ 9(2),
5(2)
1477. ሰኔ 22/2004 73549 የዲላ ዩንቨርስቲ 13 620 የፌዴራል መንግስት ተቋማት በአጠቃላይና አዋጅ ቁ.
እና የከፍተኛ ት/ት ተቋማት በተለይ የራሳቸው 515/99
እነ አቶ የትናየት ጣፋ (ሶስት የሆነ የእድገት አሰጣጥ፣ የቅሬታ አፈታትና
ሰዎች) አጠቃላይ አስተዳደራዊ ሥራዎች
የሚከናወንበት አግባብ ያለ በመሆኑ
በቀጥታ ለመደበኛ ፍ/ቤቶች ጉዳዩ ቀርቦ
ውሣኔ የሚሰጥበት አግባብ የሌለ
ስለመሆኑ፣
1478. መጋቢት 12/2004 68573 እነ አቶ ጌታቸው ዳየስ /ሁለት 13 623 የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ትርጉም
ሰዎች/ በአንድ ወቅት የሰጠውን የህግ ትርጉም
እና በሌላ ጊዜ በተመሳሳይ ጭብጥ ላይ የተለየ
ወ/ሮ ሩስያ ከድር የህግ ትርጉምና የተለየ አቋም መያዙ
በቀደመው የህግ ትርጉም መሠረት ዳኝነት
የተሰጠበት ጉዳይን እንደገና እንደ አዲስ
እንዲስተናገድ ለማድረግ የማያስችል
ስለመሆኑ፣
1479. መስከረም 22/2005 61221 አቶ አከለ ምህረቱ 14 298  ከወንጀል ጉዳይ ጋር በተገናኘ በወንጀል የወ/ህ/አ.
እና ጥፋተኛነቱ ተረጋግጦ የተጣለበትን ቅጣት 231,235(1),
የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ፈጽሞ ያጠናቀቀ ሰው በፍርድ ቤት 232

491
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

መሰየም በግለሠቡ የጡረታ መብት ላይ አዋጅ ቁ.


ስለሚኖረው ውጤት 209/55
 በመሰየም ሊገኝ የሚችለው መብት አዋጅ ቁ.
ግለሰቡ ከመሰየሙ አስቀድሞ በቅጣት ቀሪ 5/67
ሆኖበት የነበረውን መብት ሳይሆን ግለሰቡ አዋጅ
ከተሰየመበት ጊዜ ጀምሮ ወደ ፊት ቁ.345/95
ሊጠበቅለት የሚገባውን መብት በተመለከተ አንቀጽ 52/1/
ብቻ ስለመሆኑ፣
 የመንግስት ሰራተኛ የነበረና የጡረታ
መብት ተጠቃሚ የሆነ ሠው በወንጀል
ጉዳይ ተከስሶና ጥፋተኛነቱ ተረጋግጦ
በፍ/ቤት ቢያንስ የ3 ዓመት ጽኑ እስራት
ቅጣት የተወሰነበት በመሆኑ የጡረታ
መብቱን እንዲያጣ የተደረገ ሠው ከቅጣቱ
በኋላ በፍ/ቤት መሰየሙ አስቀድሞ በቅጣት
ቀሪ ሆኖበት የነበረውን የጡረታ መብቱን
መልሶ ለማግኘት የማያስችል ስለመሆኑ፣
1480. ጥቅምት 09/2005 72928 አቶ አበራ ኪዳኔ 14 303  ከጡረታ መብት ጋር በተገናኘ አዋጅ ቀ.
እና በሠራተኞች የሚቀርቡ አቤቱታዎችን 714/2003
የጋሞ ጎፋ ዞን አርባ ምንጭ ለማየት ስልጣን ያለው አካል የማህበራዊ አንቀጽ 56(1)
ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዋስትና ኤጀንሲ ተቋም ስለመሆኑና (4), 57
ቅ/ጽ/ቤት በኤጀንሲው ውሣኔ ቅር የተሰኘ ሠራተኛ
ቅሬታውን ለማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ

492
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የማቅረብ መብት ያለው


ስለመሆኑ፣
 የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ይግባኝ ሰሚ
ጉባኤ የሚሰጠው ውሣኔ በፍሬ ነገር ረገድ
የመጨረሻ ስለመሆኑና በውሣኔው
መሠረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሟል
በሚል ቅሬታ ያለው ሠራተኛ አቤቱታውን
ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት በይግባኝ የማቅረብ መብት
ያለው ስለመሆኑ፣
1481. ጥቅምት 23/2005 80964 የመንግስት ሠራተኞች 14 305  ከጡረታ መብት አበል ተጠቃሚነት አዋጅ ቁ.
ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ጋር በተገናኘ የእድሜ አቆጣጠርና ውጤቱን 714/2003
እና በተመለከተ የሚቀርብ አቤቱታን አይቶ አንቀጽ
እነ አቶ አበረ ቦከን (ሶስት ለመወሰን ስልጣን ያለው የማህበራዊ 4(1),54(3),5
ሠዎች) ዋስትና ኤጀንሲ ተቋም ስለመሆኑና 6(4)
በውሣኔው ቅሬታ ያለው ወገን ለኤጀንሲው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የይግባኝ አቤቱታ ህ/ቁ. 343, 9,
ለማቅረብ መብት ያለው ስለመሆኑ፣ 231
 በኤጀንሲው ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ
የሚሰጥ ውሣኔ በፍሬ ነገር ደረጃ
የመጨረሻ ስለመሆኑና በውሣኔው ላይ
መሠረታዊ የህግ ስህተት አለው በማለት
አቤቱታ ያለው ሠራተኛ ቅሬታውን
ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ

493
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የማቅረብ መብት ያለው ስለመሆኑ፣


1482. መስከረም 22/2005 78945 ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ 14 311 የመንግስት ዩኒቨርስቲ መምህራንን አዋጅ ቁ.
እና በተመለከተ ከዲሲፕሊን ግድፈት ጋር 515 /99
መምህር ባዬ ዋናያ የዳ በተገናኘ የሚሰጥ ውሣኔ በአስተዳደር አንቀጽ
ፍ/ቤት በይግባኝ ሊስተናገድ ስለሚችልበት 2(8),22(3),3
አግባብ፣ 2(3)
አዋጅ ቁ.
650/2001
አፀከት 44(ኀ)
1483. ጥር 03/2005 81215 ወጋገን ባንክ (አ.ማ.) 14 315  በባንክ በመያዣነት የተያዘ ተሽከርካሪ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና በሌላ በኩል የጉምሩክ ደንብ በመተላለፍ 2828,
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ወንጀል ባለቤቱ ጥፋተኛነቱ ተረጋግጦበት 2857(1),
ባለሥልጣን ተሽከርካሪውም በመንግስት እንዲወረስ 3059
ውሣኔ የተሰጠበት እንደሆነ በህግ ፊት አዋጅ ቁ.
ቅድሚያ ተሰጥቶት ሊፈፀም ስለሚገባው 97/90 አንቀጽ
ጉዳይ 3
 በባንክ በመያዣነት የተያዘ ተሽከርካሪ የወንጀል ህግ
ከመያዣው በኋላ በኮንትሮባንድ ወንጀል አንቀጽ 98(1)
ምክንያት ለመንግስት ውርስ እንዲሆን አዋጅ ቁ.
በፍ/ቤት የመጨረሻ ፍርድ ባረፈበት ጊዜ 622/2001
ባለመያዣው በተሽከርካሪው ላይ ያለው አንቀጽ 91(2)
የቀዳሚነት መብት እንዲሁም የውርስ
ትዕዛዙ (ውሣኔው) ተፈፃሚ ሊደረጉ

494
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለሚችልበት አግባብ፣
1484. ጥቅምት 07/2005 78414 የኢትዮጵያ ሳይንስና 14 321  የሥራ ግዴታን ካለመወጣት ጋር አዋጅ ቁ.
ቴክኖሎጂ በተገናኘ ሠራተኛ የሆነ ሰው ከአሰሪው 515
እና የተረከበው ንብረት ላይ ጉዳት እንዲከሰት
እነ አቶ ቶላ መገርሣ (ሁለት በማድረጉ ወይም ንብረቱ እንዲጐድል
ሰዎች) (እንዲጠፋ) በማድረጉ ምክንያት በወንጀል
ጉዳይ ክስ ቀርቦበት ጥፋተኛነቱ የተረጋገጠ
እንደሆነ በተመሣሣይ ጉዳይ ሠራተኛው
በአሰሪው ንብረት ላይ ባደረሰው ጉዳት
መጠን በፍትሐብሔር ሊጠየቅ ስለመቻሉ፣
 ከአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ጋር በተያያዘ
ሠራተኛው በአሰሪው ንብረት ላይ የደረሰ
ጉዳትን በተመለከተ በወንጀል ጉዳይ ተከስሶ
ጥፋተኛ የተባለ እንደሆነ ጉዳት የደረሰበትን
ንብረት በተመለከተ በፍትሐብሔር ተጠያቂ
ሊደረግ የሚገባ ስለመሆኑ፣
1485. ግንቦት 5/2005 81023 አቶ ገላና ኦልጅራ 15 492 የመሬት አስተዳዳር ጽ/ቤት ቀድሞ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የተሰጠን የቤትና ቦታ ካርታና ፕላን 1197(2)
እነ አቶ ገዛኸኝ ፋይስ (ሶስት ጠፍቷል በሚል ሲጠየቅ በምትኩ ሌላ
ሰዎች) ሊሠጥ የሚገባው በ3ኛ ወገኖች ላይ
ሊያስከትል የሚችለውን ጉዳት ለማስወገድ
በቅድሚያ ጠያቂው በቂ ዋስትና እንዲሰጥ
በማድረግ ስለመሆኑ፣

495
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1486. ሚያዚያ 24/2005 80301 አቶ አንተነህ ሲሳይ 15 500  አንድ የመንግስት ሠራተኛ መ/ቤቱን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በመወከል ተቋሙ ከ3ኛ ወገን ጋር ካለው ህ/ቁ.
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አለመግባባት ጋር በተገናኘ በግልግል ዳኝነት 351(2)(መ),
ፍትህ ቢሮ ጉባኤ አባልነት በዳኝነት ተሰይሞ ለጉባኤው 317,
የሚከፈለውን አበል ክፍያ መወሰኑ 318(መ)
የዲሲፕሊን ጥፋት ፈጽሟል ሊያስብለው የወንጀል ህግ
የሚችል ስላለመሆኑ፣ አንቀጽ 399
 በግልግል ዳኝነት ጉባኤ ዳኝነት የተሰየመ የአ.አ ከተማ
ዳኛ በህግ ስላለበት ኃላፊነት፣ አስተዳደር
 የግልግል ዳኛ ሆኖ የተሰየመ ሰው ምክር ቤት
በግልግል ዳኝነቱ የተጣለበትን ኃላፊነት አዋጅ ቁ.
በአግባቡ ካልተወጣ በወንጀል ተጠያቂነት 6/2000
የሚኖርበት ስለመሆኑ፣ አንቀጽ 31

1487. መስከረም 23/2006 88060 የኮምቦልቻ ቆዳ ፋብሪካ 15 505 የመንግስት የልማት ድርጅት ወደ ግል አዋጅ ቁጥር
አ/ማህበር ይዞታነት፣ ወይም ወደ አክስዮን ማህበር፣ 208/92
እና በሚለወጥበት ወይም ወደ ቀድሞ ባለሀብቱ አንቀጽ 5፣6
አቶ ምስጋናው ጥሩነህ በሚመለስበት ጊዜ ወደ አዲሱ ባለቤት
የማይተላለፉ ሒሣቦችን ለመሰብሰብ
ዕዳዎችን ለመረከብና የፍርድ ቤት ጉዳዮችን
ለመከታተል ስልጣን የተሰጠው የመንግስት
የልማት ድርጅቶች ባለአደራ ቦርድ
ስለመሆኑ፣

496
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1488. ህዳር 17/2006 88959 የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 15 508  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር አዋጅ ቁጥር
አስተዳደር ጽ/ቤት በከተማው ክልል ውስጥ የሚገኘውን 361/95
እና መሬትና የተፈጥሮ ሀብት የማስተዳደር አንቀጽ
ደብረ አማን ተክለኃማኖት ሥልጣን ያለው ስለመሆኑ፣ 11(2)(ለ)(ሰ),
ቤተክርስቲያን  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በህግ 38
የተሰጠውን የማስተዳደር ስልጣን መሠረት
በማድረግ በከተማው ክልል ውስጥ
የሚገኘውን መሬት በተመለከተ የከተማዋን
መሪ ፕላን እንዲሁም የከተማውን
ማህበረሰብ ፀጥታና ደህንነት ታሣቢ
በማድረግ በከተማው የሚገኝ ቦታ (መሬት)
ለምን ለምን አገልግሎት መዋል እንዳለበት
የመወሰን ስልጣንና ኃላፊነት ያለው
ስለመሆኑና ይህንን ኃላፊነቱን ለመወጣት
የሚያደርገው እንቅስቃሴ እንደ የሁከት
ተግባር ሊቆጠር የማይችል ስለመሆኑ፣
1489. ታህሳስ 18/2006 92546 አቶ አብዱራዛቅ ኢብራሒም 15 512 በአቃብያነ ህግ ሙያ የተሰማሩ ሠዎች ላይ የአቃቤ ህግ
እና ከዲሲፒሊን ጉዳዬች ጋር በተያያዘ ክስ መተዳደሪያ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር በቀረበ ጊዜ ጉዳዩ በተዋረድ በተቋቋሙትና ደንብ ቁ.
ዐ/ህግ ስልጣን በተሰጣቸው አካላት ታይቶ ሊወሰን 44/1991
ስለሚችልበት አግባብ፣ አንቀጽ 78,
79,
82(1)(2),

497
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

83(1)(3),
84(ሀ), 85,
86(ሀ)
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ህገ መንግስት
አንቀጽ 25,
37
1490. መስከረም 23/2005 95877 የኢትዮጲያ የህግ ባለሙያ 15 517 አንድ ኢትዮጵያዊ የሆነ የበጎ አድራጎት አዋጅ ቁ.
ሴቶችማህበር እና ድርጅት ወይም ማህበር ከውጭ ምንጭ 621/2001
የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና በህጉ ከተመለከው የገንዘብ መጠን በላይ አንቀጽ2/2/፣3
ማህበራት ኤጀንሲ እንዲሰበሰብ ሊፈቅድ የማይችል ስለመሆኑ፡- /4/፣14/5/፣14
/2/፣6፣90፣1
11/2/፣112፣1
08፣110
ደንብ ቁጥር
168/2002
አንቀጽ
18/3/፣10/2/፣
36
1491. ታህሳስ 30/2005 93779 ወ/ሮ ጂእቶ ያሲን ሺበሺ 15 274 ተጋቢዎች የጋብቻቸውን ፍቺ አስመልክቶ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ጉዳዩ በመደበኛው ፍ/ቤት ቀርቦና ክርክር ህ/ቁ. 5(1)(2),
አቶ ሐሰን መሐመድ ተካሄዶ ውሣኔ ከተሰጠበት በኋላ በሌላ ጊዜ 244(2)(ለ),
በተመሳሳይ ጉዳይ ሀይማኖታዊ ስርዓትን 245(2)

498
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በመጠቀም በሸሪአ ፍ/ቤት የሚያቀርቡት አዋጅ ቁጥር


ክርክር ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣ 188/92
አንቀጽ 5(4),
6(2)
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ
ህገ መንግስት
አንቀጽ 34(5)
1492. ጥር 15/2006 91643 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 16 40 የማይገባውን ክፍያ የከፈለ ሰው ገንዘቡን የፍ/ብ/ሕ/ቁ/
መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ከከፈለበት ቀን አንሥቶ ሕጋዊ ወለድ 2164(2)
እና እንዲከፈለው ለመጠየቅ የሚችለው፣
ካኪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ገንዘቡን የተቀበለው ሰው እምነትን
ማህበር በሚያጓድል ሁኔታ ክፍያውን ተቀብሎት
በሆነ ጊዜ ብቻ ስለመሆኑ፣
1493. ሐምሌ 30/2006 101271 መ/ር ግዛቸው ጥሪት 16 328 አግባብ ባለው የዩኒቨርስቲ አካል በተሰጠ
እና አስተዳደራዊ ውሳኔ የዩኒቨርሲቲ መምህራን
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ቅሬታ ሲኖራቸው የይግባኝ መብት ያላቸው
ስለመሆኑ፤
ይግባኙን የማስተናገድ ስልጣን የፌደራል
የመንግስት ሠራተኞች አስተዳደር ፍ/ቤት
ስለመሆኑ፣
1494. ሐምሌ 29/2006 99367 ዶ/ር ሕሊና ፍቅሬ 16 336 አንድ ሰው የፖሊስ ቅጥር ፎርም የሚል አዋጅ
እና ስያሜ የያዘ ሰነድ ስለሞላ ወይም በቅጥር ቁ.720/2004
የፌዴራል ፖሊስ ሆስፒታል ፎርሙ በሕጉ አግባብ የሚገኙት ማዕረጎች አንቀፅ 2(1)

499
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ተሰጥተውት የጥቅማ ጥቅሙ ተጋሪ የፌዴራል


መሆኑ ብቻ ጉዳዩን በፖሊስ መተዳደሪያ ፖሊስ አባላት
ደንብ መሰረት እንዲዳኝ ማድረግ ተገቢ መተዳደሪያ
ስላለመሆኑ፡- የሚኒስተሮች
ምክር ቤት
ደንብ
ቁ.268/2005
አንቀፅ
3፣4፣5፣6(1)
እና 7
1495. ታህሳስ 21/2007 97948 ወ/ሪት ሔለን ተክሌ 17 296 አንድ የቀበሌ ቤትን ተከራይቶ የነበረ ሠው የኢ.ፌ.ዲ.ሪፕ
እና ከዚህ አለም በሞት ሲለይ ወራሾቹ ወይም ብሊክ ህገ
ወ/ሮ ዘይድ አብርሃ ቤተሠቦቹ የተከራይነት መብቱ ይተላለፍልን መንግስት
ብለው በሚጠይቁበት ጊዜ ከሕግ አኳያ አንቀጽ 37
ዳኝነት የሚሠጥበት እንጂ በፍርድ ቤት የፍ/ህ/ቁ.
የሚያልቅ ጉዳይ አይደለም ብሎ ጥያቄውን 826/2/ እህ
አለመቀበል አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ፣ 2928

1496. ጥር 22 ቀን 2007 101079 የይልማና ዴንሳ ወረዳ አከባቢ 17 306 በገጠር የእርሻ መሬት ላይ በተሠጠ ፍርድ
ዓ.ም ጥበቃ መሬት አስተዳደርና የፍርድ መቃወሚያ ሲቀርብ ፍርድ
አጠቃቀም ፅ/ቤት እና ተፈፅሟል ሊባል የሚችለው የፍርድ
አቶ ውበት ገ/መድህን ባለመብቱ በይዞታው ላይ ህጋዊ ማረጋገጫ
ሲያገኝ ስለመሆኑ፣

500
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1497. መጋቢት 30 ቀን 2007 97132 አቶ መሃመድ ከማል 17 313 ለክርክሩ መነሻ የሆነ ሽጉጥ (የጦር
ዓ.ም እና መሳሪያ) የንምራ ቁጥር አከራካሪ በሆነበት
የከሚሴ ወረዳ ሚሉሻ ፅ/ቤት ወይም የመጀመሪያው ንምራ ቁጥር በሌላ
ተተክቷል የሚል ክርክር በተነሳ ጊዜ
በመሳሪያው ላይ ያለው ንምራ ቁጥር
ኦሪጅናል ነው? ወይስ በሂደት የተተካ
ቁጥር ነው? የሚለውን አግባብነት ባለው
አካል ሞያዊ አስተያየት/expert opinion/
አጣርቶ መወሰን አስፈላጊ ስለመሆኑ፣

1498. ሕዳር 23/2007 95069 እነ ስፍሜት አግሮ ቢዝነስ 17 320 ከውጪ አገር በዶላር የተላከ የውጭ የፍ/ሕ/ቁ
ኃ/የተ/ማህበር /ሁለት ሰዎች/ ምንዛሬ ለተላከለት አላማ አልዋለም በሚል 1705፣1749፣
እና ገንዘቡ እንዲመለስ ክርክር ሲነሳ ገንዘቡ 1750፣1771
ወ/ሮ ኤልሳቤት ብረቱ ሊመለስ የሚገባው ዶላር በተላከበት ጊዜ
በኢትዮጵያ ብር ተመንዝሮ በተሠጠው
ተመን መሠረት ስለመሆኑ፣

1499. ታህሳስ 8/2007 96833 የመንግስት ሠራተኞች 17 340 አንድ የመንግስት ሠራተኛ የጡረታ አዋጅ ቁጥር
ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዕድሜው ከደረሠ በኋላ አሠሪው መ/ቤት 714/2003፣
እና ፈቃድና ከየትኛውም አካል ተቃውሞ አዋጅ ቁጥር
አሥፋው ደነቀ ሣይቀርብ የጡረታ ጊዜው ከተራዘመ 515/99
ለተራዘመ ጊዜ የሠራበት ለጡረታ ሊያዝ አንቀጽ
የሚገባው ሥለመሆኑ፣ 85፣89

501
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1500. ታህሳስ 24/2007 99689 የአዲስ አበባ ዴንታል ባይንስ 17 346 አንድ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም አዋጅ ቁጥር
ኮሌጅ ላስተማራቸው ተማሪዎች ጊዜያዊ ዲፕሎማ 650/2001፣
እና ከሠጠ በኋላ ዋናው ዲፕሎማ ሳይሠጣቸው ደንብ ቁጥር
እነ መንግስቱ ጋሞ (7 ሰዎች) የማስተማር ፈቃዱ ቢነጠቅ እንኳ ፈቃዱን 199/2003
ተነጥቄያለሁ፣ ዋናውን ዲፕሎማ ልሰጥ
አልችልም የማለት መብት የሌለው
ስለመሆኑ፣

1501. የካቲት 6 ቀን 2007 102061 የከሰረው ሆላንድ ካር 17 349 አንድ የንግድ ድርጅት ሲከስር የዕዳ አዋጅ ቁጥር
ዓ.ም ኃ/የተ/የግ/ማህበር ክፍያን በተመለከተ የድርጅቱን ንብረቶች 377/96
እና በመያዣነት ከያዛቸው ባንክ ይልቅ የከሰረው አንቀፅ 167
ዘመን ባንክ ድርጅት ሰራተኞች የቀዳሚነት መብት አዋጅ ቁጥር
ያላቸው ስለመሆኑ፣ 90/1997
እንደተሻሻለ

1502. ሓምሌ 14 ቀን 2007 102725 እነ አቶ ዲንሳፋ ያዕቆብ/ሦስት 18 373 በመመሪያ ቁጥር 4/2004 መሰረት በልዩ
ዓ.ም ሰዎች/ ሁኔታ በንግድ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን
እና ሊሟሉ ስለሚገባቸው ሁኔዎች
ወ/ሮ አየለች በቀለ
1503. መጋቢት 17 ቀን 2007 107442 አቶ ሞገስ ናደው እንዳይላሉ 18 412 የጥብቅና አገልግሎት የሚሠጥ ጠበቃ አዋጅ 199/92
ዓ.ም እና በደንበኛው የአገልግሎት ክፍያ ሲፈጸምለት አንቀፅ 30/2/
የኢፌድሪ ፍትህ ሚኒስቴር ለተፈጸመው ክፍያ ደረሰኝ አለመስጠት ደንብ ቁጥር
የዲሲፕን ግድፈት ስለመሆኑ 57/92 አንቀፅ

502
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

8/1/
1504. ግንቦት 21 ቀን 2007 105765 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል 18 418 የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ክፍያ ለመወሰን የአብክመ
ዓ.ም ኮርፖሬሽን በልምድ የዳበረውና በአጠቃላይ ተቀባይነት የጥብቅና ስራ
እና ያገኘው የአከፋፈል መርህ ጉዳዩ የወሰደው ፈቃድ
እነ አቶ ግርማ ሞገስ ጊዜ፣ የሚጠይቀው ድካም፣ የጉዳዩ አሰጣጥ
ውስብስብነት የክርክርን ግምት ታሳቢ ምዝገባ
በማድረግ ስለመሆኑ፣ የጠበቆች ስነ-
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ክፍያ ያለምንም መግባር
ገደብ ስምምነት የሚደረግበት አለመሆኑን ለመቆጣጠር
ከስነ ህግ እና የፍርድቤቶች አሰራር የዳበረ የወጣ አዋጅ
ስለመሆኑ፣ ቁጥር
75/1994
አንቀፅ
50፣51፣52
የፍ/ሥ/ሥ/ህ/
ቁ 462

1505. 1
ሚያዚያ 28 ቀን 2007 112091 አንድነት ለፍትህና ዲሞኬራሲ 18 422 አንድ የፖለቲካ ድርጅት የሌላ የፖለቲካ አዋጅ ቁጥር
ዓ.ም እና ድርጅት አባል የሆኑ ሰዎችን አባልነታቸው 532/199
ሠማያዊ ፓርቲ ህጋዊ በሆነ መልኩ ሳይቋረጥ ወይም ቀሪ አንቀፅ
ሳይሆን እጩ ተወዳዳሪ አድርጎ ማቅረብ 46፣102/4//ለ/
የማይችል ስለመሆኑ፣ ፣አዋጅ ቁጥር
አንድ ሰው በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ የሁለት 632/2002

503
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የፖለቲካ ድርጅት አባል መሆን የማይችል አንቀፅ 7


ስለመሆኑ፣

13. የውርስ ሀብት ማጣራት እና ኑዛዜን በተመለከተ

1506. ጥቅምት 21/1998 17429 ወ/ሮ ሎሚ ሆርዶፋ 2 108 በግልጽ በሚደረግ ኑዛዜ ኑዛዜው መነበቡን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚያመለክት ከሆነ በግልጽ “ተነቧል” 881
አቶ ተስፋዬ ከበደ የሚል ቃል አለመኖሩ ኑዛዜውን ፈራሽ
የሚያደርግ ስላለመሆኑ

1507. መጋቢት 25/1999 17058 አቶ አንበሶ ወ/ገብርኤል እና 4 92 ኑዛዜ ህጋዊ ነው መባሉ ሌሎች ሰዎች የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አቶ መሣይ መኮንን በሰነዱ ላይ ተቃውሞ ካላቸው ጉዳዩ 881 884
በዳኝነት መታየትን የሚከለክል ስላለመሆኑ 892 996-
1ዐዐዐ
ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ
/ቁ. 5
1508. ሚያዚያ 9/1999 11272 አቶ እንዳሻው በቀለ እና ወ/ት 4 98 የኑዛዜ እያንዳንዱ መስፈርት መሟላት የፍታ/ብ/ቁ
አይናለም ያለው መመዘን የሚገባው የኑዛዜውን አጠቃላይ 881
ሁኔታ በመመልከትና የተናዛዡን ሆነ
ምስክሮች በኑዛዜው ባሰፈሩት ቃላትና ሀረግ
ሊሰጡ የሚችሉትን ትርጉም ግምት ውስጥ
በማስገባት ስለመሆኑ

504
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1509. ሰኔ 19/2000 23322 ወ/ሮ አዳነች ወርዶፋ 7 192 የውርስ ሀብት አጣሪ የንብረት ባለቤትነትን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የመወሰን ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ 956
እነ ወ/ሮ አስናቀች ወርዶፋ
1510. ሰኔ 19/2000 25869 ወ/ሮ አየለች አልታዬ 7 197 የማይንቀሳቀስ ንብረት የጋራ ባለሀብት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሆኑ ሰዎች ንብረቱን በአይነት ለመከፋፈል 1272, 1273
ወ/ሮ አስናቀች አየለ ባልቻሉ ጊዜ ንብረቱ በሃራጅ ተሸጦ
ገንዘቡን መካፈል ያለባቸው ስለመሆኑ

1511. ሰኔ 19/2000 30991 እማሆይ ወይንሸት አድማሱ 7 207 ሟች በሚሰጠው ኑዛዜ ላይ አንድ ግዴታ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና እነ ወ/ሮ ክብነሽ ስዩም በወራሾች ላይ የማስቀመጥ መብት ያለው 920
ስለመሆኑና በግዴታው እንዲጠቀም
የተቀመጠለት የኑዛዜ ተጠቃሚም ይህንን
መሰረት በማድረግ ወራሾችን ሊያስገድድ
የሚችል ስለመሆኑ

1512. ሰኔ 24/2000 32414 ወ/ሮ ባዩሽ ደጀኔ 7 212 ኑዛዜ ፈራሽ ነው ይባል በሚል የሚቀርብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ክስ እና የተሰጠ የወራሽነት የምስክር 996/1/,
እነ ወ/ሮ ሃሳብከፋይ ጌራወርቅ ወረቀት እንዲሰረዝ በሚል የሚቀርብ 998/1/, 973,
(ሁለት ሰዎች) ተቃውሞ የተለያዩ ይዘትና ውጤት ያላቸው 996/2/
ስለመሆኑ

1513. ሰኔ 10/2000 34076 ወ/ሮ ዘነበወርቅ ወልዱ ፀጋ 7 217 የውርስ ሃብቶች በተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በሆነ ጊዜ የሚነሱ ክርክሮች የውርሱ ክፍያ ህ/ቁ. 23

505
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እነ እማሆይ ድብቅነሽ ግዛው በተጀመረበት ቦታ ለሚገኝ ፍ/ቤት


(ሁለት ሰዎች) የሚቀርቡና የሚስተናገዱ ስለመሆናቸው

1514. ጥቅምት 11/2001 34703 እንዳሻው ፍቃዱ 8 233 የውርስ ሀብት ክፍፍልን መነሻ ያደረገ ክስ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና የግዴታ ውርስ ከተጣራ በኋላ መቅረብ 1ዐዐዐ(1)
እነ ወንድማገኝ ፍቃዱ(ሰባት የሌለበት ስለመሆኑ
ሰዎች)
1515. ጥቅምት 25/2001 36604 ወ/ሮ ፅጌ መንግስቱ እና 8 235 ኑዛዜ ሲነበብ የነበሩ ሰዎች ኑዛዜው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ አቶ ወንድይራድ አይፀናም በሚል የሚያቀርቡት የመቃወም 973
መንግስቱ(ሁለት ሰዎች) አቤቱታ ኑዛዜው በተነበበ በአሥራ አምስት
ቀን ውስጥ መቅረብ ያለበት ስለመሆኑ

1516. የካቲት 24/2001 38611 የወ/ሮ ገነት ዳምጤ ወራሾች 8 263 በኑዛዜ የተገኘ ንብረት በ1ዐ (አሥር) ዓመት
እና ጊዜ ውስጥ ካልተጠየቀ በስተቀር በይርጋ
እነ አቶ ይልማ አስፋው የሚታገድ ስለመሆኑ
1517. ሚያዚያ 29/2001 38611 የወ/ሮ ገነት ዳምጤ ወራሾች 8 258 በኑዛዜ የተገኘ ንብረት በ1ዐ (አሥር) ዓመት
እና ጊዜ ውስጥ ካልተጠየቀ በስተቀር በይርጋ
እነ አቶ ይልማ አስፋው የሚታገድ ስለመሆኑ
1518. ግንቦት 27/2001 42525 እነ አቶ አብዱልዋሲቅ 8 264 ወራሽ የሆኑ ወገኖች የሚያቀርቧቸውን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አርጋው ተገቢነት ያላቸው ማስረጃ-‹ በሙሉ አሰባስቦ ህ/ቁ. 241
እና በመስማት ያልተከናወነ የውርስ ማጣራት 27ዐ እና 345
ወ/ሮ አልዋያ አባበሊስ ሪ‫‏‏‬ፖርት በህግ አግባብ የተከናወነ ነው
ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ

506
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1519. ሰኔ 11/2001 32817 ወ/ሮ አልማዝ ዘውዴ እና 8 266 የተናዛዡ ህጋዊ ንብረት ባልሆነ ነገር ላይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እነ ወ/ሮ ቴቱ ዘውዴ(ሦስት የተደረገ ኑዛዜ በፍ/ቤት ቢፀድቅም እንኳን 865
ሰዎች) የኑዛዜ ሰነዱ ዋጋ የማይኖረው ስለመሆኑ

1520. ሰኔ 23/2001 40510 ቴዎድሮስ መንበሩ እና 8 269 የገበያ ዋጋን መሠረት ያላደረገና የግንባታ
ገ/ህይወት ታደሰ ዋጋ ግምት ላይ ብቻ ተመርኩዞ የሚደረግ
የውርስ ሀብት ክፍፍል ፍትሐዊ ሊሆን
የማይችል ስለመሆኑ
1521. መጋቢት 21/1999 18394 ወ/ሮ ዝናሽ በቀለ ማንደፍሮ 8 274 በውርስ ሃብት ክፍፍል ላይ ተወላጅ የሆነ የፍ/ሕ/ቁ.
እና ሰው ከሩብ በላይ ጉዳት የደረሰበት እንደሆነ 11/22,913,1
ወ/ሮ ሐረገወይን በቀለ ክፍፍሉ እንዲቀር ለመጠየቅ የሚችል 060,1037-
ስለመሆኑ 1051,942

1522. ጥቅምት 24/2007 41857 አሕመድ ሑሴን 10 13 የጋራ የሆነን የውርስ ሀብት ከፍቃዱ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ውጪ እንዲሸጥ የተደረገበት ወራሽ 12661ዐ6ዐ(1
እነ ወ/ሮ የኔዓለም ተመስገን ከሽያጩ ዋጋ ድርሻውን ለማግኘት መብት )
(ሦስትሰዎች) ያለው ስለመሆኑ
1523. ታህሳስ 27/2002 47487 አቶ ሐይለራጉኤል ደበላ እና 10 30 ኑዛዜ ሊተረጐም የሚገባው ቃላቶቹና የፍ/ብ/ህ/ቁ
እነ ወ/ሪት አለምፀሐይ ፈለገ መልዕክቱ ግልፅ ሣይሆን ሲቀር ብቻ 810(2)
(ሁለት ሰዎች) ስለመሆኑ
1524. ታህሳስ 21/2002 41893 ወ/ሮ ዮዲት ኃይሉ 10 36 የስጦታ ውል ሊተረጐም የሚገባው በውሉ
እና ውስጥ የሚገኝን አንድ ሃረግ ነጥሎ
እነ ወ/ሪት ገነት አረጋይ በማውጣት ሳይሆን የውሉን አጠቃላይ

507
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ሦስት ሰዎች) ይዘት በመመልከት ስለመሆኑ


1525. ጥር 5/2002 47957 እነ አቶ ተፈሪ ሐጐስ 10 39 የምትክ ወራሽነት ተጠቃሚዎችን የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
(ሦስት ሰዎች) ስለመለየት 842,843,844
እና (3)
አቶ ተስፋይ ገ/እግዚአብሔር
1526. የካቲት 9/2000 42346 እነ አቶ ፍስሐ መንግስቱ 10 38  የስጦታ ውል ገደብ ያለበት ወይም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
(ሁለት ሰዎች) ግዴታ የተጣለበት እንደሆነ በውሉ ውስጥ 2452(1)246
እና የተመለከተው ግዴታ አልተፈፀመም በሚል 4(1)2441(1)
ወ/ሮ አለምነሽ ፍስሐ ፈራሽ ሊሆን የሚችል ስለመሆኑ
 በፍ/ብ/ህ/ቁ. 244(1) ላይ የተመለከተው
የይርጋ ድንጋጌ በስጦታ ውል ውስጥ
የተመለከተ ግዴታ አልተፈፀመም በሚል
ውሉ እንዲፈርስ ሲጠየቅ ተፈፃሚነት
የሌለው ስለመሆኑ
1527. የካቲት 24 /2002 46527 ወ/ሮ ገነት በቀለ 10 48 የውርስ ንብረት በሆነ ቤት ላይ ድርሻ አለን
እና የሚሉ ወገኖች ንብረቱን ህጋዊ የሆነ
ወ/ሮ ትዕግስት አሰፋ የባለቤትነት ማረጋገጫ ይዞ ከነበረ ሰው
በመግዛት ስመ ሀብቱን ወደራሱ ስም
አዛውሮ የሚገኝን ሰው ለመጠየቅ
የማይችሉ ስለመሆኑ
1528. የካቲት 24 /2002 47378 አቶ አለማየሁ ከተማ 10 50 ከውርስ ጋር በተያያዘ በቤት ላይ ህጋዊ የፍ/ብ/ህ/ቁ.99
እና መብት የሌለው ሰው ሽያጭ አከናውኖ 72882
እነ ወ/ሮ ላቀች አይተንፍሱ ሲገኝ ትክክለኛው ባለሃብት መብቱን 28841ዐ6ዐ(1

508
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ሦስት ሰዎች) ሊጠይቅ የሚችለው ተገቢውን ጥንቃቄ )1266


አድርጐ የገዛውን ገዥ ሣይሆን ሻጩን
ስለመሆኑ
1529. የካቲት/2002 42482 እነ አቶ ፍሬዘውድ ተካ ጐጂ 10 49 ኑዛዜ በፍ/ቤት መፅደቁ በንብረት ላይ ያለ
(ሁለት ሰዎች) የባለቤትነት መብትን የሚያረጋግጥ
እና ስላለመሆኑ
አቶ ሰለሞን ኃ/ማሪያም
1530. መጋቢት 21/2002 45370 እነ አቶ ዳንኤል አበበ (ሁለት 10 56 በተጭበረበረ መንገድ ወራሽነትን አሳውጆ የፍብ/ህ/ቁ.28
ሰዎች) የውርስ ንብረት አካል የሆነን ቤት ስመ 82 2884
እና ሃብት ወደ ራሱ አዙሮ የሚገኝ ሰው ጋር 997
እነ ወ/ሮ ሙሉ ወልደየስ የሽያጭ ውል በተደረገ ጊዜ የሸያጭ ውሉ
(ሁለት ሰዎች) እንዲፈርስ በሚል ትክክለኛ ወራሾች
የሚያቀርቡት ጥያቄ ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ
1531. መጋቢት 22/2002 42691 አቶ አደፍርስ በቀለ 10 59 የስጦታ ውል ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በሚቆጠሩ 1ዐ (አስር) ዓመታት ውስጥ 1676(1)184
አቶ ይቁም በቀለ ለአፈፃፀም ያልቀረበ እንደሆነ በይርጋ 5
የሚታገድ ስለመሆኑ
1532. መጋቢት 20/2002 44237 እነ ወ/ሮ ሙሉሸዋ ቦጋለ 10 66  በውርስ ሕግ ውስጥ የተመለከቱ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
(አራት ሰዎች) የይርጋ ድንጋጌዎች ሊተረጐሙ 996,1000(1)
እና የሚችሉበት አግባብ 1002,1060,1
አቶ መስፍን ቦጋለ  የወራሽነት መብትን በሕግ በተመለከተ 062
ጊዜ ውስጥ ያረጋገጡ ወራሾች የውርስ

509
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ንብረት ክፍፍል ጥያቄን በማናቸውም ጊዜ


ማቅረብ የሚችሉ ስለመሆኑ

1533. ሚያዚያ 6/2002 43069 አቶ አማረ ረታ 10 68 ጠቅላላ የኑዛዜ ወራሽ የሆነ ሰው እና ከህግ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና ውጪ ከውርስ የተነቀለ ያለኑዛዜ ወራሽ 939(3)
አቶ ሰለሞን ካሣዬ የውርስ ሃብትን ሊከፋፈሉ የሚችሉበት 850911(1)
አግባብ 912(1)
1534. ሚያዚያ 6/2002 43069 አቶ አማረ ረታ 10 70 ጠቅላላ የኑዛዜ ወራሽ የሆነ ሰው እና ከህግ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና ውጪ ከውርስ የተነቀለ ያለኑዛዜ ወራሽ 939(3)
አቶ ሰለሞን ካሣዬ የውርስ ሃብትን ሊከፋፈሉ የሚችሉበት 850911(1)
አግባብ 912(1)
1535. ሰኔ 8/2002 53279 ወ/ሮ ትእግስት ግርማ የእነ 10 74 ኑዛዜ መኖሩን የማስረዳት ሸክም (ግዴታ) የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
አቤል ወርቁ ሞግዚት የተጠቃሚዎች ስለመሆኑ 896,897
እና
አቶ ኤፍሬም መንግስቱ
1536. ሰኔ 10/2002 50901 ወ/ሮ እልፌ ኃይሌ 10 76 በኑዛዜ የውርስ ሀብት ክፍፍል መደረግ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ጋር በተያያዘ ወራሽ የሆነ ወገን ሊደርሰው 910 913
እነ ወ/ሮ ትዕግስት ደበሌ ከሚገባው የውርስ ሀብት መጠን ከአንድ 1123(1)
(ሦስት ሰዎች) አራተኛ በታች እንዲደርሰው የተደረገ
መሆኑ ካልተረጋገጠ በስተቀር ኑዛዜውን
እንዲፀና በማድረግ የተናዛዡን ፍላጐት
ማክበርና መጠበቅ የሚያስፈልግ ስለመሆኑ
1537. ሐምሌ 13/2002 50836 ወ/ሮ ቅድስት ተካ 10 85 በፍ/ቤት የተሰጠ የኑዛዜ ወራሽነት

510
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የውርስ ሃብት


ወ/ሮ የኔነሽ ተካ ማጣራት ሳይደረግ የተሰጠ ነው በሚል
ምክንያት ብቻ ሊሰረዝ የሚችልበት አግባብ
የሌለ ስለመሆኑ
1538. ሐምሌ 28/2002 44561 ወ/ሮ ገነት በላይ 10 101 ከውርስ ሃብት ክፍፍል ጋር በተያያዘ የንግድ ህግ
እና ተጠቃሚው በኢንሹራንስ ውል ላይ ቁጥር
አቶ ያፌት ተክሉ ባልተገለፀበት ጊዜ የሟች ባል ወይም 705701(1)(
ሚስት የኢንሹራንስ ገንዘቡን ከወራሾች ጋር ሀ)
ሊካፈሉ የሚችሉበት አግባብ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
827
1539. ሐምሌ 22/2002 44025 እነ ወ/ሪት ፀሐይ ሐይሌ 10 110 ከውርስ ሃብት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የውርስ
(አራት ሰዎች) ሃብቱን በእጅ አድርጐ በመገልገል ላይ ያለ
እና ተከራካሪ የሆነ ወራሽ ለክርክሩ ምክንያት
ወ/ሮ ፈልቃ ቤኛ የሆነውን ንብረት በጋራ ይዞ የቆየ ሰው ላይ
የሚያነሳው የውርስ ጥያቄ በይርጋ ታግዷል
ሊባል የሚችልበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ

1540. ሐምሌ 30/2002 47622 ወ/ሮ ትዕግስት ነጋሽ 10 112 ወራሽ የሆነ ወገን በውርስ ሃብት ክፍፍል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ድርሻው ላይ ከሩብ የበለጠ ጉዳት የደረሰበት 1123(1)
እነ ወ/ሮ መንበረ ስላሴ መሆኑን በመግለፅ አውራሽ ባደረገው ኑዛዜ
ተኸሌ መሠረት ክፍፍል እንዳይፈፀም መጠየቅ
679(አምስት ሰዎች) የሚችል ስለመሆኑ
1541. ሐምሌ 29/2002 45587 እነ ወ/ሮ አተረፈች ዘውደ 10 115 የምትክ ወራሽነት ተጠቃሚዎችን የፍ/ብ/ሕ/ቁ.

511
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ሁለት ሰዎች) ስለመለየት 842,843,844


እና (3)
አቶ ዘውዱ ወሰኔ
1542. ሐምሌ 28/2002 42548 አቶ ተስፋልደት ኪዳኔ 10 118 በተዘዋዋሪ መንገድ ተወላጅን ከውርስ ያለ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና በቂ ምክንያት መንቀል የማይቻል 938,842,915
እነ ወ/ሮ ዘሀቡ ይመር ስለመሆኑ
(ሦስት ሰዎች)
1543. ጥቅምት 02/2003 49831 ወ/ሪት ሮማን ግዛው 11 26 የኑዛዜ መኖርን የማስረዳት ሸክም ስላለበት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ወገንና ኑዛዜውን ለማስረዳት ሊቀርቡ 896, 897
አቶ ግርማ አብርሃም ስለሚገቡ ማስረጃዎች
1544. ጥቅምት 15/2003 53223 እነ አቶ ሐዲስ ዓለመስላሴ 11 30 በኑዛዜ ላይ ስለሚቀርብ የመቃወም አቤቱታ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና እና ተፈፃሚነት ስላለው የይርጋ ደንብ 973, 974
ወ/ሮ ብሌን ዓለመስላሴ
1545. ታህሳስ 30/2003 46726 ነጋሲ አየለ ኢትቻ 11 42  የውርስ ሃብት እንዲጣራ በሚል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በንብረቱ ላይ የተሰጠው ትዕዛዝ ከሟች ጋር ህ/ቁ. 320/3/,
እነ ሳሙኤል ዮሃንስ ህጋዊ ግንኙነት ባልነበረበት ሁኔታ ነው 247/1/
ገ/እግዚአብሔር /ሁለት ሰዎች/ በሚል ክርክር በቀረበ ጊዜ ፍ/ቤቶች ይህንን
እንደ ጭብጥ በመያዝ እልባት ሊሰጡበት
የሚገባ ስለመሆኑ
 በዚህ ጉዳይ ላይ ፍ/ቤት የሚሰጠው
ብይን ጊዜያዊ አገልግሎት እንዳለው ትዕዛዝ
የሚወሰድ ስላለመሆኑ
1546. ሚያዚያ 20/2002 55648 እነ ወ/ሮ እቴቱ ሽፈራው 11 85  ተናዛዥ የሆነ ሰው ተወላጁ የሆነ ሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.

512
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

/ሦስት ሰዎች/ በውርስ ሊደርሰው ከሚገባው ድርሻ ከሩብ 913, 1123


እና በላይ ጉዳት እንዲደርስበት ለማድረግ
እነ ወ/ሮ መንበረ ሽፈራው የሰጠው ምክንያት በቂ መሆን ያለመሆኑ
/ሦስት ሰዎች/ በዳኞች ሊመረመር የሚገባው ስለመሆኑ
 “ስላልረዱኝ ወይም ስላልጠየቁኝ”
የሚል ምክንያት በመስጠት ተወላጅን
ሊደርሰው ከሚገባው የውርስ ድርሻ ሩብ
በላይ ጉዳት እንዲደርስበት ለማድረግ
የማይቻል ስለመሆኑ

1547. ጥር 27/2003 54385 አቶ ፍቃዱ ሽፈራው 11 50  ሟች ካለው ሀብት እጅግ አነስተኛ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሆነ መጠን ያለው ንብረት ለተወላጁ 951, 938,
አቶ ግሩም ኤድሚያስ እንዲሰጠው የተናዘዘ እንደሆነ ተናዛዡ 939, 937,
በተዘዋዋሪ መንገድ ተወላጁን እንደነቀለው 912
የሚቆጠር ስለመሆኑ
 የሟች ኑዛዜ ጠቅላላ የኑዛዜ ስጦታ
በሆነ ጊዜም የተነቀለ ተወላጅ ከኑዛዜ
ተቀባዩ ጋር እኩል ሊካፈል የሚገባው
ስለመሆኑ
1548. የካቲት 27/2003 50971 አቶ ሃይሌ ስሙጋ 11 62 ማየት የተሳናቸው ሰዎች የሚያደርጉት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ኑዛዜ በውል አዋዋይ ፊት ካልሆነ በስተቀር 881/3/,
ሰላማዊት ተኮላ አይፀናም ለማለት የሚያስችል የህግ 1728/3/,
መሰረት የሌለ ስለመሆኑ 340, 343/2/

513
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1549. ግንቦት 17/2003 57836 ወ/ሮ አስናቀች ደሳለኝ 11 71  ኑዛዜ አድራጊ “ስታመም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አላስታመመኝም ” በሚል ምክንያት 1047, 938,
የድርሐ አርያም ቅዱስ ተወላጅን በኑዛዜ ለመንቀል የሚያስችለው 939, 915,
ሩፋኤል ቤተክርስቲያን ነው ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ 912
 ኑዛዜ በተደረገበት ንብረት ሟች መብት
የሌለው በሆነ ጊዜ ሊከተል ስለሚችለው
ውጤት
1550. ግንቦት 3/2003 59268 ወ/ሪት ዝባድ ታዬ 11 76  ኑዛዜ ህጋዊ አይደለም እንዲሻር በሚል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ተቃውሞ እስከቀረበ ድረስ በየትኛውም 881-883
እነ ብፁአን ታዬ /ሦስት ህጋዊ መስፈርት መሰረት ፍ/ቤት ኑዛዜውን
ሰዎች/ ውድቅ ሊያደርገው ስለመቻሉ
 በኑዛዜ ላይ የነበሩ ምስክሮች
የሚሰጡት የምስክርነት ቃል ስለሚኖረው
ዋጋ
1551. ሚያዚያ 3/2003 49713 እነ የጥሩነሽ አየለ ወራሾች 11 79 ከውርስ ጋር በተገናኘ በህግ ወራሽ የሆኑ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
/አራት ሰዎች/ ሰዎች ሟችን ለመውረስ ያልተገቡ ናቸው 838, 937/1/,
እና ሊባል የሚችልበት ሁኔታ ሟች በኑዛዜው 938/2/, /3/
ወ/ሮ ወጋየሁ ሠለሞን ከውርስ ሊነቅላቸው ከሚችልበት ሁኔታ
የተለየ ስለመሆኑ
1552. ሰኔ 27/2003 65621 እነ ወ/ሮ ታደለች መንግስቱ 11 110 ወደ ሌላ አገር ለሥራ በሄደበት ወቅት የፍ/በ/ህ/ቁ.
/አምስት ሰዎች/ ህይወቱ ያለፈ ሰው ጋር በተያያዘ የግለሰቡ 826/1/
እና ተጠሪ፡ የለም መደበኛ መኖሪያ ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑ
እስከተረጋገጠ ድረስ ውርሱ በኢትዮጵያ

514
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ውስጥ መከፈት ያለበት ስለመሆኑ


1553. ጥቅምት 3/2003 45905 ሚስስ ሚላን ፒሲጂ ማልጂ 11 115  የውርስ ሃብት አጣሪ ሪፖርት በፍ/ቤት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና መጽደቅ ውጤት ህ/ቁ. 358
እነ ሃንድሬ ፒስ ማልጂ  በፍ/ቤት የፀደቀ የውርስ ሃብት አጣሪ
/ሁለት ሰዎች/ ሪፖርትን በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 አግባብ
ተቃውሞ ሊቀርብበት ይገባል ለማለት
የማይቻል ስለመሆኑ
1554. ጥር 12/2003 54013 ወ/ሮ አስመረት ነጋሲ 11 120 በፍ/ብ/ህ/ቁ. 881 መሰረት የተደረገ ግልጽ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ኑዛዜ ላይ ያለን የተናዛዡ የጣት አሻራ 881,
ወ/ሮ ጽጌረዳ ስዩም በተመለከተ ክርክር በቀረበ ጊዜና በፎረንሲክ 1677/1/,
ምርመራ ለማረጋገጥ ካልተቻለ በኑዛዜው 2007/2/,
የተገኙ ምስክሮች ቀርበው እንዲመሰክሩ 897/1/, 896
ማድረግ የሚገባ ስለመሆኑ
1555. ሚያዚያ 06/2003 58338 እነ አቶ ዳንኤል ጽጌ /ሁለት 11 135  ከውርስ በዝምታ ወይም ያለበቂና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሰዎች/ ህጋዊ ምክንያት የተነቀለ የመጀመሪያ ደረጃ 912, 938,
እና ወራሽ ከጠቅላላ የኑዛዜ ተጠቃሚ ጋር 939, 915,
የህፃን አሳለፈ ጽጌ ሞግዚት እኩል ወራሽ ሆኖ የሟችን የውርስ ሃብት 1014, 1123
ሊካፈል የሚገባ ስለመሆኑ
 “በህይወቴ ላይ ከፍተኛ ችግር
ፈጥረውብኛል” የሚል ምክንያት በመስጠት
ብቻ ተወላጅን ለመንቀል የማይቻል
ስለመሆኑ
 ሟች ካለው ሃብት እጅግ አነስተኛ

515
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

የሆነ ንብረት /ሀብት/ ለተወላጁ በኑዛዜ


የሰጠ እንደሆነ በውጤት ደረጃ ተወላጁ
የተነቀለ መሆኑን መገንዘብ የሚቻልና
ተወላጁ ከሌሎች የጠቅላላ ኑዛዜ
ተጠቃሚዎች ጋር እኩል መካፈል ያለበት
ስለመሆኑ

1556. ሐምሌ 29/2003 66727 ወ/ሪት ዝናሽ ዘውዱ 11 139  የውርስ ሃብት አጣሪ የሆነ ሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሟችን ንብረት በማጣራት ረገድ ሊኖረው 956
የወ/ሮ መድሐኒት ካሣ ወራሽ የሚችለው የስልጣን አድማስ
እነ ወ/ሮ ደብሪቱ ስዩም  በወራሾች መካከል አንድን ንብረት
በተመለከተ የውርሱ ሃብት አካል ስለመሆኑ
ክርክር በተነሳ ጊዜ አጣሪው ግራ ቀኙ
ያቀረቡትን ማስረጃ በሪፖርቱ ላይ በማስፈር
ጉዳዩን ለሚመለከተው ፍ/ቤት ማቅረብ
እንጂ ማስረጃዎቹን በራሱ መዝኖ
አከራካሪው ንብረት የውርሱ ሃብት አካል
ነው ወይም አይደለም በማለት ውሣኔ
ለመስጠት ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ
1557. ግንቦት 5/2003 47917 እነ ወ/ሮ መልካምሥራ 11 147  ተወላጅ የሆነ ሰው ከውርስ ተነቅሏል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አለበል /አራት ሰዎች/ ሊባል የሚችለው ተናዛዡ ንብረቱን 937-939,
እና በጠቅላላ የኑዛዜ ስጦታ ለሌሎች ተወላጆች 842/2/, 915
ወ/ሮ አንለይ ሊበን ወይም ሌሎች ሰዎች የሰጠ እንደሆነ

516
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ስለመሆኑ
 ሟች ያለው አንድ የታወቀ ንብረት
ብቻ ሆኖ ይህንኑ ከተወላጆቹ መካከል
አንዱን ወይም ሁሉንም ሳያካትት ለሌሎች
ሰዎች በኑዛዜ የሰጠ እንደሆነ ተነቀልኩ
የሚል ወገን ኑዛዜው ላይ ተቃውሞ ሊያነሳ
የሚችል ስለመሆኑ
1558. ጥቅምት 6/2004 69153 ብርሃኑ ከፍያለው እና 13 121 በፍርድ ቤት የተቋቋመ የውርስ አጣሪ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እነ ወ/ሮ ሮማን ይርጋ አበል መጠን ሊወሰን የሚችልበት አግባብ 959, 946-
(11ሰዎች) 1125
1559. ጥር 2/2004 64371 ፍቅረዲን ሰይፈዲን 13 134 የወራሾች የጋራ ሀብት የሆነን ንብረት የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና ለመሸጥና ለማስተላለፍ ወይም በዋስትና 1262,
እነ አበራ ለማ ለማስያዝ ወይም የተመደበበትን አገልግሎት 1060(1)
(አምስት ሰዎች) ለመለወጥ የጋራ ባለንብረቶቹ ሁሉ
ስምምነት አስፈላጊ ስለመሆኑ

1560. ግንቦት 10/2004 71895 አቶ ሞላ ንጉሴ 13 151 የውርስ ሀብት ማጣራት ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ
እና የንብረት አጣሪው የሟች ያለኑዛዜ ወራሾች 842, 856,
አቶ ንጉሴ ገለታ በሚል የተጠቀሱ ወራሾች በአካባቢው 962,
በሚገኘው የመረዳጃ እድር ሰፍሯል በማለት 944(ሀ),1097
የውርስ ድርሻ አላቸው በሚል ,1113
የሚያቀርበው የውሣኔ ሀሳብ ህጋዊ
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣

517
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1561. ሰኔ 19/2004 72286 አቶ ኃ/ስላሴ ወርቄ 13 157 ሟች አድርጐት የነበረ ኑዛዜ በተመሣሣይ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ንብረት ላይ በኋላ በተደረገና ከሞተ በኋላ 2428, 2443,
ወ/ሮ ምስራቅ ወርቄ ተፈፃሚነት ባለው ስጦታ የተተካ እንደሆነ 881, 826(2),
ኑዛዜው በስጦታው እንደተሻረ 856, 898
የሚያስቆጥረው ስለመሆኑ፣

1562. ሕዳር 6/2004 70057 እነ ወ/ሮ አበበች ቡልቻ 13 171 ውል አዋዋይ ወይም ዳኛ ፊት የተደረገ የፍ/ብ/ህ/ቁ
(ሶስት ሰዎች) ኑዛዜ በህጉ የተመለከተውን የኑዛዜው 881(2), 882,
ተጠሪ፡- የለም መነበብ ሥርዓትን ያላሟላ ከሆነ ህጋዊ 857
ፎርማሊቲን የሚያሟላ እንደሆነ ለመቁጠር
የማይቻል ስለመሆኑ፣

1563. ግንቦት 26/2000 18576 ወ/ሮ ደስታ መኮንን 7 330 የውርስ ማጣራት ሪፖርት ከፀደቀ ወይም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በፍ/ቤት ተቀባይነት ካገኘ በኋላም ቢሆን 944, 946,
ወ/ት መሰሉ ጌታሁን እንደ ፍርድ ተቆጥሮ በቀጥታ የአፈፃፀም 956, 960,
አቤቱታ ሊቀርብበት ስላለመቻሉ 996

1564. ጥቅምት 25/2001 36777 አቶ ወንድም አገኝ ዘውዱ 8 251 ግልፅ ኑዛዜ ህጋዊ እንዲሆን መሟላት የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና ያለበት ፎርማሊቲ 882
እነ አቶ ታፈሰ ወንድአፈራሽ
(ሶስት ሰዎች)
1565. ጥር 28/2001 41896 ወ/ሮ ታደለች ዋለልኝ እና 8 258 ጋብቻ ህጋዊ ውጤት የሚኖረው በህግ የተሻሻለው
እነ ወ/ሮ አዲስዓለም ፀጋ አግባብ ተፈፅሟል ከተባለበት ጊዜ ጀምሮ የቤተሰብ ህግ

518
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

(ሦስት ሰዎች) ስለመሆኑ አንቀፅ 28(3)

1566. ሕድር 20/2005 74734 ወ/ሮ ትዕግስት ሽባባው 14 በሌላ ቦታ ከተደረገ በኋላ በሌላ ጊዜ ውል የፍ/ብ/ህ/ቁ.88
እና ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት ቀርቦ 1,882
እነ እህት አለማው ወርቁ እንዲረጋገጥና ማህተም እንዲደረግበት
(ሁለት ሰዎች) የተደረገ የኑዛዜ ሰነድ በህጉ ዳኛ ወይም
ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል
ፊት እንደተደረገ ኑዛዜ የማይቆጠር
ስለመሆኑ፣

1567. ጥር 17/2005 77169 እነ አቶ ተሾመ ገበየሁ 14  የኑዛዜን ፎርማሊቲና የይዘቱን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/


እና ህጋዊነት አስመልከቶ ስልጣን ባለው ፍ/ቤት ህ/ቁ.51,
ወ/ሮ ሊሻንወርቅ ገበየሁ ተቃውሞውን አቅርቦ ውድቅ የተደረገበት 216, 217
ወገን በሌላ ጊዜ በድጋሚ የኑዛዜው ይዘት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ጋር በተገናኘ ተናዛዡ ከውርስ ነቅሎናል፣ 1123
እንዲሁም ሊደርሰን ከሚገባው ድርሻ
ከ1/4ኛ በላይ ጉዳት ደርሶብናል በሚል
ኑዛዜው እንዲሻር የሚያቀርበው አቤቱታ
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣
 ኑዛዜ የህጉን ፎርማሊቲ የጠበቀ ነው
በሚል በፍ/ቤት መጽደቅ ኑዛዜው
መብታችንን ይነካል በማለት ክርክር
የሚያቀርቡ ወገኖች ክርክራቸውን ለዳኝነት

519
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አካል ከማቅረብ የማይከለክል ስለመሆኑ፣



1568. ጥር 14/2005 73247 አቶ ልዑል ኪዳነማርያም 14 አንድ ወራሽ የወራሽነት መብት በሌለው የፍ/ብ/ህ/ቁ.99
እና ንብረት ላይ ከህግ ውጪ የወራሽነት 8(1)
እነ ሰብለ ኪዳነማርያም (ሶስት ሠርተፍኬት መያዙ በተረጋገጠ ጊዜ ይኸው
ሰዎች) ማስረጃ እንዲሰረዝ አቤቱታ ሊቀርብ
ስለመቻሉ፣
1569. መስከረም 21/2006 85102 አቶ ሰንደቁ አበበ 15 181  የኑዛዜ ህጋዊነት ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተካሄደ ክርክር ተሣታፊ ሆኖ ተቀባይነት ህ/ቁ. 5,212
አቶ ሐብታሙ ቃበቶ ያጣና ኑዛዜው በፍርድ ቤት የፀደቀበት ሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
በሌላ ጊዜ የኑዛዜውን ህጋዊነት አስመልክቶ 881
በመቃወሚያነት የሚያቀርበው ክርክር
ወይም አዲስ ክስ ተቀባይነት የሌለው
ስለመሆኑ፣
 የይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት በቀረበለት ጉዳይ
ላይ ዳኝነት መስጠት የሚገባው በስርዓቱ
መሠረት የቀረበለትን የይግባኝ አቤቱታ
መሠረት በማድረግ እንጂ ቀድሞ ስልጣን
ባለው ፍ/ቤት የተሰጠ ውሣኔ ተገቢ
አልነበረም በሚል ምክንያት ስላለመሆኑ፣
1570. ጥቅምት 21/2006 90543 እነ አቶ ተሾመ አሰፋ (ሶሰት 15 198  ከውርስ ሀብት ክፍፍል ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች) አንድ ሰው ሟች በተውት ኑዛዜ መሠረት ህ/ቁ. 5(2)
እና የጥሬ ገንዘብ ክፍያ እንዲከፈለው ክስ

520
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወ/ሪት መስታወት አሰፋ አቅርቦ ገንዘቡ እንዲከፈል ዳኝነት ከተሰጠ


በኋላ በሌላ ግዜ የሟቹ የውርስ ሀብት
ይጣራልኝ በማለት የሚያቀርበው የዳኝነት
ጥያቄ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ፣
 ኑዛዜን መሠረት አድርጐ የሚቀርብ
የኑዛዜ ተጠቃሚት መብት ይረጋገጥልን
ጥያቄና የውርስ ይጣራልኝ ጥያቄዎች
ተመሳሳይ የሆነ የፍሬ ነገርና የህግ ጥያቄ
የሚያስነሱ ጉዳዬች ስለመሆናቸው፣
1571. የካቲት 25/2006 80920 ወ/ሮ ውድነሽ እሸቱ 15 262 ከሟች በስጦታ ወይም በኑዛዜ የተሰጠን የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ንብረት ወደ ውርስ መልሶ ማግባት 1065-1078
አቶ ፍቅረማሪያም ወርቁ (Collation) ስለሚከናወንበት ሥርዓት፣
1572. የካቲት 13/2005 82585 እነ ወ/ሮ ሱዛን ሞንታልባን 15 265 ኑዛዜ ፈራሽ ነው በሚል ስለሚቀርብ ክስ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
(ሶስት ሰዎች) እና ክሱ ሊቀርብ ስለሚገባበት የጊዜ ገደብ፣ 973, 974
እና
እነ አቶ ሙራድ አሊ (ስድስት
ሰዎች)
1573. ጥቅምት 21/2006 89641 እነ ወ/ሮ ሐረገወይን 15 269 ከውርስ ሀብት ክፍፍል ጋር በተገናኘ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ብርሃኑ(ሁለት ሰዎች) የውርስ ሀብት ተጣርቶና ሪፖርት ቀርቦ 996(1),
እና በመጽደቁ መነሻነት ሀብቱ ተከፋፍሎ 998(1), 999
እነ ወ/ሮ አዜብ ብርሃኑ ከተፈፀመ በኋላ ወራሾቹ ዋጋ ያለው የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሁለት ሰዎች) የወራሽነት ማስረጃ ሣይኖራቸው ውርሱን ህ/ቁ. 91, 6
ወይም ከውርሱ አንዱን ክፍል በእጁ

521
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አድርጓል በሚል እውነተኛ ወራሽ ወራሽነቱ


እንዲታወቅለትና የተወሰዱበት የውርስ
ንብረቶች እንዲመለሱለት በሚል ለመጠየቅ
የሚችለው ተገቢውን የዳኝነት ክፍያ
በመክፈል አዲስ ክስ በመመስረት እንጂ
ክፍፍሉ ተፈጽሞና ውሣኔ አግኝቶ
የተዘጋውን መዝገብ በማንቀሳቀስ
ስላለመሆኑ፣
1574. መጋቢት 22/2005 83665 ወ/ሮ እታፈራሁ ፀጋዬ 15 341 የውርስ ሀብትን እንዲያጣራ የተመደበ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
እና የውርስ ሀብት አጣሪ የንብረትነቱ የሟች ህገ-መግስት
እነ ወ/ሮ መሰረት ግርማ የግል ሀብት መሆን በተመለከተ በሪፖርቱ አንቀጽ
(ሁለት ሰዎች) ገልጿል በሚል ምክንያት ከንብረቱ ጋር 40(1), 37
በተገናኘ የባለሀብትነት ክርክር ያቀረበውን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ወገን ጥያቄ በአግባቡ ባለማስተናገድ ውሣኔ ህ/ቁ. 1206
ላይ መድረስ ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ፣

1575. ሐምሌ 17/2006 94322 ወ/ሮ አልማዝ በቀለ 16 186 የውርስ ንብረት ክፍፍልን በተመለከተ የፍ/ህ/ቁ
በውርስ ህጉ የተመለከቱትን የውርስ 1079፣1082፣
እና ንብረት ክፍፍልን የሚገዙትን ድንጋጌዎች 1083፣1086
ይዘት መንፈስና አላማ የተከተለና ያገናዘበ ፣1087(2)፣1
አቶ ገዛኸኝ በቀለ መሆን ስላለበት 092፣1093

1576. ሕዳር 08/2007 96628 እነ አሳምነው ከበደ /አምስት 17 293 ሟች በህይወት እያለ ከይዞታ ቦታው ላይ የፍ/ህ/ቁ.

522
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ሰዎች/ እና ለሌላ ሠው ቤት እንዲሠራ ፈቅዶ ቢሰጠው 826/2/፣1179


አቶ ዳንኤል ከበደ ሟች በሚሞትበት ጊዜ በሟች ፈቃድ ቤት /1/
የሠራው የቤቱ ባለቤት እንደሚሆንና
ከሌላው ቦታ ጋር ሆኖ የውርስ ክፍል
የሚሆን ስላለመሆኑ፣

1577. ጥቅምት 10/2007 96364 እልፍነሽ ወርቁ 17 298 አንድ ተናዛዥ ኑዛዜውን መሻር ሲፈልግ የፍ/ህ/ቁ.
እና ሀሳቡን በማያሻማ አኳኋን በመግለጽ ከሻረ 898(1)፣
ኤልሳቤጥ አስራት ኑዛዜዎች ዋጋ ያላቸው እንደሆኑ 899(1)
በሚያስፈልገው ፎርም አይነት ግልጽ
አድርጐ አልሻረውም ሊባል የማይችል
ስለመሆኑ፣

1578. መጋት 30/2007 108539 አቶ አበባው አጥናፍ 17 307 አንድ ሰው ከህግ ውጪ የገጠር እርሻ የአ/ብ/ክ/መንግ
እና መሬት ለመውረስ የሚያስችል የወራሽነት ስት የገጠር
እነ ወ/ሮ የካባ ግዛው ማስረጃ ስላወጣ ይሰረዝበት የሚል አቤቱታ መሬት
(ሶስትሰዎች) በሚቀርብበት ጊዜ ፍ/ቤት ጭብጥ ይዞ አስተዳደርና
ውሳኔ የሚሰጥበት ጉዳይ እንጂ የመሬት አጠቃቀም
ክርክር ሲነሳ የሚታይ ነው ተብሎ ክሱን አዋጅ ቁጥር
ውድቅ ማድረግ አግባብነት የሌለው 133/98
ሥለመሆኑ፣ እና ደንብ
ቁጥር 51/99

523
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1579. ሠኔ 17 ቀን 2007 102932 እነ አቶ አፈወርቅ ደረጫ 18 154 በአንድ የጋራ የሆነ የውርስ ንብረት ላይ የፍ/ህ/ቁ
ዓ.ም /ሁለት ሰዎች/ አንደኛው ወራሽ ብቻውን ያወጣው ወጪ 1079/1/፣
እና ካለ ወጪውን ሁሉም ወራሾች ሊጋሩት 1086/1/፣109
ወ/ሮ ሠራዊት ደረጫ የሚገባ ስለመሆኑ፣ 2፣1093
የጋራ የሆነ የውርስ ንብረትን በተመለከተ
ወራሾች የሚስማሙ ከሆነ ክፍያው
በስምምነታቸው መሠረት የሚፈጸም
ስለመሆኑ፣
ወራሾች ንብረቱን ስለሚካፈሉበት ሁኔታ
ካልተስማሙና ንብረቱ በአይነት ለወራሾች
ለማካፈል የማይቻል ከሆነ ንብረቱ በሀራጅ
ተሸጦ ሊከፋፈሉ የሚገባ ስለመሆኑ፣
1580. መጋቢት 28 ቀን 2007 108106 አቶ አዱኛ ጉታ 18 159 የውርስ የይዞታ መሬትን እኩል መብት የኦሮሚያ
ዓ.ም እና ካላቸው ወራሾች መካከል አንደኛው የመሬት
እነ ወ/ሮ በሻዱ ጉደታ አስቀድሞ ይዞ ወደ ልጁ ስም ማዞር አዋጅ ቁጥር
የወራሾችን መብት መንጠቅ ስለመሆኑ፣ 130/99
ደንብ ቁጥር
151/2005
1581. ሐምሌ 29 ቀን 2007 110022 አ/ቶ ትሻገር ምህረቴ 18 163 ፍ/ቤቶች የወራሽነት ማስረጃ ወይም የፍ/ብ/ሕ/
ዓ.ም የምስክር ወረቀት ብቻ አንዲሰጡ 996/1/
እና ማመልከቻ ሲቀርብላቸው ውርስ እንዲጣራ
የሚሰጡት ትእዛዝ የማይገባና አላስፈላጊ
የለም ስለመሆኑ፣

524
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1582. ሐምሌ 30 ቀን 2007 109697 ዘሙ አስፋው 18 170 ለክርክር ምክንያት በሆነው መሬት ወራሽ የአ/ብ/ክ/መ
ዓ.ም እና መሆኑን በማስረጃ ያረጋገጠ ሰው ከአውራሹ አዋጅ ቁጥር
መሀመድ አስፋው ተነጥሎ ለጊዜው ውጭ ሀገር ሄዶ 133/98
መመለሱ በሕጉ “ለቤተሰብ አባል” ፣ደንብ ቁጥር
የተቀመጠውን ትርጉም አላሟላም በሚል 51/99 አንቀጽ
በቤተሰብ አባልነት መሬቱን ሊወርስ 11/7/ሀ/
አይገባም ማለት ተገቢነት የሌለው
ስለመሆኑ፣

14.አእምሯዊ ንብረት

1583. ጥቅምት 10/2002 44520 አርቲስቲክ ማተሚያ ድርጅት 10 335 አንድን መፅሐፍ ከተፃፈበት ቋንቋ ወደ ሌላ አዋጅ
እና ቋንቋ የተረጐመ ሰው እንደ ድርሰት ቁ.41ዐ/96
ዶ/ር ጌታሁን ሽብሩ አመንጪ ተቆጥሮ የሞራልና የቁሣዊ ጉዳት አንቀፅ
ሊወሰንለት ስለመቻሉ 2(2)6(1)

1584. ሐምሌ 8/2001 42253 መምህር ሙሉ ኃይለሥላሴ 9 157 አንድን የሥነ-ጥበብ(ኪነ-ጥበብ) ሥራ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ያለባለቤቱ ፈቃድ ኦርጅናሉ ወይም ቅጅው 1791
ዘመናዊ ማተሚያ ቤት ለህዝብ እንዲታይ ማድረግ የኮፒ ራይት 1771(1)
ህግ ጥሰት የሚያስከትል ስለመሆኑ 1790 2090-
2123
አዋጅ ቁ.
41ዐ/96

525
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አንቀፅ 7
1585. የካቲት 22/2003 57179 ኢትዮ ሴራሚክ 12 የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግ/ማህበር የንግድ ምልክት እና የንግድ ስምን 329/95
እና አስመልክቶ ፈቃድ በሚሰጥበት ወቅት አንቀጽ 10/1/,
እነ የኢትዮጵያ አእምሮአዊ የህብረተሰቡን ግንዛቤ በማያዛባና ያልተገባ /2//ሀ/, እና
ንብረት ጽ/ቤት /ሁለት ሰዎች/ የንግድ ውድድር እንዳይከሰት ተገቢውን /ሐ/
ጥንቃቄ በማድረግ መሆን ያለበት አዋጅ ቁ.
ስለመሆኑ 501/98
አዋጅ ቁ.
320/95
አንቀጽ 6/1/

1586. ግንቦት 19/2003 59025 የኢትዮጵያ አእምሯዊ 12  የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት አዋጅ ቁ.
ንብረቶች ጽ/ቤት በሚሰጣቸው ውሣኔዎች ላይ ቅሬታ አለኝ 454/97
እና የሚል ወገን ያለው መብት ለፌዴራል አንቀጽ 2/1/
አቶ ጥበበ አየለ ፍርድ ቤቶች ይግባኝ ማቅረብ ነው እንጂ አዋጅ ቁ.
የቀጥታ ክስ ማቅረብ ስላለመሆኑ 25/88
 የፌ/ጠፍ/ቤት ሦስት ዳኞች አዋጅ ቁ.
በሚሰየሙበት የሰበር ችሎት የሚሰጠው 501/98
ትዕዛዝ /ውሣኔ/ አስገዳጅ ስላለመሆኑ አንቀጽ 6,
17, 36, 49
አዋጅ ቁ.
320/95

526
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አዋጅ ቁ.
410/9
1587. ታህሳስ 17/2004 75500 ኢንጅነር አድማሱ ገብሬ 13 573 ከቅጅና ተዛማጅ መብቶች ጋር በተያያዘ አዋጅ
እና የፊልም ባለቤት ለመሆን በማሰብ ቁ.410/96
የፌዴራል ዐቃቤ ህግ በባለሃብትና ፊልሙን ለመስራት በሚል አንቀፅ
በተደረገ ስምምነት መነሻነት ፊልሙን 7(1)(ሀ),
ለህዝብ ከማቅረብ ጋር ተያይዞ ጉዳዩ 36(1)
በፍ/ብሔር ክርክር ተደርጐበት በተሰጠ የወ/ህ/ቁ.23(2
ውሣኔ መሰረት ፊልሙን በእጅ አድርጐ ), 57-59
መገኘት በወንጀል ተጠያቂነት የማያስከትል
ስለመሆኑ

1588. ጥ 4/2004 68369 እነ ሳሙኤል ሃይሉ (ሁለት 13 576  ከቅጅና ተዛማጅ መብቶች ጋር በተያያዘ አዋጅ ቁ.
ሰዎች) የመብቱ ተጠቃሚዎችና የመብቱ አድማስ 410/96
እና  የቅጅ መብት እንዲከበር ለመጠየቅ አንቀፅ 7, 9-
እነ ወ/ሮ ስምረት አያሌው መሟላት ስለሚገባቸው ነገሮችና መብቱ 19, 2(6)
/ዘጠኝ ሰዎች/ እንደተጣሰ የሚቆጠርበት አግባብ

1589. ታህሳስ 15/2005 78856 የቀይ ሽብር ሰማዕታት 14 292 ባለ ሶስት አውታር (three dimention) አዋጅ ቁ.
ወዳጆችና ቤተሰቦች ማህበር ቅርጽ ሥራ ከባለቤቱ ፈቃድና ፍላጐት 410/96
እና ውጪ በወረቀት ላይ እንዲታተሙና አንቀጽ 34(4)
አቶ ኤሊያስ አሰጋኸኝ እንዲሰራጩ ማድረግ የቅጂ መብት ጥሰት
የሚያስከትል ስለመሆኑ፣

527
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

15. ዕርቅና ግልግል


1590. ታህሳስ 15/2000 22857 እነ አቶ ተክሌ ደግፌ (ሁለት 5 339  በፍርድ ሂደት ላይ ያለ ጉዳይን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ሰዎች) ተከራካሪ የሆኑ ወገኖች በክርክሩ ህ/ቁ.
እና ማናቸውም ደረጃ ላይ ጉዳያቸው በፍርድ 274(1)275(
እነ አቶ በፍቃዱ ኃይሌ ቤት ወይም ከፍርድ ቤት ውጪ በእርቅ 1)277(1)
(ሁለት ሰዎች) እንዲያልቅ ለመጠየቅ የሚችሉ
ስለመሆናቸው
 በፅሁፍ ተዘጋጅቶ የቀረበ የእርቅ
ስምምነት ለፍ/ቤት በቀረበ ጊዜ ፍ/ቤቱ
ስምምነቱ ለህግና ለሞራል ተቃራኒ
አለመሆኑን አረጋግጦ በፍ/ቤት የተያዘውን
ጉዳይ ማቋረጥ የሚገባው ስለመሆኑ
1591. ሚያዚያ 2/2000 25917 የአቶ ገብሩ ቆርቾ ወራሾች 5 343 በዕርቅ ግልግል የተጠናቀቁ ጉዳዮች የፍታ/ብ ሕግ
እና ስላላቸው ውጤቶች ቁጥር
እነ አቶ በፍቃዱ ገብሬ 3308/1/ እና
3312
1592. የካቲት 25/2000 29386 ወ/ሮ ወለላ ተሰማ 5 346 ከወራሾች መካከል አንዱ በሌለበት የተካሄደ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የንብረት ክፍፍል በሌለበት ክፍያው 1ዐ8ዐ
እማሆይ በላይነሽ መለሰ የተፈፀመበት ወራሽ በሚያቀርበው አቤቱታ
መነሻነት ሊፈርስ የሚችል ስለመሆኑ

1593. መጋቢት 23/2000 30536 ወ/ት አለምነሽ ዋቅቶላ እና 5 353 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ጉዳት ላደረሰ

528
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ይልቃል ጌጤ (ሁለት ወገን የመድን ሽፋን የሰጠ አካል በሃላፊነቱ


ሰዎች) መጠን ለተጐጂው መካሱ ተጐጂው በጉዳት
አድራሹ ላይ የሚያቀርበውን ተጨማሪ
(ቀሪ) የካሣ ጥያቄ የሚከለክል ስላለመሆኑ

1594. ግንቦት 19/2000 30727 የኢ/ኢነርጂ ልማት 5 356 በድርጅቶች የዕርቅ ድርድር እና ስምምነት
እና ለማድረግ ስልጣን ስለተሰጠው አካል
ጂቲቲ ትሬዲንግ
1595. መጋቢት 24/2001 38794 አቶ ሙከሚል መሐመድ እና 9 182 አማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴዎች የፍ/ብ/ህ/ቁ.
አቶ ሚፍታህ ከድር ምንነት፣ የሚደረጉበት መንገድና ለአፈፃፀም 3318 3324
የሚቀርቡበት አግባብ 3325 3346
1731
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
ህ/ቁ. 315
319 35ዐ
357
1596. ጥቅምት 20/2003 42239 ቦሌ ክ/ከተማ የመሬትና 10 393 አስተዳደራዊ የሆኑ መስፈርቶች ትርጉም
ልማት አስተዳደር ባልተሟሉበት ሁኔታ ካርታ እንዲሰጥ
እና የሚወሰን ውሣኔ ተገቢ ስላለመሆኑ
እነ ወ/ሮ ግምጃ በዳኔ (ስድስት
ሰዎች)
1597. ጥር 01/2005 80722 የኢትዮጵያ የባህር 14 93 ተዋዋይ የሆኑ ወገኖች በመካከላቸው የፍ/ብ/ህ/ቁ.33
ትራንስፓርትና ሎጅስቲክ የሚነሣን አለመግባባት (ክርክር) በግልግል 36(1),3328(

529
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አገልግሎት ድርጅት ዳኝነት እንዲያይ በሚል በውሉ የተሰየመ 2),3337,333


እና አካል በከሰመ ጊዜ ተዋዋዮች በጋራ 1,3325-
ዲ ኤም ሲ ኮንስትራክሽን ስምምነት ጉዳያቸውን በግልግል ዳኝነት 3344,3329
ኃ/የተ/የግል ማህበር የሚያይ አዲስ አካል ለመሰየም ከሚችሉ
በቀር አስቀድሞ የተሰየመው አካል
በመክሰሙ ምክንያት ፍ/ቤት ጉዳዩን
በግልግል ለማየት የሚችል አካል ለመሰየም
ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ፣

1598. ጥ 6/2007 98263 ወ/ሮ እናናይቱ ኢሳ 17 336 በፍርድ ውሣኔ በተሰጠበት ጉዳይ አፈፃፀምን የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/
እና ለማስቀረት በፍርድ ባለመብት እና በፍርድ ቁ. 276፣277
ወ/ሮ አሲና ሁሴን ባለ ዕዳ የሚደረግ የእርቅ ውል በፍርድ
ቤት ቀርቦ ካልፀደቀ በቀር አፈፃፀምን
ሊያስቀር የሚችል ስላለመሆኑ፣

1599. ታህሳስ 24/2007 99679 የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች 17 348 በአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት የግልግል አዋጅ ቁጥር
ድርጅት ተቋም ውስጥ አንድን ጉዳይ በግልግል 25/1988
እና እንዲያይ የተቀመጠ የግልግል ዳኛ አንቀጽ 9 እና
አቶ በየነ ወልደገብርኤል ከተከራካሪ ወገኖች በአንዱ እንዲነሳ 10
አቤቱታ በሚቀርብበት ጊዜ ይነሳ የተባለው የፍ/ህ/ቁ.334
ዳኛ ልነሳ አይገባም ብሎ ጥይቄውን ካነሳው 2/ 3340/2/
ወገን ጋር ሊከራከር የማይገባው የግልግል
ሥለመሆኑና ልነሳ አይገባም እያለ ተቋሙ

530
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

በሚከራከርበት ሆኔታም ጉዳዩን ገለልተኛ የተሻሻለ ደንብ


ሆኖ ያየዋል ተብሎ ሥለማይገመት አንቀጽ 13
መነሳት ያለበት ሥለመሆኑ፣ እና 15

1600. ሐምሌ 28 ቀን 97021 መርዕድ ታደሰ ገ/መደህን ህንፃ 18 190 ተዋዋይ ወገኖች በመካከላቸው የሚፈጠርን የፍ/ሕ/ቁ
2007ዓ.ም ተቋራጭ አለመግባባት በዘመድ ዳኛ የመጨረስ 3325፣3326-
እና ስምምነት ማድረግ የሚችሉ ስለመሆኑ፡- 3346
ኦክስፎርድ አመልጌት የዘመድ ዳኛ አለመግባባቶችን አይቶ
ኃ/የተ/የግ/ማህበር የመወሰን ስልጣን የሚመነጨው
ተገልጋዮቹ በግልፅ እና በማያሻማ ሁኔታ
በሚሰጡት ሥምምነት ላይ ብቻ
ስለመሆኑ፡-

16. የአስተዳድር ህግ

1601. መጋቢት 13/1999 23339 የኢት/ጉምሩክ ባለሥልጣን 4 109 የጉምሩክ ባለስልጣን ሰራተኞች የፌዴራል አዋጅ ቁ.
እና ገቢዎች ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ 368/95
እነ አበሮ ኢርጋኖ የሚተዳደሩ ስለመሆናቸው አንቀፅ 6(2)ለ
1602. ሚያዚያ 18/1999 22317 የምስራቅ ጉምሩክ የሐረር 4 112 የጉምሩክ ባለስልጣን በኮንትሮባንድ ወደ የአዋጅ ቁ.
ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ሀገር የሚገቡትን ወይም ከሀገር 6ዐ/89 አንቀፅ
እና የሚወጡትን እቃዎች እንቅስቃሴ 5-6
አቶ አብዱ አሉ አዩ የመቆጣጠር፣ የሚንቀሳቀሱ እቃዎችንና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ማጓጓዣዎችን የመያዝና አስፈላጊ 2ዐ1ዐ(2)

531
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እርምጃዎችን የመውሰድ ስልጣን የተሰጠው


ስለመሆኑ

1603. ጥር 25/2003 57044 እነ የልደታ ክፍለ ከተማ 11 541  የአስተዳደር አካል የሰጠው ውሣኔ
ቀበሌ 04/14 ጽ/ቤት /ሁለት ወይም የወሰደው እርምጃ ህገ ወጥ
ሰዎች/ መሆኑን እስካረጋገጠ ድረስ ውሣኔውን
እና ለማረም /እንዲስተካከል ለማድረግ/
አቶ ታሪኩ ኡርጌሳ ስለመቻሉ
 በተሳሳተ መንገድ በተሰጠ አስተዳደራዊ
ውሣኔ ቅን ልቦና አድሮበት ለኪሣራ
የተዳረገ ሰው ኪሣራ ለመጠየቅ ስለመቻሉ
በስህተት በተሰጠ የግንባታ ፈቃድ ግንባታ
ያካሄደ ሰው የአስተዳደር አካሉ ስህተቱን
በማረም ግንባታው እንዲፈርስ መግለጫ
በሰጠ ጊዜ የሚያቀርበው የሁከት
ይወገድልኝ አቤቱታ የህግ መሰረት የሌለው
ስለመሆኑ

1604. ግንቦት 11/2001 39529 ቦሌ ክ/ከተማ የመሬትና 9 186 አስተዳደራዊ የሆኑ መስፈርቶች
ልማት አስተዳደር ባልተሟሉበት ሁኔታ ካርታ እንዲሰጥ
እና የሚወሰን ውሣኔ ተገቢ ስላለመሆኑ
እነ ወ/ሮ ግምጃ በዳኔ (ስድስት
ሰዎች

532
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

17.ይርጋ አጠቃላይ
1605. ሐምሌ 5/1999 20295 አቶ ደጀኔ ለገሠ 6 230 ወራሽነትን ካረጋገጡ በኋላ ንብረት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ተይዞብኛል ይመለስልኝ የሚል ጥያቄ 1ዐዐዐ(1)
እነ አቶ መላኩ ጌታቸው ከሦስት አመት በኋላ በይርጋ የሚታገድ
ስለመሆኑ

1606. ሕዳ 12/2000 25567 ወ/ት አይናለም አበበ 6 235 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 1ዐዐዐ ወራሽ ነኝ ወይም የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ወራሽነቴ ይረጋገጥልኝ ከሚል ጥያቄ ጀምሮ 999 1ዐዐዐ
አቶ ደገፉ ጉርሙ የውርስ ንብረት ያለ አግባብ ተይዞብኛል
በሚል ለሚቀርብ አቤቱታ ጭምር
ተፈፃሚነት ያለው ስለመሆኑ

1607. ግንቦት 7/2000 25664 አቶ ተገኝ ይማም 6 239 በወራሾችና ወራሽ ባልሆኑ ሰዎች መካከል የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚነሳ የውርስ ንብረትን የተመለከተ 1845
እነ አቶ ካሣሁን ደሳለኝ ክርክር በአሥር ዓመት ይርጋ የሚታገድ
ስለመሆኑ

1608. ጥቅምት 28/2000 26422 ወ/ሮ ስንልሽ ማዘንጊያ 6 249 ከውርስ ሀብት ጋር በተያያዘ ወራሽ ነኝ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚል ወገን መብቱንና የውርስ ንብረቶቹ 1ዐዐዐ(1)
እነ አቶ ተስፋ ማዘንጊያ በሌላ ወራሽ መያዛቸውን ካወቀ ከሦስት
ዓመት በኋላ የሚያቀርበው የወራሽነት ክስ
ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ

533
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1609. ሕዳር 24/2000 28686 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 6 251 ውል የመጣስ ተግባር ተጀምሮ ያልቆመ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ይልቁንም በመቀጠል ላይ ያለ ተግባር 1845 1846
አቶ ግዛው መንጀታ መሆኑ በማናቸውም ጊዜ ግዴታን
ለመጠየቅ የሚያስችል ስለመሆኑና በይርጋ
ታግዷል ለማለት የማያስችል ስለመሆኑ

1610. ታህሳስ 1/2000 28997 ስለ አሶሳ ዞን ግብርና እና 6 254 የመብት ጥያቄን ከፍርድ ቤት ውጪ ላሉ የፍ/ብ/ህ/ቁ.18
ትምህርት መምሪያ አስተዳደር አካላት ማቅረብ 51(ለ)
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የይርጋ ጊዜን የማያቋርጥ ስለመሆኑ
መንግስት ፍትህ ቢሮ
እና በላይ ወርቁ

1611. ጥቅምት 26/2000 29920 የባህር ዳር ጨ/ጨ/አ/ማኀበር 6 257 ዳኝነት የተጠየቀበት ነገር ተቀባይነት የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና ሣያገኝ የታለፈ እንደሆነ እንደተከለከለ ህ/ቁ. 5(3)
አቶ አመሸ ሰይድ የሚቆጠር ስለመሆኑ

1612. ግንቦት 12/2000 31185 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 6 261 ይርጋ በተቋረጠ ጊዜ ቀድሞ የነበረው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የይርጋ ጊዜ እንደ አዲስ መቆጠር 1852(1)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚጀምር ስለመሆኑ

1613. ግንቦት 14/2000 31217 የቴሌኮምኒኬሽን ኮርፖሬሽን 6 265 የደሞዝ ጭማሪና ቦነስን የተመለከተ ክስ አዋጅ ቁ.
እና በስድስት ወር ውስጥ አለመቅረቡ መብቱን 377/96
አቶ ጫሊ ሐሰን በይርጋ የሚያሳግድ ስለመሆኑ አንቀፅ

534
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

162(3)
1614. መጋቢት 17/2000 31857 መሐመድ አብደላ 6 269 የአሰሪ የስራ ስንብት እርምጃ የመውሰድ አዋጅ ቁ.
እና መብት ለስንብቱ ምክንያት የሆነው ጉዳይ 377/97
የድሬዳዋ ኢትዮ ጂቡቲ ምድር ከተከሰተበት ጀምሮ በሰላሳ የስራ ቀናት አንቀፅ 27(3)
ባቡር ውስጥ ተግባራዊ ካልሆነ መብቱ በይርጋ
የሚቀር ስለመሆኑ

1615. መጋቢት 25/2000 32013 ደምስ ጥበበ ሥላሴ 6 272 ከውርስ ሀብት ክፍፍል ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሕ ቁ
እና የሚነሱ የይርጋ ጊዜ አተገባበር 826-
ቴዎድሮስ ጥበበሥላሴ 1125 ፣1000
እና 974 /2/

1616. ታህሳስ 8/2000 32217 ወ/ሮ እማዋይሽ 6 275 ከውርስ ሀብት ክፍፍል ጋር በተያያዘ የፍ/ብ/ሕ ቁ
አበራ እና ወ/ሪት እልፍነሽ የሚነሱ የይርጋ ጊዜ ጥያቄዎች የሚታዩበት 999እና1000(
ሸዋዬ አግባብ 1) ፣(2)

1617. መጋት 18/2000 32788 የኢትዮጵያ እህል ንግድ 6 278 አሠሪ የሠራተኛን መብት በጽሁፍ ያወቀ አዋጅ
ድርጅት መሆኑ ሠራተኛው በሚያቀርበው አቤቱታ ቁ.377/96
እና ላይ ተፈፃሚ የሚሆነውን የይርጋ ገደብ አንቀፅ
አቶ ግርማ ተገኝ የሚያቋርጥ ስላለመሆኑ 164(3)

1618. መጋት 25/2000 24011 እልፍነሽ አማረ እና አቶ 6 282 በፍ/ታ/ብ/ህ ስር ‘ርስት’ የተሰጡ ትርጉሞች 1000(2)
አማረ ግርማ ከርስት ጋር በተያያዘ የሚነሱ የይርጋ

535
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ጥያቄዎች የሚስተናገዱበት አግባብ

1619. የካቲት 18/2000 31748 ይስማው ድረስ 6 285 ክርክር የቀረበበትን ጉዳይ የሚገዛው የህግ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ክፍል ይርጋን አስመልክቶ በተለይ 1677(1),184
ይበልጣፍ ፍቅር የሚያስቀምጠው የጊዜ ገደብ በሌለ ጊዜ 5
የአስር ዓመት የይርጋ ጊዜ ተፈፃሚ ሊሆን
የሚገባ ስለመሆኑ

1620. መጋቢት 18/1999 19081 አቶ ዓሊ ቃሌብ አህመድ 4 30 ባልተነጣጠለ ኃላፊነት የተገናኙ ተከሳሾች የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በአንድ ላይ በተከሰሱ ጊዜ አንዱ ተከሳሽ 167719ዐ1
እነ አቶ ሚሊዮን ተፈራ የሚያነሳውን የይርጋ መቃወሚያ በሌሎች
(ሦስት ሰዎች) ላይ ስላለው ውጤት

1621. ሕዳ 18/2003 29363 8 299 መሐይምነትን ወይም ዓይነስውርነትን የፍ/ብ/ህ/ቁ.


ወ/ሮ ወርቅነሽ አምዴ እና መሠረት በማድረግ ውል እንዲፈርስ 17191845
አቶ ጥላሁን አርምዴ የሚቀርብ አቤቱታ በአሥር ዓመት ይርጋ
የሚታገድ ስለመሆኑ

1622. ታሕሳስ 28/2001 34940 ወ/ሮ ሐጅራ አብሮ 8 3124 ክርክር የሚካሄድበት ጉዳይን አስመልክቶ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በህግ ተለይቶ የተቀመጠ የይርጋ ጊዜ የሌለ 1677፣1845
አቶ ሐሺም ሐጂ አሊዬ እንደሆነ ስለ ውሎች በጠቅላላ በሚለው
ክፍል የተመለከተው የይርጋ ጊዜ
ተፈፃሚነት የሚኖረው ስለመሆኑ

536
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1623. መጋት 3/2001 38935 እነ አቶ ወልደፃዲቅ ብርሃኑ 8 327 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሻጭ በውሉ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
(ሁለት ሰዎች) መሠረት የመፈፀም ፍላጐት የሌለው 1731(1)
እና መሆኑን በማያሻማ ሁኔታ ለገዥ ያላሳወቀ 1732 1789
አቶ ስንታየሁ አያሌው እንደሆነ ገዥ ውሉ እንዲፈፀምለት እና 1845
የመጠየቅ መብቱ በ1ዐ ዓመት ይርጋ
የሚታገድበት ስለመሆኑ

1624. መጋት 17/2001 36756 አቶ ፀጋዬ ምትኩ 8 331 በፍ/ብሔር ጉዳዮች የይርጋ ጊዜ መቆጠር የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እና የሚጀምረው ግዴታውን ለመጠየቅ ተገቢ 1846
እነ ወ/ሮ አበበች ምትኩ ከሆነው ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ
(ሁለት ሰዎች)

1625. ሐምሌ 23/2001 39725 እነ ወ/ሮ አለምሸት ካሣሁን 8 366 የማይንቀሣቀስ ንብረት ገዥ ውል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ሦስት ሰዎች) እንዲፈፀምለት ሻጭን የመጠየቅ መብቱ ሕ/ቁ.
እና በፍርድ ከተረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ በአስር 384(ሀ)
አቶ ሽመልስ እንዳለ ዓመት ጊዜ ውስጥ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕ/ቁ
2892(3)

1626. ጥቅምት 5/2002 44800 አቶ አብዱራዛቅ ሐሚድ እና 10 108 በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የመያዣ መብት የፍ/ብ/ህ/ቁ.
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ውጤት የሚኖረው ከተፃፈበት ቀን ጀምሮ 3058
እስከ አሥር ዓመት ድረስ ስለመሆኑ

1627. መጋት 22/2002 43636 ወ/ሮ አልማዝ ተሰማ 10 150 ከሽያጭ ውል ጋር በተገናኘ ሻጭ የፍ/ብ/ህ/ቁ.

537
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና የሚያቀርበው የውል ይፍረስልኝ ክስ ገዥ 18451851


እነ አቶ በየነ ወ/ሚካኤል ውል እንዲፈፀምልኝ በሚል ሊያቀርብ
(ሁለት ሰዎች) የሚችለው አቤቱታ ላይ የሚቆጠረውን
የይርጋ ጊዜ የሚያቋርጥ ስለመሆኑ

1628. መጋት 10/2002 48094 እነ ሙና እንድሪስ 10 163 አንድ ውል ህግን የሚፃረር /የሚቃረን/ ነው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በሚል እንዲፈርስ የሚቀርብ ጥያቄ በአሥር 1845
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዓመት ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ
የሚታገድ ስለመሆኑ

1629. ሐምሌ 12/2002 42700 የባህርና ትራንዚት 10 176 በፍ/ብሔር ጉዳይ (ክርክር) የይርጋ ጊዜ የፍ/ብ/ህ/ቁ/.
አገልግሎት ድርጅት መቆጠር የሚጀምርበትን ጊዜ ለመወሰን 1846
እና የሚቻልበት አግባብ
አደጋ መከላከልና ዝግጁነት
ኤጀንሲ
1630. ሐምሌ 12/2002 46019 የአቶ ደሣለው ፋንታ ወራሾች 10 173 የእቁብ ገንዘብ ይከፈለኝ ጥያቄ በይርጋ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
እነ ሙሉጌታ ደሣለው እና ደንብ የሚገዛ እንጂ በፍ/ብ/ህ/ቁ 2024 ሥር 2024
አየለ ደበላ በተመለከተው የህሊና ግምት የሚሸፈን
ስላለመሆኑ

1631. ሕዳር 4/2000 28686 የኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ 6 251 ውል የመጣስ ተግባር ተጀምሮ ያልቆመ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ይልቁንም በመቀጠል ላይ ያለ ተግባር 1845 1846
አቶ ግዛው መንጀታ መሆኑ በማናቸውም ጊዜ ግዴታን

538
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ለመጠየቅ የሚያስችል ስለመሆኑና በይርጋ


ታግዷል ለማለት የማያስችል ስለመሆኑ

1632. ታህሳስ 1/2000 28997 ስለ አሶሳ ዞን ግብርና እና 6 254 የመብት ጥያቄን ከፍርድ ቤት ውጪ ላሉ የፍ/ብ/ህ/ቁ.18
ትምህርት መምሪያ አስተዳደር አካላት ማቅረብ 51(ለ)
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የይርጋ ጊዜን የማያቋርጥ ስለመሆኑ
መንግስት ፍትህ ቢሮ
እና በላይ ወርቁ

1633. ጥር 9/2003 55229 12 50 አንድን ዕቃ በውል የተረከበ ሰው የፍ/ብ/ህ/ቁ.


የተረከበው ዕቃ ጉድለት አለው በሚል 2291, 2292,
የሚያቀርበው አቤቱታ በአንድ ዓመት 2298/1/
ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ የሚታገድ
ስለመሆኑ

1634. ጥቅምት 3/2003 48012 አቶ ኡመር ከድር 12 147 የፍ/ብ/ህ/ቁ. 1810/2/ ላይ የተመለከተው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የይርጋ ገደብ ተፈፃሚ የሚሆነው ውል 1810
አቶ በዳዳ ሰቦቃ /ሁለት በፈቃድ ጉድለት ወይም በችሎታ ማጣት
ሰዎች/ የተነሳ እንዲፈርስ ጥያቄ የቀረበ እንደሆነ
ብቻ ስለመሆኑ

1635. ታህሳስ 20/1998 17483 የኦሮሚያ ገጠር መንገዶች 3 6 የስራ ውል በህገ ወጥ መንገድ ተቋርጧል አዋጅ ቁ.
ባለሥልጣን እና በሚል የሚቀርብ ክስ መቅረብ ስላለበት 42/85 አንቀፅ

539
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ወ/ሮ ሮማን ደምሴ የጊዜ ገደብ 162(1)

1636. ታህሳስ 20/1998 16648 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 12 ስለ ስራ ክርክር የይርጋ ጊዜ አዋጅ ቁ.
ኮርፖሬሽን 42/85 አንቀፅ
እና 162163164
እነ አቶ አንለይ ያየህ (ሃያ  165166,
ሰባት ሰዎች) አዋጅ ቁ.
377/96

1637. ሕዳር 16/2001 37573 የውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን 8 122 ከሥራ ጋር በተገናኘ በሚፈፀም ድርጊት ትርጉም
ድርጅት እና መነሻነት በሠራተኛው ላይ በፖሊስ
አቶ መሐመድ አደን የሚደረግ ምርመራ የይርጋ ጊዜን
የማያቋርጥ ስለመሆኑ

1638. ታህሳስ 20/2002 47784 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 9 208 በሥራ ክርክር ጉዳይ በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1853 አዋጅ ቁ.
እና ላይ የተመለከተው ድንጋጌ ተፈፃሚ ሊሆን 377/96
አለምፀሐይ አያና የሚችልበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ 164(3)
የፍ/ብ/ህ/ቁ.
18531852

1639. ሚያዚያ 6/2002 45746 ጉደር አግሮ ኢንዱስትሪ 9 246 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ አሰሪ አዋጅ ቁ.
ኃ/የተ/የግል/ማህበር ሠራተኛው የፈፀመውን ድርጊት መሠረት 377/96
እና አድርጐ ለማሰናበት የሚችለው የሥራ አንቀፅ 27(3)

540
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ በለጠ ጫላ ውሉን ለማቋረጥ ምክንያት የሆነው ነገር


መከሰቱን ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠሩ
ሰላሳ ቀናት ውስጥ ስለመሆኑ፣

1640. ሰኔ 7/2002 51912 የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች 9 263 ከሥራ ክርክር ጋር በተያያዘ የሚነሣው አዋጅ ቁ.
ድርጅት የይርጋ የጊዜ ገደብ የሚሰላው የሥራ 377/96
እና ቀናትን ብቻ በማስላት ስላለመሆኑ አንቀፅ
ወ/ሮ ሶፋኒት አጥናፉ 163(2)

1641. ሰኔ 18/2002 53358 የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት 9 268 በአሰሪና ሠራተኛ ህጉ ‹‹… ውሉ አዋጅ ቁ.
ድርጅት የሚቋረጥበት ምክንያት መከሰቱን 377/96
እና ካወቀበት…›› በሚል የተመለከተው ሃረግ አንቀፅ 27(3)
አቶ ጥላሁን ኩማ ሊተረጐም የሚችልበት አግባብ

1642. ሰኔ 27/2003 63635 አቶ ጉልላት ወልዴ 11 188 ከአሰሪና ሠራተኛ ክርክር ጋር በተያያዘ አዋጅ ቁ.
እና አሰሪው ሠራተኛው የሚጠይቀውን የገንዘብ 377/96
የሸቀጦች ጅምላ አንቀጽ
ክፍያ በማመን የፃፈው ደብዳቤ ሠራተኛው
164/3/
መብቱን ለማስከበር በሚያቀረበው የክፍያ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ጥያቄ ላይ የሚቆጠረውን ይርጋ 1852/1/

የሚያቋርጥ ስለመሆኑ

541
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1643. መጋቢት 3/2003 61843 ሰይፉ ናስር 11 228  የመንግስት ሰራተኞች አዋጅን መሰረት አዋጅ ቁ.
እና በማድረግ የሚነሳ ክርክር የሚስተናገድበት 515/99
የአ.አ ከተማ አስተዳደር ህግና የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ አንቀጽ 76/2/
ፍትህና ህግ ጉዳዮች  ይግባኝ ለማቅረብ ጊዜ ያለፈበትን አዋጅ ቁ.
አቤቱታ ተቀብሎ ለማስተናገድ የሚቻልበት 6/2000
የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ አንቀጽ

1644. ሰኔ 18/2004 76661 አቶ ሽመልሽአማረ 13 23  በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህጉ ውስጥ የተመለከቱት የፍ/ብ/ህ/ቁ.


እና የይርጋ ድንጋጌዎች የሚታዩበት አግባብ 1848,
አቶ አማረመኮንን 1856(2)
በፍ/ብ/ህጉ በተመለከቱት የይርጋ ጊዜ
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
አቆጣጠር ድንጋጌዎች ስለመሆኑ፣ ህ/ቁ. 78,
 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 78 መሠረት 195

በሌለሁበት የተሰጠ ፍርድ ይነሳልኝ በሚል


ጥያቄ በቀረበ ጊዜ በህጉ የተመለከተው
የአንድ ወር ግዜ ገደብ በፍታብሔር ህጉ
የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር ስሌት መሠረት
ሊሰላ የሚገባ ስለመሆኑ፣

1645. የካቲት 22/2000 58920 አለምነው አበበ አካሌ 11 386 ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት ተፈፃሚ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ከሚሆነው የይርጋ ጊዜ ጋር በተገናኘ 2143 /1/ እና

542
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ህብረት ኢንሹራንስ አ.ማ ለደረሰው ጉዳት ምክንያት የሆነው ድርጊት /2/


በወንጀል የሚያስቀጣና ጥፋት መሆኑ
የተረጋገጠ እንደሆነ አጥፊው በወንጀል
ጉዳይ ክስ ያልቀረበበትና ያልተቀጣ እንኳን
ቢሆን በወንጀል ህጉ የተመለከተው የይርጋ
ጊዜ ተፈፃሚ ሊደረግ የሚችል ስለመሆኑ

1646. ሚያዚያ 7/2000 34406 ወ/ሮ መገርቱ ነጋሣ 6 225 ያላግባብ መበልፀግ ጋር በተያያዘ የሚነሳ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የካሣ ጥያቄ ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው 2143(1)
እነ ወ/ሮ ፀሃይ ልጋ የይርጋ ደንብ ከውል ውጭ በሚደርስ
ሃላፊነት ሥር የተመለከተው የይርጋ ዘመን
ስለመሆኑ

1647. ሕዳ 19/1998 16062 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 1 177 ከውል ውጭ በደረሰ ጉዳት ካሣ በመጠየቅ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የሚቀረብ ክስ መቅረብ ስለሚኖርበት ጊዜ 2143(1)214
ወ/ሮ አረጋሽ ከበደ 3(2)

1648. ጥቅምት 11/2001 34544 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 9 61 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 2143 ላይ የጉዳት ትርጉም
ኮርፖሬሽን ካሣን አስመልክቶ የቀረበው የይርጋ ድንጋጌ
እና የሞት ጉዳትን የሚያካትት ስለመሆኑ
ወ/ሮ ፋጤ ዓሊ
1649. የካቲት 26/2002 45572 ወ/ሮ ዘነበች ሽብሩ 10 224 በወንጀል ጉዳይ የቀረበ ክስ በዐቃቤ ህግ ትርጉም
እና ምስክሮች ተሟልቶ አለመቅረብ የከሳሽ

543
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

ፌ/ዐ/ህግ መዝገቡን የማንቀሳቀስ መብት ተጠብቆ


መዘጋት በቀረበው ወንጀል ላይ ተፈፃሚ
የሚሆነውን የይርጋ ጊዜ ተግባራዊ ከመሆን
የሚያግደው ስላለመሆኑ

1650. ታህሳስ 17/1998 15631 እነ የሻረግ መንግስት (ሁለት 3 64 የወራሽነት ጥያቄን ለማቅረብ ስለተወሰነ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሰዎች) ጊዜ 1ዐዐ1(2)116
እና 818451853
እማሆይ የሻረግ ፈረደ

1651. ሰኔ 19/2000 30158 እነ ወ/ሮ ፀሐይነሽ አደም 7 201 በፍ/ብ/ህጉ ውስጥ “ከዘር የወረደ ርስት” የፍ/ብ/ህ/ቁ.
ሞግዚት ሐይሉ ሲሳይ በሚል የተቀረበው አገላለጽ በህገ-መንግስቱ 1000/2/
እና የተሻረ ወይም ተፈፃሚነት የሌለው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ
የኮ/ል እሸቱ ተስፋዬ ወራሾች ስለመሆኑ ህገ-መንግስት
አንቀጽ 40

1652. ጥቅምት 18/2002 40418 ተስፋዬ ሞላ 10 6 የውርስ ሀብት ድርሻ ክፍፍል ጥያቄ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና በይርጋ የሚታገድበት አግባብ 1080(3)
እነ እሸቱ ምነ (ሦስት ሰዎች)

1653. ሕዳር 8/2002 38533 እነ ወ/ሮ ጽጌ ወልደመስቀል 10 24  በውርስ ሕግ ውስጥ የተመለከቱ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.
(ስድስት ሰዎች) የይርጋ ድንጋጌዎች ሊተረጐሙ 996,1000(1)
እና የሚችሉበት አግባብ ,1000(2),10

544
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አቶ ስዩም ክፍሌ  የወራሽነት መብትን በሕግ በተመለከተ 60,1062


ጊዜ ውስጥ ያረጋገጡ ወራሾች የውርስ
ንብረት ክፍፍል ጥያቄን በማናቸውም ጊዜ
ማቅረብ የሚችሉ ስለመሆኑ

1654. ጥቅምት 5/2003 47201 እነ በላቸው አስፋው 11 8 ወራሽ የሆነ ሰው ወራሽ ባልሆነ ሰው ላይ ትርጉም
እና ንብረቴ ይለቀቅልኝ በሚል የሚያቀርበው
ወ/ሮ መኪያ አወል ክስ /አቤቱታ/ ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው
ይርጋ የሚቆጠረው ወራሽነት
ከተረጋገጠበት ቀን አንስቶ ሳይሆን ንብረቱ
ከተያዘበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ

1655. ጥቅምት 4/2003 49359 ወ/ሮ ቀለሟ ወርቅነህ 11 17 የውርስ ሀብትን አስመልክቶ የሚቀርብ ክስ የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው የይርጋ ገደብ 1851
ሻምበል ጌታሁን ገብሬ በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1851/ለ/ መሰረት ሊቋረጥ
የሚችልባቸው ሁኔታዎች ስለመኖራቸው

1656. ግንቦት 3/2003 57114 ወ/ሮ ሃና ፀጋዬ 11 66 ከውርስ ሃብት ጋር በተያያዘ ወራሽ የሆነና የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና አካለመጠን ያልደረሰ ሰው ላይ የይርጋ ጊዜ 1845
ወ/ት ጣዕሙ ደስታ ሊቆጠር የሚገባው አካለመጠን ከደረሰበት
ወይም በመብቱ መጠቀም ከቻለበት ጊዜ
አንስቶ ስለመሆኑ

545
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1657. ሕዳር 24/2003 52407 እነ ወ/ሮ ውለታ ደስታ 11 112  የውርስ ሀብት ይጣራልኝ በሚል ትርጉም
ወ/ማርያም /ሁለት ሰዎች/ የሚቀርብ አቤቱታ በሦስት ዓመት ይርጋ
እና የሚታገድ ስለመሆኑ/
ወ/ሮ እቴቴ ደስታ  ከውርስ ሀብት ክርክር ጋር በተገናኘ
ተፈፃሚ የሚሆነው የይርጋ ጊዜ መቆጠር
የሚጀምረው ንብረቱ በእጅ ከተደረገበት ጊዜ
እንጂ ስመሃብቱ ከተዛወረበት ጊዜ አንስቶ
ስላለመሆኑ /

1658. ጥቅምት 4/2003 48242 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 12 496 የሐዋላ ወረቀት በይርጋ ስለሚታገድበት የንግድ ህግ
እና አግባብ ቁ. 817/1/
እነ ቦጋለ መስቀሌ /ሁለት /2/, 825
ሰዎች/

1659. ሚያዚያ 25/2004 74898 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 13 475  የፍርድ አፈፃፀም ጥያቄ በህጉ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
እና በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ ቀርቦ ህ/ቁ. 384,
እነ አቶ ፍቃዱ ተስፋዬ (ሶስት 329(2)
የባለዕዳው ንብረት እዳውን ለመሸፈን
ሰዎች) አዋጅ ቁ.
ባለመቻሉ በከፊል ተፈጽሞ ከቆየ በኋላ 97/90
የፍርድ ባለመብት የባለዕዳውን ንብረት
አፈላልጐ በማግኘት አፈፃፀሙን ለመቀጠል
ሲፈልግ ይርጋ ሊቆጠር ስለሚችልበት

546
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

አግባብ፣
 አበዳሪ የሆነ ባንክ ከዕዳው አከፋፈል
ጋር በተያያዘ በባለዕዳው ላይ የአፈፃፀም ክስ
መስርቶ እንደ ፍርዱ ለመፈፀም የማይችል
መሆኑ የተረጋገጠ ከሆነ በሌላ ጊዜ
በባለዕዳው ንብረት ላይ በፍርድ ባለመብቱ
የሚቀርበው የአፈፃፀም አቤቱታ ላይ
ተፈፃሚ የሚሆነው የይርጋ ጊዜ መቆጠር
ስለሚጀምርበት ጊዜ፣

1660. ግንቦት 12/2002 31185 የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 6 261 ይርጋ በተቋረጠ ጊዜ ቀድሞ የነበረው የፍ/ብ/ህ/ቁ.
እና የይርጋ ጊዜ እንደ አዲስ መቆጠር 1852(1)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚጀምር ስለመሆኑ

1661. የካቲት 24/2002 46778 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና 10 336 የኢንሹራንስ ውልን መሠረት በማድረግ የንግድ ህግ
አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ የሚቀርብ ክስ በሁለት ዓመት ይርጋ ቁ.
የሚታገድ ስለመሆኑ 674(1)754(
1)

1662. ሰኔ 30/2001 42309 የኢትዮጵያ መንገዶች 9 26 ኢንሹራንስ ሰጪ በውሉ መሠረት ከፈፀመ የንግድ ህግ
ባለስልጣን 674(1)(2)
547
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

እና በኋላ በተሸሸገ ወይም በሀሰት ቃል የቀረበ


የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ጉዳይ አጋጥሟል በሚል የሚያቀርበው
አቤቱታ የተሸሸገውን ወይም በሐሰት
የቀረበውን ቃል ካወቀበት ቀን ጀምሮ ባለው
ሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ካላቀረበ በይርጋ
የሚታገድ ስለመሆኑ

1663. የካቲት 26/2006 90361 እነ ወ/ሮ አለዊያ ዑመር 16 26 በሕግ ተለይቶ የተወሰነ የይርጋ ጊዜ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/
(ስድስት ሰዎች) የመቋረጥ እና ያለመቋረጥ ጉዳይ አከራካሪ ሕ/ቁ.1851
እና ነጥብ ሆኖ ሊነሳ የሚችለው የይርጋውን
አቶ ሐሺም ሁሴን መቆጠር ያቋርጠዋል የተባለው ምክንያት
የተከሰተው የይርጋው ጊዜ ከመሙላቱ
በፊት በሆነ ጊዜ እንጂ የይርጋው ጊዜ
የሞላ ወይም ያለፈ በሆነ ጊዜ ጭምር
ስላለመሆኑ

1664. ሐምሌ 17/2006 85815 አቶ ኢብራሀም መሀመድ ኑር 16 177 ይርጋ በተመለከተ የሚቀርብ መቃወሚያ የፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ.
እና ከመልስ ጋር መቅረብ ያለበት ስለመሆኑ፣ 234(1)(ሐ)
እነ ወ/ሮ ጀሚላ መሐመድ እና
(አራት ሰዎች) 244(2)(ሠ)

548
ቅፅ ገፅ የአንቀፅ
ተ.ቁ ውሣኔው የተሰጠበት የሰ/መ/ቁ ተከራካሪ ወገኖች የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ቁጥር
ቀን

1665. ሚያዚያ 30 ቀን 2007 97829 አቶ ሁሴን ሰይድ 18 407 ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦታ በሊዝ መመሪያ
ዓ.ም እና ለገዛ ሰው ቦታውን ለግንባታ ምቹ አድርጎ ቁጥር
የየካ ክፍለ ከተማ መሬት ማስረከብ ያለበት ስለመሆኑና በወቅቱ 11/2004
አስተዳደር ፅ/ቤት ካላስረከበ ካስረከበበት ጊዜ ጀምሮ የሁለት አንቀፅ 14/3/
አመት የችሮታ ጊዜ ለገዥው ሊሰጠው ፣ 37/6/ለ/ ፣
የሚገባ ስለመሆኑ፣ 38/8/
ደንብ ቁጥር
48/2004
አንቀፅ 11/1/
፣ አንቀፅ
12/2/

549
550

You might also like