Professional Documents
Culture Documents
ተማሪዎች ሥልጠና
ሥነ ምግባር
ለመስጠት የተዘጋጀ
የማስተማሪያ ጽሑፍ
ማውጫ
ርእስ ገጽ
1. መግቢያ.................................................................................................................................................. 2
2. .ትርጉም................................................................................................................................................. 3
3. . የክርስቲያን ሥነ ምግባራት መለኪያዎች .......................................................................................... 4
4. ፫. ዐሠርቱ ቃላት ትእዛት ..................................................................................................................... 6
5. ፬. ስድስቱ ሕግጋተ ወንጌል ................................................................................................................ 11
6. ፭. ክርስቲያናዊ ግዴታዎች (ተግባራት) ............................................................................................. 14
7. ፮. ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር የትና እንዴት ይፈጸማል? .................................................................. 19
8. ፯. የክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አስፈላጊነት ለምንድን ነው? ............................................................. 20
9. ማጠቃለያ............................................................................................................................................. 21
10. ዋቢ (ማጣቀሻ) መጻሕፍት .............................................................................................................. 22
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 1
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
1. መግቢያ
#
ክርቲያናዊ ሥነ ምግባር$ በሚለው በዚህ የትምህርት ክፍል ሰፊና ሙሉ የሆነ
ትምህርት አልቀረበም፡፡ ለመነሻ የሚሆንና ለጀማሪዎች ያህል ሊበቃ ይችላል ተብሎ የታሰበውን
ብቻ ባጭሩ አቅርበናል፡፡ ሌላውን በዚህ መጽሐፍ ዋቢ ተደርገው ከቀረቡትና ከሌሎችም ቅዱሳት
መጻሕፍት አንብቦ ማስፋፋት ከሁሉም በተለይም ከአሠልጣኞች ይጠበቃል፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 2
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
2. .ትርጉም
በዚህ መጽሐፍ የምንገልጸው የአጠቃላይ ርእሱ ትርጉም የተለያዩ ሦስት ቃላትን ለየብቻ
በማየትና በመፍታት ተጠቃሎ የሚቀርቡበት ሂደት ነው፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 3
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 4
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
ይህንን በምሳሌ ማየቱ የበለጠ ግልጽ ያደርገዋል፡፡ አንድ ልጅ አባቱ የሚያዘውን ሰምቶ
የከለከለውን ትቶ የፈቀደለትን ብቻ እያደረገ ከኖረ አባቱ ደስ ይለዋል፡፡ ልጁም በአባቱ ዘንድ
የተወደደና የተመሰገነ ልጅ ይሆናል፡፡
በተቃራኒው አታደርግ ሲለው እያደገ፤ አድርግ ሲለው ደግሞ እምቢ ማለት ከጀመረ
በአባቱ ዘንድ የተጠላና የተረገመ ሆኖ ይቀራል፡፡ ተመክሮ ተመክሮ ካልተስተካከለም አባቱ ልጄ
አይደለህም ብሎ ከቤት ያባርረዋል፡፡ እግዚአብሔርም አባታችን ስለሆነ እንደዚሁ በሰጠን ትዕዛዝ
ሕግ መሠረት እንድንመላለስና ደስ እንድናሰኘው ይፈልጋል፡፡ በሕጉ መሠረት የሚሄድ ልጅ
ክርስቲያን ካገኘም እሱም ያከብረዋል፡፡ አመጸኛና የማይታዘዝ ልጅ ከሆነ ደግሞ መክሮ
አስመክሮ እንዲስተካከል ይጠራዋል፡፡ ከተመለሰና ሥራውን ካሳመረ ይወደዋል፤ ይምረዋልም፡፡
እምቢተኛ ከሆነ ደግሞ ከቤቱና ከርስቱ ከመንግሥተ ሰማያት ያባርረዋል ማለት ነው፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 5
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 6
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 7
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
ሠ. #አትግደል$ ዘጸ.20÷13 ፡-
ይህ ትዕዛዝ በቀጥታ ክቡር ከሆነው ሕይወት ጋር የተገናኘ የተያያዘ ነው፡፡ ድርጊቱ ከሟች
በበለጠ የገዳዩን ዕድሜ ፣ ሕይወት 2 ኅሊና ፣ ሞራልና መጨረሻ የሚያበላሽ ታላቅ ኃጢአት
ነው፡፡ ሰው የእግዚአብሔር ሕንፃ እጅ ሥራ ነው፡፡ በዚህ ዓለም የሚገኝ ማንም ሰው
የሠራውን ሥራ ሌላው ተነስቶ ዝም ብሎ ቢያቃልልበትና ቢያፈርስበት ፀጥ የሚለው የለም፡፡
እግዚአብሔርም የእጅ ሥራውን ሕንፃውን የፈለገውን ያህል አመፀኛ እንኳን ቢሆን ከሕግ
ውጪ ማንም እንዲያፈርስበት አይፈልግም፡፡ የሚያደርጉት ሰዎች ካሉም እንኳን የፈጠራቸው
አምላክ እግዚአብሔር ይበቀልላቸዋል እንጂ ቸል ብሎ አይመለከትም፡፡ ሰው አየኝ አላኝ ተብሎ
በድብቅ እንኳን ግድያው ቢፈጸም፡-
ረ. #አታመንዝር$ ዘጸ.20÷14
ይህ ሕግ የሰዎችን የኅሊና ነፃነትና የቤታቸውን ሰላም ለመጠበቅ ሲል እግዚአብሔር
የሰጠው ነው፡፡ ማመንዘር ወይም ዝሙት ማለት ነው ሰው አንድ ለአንድ በተቀደሰ ጋብቻ
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 8
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
ማመንዘር በዚህ ዓለም ሥጋዊ ጤንንትንና ሕይወትን ለታላቅ ችግር ከማጋለጡም በላይ
ቤተሰብን የሚበትን ፣ ሰላምን የሚያናጋና ለማኅበራዊ ቀውስ የሚያጋልጥ አሳፋሪ ድርጊት
ነው፡፡ ከሚስት ውጪ ወንዱ የሚፈጽመውና ሴትም ከባልዋ ውጪ የምትሠራው የግብረ ሥጋ
ግንኙነት ነው ዝሙት የሚባለው፡፡ ያላገቡም ከማግባታቸው በፊት የሚያደርጉት የጾታ
የወንድና የሴት ግንኙነት በእግዚአብሔር የተፈቀደ አይደለም፡፡ ይህ ድርጊት በወዱየኛው
በሰማያዊው ዓለምም ወነደል ሆኖ መንግሥተ ተሰማይትን የሚከለክል እና ከእግዝአብሔር
ጋር የማይጣት ታላቅ በደል ኃጢአት ነው፡፡ ስለዙህ የተሳሳቱ በንስሐ ታርመው በቀጣይ
ሕይወታቸው እንዲስተካከሉ፤ ያልተሳሳቱም እንዳይሰሳቱና በቤተከርስትየን ሕግ መሠረተ
ጋብቻቸውን መሥርትው አንደሉ አንድ ተወስው በመጠንቀቅ እነዲኖር ልንነግራቸውና እኛም
ሠርተን በማሳየት ምሌ ልንሆናቸወ ይገባል፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 9
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
ጠላት ነው፡፡ እንደሌሎቹም ሁሉ በሥጋና በነፍስ የሚያስጎዳ ኃጢአት ነው፡፡ አዳምና ሔዋንን
ከገነት ያስወጣቸው ሐናንያና ሰጲራን ያስቀሰፋቸውን ሰዎችን በዓለማችን በርካታ ታላላቅ
ኃጢአቶችን ያሠራቸው ሐሰት ነው፡፡ የሰውን መብት ፣ ሕይወት ፣ ነጻነት ፣ የሚያሳጣ፣
ቤተሰብን የሚያፈርስ ማኅበራዊ ቀውስን የሚያመጣ ሀገርንም የሚጎዳ ተግባር ነው፡፡
የሚወዱትን ለመጥቀም የማይወዱትን ለመጉዳት ተብሎ የሚፈጸም ምስክርነት ብቻ ሳይሆን
በእውነተኛ መሠረት ላይ ያልቆመን ክስ ሁሉ የሚመለከት ነው፡፡ በሐሰት ለጊዜው እውነተኞች
የተጎዱና የጠፉ ቢመስሉንም ዘላለማዊ ጥፋትን ተቀብለው የሞት ሞትን የሚሞቱት ግን ዛሬ
እንደጧት ጤዛ በማያረፍደው የሐሰት ደስታ የሚቀማጠሉት ኃጢአተኞች ናቸው፡፡ ይህንን
አውቆ እውነተኛ ሆኖ ከእውነት ጋር መከራ እየተቀበሉም ቢሆን ዘላለማዊዉን ደስታ ለማግኘት
ከሐሰት ተግባራት ሁሉ መራቅ ከእያንዳንዳችን ይጠበቃል፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 10
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
ሰው መሰሉን እንደሱ ከወደደ ከላይ #አባት እናትህ አክብር$ ከሚለው ጀምሮ ያየናቸው ትዕዛዛት
ሁሉ ቅዱስ ጳውሎስ #ባልንጀራውን የወደደ ግን ሕግን ሁሉ ፈጸመ…$ ያለው ሮሜ 14÷8-11
ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ይህን በመልእከቱ ሲገልጠው #እርስ በርሳችን እንዋደድ የምትል
ከመጀመሪያ የሰማችኋት መልእክት ይህች ናት..$ እኛ ግን ከሞት ወደ ሕይወት እንደተሻገርን
እናውቃን፤ ባልንጀራችንን እንወዳለንና ባለንጀራውን የማይወድ ግን በጨለማ ይኖራል፡፡
ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳይ የሆነም ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ
እንዳማይኖር ታውቅላችሁ፡፡ እያለ ነው፡፡ (1ዮሐ3÷11-19) ቅዱስ ዮሐንስ እርስ በእርስ
መዋደድ የሚያስገኘውን ሰማያዊ ጥቅምና ጉዳት ገልጦ ካስቀመጠ በኋላ ቁጥር 16 ላይ
#
በዚህም ፍቅርን አወቅነው፤ እርሱ ራሱን ስለእኛ አሳልፎ ሰጥቷልና፤ እኛም ስለባልንጀሮቻችን
ራሳችንን አሳልፈን ልንሰጥ ይገባናል በማለት ከእያንዳንዳችን የሚጠበቀውንም ተግባር (ሥራ)
ገልጦ አስተምሮናል፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 11
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
መሆኑን ያሳያል፡፡ የሚገባ ቁጣ ስላለ #በከንቱ የሚቆጣ በማለት አስረግጦ ነገረን፡፡ የሚገባ
(ተገቢ) ቁጣ ሰዎችን ለማስተካከልና ለማረም የሚደረግና ከፍቅር የመነጨ በመሆኑ ጥቅም
እንጂ ጉዳት የለውም፡፡ ከዚህ ውጪ የሚሆነው በምቀኝነት ፣ በቅንዓት ፣ በዘረኝነት ፣ በስስት
፣ በትዕቢት እና በመሳሰሉት የጥላቻ መንፈሶች ላይ የሚመሠረት ቁጣ ግን ያንን ሰው
ማጥፋትን ወይም ማዋረድን ዓላማ ያደረገ ስለሚሆን በዚህ ዓለም ሆነ በወዲያኛውም ዓለም
ከፍተኛ የሆነ ጉዳት እንዳለው ማወቅ ይገባል፡፡ ቁጣው የሚያርፍበትን ሰው ለጊዜው በዚህ
ዓለም ቢጎዳውም ተቆጭው ግን በተለይም በእግዚአብሔር መንግሥት ታላቅ ኃጢአት ራሳችንን
እንድናርቅ የተሰጠን ትምህርት መሆኑን አውቀን ተግባራዊ ለማድረግ እንጣር፡፡ የተጣላው
ወይም የተጣላን ካለም በመታረቅ ሰላምን ለመመሥረት መሽቀዳዳም ይገባናል፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 12
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
የቤተሰብ ፣ የሥራ ኪሳራና ቀውስም እያሰብን ችግሮች ቢኖሩም በመቻቻል ለማለፍ ራሳችንን
እናዘጋጅ፡፡ ከምንም በላይ ሰማያዊውን ቅጣት አስበን ፈጣሪያችን እንዳያዝንብንና መንግሥቱን
እንዳይከለክለን ስንል ፍቺን ከእኛ እናርቅ፡፡ (ሚል.2÷13-17)
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 13
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በተጨማሪም ፡-
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 14
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 15
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
የባሕርይ (የአምልኮት) ስግደት የባሕርይ አምላክ ለሆነ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
ለእግዚአብሔር ብቻ የሚቀርብ ሲሆን የጸጋ የአክብሮት ስግደት ደግሞ ለእመቤታችን ለቅድስት
ድንግል ማርያምና ለቅዱሳን ሁሉ የሚቀርበው ነው፡፡ ስግደቱ የባሕርይ ወይም የጸጋ መሆኑ
የሚታወቀውም በሰጋጁ (ስግደቱን በሚያቀርበው ሰው) ልብ እና ልብን በሚመረምር
በእግዚአብሔር ዘንድ ብቻ ነው እንጂ ሌላ ምልክት የለውም፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 16
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 17
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 18
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
ሀ. የት ይፈጸማሉ?
በዝርዝር ያየናቸውን ክርስቲያናዊ ተግባራት ሁሉ የምንፈጽማቸው በቅድስናው ሥፍራ
(በቤተክርስቲያን) ብቻ የሚመስላቸው ሰዎች ይኖራሉ፡፡ ዳሩ ግን የክርስትና ሃይማኖት ማዕከላዊ
(ዋነኛ) ቦታ ቤተክርስቲያን ትሁን እንጂ ክርስትያናዊ ሥነ ምግባራት ግን በሁሉም ቦታ እንደ
አስፈላጊነቱ ሊፈጸሙ ይገባቸዋል፡፡ ስለዚህም ክርስቲያዊ ሥነ ምግባራትን ክርስቲያን የሆነ
ሰው፡-
ለ. እንዴት ይፈጸማሉ?
ለዚህ መልስ የሚሆነውን በዝርዝር ለማየት በጣም ስለሚበዛ በአጭሩ እናየዋለን፡፡
ለእያንዳንዳቸው የየራሳቸው የሆነ አፈጻጻም አላቸው፡፡ ለምሳሌ፡- የጾም ፣ የጸሎት ወዘት ቀደም
ባሉት ገጾች የአንዳንዶቹ አፈጻጸም አብሮ ለመዳሰስ ተሞክሯል፡፡ አሁን በዚህ ክፍል ጥቅም
(የጋራ) የሆነውን አፈጻጸም ነው የምንመለከተው፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 19
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 20
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
9. ማጠቃለያ
አባቶቻችን በተለያዩ ቅዱሳት መጻሕፍት እንዳስተማሩን ሃይማኖት መሠረት ሲሆን
ሕንፃው (ግንቡ) እና ጣሪያው ደግሞ ሥነ ምግባር ነው፡፡ አንድ ቤት ጥሩ መሠረት ኖሮት
ግድግዳና ጣሪያ ከሌለው ቤት አይባልም፡፡ ምክንያቱም ከሌሊት ብርድና ከቀን የፀሐይ ግለት
ሊያድን አይችልምና፡፡ ምግባር የሌለውም ሃይማኖት እንዲሁ ከሰይጣን ፈተና ከኃጢአት
ወጥመድና ከሲኦል (ገሃነመ እሳት) ሊያድን በዚህም ዓለም በረከተ ሥጋን ሊያስገኝ አይችልም፡፡
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 21
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር 2008ዓ.ም
በማኅበረ ቅዱሳን የቅዱሳት መካናት ልማትና ማኅበራዊ አገልግሎት አብነት ት/ቤቶች ክትትል ክፍል ገጽ 22